Professional Documents
Culture Documents
1
ትምህርት ለአንድ ሀገር እድገት ወሳኝ በመሆኑ በየጊዜው የሚያጋጥሙ ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችሉ ዕውቀትና ክህሎትን
ለተማሪዎች በተለያዩ መንገዶች ማስጨበጥ አስፈላጊ ነው፡፡ የተማሪዎችን የማመዛዘን የመፍጠርና የመመራመር አቅም ከፍ በማድረግ
ሁለንተናዊ ስብዕና ያላቸው ዜጎች ሆነው ወደ ህብረተሰቡ በመቀላቀል ሀገርን የመገንባትና የማሳደግ ኃላፊነት የሚሰማቸው ምርታማና
በመልካም አስተዳደር መስፈን ትልቁን ሚና መጫወት የሚችሉ በማድረግ የመደበኛውን ትምህርት ለማገዝ በት/ቤቶች የተጓዳኝ
ትምህርት አደረጃጀቶች ተፈጥረው እየተሰራባቸው መቆየቱ ይታወቃል፡፡
ከላይ የተጠቀሱትን ዕውነታዎች ወደ ተግባር ለመለወጥ ይቻል ዘንድ በተወሰኑ የትምህርት ዓይነቶች ክፍል ውስጥ በሚሰጥ ትምህርት
ብቻ ብቁ የሆኑ ዜጎችን ማውጣት እንደማይቻል ይታመናል፡፡ በክፍል ውስጥ የተማሪ፣ የመምህራንና የሥርዓተ ትምህርቱ መስተጋብር
ቆይታው በተወሰኑ እጅግ ጥቂት ሰዓታት ብቻ ነው ፤ የግንኙነት ጊዜ እጥረቱ በሚፈለገው ደረጃ የሚፈለገውን እውቀት ማስጨበጥ
የማያስችል ነው፡፡
በመሆኑም ተማሪዎች በሳይንስና ቴክኖሎጂ በኪነጥበብ በስፖርት በተፈጥሮና ማህበራዊ ሳይንስ እንዲሁም በሌሎች ዘርፎች በንቃት
በመሳተፍ ጊዜያቸውን በቁምነገር ላይ ሊያሳልፉ ይገባል፡፡ይህ ሲሆን የዕውቀት አድማሳቸው ክህሎታቸውና አመለካከታቸው በሚፈለገው
ደረጃ ይዳብራል፡፡ ከዚህ አንፃር የተጓዳኝ ትምህርት ፕሮግራሞችን ከመደበኛው የክፍል ውስጥ የመማር ማስተማር ሂደት ጎን ለጎን
በማደራጀት የተማሪዎችን ሁለንተናዊ እድገት ለማሟላት እንዲቻል እንደሌሎች አገሮች ሁሉ በኢትዮጵያም ዘመናዊ የትምህርት ስርዓት
ከተጀመረ አንስቶ እንቅስቃሴዎች ሲካሄድ ቆይተዋል፡፡ ይሁን እንጂ ሁሉም ት/ቤቶች የተጓዳኝ ትምህርት አደረጃጀትን በመጠቀም
በሚፈለገው መጠን ውጤታማ ስራዎችን ሰርተዋል ለማለት አያስደፍርም፡፡
ስለተጓዳኝ ትምህርት ጠቀሜታ አሰራርና አፈፃፀም በቂ ግንዛቤ ያላቸው ት/ቤቶች የተሻለ በመስራት ውጤት ለማስመዝገብ የቻሉ ሲሆን
ሌሎች የተጓዳኝ ትምህርት አደረጃጀት አሰራርና አፈፃፀም በተገቢው ግንዛቤው የሌላቸው ግን በሚፈለገው ሁኔታ ተግባራዊ ማድረግ
ያልቻሉበት ሁኔታ ታይቷል፣
የተጓዳኝ ትምህርት አደረጃጀት አመጣጥ ፣ አሠራርና ጠቀሜታ በተለያዩ አጋጣሚዎችና ሰነዶች ሲገለጽና ሲቃኝ የኖረ ነው ፡፡ ሆኖም
በሀገራችን ብሎም በከተማችን የሚጠበቀውን ያህል ስኬታማ ነው ማለት ያዳግታል ፡፡በተለይም ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የክበባት ህይወትና
ድምቀት ቅኝት እንደሚያስፈልገው በርካታ አመላካቾች ይስተዋላሉ ፡፡ ለአብነት ያህልም የሚከተሉትን እጥረቶች እንጠቅሳለን ፡፡
የተጓዳኝ ትምህርት አደረጃጀቶች ፣ በተለይም ክበባት የባለቤትና የአደረጃጀት ክፍተት አለባቸው ፣ ወጥ የሆነ መመሪያ የላቸውም ፣
በእቅድ የተያዘና በመርሀ ግብር የተገዘ የአፈፃፀም ፣ የክትትልና ድጋፍ ከፍተኛ እጥረት ይታይበታል ፣
የተደራጀ ወቅታዊ ተገቢ የመረጃ አያያዝ ችግር ይንፀባረቃል፣በአደረጃጀት ፣ በአተገባበርና በተጨበጠ ስኬት ላይ የተመሠረተ
የማትጊያና የእውቅና መስጫ ጠንካራ ሥርዓት የለውም፣
ከባለድርሻ አካላት ጋር ተገቢ የሆነና ዘላቂነት ያለው የትስስርና የመዋቀር ግንኙነት ክፍተት አለበት ፣
2
የተጓዳኝ ትምህርት አደረጃጀትና አተገባበርን በየጊዜው ከሚስተዋለው የሣይንስና የቴከኖሎጂ እድገትና ለውጥ ጋር እየፈተሹ ፣
እያሻሻሉና እያደራጁ አለመጓዝ ወዘተ ቁልፍ አመላካች እጥረቶች በየጊዜው ይስተዋላሉ፡፡
ከላይ የተጠቀሱት የግንዛቤና ትኩረት ሰጥቶ ወደ ተግባር ያለመግባት ችግሮችን ለመፍታት በቢሮ ደረጃ አንድ ወጥና ግልፅ የሆነ ማንዋል
ማዘጋጀት አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል፡፡ ለዚህም ይረዳ ዘንድ የት/ቤቶችን ግንዛቤና አረዳድ በተቀራራቢ ደረጃ ላይ እንዲገኝ ማድረግና
ለተፈጻሚነቱ በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች በድጋፍና ክትትል ማገዝ በሚያስችል መልኩ ለማዘጋጀት ተፈልጓል፡፡
በመሆኑም ቀደም ሲል በ 1989 ዓ.ም. በትምህርት ሚ/ር የተዘጋጀውን የተጓዳኝ ትምህርት የአፈፃፀም መምሪያ (ማኑዋል) መነሻ
በማድረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ቢሮ የሚመራቸው የመንግስትና መንግስታዊ ያልሆኑ ት/ቤቶች እንዲጠቀሙበትና
ውጤታማ የመማር ማስተማር ሂደት ለመፍጠር እንዲችሉ ይህ የአፈፃፀም መምሪያ ተዘጋጅቷል፡፡
ዓላማ
የመምሪያው ዋና ዋና ዓላማዎች
ከት/ቢሮ እስከ ት/ቤቶች የሚገኙ አመራሮች አደረጃጀቱን አሰራሩንና አፈጻጸሙን በዕውቀት ለመምራት እንዲችሉ አቅም
በመፍጠር፤
በተጓዳኝ ትምህርት አደረጃጀቶች ተሳትፊ የሚያደርጉትና ቀጥታ የሚመለከታቸው መምህራንና ተማሪዎች መምሪያውን
እየተጠቀሙ ዕቅድን፤ መረጃን፣ ሂደትንና ውጤትን መሠረት ያደረገ ስራ እንዲሰሩ በማስቻል፤
ተማሪዎች የሥራ የአመራር ባህልንና የተለያዩ ክህሎቶችን አዳብረው ዝግጁ በመሆን ለህብረተሰቡ ጠቀሜታ ሊሰጡ በሚችሉ
ስራዎች ላይ በቂ ተሳትፎ እንዲያደርጉ በማድረግ
በት/ቤቶች ተቀራራቢ የተጓዳኝ አደረጃጀት አፈፃፀምና አሰራር እንዲኖራቸው ማስቻልና የተዘጋጀውን ሥርዓተ ትምህርት ተማሪዎች የበለጠ
እንዲረዱትና ወደ ተግባር እንዲለውጡት ማስቻል ነው፡፡
ክፍል አንድ
የተጓዳኝ ትምህርት ከክፍል ውጭ በተማሪዎችና በመምህራን ፈቃደኝነት ላይ ተመስርቶ ከመደበኛው የትምህርት ፕሮግራም
ወይንም የክፍል ውስጥ የመማር ማስተማር ሂደት ውጭ ባለው ሰዓት የሚፈፀም ነው፡፡ የተጓዳኝ ትምህርት ትርጉም
3
በእንግሊዝኛው ቋንቋ የተለያዩ ስያሜዎች የተሰጠው ሲሆን የተወሰኑ አገሮች ‹‹co-curricular ›› ሲሉት ሌሎች ደግሞ
‹‹Extra-class ›› ፣ ‹‹extra-curricular›› እንዲሁም‹‹Student Activities ይሉታል፡፡
በመሠረታዊ በቀደምት ዓመታት ፕሮግራሞቹ በቀጥታ ከተዘጋጀው በክፍል ውስጥ ከሚተገበረው የሥርዓተ ትምህርት ይዘት ጋር
ያልተካተቱ ሀሳቦችን የያዘ በመሆኑ ይዘቱ ስለሚለይ እንደተጨማሪም አድርገው በማየት ‹‹Extra-curricular ›› የሚል ስያሜ
የሰጡት መሆኑ ይታወቃል፣ ነገር ግን ቴክኖሎጂ እያደገ የአስተሳሰብ አድማስም እየሰፋ በመጣበት በአሁኑ ወቅት የሀገራችን
የሥርዓተ ትምህርት ቀረጻ የተጓዳኝ ትምህርትን ያካተተና ከመደበኛው የመማር ማስተማር ሂደት በተጨማሪ እነዚህ ተግባራት
የሚከናወኑበት የራሱ ጊዜ የተመደበ በመሆኑ የተጓዳኝ ትምህርትን ሊገልፅ የሚችለው የእንግሊዝኛ ቃል ‹‹ co-curricular ››
የሚለው ገለጭ ነው ብሎ መውሰድ ይቻላል፡፡
‹‹ co-curricular ›› የሚለው የእንግሊዝኛ ቃል በሀገራችን ‹‹የተጓዳኝ ትምህርት›› የሚል ስያሜ የተሰጠው ሲሆን ይህም
ከክፍል ውስጥ ትምህርት ውጭ በመደበኛው የትምህርት አሰጣጥና ስልት መሠረት ከሚፈፀሙ ተግባራት በተጨማሪ የተማሪዎችን
ፍላጎት መሠረት በማድረግ የሚከናወን ተግባር ነው፡፡በመሆኑም መምህራን የተጓዳኝ ትምህርትን ተማሪዎችን እንደ
ዝንባሌያቸው በማስተባበርና በመምራት የሚፈለገውን የባህሪ ለውጥ በተማሪዎች እንዲፈጠር ለማድረግና ተማሪዎች ተጠቃሚ
የሚሆኑበትን ሁኔታ በትምህርት ቤቶች የማመቻቸት ስራ ያከናውናሉ፡፡
የተጓዳኝ ትምህርት የሚደራጁበት ዓላማ ከአጠቃላይ ትምህርት ማዕቀፋችን ፋይዳ ተነጥሎ የሚታይ ባለመሆኑ በተገቢው የተደራጁና
ተግባር ውስጥ የገቡ አደረጃጀቶች የሚያስገኛቸው ጠቀሜታዎች ዋና ዋናዎቹ እንደሚከተለው ቀርበዋል ፣
1. በክፍል ውስጥ የሚሰጠውን የንድፍ ሃሳብ ትምህርት በተግባር መረዳት እንዲችሉ በማድረግ የግልና የማህበራዊ ዕድገትን
ያፋጥናል ፣
3. ራስን የመግለፅ ከሰዎች ጋር የመወያየት ፣ የማመንና የማሳመን፣ የማወቅና የማሳወቅ፣ የውይይት ስነስርዓቶችን የማወቅ፣ ውሣኔ
የመስጠትንና በውይይት የመተማመንን ሂደትእነዲሁም አመራርን ሀላፊነትን ተጠያቂነትን ሁሉ እንዲማሩበትና እንዲለማመዱበት
ያግዛል ፣
4. የመቻቻል ባህልን በማዳበር ቅራኔዎችን በውይይት የመፍታትን ህግና ደንብ ስርዓት እንዲማሩበት ያግዛል፡፡
5. ለሥራ አክብሮት መስጠትን ፣ የጊዜን ጠቀሜታ መረዳትን ፣ ሥራ ማህበራዊ መሆኑን የመገንዘብና የቡድን ሥራን እንዲለማመዱ
ይረዳል ፣
6. የፈጠራ ችሎታ በማሳደግ ለቴክኖሎጂ ዕድገት መሠረት የሚጥሉ የተማሪዎች ልዩ ልዩ ፈጠራዎችና ተሰጥዖ እንዲጎለብት
ያድርጋል፣
4
8. የት/ቤቱንና የህብረተሰቡን ግንኙነት ይበልጥ ያጠናክራል ፣
10. አካባቢያዊ ፣ክልላዊ ፣ አገራዊና አለም አቀፋዊ የሆኑ ጉዳዮችንና አዳዲስ ክስተቶችን እንዲሁም ችግሮችንና ግኝቶችን የማስተዋወቅ
ጠቀሜታ አለው ፣
12. በስነምግባራቸው የበቁ የተሻለ ውጤት ባለቤት ሊሆኑ የሚችሉ ተማሪዎችን ኮትኩቶ ለሀገር ዕድገት፣ ለዲሞክራሲ ግንባታና
ለመልካም አስተዳደር መስፈን አስተዋፅዖ ሊያደርጉ የሚችሉ ዜጐችን ማፍራት ያስችላል ፣
የተጓዳኝ ትምህርት ምንጭ ከማህበራዊ ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ተፈጥሮ ሳይንስ፣ ባህልና ስነጥበብ ፣ስፖርትና ቱሪዝም፣ ወዘተ… የተገኘ
ነው፡፡ መሠረታዊ ሀሳቡ በክፍል ውስጥ ሊሰጥ ከተዘጋጀውና ከዚያም ውጭ ባሉ ማህበረሰባዊ ጉዳዮች የሚወሰድ በመሆኑ ወደ ተግባር
የሚለወጥና ጠቀሜታ ያለው አሰራር ሲሆን በማንኛውም የትምህርት ቤት ደረጃና የመማር ማስተማር ስራአጋዥ እንቅስቃሴ ነው፡፡
ት/ቤቶች እንደ ራሳቸው ተጨባጭ ሁኔታ ስርዓተ ትምህርቱን ወደ ተግባር ይለውጡታል ተብሎ የሚታመንባቸውን ጉዳዮች
በመለየት በተጓዳኝ ትምህርት አደረጃጀቶች እንዲታቀፉ ያደርጋሉ፡፡ አደረጃጀቱ ለአመራር እንዲመችና የነበረውን የክበባት ያለ
ልክ መለጠጥ ለማስቀረት በት/ቤት ደረጃ የተጓዳኝ ትምህርት አደረጃጀት ቅርፅ በዚህ መምሪያ /ማንዋል/ ላይ ለማስቀመጥ
ተሞክሯል፡፡ በየአደረጃጀቱ ስር ተያያዥነት ያላቸው ተጨማሪ ተግባራትንና ክበባትን ማዋቀር የሚቻል ሲሆን በመምሪያው የቀረበው
መነሻ ሃሳብ መሆኑም ሊታወቅ ይገባል፡፡ በተጨማሪም በ 1.3.12. የተዋቀረው ተማሪዎች አደረጃጀት ከክበባት በተለየ ሁኔታ
የሚደራጅ ይሆናል፡፡
ት/ቤቶች ወጣቱን በአዕምሮና በአካል ብቃት አዘጋጅቶና ኮትኩቶ ለማውጣት ስፖርታዊ እንቅስቃሴ የሚጫወተው ሚና ከፍተኛ
በመሆኑ በስፖርት እንቅስቃሴዎችና ውድድሮች ተማሪዎች በቂ ግንዛቤ ኖሮአቸው እንዲያድጉ ለማድረግ የሚያስችል አደረጃጀት
ነው፡፡ በዚህ አደረጃጀት ስር የሚተገበሩ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች፡-
- የጂምናስቲክ እንቅስቃሴዎች
የክበቡ ዋና ዋና ተግባራት
5
የተማሪዎችን አካልና አዕምሮአዊ ዕድገት በሚፈለገው መልኩ እንዲጎለብት ማድረግ መሰረታዊ ዓላማው ሲሆን ክበቡ
የሚከተሉትን ዝርዝር ተግባራት ማከናወን ይጠበቅበታል፡፡
በወረዳ፤ በክ/ከተማ ፤በከተማ እንዲሁም በሃገር አቀፍ ደረጃ ለሚዘጋጁ ውድድሮች ራስን ማብቃትና መሳተፍ፤
ልዩ ፍላጎት ያላቸው ተማሪዎች ሊወዳደሩ የሚችሉበትን ዘርፍ መለየት፣ ማብቃትና በውድድር ተሳታፊ
የሚሆኑበትን ሁኔታ ማመቻቸት፤
በክበቡ ሊካተቱ የሚገባቸው የድራማ፤ ሙዚቃ ፤ ስዕል፤ ቅርጻ ቅርጽ ፤የባህል አልባሳት ትርዒት፤ፋሽን ሾው ፤የትምህርት ቤት ሽብርቅ
ስራዎች፤ ወዘተ. ሊሆኑ ይችላሉ፡፡
ተማሪዎች በገሀዱ ዓለም ያለውን ዕውነታ የሚገልጹበት፣ የሚያስተዋውቁበትና ፍላጎታቸውን የሚያንጸባርቁበት እንዲሁም
ከትምህርት ቤት ማህበረተሰብ ጋር የሚግባቡበትና ትምህርታዊ መረጃ የሚያስተላልፉበት መንገድ አድርጎ የማደራጀትና ጥቅም ላይ
የማዋል ስራ መስራት ይገባል፡፡ ተማሪዎች የአለምን ተጨባጭ ሁኔታ የማወቅና የመረዳት፣ በመዝናናት መረጃ የማግኘትና
ፍላጎታቸውን የሚያዳብሩበት መድረክና አደረጃጀት ይፈልጋሉ፣ በዚህ መሰረት የክበቡ ተግባርና ኃላፊነት እንደሚከተለው
ተዘርዝሯል፡፡
ለትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ የድራማ፣ የሙዚቃና የተለያዩ ባህላዊና ዘመናዊ የአልባሳት ትርዒት የስዕልና ቅርጻ
ቅረጽ አውደ ርዕይ ማዘጋጀት፤
6
1.3.3. የቋንቋ ክበብ
ይህ ክበብ ስነ-ጽሁፍ፤ ክርክር፤ የሚኒ ሚዲያ አገልግሎት፤ የንባብ ልምድ፤የቤተ መጻህፍት፤ ውይይት፤ ጉባዔ፤ ህትመት
ነክ ስራዎች(መጽሄት ፤በራሪ ጽሁፎች፤ጋዜጣ ወዘተ)ያጠቃልላል፡፡
ተማሪዎች በመማር ማስተማር ሂደት ላይ በቋንቋ ትምህርት ያገኙትን ዕውቀት በክበቡ የተሻለ ግንዛቤ ኖሮአቸው ራሳቸውንና
ሀሳባቸውን መግለፅ የሚችሉ ከመጻፍ፣ ማንበብና ሀሳባቸውን በተገቢው ከመግለፅ ባለፈ ቋንቋን ተጨማሪ ዕውቀት የማግኛ መሣሪያ
አድርጎ ለመጠቀም ይረዳል፡፡ በቋንቋ እጥረት ምክንያት ሊመጣ ከሚችለው ችግር ለመውጣትና በተለይም የመማር፣ የክርክር፣
ስነፅሑፍና ውይይት ኮንፈረንስ የማዘጋጀት ስራ ለማከናወን ጠቀሜታ ያለው በመሆኑ በት/ቤት ደረጃ ተግባራዊ ሲሆን የተሻለ ውጤት
የሚመዘገብበትን ሁኔታ ይፈጥራል፡፡
የተለያዩ ስነ ጽሁፎችና መነባንቦችንና ጥያቄና መልስ ውድድሮችን ማካሄድና ለተማሪዎች በሚኒ ሚዲያ
ማቅረብ፤
የፈጠራ ስራዎች፤ አይ ሲቲ፤ የቤተ ሙከራ አጠቃቀም ፤የጥናትና ምርምር ስራዎች ወዘተ.ተማሪዎች የተለያዩ የፈጠራ
ችሎታቸውን አውጥተው ወደ ተግባር ሊለወጡበት የሚችሉበት ዕድል ለመፍጠር የሳይንስና ቴክኖሎጂ ክበብ መቋቋም ት/ቤቶች
ተማሪዎችንና የመምህራንን አቅም በመጠቀም ለሳይንስና ቴክኖሎጂ ትኩረትና ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች በክበቡ ግንዛቤ እንዲያገኙ
ያደርጋል ፡፡ በክበቡ ሀገራችን በሳይንስና ቴክኖሎጂ ሌሎች ሀገሮች የደረሱበት ደረጃ ላይ መድረስ የሚያስችለን ሁኔታ መፍጠር
7
እንችላለን፡፡ ትምህርት ቤቶች የሳይንስና ቴክኖሎጂን ውጤት ከሚጠቀሙ ተቋማትና እንዱስትሪዎች ጋር የጠበቀ ግንኙነት
በማድረግ መስራት ይችላሉ ተብሎም ይታመናል፣
የሳይንስና ቴክኖሎጂ ክበብን በማጠናከር በተሻለ ለመስራት የሚያስችሉ ጥናቶችን ማካሄድ ያቻላል፡፡በተጨማሪም በየደረጃው
ከተቀመጠው ስርዓተ ትምህርት የተቀዳ ለሳይንስና ቴክኖሎጂ ግብዓት ሆኖ የተማሪዎችን የፈጠራ ክህሎት ሊያሳድግ የሚችል ንድፈ
ሀሳብ ከሂሳብ፣ ከፊዚክስ፣ ከኬሚስትሪ ከባዮሎጂና… ወዘተ የትምህርት ዓይነቶች በመውሰድ ቴክኖሎጂ የሚፈጠርበትና የሚሰራበት
ሁኔታን የማመቻቸት ስራ ት/ቤቶች መስራት ይገባቸዋል፡፡ከዚህ አንጻር የሳይንስን ቴክኖሎጂ ክበብ ሃላፊነትና ተግባር እንደሚከተለው
ቀርቧል፡፡
ለሳንይስና ቴክኖሎጂ እንዲሁም ለፈጠራ ስራ የሚያግዙ ግብዓቶችን ማሟላት (ኮምፒተሮች፤ ኢነተርኔት፤ ፐላዝማ ቴሌቭዥን፤
ሬዲዮኖች፤ የሳይንስ ቤተ ሙከራ ዕቃዎችንና፤ ከአግልግሎት ውጪ የሆኑ ሌሎች ቁሳቁሶች)፤
በህብረተሰብ ሳይንስ ክበብ የሀገርህን እወቅ፤ ቅርስ ጥበቃና ክብካቤ፤ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች፤መጤ ባህሎች፤የህ/ሰብ ሳይንስ
ትምህርቶች ፤ወዘተ. ሊደራጁ ያችላሉ፡፡
የህብረተሰብ ሳይንስ ክበብ አደረጃጀት በት/ቤቶች መኖር በስርዓተ ትምህርቱ የተቀመጡ ንድፈ ሀሳቦችን የሚያጠናክር በመሆኑ
ተማሪዎች የጂኦግራፊ፤ የታሪክ፣ ፣የኢኮኖሚክስ፤ ቢዝነስ ትምህርቶች ከማህበራዊ ህይወታቸው ጋር በማገናኘት ሊገነዘቡ
የሚችሉት በርካታ አስተሳሰቦችና ተግባራት እንዲኖሩ ያደርጋል፣ ተማሪዎች አካባያቸውን በውል የሚረዱበትና የማህበረሰባቸውን
ወግና ባህል በማወቅ በዕለት ተዕለት ሕይወታቸው ተግባራዊ የሚያደርጉበት ሁኔታን ይፈጥራል፡፡
ክበቡ ተማሪዎች የስነ-ዜጋና ሥነ-ምግባር እሴቶችን የሚያጎለብቱበት፤ ስነ ምግባራቸውን የሚያሻሻሉበት፤ የአመራር ጥበብን
የሚለማመዱበት፤ ኪራይ ሰብሳቢነትን በአመለካከትና በተግባር የሚያወግዙበት ባህል የሚፈጥሩበት እና የት/ቤት የአካባቢ ሰላምና
ደህንነት የሚጠብቁበት ከመሆኑም በላይ የእርስ በርስ ግጭትና ከስርዓት ውጭ ሆኖ የመገኘት ሁኔታን ለመከላከል ያስችላል፡፡
የስነ-ዜጋና ሥነ-ምግባር ክበብ በእውቀትና በክህሎት ብቻ የዳበሩ ተማሪዎችን ከማፍራት ባሻገር በስነ ምግባርም የታነጹ እንዲሆኑ እገዛ
ያደርጋል፡፡ የተማሪዎች ፓርላማና ተመሳሳይነት ያላቸው አደረጃጀቶች በዚህ ክበብ ስር ይደራጃሉ፡
ለንባብ የሚሆኑ መጻህፍት፤ጋዜጦች እና ልዩ ልዩ የህትመት ውጤቶች እንዲኖሩ ማድረግ፤የጥያቄና መልስ ወደድሮችን ማካሄድ፤
9
1.3.7. የማህበራዊ አገልግሎት ክበብ
ክበቡ የበጉ አድራጐት ፣ የትራፊክ ፣ የፖስታ ፣ የስካውት ወዘተ አገልግሎቶችን የሚያካትት ሲሆኑ የክበቡ ዓላማ በተማሪዎች የሚከሰቱ
የተለያዩ ማህበራዊ ችግሮችን በመቅረፍ የመማር ማስተማር ሂደቱን ውጤታማ እንዲሆን ማድረግ ነው ፡፡
የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግር ያለባቸውን ተማሪዎች በመለየት ድጋፍ የሚያገኙበት ሁኔታ ማመቻቸት፣
ክበቡ ትኩረት የሚያደርግባቸው ዘርፎች የግልና የአካባቢ ንፅሕና አጠባበቅ ፣ የቀይ መስቀል ፣ የኤች አይ ቪ ኤድስ መከላከልና
መቆጣጠር ፣ የተላላፊ በሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር ፣ የአደገኛ መድሃኒቶች እና ዕፆች ሕገወጥ ዝውውርና አጠቃቀም መከላከል
እንዲሁም የሥነ ተዋልዶ ጤና አገልግሎት ሲሆኑ ዓላማውም በተማሪዎች የሚከሰቱ የተለያዩ ከጤናና ከሥነ ተዋልዶ ጋር የተሳሰሩ
ችግሮች በመፍታት የመማር ማስተማር ሂደቱ ውጤታማ የሚሆንበት ሁኔታ ማመቻቸት ነው ፡፡
በሥነ ተዋልዶ ጉዳይ፣ በኤች አይ ቪ ኤድስና በሌሎች ተላላፊ በሽታዎች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን
ማዘጋጀት ፣
በኤች አይ ቪ ኤድስና በተላላፊ በሽታዎች የተጠቁ ተማሪዎችን በመለየት ተገቢውን የድጋፍና የምክር አገልግሎት
የሚያገኙበትን ሁኔታ ማመቻቸት ፣
በአደገኛ መድሃኒቶች እና ዕፆች ተጠቂ የሆኑትን በመለየት ተገቢውን የድጋፍና የምክር አገልግሎት የሚያገኙበትን ሁኔታ
ማመቻቸት ፣
10
ለጤና ጠንቅ የሆኑ በትምህርት ቤት ዙሪያ የሚገኙ አዋኪ ሁኔታዎችን ከሚመለከታቸው ጋር በመቀናጀት የመከላከል
ስራ መስራት ፣
በግልና በአካባቢ ንፅህና አጠባበቅ የክበቡ አባላት አርአያ ሆነው እንዲገኙ ማብቃት
የክበቡ ዓላማ ተማሪዎች ስለአካባቢ ጥበቃና እንክብካቤ በቂ ግንዛቤ ኖሯቸው የነቃ ተሣትፎ እንዲያደርጉና ምቹ የመማር ማስተማር
አካባቢ መፍጠር ነው ፡፡
• ለአደጋ የሚያጋልጡ ስጋቶች (ጉድጓዶች፤የፍሳሽ ቱቦዎች፤የተላጡ የኤሌትሪክ ሽቦዎች፤ገንዳዎች ወዘተ) በመለየት የሚወገዱበት
ሁኔታ ማመቻቸት ፣
11
የክበቡ ዓላማ በሥርዓተ-ፆታ ዙሪያ የተስተካከለ አመለካከት እንዲፈጠር በማድረግ በሴትና ወንድ ተማሪዎች ላይ የሚደርሱ
ፆታዊ ትንኮሳዎችን በመከላከል ሴት ተማሪዎች በትምህርታቸው ላይ በንቃት የሚሳተፉበትና የአመራር አቅማቸውን
የሚያሳድጉበት ሁኔታ ማመቻቸት ነው ፡፡
የክበቡ ዓላማ ተማሪዎች መምህርነት የተከበረ ሙያ መሆኑን በመገንዘብ ራሳቸውን በማስተማር ተግባር እንዲለማመዱ በማድረግ
አቅማቸውን የሚያጐለብቱበትን ሁኔታ ማመቻቸት ነው ፡፡
• የመምህርነት ዝንባሌ ያላቸውን ተማሪዎች በመለየትና የግል ማህደር በማዘጋጀት በየወቅቱ ተገቢ ክትትልና ድጋፍ በማድረግ
በትምህርት ውጤታቸውና በሥነ ምግባራቸው የተሻሉ እንዲሆኑ ማድረግ፣
• ከትምህርት ቤቱም ሆነ ከሌሎች የትምህርት ተቋማት ስኬታማ የሆኑ መምህራንን በመጋበዝ ልምዳቸውን ለተማሪዎች
የሚያካፍሉበት ምቹ ሁኔታ መፍጠር ፣
• ተማሪዎች በማጠናከሪያ ትምህርት ወቅት በማስተማር ተግባር እንዲሳተፉ በማድረግ ተግባራዊ ልምምድ እንዲያደርጉ ማስቻል
፣
12
በዚህ አደረጃት የተማሪዎች የልማት ቡድን ፤አንድ ለአምስት የጥናት ቡድን፤ ቶፕ-10 ንና ቶፕ-20፤የአለቆች ህብረት ወዘተ…
የሚካተቱ ናቸው፡፡ዓላማውም ተማሪዎች በአደረጃጀቱ ጠቀሜታ ላይ በቂ ግንዛቤ እንዲኖራቸው በማድረግ በመረዳዳት መርህ
የራሳቸውን አቅም ከማጐልበት ባሻገር በት/ቤታቸው ጉዳዮች ላይ በንቃት በመሳተፍ ሀገራችን በተያያዘችው የልማት፤
የዲሞክራሲና የመልካም አስተዳደር ስርዐት ግንባታ ሂደት ላይ የአመራር ሚና ማጎልበት ነው ፡፡
• በአደረጃጀት ስር እንደተገለፀው የክበባት አመራሮች በክበቡ ስር የተዘረዘሩትን የስራ ዘርፎች ተከፋፍሎ መምራት
13
• የውስጥ ኦዲት አሠራር መዘርጋት
የተጓዳኝ ትምህርት በአመራሩና በአፈፃፀሙ ተማሪ ተኮር የሆነ ቀጥተኛ ተግባራዊ እንቅስቃሴ በማድረግ በስርዓተ
ትምህርቱ የተካተቱት ንድፈ ሀሳቦች ወደ ተግባር የሚለወጡበት አደረጃጀት ነው፡፡
የተጓዳኝ ትምህርት ትኩረቱ በተማሪዎች ቀጥተኛ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ላይ ነው፡፡ ሲታቀድና ሲታሰብ
ተማሪውን ለማዝናናት ፣ አካላዊ ማህበራዊና ሥነ ውበታዊ ተሰጥኦውን ለማበለፀግ ፣ የአመራር ችሎታን
ለማዳበር ወዘተ ሊሆን ይገባል ፡፡ በአጠቃላይ ተጓዳኝ ትምህርት ተማሪ - ተኮር እንቅስቃሴ ነው ፡፡
በተራ ቁጥር 1.3.12. ከተጠቀሰው በስተቀር ተሣትፎ በፈቃደኝነት ነው ፡፡ ምንም እንኳን ተማሪዎች
ተሣታፊ እንዲሆኑ ቢመከሩ ፣ አመራር ቢያገኙና ግፊት ቢደረግባቸውም አምነውና ሙሉ ፈቃደኛ ሆነው
ካልተሳተፉ በስተቀር ግዴታ የለባቸውም ፡፡
የተጓዳኝ ትምህርት እንቅስቃሴዎች እንደ ክፍል ውስጥ ትምህርትና ተሳትፎ ከነጥብ /ማርክ/ ጋር የተያያዘ
ግምገማና ምዘና አይካሄድበትም ፡፡
የተጓዳኝ ትምህርት የተወሰነ የአሠራርና የጥናት መንገድ አይታይበትም ፡፡ አንዳንዱ እንቅስቃሴና ዝግጅት
ለህብረተሰቡ የሚቀርብ /ለምሳሌ ፡- ድራማ ፣ ኤግዚቢሽን ፣ የወላጆች በዓል ወዘተ …./ ሊሆን ይችላል፡፡
አንዳንዱ ደግሞ የግል ፍላጎትንና ስሜትን ለማርካት ብቻ የማከናወን ፣ /ለምሳሌ ፡- የሥዕል ፣ የፎቶግራፍ /
ሲሆን እንደየ አደረጃጀቱ ባህሪ በግልም ሆነ በቡድን ሊሰራ ይችላል፡፡ የልምምድ ጊዜው እንደ ክፍል
ትምህርት የተወሰነና የተመጠነ ካለመሆኑም በላይ የመምህራን ኃላፊነትና የሥራ ድርሻም የሚያይልበት
ጊዜ ይኖራል፡፡
14
በአንዳንድ የተጓዳኝ ትምህርት እንቅስቃሴዎች ላይ የክፍል ደረጃና ዕድሜ ሳይለይ ማንኛውም ተማሪ
የሚሳተፍበት ሁኔታ ይኖራል ፡፡ ለምሳሌ ፡- በድራማ ክበብ የ 9 ኛ ፣ 1 ዐኛ ፣ 11 ኛ እና 12 ኛ ክፍል
ተማሪዎች በጋራ ሊሳተፉ ይችላሉ ፡፡
ክፍል ሁለት ፡
መምህራን በሀላፊነት የተረከቧቸውን ተማሪዎች በየደረጃቸው በሚሰጡት ትምህርት በእውቀት ፣ በክህሎት በአመለካከትና በአካል
በመገንባት አምራች ፣ በስነ ምግባር የተሻሉ እንዲሆኑ ኮትኩቶ ብቁ ዜጋ የማድረግ ከባድ ሀላፊነት ተሸክመዋል ፡፡ ዕውቀታቸው ፣
የመምራትና የማስተማር ዘዴያቸው እንደዚሁም ሞያተኝነታቸው እጅግ አስፈላጊ ቢሆንም በተለይ ለተጓዳኝ ትምህርት ያላቸው አመለካከትና
አቋም በአደረጃጀቶቹ ውጤታማነት ላይ የወሳኝነት ሚና ይኖረዋል ፣
ስለዚህ በተጓዳኝ ትምህርት አስተባባሪነትና መሪነት የሚመረጡ መምህራን የሚከተሉት ሃላፊነቶች ይኖራቸዋል፡፡
15
ተማሪዎችን በመርዳትና በማማከር እንዲሁም በማነቃቃትና በማስተባበር ለትምህርት ፣ለተሳትፎና ለሥራ ማዘጋጀት ፣
ተማሪዎች በአመራር፣ በአደረጃጀት፣ በክትትልና ድጋፍ እንዲሁም በግምገማ ስርዓት እየተሳተፉ እንዲለማመዱ
ማዘጋጀት ፣
በክፍል ውስጥ ከሚሰጡት ትምህርቶች ጋር ተዛማጅና ተፈፃሚ ሊሆኑ የሚችሉ ተግባራዊ ኘሮጀክቶችን፣ የምርምር
ሥራዎችንና ልዩ ልዩ ትምህርታዊ እንቅስቃሴዎችን በማቀድ ተግባራዊ ማድረግ ፣
ሀላፊነትን በሙሉ ፈቃደኝነት በመቀበልና በሌሎችም ተግባራት ከፍተኛ ሚና በመጫዎት አርአያ ሆኖ መገኘት፣
o የህብረተሰቡን ጠቃሚ ልምድ፣ ወግና ባህል ማክበርና በዕለት ተዕለት ህይወታቸው ተግባራዊ ማድረግ፣
o ስነ ውበትንም የማድነቅ፣ የተፈጥሮ ሁብትንና የሀገር ታሪካዊ ቅርሶችን የመንከባከብ ብቃትን ማዳበር፣
ስለተጓዳኝ ትምህርት ጠቀሜታ በማስገንዘብ ተማሪዎችና መምህራንን እንደየፍላጐታቸውና ዝንባሌያቸው እንዲመዘገቡ ያደርጋል ፣
- ግምገማን መሰረት በማድረግ በተጓዳኝ ትምህርት የላቀ አፈፃፀም ላሳዩ ትምህርት ቤቶችና መምህራንና ተማሪዎች
እንዲሁም አደረጃጀቶች የማትጊያ ስርአት ተጠቃሚ ያደርጋሉ፤
17
- የተጓዳኝ ትምህርት በተመለከተ መመሪያዎችን፤ ማኑዋሎችን፤ ደንቦችን ወዘተ ያዘጋጃል፤ ያሻሽላል፤
አፈፃጸማቸውን ይከታተላል፤
- ለተመረጡ ናሙና ት/ቤቶች በቼክሊስት በተደገፈ የድጋፍ ክትትልና ግብረ መልስ ሥራ ይሠራል ፣
- በከተማ ደረጃ የትምህርት ፌስቲቫልና የፈጠራ ሥራዎች አውደ ርዕይ ያዘጋጃል፤የላቀ ውጤት ላስመዘገቡም እውቅና ይሰጣል ፣
ይሸልማል፤
- በስርዓተ ትምህርቱ የተቀመጡ ንድፈ ሃሳቦች በተማሪ አደረጃጀቶችና ክበባት ወደ ተግባር ስለመለወጣቸው የዳሰሳ ጥናት ያደርጋል
፣
በትምህርት ቤቶች የተጓዳኝ ትምህርት በት/ቤቱ አመራር በጋራ የሚመራ ሆኖ የአደረጃጀት ዘርፍ ም/ር/መምህር በበላይነት
ያስተባብራል፤
በአዲስ መልክ የሚዋቀር ክበብ ወይም የተማሪዎች አደረጃጀት ከት/ቢሮ እውቅና እስካልተሰጠው ድረስ ማዋቀር አይቻልም፤
ክበባት ከጾታ፣ ከዘር፣ ከእምነት፣ ከኢኮኖሚ ደረጃ፣ ወዘተ… ልዩነት የጸዱ መሆን አለባቸው፤
ተማሪዎች በተጓዳኝ ትምህርት እንቅስቃሴ ላይ በንቃት መሳተፍ ብቻ ሳይሆን ሃላፊነትንም ጭምር መጋራት ይኖርባቸዋል፤
ለመደበኛው ትምህርት የሚሰጠውን ትኩረት ያህል ለተጓዳኝ ትምህርትም ተገቢው ትኩረት ሊሰጠው ይገባል፤
18
አንድ ክበብ ለማቋቋም እንደት/ቤቱ ተጨባጭ ሁኔታ የሚወሰን ሆኖ ቢያንስ ሃያ አምስት ፈቃደኛ ተማሪዎች፤ መምህራንና
የአስተዳደር ሰራተኞችን ያቀፈ ሆኖ ቢደራጅ ለአሰራር አመቺ ይሆናል፤
የተጓዳኝ ትምህርት እንቅስቃሴዎች የተማሪዎችን ፍላጎት፣ ዝንባሌ እና ስሜት መሰረት ያደረጉ ይሆናሉ፤
ከእንቅስቃሴው አንጻር ፍላጎትና ችሎታ ያላቸው ወይም ሊመደቡ የሚችሉ መሪ መምህራን መኖራቸው፤
የአንድ ት/ቤት የተጓዳኝ ትምህርት እንቅስቃሴ መሰረታዊ የግምገማ ሂደት የተማሪዎችን አጠቃላይ ደህንነት ለማስጠበቅና ሁለንተናዊ እድገት
ለማሻሻል በሚያስችል ሁኔታ መከናወን ይኖርበታል፡፡ ግምገማው ከአካባቢያዊ አደረጃጀትና ሁኔታዎች መመቻቸት፤ ከባህሪይ ለውጥ
ማምጣት፤ ከስራ ውጤት፤ ከአሰራር ለውጥና መሻሻል አኳያ የሚታይ ሲሆን ዝርዝር የመገምገሚያ ነጥቦቹ የሚከተሉት ሊሆኑ ይችላሉ፡፡
19
አስተባባሪ መምህራኑ የተመረጡበት ሁኔታ፤
ክፍል ሶስት
የክትትል፣ድጋፍ፣ግምገማና ግብረመልስ እንዲሁም የሪፖርት ስርዓት
3.1. በክትትል፤ ድጋፍ፤ ግምገማና ግብረ መልስ ስርዓት በየእርከኑ ያሉ አካላት ሚና
አባሪ ሰነዶች
የሪፖርት ማቅረቢያ ቅጽ
ዋቢ ጽሁፎች
ታህሳስ 2007
አዲስ አበባ
21
1.የስፖርት ክበብ
ት/ቤቶች ወጣቱን በአዕምሮና በአካል ብቃት አዘጋጅቶና ኮትኩቶ ለማውጣት ስፖርታዊ እንቅስቃሴ የሚጫወተው ሚና ከፍተኛ
በመሆኑ በስፖርት እንቅስቃሴዎችና ውድድሮች ተማሪዎች በቂ ግንዛቤ ኖሮአቸው እንዲያድጉ ለማድረግ የሚያስችል አደረጃጀት
ነው፡፡ በዚህ አደረጃጀት ስር የሚተገበሩ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች፡-
- የጂምናስቲክ እንቅስቃሴዎች
የክበቡ ዋና ዋና ተግባራት
የተማሪዎችን አካልና አዕምሮአዊ ዕድገት በሚፈለገው መልኩ እንዲጎለብት ማድረግ መሰረታዊ ዓላማው ሲሆን ክበቡ
የሚከተሉትን ዝርዝር ተግባራት ማከናወን ይጠበቅበታል፡፡
በወረዳ፤ በክ/ከተማ ፤በከተማ እንዲሁም በሃገር አቀፍ ደረጃ ለሚዘጋጁ ውድድሮች ራስን ማብቃትና መሳተፍ፤
22
ልዩ ፍላጎት ያላቸው ተማሪዎች ሊወዳደሩ የሚችሉበትን ዘርፍ መለየት፣ ማብቃትና በውድድር ተሳታፊ
የሚሆኑበትን ሁኔታ ማመቻቸት፤
2.የኪነ-ጥበብ ክበብ፤
በክበቡ ሊካተቱ የሚገባቸው የድራማ፤ ሙዚቃ ፤ ስዕል፤ ቅርጻ ቅርጽ ፤የባህል አልባሳት ትርዒት፤ፋሽን ሾው ፤የትምህርት ቤት ሽብርቅ
ስራዎች፤ ወዘተ. ሊሆኑ ይችላሉ፡፡
ተማሪዎች በገሀዱ ዓለም ያለውን ዕውነታ የሚገልጹበት፣ የሚያስተዋውቁበትና ፍላጎታቸውን የሚያንጸባርቁበት እንዲሁም
ከትምህርት ቤት ማህበረተሰብ ጋር የሚግባቡበትና ትምህርታዊ መረጃ የሚያስተላልፉበት መንገድ አድርጎ የማደራጀትና ጥቅም ላይ
የማዋል ስራ መስራት ይገባል፡፡ ተማሪዎች የአለምን ተጨባጭ ሁኔታ የማወቅና የመረዳት፣ በመዝናናት መረጃ የማግኘትና
ፍላጎታቸውን የሚያዳብሩበት መድረክና አደረጃጀት ይፈልጋሉ፣ በዚህ መሰረት የክበቡ ተግባርና ኃላፊነት እንደሚከተለው
ተዘርዝሯል፡፡
ለትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ የድራማ፣ የሙዚቃና የተለያዩ ባህላዊና ዘመናዊ የአልባሳት ትርዒት የስዕልና ቅርጻ
ቅረጽ አውደ ርዕይ ማዘጋጀት፤
ይህ ክበብ ስነ-ጽሁፍ፤ ክርክር፤ የሚኒ ሚዲያ አገልግሎት፤ የንባብ ልምድ፤የቤተ መጻህፍት፤ ውይይት፤ ጉባዔ፤ ህትመት
ነክ ስራዎች(መጽሄት ፤በራሪ ጽሁፎች፤ጋዜጣ ወዘተ)ያጠቃልላል፡፡
ተማሪዎች በመማር ማስተማር ሂደት ላይ በቋንቋ ትምህርት ያገኙትን ዕውቀት በክበቡ የተሻለ ግንዛቤ ኖሮአቸው ራሳቸውንና
ሀሳባቸውን መግለፅ የሚችሉ ከመጻፍ፣ ማንበብና ሀሳባቸውን በተገቢው ከመግለፅ ባለፈ ቋንቋን ተጨማሪ ዕውቀት የማግኛ መሣሪያ
አድርጎ ለመጠቀም ይረዳል፡፡ በቋንቋ እጥረት ምክንያት ሊመጣ ከሚችለው ችግር ለመውጣትና በተለይም የመማር፣ የክርክር፣
ስነፅሑፍና ውይይት ኮንፈረንስ የማዘጋጀት ስራ ለማከናወን ጠቀሜታ ያለው በመሆኑ በት/ቤት ደረጃ ተግባራዊ ሲሆን የተሻለ ውጤት
የሚመዘገብበትን ሁኔታ ይፈጥራል፡፡
23
የቋንቋ ክበብ ዋና ዋና ተግባራት
የተለያዩ ስነ ጽሁፎችና መነባንቦችንና ጥያቄና መልስ ውድድሮችን ማካሄድና ለተማሪዎች በሚኒ ሚዲያ
ማቅረብ፤
የፈጠራ ስራዎች፤ አይ ሲቲ፤ የቤተ ሙከራ አጠቃቀም ፤የጥናትና ምርምር ስራዎች ወዘተ.ተማሪዎች የተለያዩ የፈጠራ
ችሎታቸውን አውጥተው ወደ ተግባር ሊለወጡበት የሚችሉበት ዕድል ለመፍጠር የሳይንስና ቴክኖሎጂ ክበብ መቋቋም ት/ቤቶች
ተማሪዎችንና የመምህራንን አቅም በመጠቀም ለሳይንስና ቴክኖሎጂ ትኩረትና ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች በክበቡ ግንዛቤ እንዲያገኙ
ያደርጋል ፡፡ በክበቡ ሀገራችን በሳይንስና ቴክኖሎጂ ሌሎች ሀገሮች የደረሱበት ደረጃ ላይ መድረስ የሚያስችለን ሁኔታ መፍጠር
እንችላለን፡፡ ትምህርት ቤቶች የሳይንስና ቴክኖሎጂን ውጤት ከሚጠቀሙ ተቋማትና እንዱስትሪዎች ጋር የጠበቀ ግንኙነት
በማድረግ መስራት ይችላሉ ተብሎም ይታመናል፣
የሳይንስና ቴክኖሎጂ ክበብን በማጠናከር በተሻለ ለመስራት የሚያስችሉ ጥናቶችን ማካሄድ ያቻላል፡፡በተጨማሪም በየደረጃው
ከተቀመጠው ስርዓተ ትምህርት የተቀዳ ለሳይንስና ቴክኖሎጂ ግብዓት ሆኖ የተማሪዎችን የፈጠራ ክህሎት ሊያሳድግ የሚችል ንድፈ
ሀሳብ ከሂሳብ፣ ከፊዚክስ፣ ከኬሚስትሪ ከባዮሎጂና… ወዘተ የትምህርት ዓይነቶች በመውሰድ ቴክኖሎጂ የሚፈጠርበትና የሚሰራበት
ሁኔታን የማመቻቸት ስራ ት/ቤቶች መስራት ይገባቸዋል፡፡ከዚህ አንጻር የሳይንስን ቴክኖሎጂ ክበብ ሃላፊነትና ተግባር እንደሚከተለው
ቀርቧል፡፡
24
የሳይንስና ቴክኖሎጂ ክበብ ዋና ዋና ተግባራት
ለሳንይስና ቴክኖሎጂ እንዲሁም ለፈጠራ ስራ የሚያግዙ ግብዓቶችን ማሟላት (ኮምፒተሮች፤ ኢነተርኔት፤ ፐላዝማ ቴሌቭዥን፤
ሬዲዮኖች፤ የሳይንስ ቤተ ሙከራ ዕቃዎችንና፤ ከአግልግሎት ውጪ የሆኑ ሌሎች ቁሳቁሶች)፤
በህብረተሰብ ሳይንስ ክበብ የሀገርህን እወቅ፤ ቅርስ ጥበቃና ክብካቤ፤ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች፤መጤ ባህሎች፤የህ/ሰብ ሳይንስ
ትምህርቶች ፤ወዘተ. ሊደራጁ ያችላሉ፡፡
የህብረተሰብ ሳይንስ ክበብ አደረጃጀት በት/ቤቶች መኖር በስርዓተ ትምህርቱ የተቀመጡ ንድፈ ሀሳቦችን የሚያጠናክር በመሆኑ
ተማሪዎች የጂኦግራፊ፤ የታሪክ፣ ፣የኢኮኖሚክስ፤ ቢዝነስ ትምህርቶች ከማህበራዊ ህይወታቸው ጋር በማገናኘት ሊገነዘቡ
የሚችሉት በርካታ አስተሳሰቦችና ተግባራት እንዲኖሩ ያደርጋል፣ ተማሪዎች አካባያቸውን በውል የሚረዱበትና የማህበረሰባቸውን
ወግና ባህል በማወቅ በዕለት ተዕለት ሕይወታቸው ተግባራዊ የሚያደርጉበት ሁኔታን ይፈጥራል፡፡
25
ተማሪዎች ለብሄራዊ ማንነታቸውና ለታሪካቸው ክብር እንዲሰጡ ማብቃት፤
ክበቡ ተማሪዎች የስነ-ዜጋና ሥነ-ምግባር እሴቶችን የሚያጎለብቱበት፤ ስነ ምግባራቸውን የሚያሻሻሉበት፤ የአመራር ጥበብን
የሚለማመዱበት፤ ኪራይ ሰብሳቢነትን በአመለካከትና በተግባር የሚያወግዙበት ባህል የሚፈጥሩበት እና የት/ቤት የአካባቢ ሰላምና
ደህንነት የሚጠብቁበት ከመሆኑም በላይ የእርስ በርስ ግጭትና ከስርዓት ውጭ ሆኖ የመገኘት ሁኔታን ለመከላከል ያስችላል፡፡
የስነ-ዜጋና ሥነ-ምግባር ክበብ በእውቀትና በክህሎት ብቻ የዳበሩ ተማሪዎችን ከማፍራት ባሻገር በስነ ምግባርም የታነጹ እንዲሆኑ እገዛ
ያደርጋል፡፡ የተማሪዎች ፓርላማና ተመሳሳይነት ያላቸው አደረጃጀቶች በዚህ ክበብ ስር ይደራጃሉ፡
ለንባብ የሚሆኑ መጻህፍት፤ጋዜጦች እና ልዩ ልዩ የህትመት ውጤቶች እንዲኖሩ ማድረግ፤የጥያቄና መልስ ወደድሮችን ማካሄድ፤
ክበቡ የበጉ አድራጐት ፣ የትራፊክ ፣ የፖስታ ፣ የስካውት ወዘተ አገልግሎቶችን የሚያካትት ሲሆኑ የክበቡ ዓላማ በተማሪዎች የሚከሰቱ
የተለያዩ ማህበራዊ ችግሮችን በመቅረፍ የመማር ማስተማር ሂደቱን ውጤታማ እንዲሆን ማድረግ ነው ፡፡
የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግር ያለባቸውን ተማሪዎች በመለየት ድጋፍ የሚያገኙበት ሁኔታ ማመቻቸት፣
26
የትራፊክ ደንቦችን በማስተዋወቅ አደጋዎችን መከላከል ፣
ክበቡ ትኩረት የሚያደርግባቸው ዘርፎች የግልና የአካባቢ ንፅሕና አጠባበቅ ፣ የቀይ መስቀል ፣ የኤች አይ ቪ ኤድስ መከላከልና
መቆጣጠር ፣ የተላላፊ በሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር ፣ የአደገኛ መድሃኒቶች እና ዕፆች ሕገወጥ ዝውውርና አጠቃቀም መከላከል
እንዲሁም የሥነ ተዋልዶ ጤና አገልግሎት ሲሆኑ ዓላማውም በተማሪዎች የሚከሰቱ የተለያዩ ከጤናና ከሥነ ተዋልዶ ጋር የተሳሰሩ
ችግሮች በመፍታት የመማር ማስተማር ሂደቱ ውጤታማ የሚሆንበት ሁኔታ ማመቻቸት ነው ፡፡
በሥነ ተዋልዶ ጉዳይ፣ በኤች አይ ቪ ኤድስና በሌሎች ተላላፊ በሽታዎች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን
ማዘጋጀት ፣
በኤች አይ ቪ ኤድስና በተላላፊ በሽታዎች የተጠቁ ተማሪዎችን በመለየት ተገቢውን የድጋፍና የምክር አገልግሎት
የሚያገኙበትን ሁኔታ ማመቻቸት ፣
በአደገኛ መድሃኒቶች እና ዕፆች ተጠቂ የሆኑትን በመለየት ተገቢውን የድጋፍና የምክር አገልግሎት የሚያገኙበትን ሁኔታ
ማመቻቸት ፣
ለጤና ጠንቅ የሆኑ በትምህርት ቤት ዙሪያ የሚገኙ አዋኪ ሁኔታዎችን ከሚመለከታቸው ጋር በመቀናጀት የመከላከል
ስራ መስራት ፣
27
የስነ ተዋልዶ ጤና አገልግሎት መስጠት
በግልና በአካባቢ ንፅህና አጠባበቅ የክበቡ አባላት አርአያ ሆነው እንዲገኙ ማብቃት
የክበቡ ዓላማ ተማሪዎች ስለአካባቢ ጥበቃና እንክብካቤ በቂ ግንዛቤ ኖሯቸው የነቃ ተሣትፎ እንዲያደርጉና ምቹ የመማር ማስተማር
አካባቢ መፍጠር ነው ፡፡
• ለአደጋ የሚያጋልጡ ስጋቶች (ጉድጓዶች፤የፍሳሽ ቱቦዎች፤የተላጡ የኤሌትሪክ ሽቦዎች፤ገንዳዎች ወዘተ) በመለየት የሚወገዱበት
ሁኔታ ማመቻቸት ፣
የክበቡ ዓላማ በሥርዓተ-ፆታ ዙሪያ የተስተካከለ አመለካከት እንዲፈጠር በማድረግ በሴትና ወንድ ተማሪዎች ላይ የሚደርሱ
ፆታዊ ትንኮሳዎችን በመከላከል ሴት ተማሪዎች በትምህርታቸው ላይ በንቃት የሚሳተፉበትና የአመራር አቅማቸውን
የሚያሳድጉበት ሁኔታ ማመቻቸት ነው ፡፡
28
• ግንዛቤን በማሳደግ ፆታዊ ትንኮሳን መከላከል ፣
የክበቡ ዓላማ ተማሪዎች መምህርነት የተከበረ ሙያ መሆኑን በመገንዘብ ራሳቸውን በማስተማር ተግባር እንዲለማመዱ በማድረግ
አቅማቸውን የሚያጐለብቱበትን ሁኔታ ማመቻቸት ነው ፡፡
• የመምህርነት ዝንባሌ ያላቸውን ተማሪዎች በመለየትና የግል ማህደር በማዘጋጀት በየወቅቱ ተገቢ ክትትልና ድጋፍ በማድረግ
በትምህርት ውጤታቸውና በሥነ ምግባራቸው የተሻሉ እንዲሆኑ ማድረግ፣
• ከትምህርት ቤቱም ሆነ ከሌሎች የትምህርት ተቋማት ስኬታማ የሆኑ መምህራንን በመጋበዝ ልምዳቸውን ለተማሪዎች
የሚያካፍሉበት ምቹ ሁኔታ መፍጠር ፣
• ተማሪዎች በማጠናከሪያ ትምህርት ወቅት በማስተማር ተግባር እንዲሳተፉ በማድረግ ተግባራዊ ልምምድ እንዲያደርጉ ማስቻል
፣
በዚህ አደረጃት የተማሪዎች የልማት ቡድን ፤አንድ ለአምስት የጥናት ቡድን፤ ቶፕ-10 ንና ቶፕ-20፤የአለቆች ህብረት ወዘተ…
የሚካተቱ ናቸው፡፡ዓላማውም ተማሪዎች በአደረጃጀቱ ጠቀሜታ ላይ በቂ ግንዛቤ እንዲኖራቸው በማድረግ በመረዳዳት መርህ
የራሳቸውን አቅም ከማጐልበት ባሻገር በት/ቤታቸው ጉዳዮች ላይ በንቃት በመሳተፍ ሀገራችን በተያያዘችው የልማት፤
የዲሞክራሲና የመልካም አስተዳደር ስርዐት ግንባታ ሂደት ላይ የአመራር ሚና ማጎልበት ነው ፡፡
29
• በተለያዩ ኮሚቴዎች በመሳተፍ የተማሪዎችን መብትና ጥቅም ማስከበር ፣
• በአደረጃጀት ስር እንደተገለፀው የክበባት አመራሮች በክበቡ ስር የተዘረዘሩትን የስራ ዘርፎች ተከፋፍሎ መምራት
የተጓዳኝ ትምህርት በአመራሩና በአፈፃፀሙ ተማሪ ተኮር የሆነ ቀጥተኛ ተግባራዊ እንቅስቃሴ በማድረግ በስርዓተ
ትምህርቱ የተካተቱት ንድፈ ሀሳቦች ወደ ተግባር የሚለወጡበት አደረጃጀት ነው፡፡
30
የተጓዳኝ ትምህርት ትኩረቱ በተማሪዎች ቀጥተኛ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ላይ ነው፡፡ ሲታቀድና ሲታሰብ
ተማሪውን ለማዝናናት ፣ አካላዊ ማህበራዊና ሥነ ውበታዊ ተሰጥኦውን ለማበለፀግ ፣ የአመራር ችሎታን
ለማዳበር ወዘተ ሊሆን ይገባል ፡፡ በአጠቃላይ ተጓዳኝ ትምህርት ተማሪ - ተኮር እንቅስቃሴ ነው ፡፡
በተራ ቁጥር 1.3.12. ከተጠቀሰው በስተቀር ተሣትፎ በፈቃደኝነት ነው ፡፡ ምንም እንኳን ተማሪዎች
ተሣታፊ እንዲሆኑ ቢመከሩ ፣ አመራር ቢያገኙና ግፊት ቢደረግባቸውም አምነውና ሙሉ ፈቃደኛ ሆነው
ካልተሳተፉ በስተቀር ግዴታ የለባቸውም ፡፡
የተጓዳኝ ትምህርት እንቅስቃሴዎች እንደ ክፍል ውስጥ ትምህርትና ተሳትፎ ከነጥብ /ማርክ/ ጋር የተያያዘ
ግምገማና ምዘና አይካሄድበትም ፡፡
የተጓዳኝ ትምህርት የተወሰነ የአሠራርና የጥናት መንገድ አይታይበትም ፡፡ አንዳንዱ እንቅስቃሴና ዝግጅት
ለህብረተሰቡ የሚቀርብ /ለምሳሌ ፡- ድራማ ፣ ኤግዚቢሽን ፣ የወላጆች በዓል ወዘተ …./ ሊሆን ይችላል፡፡
አንዳንዱ ደግሞ የግል ፍላጎትንና ስሜትን ለማርካት ብቻ የማከናወን ፣ /ለምሳሌ ፡- የሥዕል ፣ የፎቶግራፍ /
ሲሆን እንደየ አደረጃጀቱ ባህሪ በግልም ሆነ በቡድን ሊሰራ ይችላል፡፡ የልምምድ ጊዜው እንደ ክፍል
ትምህርት የተወሰነና የተመጠነ ካለመሆኑም በላይ የመምህራን ኃላፊነትና የሥራ ድርሻም የሚያይልበት
ጊዜ ይኖራል፡፡
በአንዳንድ የተጓዳኝ ትምህርት እንቅስቃሴዎች ላይ የክፍል ደረጃና ዕድሜ ሳይለይ ማንኛውም ተማሪ
የሚሳተፍበት ሁኔታ ይኖራል ፡፡ ለምሳሌ ፡- በድራማ ክበብ የ 9 ኛ ፣ 1 ዐኛ ፣ 11 ኛ እና 12 ኛ ክፍል
ተማሪዎች በጋራ ሊሳተፉ ይችላሉ ፡፡
ክፍል ሁለት ፡
31
በአባላቱ ምልዐተ ጉባኤ ከ 5-7 የሚሆኑ የሥራ አመራርን ያስመርጣል ፣
መምህራን በሀላፊነት የተረከቧቸውን ተማሪዎች በየደረጃቸው በሚሰጡት ትምህርት በእውቀት ፣ በክህሎት በአመለካከትና በአካል
በመገንባት አምራች ፣ በስነ ምግባር የተሻሉ እንዲሆኑ ኮትኩቶ ብቁ ዜጋ የማድረግ ከባድ ሀላፊነት ተሸክመዋል ፡፡ ዕውቀታቸው ፣
የመምራትና የማስተማር ዘዴያቸው እንደዚሁም ሞያተኝነታቸው እጅግ አስፈላጊ ቢሆንም በተለይ ለተጓዳኝ ትምህርት ያላቸው አመለካከትና
አቋም በአደረጃጀቶቹ ውጤታማነት ላይ የወሳኝነት ሚና ይኖረዋል ፣
ስለዚህ በተጓዳኝ ትምህርት አስተባባሪነትና መሪነት የሚመረጡ መምህራን የሚከተሉት ሃላፊነቶች ይኖራቸዋል፡፡
ተማሪዎችን በመርዳትና በማማከር እንዲሁም በማነቃቃትና በማስተባበር ለትምህርት ፣ለተሳትፎና ለሥራ ማዘጋጀት ፣
ተማሪዎች በአመራር፣ በአደረጃጀት፣ በክትትልና ድጋፍ እንዲሁም በግምገማ ስርዓት እየተሳተፉ እንዲለማመዱ
ማዘጋጀት ፣
በክፍል ውስጥ ከሚሰጡት ትምህርቶች ጋር ተዛማጅና ተፈፃሚ ሊሆኑ የሚችሉ ተግባራዊ ኘሮጀክቶችን፣ የምርምር
ሥራዎችንና ልዩ ልዩ ትምህርታዊ እንቅስቃሴዎችን በማቀድ ተግባራዊ ማድረግ ፣
ሀላፊነትን በሙሉ ፈቃደኝነት በመቀበልና በሌሎችም ተግባራት ከፍተኛ ሚና በመጫዎት አርአያ ሆኖ መገኘት፣
32
ተማሪዎች የመማር፤ የመመራመር፤ የፈጠራ ችሎታቸውን ለማዳበርና በመብታቸው ለመጠቀም በተማሪነታቸው
ያለባቸውን ግዴታና ኃላፊነት በብቃት መወጣት ፣
o የህብረተሰቡን ጠቃሚ ልምድ፣ ወግና ባህል ማክበርና በዕለት ተዕለት ህይወታቸው ተግባራዊ ማድረግ፣
o ስነ ውበትንም የማድነቅ፣ የተፈጥሮ ሁብትንና የሀገር ታሪካዊ ቅርሶችን የመንከባከብ ብቃትን ማዳበር፣
ስለተጓዳኝ ትምህርት ጠቀሜታ በማስገንዘብ ተማሪዎችና መምህራንን እንደየፍላጐታቸውና ዝንባሌያቸው እንዲመዘገቡ ያደርጋል ፣
- ግምገማን መሰረት በማድረግ በተጓዳኝ ትምህርት የላቀ አፈፃፀም ላሳዩ ትምህርት ቤቶችና መምህራንና ተማሪዎች
እንዲሁም አደረጃጀቶች የማትጊያ ስርአት ተጠቃሚ ያደርጋሉ፤
- ለተመረጡ ናሙና ት/ቤቶች በቼክሊስት በተደገፈ የድጋፍ ክትትልና ግብረ መልስ ሥራ ይሠራል ፣
- በከተማ ደረጃ የትምህርት ፌስቲቫልና የፈጠራ ሥራዎች አውደ ርዕይ ያዘጋጃል፤የላቀ ውጤት ላስመዘገቡም እውቅና ይሰጣል ፣
ይሸልማል፤
- በስርዓተ ትምህርቱ የተቀመጡ ንድፈ ሃሳቦች በተማሪ አደረጃጀቶችና ክበባት ወደ ተግባር ስለመለወጣቸው የዳሰሳ ጥናት ያደርጋል
፣
34
2.2. የተጓዳኝ ትምህርት አደረጃጀቶች የአሰራር መርሆዎች
በትምህርት ቤቶች የተጓዳኝ ትምህርት በት/ቤቱ አመራር በጋራ የሚመራ ሆኖ የአደረጃጀት ዘርፍ ም/ር/መምህር በበላይነት
ያስተባብራል፤
በአዲስ መልክ የሚዋቀር ክበብ ወይም የተማሪዎች አደረጃጀት ከት/ቢሮ እውቅና እስካልተሰጠው ድረስ ማዋቀር አይቻልም፤
ክበባት ከጾታ፣ ከዘር፣ ከእምነት፣ ከኢኮኖሚ ደረጃ፣ ወዘተ… ልዩነት የጸዱ መሆን አለባቸው፤
ተማሪዎች በተጓዳኝ ትምህርት እንቅስቃሴ ላይ በንቃት መሳተፍ ብቻ ሳይሆን ሃላፊነትንም ጭምር መጋራት ይኖርባቸዋል፤
ለመደበኛው ትምህርት የሚሰጠውን ትኩረት ያህል ለተጓዳኝ ትምህርትም ተገቢው ትኩረት ሊሰጠው ይገባል፤
አንድ ክበብ ለማቋቋም እንደት/ቤቱ ተጨባጭ ሁኔታ የሚወሰን ሆኖ ቢያንስ ሃያ አምስት ፈቃደኛ ተማሪዎች፤ መምህራንና
የአስተዳደር ሰራተኞችን ያቀፈ ሆኖ ቢደራጅ ለአሰራር አመቺ ይሆናል፤
የተጓዳኝ ትምህርት እንቅስቃሴዎች የተማሪዎችን ፍላጎት፣ ዝንባሌ እና ስሜት መሰረት ያደረጉ ይሆናሉ፤
ከእንቅስቃሴው አንጻር ፍላጎትና ችሎታ ያላቸው ወይም ሊመደቡ የሚችሉ መሪ መምህራን መኖራቸው፤
35
ጊዜ ፤ግብዓትና ቦታ መኖሩ ሲረጋገጥ፤
የአንድ ት/ቤት የተጓዳኝ ትምህርት እንቅስቃሴ መሰረታዊ የግምገማ ሂደት የተማሪዎችን አጠቃላይ ደህንነት ለማስጠበቅና ሁለንተናዊ እድገት
ለማሻሻል በሚያስችል ሁኔታ መከናወን ይኖርበታል፡፡ ግምገማው ከአካባቢያዊ አደረጃጀትና ሁኔታዎች መመቻቸት፤ ከባህሪይ ለውጥ
ማምጣት፤ ከስራ ውጤት፤ ከአሰራር ለውጥና መሻሻል አኳያ የሚታይ ሲሆን ዝርዝር የመገምገሚያ ነጥቦቹ የሚከተሉት ሊሆኑ ይችላሉ፡፡
36
የእያንዳንዱ አደረጃጀት እንቅስቃሴ መረጃ በሚገባ ስለመያዙ፤ወዘተ.ይሆናል፡፡
ክፍል ሶስት
3.1.4. የትምህርት ቢሮ
ለክፍለ ከተሞች፣ ለወረዳዎችና ለትምህርት ቤቶች ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፤ ግብረመልስ መስጠት
ከክፍለ ከተማ የተገኘውን መረጃ ማደራጀት፣መተንተን፣የተገኘውን የትንተና ውጤት ለቀጣይ ስራዎችና
ዕቅዶች በግብዓትነት መጠቀም ለአጋርና ለተባባሪ አካላት ማሰራጨት፤
አባሪ ሰነዶች
የሪፖርት ማቅረቢያ ቅጽ
ዋቢ ጽሁፎች
ታህሳስ 2007
አዲስ አበባ
38
39
1.የስፖርት ክበብ
ት/ቤቶች ወጣቱን በአዕምሮና በአካል ብቃት አዘጋጅቶና ኮትኩቶ ለማውጣት ስፖርታዊ እንቅስቃሴ የሚጫወተው ሚና ከፍተኛ
በመሆኑ በስፖርት እንቅስቃሴዎችና ውድድሮች ተማሪዎች በቂ ግንዛቤ ኖሮአቸው እንዲያድጉ ለማድረግ የሚያስችል አደረጃጀት
ነው፡፡ በዚህ አደረጃጀት ስር የሚተገበሩ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች፡-
- የጂምናስቲክ እንቅስቃሴዎች
የክበቡ ዋና ዋና ተግባራት
የተማሪዎችን አካልና አዕምሮአዊ ዕድገት በሚፈለገው መልኩ እንዲጎለብት ማድረግ መሰረታዊ ዓላማው ሲሆን ክበቡ
የሚከተሉትን ዝርዝር ተግባራት ማከናወን ይጠበቅበታል፡፡
በወረዳ፤ በክ/ከተማ ፤በከተማ እንዲሁም በሃገር አቀፍ ደረጃ ለሚዘጋጁ ውድድሮች ራስን ማብቃትና መሳተፍ፤
ልዩ ፍላጎት ያላቸው ተማሪዎች ሊወዳደሩ የሚችሉበትን ዘርፍ መለየት፣ ማብቃትና በውድድር ተሳታፊ
የሚሆኑበትን ሁኔታ ማመቻቸት፤
አባሪ ሰነዶች
የሪፖርት ማቅረቢያ ቅጽ
ዋቢ ጽሁፎች
41
2.የኪነ-ጥበብ ክበብ
42
በክበቡ ሊካተቱ የሚገባቸው የድራማ፤ ሙዚቃ ፤ ስዕል፤ ቅርጻ ቅርጽ ፤የባህል አልባሳት ትርዒት፤ፋሽን ሾው ፤የትምህርት ቤት ሽብርቅ
ስራዎች፤ ወዘተ. ሊሆኑ ይችላሉ፡፡
ተማሪዎች በገሀዱ ዓለም ያለውን ዕውነታ የሚገልጹበት፣ የሚያስተዋውቁበትና ፍላጎታቸውን የሚያንጸባርቁበት እንዲሁም
ከትምህርት ቤት ማህበረተሰብ ጋር የሚግባቡበትና ትምህርታዊ መረጃ የሚያስተላልፉበት መንገድ አድርጎ የማደራጀትና ጥቅም ላይ
የማዋል ስራ መስራት ይገባል፡፡ ተማሪዎች የአለምን ተጨባጭ ሁኔታ የማወቅና የመረዳት፣ በመዝናናት መረጃ የማግኘትና
ፍላጎታቸውን የሚያዳብሩበት መድረክና አደረጃጀት ይፈልጋሉ፣ በዚህ መሰረት የክበቡ ተግባርና ኃላፊነት እንደሚከተለው
ተዘርዝሯል፡፡
ለትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ የድራማ፣ የሙዚቃና የተለያዩ ባህላዊና ዘመናዊ የአልባሳት ትርዒት የስዕልና ቅርጻ
ቅረጽ አውደ ርዕይ ማዘጋጀት፤
አባሪ ሰነዶች
የሪፖርት ማቅረቢያ ቅጽ
ዋቢ ጽሁፎች
43
44
3.የቋንቋ ክበብ
ይህ ክበብ ስነ-ጽሁፍ፤ ክርክር፤ የሚኒ ሚዲያ አገልግሎት፤ የንባብ ልምድ፤የቤተ መጻህፍት፤ ውይይት፤ ጉባዔ፤ ህትመት
ነክ ስራዎች(መጽሄት ፤በራሪ ጽሁፎች፤ጋዜጣ ወዘተ)ያጠቃልላል፡፡
45
ተማሪዎች በመማር ማስተማር ሂደት ላይ በቋንቋ ትምህርት ያገኙትን ዕውቀት በክበቡ የተሻለ ግንዛቤ ኖሮአቸው ራሳቸውንና
ሀሳባቸውን መግለፅ የሚችሉ ከመጻፍ፣ ማንበብና ሀሳባቸውን በተገቢው ከመግለፅ ባለፈ ቋንቋን ተጨማሪ ዕውቀት የማግኛ መሣሪያ
አድርጎ ለመጠቀም ይረዳል፡፡ በቋንቋ እጥረት ምክንያት ሊመጣ ከሚችለው ችግር ለመውጣትና በተለይም የመማር፣ የክርክር፣
ስነፅሑፍና ውይይት ኮንፈረንስ የማዘጋጀት ስራ ለማከናወን ጠቀሜታ ያለው በመሆኑ በት/ቤት ደረጃ ተግባራዊ ሲሆን የተሻለ ውጤት
የሚመዘገብበትን ሁኔታ ይፈጥራል፡፡
የተለያዩ ስነ ጽሁፎችና መነባንቦችንና ጥያቄና መልስ ውድድሮችን ማካሄድና ለተማሪዎች በሚኒ ሚዲያ
ማቅረብ፤
አባሪ ሰነዶች
የሪፖርት ማቅረቢያ ቅጽ
46
ዋቢ ጽሁፎች
47
4.የሳይንስና ቴክኖሎጂ ክበብ
የፈጠራ ስራዎች፤ አይ ሲቲ፤ የቤተ ሙከራ አጠቃቀም ፤የጥናትና ምርምር ስራዎች ወዘተ.ተማሪዎች የተለያዩ የፈጠራ
ችሎታቸውን አውጥተው ወደ ተግባር ሊለወጡበት የሚችሉበት ዕድል ለመፍጠር የሳይንስና ቴክኖሎጂ ክበብ መቋቋም ት/ቤቶች
48
ተማሪዎችንና የመምህራንን አቅም በመጠቀም ለሳይንስና ቴክኖሎጂ ትኩረትና ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች በክበቡ ግንዛቤ እንዲያገኙ
ያደርጋል ፡፡ በክበቡ ሀገራችን በሳይንስና ቴክኖሎጂ ሌሎች ሀገሮች የደረሱበት ደረጃ ላይ መድረስ የሚያስችለን ሁኔታ መፍጠር
እንችላለን፡፡ ትምህርት ቤቶች የሳይንስና ቴክኖሎጂን ውጤት ከሚጠቀሙ ተቋማትና እንዱስትሪዎች ጋር የጠበቀ ግንኙነት
በማድረግ መስራት ይችላሉ ተብሎም ይታመናል፣
የሳይንስና ቴክኖሎጂ ክበብን በማጠናከር በተሻለ ለመስራት የሚያስችሉ ጥናቶችን ማካሄድ ያቻላል፡፡በተጨማሪም በየደረጃው
ከተቀመጠው ስርዓተ ትምህርት የተቀዳ ለሳይንስና ቴክኖሎጂ ግብዓት ሆኖ የተማሪዎችን የፈጠራ ክህሎት ሊያሳድግ የሚችል ንድፈ
ሀሳብ ከሂሳብ፣ ከፊዚክስ፣ ከኬሚስትሪ ከባዮሎጂና… ወዘተ የትምህርት ዓይነቶች በመውሰድ ቴክኖሎጂ የሚፈጠርበትና የሚሰራበት
ሁኔታን የማመቻቸት ስራ ት/ቤቶች መስራት ይገባቸዋል፡፡ከዚህ አንጻር የሳይንስን ቴክኖሎጂ ክበብ ሃላፊነትና ተግባር እንደሚከተለው
ቀርቧል፡፡
ለሳንይስና ቴክኖሎጂ እንዲሁም ለፈጠራ ስራ የሚያግዙ ግብዓቶችን ማሟላት (ኮምፒተሮች፤ ኢነተርኔት፤ ፐላዝማ ቴሌቭዥን፤
ሬዲዮኖች፤ የሳይንስ ቤተ ሙከራ ዕቃዎችንና፤ ከአግልግሎት ውጪ የሆኑ ሌሎች ቁሳቁሶች)፤
የሪፖርት ማቅረቢያ ቅጽ
49
ዋቢ ጽሁፎች
50
5.የህብረተሰብ ሳይንስ ክበብ
51
በህብረተሰብ ሳይንስ ክበብ የሀገርህን እወቅ፤ ቅርስ ጥበቃና ክብካቤ፤ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች፤መጤ ባህሎች፤የህ/ሰብ ሳይንስ
ትምህርቶች ፤ወዘተ. ሊደራጁ ያችላሉ፡፡
የህብረተሰብ ሳይንስ ክበብ አደረጃጀት በት/ቤቶች መኖር በስርዓተ ትምህርቱ የተቀመጡ ንድፈ ሀሳቦችን የሚያጠናክር በመሆኑ
ተማሪዎች የጂኦግራፊ፤ የታሪክ፣ ፣የኢኮኖሚክስ፤ ቢዝነስ ትምህርቶች ከማህበራዊ ህይወታቸው ጋር በማገናኘት ሊገነዘቡ
የሚችሉት በርካታ አስተሳሰቦችና ተግባራት እንዲኖሩ ያደርጋል፣ ተማሪዎች አካባያቸውን በውል የሚረዱበትና የማህበረሰባቸውን
ወግና ባህል በማወቅ በዕለት ተዕለት ሕይወታቸው ተግባራዊ የሚያደርጉበት ሁኔታን ይፈጥራል፡፡
የሪፖርት ማቅረቢያ ቅጽ
ዋቢ ጽሁፎች
52
53
6.የማህበራዊ አገልግሎት ክበብ
54
ክበቡ የበጉ አድራጐት ፣ የትራፊክ ፣ የፖስታ ፣ የስካውት ወዘተ አገልግሎቶችን የሚያካትት ሲሆኑ የክበቡ ዓላማ በተማሪዎች የሚከሰቱ
የተለያዩ ማህበራዊ ችግሮችን በመቅረፍ የመማር ማስተማር ሂደቱን ውጤታማ እንዲሆን ማድረግ ነው ፡፡
የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግር ያለባቸውን ተማሪዎች በመለየት ድጋፍ የሚያገኙበት ሁኔታ ማመቻቸት፣
የሪፖርት ማቅረቢያ ቅጽ
ዋቢ ጽሁፎች
55
7.የጤና አጠባበቅ ክበብ
56
ክበቡ ትኩረት የሚያደርግባቸው ዘርፎች የግልና የአካባቢ ንፅሕና አጠባበቅ ፣ የቀይ መስቀል ፣ የኤች አይ ቪ ኤድስ መከላከልና
መቆጣጠር ፣ የተላላፊ በሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር ፣ የአደገኛ መድሃኒቶች እና ዕፆች ሕገወጥ ዝውውርና አጠቃቀም መከላከል
እንዲሁም የሥነ ተዋልዶ ጤና አገልግሎት ሲሆኑ ዓላማውም በተማሪዎች የሚከሰቱ የተለያዩ ከጤናና ከሥነ ተዋልዶ ጋር የተሳሰሩ
ችግሮች በመፍታት የመማር ማስተማር ሂደቱ ውጤታማ የሚሆንበት ሁኔታ ማመቻቸት ነው ፡፡
በሥነ ተዋልዶ ጉዳይ፣ በኤች አይ ቪ ኤድስና በሌሎች ተላላፊ በሽታዎች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን
ማዘጋጀት ፣
በኤች አይ ቪ ኤድስና በተላላፊ በሽታዎች የተጠቁ ተማሪዎችን በመለየት ተገቢውን የድጋፍና የምክር አገልግሎት
የሚያገኙበትን ሁኔታ ማመቻቸት ፣
በአደገኛ መድሃኒቶች እና ዕፆች ተጠቂ የሆኑትን በመለየት ተገቢውን የድጋፍና የምክር አገልግሎት የሚያገኙበትን ሁኔታ
ማመቻቸት ፣
ለጤና ጠንቅ የሆኑ በትምህርት ቤት ዙሪያ የሚገኙ አዋኪ ሁኔታዎችን ከሚመለከታቸው ጋር በመቀናጀት የመከላከል
ስራ መስራት ፣
በግልና በአካባቢ ንፅህና አጠባበቅ የክበቡ አባላት አርአያ ሆነው እንዲገኙ ማብቃት
የሪፖርት ማቅረቢያ ቅጽ
57
ተግባራት ጎኖች አስተያየት
ዋቢ ጽሁፎች
58
8.የአካባቢ ጥበቃና እንከብካቤ ክበብ
የክበቡ ዓላማ ተማሪዎች ስለአካባቢ ጥበቃና እንክብካቤ በቂ ግንዛቤ ኖሯቸው የነቃ ተሣትፎ እንዲያደርጉና ምቹ የመማር ማስተማር
አካባቢ መፍጠር ነው ፡፡
59
የአካባቢ ጥበቃና እንከብካቤ ክበብ አበይት ተግባራት
• ለአደጋ የሚያጋልጡ ስጋቶች (ጉድጓዶች፤የፍሳሽ ቱቦዎች፤የተላጡ የኤሌትሪክ ሽቦዎች፤ገንዳዎች ወዘተ) በመለየት የሚወገዱበት
ሁኔታ ማመቻቸት ፣
የሪፖርት ማቅረቢያ ቅጽ
ዋቢ ጽሁፎች
60
61
9.ሥርዓተ-ፆታ ክበብ
62
የክበቡ ዓላማ በሥርዓተ-ፆታ ዙሪያ የተስተካከለ አመለካከት እንዲፈጠር በማድረግ በሴትና ወንድ ተማሪዎች ላይ የሚደርሱ
ፆታዊ ትንኮሳዎችን በመከላከል ሴት ተማሪዎች በትምህርታቸው ላይ በንቃት የሚሳተፉበትና የአመራር አቅማቸውን
የሚያሳድጉበት ሁኔታ ማመቻቸት ነው ፡፡
የሪፖርት ማቅረቢያ ቅጽ
ዋቢ ጽሁፎች
63
64
የተማሪዎች ልዩ አደረጃጀት
65
በዚህ አደረጃት የተማሪዎች የልማት ቡድን ፤አንድ ለአምስት የጥናት ቡድን፤ ቶፕ-10 ንና ቶፕ-20፤የአለቆች ህብረት ወዘተ…
የሚካተቱ ናቸው፡፡ዓላማውም ተማሪዎች በአደረጃጀቱ ጠቀሜታ ላይ በቂ ግንዛቤ እንዲኖራቸው በማድረግ በመረዳዳት መርህ
የራሳቸውን አቅም ከማጐልበት ባሻገር በት/ቤታቸው ጉዳዮች ላይ በንቃት በመሳተፍ ሀገራችን በተያያዘችው የልማት፤
የዲሞክራሲና የመልካም አስተዳደር ስርዐት ግንባታ ሂደት ላይ የአመራር ሚና ማጎልበት ነው ፡፡
• በአደረጃጀት ስር እንደተገለፀው የክበባት አመራሮች በክበቡ ስር የተዘረዘሩትን የስራ ዘርፎች ተከፋፍሎ መምራት
66
• የውስጥ ኦዲት አሠራር መዘርጋት
ቅጽ
ዋቢ ጽሁፎች
67