Professional Documents
Culture Documents
821
821
1
ጠቅላላ
1. መግቢያ
2. አጭር ርዕስ
3. ትርጉም
የ ቃሉ አግባብ ሌላ ትርጉም የ ሚሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ ያሉ ቃላትና ሃረጎ ች
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ መንግስት የ ግዥና ንብረት አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 649/2001 የ ተሰጣቸውን
ትርጉም ይይዛሉ፡ ፡ ከዚህ በተጨማሪም ለዚህ መመሪያ አፈጻጸም፡ -
2
የ ትራንስፖርት ተሽከርካሪ ስምሪት አጠቃቀም ወጭ ቆጣቢ፣ ቀልጣፋ፣ ኃላፊነ ትንና ተጠያቂነ ትን
ባካተተ አሠራር የ ተጠቃሚዎችን ፍላጐት በማርካት የ ኢንስቲትዩቱን ተልዕኮ እንዲሳካ ለማድረግ
ነ ው፡ ፡
5. የ መመሪያውተፈጻሚነ ት ወሰን
ይህ መመሪያ በዋናውመ/ቤትና በኢንስቲትዩቱ ስር በሚገ ኙ ሁሉም ማዕከላት ተፈጻሚይሆናል፡ ፡
ክፍል ሁለት
6. የ ኢንስቲትዩቱ ተሸከርካሪ መረጃ አያያዝ፤ ሥምሪት፤ አጠቃቀምናቁጥጥር
6.1 የ ኢንስቲትዩቱ ተሸከርካሪ የ ህይወት ታሪክ መረጃ አያያዝ
6.1.1 ኢንስቲትዩቱ በግዥ፣ በስጦታ፣ በዝውውር፣ በኪራይና በሌሎች መሰል መንገ ዶች ተረክቦ
ለሚጠቀምበት ለእያንዳንዱ ተሽከርካሪ የ ተለየ የ ግል ማህደር በመክፈት በማህደሩ
ውስጥ ቢያንስ የ ሚከተሉትን መረጃዎች መዝግቦ ይይዛል፡ ፡
ሀ) የ ተሸከርካሪውሰሌዳ ቁጥር፣ አይነ ትና ሞዴል
ለ) የ ጭነ ቱ ልክ (በሰው፣ በኩንታል፣ በኪዩቢክ ሜትር፣ በሊትር)
ሐ) የ ቻንሲና የ ሞተር ቁጥሮች
መ) የ ሚጠቀመውየ ነ ዳጅ ዓይነ ት
ሠ) የ ተገ ዛበት ወይም በመ/ቤቱ ባለቤትነ ት ስር የ ዋለበት ቀንና ዓመተ ምህረት
ረ) ተሸከርካሪውየ ተገ ኘበት ሁኔታ፡ -በግዥ፤ በስጦታ፤ በርዳታ ወዘተ...
ሰ) የ ተሽከርካሪውዋጋ
ሸ) የ ባለቤትነ ት መታወቂያ ደብተር
6.1.2 በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 የ ተጠቀሱት መረጃዎች በበቂ ምክንያት ተሟልተው
ያልተገ ኙ እንደሆነ ባሉት መረጃዎች መሰረት ርክክብ ከተፈጸመ በኋላ ያልተገ ኙትን
3
መረጃዎች ዝርዝርና ምክንያት በተሽከርካሪውየ ህይወት ታሪክ ውስጥ ተመዝግቦ
ይያዛል፡ ፡ ያልተሟሉትንም መረጃዎች እንዲሟሉ ጥረት ይደረጋል፡ ፡
6.1.3 እያንዳንዱ የ ኢንስቲትዩቱ ተሽከርካሪ የ ህይወት ታሪክ መዝገ ብ የ ተሽከርካሪው
ርክክብ ከተፈጸመበት ጊዜ ጀምሮ እስኪወገ ድ ድረስ በኪ/ሜየ ሚጠቀመውን የ ነ ዳጅ፣
ዘይትና ቅባት ፍጆታ መጠን፣ የ ጥገ ና ወጪየ ተጓዘውኪ/ሜመጠን በማን ይዞታ ስር
እንደነ በረ ወዘተ አካቶ መያዝ አለበት፡ ፡
6.1.4 የ ተሽከርካሪውየ ህይወት ታሪክ መዝገ ብ ቢያንስ በዓመት አንድ ጊዜ እየ ተፈተሸ
ወቅታዊ መደረግ ይኖርበታል፡ ፡
6.1.5 መረጃ አያያዙ ዘመናዊ የ ሆነ ና በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የ ተደገ ፈ መሆን
አለበት፡ ፡
5
6.2.12 የ ስምሪት ባለሙያው የ ቀረቡለትን የ ተሽከርካሪ ስምሪት ጥያቄዎችለማቀናጀት
ችግር ካጋጠመው ከሚመለከታቸው የ ሥራ ሂደት ዳይሬክተሮች/ከማዕከልከዳይሬክተሩ
ጋር በመወያየ ት ችግሩ እንዲፈታ ያደርጋል፡ ፡
6.2.13 ከአቅም በላይ የ ሆነ ችግር ካላጋጠመ በቀር የ ተሸከርካሪዎችን አያያዝ
ውጤታማ ለማድረግ ለአንድ ተሽከርካሪ አንድ ሾፌር እንዲመደብ ይደረጋል፡ ፡
6.2.14 ኢንስቲትዩቱ ተሸከርካሪ የ ሚመድበው ባለው አቅም ነ ው፡ ፡ ሆኖም ከሥራው
አስፈላጊነ ት አንጻር የ ተሸከርካሪ ዕጥረት ሲያጋጥም በጀት መኖሩን በማረጋገ ጥ
የ መንግስት የ አገ ልግሎት ግዢን ደምብና መመሪያ በመከተል ተሸከርካሪበመከራየ ት
አገ ልግሎት እንዲሰጥ ይደረጋል፡ ፡
6
ለጉዞ በተፈቀደው የ ጊዜ ገ ደብ ውስጥ መጠናቀቅ ያልቻሉ የ መስክ ሥራዎች
ሲያጋጥሙለማጠናቀቅ የ ሚያስችል ተጨማሪ ቀናት በቡድን መሪው ለሥራ ሂደት
ዳይሬክተር ወይም ለማዕከል ዳይሬክተር አሳውቆ ማስፈቀድ ይችላል፣
ክፍል ሶስት
በዋናውመ/ቤት
ለምርምር ዳይሬክተሮች፤
ለቴክኒክ ድጋፍ ሰጭዳይሬክተሮች፤
ለአስተዳደር ድጋፍ ሰጭዳይሬክተሮችና ባለሙያዎች (ፕሮቶኮልና ኢንሹራንስ)፤
በማዕከል
የ ማዕከል ዳይሬክተሮች፤ ፣ በማዕከል የ ሚገ ኙ የ ምርምር ዳይሬክተሮች
7
ኢንስቲትዩቱ በተሽከርካሪ ውስንነ ት ከላይ ለተገ ለፁት የ ሥራ ኃላፊዎች በሙሉ ተሽከርካሪ
መደልደል የ ማይቻል ሆኖ ሲገ ኝና እንዲሁም ያሉትን ተሽከርካሪዎች ዕድሜ በማራዘም፣ በቁጠባ
ለመጠቀም እንዲቻል የ ትራንስፖርት አበል እንዲከፈላቸው ይደረጋል፡ ፡ የ አበሉ ተመን
አመዳደብ ተሽከርካሪ ቢመደብ ሊወጣ የ ሚችለውን የ ተሽከርካሪ ወጪ /የ ነ ዳጅ፣ ዘይት፣
የ ቅባት፣ የ ጥገ ናና ..ወዘተ/ በማገ ናዘብ ነ ው፡ ፡ በመሆኑም፡ -
ቤንዚን በወር 160 ሊትር እንዲሁም ናፍጣ በወር 200 ሊትር ይመደብለታል፡ ፡
ክፍል አራት
8
8.1.1 የ እያንዳንዱ ተሽከርካሪ የ ነ ዳጅ፣ ዘይትና ቅባት ፍጆታ ጥናት በሥምሪትና ጥገ ና
ባለሙያዎች ተዘጋጅቶ በሥራ ሂደቱ ዳይሬክተር ፀድቆ በሠንጠረዥ ይቀመጣል፣
8.1.5 የ ቡድን መሪው በመስክ ጉዞ ወቅት ያወጣውን የ ነ ዳጅ፣ የ ዘይትና ቅባት እንዲሁም
የ ጥገ ና ወጪዎችን ዝርዝር ከአሽከርካሪው ጋር በማረጋገ ጥ ከመስክ ጉዞ መልስ
ሂሳቡን በ7 ቀናት ውስጥ ማወራረድ ይኖርበታል፤
9
8.2.1 በንብረት ክፍል ውስጥ በቂ ክምችት ያለመኖሩ እንዲሁምለግዢው በቂ በጀት መኖሩ
ሲረጋገ ጥ የ ጠቅላላ ተሽከርካሪዎች መለዋወጫ ባትሪ፣ ጐማና የ ውስጥ
ላስቲክ(ከነ መዳሪ) ግዥ ጥያቄ በጥገ ና ባለሙያ ተዘጋጅቶ ይቀርባል፣
8.2.6 ማናቸውም በግዥ ወይም በእርዳታ ወይም በስጦታ የ ሚመጡ የ ተሽከርካሪ መለዋወጫ
ዕቃዎችበንብረት ክምችትና ክፍፍልክፍል ገ ቢና ወጪይደረጋሉ፣
10
8.2.10
8.2.11
8.2.12
ክፍል አምስት
9. የ ኢንስቲትዩቱ ተሸከርካሪ ጥገ ና
11
መኖሩን በማረጋገ ጥ ወጭ ያደረጋል፣ ያለመኖሩ ከተረጋገ ጠ የ ግዥ መጠየ ቂያ ሞልቶ
ይጠየ ቃል፣ የ ተረከበውንም አዲስ መለዋወጫተሽከርካሪውላይ ይገ ጥማል፣
12
የ እያንዳንዱ ተሽከርካሪ የ ጥገ ና ወጭና የ ብልሽቱ ዓይነ ት በተሽከርካሪው
የ ሕይወት ታሪክ ላይ በስምሪት ባለሙያው እንዲሞላ፣ የ ጥገ ና ባለሙያው
በዝርዝር አዘጋጅቶ ያቀርብለታል፣
በጥገ ና ባለሙያዎችና በውጭጋራዥ የ ተጠገ ኑ ተሽከርካሪዎች መግለጫበየ ወሩ
ለሚመለከተውክፍል ሪፖርት ይደረጋል፣
በውስጥ አቅም፣ በግል እንዲሁም በዋና አምራች ኩባንያ አስመጪ ጋራዦች ውስጥ
ማስጠገ ን ካልተቻለ በዋናው መ/ቤትና በማዕከላት አቅራቢያ የ ተደራጁ ጋራዦች ባሏቸው
መንግሥታዊና መንግሥታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር ስምምነ ት በማድረግና መለዋወጫዎችን
በማቅረብ የ ተሽከርካሪ ጥገ ና እንዲከናወን ይደረጋል፡ ፡
ክፍል ስድስት
15
ከመስክ ጉዞ መልስ ተሽከርካሪውን አጥቦ፣ አጽድቶና ግሪስ አድርጐ ለሚቀጥለውስምሪት
ዝግጁ ማድረግ፣
በሚያሽከረክረውተሸከርካሪ ላይ ስርቆት፣ ብልሽት ወይም አደጋ ቢያጋጥም በአካባቢው
ለሚገ ኝ ፖሊስና
ለመ/ቤቱ የ ትራንስፖርት ክፍል ኃላፊና ኢንሹራንስ ኦፊሰር ወዲያውኑ ዝርዝር ሪፖርት
በስልክ ወይም በጽሁፍ ማቅረብ፣
ለከተማ ስምሪት
የ ተመደበለትን ተሸከርካሪ ለመንግስት ሥራ አገ ልግሎት ብቻ ማዋል፤
በከተማ ውስጥ ጉዞ ወቅት የ ሥራ ጊዜን በአግባቡ መጠቀም፤
ጉዞው ከሌሎች ግለሰቦችና የ ስራ ሂደቶች ጋር በጣምራ ከሆነ በመግባባት ተሸከርካሪውን መጠቀም፤
ጊዜንና ጉልበትን ለመቆጠብ፣ የ ነ ዳጅ ፍጆታን እንዲሁም ወጪን ለመመጠን ተሸከርካሪን በጥምር
ለመጠቀም ዝግጁ መሆን፤
ለሥራ የ ሚሄዱበትን አካባቢና መ/ቤት በቅድሚያ ማወቅ፤
16
በመስክ ጉዞ
አብረውከሚጓዙት የ ሥራ ባልደረቦች ጋር ተግባብቶ መጓዝ፤
የ ጉዞ መነ ሻ ሰዓትን አክብሮ በቦታውመገ ኘት፤
ተሸከርካሪ የ ሚመደበው ጉዞው ለተፈቀደለት ሰው ብቻ መሆኑን ጠንቅቆ በማወቅ አስፈላጊውን
መፈጸም፤
የ ተመደበውን ተሸከርካሪ ጤንነ ትና ንጽህና መጠበቅ፤
በጉዞ ላይ የ ሌሎች ቡድን አባላትን መብት ማክበር፤
ለጉዞ የ ተፈቀደውን ጊዜ በአግባቡ በመጠቀም ወደ መደበኛ የ ሥራ ቦታ መመለስ፤
17
ክፍል ሰባት
11.
11.1
በማንኛውም የ ኢንስቲትዩቱ ተሸከርካሪ ላይ የ ሚደርስ አደጋ ኢንስቲትዩቱ በገ ባው ውል
መሰረት
የ መድህን ሽፋን እንዲያገ ኝ ይደረጋል፡ ፡
11.2
የ ትራንስፖርት ስምሪት በኢንስቲትዩቱ የ ታቀዱ የ ምርምር ሥራዎችን በሚፈለገ ው መጠንና
ጥራትበአጭር ጊዜእንዲሳኩ ከሚያደርገ ውያላሰለሰ ጥረት ጐን ለጐን በኢንስቲትዩቱ ዋናው
መ/ቤትና በማዕከላት ሠራተኞች፣ ወርክሾፖች ውስጥና በተሽከርካሪዎች ላይ ሊደርሱ የ ሚችሉ
አደጋዎችን ለመከላከል ከዚህ ቀጥሎ የ ተጠቀሱት ተግባራት መከናወን አለባቸው፣
11.2.1 በኢንስቲትዩቱ ዋናው መ/ቤትና በማዕከላት በሚገ ኙ ወርክሾፖች ውስጥና
በተሽከርካሪዎች ላይ ሊደርሱ የ ሚችሉ አደጋዎችን ለመከላከል የ ሚረዱ
መሣሪያዎችንና የ እሳት ማጥፊያዎችን በየ ጊዜው ጥራታቸውና የ አገ ልግሎት ጊዜያቸው
እየ ታየ እንዲታደሱና እንዲስተካከሉ በማድረግና አመቺ በሆኑ ሥፍራዎች በማስቀመጥ
አደጋውን ለመከላከል እንዲያስችሉ ዝግጁ ማድረግ፣
18
ክፍል ስምንት
12. ስለ ሪፖርት አቀራረብ
12.1
12.2
የ ኢንስቲትዩቱ ትራ/ተ/እ/መ/ጥ ዳይሬክቶሬትም የ ማዕከላቱንና የ ዋናውን መ/ቤት ወርሃዊ
ሪፖርት በማጠናቀር ለኢንስቲትዩቱ የ በላይ አመራር ያቀርባል እንዲሁም ሌሎች ባለ ድርሻ
አካላት ይልካል፡ ፡
ክፍል ዘጠኝ
ልዩ ልዩ
13.
ይኖራቸዋል፡ ፡
አለባቸው፡ ፡
19
አገ ልግሎታቸውን የ ጨረሱ የ ተሽከርካሪ መለዋወጫዎች በመንግስት የ ንብረት አወጋገ ድ መመሪያ
ይህ መመሪያ በኢንስቲትዩቱ በላይ ኃላፊ ከፀደቀበት ከዛሬ ሐምሌ 1 ቀን 2011 ዓ.ም ጀምሮ በሥራ
ላይ ይውላል፡ ፡
20