Professional Documents
Culture Documents
ETW Bussiness Plan
ETW Bussiness Plan
1. ----------------------------
2. ----------------------------
3. ----------------------------
4. ----------------------------
5. ----------------------------
6. ----------------------------
7. ----------------------------
ጥቅምት፣2016
Table of Contents
የስራዉ ባለቤት........................................................................................................................3
ስራዉ የተከናወነዉ፡-.................................................................................................................3
ይዘት....................................................................................................................................3
ለ. የተሰበሰቡ መረጃዎች.........................................................................................................3
ያገለገለ መኪና ወደ ታክሲነት ለመቀየር ፣ ለግጭት መከላከያ ፣ ለመስታወት ፣ወዘተ አስፈላጊ ወጪ.................4
ለኢንሹራንስ አገልግሎት..........................................................................................................6
የስራዉ ባለቤት
ስራዉ የተከናወነዉ፡-
ደንበኛችን ሳባ ብሩክ ባቀረቡልን ከመገናኛ እስከ የካ አባዶ ባለው መስመር የደንቦኞችን ምቾት በጠበቀ መልኩ
የታክሲ አገልግሎት ለመስጠት የአዋጭነት ጥናት ይጠናልኝ ብለው በጠየቁን መሰረት ነው።
ይዘት
ሀ. ስራዉን ለማከናወን የተደረጉ ቅድመ ዝግጅቶች
ለ. የተሰበሰቡ መረጃዎች
ሐ. የተሰጠ ምክረሀሳብ
ለ. የተሰበሰቡ መረጃዎች
ተሳፋሪ የሚበዛበትን ሰዓት
o ከሰኞ እስከ አርብ ከጥዋቱ 12፡30-3፡00፣ እንዲሁም ምሽት
ከ 10፡00-2፡00 ሰዓት
በእነዚህ የስራ ሰዓት ውስጥ ሳባ በታክሲው የቢዝነስ ዘርፍ ብትሰራ ውጤታማ ልትሆንባቸው የምትችልባቸው ሁለት
አማራጭ መንገዶችን አስቀምጠናል ።
ከሳባ ፍላጎት አንጻር ብዙ የታክሲ አገልግሎት ሊሰጡ የሚችሉ መኪኖችን ጥናት ካደረግን በኋላ 5L መኪና
በዋጋ በጥንካሬ የተሻለ ሆኖ አግኝተነዋል። ስለሆነም
አንድ 5L የሚይዘዉ የሰዉ ቁጥር 13 ሲሆን ከመገናኛ የካ አባዶ ለአንድ ጉዞ በደንበኛች ፍላጎት መሰረት 30 ደቂቃ
የሚያስፈልግ ስለሆነና ከላይ በተሰበሰበው መረጃ መሰረት ደግሞ በአማካይ በቀን 180 ደቂቃ የስራ ሰዓት ስለሆነ በቀን
በአማካኝ 6 ጊዜ ይመላለሳል።
ከላይ የተጠቀሰውን ቢዝነስ ለመጀመር ለሚያስፈልግ ማንኛውም የገንዘብ ድጋፍ የሚከተሉት አማራጮች
የተሻሉ ሆነው አግኝተናቸዋል።
በታወቀ የሂሳብ አዋቂ ኦዲት የተደረገ የሂሳብ ሰነድና የመሳሰሉት ማቅረብ ከቻለ የብድር አገልግገሎት
ይመቻችለታል፡፡
በደንብ የተጠና የንግድ እቅድና ማስያዣ ካቀረበች እስከ 17 ፐርሰንት ወለድ ያበድራሉ።
ለኢንሹራንስ አገልግሎት
ተሳፋሪዎች ከቦታው ከመድረሳቸው በፊት በእጃቸው ሞባይል ስልክ አፕሊኬሽኑ ከሚዘረዝርላቸው የሰዓት
አማራጮች ውስጥ መርጠው በሚፈልጉት ሰዓት ይመዘገቡና በቴሌብር CBE birr ወይም ሌሎች አማራጮች
ቀድመው ክፍያ ይፈጽማሉ። ኤሌክትሮኒክ ደረሰኝም ይይዛሉ።
ተሳፋሪዎች በሰዓቱ ካልተገኙ 30% ተመላሽ ይደረግላቸዋል ወይም ደግሞ የጉዞ ታሪካቸው (Travel
history) ላይ ተመዝግቦ ለቀጣይ ጉዞ እንዲያገለግላቸው ይደረጋል።
ስለሆነም ይህን የሞባይል አፕሊኬሽን በመጠቀም ለአንድ ጉዞ የሚፈጀውን 30 ደቂቃ ወደ 25 ደቂቃ ዝቅ ማድረግ
ይቻላል።
ምክንያቱም፡
ለ 7፡00 ታክሲ አገልግሎት ታክሲው 6፡55 ላይ በቦታው ይገኛል ልክ 7፡00 ላይ ይወጣል። ታክሲው ከመገናኛ
የካአባዶ 30 ደቂቃ ይፈጅበታል። በአጠቃላይ ለአንድ ዙር ጉዞ 25 ደቂቃ ብቻ ይፈጅበታል ማለት ነው።
ስለዚህ ታክሲው በቀን 8 ዙር ይሰራል ማለት ነው። ይህ ማለት ደግሞ ለ 6 ዙር 7,800 ብር ለድርጅቱ ገቢ
ይደረግ የነበረውን ሌላ ተጨማር 2 ዙር ሲጨምር 13*2*50*8=10,400 ይሆናል ማለት ነው፡፡ይህም ማለት
2,600 ብር ተጨማር ገቢ ያስገኛል፡፡በአንድ በቀን ለባለቤቱ 7,800+2600=10,400 ብር ከፍ ያደርገዋል ማለት
ነው፡፡
ከላይ የጠቀስናቸው ወጪወች ሲቀነሱ የተጣራ ትርፍ 3,240,000 ብር ይሆናል ማለት ነው።