Professional Documents
Culture Documents
አዘጋጅ ፣-
ሽፈራው ማሞ
ኤፍሬም አሊ
ሰኔ 21/2015 ዓም
አዲስ አበባ
1
1. መግቢያ
ትምህርት ሚኒስቴር አርብቶ አደርና ከፊል አርብቶ አደር ክልሎችን ልማት ለማፋጠንና ከሌሎች
ክልሎች ጋር ለማመጣጠን በትምህርት ልማት ዘርፍ ከክልሎቹ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር የተጣጣመ
የትምህርት ስትራቴጂ ቀርጾ በመተግበር ላይ ይገኛል፡፡ ይህንንም በውጤታማነት ለመፈጸምና
ለማስፈጸም በአራቱ ድጋፍ በሚሹ ክልሎች (አፋር፣ ሶማሌ፣ ጋምቤላ እና ቤኒሻንጉል ጉምዝ)
አማካሪ ባለሙያዎችን በመመደብ ከክልል እስከ ትምህርት ቤቶች ድረስ የዘለቀ ሙያዊ ድጋፍና
ክትትል እየሰጡ ይገኛሉ። በዚህ መሰረት በበጀት ዓመቱ ከዝግጅት ምእራፍ እስከ ማጠቃለያ
ምእራፍ ለልዩ ድጋፉ በታቀዱትና በቼክ-ሊስት ተዘጋጀው በሁሉም ባለሙያዎች ስምምነት
ተደረሶባቸው ከክልሎች ተጨባጭ ሁኔታ ጋር አስማምተው እንዲፈጽሙ በተደረገው ስምሪት
መሰረት በሶማሌ ክልል ሽንሌ ዞን የተከናወኑትን ግቦችንና ተግባራትን ክትትልን ድጋፍ በማካሄድ
የተገኘው ሪፖርት እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
1
6. በክትትልና ድጋፍ የሚታዩ የትኩረት ግቦች፣-
2
የአዳዳሌ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት የልዩ ፍላጎት ተማሪዎች በተመለከተ ወንድ 30 ሴት 28
ድምር 58 ተማሪዎች በጉዳት አይነታቸው የተለዩ ሲሆን በዚህ መሰረት ከፍተኛ ማየት
የተሳናቸው ተማሪዎች 6 ፣መካከለኛ ማየት የተሳናቸው 5 ተማሪዎች የመስማት ችግር
ያለባቸው 3፣ የአካል ጉዳት ያለባቸው 4፣ የአእምሮ ውስንነት ያለባቸው 1 ፣አንደበት ችግር
ያለባቸው 32 ፣የባህሪ ችግር ያለባቸው ተማሪዎች ተለይተው ለእነዚህ ተማሪዎች የት/ቤቱ
አስተዳደርና መምህራኖች ለተማሪዎች ቅድሚያ የትምህርት መሳሪያዎች በመስጠት የማየት
ችግር ያለባቸውን ደግሞ በመማር ማስተማር ግዜ ወደፊት በማቅረብ ድጋፍ ያደርጉላቸዋል
በተጨማሪም የአካል ችግር ላለባቸው ደግሞ ልዩ ወንበር በማዘጋጀት እንዲቀመጡ
ያደርገውላቸዋል።
ኡጋስ ኢብራሁም አብዶ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የልዩ ፍላጎት ተማሪዎች በተመለከተ 5
ማየት የተሳናቸው ወንድ 4 ሴት 1 በድምሩ 5 ተማሪዎች ያሉት ሲሆን የት/ቤቱ
አስተዳደርና መምህራን የት/ት ቁሳቅስ ፣ዪኒፎርም፣ ድጋፍ ያደርጉላቸዋል። መምህራንም
በመማር ማስተማር ጊዜ ወደፊት በማምጣት ድጋፍ ያደርጉላቸዋል።
ሰይድ መሀመድ ሀሰን 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የልዩ ፍላጎት ተማሪዎች በተመለከተ 7
ተማሪዎች ያሉ ሲሆን 2 ማየት የተሳናቸው፣ 1 የአካል ጉዳት፣3 መስማት የተሳናቸው፣1
የአእምሮ ውስንነት ያለባቸው ተማሪዎች የተለዩ ሲሆን እነዚህን ተማሪዎች የት/ቤቱ
አስተዳደር፣ መምህራንና ተማሪዎች በማንበብ፣ወንበር ቅድሚያ በመስጠት፣በመጻፍ
ድጋፍ ያደርጉላቸዋለ። ነገር ግን የሰለጠነ የልዩ ፍላጎት መምህር በት/ቤቱ የለም።
ተግባር 3 ፤- ለሴት ተማሪዎች ምቹ ሁኔታ ስለመፈጠሩ የተሌ ድጋፍ እየተደረገላቸው ስለመሆኑ
የአዳዳሌ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት በት/ቤቱ ላሉ ሴት ተማሪዎች ቅዳሜና እሁድ
የቲቶሪያል ት/ት በሁሉም መምህራን እየተሰጠ ይገኛል። በደረጃው ያለው ምጥጥን
አፈጻጸም/GPI/ በተመለከተ በት/ቤቱ የተመዘገቡት ተማሪዎች ወንድ 228 ሴት 182 ድምር
410 ሲሆኑ ምጥጥኑ 0.79 ነው ምጥጥኑ እንደዚህ ሊሰፋ የቻለው ሴት ተማሪዎች 7ኛ ክፍል
ሲደርሱ ወደጋብቻ ሰለሚሄዱ የሴቶች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ይቀንሳል ።
የጎዴ ካውንስል 1ኛ ደረጃ ት/ቤት በት/ቤቱ ላሉ ሴት ተማሪዎች ማጠናከሪያ
ት/ት ቅዳሜና እሁድ ይሰጣል በተጨማሪም በመያድ ለ5ኛና ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች
ማጠናከሪያ ት/ት ድጋፍ ይደረጋል። ለሴት ተማሪዎች በት/ቤቱ አስተዳደር ትምህርት
ቅሳቁስ ድጋፍ ደረጋል በዚህ መሰረት የሴት ተማሪዎች የት/ት ተሳትፎ ጨምሯል።ምጥጥኑ
በተመለከተ 0.93 ነው።
3
ኡጋስ ኢብራሁም አብዶ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በት/ቤቱ ላሉ ሴት ተማሪዎች ማጠናከሪያ
ት/ት ቅዳሜና እሁድ ይሰጣል። በየዕለቱ አርብ ከሴት ተማሪዎች ጋር በሚያጋጥማቸው
ችግር ውይይት ያደርጋሉ።ምጥጥኑ 0.70 ሲሆን ምጥጥኑ ሊሰፋ የቻለው ሴት ወደ ጋብቻ
ሰለሚገቡ ነው የሚል ምክንያት በት/ቤቱ ተገልጻል።
ሰይድ መሀመድ ሀሰን 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በት/ቤቱ ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ላሉ ሴት
ተማሪዎች ማጠናከሪያ ት/ት ቅዳሜና እሁድ ይሰጣል። ምጥጥኑ 0.51 ነው የምጥጥኑ
መስፋት በሌሎች ት/ቤት ላይ ያለው ችግር ስለሚከሰት ነው።
4
ዓመታዊ እቅድ ማዘጋጀት ችለዋል
5
በመደረጉ ተማሪዎች ውጤትና ስነ ምግባር ተሻሽሏል ተማሪዎች ቤተመጽሀፍ
ገብተው የማንበብ ልምድ አሻሽለዋል።
ሰይድ መሀመድ ሀሰን 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የተማሪዎች ውጤት ትንተና አካሂዷል
ለተማሪ ወላጆች ፣ለወመህ የተማሪዎችን ውጤት ገለጻ ተደርጓል።
6
ተግባር 4 ፣-ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች በእቅድ የተደገፈና በተመረጡ የትምህርት አይነቶች
የማጠናከሪያ ትምህርት ስለመሰጠቱ
የአዳዳሌ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ለ61 8ኛክፍል ተማሪዎች በእቅድ የተደገፈና
በተመረጡ የትምህርት አይነቶ ቅዳሜና እሁድ የማጠናከሪያ ትምህርት
ተሰጥቷል(ጄነራል ሳይንስ፣አካባቢ ሳይንስ፣ሂሳብ፣እንግሊዘኛ፣ሶማሌኛ)
የጎዴ ካውንስል 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ለ71 8ኛክፍል ተማሪዎች በእቅድ የተደገፈና
በተመረጡ የትምህርት አይነቶ ቅዳሜና እሁድ የማጠናከሪያ ትምህርት
ተሰጥቷል( ሳይንስ፣ሂሳብ፣እንግሊዘኛ፣ሶማሌኛ)
የኡጋስ ኢብራሁም አብዶ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ወንድ 39 ሴት 47 ድምር 86
ለሆኑ የ12ኛክፍል ተማሪዎች በእቅድ የተደገፈና በተመረጡ የትምህርት
አይነቶ ቅዳሜና እሁድ የማጠናከሪያ ትምህርት ተሰጥቷል(ኬሚስትሪ፣
ፊዚክስ፣ሂሳብ፣እንግሊዘኛ፣)
የሰይድ መሀመድ ሀሰን 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የ12ኛክፍል ተማሪዎች በእቅድ
የተደገፈና በተመረጡ የትምህርት አይነቶ ቅዳሜና እሁድ የማጠናከሪያ
ትምህርት ተሰጥቷል (ኬሚስትሪ፣ፊዚክስ፣ሂሳብ፣እንግሊዘኛ፣) ሌሎች
ትምህርት ዓይነቶችንም መምህራን በፍላጎታቸው እየሰጡ ይገኛሉ።
ተግባር 5 ፣- የመማሪያ ክፍሎች፣ የአገልግሎት መስጫ ክፍሎች (ቤተ-መጽሃፍት፣ ቤተ-
ሙከራ፣ የትምህርት ማበልጸጊያ ማዕከል፣ ICT ማዕከል ወዘተ)፣ ሁለገብ የስፖርት
ማዘውተሪያ ቦታ፣ ሌሎች ልዩ ፍላጎት ላለቸው ተማሪዎች የሚሆን ቁሳቁስ በስታንዳርዱ
መሰረት ስለመሟላታቸው
የአዳዳሌ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ከላይ ከተጠቀሱት የመማሪ ክፍሎች
ያሉት ሲሆን የአገልግሎት መስጫ ክፍሎች ሁሉም የሌሉት መሆኑን ለማየት
ተችላል ።እንዲያውም የትምህርት ቤቱ ግቢ በግለሰቦች ተወስዶ የመኖሪ
ቤት እየሰሩበት ይገኛል።
የጎዴ ካውንስል 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ከላይ ከተጠቀሱት የመማሪ
ክፍሎች ያሉት ሲሆን የአገልግሎት መስጫ ክፍሎች ሁሉም የሌሉት
መሆኑን ለማየት ተችላል።
7
የኡጋስ ኢብራሁም አብዶ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ከተጠቀሱት የመማሪ
ክፍሎች እና ከአገልግሎት መስጫ ክፍሎች ቤተመጽሃፍ ያለው ሲሆን
ሌሎቹ ክፍሎች የሉትም።
የሰይድ መሀመድ ሀሰን 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ከተጠቀሱት የመማሪ
ክፍሎች ያሉት ሲሆን የአገልግሎት መስጫ ክፍሎች ሁሉም የሌሉት
መሆኑን ለማየት ተችላል።
8
ተግባር 7 ፤- ለድጋፍ የተመረጡት ትምህርት ቤቶች ደረጃቸው እንዲሻሻል ለማድረግ
ፕሮፋይላቸው በግብዓት፣ በሂደትና በውጤት ስለመለየቱና ቀደም ሲል የኢንስፔክሽን ግምገማ
ውጤት
በትምህርት ቤቶቹ የውስጥ ኤንስፔክሽን ግምገማ የተካሄደ ሲሆን
9
ተግባር 8 ፣- በክፍል ውስጥ የመማር ማስተማር ስራዎች ምልከታ፣ የርስ በርስ መደጋገፍና
ሙያዊ መሻሻል እንዲመጣ የተሰሩ ስራዎች
የአዳዳሌ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ፣- በክፍል ውስጥ የመማር ማስተማር
ስራዎች ምልከታ፣ የርስ በርስ መደጋገፍና ሙያዊ መሻሻል እንዲመጣ
የተሰሩ ስራዎች በት/ቤቱ የለም
የጎዴ ካውንስል 1ኛ ደረጃ ት/ቤት በክፍል ውስጥ የመማር ማስተማር
ስራዎች ምልከታ፣ የርስ በርስ መደጋገፍና ሙያዊ መሻሻል እንዲመጣ
የተሰሩ ስራዎች አሉ ቢሉም በመረጃ የተደገፈ ማስረጃ የለም
የኡጋስ ኢብራሁም አብዶ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በክፍል ውስጥ የመማር
ማስተማር ስራዎች ምልከታ፣ የርስ በርስ መደጋገፍና ሙያዊ መሻሻል
እንዲመጣ የተሰሩ ስራዎች አሉ እነሱም ጠንካራ ተማሪ ደከም ላሉ
ተማሪዎች ድጋፍ ያደርጋሉ ። በክፍል ውስጥ የሱፐርቪዥን ምልወከታ
ያደርጋሉ።
የሰይድ መሀመድ ሀሰን 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በክፍል ውስጥ የመማር
ማስተማር ስራዎች ምልከታ፣ የርስ በርስ መደጋገፍና ሙያዊ መሻሻል
እንዲመጣ የተሰሩ ስራዎች አሉ እነሱም በወር 1 ጊዜ የሱፐርቪዥን
ምልከታ ያደርጋሉ፣ተማሪዎችን የጥያቄ መልስ ውድድር ያደርጋሉ፣
ጎበዝ ተማሪዎች በትምህርታቸው ደከም ላሉት ድጋፍ ያደርጉላቸዋል።
10
ግብ 3 ፣- ውጤታማ የሀብት አጠቃቀም ስርዓትን ማሻሻል
የተሰበሰበ ኃብት
ትምህርት
ወረዳ የት/ቤት ደረጃ በጥሬ ምርመራ
ቤት በጉልበት በዓይነት ድምር
ገንዘብ
አዳዳሌ ቅድመ መደበኛ የለም 7,500 300, 000 1, 050 ,000
1ኛደረጃ 000
መካከለኛ ደረጃ
ኡጋስ 2ኛደረጃ ት/ቤት 16 ,500 8,500 25,000 የትቤቱን ጽዳት
አዳዳ ኢብራሁ 9-12ኛ ማድረግ
ሌ ም አብዶ
11
ተግባር 2 ፤- ለትምህርት ቤቱ የተገኘ ሀብትና በጀት (School grant, Block grant,
Performance Award, Additional grant ወዘተ ለታለመላቸው ዓላማና ተግባራት ስለመዋላቸው
ትምህርት ብሎክ በአፈፃጸም
የት/ቤት ደረጃ ድጎማ በጀት ድምር
ቤት ግራንት የተገኘ
አዳዳሌ ቅድመ መደበኛ 1ኛ ደረጃ --------
መካከለኛ ደረጃ - 26,030.00 --- 26,030.00
ኡጋስ
ኢብራሁም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት/9-12ኛ/ 171,
አብዶ 27,270.00 144,000.00 ----- 270..00
ጎዴ ቅድመ መደበኛ 1ኛደረጃ --------
ካውንስል እና መካከለኛ ደረጃ - 46,360.00 ---- 46,360.00
ሰይድ
መሀመድ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት/9-12ኛ/ --------
ሀሰን 120,000.00 75,680.00 ----- 195,680.00
ያጋጠሙ ችግሮች ፣-
የተማሪና የመምህራን ሽንት ቤት ያለመኖር
የስፖርት ማዘውተሪያ ቦታ ያለመኖር
የመምህራን ስታፍ ያለመኖር
ቤተመጽሃፍ ፣ቤተሙከራ፣የትምህርት ማዕከላት ወዘተ ያለመኖር
ሶማሌኛ፣ አማረኛ ሂሳብ፣አይሲቲ መምህር ያለመኖር
የመብራት ችግር
በት/ቤት ግቢ ግለሰቦች መኖሪያ ቤት መስራት(አዳዳሌ ት/ቤት)
የመጠጥ ውሃ ያለመኖር
አዳዳሌ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ብሎክ ግራንት የ1 ወር/12,000 ብቻ መሰጠታቸው
12
የተወሰደው የመፍትሄ ሀሳብ ፣-
ለሚመለከተው አካል ሪፖርት ማድረግ (ወረዳና ክልል ቢሮዎች)
እጥረት ባለባቸው ት/ቤቶች ሌሎች መምህራን እየገቡ ማስተማር
ለተማሪዎች በቦቲ መኪና የመጠጥ ውሃ ማቅረብ
13
የኡጋስ ኢብራሁም አብዶ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
14
የሰይድ መሀመድ ሀሰን 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
15