You are on page 1of 60

በትራንስፖርት ሚኒስቴር

የትራንስፖርት ባለስልጣን

የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ


አሰራር መመሪያ ቁጥር ---/2013

ታህሳስ/2013
አዲስ አበባ
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

የአሽከርካሪዎች ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ


አሰራር መመሪያ …../2 ዐ 13
መግቢያ
ባለስልጣን መ/ቤቱ በአዋጅ በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ስልጠና አሰጣጥ፣ ብቃት
ማረጋገጥ፣ ፈቃድ አሰጣጥ እንዲሁም ከአሽከረካሪ ብቃት ማረጋገጫ አሰራር ጋር ግንኙነት ያላቸው
ማንኛውም አሰራር በየጊዜው በመፈተሽና በማሻሻል ብቃትና መልካም ስነ-ምግባር ያላቸው አሽከርካሪዎችን
ማፍራት እንዲቻል ሀገራዊ ሀላፊነት አለበት፡፡ በዚሁም መሰረት አዲስ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ አዋጅ
ቁጥር 1074/2010 ማስፈፀሚያ መመሪያ ማውጣት አስፈላጊ በመሆኑ እና ቀደም ሲል በነበረው መመሪያ
አፈፃፀም ዙሪያ ክፍተቶች በመስተዋሉ ተከትሎ ሥራ ላይ የነበረውን የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ የአሰራር
መመሪያ ቁጥር 1/2007 በመሻር የሚከተለውን መመሪያ አውጥቷል፡፡

ክፍል አንድ
ጠቅላላ ድንጋጌ
1. አጭር ርዕስ
ይህ መመሪያ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ---/2013 ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
2. ትርጓሜ
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም እንዲሰጠው ካላስፈለገ በስተቀር በትራንስፖርት አዋጅ ቁጥር 468/1997 አንቀጽ 2
እና የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አዋጅ ቁጥር 1074/2010 አንቀጽ 2 የተዘረዘሩት ቃላት ትርጉም በዚህ
መመሪያ ውስጥ ተፈጻሚ ይሆናሉ::
የሚከተሉት ተጨማሪ ቃላትም ከዚህ በታች የተዘረዘረው ትርጓሜይኖራቸዋል፡፡
1. ”ባለስልጣን” ማለት የፌዴራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ነው
2. ”አዋጅ” ማለት የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫፈቃድ አዋጅ ቁጥር 1074/2010 ነዉ
3. ”ደንብ” ማለት የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አዋጅ ቁጥር 1074/2010 ን ለማስፈፀም
በሚኒስትሮች ምክር ቤት የፀደቀ ደንብ ነዉ
4. “ተሀድሶ ስልጠና”ማለት የአሽከርካሪዎች ወይም በአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ዘርፍ የተሰማሩ
ባለሙያዎች በተሰማሩበት የሥራ መስክ ሁሉ የተሻለ የአፈፃፀም ክህሎት እንዲኖራቸውና ከአዳዲስ
ቴክኖሎጂ ጋር ለማስተዋወቅ ታስቦ የሚሰጥ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ነው
5. “የሰልጣኝ መታወቂ”ማለት ፈቃድ ሰጪ አካል በሚያወጣዉ መስፈርት መሰረት የአሽከርካሪ ማሰልጠኛ
ተቋማት አዘጋጅቶ ለሰልጣኞች የሚሰጡት መታወቂ ነው

1
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

6. “ተቆጣጣሪ” ማለት ከምዝገባ እስከ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ፤ እድሳትና ግልባጭ አሰጣጥ
ያለውን ሂደት የሚቆጣጠር የባለስልጣን ወይም የፈቃድ ሰጪ አካል ሰራተኛ ነው፡፡
7. “ፈቃድ ሰጪ”ማለት ብቃቱ የተረጋገጠ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ እንዲሰጥ በባለስልጣኑ
ውክልና የተሰጠው የመንግስት አካል ነው፡፡
8. “አራተኛ ክፍል ያጠናቀቀ” ማለት በመደበኛ ትምህርት አራተኛ ክፍልን ያጠናቀቀበት የትምህርት
ማስረጃ ነው፡፡
9. “ስምንተኛ ክፍል ያጠናቀቀ” ማለት የስምንተኛ ክፍል ፈተና ማለፉን የሚያሳይ አግባብነት ካለው
ትምህርት ቢሮየተሰጠ የት/ት ማስረጃ ነዉ፡፡
10. “አሥራኛ ክፍል ያጠናቀቀ” ማለት በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠዉን የአስረኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና
መዉሰዱን ወይም በመደበኛ ትምህርት ሂደት የአስረኛ ክፍል ትምህርት ማጠናቀቁ እና ወደ አስራ አንደኛ
ክፍል መዛወሩን የሚያሳይ የት/ት ማስረጃ ነዉ
11. “ማስተማሪያ ፈቃድ” ማለት ባለስልጣን መ/ቤቱ በሚያወጣው መስፈርት መሰረት ፈቃድ ሰጪ አካላት
አዘጋጅቶ ለአሰልጣኞች የሚሰጥ ፈቃድ ነው፡፡
12. “ጊዜያዊ የማሰልጠን ፈቃድ“ ማለት የአውቶሞቢል ምድብ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድን
ለማግኘት በእራሱ ወይም በቤተሰብ ተሸከርካሪ የሚሰለጥን ሰልጣኝ ለአንድ የስልጠና ዙር
እንዲያሰለጥን የሚሰጥ የማስተማሪያ ፈቃድ ነው፡፡
13. ”ቤተሰብ” ማለት እስከ ሁለተኛ ደረጃ የሚቆጠር የሥጋ ወይም የጋብቻ ዝምድና ያለው ዘመድ ነው፡፡
14. ”ኤጀንሲ” ማለት በአዋጅ ቁጥር 1097/2011 አንቀፅ 33 (4) (ረ) መሰረት የተቋቋዉ የስደተኞችና ከስደት
ተመለሾች ጉዳይ ኤጀንሲ ማለት ነዉ

3. ዓላማ

ግልጽ፣ ቀልጣፋ እና ጥራት ያለው የእጩ አሽከርካሪዎች የምዝገባ፣ የስልጠና፣የምዘና እንዲሁም የአሽከርካሪ
ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ እና የእድሳት አገልግሎት አሰጣጥን ማስፈን የሚስችል የአሰራር ስርዓት እንዲኖር
ማድረግ ነው፡፡

2
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

ክፍል ሁለት
ስለ አሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
4.የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ስልጠና ለመውሰድ ሰልጣኞች ስለሚጠየቁ ቅድመ ሁኔታዎች
1. የጤንነት ማረጋገጫ የመስክር ወረቀት እንዲሰጥ ፈቃድ ከተሰጠውና በአካባቢው ከሚገኝ የመንግስት
ወይም የግል የህክምና ተቋም የተሰጠ የጤንነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት፣
2. የታደሰ የቀበሌ ነዋሪነት መታወቂያ ወይም ፓስፖርት ወይም የልደት ሰርተፍኬት ወረቀት፣
3. የሰልጣኝ ዕድሜ ሁኔታ አጠራጣሪ ሆኖ ከተገኘ የልደት ሰርተፊኬት ማስረጃ እንዲያቀርብ ይገደዳል፣
4. ለምድቡ የተቀመጠውን የዕድሜ ገደብ ያሟላ እና አግባብነት ያለውን የትምህርት ማስረጃ፣
5. የሞተር ሣይክል እና የአውቶሞቢል አመልካቾች ቢያንስ 4 ኛ ክፍል የሌሎች ምድብ አመልካች ቢያንስ
10 ክፍል ማጠናቀቁን የሚያሳይ የትምህርት ማስረጃ

6. ከሞተር ሣይክል እና ከአውቶሞቢል አመልካቾች በስተቀር የሌላ ምድብ አመልካቾች አግባብነት ካለው
ትምህርት ቢሮ የተሰጠ የ 8 ኛ ክፍል ሰርተፍኬትየትምህርት ማስረጃ፣
7. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 2 የተጠቀሰዉን ማቅረብ የማይችሉ የመከላከያ ሰራዊት አባላት፣ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች
ከሚሰሩበት መ/ቤት ወይም ትምህርት ተቋም የድጋፍ ደብዳቤ በማቅረብ በመ/ቤቱ ወይም በዩኒቨርሲቲ መታወቂያ
መመዝገብ ይችላሉ፣
8. የዉጭ ሀገር ዜጎች የታደ ሰፓስፖርት፣ ለምድቡ የተቀመጠውን የዕድሜ ገደብ እና የትምህርት ደረጃ እንዲሁም በዚህ
አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ አንድ(1) የተጠቀሰውን ማስረጃ ማቅረብ፣
9. ማንኛዉም በኢትዮጵያ ዕዉቅና ያገኘ ስደተኛ ወይም ጥገኝነት ጠያቂ ለምድቡ የተቀመጠዉን የዕድሜ ገደብ፣
የትምህርት ደረጃ፣ በኤጀንሲዉ የተሰጠ መታወቂያ እና በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ አንድ(1) የተጠቀሰዉን ማስረጃ
ማቅረብ፣

5.ስለሰልጣኞችምዝገባ

3
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

1. ሰልጣኞች በፖስታ ወይም በቀጥታ መስመር ወይም በግንባር ወይም በወኪል መመዝገብ ይችላሉ፡፡
2. የተጭበረበረ ወይም አስመስሎ የተዘጋጀ ማስረጃ የሚያቀርብ ሰልጣኝ ጉዳይ በታወቀበት ጊዜ
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫፈቃድ አሰጣጥ ስርዓት እንዲያቋርጥ ለሰራው ወንጀል በህግ እንዲጠየቅ
ይደረጋል፡፡
3. ሰልጣኙ የተቋሙን የምዝገባ ቁጥር የያዘ የስልጠና መታወቂያ (Learener permit) መያዝ አለበት፡፡
4. ማሰልጠኛ ተቋሙ የተመዘገቡትን ሰልጣኞች ስም ዝርዝር በመረጃ መረብ ወይም በአካል ስልጠና
ከመጀመሩ ከ 3 ቀን በፊት ከተሟላ መረጃ ጋር ለፈቃድ ሰጪ አካል ማስተላለፍ አለበት፡፡
5. የሰልጣኞች መረጃ ፎቶ ኮፒዉ ከዋናው ጋር ተገናዝቦና ተረጋግጦ ፎቶኮፒውበፈቃድ ሰጪው አካል ሊያዝ
ይገባል፡፡

6. የንድፈ ሀሳብስልጠና
1. ጊዜያዊ የማሰልጠን ፈቃድ በተሰጠዉ አሰልጣኝ ከሚሰለጥኑ የአውቶሞቢል ምድብ ሰልጣኞች በስተቀር
የሌሎች አሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ምድቦች የንድፈ ሀሳብ ስልጠና በተዘጋጀው የስልጠና ስርዓተ-
ትምህርት መሰረት ፈቃድ ባላቸው ማሰልጠኛ ተቋማት ይሰጣል፡፡
2. ጊዜያዊ የማሰልጠን ፈቃድ በተሰጠው አሰልጣኝ የሚሰለጥኑ የአውቶሞቢል ምድብ ሰልጣኞች በስርዓተ
ትምህርት በተዘጋጀው ማስተማሪያ መፅሃፍ መሰረት እራሳቸውን አዘጋጅቶ ለፈተና መቅረብ
ይጠበቅባቸዋል፡፡
3. የንድፈ ሀሳብ ስልጠና ከተጠናቀቀ በኋላ በኮምፒዩተር የሙከራ ፈተና ልምምድ በማሰልጠኛ ተቋም
መሰጠት አለበት::
4. ማሰልጠኛ ተቋሙስልጠና ያጠናቀቁት እናለፈተና ብቁ የሆኑትን ሰልጣኞች ስም ዝርዝር በኮምፒዩተር
መረብ ወይም በደረቅ ፋይልለፈቃድ ሰጪ አካል ማስተላለፍ አለበት::
5. የምድቡ የንድፈ ሀሳብ ስልጠና ሰዓት እስኪጠናቀቅ ድረስ አንድ ሰልጣኝ በቀን ሁለት(2) ሰዓት መሰልጠን
አለበት፡፡
6. በማንኛውም የአሽከርካሪ የስልጠና ምድብ የተጀመረው የምድቡ ስልጠና መርሀ ግብር እስኪጠናቀቅ
ድረስ ሌላ የተመሳሳይ ምድብ የስልጠና መርሀ ግብር መጀመር የተከለከለ ነው፡፡
7. የተግባር ስልጠና
1. በአንድ የስልጠና ዙር በአንድ ተሽከርካሪ የተግባር ስልጠና መሰልጠን የሚችል የሰልጣኝ ብዛት ከአስር
(10) መብለጥ የለበትም
2. ጊዜያዊ የማሰልጠን ፈቃድ በተሰጠዉ አሰልጣኝ ከሚሰለጥኑ የአውቶሞቢል ምድብ ሰልጣኞች
በስተቀር የሌሎች አሽከርካሪዎች ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድቦች በሥርዓተ ትምህርቱ መሰረት
ፈቃድ በተሰጣቸዉ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም ገብቶ መሰልጠን ይኖርባቸዋል፡፡

4
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

3. የትራፊክ ኮምፕሌክስ በገነቡት ክልሎች ከሚሰጠው አጠቃላይ የየምድቡ የተግባር ስልጠና ሰዓት
መካከል 30%ቱን በትራፊክ ኮምፕሌክስ ውስጥ የሚሰጥ ሲሆን ቀሪው 70% የስልጠና ሰዓት ከትራፊክ
ኮምፕሌክስ ውጭ በተመረጡ ቦታዎች ላይ ይሆናል፡፡
4. ትራፊክ ኮምፕሌክስ በሌላቸው ክልሎች ከሚሰጥ አጠቃላይ የየምድቡ የተግባር ስልጠና ሰዓት መካከል
30% የትራፊክ ፍሰትበሌለበት ቦታ ላይ የሚሰጥ ሲሆን የተቀረው 70% የስልጠና ሰዓት በመስፈርቱ
መሰረት በተመረጠ ቦታ ላይ ይሆናል
5. የተግባር ስልጠና መስጫ መስመሮች ዳገት፣ ቁልቁለት፣ ጠመዝማዛማ፣ የትራፊክ ምልክቶች፣ የትራፊክ
መብራት፣ የመንገድ ላይ ቅቦች፣ አደባባይ አካቶ የያዘ መሆን አለበት፡፡
6. አንድ ሰልጣኝ የተቀመጠውን የተግባር ስልጠና ሙሉ በሙሉ ሰልጥነው ከማጠናቀቁ በፊቱ በስልጠና
ወቅት ብቻውን ማሽከርከር የሚችል መሆኑን አሰልጣኙ ባመነበት ጊዜ ብቻውን እያሽከረከረ
መለማመድ አለበት፡፡
7. የምድቡ ተግባር ስልጠና እስኪጠናቀቅ ድረስ አንድ አሰልጣኝ በቀን አንድ ሰዓት የተግባር ስልጠና
መሰልጠን አለበት፡፡
8. በማንኛውም የአሽከርካሪ የስልጠና ምድብ የተጀመረው የምድቡ የስልጠና ፕሮግራም እስኪጠናቀቅ
ድረስ በተመሳሳይ ተሽከርካሪ ሌላ የስልጠና ፕሮግራም መጀመር የተከለከለ ነው፡፡
8 . በቤተሰብ ወይም በሰልጣኝ ተሽከርካሪ የሚሰጥ የአውቶሞቢል ምድብ ስልጠና እና ፈተና
1. የአውቶሞቢል ምድብ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ስልጠና በማሰልጠኛ ተቋም ወይም ጊዜያዊ
የማሰልጠን ፈቃድ በተሰጠዉ አሰልጣኝ በሰልጣኙ ቤተሰብ ወይም በሰልጣኙ ተሽከርካሪ ሰልጥኖ
ለፈተና መቅረብ ይችላሉ፡፡
2. የአውቶሞቢል ምድብ የአሽከርካሪዎች ብቃት ማረጋገጫ ስልጠናንበግል የሚሰለጥኑሰልጣኞች ስልጠና
ለመዉሰድ የሚጠየቁየትምህርት ደረጃ፣ ዕድሜ፣ የቀበሌ መታወቂያ እና የጤንነት ማረጋገጫ ምስክር
ወረቀትመሟላታቸዉን የማጣራት ሃለፊነት የፈቃድ ሰጪው አካል ይሆናል፡፡
3. የአውቶሞቢል ምደብ ዕጩ አሽከርካሪ ሰልጣኞች የንድፈ ሀሰብ ስልጠናን ማስልጠኛ ተቋም ገብቶ
መሰልጠን የግድ ሳይሆን በግሉ ተዘጋግጅቶ እና በራሱ ወይም በአሰልጣኙ ቀጠሮ በማስያዝ መፈተን
ይችላሉ፡፡
4. የአውቶሞቢል ምድብ ዕጩ አሽከርካሪ የተግባር ስልጠና ጊዜያዊ የማሰልጠን ፈቃድ የተሰጠዉ
አሰልጣኝ በስልጠና ወቅት ሊደርስ ለሚችል ችግር ሁሉ ኃላፊነት አለበት፡፡
5. በቤተሰብ ወይም በሰልጣኙ ተሽከርካሪ የአውቶሞቢል ምድብ ሥልጠና የሚሰጥ አሰልጣኝ ቢያንስ 10 ኛ
ክፍልን ያጠናቀቀ እና ዕድሜው ከ 24 ዓመት ያላነሰ መሆን አለበት

5
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

6. በጊዜያዊ የማሰልጠን ፈቃድ የአውቶሞቢል ተግባር ስልጠና የሚያሰለጥን አሰልጣኝ የስልጠና መስጫ
ቦታንለፈቃድ ሰጪ አካል አስቀድሞ ማሳወቅ እና ቦታው ለስልጠና ምቹ መሆኑ ተረጋግጦ ሲፈቀድለት
ብቻ ስልጠና የሚጀመር ይሆናል፡፡
7. ከሞተር ሳይክል፣ ከባለሶስት እግር እና ከልዩ ተንቀሳቃሽ መሳሪያ ማንቀሳቀሻ ፈቃድ በስተቀር
የማንኛውም ምድብ ቋሚ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ይዞ ቢያንስ የአምስት(5) ዓመት
የማሽከርከር ወይም የሶስት(3) ዓመት የአሰልጣኝነት ልምድ ያለዉ ሰው በጊዜያዊ ፍቃድ
የአውቶሞቢል የተግባር ስልጠና መስጠት ይችላል፡፡
8. የአነዳድ ስልጠና ሰዓት ጊዜ ርዝመት በስርዓተ ትምህርት ከተጠቀሰው የአውቶሞቢል ምድብ የስልጠና
ሰዓት (20 ሰዓት) ያነሰ መሆን የለበትም፡፡
9. በጊዜያዊ የማሰልጠን ፈቃድ በተሰጠዉ ሰዉ የአውቶሞቢል ምድብ ስልጠና ያጠነቀቁ ዕጩ
አሽከርካሪዎች በራሳቸው ወይም በአሰልጣኙ ቀጠሮ በማስያዝ በፈቃድ ሰጪ አካል የሚሰጠዉን ፈተና
መፈተን ይችላሉ፡፡
10. የተግባር ስልጠና መስጫ ተሽከርካሪ በሰልጣኙ ቤተሰብ ወይም በሰልጣኙ ስም የተመዘገበ መሆን አለበት
11. የተግባር ስልጠና መስጫ ተሽከርካሪ ባለስልጣን መ/ቤት የወጣዉንየ ተሽከርካሪ የቴክኒክ ብቃት
ማረጋገጫ መስፈርት ያሟላ እና የዘመኑን የቴክኒክ ብቃት ምርመራ ሰርተፍኬት የተሰጠው ስለመሆኑ
በፈቃድ ሰጪ አካልመረጋገጥ አለበት
12. በስልጠና ወቅት የሰልጣኙን ሁኔታ በቅርብ ሆኖ አሰልጣኝ እንዲቆጣጠር የስልጠና መስጫ ተሽከርካሪ
የመቆጣጠሪያ ፔዳል የተገጠመለት መሆን አለበት
13. ጊዜያዊ ፈቃድ በተሰጠው አሰልጣኝ ሰልጥኖ ሁለት ጊዜ የተግባር ወይም የንድፈ ሀሳብ ወይም
ሁለቱንም የወደቀ ሰልጣኝ ፈቃድ በተሰጣቸው ማሰልጠኛ ተቋም ገብቶ እንደ አዲስ ሙሉ ስልጠና እና
ፈተና መውሰድ አለበት፡፡
14. የክልል እና ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ፈቃድ ሰጪ አካላት በግል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
የተግባር ስልጠና ለሚያሰለጥ ሰዉ ጊዜያዊ የማሰልጠን ፈቃድ ይሰጣሉ፡፡
9. ስለንድፈ ሀሳብ ፈተና
1. ማንኛውም ተፈታኝ ወደ ፈተና ጣቢያ ሲመጣ የስልጠና መከታተያ መታወቂያ ካርድና የቀጠሮ
ወረቀት ይዞ ካልቀረበ ወደ ፈተና አዳራሽ መግባት አይችልም
2. ፈተና ከመጀመሩ በፊት የሚመለከተው አካል ስለፈተናው አሰራር በግልጽ ተገቢውን ማብራሪያ
መስጠት አለበት
3. ፈተናው በሴኩሪቴ ካሜራ ቁጥጥር እየተደረገበት ለእያንዳንዱ ተፈታኝ በተዘጋጀ ኮምፒዩተር ላይ
ይሰጣል፡፡

6
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

4. ፈተናውን የሚፈተነው ተፈታኝ የሚፈተንበትን ቦታና ሰዓት በሰለጠነበት ማሰልጠኛ ተቋም በኩል
ከሰባት (7) ቀን በፊት አስቀድሞ ማወቅ አለበት፡፡
5. የጽሁፍ ፈተናው ተጀምሮ እስኪጠናቀቅ ድረስ የሚወስደው ጊዜ 60 ደቂቃ ብቻ ነው
6. የጽሁፍ ፈተና ጥያቄዎችብዛት 50 እና ሁሉም ጥያቄዎች ምርጫ ሆኖ እያንዳንዱ ጥያቄ ሁለት ነጥብ
ይኖራቸዋል
7. የንድፈ ሀሳብ ፈተና ዝቅተኛ የማለፊያ ነጥብ 74% ሆኖ ከሃምሳ ጥያቄዎች መካከል ቢያንስ 37
ጥያቄዎችን መመለስ ይኖርበታል
8. ተፈታኞች ፈተና ከመጀመሩ 15 ደቂቃ ቀደም ብሎ በፈተና ቦታ መገኘት የሚጠበቅባቸው ሲሆን
የፈተና ሰዓት 15 ደቂቃ አሳልፎ የሚመጡ ተፈታኞች በእለቱ የጽሁፍ ፈተና እንዳይፈተኑ ይደረጋል፡፡
9. ሰዓት አሳልፈው የሚመጡ ተፈታኞች በተለዋጭ ፕሮግራም ከሌሎች ተፈታኞች ጋር መፈተን
እንዲችሉ ሁኔታዎች መመቻቸት አለባቸው
10. በፈተና ወቅት የሚኮራረጁ ተፈታኞች ከተገኙ ሁለቱም ማለትም ኮራጁ እና አስኮራጁ ከፈተና
አዳራሽ ከፈተና አዳራሽ እንዲወጡ ተደርጎ የእለቱ ኮራጁ እና አስኮራጁ ፈተና ይሰረዛል፡፡ ከተያዙበት
ቀን ጀምሮ ለሶስት ወራት ፈተና እንዳይፈተኑ ይታገዳሉ
11. ሌላ ሰዉ ፈተና እንዲፈተንለት ያደረገ ሰልጣኝ የዕለቱ የተፈታኙ ፈተና ተሰርዞ ከተያዘበት
ዕለትጀምሮ ለአንድ ዓመት ከፈተና የሚታገድ ሲሆን በወቅቱ ሲፈተን የተገኘዉም ጥፋተኛ ተፈታኝ
እና እንዲፈተንለት ያደረገው በህግ እንዲጠየቁ ይደረጋል
12. እያንዳንዱ ተፈታኝ ፈተናውን እንደጨረሰ ወዲያውኑ በተፈተነበት ኮምፒዩተር የፈተና ውጤት
እንዲያውቅ ይደረጋል
13. በፌዴራል ደረጃ ተዘጋጅቶ ከተሰራጨው የፈተና ባንክ ውስጥ የጽሁፍ ፈተና ጥያቄዎች ሁሉንም
የትምህርት ዓይነት ያካተተ ሆኖ የጥያቄዎቹ ብዛት እንደስልጠናው ሰዓት ስፋት የተለያዩ ሆኖ
በተቀመጠው ቀመር መሰረት መሆን አለበት
14. የጽሁፍ ፈተና የወደቀ ተፈታኝተጨማሪ ስልጠና መውሰድ ሳይጠበቅበት ሁለት ጊዜ በተከታታይ
መፈተን ይችላል፡፡ ሁለት ጊዜ ተፈትኖ ማለፍ ያልቻለ ሰልጣኝ ክፍተቱ ሊሞላ የሚችል ዝግጅት
በማድረግ በ 1 ዓመት 2 ጊዜ ሙሉ የንድፈ ሀሳብ ፈተና መውሰድ ይችላል፡፡
15. የጽሁፍ ፈተና አልፎ የተግባር ፈተና ወይም የተግባር ፈተና አልፎ የፅሑፍ ፈተና የወደቀ ተፈታኝ
የአንድ ጊዜ የጽሁፍ ወይም የተግባር ፈተና ውጤት ለአንድ ዓመት ብቻ ያገለግላል:: ከአንድ ዓመት
በኋላ በራሱ ወጪ እንደ አዲስ ሰልጣኝ ማሰልጠኛ ተቋም ገብቶ ሙሉዉን የንድፈ ሀሳብና የተግባር
ስልጠና መሰልጠን ይጠበቅበታል፡፡

10. ስለተግባር ፈተና አሰጣጥ


1. ፈታኙ የሰልጣኝ መታወቂያ (Learner Permit) በማየት ማንነቱን ያረጋግጣል

7
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

2. ፈታኙየተፈታኙን መታወቂ በማረጋገጥና በማስገባት በፈተና መስጫ ዝርዝር ቼክ ሊስት መሰረት


ፈተናውን በሚገባ ያከናውናል
3. በፈተና ቼክ ሊስት ላይ ያሉትን ነጥቦች በሚገባ በመሙላትና ተፈታኙ የሰራውን ስህተት በየርዕሱ
አቅጣጫ መጻፍ አለበት
4. በተዘጋጀው ቼክ ሊስት መሰረት የከተማ አነዳድ ፈተና ዳገትና ቁልቁለት፤ ሜዳማ፤ ጠመዝማዛ፤
የትራፊክ ምልክቶች፤ መብራት፣ አደባባይ በተሟሉበት እና በተመረጡ መስመሮች ላይ መሰጠት
አለበት፡፡
5. የተግባር ፈተና በ CCTV ወይም በቪዲዮ ካሜራ በሚቀረፅ እናእና ፈታኝ ቴክኒሽያን በሚሞሉት ቼክ
ሊስት መሰረት መከናወን አለበት::
6. ፈታኙ ፈተናውን እንደጠናቀቀ በእለቱ የቼክ ሊስቱን ውጤት በኮምፒዩተር መረብ ወደ ፈተና
ማጠናከሪያ ክፍል መተላለፍ አለበት፡፡
7. የተግባር ፈተና ዝቅተኛው የማለፊያነጥብ 74% ይሆናል
8. በ CCTV ወይም በቪዲዮ ካሜራ የተቀረፀዉ የፈተና ውጤት ቢያንስ ለአንድ ዓመት በመረጃ ቋት
ውስጥ እንዲኖር በማድረግ ናሙና ተወስዶ በወር አንድ ጊዜ በቌሚነት መገምገም አለበት፡፡
9. ፈታኝ ቴክኒሽያን የሚቆሚበትን የፈተና መስመር ቁጥርና የራሱን መለያ ኮድ ቁጥር ደረቱ ላይ
ማንጠልጠል አለበት
10. የተግባር ፈተና የወደቀ ሰልጣኝ ያለተጨማሪ ወጪክፍተቱን ሊያሟላ የሚችል ስልጠና በሰለጠነበት
ማሰልጠኛ ተቋም ወስዶሁለት /2/ ጊዜ በተከታታይ መፈተን ይችላል፡፡ ሁለት/2/ ጊዜ ተፈትኖ ማለፍ
ያልቻለ ሰልጣኝ ለአንድ ዓመት ክፍተቱን ሊሞላ የሚችል ስልጠና በራሱ ወጪ ወስዶ ሁለት (2) ጊዜ
ሙሉ የተግባር ፈተና መውሰድ ይችላል፡፡
11. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 10 እና በአንቀፅ 9 ንዑስ አንቀፅ 14 የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ ሁለት
ጊዜ ፈተና ወስዶ ማለፍ ያልቻለ ሰልጣኝ በተሰጠው የአንድ አመትጊዜ ዉስጥ እራሱን አብቅቶ ወይም
ሰልጥኖ የመፈተን እድል ያልተጠቀመበት (የንድፈ ሀሳብ ወይም የተግባር ወይም የንድፈ ሀሳብና
የተግባር ፈተና ወስዶ ማለፍ ያልቻለ) በራሱ ወጪ እንደ አዲስ ሰልጣኝ ማሰልጠኛ ተቋም ገብቶ
መሰልጠን ይጠበቅበታል፡፡
12. አንድ የዕጩ አሽከርካሪ ስልጠና ያጠናቀቀ ሰልጣኝ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ቀርቦ የሚሰጠውን
የንድፈ ሀሳብ ወይም የተግባር ወይም ሁለቱንም የንድፈ ሀሳብ እና የተግባር ፈተና ካልወሰደ ከአንድ
ዓመት በኃላ የወሰደው ስልጠና ዋጋ አይኖረውም
13. አንድ ተፈታኝ በመሰናክል የተግባር ፈተና ወቅት አንድ ጉቶ ከጣለ በዚያ የመሰናክል አሰራር
ዓይነትየተሰጠዉን ነጥብ ሙሉ ለሙሉ ያጣል፡፡

8
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

14. የሞተር ሳይክል የመሰናክል የተግባር ፈተና ተፈታኝ አንድ ጉቶ ከጣለ ወደሚሄድበት አቅጣጫ
የተሰጠውን የመሰናክል ነጥብ ሙሉ በሙሉ ያጣል፡፡
15. የጽሁፍ ፈተና የወደቀ ሰልጣኝ የተግባር ፈተና መፈተን ይችላል፤ እንደዚሁም የተግባር ፈተና የወደቀ
የጽሁፍ ፈተና መፈተን ይችላል፡፡
16. የትራፊክ ኮምፕሌክስ የመፈተኛ ሜዳ በሌለበት የሚፈተኑ ተፈታኞች ብቻቸውን እያሽከረከሩ
በቪዲዮ ካሜራ እየተቀረፀ መፈተን አለባቸው
17. አንድ አሽከርካሪ የተግባር ፈተና በሚፈተንበት ጊዜ ከፈተና ካርታ ውጪ ካልወጣ እና ጥፋቱ አደጋን
የማያስከትል ከሆነበሰራው ስህተት ነጥብ እንዲቀነስበት ይደረጋል እንጂ ፈተናውን እንዲያቋርጥ
አይደረግም
18. በሞተር ሳይክል የመሰናክል ፈተና ወቅት የተፈታኙ እግር መሬት ከነካ የሚፈተንበት
አቅጣጫየተሰጠውን ነጥብ ሙሉ በሙሉ ያጣል፡፡
19. የመሰናክል ፈተናን ጨምሮ ከአጠቃላይ የተግባር ፈተና ውጤት 40%ቱን በትራፊክ ኮምፕሌክስ
ውስጥ የሚሰጥ ሲሆን ቀሪውን 60% በተመረጡት መንገድ ላይ የመንገዱን የትራፊክ ሁኔታ እና የአየር
ንብረት ሁኔታን ግምት ውስጥ በማስገባት በዝቅተኛ፣ በመካከለኛ እና በከፍተኛ ፍጥነት በማሽከርከር
ይሰጣል
20. የትራፊክ ኮምፕሌክስ የሌላቸው ከመሰናክል ፈተና በስተቀር ሌላውን የአነዳድ ፈተና በመስፈርቱ
መሰረት በተመረጠ ቦታ ላይ የሚሰጥ ይሆናል
21. ለሁሉም ምድቦች የተግባር ፈተና ቀጥሎ በተገለፀው ሠንጠረዥ መሰረት የሚሰጥ ይሆናል
የፈተና መስመር ጎዳና ላይ የሚሰጥ ፈተና የመሰናክል ጠቅላላ
ተ.ቁ ምድብ ርዝመት ደርሶ ተጀምሮ እስኪጠናቀቅ ፈተና ሰዓት የተግባር
መልስ በኪ.ሜ ድረስ የሚወስደው ጊዜ በደቂቃ ፈተና ሰዓት
በደቂቃ በደቂቃ
1 አውቶሞቢል፣ 10 30 20 50
ባለሦስት እግር
ህዝብ 1፣ ደረቅ 1 10 35 25 60
2 ደረቅ 2፣ ፈሳሽ 1 10 40 25 65
እና ህዝብ 2
3 ፈሳሽ 2፣ እና 10 50 15 65
ደረቅ 3
4 ህዝብ 3 10 45 25 70
5 ሞተር ሣይክል 10 25 10 35

11. የተግባር አነዳድ ፈተና ቼክ ሊስት

9
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

11.1.የሞተር ሳይክልየተግባር አነዳድ ፈተና ቼክ ሊስት


ይዘት የተሰጠነጥ

1 የተሽከርካሪው ከማንቀሳቀሱ በፊት መፈተሸ የሚገባውን በተግባር ማሳየት 3
2 ሞተር ሳይክል ላይ አወጣጥና አቀማመጥ 3
3 የሞተር ቁልፍ አገባብና ሞተር አነሳስ 3
4 በመስታወት ግራና ቀኝ ተመልክቶ ሚዛን ጠብቆ መነሳትን 3
5 ማርሽአጨማመርና አቀናነስ ችሎታ 3
6 ወደ ግራ የመታጠፍ ችሎታ 3
7 ወደ ቀኝ የመታጠፍ ችሎታ 3
8 የመቅደም ችሎታ 3
9 የማስቀደም ችሎታ 3
10 ርቀትን ጠብቆ የማሽከርከር ችሎታ 3
11 ፍጥነቱን ተቆጣጥሮ የማሽከርከር ችሎታ 3
12 የመንገድ መስመር ምልክቶችን የማወቅና የመረዳት ችሎታ 2
13 መብራት የሚያስተላልፉት መልእክት የመፈጸም ችሎታ 2
14 የድንገተኛ አቋቋም ችሎታ 3
15 የዝግ አነዳድ ችሎታ 3
16 የመሪና የባላንስ አጠባበቅ ችሎታ 4
17 ረድፍ አጠባበቅና አለዋወጥ 4
18 ኩርባ አዟዟር ችሎታ 4
19 የእገር ፍሬን አጠቃቀም ችሎታው ከተለያየ የመንገድና የትራፊክ ሁኔታ ጋር 3
20 አካባቢን የመቃኘት ችሎታውና ሌሎች እንዲያዩት የሚያደርገው ጥረት 3
21 በመንገድ ላይ የሚያጋጥሙትን መሰናክሎች ለማለፍ የሚያደርገው ጥንቃቄ 3
22 መስቀለኛ መንገድ ላይ የሚያደርገውን ጥንቃቄ 3
23 አቋቋም ችሎታ 3
24 የመሰናክል ፈተና (Zig Zag) ወደ ፊት መሄድ 15
25 የመሰናክል ፈተና ዞሮ ወደ መጣበት ሲመለስ 15
ድምር` 100%

11.2 የባለሶስት እግር የተግባር ፈተና ቼክ ሊስት


ተ.ቁ የፈተናይዘት የተሰጠ
ነጥብ
1 ቅድመ ጉዞ በሚመለከት 3
1.1 ተሸከርካሪ ከማንቀሳቀሱ በፊት መፈተሸ ሚገባውን በተግባር ማሳየት 2
1.2 መስታወት ማስተካከል 1
2 ሞተር ማስነሳት በሚመለከት 4

10
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

2.1 የሞተር ማስነሻ ቁልፍ አገባብ 1


2.2 የሞተር ማስነሻ ቁልፍ አዟዟር፣ 1
2.3 ሞተር ማስነሳት 1
2.4 ዳሽ ቦርድ ምልከታ 1
3 ጉዞ አጀማመር እና ጉዞን በሚመለከት 9
3.1 የእጅ ፍሬን አለቃቀቅና የእግር ፍሬን አያያዝ 2
3.2 መሪ አያያዝ 2
3.3 መስታወት ምልከታ 1
3.4 የምልክት አሰጣጥ/ፍሬቻና የእጅ ምልክት/፣ 3
3.5 ነዳጅን ከመነሻ ማርሽ ጋር አጣጥሞ ስለመነሳት፣ 1
4 በተለያዩ የመንገድና ትራፊክ ሁኔታዎች ላይ የአነዳድ ባህሪ በተመለከተ 54
4.1 ረድፍ አጠባበቁ፣ 3
4.2 ረድፍ አለዋወጡ 3
4.3 መቅደምና ማስቀደም 3
4.4 መስታወትና ፍሬን አጠቃቀም 3
4.5 ፍጥነቱ 3
4.6 ርቀት ጠብቆ ማሽከርከር 3
4.7 ምልክት፤ መብራት፤ መስመር አጠቃቀም 3
4.8 ማርሽ አጨማመርና አቀናነስ በተለያየ የመንገድ ሁኔታ 4
4.9 የፍሬን አጠቃቀም 3
4.10 የመሪ አጠቃቀም 3
4.11 እይታና ምልከታ (Observation) 3
4.14 ለእግረኛና ለሌሎች መንገድ ተጠቃሚዎች ቅድሚያ መስጠት በሚመለከት 2
4.15 ወደግራና ወደ ቀኝ አዟዟሩ 3
4.16 የኋላ ሚዛን አጠባበቅ 3
4.17 የኋላ አነዳድ በቀጥታና በኩርባ መንገድ 3
4.18 በመስቀለኛና በመገናኛ፤ በባቡር ሀዲድ ስለማቋረጥና ስለመተላለፍ 3
4.19 ዞሮ ስለመመለስ , U, turn 3
4.20 የአደባባይ አዟዟርና ጥንቃቄ 3
5. የመሰናክል ፈተና 30
5.1 የአንድ ቁጥር አሰራር 4
5.2 የስምንት ቁጥር አሰራር 10
5.3 ጋራዥ አሰራር 10
5.4 ድልድይ አሰራር 6
ድምር 100%
11.3 የአውቶሞቢል፣ የደረቅ አንድ እና የህዝብአንድምድብ የተግባር ፈተና ቼክ ሊስት

11
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

ተ. የተሰጠ
ቁ የፈተና ይዘት ነጥብ

12
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

1 ቅድመ ጉዞ በሚመለከት 4
1.1 ተሸከርካሪ ከማንቀሳቀሱ በፊት መፈተሽ የሚገባውን በተግባር ማሳየት 2
1.2 በር አከፋፈትና አዘጋግ/ጋቢና አገባብ/ 1
1.3 መቀመጫ ወንበር ፤ መስታወት፤ የደህንነት ቀበቶ ማስተካከልና ማሰር ' 1
2 ሞተር ማስነሳት በሚመለከት 4
2.1 የሞተር ማስነሻ ቁልፍ አገባብ፣ 1
2.2 የሞተር ማስነሻ ቁልፍ አዟዟር፣ 1
2.3 ሞተር ማስነሳት 1
2.4 ዳሽ ቦርድ ምልከታ 1
3 ጉዞ አጀማመር እና ጉዞን በሚመለከት 8
3.1 መነሻ ማርሽ አገባብ፣ 2
3.2 የእጅ ፍሬን አለቃቀቅና የእግር ፍሬን አያያዝ 1
3.3 መሪ አያያዝ 1
3.4 መስታወት ምልከታ 1
3.5 የምልክት አሰጣጥ/ፍሬቻና የእጅ ምልክት/፣ 2
3.6 ነዳጅን ከመነሻ ማርሽ ጋር አጣጥሞ ስለመነሳት፣ 1
4 በተለያዩ የመንገድና ትራፊክ ሁኔታዎች ላይ የአነዳድ ባህሪ በተመለከተ 54
4.1 ረድፍ አጠባበቁ፣ 3
4.2 ረድፍ አለዋወጡ 3
4.3 መቅደምና ማስቀደም 3
4.4 መስታወትና ፍሬን አጠቃቀም 1
4.5 ፍጥነቱ 2
4.6 ርቀት ጠብቆ ማሽከርከር 3
4.7 ምልክት፤ መብራት፤ መስመር አጠቃቀም
2
4.8 ፍሪስዮን አጠቃቀም 2
4.9 የነዳጅ መስጫ ፔዳል አጠቃቀም 2
4.1® ማርሽአጨማመርና አቀናነስ በተለያየ የመንገድ ሁኔታ' 4
4.11 ፍሬን አጠቃቀም 3
4.12 የመሪ አጠቃቀም 3
4.13 እይታ ምልከታ (Observation) ጥንቃቄ 3
4.14 ለእግረኛና ለሌሎች መንገድ ተጠቃሚዎች ቅድሚያ መስጠት በሚመለከት 2
4.15 ¨ወደግራና ወደቀኝ አዟዟሩ 3
4.16 የኋላ ሚዛን አጠባበቅ 3
4.17 የኋላ አነዳድ በቀጥታና በኩርባ መንገድ 3
4.18 በመስቀለኛ በመገናኛ፤በባቡር ሀዲድ ስለማቋረጥና ስለመተላለፍ 3
4.19 ዞሮ ስለመመለስ U, turn, 3

13
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

4.20 የአደባባይ አዟዟርና ጥንቃቄ 3


5. የመሰናክል ፈተና 30
5.1 የአንድ ቁጥር አሰራር 4
5.2 የስምንት ቁጥር አሰራር 10
5.3 ጋራዥ አሰራር 10
5.4 ድልድይ አሰራር 6
ድምር 100%

11.4.የፈሳሽ 1፣የደረቅ 2፣ የህዝብ 2፣ ምድብ የተግባር ፈተና ቼክ ሊስት


ተ.ቁ የፈተና ይዘት የተሰጠ
ነጥብ
1 4
ቅድመ ጉዞ በሚመለከት
1.1 ተሸከርካሪ ከማንቀሳቀሱ በፊት መፈተሸ ሚገባውን በተግባር ማሳየት 2
1.2 በር አከፋፈትና አዘጋግ /ገቢና አገባብ/ 1
1.3 መቀመጫ ወንበር ፤ መስታወት፤ የደህንነት ቀበቶ ማስተካከልና ማሰር 1
2 ሞተር ማስነሳት በሚመለከት 4
2.1 የሞተር ማስነሻ ቁልፍ አገባብ፣ 1
2.2 የሞተር ማስነሻ ቁልፍ አዟዟር፣ 1
2.3 ሞተር ማስነሳት 1
2.4 ዳሽ ቦርድ ምልከታ 1
3 ጉዞ አጀማመር እና በሚመለከት 8
3.1 መነሻ ማርሽ አገባብ፣ 2
3.2 የእጅ ፍሬን አለቃቀቅና የእግር ፍሬን አያያዝ 1
3.3 መሪ አያያዝ 1
3.4 መስታወት ምልከታ 1
3.5 የምልክት አሰጣጥ/ፍሬቻና የእጅ ምልክት/ 2
3.6 ነዳጅን ከመነሻ ማርሽ ጋር አጣጥሞ ስለመነሳት፣ 1
4 በተለያዩ የመንገድና ትራፊክ ሁኔታዎች ላይ የአነዳድ ባህሪ በተመለከተ 54
4.1 ረድፍ አጠባበቁ፣ 3
4.2 ረድፍ አለዋወጡ 3
4.3 መቅደምና ማስቀደም 3
4.4 መስታወትና ፍሬን አጠቃቀም 1
4.5 ፍጥነቱ 2
4.6 ርቀት ጠብቆ ማሽከርከር 2
4.7 ምልክት፤ መብራት፤ መስመር አጠቃቀም 2
4.8 ፍሪስዮን አጠቃቀም 2

14
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

4.9 የነዳጅ መስጫ ፔዳል አጠቃቀም 2


4.1® ማርሽአጨማመርና አቀናነስ በተለያየ የመንገድ ሁኔታ' 4
4.11 ፍሬን አጠቃቀም 3
4.12 የመሪ አጠቃቀም 3
4.13 እይታ ምልከታ (Observation) ጥንቃቄ 3
4.14 ለእግረኛና ለሌሎች መንገድ ተጠቃሚዎች ቅድሚያ መስጠት በሚመለከት 2
4.15 ¨ወደግራና ወደቀኝ አዟዟሩ 3
4.16 የኋላ ሚዛን አጠባበቅ 3
4.17 የኋላ አነዳድ በቀጥታና በኩርባ መንገድ 3
4.18 በመስቀለኛ በመገናኛ፤በባቡር ሀዲድ ስለማቋረጥና ስለመተላለፍ 3
4.19 ዞሮ ስለመመለስ U, turn, 3
4.20 የአደባባይ አዟዟርና ጥንቃቄ 3
5. የመሰናክል ፈተና 30
5.1 የአንድ ቁጥር አሰራር 4
5.2 የስምንት ቁጥር አሰራር 10
5.3 ጋራዥ አሰራር 10
5.4 ድልድይ አሰራር 6
ድምር 100%

11.5 የደረቅ 3 እና ፈሳሽ 2 እና ህዝብ 3 ምድብ የተግባር ፈተና ቼክ ሊስት


ተ.ቁ የፈተና ይዘት የተሰጠ
ነጥብ
1 ቅድመ ጉዞ በሚመለከት 4
1.1 ተሽከርካሪው ከማንቀሳቀሱ በፊት መፈተሸ የሚገባውን በተግባር ማሳተረ 2
1.2 በር አከፋፈትና አዘጋግ /ጋቢና አገባብ/ 1
1.3 መቀመጫ ወንበር፤ መስታወት፤ የደህንነት ቀበቶ ማስተካከልና ማሰር 1
2 ሞተር ማስነሳት በሚመለከት 4
2.1 የሞተር ማስነሻ ቁልፍ 1
2.2 የሞተር ማስነሻ ቁልፍ አዟዟር፣ 1
2.3 ሞተር አነሳስ 1
2.4 ዳሽ ቦርድ ምልከታ 1
3 ጉዞ አጀማመር እና በሚመለከት 10
3.1 መነሻ ማርሽ አገባብ፣ 2
3.2 የእጅ ፍሬን አለቃቀቅና የእግር ፍሬን አያያዝ 1
3.3 መሪ አያያዝ 1
3.4 መስታወት ምልከታ 1

15
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

3.5 የምልክት አሰጣጥ/ፍሬቻና የእጅ ምልክት/ 3


3.6 ነዳጅን ከመነሻ ማርሽ ጋር አጣጥሞ ስለመነሳት፣ 3
4 በተለያዩ የመንገድና ትራፊክ ሁኔታዎች ላይ የአነዳድ ባህሪ በተመለከተ 82
4.1 ረድፍ አጠባበቁ፣ 4
4.2 ረድፍ አለዋወጡ 5
4.3 መቅደምና ማስቀደም 4
4.4 መስታወትና ፍሬን አጠቃቀም 2
4.5 ፍጥነት 3
4.6 ርቀት ጠብቆ ማሽከርካር 3
4.7 ምልክት፤ መብራት፤ መስመር አጠቃቀም 2
4.8 ፍሪስዮን አጠቃቀም 2
4.9 የነዳጅ መስጫ ፔዳል አጠቃቀም 2
4.1® ማርሽአጨማመርና አቀናነስ በተለያየ የመንገድ ሁኔታ' 5
4.11 ፍሬን አጠቃቀም 3
4.12 የመሪ አጠቃቀም 5
4.13 እይታ ምልከታ (Observation) ጥንቃቄ 2
4.14 ለእግረኛና ለሌሎች መንገድ ተጠቃሚዎች ቅድሚያ መስጠት በሚመለከት 3
4.15 ወደግራና ወደቀኝ አዟዟሩ 3
4.16 የኋላ ሚዛን አጠባበቅ 8
4.17 የኋላ አነዳድ በቀጥታ 6
4.18 የኋላ አነዳድ በኩርባ መንገድ 10
4.19 በመስቀለኛ በመገናኛ፤ በባቡር ሀዲድ ስለማቋረጥና ስለመተላለፍ 3
4.20 ዞሮ ስለመመለስ U, turn, 4
4.21 የአደባባይ አዟዟርና ጥንቃቄ 3
ድምር 100%

12.የተግባር ስልጠና እና ፈተና ጥራት በገለልተኛ አካል ስለማረጋገጥ

1. የተግባር ፈተና ተፈትኖ ያለፉ እጩ አሽከርካሪዎች የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ


ከመውሰዳቸዉ በፊት የተወሰኑት ዕጩ አሽከርካሪዎች ለናሙና ተወስዶ በድጋሚ በገለልተኛ አካል
የተግባር ፈተና እንዲወስዱ ወይም የተቀረፀውን የቪዲዮ ካሜራ ውጤት ኦዲት ሊደረግ ይችላል፡፡

16
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ አንድ(1) የሚሰጥ ፈተና ወይም በተገመገመው ቪዲዮ ካሜራ ውጤት
የወደቀ እጩ አሽከርካሪ ብቁ እንዳልሆነ ተቆጥሮ ተጨማሪ ክፍያ መክፈል ሳይጠበቅበት ቀደም ሲል
በሰለጠነበት ማሰልጠኛ ተቋም ሰልጥኖ ብቁ ሲሆን እንደገና ይፈተናል፡፡
3. ለሙያ ቅርበት ያላቸው እና የተሰጣቸውን ሀላፊነት በአግባቡ ይወጣሉ ተብሎ የታመነባቸው
ባለሙያዎችን ያቀፈ የገለልተኛ አካል ኮሚቴ በፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ወይም በክልል
ወይም በከተማ መስተዳድር ትራንስፖርት ቢሮ ሊቋቋም ይችላል፡፡
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ 2 የተሰጠዉን ውሳኔ በማይቀበሉ አካላት ላይ ቀጥሎ ከአንቀጽ 5 እስከ 8
የተጠቀሱት እርምጃዎች ሊወሰዱ ይችላሉ፡፡
5. የተሰጠዉን ውሳኔ ተቀብሎ ተግባራዊ በማያደርግ ማሰልጠኛ ተቋም ለ 3 ወር ምንም ዓይነት ስልጠና
እንዳይሰጥ ተደርጎ ሀሳቡን ሲቀይር፣ ለፈፀመዉ ጥፋት በጽሁፍ ይቅርታ ሲጠይቅና ውሳኔውን ተቀብሎ
ተግባራዊ ሲያደርግ ወደ ዘርፉ ይመለሳል፡፡ ነገር ግን ውሳኔውን እስከ መጨረሻ የማይቀበል ከሆነ ፈቃዱ
ሙሉ በሙሉ ይሰረዛል፡፡
6. የተሰጠዉን ውሳኔ ተቀብሎ ተግባራዊ የማያደርግ ዕጩ አሽከርካሪ ከአንድ አመት በኋላ እራሱን
አብቅቶ ለፈተና እንድቀርብ ይደረጋል፡፡
7. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 6 የተሰጠዉን ዉሰኔ ለመቀበል ፈቃደኛ ያልሆነ ዕጩ አሽከርካሪ እስከ
መጨረሻ በየትኛውም ቦታ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ እንዳያገኝ የግለሰቡ መረጃ
ለሚመለከተው አካል ተላልፎ ተግባራዊ ይሆናል፡፡
8. በወቅቱ ፈታኝ የነበረዉ ቴክኒሽያን ከቦታ ተነስቶ በየተኛውም አከባቢ የአሽከርካሪብቃት ማረጋገጫ
ስልጠናም ሆነ ፈተና መስጠት እንዳማይችል የሚገልፅ የግለሰቡ መረጃ ለሚመለከተው አካላት ሁሉ
ይተላለፋል፡፡

13 በአንድ ምድብ ከዝቅተኛ ወደ ከፍተኛ ወይም ከአንድ ምድብ ወደ ሌላ ምድብ ሲቀየር


1. በአንድ ምድብ ከዝቅተኛ ወደ ከፍተኛ ወይም ከአንድ ምድብ ወደ ሌላ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃድ ምድብ መቀየር የሚቻለው ለምድቡ የተቀመጠውን የትምህርት ደረጃ እና የዕድሜ ገደብ
የተሟላ ሆኖ መጀመሪያ የያዘዉ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የእድሳት ጊዜ ያላለፈበት
እንዲሁም ቋሚ መንጃ ፈቃድ ከያዘ ከአንድ ዓመት በኋላ መሆን አለበት፡፡
2. በአንድ ምድብ ውስጥ ከዝቅተኛ ወደ ከፍተኛ ሲቀየር ለምድቡ የተቀመጠዉን ሙሉ የተግባር እና
የንድፈ ሀሳብ ስልጠና ሰዓት ሰልጥኖ የንድፈ ሀሳብ እና የተግባር ፈተና መውሰድ አለበት
3. የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ከአንድ ምድብ ወደ ሌላ ምድብ ሲቀየር በሰንጠረዥ አንድ(1)
የተቀመጠውን የተግባር ስልጠና ሰዓት እና በስርዓተ ትምህርቱ የተቀመጠውን ሙሉዉን የምድቡ
የንድፈ ሀሳብ ሰዓት ሰልጥኖ የተግባር እና የንድፈ ሀሳብ ፈተና መውሰድ አለበት፡፡

17
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

4. በሠንጠረዥ አንድ(1) ከተጠቀሱት ምድቦች ውጪ የተቀሩ ምድቦችን ከአንድ ምድብ ወደ ሌላ ምድብ


መቀየር የተከለከለ ነው

ሠንጠረዥ አንድ(1) ፡- የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ከአንድ ምድብ ወደ ሌላ ምድብ ሲቀየር
ተ.ቁ (ሀ) ስልጠና
ከ የተግባር
የሚሰጡ ወደ (ለ)ሰዓት
ምድብ የተግባር ስልጠና
ምድብ ሲቀየር ሰዓት ምርመራ
1 የምድብ (ሀ)ን ቋሚ የአሽከርካሪ ብቃት
ደረቅ 1 10
ማረጋገጫ ፈቃድ ከተሰጠዉ በኃላ
ህዝብ 1 ደረቅ 2 25 የምድብ (ሀ)ን ቋሚ የአሽከርካሪ ብቃት
ማረጋገጫ ፈቃድ ይዘዉ ቢያንስ የአንድ ዓመት
ፈሳሽ 1 25
የማሽከርከር ልምድ
ደረቅ 1 5 ------
ህዝብ 2 -----
ደረቅ 2፣ ፈሳሽ 1 10
2
3 ደረቅ 1 5 -----
ደረቅ 2፣ ፈሳሽ 1 10 -----
ህዝብ 3 የምድብ (ሀ) የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ፈሳሽ 2፣
15 ፈቃድ ይዘዉ ቢያንስ የአንድ ዓመት
ደረቅ 3
የማሽከርከር ልምድ
4 የምድብ (ሀ)ን ቋሚ የአሽከርካሪ ብቃት
ህዝብ 1 10
ማረጋገጫ ፈቃድ ከተሰጠዉ በኃላ
ደረቅ 1 የምድብ (ሀ)ን ቋሚ የአሽከርካሪ ብቃት
ፈሳሽ 1 ማረጋገጫ ፈቃድ ይዘዉ ቢያንስ የአንድ ዓመት
25 የማሽከርከር ልምድ
5 ህዝብ 1 5 -----
የምድብ (ሀ) የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ህዝብ 2 10 ፈቃድ ይዘዉ ቢያንስ የአንድ ዓመት
የማሽከርከር ልምድ
ደረቅ 2
ፈሳሽ 1 5 ------
ፈሳሽ 2 የምድብ (ሀ) የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
25 ፈቃድ ይዘዉ ቢያንስ የአንድ ዓመት
የማሽከርከር ልምድ
ህዝብ 1 5
ደረቅ 3 ህዝብ 2 10

18
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

6 የምድብ (ሀ) የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ


ህዝብ 3 15 ፈቃድ ይዘዉ ቢያንስ የአንድ ዓመት
የማሽከርከር ልምድ
ፈሳሽ 1 5
ፈሳሽ 2 10

ህዝብ 1 10 የምድብ (ሀ)ን ቋሚ የአሽከርካሪ ብቃት


7 ደረቅ 1 5 ማረጋገጫ ፈቃድ ከተሰጠዉ በኃላ
ደረቅ 2 10
የምድብ (ሀ)ን ቋሚ የአሽከርካሪ ብቃት
ፈሳሽ 1 ህዝብ 2 20 ማረጋገጫ ፈቃድ ይዘዉ ቢያንስ የሁለት
ዓመት የማሽከርከር ልምድ
የምድብ (ሀ)ን ቋሚ የአሽከርካሪ ብቃት
ደረቅ 3 25 ማረጋገጫፈቃድ ይዘዉ ቢያንስ የአንድ ዓመት
የማሽከርከር
8 ህዝብ 1 5
ህዝብ 2 10
የምድብ (ሀ) የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ህዝብ 3 15 ፈቃድ ይዘዉ ቢያንስ የአንድ ዓመት
ፈሳሽ 2
የማሽከርከር ልምድ
ደረቅ 1 3 ----

ደረቅ 2 5
ደረቅ 3 10
9 አዉቶሞቢ
ህዝብ 1፣ ደረቅ 1 20
ል የምድብ (ሀ)ን ቋሚ የአሽከርካሪ ብቃት
10 ሞተር ማረጋገጫ ፈቃድ ይዘዉ ቢያንስ የአንድ ዓመት
ባለሶስት እግር 8
ሳይክል የማሽከርከር ልምድ
11 ባለሶስት
ሞተር ሳይክል 10
እግር
12 ባለሶስት ወደ ሌሎች የምድቡን ሙሉ
እግር ምድቦች የስልጠና ሰዓት
ወይም

19
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

ሞተር
ሳይክል
13 ሌሎች ባለሶስት እግር የባለሶስት እግር
ምድቦች ወይም ሞተር ወይም የሞተር
ሳይክል ሳይክል ሙሉ
የስልጠና ሰዓት

14. በታክሲ አገልግሎት የተመዘገቡ ተሽከርካሪዎችን ለማሽከርከር ስለሚጠየቁ መስፈርቶች እና የምስክር ሰርተፍኬት
ስለማደስ

ሀ. ስለሚጠየቁ መስፈርቶች
1. የአገልግሎት ጊዜ ያላላፈበት ቋሚየህዝብ ወይም የአውቶሞቢል ምድብ የአሽከርካሪ ብቃት
ያለው
2. የትምህርት ደረጃው ቢያንስ አስረኛ (10) ክፍል ያጠናቀቀ
3. እድሜው ከ 22 ዓመት ያላነሰ
4. የሚሰጠውን ልዩ የታክሲ ስልጠና ወስዶ የታክሲ አሽከርካሪ የምስክር ሰርተፍኬት ያለዉ

ለ.የታክሲ አሽከርካሪዎች ምስክር ሰርተፍኬት


1. የታክሲ አሽከርካሪ የምስክር ሰርተፍኬት ፀንቶ የሚቆየው ከተሰጠበት ቀን አንስቶ ለሁለት ዓመት
ይሆናል፡፡
2. የተሰጠው የምስክር ሰርተፍኬት ጊዜ ገደብ ካበቃ በኋላ በ 60 ቀናት ውስጥ ያላሳደሰ አሽከርካሪ እንደገና
ልዩ የታክሲ ስልጠና ወስዶ ይታደስለታል፡፡
3. የአገልግሎት ጊዜ ያለፈበትን የታክሲ አሽከርካሪ የምስክር ወረቀት ይዞ ማሽከርከር ጊዜ ያለፈበትን
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ይዞ ማሽከርከር የሚያስወስደዉን እርምጃ ያስወስዳል፡፡
4. የታክሲ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጥ አሽከርካሪበሚያሽከርክርበት ጊዜ ሁሉ የታደሰ የአሽከርካሪ
ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ እና የታደሰ የታክሲ አሽከርካሪ የምስክር ሰርተፍኬት ይዞ መገኘት
አለበት፡፡

15. የአሽከርካሪዎች ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ፀንቶ ስለሚቆይበት ጊዜና ስለእድሳት


የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ፀንቶ ስለሚቆይበት ጊዜና የዕድሳት አገልግሎት አሰጣጥ ሂደት
በአዋጅ ቁጥር 1074/2010 እንደተጠበቀ ሆኖ፡-

20
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

1. የአሽከርካሪብቃት ማረጋገጫ ፈቃድየእድሳት ጊዜ ገደብ ያለፈበት አሽከርካሪ ደረጃውን የሚመጥን


የመፈተኛ ተሽከርካሪ በግልበማቅረብ ወይም ፈቃድ ሰጪ አካል በሚያቀርበው ተሽከርካሪበራሱ ቀጠሮ
በማስያዝ የተግባር ፈተና ሲያልፍ የዕድሳት አገልግሎት ያገኛል
2. በውጭ ሀገር የሚኖሩ እና የኢትዮጵያ መንጃ ፈቃድ የያዙ ዜጎች የያዙት የኢትዮጵያ መንጃ ፈቃድ
የዕድሣት ጊዜው አልፎበት ሆኖም የሚኖሩበት የውጪ ሀገር መንጃ ፈቃድ ያላቸውና የአገልግሎት ጊዜው
ያላለፈበት እንዲሁም ትክክለኛነቱ ከሚመለከተው አካል ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ ከሆነ ጊዜው
ያለፈበትን የኢትዮጵያ መንጃ ፈቃድ ያለፈተና ይታደስላቸዋል
3. የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ አዋጅ ቁጥር 600/2000 ከመውጣቱ በፊት በደረጃ የተሰጠ ማንኛውም
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፀንቶ የሚቆየው ከተሰጠበት ቀን አንስቶ ለሁለት ዓመት ሆኖ በየአንዳንዱ
የዕድሳት ወቅት ለሁለት ዓመት ይታደሳል፡፡ የአገልግሎት ጊዜ ካበቃ በኃላ በአንድ ዓመት ውስጥ ሳያሳድስ
የቀረ አሽከርካሪ የተግባር ፈተና ተፈትኖ ሲያልፍ ይታደስለታል

16. ጊዜያዊ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ወደ ቋሚ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ስለመቀየር
1. ጊዜያዊ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ወደ ቋሚ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ
የሚቀየረው በሁለት ዓመት ውስጥ ያደረሰው የትራፊክ ጥፋት ሪከርድ ነጥብ ከ 11 ያልበለጠ መሆን
አለበት፡፡
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ አንድ(1) መሰረት ወደ ቋሚ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሊቀየርለት
ያልቻለ እንደሆነ እና ያደረሰው የትራፊክ ጥፋት የሪከርድ ነጥብ ከ 12 እስከ 15 ከሆነበድጋሚ የተግባር እና
የንድፈ ሃሳብ ፈተና ወስዶ ብቃቱ ሲረጋገጥ ለአንድ ጊዜ ብቻ ጊዜያዊ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃድ በድጋሚ ለ 2 ዓመት ይሰጠዋል፡፡
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ አንድ(1) በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ጊዜያዊ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃድ ያለው አሽከርካሪ ያደረሰው የትራፊክ አደጋ ወይም ጥፋት ሪከርድ ነጥብ 16 እና ከ 16 በላይ የሆነ
እንደሆነ የተሰጠው ጊዜያዊ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ይሰረዛል፡፡

17. ስለጠፋ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምትክ ወይም ግልባጭ ስለመስጠት
1. የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የጠፋበት በአካል መታወቂያ ወይም ፓስፖርት ይዞ መቅረብ
2. አሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ በትክክል መጥፋቱን በተዘጋጀው የቃለ መሃላ ቅጽ በፊርማ
ማረጋገጥ

21
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

3. የጠፋበት አሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የእድሳት ጊዜ ገደቡ ያላለፈበት ከሆነ የአገልግሎት እና
የደብተር ክፍያ እንዲከፈል ይደረጋል፡፡
4. የጠፋበት የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የዕድሳት ጊዜ ያለፈበት ከሆነ አሽከርካሪው በዚህ
መመሪያ አንቀፅ 15 ንዑስ አንቀፅ አንድ (1) መሰረት የተግባር ፈተና ማለፍ አለበት
5. ፈቃድ ሰጪው አካል የጠፉ ፈቃዶችን በመረጃ መረብ ወይም በሌሎች መገናኛ ዘዴዎች አማካኝነት ዋጋ
እንደሌላቸው ማሳወቅ እና መረጃዉን በየስድስት ወሩ ለባለስልጣን መ/ቤት ማስተላለፍ አለበት፡፡
6. በአንድ ዓመት ውስጥ ከሁለት ጊዜ በላይ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የጠፋበት መሆኑን

በመግለፅ ምትክ እንዲሰጠው ጥያቄ የሚያቀርብ አሽከርካሪ ግልባጭ ማግኘት የሚችለው የምትክ
መደበኛ ክፍያ ሶስት እጥፍ እንዲከፍል ይደረጋል
7. ግልባጭ ወይም ምትክ የወሰደ አሽከርካሪ በእጁ ሁለት(2) የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ይዞ
ከተገኘ የተሰጠው ፈቃድ ለሁለት ዓመት ይታገዳል
18. ኢንተርናሽናል ወይም መደበኛ የውጭ ሀገር መንጃ ፈቃድ
1. የኢትዮጵያን የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ከሚቀበሉት ሀገራት ኢንተርናሽናል ወይም የሀገሩን
መደበኛ መንጃ ፈቃድ ይዘው የሚመጡ ዜጎች ለ 45 ቀናት የያዙትን መንጃ ፈቃድ ወደ ኢትዮጵያ መንጃ
ፈቃድ መቀየር ሳይጠበቅባቸው የአውቶሞቢል ወይም በአውቶሞቢል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃድ ማሽከርከር የተፈቀደ ማንኛውም ተሽከርካሪ ማሽከርከር ይችላሉ፡፡
2. በያዘው የውጪ ሀገር መንጃ ፈቃድ ለ 45 ቀናት ማሽከርከር እንዲፈቀድለት ጥያቄ የሚያቀርብ ዜጋ
የፓስፖርት እና የያዘውን መንጃ ፈቃድ ኮፒ ለፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ወይም ለክልል
ትራንስፖርት ቢሮ ወይም ለከተማ መስተዳድር ትራንስፖርት ቢሮ ሲያቀርብ ከኢትዮጵያ ጋር
ስምምነት ካላቸው ሀገር የመጣ መንጃ ፈቃድ ስለመሆኑ ተረጋግጦ ጊዜያዊ ፈቃድ ይሰጣል፣
3. የሚሰጠው የ 45 ቀን ጊዜያዊ የማሽከርከር ፈቃድ ቀን የሚቆጠረው ግለሰቡ ወደ ኢትዮጵያ ከገባበት
ቀን ጀምሮ ይሆናል
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ-2 መሰረት ፈቃድ የተሰጠውሰው ጊዜያዊው ፈቃድ እስኪያበቃ ድረስ
በሚያሽከረክርበት ጊዜ ሁሉ ከውጭ ሀገር ይዞ የመጣውን መንጃ ፈቃድ ዋናውን (ኦርጅናል)፣
የተሰጠውን ጊዜያዊ ፈቃድ እና ፓስፖርቱን ይዞ መገኘት አለበት፣
5. ከ 45 ቀን በላይ በኢትዮጵያ የሚቆይ ማንኛውም ግለሰብ ከውጭ ሀገር ይዞ የመጣውን መንጃ ፈቃድ
ወደ ኢትዮጵያ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋጫ ፈቃድ መቀየር ይኖርበታል፣
6. የውጭ ሀገር መደበኛ መንጃ ፈቃድ ወይም ኢንተርናሽናል መንጃ ፈቃድ ወደ ኢትዮጵያ መንጃ ፈቃድ
ሲቀየር የኢትዮጵያን መንጃ ፈቃድ የሚቀበሉት ሀገር መንጃ ፈቃድ መሆኑን ማረጋገጥ አለበት፡፡
7. በመንጃ ፈቃድ ሰጪ ዉጭ ሀገር ወይም በሚመለከተው አካል ግለሰቡ የያዘውን መንጃ ፈቃድ ትክክለኛ
እና የአገልግሎቱ ጊዜ ያላለፈበት ስለመሆኑ እንዲሁም በኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስተር ማረጋገጫ

22
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

ከተሰጠ እና በሰነዶች ምዝገባና ማረጋገጫ ኤጀንሲ ከተመዘገበ በኋላ ከደረጃው ጋር ተመጣጣኝ ወደ


ሆነዉ የኢትዮጵያ መንጃ ፈቃድ ይቀየርለታል፡፡
8. ከውጭ ሀገር ይዞ የመጣዉን ኢንተርናሽናል ወይም መደበኛ መንጃ ፍቃድ ኮፒ ከፋይሉ ጋር ተያይዞ
በፍቃድ ሰጪ አካል የሚያዝ ሲሆን ዋና (ኦርጅናል) መንጃ ፍቃድ ከባለፍቃዱ ጋር ይሆናል

19. የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ፋይል ዝውውር


1. ተገልጋዮች በመኖሪያ ወይም በሥራ ምክንያት ቋሚነት ተዛወረዉ ከሚሰሩበት መ/ቤት ወይም
ከሚኖሩበት የቀበሌ አስተዳድር የማረጋገጫ ደብዳቤ በመያዝ ፋይላቸው ወደ አለበት ፈቃድ ሰጪ አካል
በአካል ቀርበው ወይም በህጋዊ ተወካይ በኩል የፋይ ልዝውውር ጥያቄ ሊያቀርብ ይችላሉ
2. በፋይሉ ላይ ያለውን ማንኛውንም መረጃ በተገልጋይ ወጪ ኮፒ በማስደረግ በመረጃነት በፈቃድ ሰጪው
አካል እንዲያዝ ይደረጋል፡፡
3. በክልል ወይም ከተማ መስተዳድር ትራንስፖርት ቢሮ በኩል ሙሉውን ዋናዉ (ኦርጅናል) መረጃዎች
በዋናነት ተፈትነዉ መንጃ ፈቃድ የወሰዱበት ማስረጀዎች፣ ለአገልግሎት የተከፈሉ ደረሰኞች፣ ግልባጭ
ሲወስዱ ፋይሉ ላይ የተያያዙት ነባር መንጃ ፈቃዶች በመሸኛ ደብዳቤ የአሽከርካሪው ሙሉ ስም፣ መንጃ
ፈቃድ ደረጃ /ምድብ እንዲሁም የተያያዙ ማስረጃዎች ገፅ ብዛት መረጃ የያዘ ከዋና ፋይል ጋር ይየያዛል
4. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 3 የተጠቀሱ ማስረጃዎች በፖስታ ታሽጎ በባለጉዳይ ወጪ በፈቃድ ሰጪ
አካሉ በኩል ፋይል ወደ ሚዘዋወርበት ፈቃድ ሰጪ አካል ይላካል
5. የፋይል ዝውውር ተቀባይ የክልል ወይም ከተማ መስተዳድር ትራንስፖርት ቢሮም የአደራ መልእክቱ
እንደደረሰዉ አለመከፈቱን በማረጋገጥ የዝውውር ጥያቄን ተቀብሎ ያስተናግዳል፡፡
6. የፋይል ዝውውር ጥያቄውን ተቀብሎ አላማስተናገድ አሳማኝ ምክንያት ያለው የፋይል ዝውውር
ተቀባይ አካል ምክንያቱ በግልፅ በመግለፅ በሸኚ ደብዳቤ የመጣውን ፋይል ወደ መጣበት አካል በፖስታ
ቤት በኩል እንዲመለስ ይደረጋል፡፡
7. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 6 ለተጠቀሰው ምክንያት የሚያስፈልገው ወጪ የፋይሉ ባለቤት እንዲሸፍን
ይደረጋል

20..መረጃና ሪፖርት ስለመላክ


1.የትራንስፖርት ቢሮዎች በክልሉ የተሰጡና የፈቃድ ሰጪ አካላት የሰጧቸውን የአሽከርካሪዎች ስም
ዝርዝር እና የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ በየስድስት(6) ወሩ ለባለስልጣን መ/ቤቱ ሪፖርት
ማደረግ አለባቸው፡፡
2. የትራንስፖርት ቢሮዎች የእያንዳንዱን የፈቃድ ሰጪ አካልና የማሰልጠኛ ተቋም አፈጻጸም እየገመገመ
በየስድስት ወሩ ለባለስልጣን መ/ቤቱ ሪፖርት ማድረግ አለባቸው፡፡
21.የሽግግር ጊዜ አሰራር መመሪያ

23
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

1. አዲሱ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ በአንድ በማዕከል እስኪታተም ድረስ በየክልሉ
የሚሰጠውየአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ በስታንዳርድ መሰረት መሆን አለበት፡፡
2. የትራፊክ ኮምኘሌክስ የሌለው የፈቃድ ሰጪ አካል ይህ መመሪያ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ሁለት አመት ጊዜ
ውስጥ የተሟላ የትራፊክ ኮምፕሌክስ ማዘጋጀት አለበት፡፡ እስከዚያ ድረስ ግን የፈተና ስርዓቱ
በተመረጠው የተግባር ፈተና መስጫ ቦታ ማለትም ክልሉ በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ የትራፊክ
ኮምኘሌክስ ለመገንባት ዕቅድ በያዘላቸው ከተሞች የተግባር ፈተና መፈተን አለበት
3. የተግባር ፈተና ለመፈተን የሴኩሪቲ ካሜራ የሌላቸው የፈቃድ ሰጪ አካላት በቪዲዮ ካሜራ የታገዘ
የተግባር ፈተና መፈተን አለባቸው

22.በፍርድ ቤት የተለወጠ ስም ስለመተካት


የፍርድ ቤት ውሳኔ የያዘ ደብዳቤ (የደብዳቤው ኦርጅናልና ፎቶ ኮፒ) ይዞ ሲቀርብ ኮፒው ከዋናው ጋር
ተመሳክሮ በፋይሉ ውስጥ ተያይዘዉ በፍ/ቤቱ ዉሳኔ መሰረት ስሙ ይቀየራል፡፡

ክፍል ሶስት
የተለያዩ አካላት ተግባርና ኃላፊነት
23. የባለስልጣኑ ተግባርና ኃላፊነት

ባለስልጣን መ/ቤት በህግ የተሰጠው ሥልጣን እንደተጠበቀ ሆኖ የሚከተሉት ተግባራትና ኃላፊነቶች

24
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

ይኖሩታል፤
1. በፈቃድ ሰጪው አካል መሟላት የሚገባቸውን ዝርዝር መስፈርቶች ማውጣት፣
2. ለፈቃድ ሰጪው አካል ዉክልና መስጠት፣ ተግባሩን በአግባቡ እያከናወነ መሆኑን መከታተል፣ ብቃት
የሌለው ሆኖ ሲገኝ የተሰጠውን ዉክልና ማገድ ወይም መሠረዝ፣
3. የአሽከርካሪ ብቃት ሥልጠና ለሚሰጡ ተቋማት የሚያስፈልገውን የስልጠና መስጫ ስርዓተ ትምህርት
ዝግጅት ከቴክኒክና ሙያ ኤጀንሲ ጋር ማዘጋጀት፣
4. የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ደብተር ጥራትን፣ ይዘትንና ቅርጽን መወሰን፣ የብቃት ማረጋገጫ
ካርዶችን በማሳተም በሀገር አቀፍ ደረጃ ጥቅም ላይ እንዲውሉ ማድረግ፣
5. የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የወሰዱ እና ጥፋት የፈጸሙ አሽከርካሪዎችን ዝርዝር በአገር አቀፍ
ደረጃ መያዝ
6. የማሰልጠኛ ተቋማት የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ለማግኘት ማሟላት ያለባቸውን ሀገር አቀፍ
መስፈርቶች የመወሰን፣ ተግባራቸውን በአግባቡ እያከናወኑ ስለመሆናቸው ቁጥጥርና ክትትል የማድረግ፣
ብቃታቸው የተጓደለ ሆኖ ሲያገኘው የምስክር ወረቀታቸው እንዲታገድ ወይም እንዲሰረዝ የማድረግ፤
7. የማሽከርከር ብቃት ስልጠና የሚሰጡ የማሰልጠኛ ተቋማት፣ አሰልጣኞች እና የማሽከርከር ብቃት
ማረጋገጫ ፈተና የሚሰጡ የፍቃድ ሰጪ አካል ባለሞያዎች ሊያሟሏቸው የሚገቡ መስፈርቶችንና
ሊከተሏቸው የሚገቡ የስነ-ምግባር መርሆዎችን እንዲሁም መስፈርቶቹን ሲያጓድሉ ወይም የስነ-ምግባር
መርሆዎቹን የሚጻረር ተግባር ሲፈፅሙ የእርምት እርምጃ መዉስድ

24. የክልሎችና የከተማ አስተዳድር ትራንስፖርት ቢሮዎች ተግባርና ኃላፊነት


1. አሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አዋጅ መመሪያና መስፈርቶች ላይ ያሉ የአሰራርና የአተገባበር
ክፍተቶችን መከታተልና የማሻሻያ ሀሳብ ለባለስልጣኑ ማቅረብ
2. ፈቃድ ሰጪ አካላትን ባለስልጣኑ ባወጣው መስፈርቱ መሰረት ማደራጀትናፈተና እንዲሰጡ በባለስልጣኑ
ዕውቅና እንዲያገኙ ማድረግ
3. ማሰልጠኛ ተቋማትን ባለስልጣኑ ባወጣው መስፈርቱ መሰረት ማደራጀትና ስልጠና እንዲሰጡ ዕውቅና
እንዲያገኙ ማድረግ ወይም መስጠት
4. ፈቃድ ሰጪ አካላትና ማሰልጠኛ ተቋማት በወጣው አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያና መስፈርት መሰረት
እየሰሩ መሆናቸውን መከታተል፣ መደገፍና መቆጣጠር
5. የፈቃድ ሰጪ አካላት የሰጧቸውን የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዶች ዝርዝር ለባለስልጣኑ ሪፖርት
ማድረግ
6. የፈቃድ ሰጪውንና የተቋማትን አፈጻጸም እየገመገሙ ለባለስልጣኑ ሪፖርት ማድረግ
7. ባለስልጣኑ የሚያወጣቸውን መመሪያዎች ወደ ማሰልጠኛ ተቋማትና ፈቃድ ሰጪ አካላት ማውረድ፣
ተግባራዊነታቸውን መከታተል የእርምት እርምጃ መውሰድ

25
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

25.የፈቃድ ሰጪ አካላት ተግባርና ኃላፊነት


1. ባለስልጣኑ ባዘጋጀው መስፈርት መሰረት መደራጀት
2. አፈጻጸማቸውን ለክልል ትራንስፖርት ቢሮ ሪፖርት ማድረግ
3. ማሰልጠኛ ተቋማትን መከታተል፣ መደገፍና መቆጣጠር
4. መስፈርት አሟልተው የተገኙ እጩ አሽከርካሪዎችን ብቻ አጣርቶ መፈተን
5. የጽሑፍና የተግባር ፈተና በተከታታይ መፈተን
6. በተቀመጠው መስፈርት መሰረትፈታኝ እና ተቆጣጣሪ ባለሙያዎችን ማሟላት
7. ባለስልጣኑ ባወጣው ይዘት፣ ቅርጽና ጥራት መሰረት የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ መስጠት
8. በፈተና እና ስልጠና ላይ የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራሮችን መከታተልና ማስወገድ
9. የማሰልጠኛ ተቋማትንአፈጻጸም በየጊዜውመገምገምናየእርምትእርምጃ መውሰድ
10. ተቋማት በየዙሩ እና በየምድቡ አሰልጥኖ ካስፈተኗቸው ሰልጣኞች 70 በመቶ እና ከዚያ በላይ
ማሳለፋቸውንየተጠናቀቀው የስልጠና መርሀ ግብር ተገምግሞ በቀጣይ በሚሰጠው የሶስተኛ ስልጠና
መርሀ ግብር ከመጀመሩ በፊት ከመስፈርቱ በታች በሆኑ ተቋማት ላይ የእርምት እርምጃ መውሰድ፡
26. የዕጩ አሽከርካሪዎች ፈታኝ ባለሙያዎች ኃላፊነትና ተግባር
1. ፈተና ከመጀመሩ በፊት የተፈታኞች ማንነት፣ የማሰልጠኛ ተቋሙን መታወቂያ እንዲሁም የፈተና
ቀጠሮ ወረቀት ይዞ መቅረባቸዉን ማረጋገጥ
2. የተግባር ፈተና የሚሰጥ ባለሙያ የተሰጠውን የፈተና መስመር ቁጥር እና የራሱ መለያ ኮድ በደረቱ ላይ
ማንጠልጠል
3. የተፈታኞችን የፈተና ዉጤት በእለቱ ወደ ፈተና ማጠናቀሪያ ክፍል ማስተላለፍ ወይም ለሚመለከተው
አካል ማስረከብ
4. በተዘጋጀው የፈተና ቼክሊስት መሰረት የተፈታኞች የፈተና ዉጤት መሙላት
5. ከአድልዎ፣ ከሙስና እና ከማንኛዉም ብልሹ አሰራር ነፃ በሆነ እና የተፈታኙ ብቃት ብቻ መሰረት ያደረገ
ዉጤት መስጠት
6. ፈተና ተጀምሮ እስኪያጠናቅቁ ድረስ ዉጤት ከመስጠት ባለፈ በተፈታኙ ተግባር ላይ አስተያየት
አለመስጠት እና አላስፈላጊ ጣልቃገብነትን ማስወገድ
7. ፈተና ከመጀመሩ በፊት እና በፈተና ወቅት የተፈታኙን ስሜት የሚረብሽ ማንኛዉም ዓይነት ድርጊት
አለመፈፀም፡፡
8. ከማንኛዉም ዓይነት ፆታዊ ትንኮሳና ጥቃት እራሱን መጠበቅ
9. ከተፈታኝ ወይም ከሌላ አካል ጋር የጥቅም ግንኙነት በመፍጠርፈተና ለማሳለፍ በማለት ጉቦን ከመቀበል
ነፃ መሆን

26
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

10. በንድፈ ሀሳብ ፈተና ወቅት ለተፈታኞች የፈተና ጥያቄ መልስ ከመናገር መቆጠብና የሚኮርጁትን
ተፈታኞች በጥብቅ መከታተል

27. የማሰልጠኛ ተቋማት ግዴታዎች


1. ባለስልጣኑያወጣውን መስፈርት ማሟላትና እንደአግባቡ በባለሥልጣኑ ወይም በፈቃድ ሰጪው አካል
የተሰጠ የምስክር ወረቀትና አግባብ ባለው አካል የተሰጠ የንግድ ሥራ ፈቃድ መያዝ፣
2. ሥልጠና በሚሰጥበት ጊዜ የትራፊክ ደህንነት ደንቦች በሚገባ መከበራቸውን ማረጋገጥ፣
3. ባለስልጣኑ ባዘጋጀው መስፈርት መሰረት ስልጠናመስጠት
4. የሥልጠና መረጃዎችን መያዝና በየጊዜው ለፈቃድ ሰጪው አካል ሪፖርት ማድረግ
5. ባለሥልጣን መ/ቤቱ ባወጣው መስፈርት መሰረት መደራጀትና ተገቢውን አገልግሎት መስጠት
6. የተቀመጠውን መስፈርት ያሟሉሰልጣኞች ብቻ መቀበል እና ደረጃውን የጠበቀ ስልጠና መስጠት፤
7. የተቀበላቸውን የሠልጣኞች ስም ዝርዝር ከተሟላ መረጃ ጋር ስልጠና ከመጀመሩ ከ 3 ቀን በፊት ለፈቃድ
ሰጪ አካል ማሳወቅ
8. የስልጠና መርሃግብር አዘጋጅቶ ስልጠና ከመጀመሩ ከሶስት ቀን በፊት በማሳወቅና በፈቃድ ሰጪ አካል
ሲፈቅድለት ብቻ ስልጠናዉን መጀመር፤
9. በወጣው የስልጠና መርሃ ግብር መሰረት ስልጠናቸውን ያጠናቀቁ ሰልጣኞች ብቻ ለፈተና ማቅረብ
10. በአፈፃፀም ወቅት ያጋጠማቸውን ችግሮች እና የመፍትሄ ሃሳቦች ለፈቃድ ሰጪ አካል ማሳወቅ
11. በመስፈርቱ መሰረት ደረጃቸውን የጠበቁና የቴክኒክ ብቃታቸው የተረጋገጠ የተግባር ስልጠና መስጫ
ተሽከርካሪዎች ማቅረብ
12. በስልጠና መስጫ ሥርዓተ ትምህርትና በስርዓተ ትምህርቱ መሰረት በተዘጋጀው የማስተማሪያ መፅሐፍ
ብቻ ስልጠና መስጠት
13. ለምድቡ የተቀመጠውን የስልጠና ሰዓት ሳይሸራረፍ ሙሉውን የስልጠና ሰዓት ማሰልጠን
14. ለአሰልጣኝነት የተቀመጠው መስፈርት ያሟሉየማሰልጠን ወይም የማስተማሪያ ፈቃድ እንዲሁም
መልካም ስነ-ምግባር ያላቸው አሰልጣኞች ብቻ ስልጠና እንዲሰጡ ማድረግ
15. የተገልጋይ ቅሬታ ማስተናገጃ ሥርዓት ማዘጋጀትና ተግባራዊ ማድረግ
16. ማንኛውም የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም በየሩብ አመቱ አፈጻጸማቸውን ለፈቃድ ሰጪ አካል
ሪፖርት ማድረግ ይጠበቅበታል

27
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

17. ሥልጠና ከተጀመረ በኋላ የተግባር ስልጠና መስጫ ተሽከርካሪ የቴክኒክ ብልሽት ቢያጋጥም ወዲያውኑ
ለፈቃድ ሰጪ አካል በማሳወቅ ደረጃውን የሚመጥን ሌላ ተሽከርካሪ የመተካት ግዴታ አለባቸው፡፡
18. በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ 17 የሚተካ ተሸከርካሪ በምድብ የተቀመጠ መስፈርት የሟላ የአመቱን
የቴክኒክ ብቃት መረጋገጫ ሰርተፍኬት ያለው እና በፍቃድ ሰጪ አካላት የቴክኒክ ብቃት የተረጋገጠ
እንዲሁም ጥምር ፍሬን እና ፍሪሲዮን የተገጠመለት መሆን አለበት፡፡
19. በስልጠና እና በፈተና ወቅት በተሽከርካሪ ለሚደርሰው አደጋ ማሰልጠኛ ተቋሙ ተጠያቂ ይሆናል፡
20.በየዙሩ እና በየምድቡ የንድፍ ሃሳብና የተግባር ፈተናካስፈተናቸው ሰልጣኞች መካከል 70 በመቶ እና
ከዚያ በላይ ማሳለፍ
21. የአሰልጣኞችን ወይም የሰልጣኞችን ማስረጃ ትክክለኛነት ማረጋገጥ፣ የቀረበው ማስረጃ አጠራጣሪ ሆኖ
ሲገኝ ማስረጃውን ከሰጠው አካል ማረጋገጫ መጠየቅ
28.የአሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋማት መስፈርት(Standards)
የትራንስፖርት ባለስልጣን በአዋጅ ቁጥር 468/1997 አንቀጽ 7(2)(በ) ባለሞተር ተሽከርካሪ መንዳት
ለሚያስተምሩ ሰዎችና ማሰልጠኛ ተቋማት የሥራ ፈቃድ አሰጣጥ መመሪያ ማውጣትና ተግበራዊነቱን
መከታተል እንዲሁም በአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አዋጅ ቁጥር 1074/2010 አንቀፅ 5 ንዑስ አንቀፅ 8
የማሰልጠኛ ተቋማት ብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ለማግኘት ማሟላት ያለባቸዉ ሀገር አቀፍ
መስፈርቶችን በመመሪያ የመወሰንበተሰጠው ሥልጣን መሠረትማሰልጠኛ ተቋማት የሚያቋቁሙ
የመንግስት አካላት እና የግል ባለሀብቶች ሀላፊነታቸውን በአግባቡ መወጣት እንዲችሉ ከዚህ በታች
የተዘረዘሩትን መስፈርቶች አውጥቷል፡፡

28.1 . የአሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋማት የሰዉ ሀይልና የቁሳቁስ አደረጃጀት

ተ. መመዘኛ (Criteria) መሟላት ያለበት መስፈርት (Requirements)



1 ተቋሙ ዳይሬክተር  በስራ አመራር፣ በቢዝነስ  የመጀመሪያ ዲግሪ እና ከዚያ በላይ
ማኔጅመንት፣ በአውቶሞቲቭ የትምህርት ደረጃ ያለዉ ሆኖ ዜሮ ዓመት
ቴክኖሎጂ፣ በመካኒካል የስራ ልምድ ወይም
ኢንጂነሪንግ፣ አዉቶሞቲቭ  ደረጃ 5 እና የሙያ ብቃት ማረጋጋጫ
ማኔጅመንት፣ በትራንስፖርት ሰርተፍኬት (COC Certificate) እና
ማኔጅመንት እና በሌሎች ቢያንስ የ 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለው
ተመሳሳይ የትምህርት ዘርፎች  መሰረታዊ የኮሚፒዩተር እውቀት
የተመረቀ /ች ያለው/ላት
 የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላት እና

28
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

2 ዓመት የስራ ልምድ ወይም


2 የምዝገባና ገንዘብ  በሴክሬታሪያል ሳይንስ፣ ኮምፒዩተር  የ 2 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ
ተቀባይ ሰራተኛ ሳይንስ፤ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ ልምድ
አካውንቲንግ የትምህርት ዘርፍ  መሰረታዊ የኮምፒዉተር እውቀት
የተመረቀ ሆኖ/ና ያለው/
 ደረጃ 2 ሰርተፍኬት እና ከዚያ  በትምህርት ደረጃዉ የሙያ ብቃት
በላይ ማረጋጋጫ ሰርተፍኬት (COC
Certificate) ያለው/ ላት
3  በአውቶሜካኒክ፣ አውቶሞቲቭ  በትምህርት ደረጃዉ የሙያ ብቃት
የንደፈ ሀሳብ/ተግባር ኢንጅነሪንግ፣ አውቶሞቲቭ ማረጋጋጫ ሰርተፍኬት (COC
አሰልጣኝ ቴክኖሎጂ፣ አውቶሞቲቭ Certificate) ያለው/ ላት
ማኔጅመንት፤ ኢንጅን ሰርቪስ፤  የተግባር አሰልጣኝ ቢያንስ የ 3 ዓመት
ፓወር ትሬን እና ሜካኒካል የማሽከርከር ልምድ ያለው/ ላት
ኢንጅነሪንግ የትምህርት ዘርፍ  የተግባር አሰልጣኝ ቢያንስ የ 4 ዓመት
የተመረቀ/ች የአሰልጣኝነት ልምድ ያለው/ ላት
 ቢያንስ ዲፕሎማ፣ ደረጃ 4 እና  የንድፈ ሀሳብ አሰልጣኝ ቢያንስ የ 2
ከዚያ በላይ የትምህርት ደረጃ ዓመት ማስተማር ልምድ ያለው/ ላት
ያለው/ላት  የአሰልጣኞች ማስተማሪያ ፈቃድ
 በምድቡ ውስጥ በደረጃው ወይም ያለዉ/ ላት
ከደረጃው በላይ ቋሚ የአሽከርካሪ  በምድቡ ውስጥ በደረጃው ወይም
ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ያለው/ላት ከደረጃው በላይ የትራንስፖርት
 ከሌብነት አስተሳሰብና ተግባር የፀዳ ቴክንሽያን (አፕሩቫል) ሰርተፍኬት
መሆኑን ከሚኖርበት አካባቢ ወይም ያለው/
ከሚሰራበት መ/ቤት ማስረጃ  መሰረታዊ የኮምፒዉተር እውቀት
ማቅረብ የሚችል/ የምትችል ያለው/ላት
 የጤና ምርመራ ሰርተፍኬት  የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ አሰጣጥ
ማቅረብ የሚችል/ የምትችል ምስክር ወረቀት ያለዉ/ያላት
 ለሞተር ሳይክል፣ ለአውቶሞቢል
እና ለባለ ሶስት እግር ቢያንስ
ዕድሜው 24 ዓመት የሞላ
 ለህዝብ 1 እና ለደረቅ 1 27 ዓመት

29
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

የሞላ
 የህዝብ 2፣ የደረቅ 2፣ ለፈሳሽ 1
ቢያንስ 30 ዓመት የሞላ
 ህዝብ 3፣ ደረቅ 3 እና ፈሳሽ 2
ቢያንስ 35 ዓመት የሞላ

4 ቢሮዎች /መፀዳጃ ክፍል  ቢያንስ 20 ካሬ ሜትር ስፋት፣  ስፋቱ ከ 8 ካሬ ሜትር ያለነሰ በቂና
ከሶስት ያለነሰ ወንበር እና ጠረጴዛ ምቹ ወንበር እና ጠረጴዛ ያለዉ
እንዲሁም ቴሌቪዥን ያለው የአሰልጣኞች ቢሮ
የሚል የእንግዳ መቀበያ  ለወንድና ሴት ለብቻ ሆኖ ስፋቱ ቢያንስ
 ስፋቱ ቢያንስ 10 ካሬ ሜትር የሆነ 6 ካሬ ሜትር የሆነ መፀዳጃ ክፍል
ወንበር እና ጠረጴዛ ያለዉ
ዳይሬከተር ቢሮ
 ስፋቱ 5 ሜትር በ 6 ሜትር (30)  የማስተማሪያ ቻርቶች፣ ሞዴል
ካሬ ሜትር የሆነ የትራፊክ መብራት ምልክት
 25 ደረጃቸውን የጠበቁ ምቹና  በአንድ ጊዜ እስከ 25 ሰልጣኞችን መያዝ
ማስደገፊያ ያላቸው ወንበሮች እና የሚችል
ጠረጴዛዎች፣  ጣሪያቸው ቢያንስ 2.5 ሜትር ከፍ ብሎ
 በቂ ብርሃንና ተስማሚ አየር የተሰሩ ክፍል
ማስተማሪያ ክፍል
5 የሚያስገቡ መስኮቶች ያለዉ  በኢንተርኔት መረብ ከኢንፎርሜሽ
 የመማር ማስተማር ሂደትን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ጋር የተገናኘ
የሚያፈጥኑ በንክኪ የሚሰራ ማስተማሪያ ክፍል
እስክሪን ያለዉ ሰሌዳ (touch
screen board) ወይም ነጭ ሠሌዳ፣
ኮምፒዉተር፣ ፕሮጄክተር፣ ፍላት
እስክሪን ቲቪ
6  የቤተ መፃህፍት እና የኮፒውተር  ምቹ እና በቂ ወንባር እና ጠረጴዛ ያለዉ
አገልግሎት በአንድ ላይ መስጠት  በኢንተርኔ መረብ የተገናኙ የመላማመጃ
ቤተ መፃህፍት እና የሚያስችል ስፋቱ ቢያንስ 25 ካሬ እና የፈተና ጥያቄዎች የተጫነበት
ኮፒውተር ክፍል ሜትር የሆነ ክፍል ቢያንስ አስር (10) ኮፒዉተር ከዩፒየስ
 በስርዓተ ትምህርቱ መሰረት ሃይል ማግኘት እንዲችሉ ተደርጎ
የተዘጋጀ ቢያንስ 20 የማስተማሪያ

30
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

መጽሃፍ፣  ቢያንስ አስር አስር በየምድቡ የተዘጋጀ


 የተለያየ የተሽከርካሪ ማንዋል፣ ሃንድ አዉት ያለዉ
ቢያንስ 25 የተለያዩ ዓይነት
የማጣቀሻ መጽሃፎች፣ የተለያዩ
መጽሄት፣ የተለያዩ ዓይነት
የአዉቶሞቲቪ መፅሃፎች፣
ጋዜጣዎች …ወዘተ ያለው
ስፋቱ ከ 40 ካሬ ሜትር ያላነሰ እና በበቂ  የተሟላ የማቀዝቀዣ ክፍል
ቁሳቁስ የተደራጀ ወርክ ሾፕ ሆኖ  የተሟላ አረገራጊና የተሸካሚ
በዉስጡ የተሸከርካሪ ክፍል
 ተገጣጥሞ የሚታይ የተሽከርካሪ  የተሟላ የነዳጅ ማስተላፊያ ክፍል
ሞተር (የቤንዚን እና የናፍጣ ክፍሎች)
 የተሟላ ሀይል አስተላላፊ ክፍል  ኢንጃክተር ኖዝል ርጭት በሚያሰይ
 የተሟላ የመሪ ክፍል ሁኔታ የተዘጋጀ የነዳጅ ማስተላፊያ ክፍል
 የተሟላ የፍሬን ክፍል  መጠናቸውና ዓይነታቸው የተለያየ
ዎርክ ሾፕ
7  በአየር የሚሰሩ የተሽከርካሪ ክፍሎች መሰረታዊ የጥገና መሣሪያዎች፣ የጎማ
(ለከባድ ተሽከርካሪዎች) መፍቻ እና ማሰሪያ፣ ክሪክ… ወዘተ
 ተገጣጥሞ የሚታይ እና የሚሰራ ያለዉ
የኤሌክትሪክ ክፍል  ከላይ የተጠቀሱ የተሸከርካሪ ክፍሎችን
 በከፍል የተከፈቱ (partially የሚያሳይ ማስተማሪያ ቻርቶች
Sectioned) የሞተር፣ የጊር ቦክስ፣  የእሳት ማጥፍያ መሳሪያ
የዲፌረንሻል እና የተለየያ  የተሟላ የመጀመሪያ ደረጃ ህክምና
የተሽከርካሪ ክፍሎችን የሚያሳይ እርዳታ መስጫ ቁሳቁሶች
ሞዴሎች
8  በማሰልጠኛ ተሙ ስም  ጥምር ፍሬንና ፍሪሲዮን የተገጠመላቸዉ
የተመዘገቡ  ጂ.ፒ ኤስ እና የፍጥነት መገደቢያ (GPS
 የተሽከርካሪዎች ዕድሜ ጣሪያ and Speed Limiter) ቴክኖሎጂ
የተግባር ስልጠና መስጫ
ከተመረቱበት ጊዜ ጀምሮ፡- የተገጠመላቸዉ
ተሽከርካሪ
የሞተር ሳይክል እና ባለ 3 እግር  ከሞተር ሳይክል እና ከባለ 3 እግር ምድብ
ምድብ ከ 5 ዓመት ያልበለጠ በስተቀር ቁመቱ የ 20 ሴንቲ ሜትር
የአዉቶሞቢል፣ ደርቅ አንድ፣ ርዝመቱ የ 100 ሰንቲ ሜትር (20 ሴ.ሜ X

31
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

ህዝብ አንድ ምድብ ከ 10 100 ሴ.ሜ) መጠን ያለዉ የማሰልጠኛ


ዓመት ያልበለጠ ተቋሙ እስቲከር በግራ እና በቀኝ ጎን
የህዝብ ሁለት፣ ደረቅ ሁለት፣ የለጠፉ
ፈሳሽ አንድ፣ ደርቅ ሶስት፣  ቢያንስ የአንድ አመት የተሽከርካሪ የጥገና
ፈሳሽ ሁለት እና ህዝብ ሶስት የጋራዥ ውል ያለዉ
ምድብ ከ 15 ዓመት ያልበለጠ  በስልጠና ወቅት በሰልጣኝና በአሰልጣኝ
 የቴክኒክ ብቃቱ በሚመለከተው ላይ ለሚደርስ ጉዳት የህክምና ሽፋን
አካል የተረጋገጠ ያለው፣
 የዓመቱን የብቃት ማረጋገጫ  አዲስ ወይም ቅርንጫፍ የሚከፈቱ
ሰርተፍኬት (ቦሎ) የተሰጠው ተቋማት ሞተር ሳይክል እና ባለ 3 እግር
 የስልጠና መስጫ ተሽከርካሪዎች ምድቦችን ሳይጨምር የአንድ ምድበ
የራሳቸዉ የሆነ ልዩ ቀላም ያላቸዉ ወይም የተለየያ ምድበ ቢያንስ ሶስት
ያህል የማለማመጃ ተሽከርካሪዎች
ማቅረብ
 የስልጠና መስጫ ተሽከርካሪዎች ሊኖራቸዉ የሚችለዉ የቀላም ዓይነት በክልል/ከተማ
አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ የሚወሰን ይሆናል፡፡
9  ቢያንስ 2 ሲሙሌተር እና 7. ሁሉንም የመንገድ አይነቶች፣ የአየር
የማለማመጃ ክፍሉ ስፋት ለ2 ሁኔታዎች …ወዘተ ያሉት
ሱሙሌተር ከ 10 ካሬ ሜትር ያላነሰ 8. በተለያየ ሁኔታዎች ዉስጥ በማሽከርከር
 ሙሉዉን የትራፊክ እንቅስቃሴን ወቅት ለአሽከርካሪዎች የሚሰሙ
ማሳየት የሚያስችል ዘመናዊ እንቅስቃሴዎችን፣ ንቅናቄዎችን …
ሱሙሌተር ሆኖ፡- ወዘተ ማሰማት የሚችል
1. 360 ዲግሪ በእይታ መቃኘት 9. በአጠቃላይ ከላይ ከ 1 እስከ 8
ምስለ ተሽከርካሪ
የሚያስችል እስክሪን ያለዉ የተጠቀሱትን መሰረታዊ ገፅታዎች እና
(ሱሙሌተር)
2. የእስፖኪዮ እይታዎች ያሉት በህሪያት የሟላ ሱሙሌተር ሆኖ
3. የአካባቢ እይታዎች ያሉት ማንኛውም ተቋም ሱሙሌተሩን
4. ዳሽ ቦርድ ያሉት ከመግዛቱ በፊት ስፔስፊኬሽኑን
5. ግራ መሪ የሆነ ለሚመለከተዉ ትራንስፖርት ቢሮ
6. አዉቶማቲክ እና ማንዋል በቅድሚያ በማቅረብና ማፀደቅ
ካምቢዮን፣ የፍሬን፣ ፍሪሲዮንና ይጠበቅበታል
የነዳጅ ፔዳል ያሉት (ከተሽከርካሪ

32
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

ጋር ተመሳሳይነት ያለው)
10 የተግባር ስልጠና መስጫ  በግል ወይም በጋራ የእጅ መፍታቻ በኪራይ ወይም በኮንትራት ወይም በራስ
ቦታ እና የመሰናክል ማለማመጃ በቂና ይዞታ የተያዘ ቦታ መሆን የሚችል ሆኖ
ምቹ ቦታ ያለዉ የኪራይ ወይም የኮንትራት ዉሉ ከአንድ
ዓመት ያለነሰ
11 የስልጠና አሰጣጥ እቅድ በስርዓተ ትምህርጥ መሰረት የተዘጋጀ የአንድ ዙር የስልጠና እቅድ /አጠቃላይ እና
(Lesson plan) ሳምንታዊ/ የማስተማሪያ መረሃ ግብር
12 ጥምርታ በአንድ ተሸከርካሪ ሊኖር የሚችል የሰልጣኝ ብዛት ከአስር (10) መብለጥ የለበትም
13 ህጋዊ ሰነዶች የታደሰ ንግድ ፈቃድ እና ህጋዊ መተዳደሪያ ደንብ
14 የማስታወቂያ መለጠፊያ ቦርድ ፣ በተሻለ ቴክኖሎጂ መልእክቶችን መስተላለፍ
የማስታወቂ ቦርድ
የሚችል/ቴሌግራም ፔጅ ያለው
15 የሃሳብ መስጫ የሃሳብ መስጫ ሳጥን እና የሃሳብ መስጫ መዝገብ ያለው
16 ምዝገባና ቀጠሮ ኮምፒውተር፣ ፕሪንተር፣ ኢንተርኔት አገልግሎት፣ እስካነር፣ ዲጂታል ካሜራ እና
ማከናወኛ እና የሰልጣኞች ንደፈ ሀሳብ ፈተና ሂደት መቆጣጠር የሚያስችል ሲስተም ያለው ማሰልጠኛ
ለሰልጣኞች መታወቂያ ተቋም
መስሪያ
 ይህ ስታንዳርድ ከፀደቀ ቀን ጀምሮ በሀገር አቀፍ ደረጃ አዲስ የአሽከርካሪ
17 ማሰልጠኛ ተቋም ወይም ቅርንጫፍ ማሰልጠኛ ተቋም ለመክፈት የፈቃድ ጥያቄ
ከተራ ቁጥር 1 እስከ 16 በሚያቀርቡ የአሽከርካሪ ማሰልጣኛ ተቋማት ላይ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
ነጥቦች አተገባበር ሁኔታ  ቀደም ሲል ወደ ዘርፉ የገቡ የአሽከርካሪ ማሰልጣኛ ተቋማት ይህ መመሪያ ከፀደቀ
ቀን ጀምሮ ባለዉ አንድ ዓመት ጊዜ ዉስጥ የወጣዉን ስታንዳርድ ሙሉ በሙሉ
ተግባራዊ ያደርጋሉ፡፡
28.2. የአሽከርካሪዎች የተግባር ስልጠና መስጫ ተሽከርካሪዎች ስታንዳርድ
እያንዳንዱ የአሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋም በሚሰጠዉ የስልጠና ዓይነት እና የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃድ ምድብ የተግባር ስልጠና መስጠት በሚያስችል መልኩ በቁ የሆኑ እና ደረጃቸዉን የጠበቁ
ተሽከርካሪዎች ከዚህ በታች በሰንጠራዥ በተገለፀዉ መሰረት ሊኖራቸዉ ያስፈልጋል
ተ. የተሽከርካሪ የአሽ/ብ/ማ/ የማስተማሪያ ተሽከርካሪ ደረጃ ብዛት
ቁ ዓይነት ፈቃድ
ምድቦች
ከ 125 ሲሲ በላይ ጉልበት ያለዉ ባለሁለት የሰልጣኝና የተሽከርካሪ ጥምርታን
1 ሞተር ሳይክል ሞ
እግር ሞተር ሳይክል ባገናዘበ መልኩ
ባለሶስት እግር ከ 200 ሲሲ በላይ ጉልበት ያለዉ ባለሶስት የሰልጣኝና የተሽከርካሪ ጥምርታን
2 ባለ-3 እግር
ሞተር ሳይክል እግር ሞተር ሳይክል ባገናዘበ መልኩ

33
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

ከ 5 እስከ 8 መቀመጫ ያለዉ¬፣ የሞተሩ የሰልጣኝና የተሽከርካሪ ጥምርታን


አዉቶሞቢል አዉቶ አቅም (ይዘት) 1300 ሲ.ሲ. እና ከዚያ ባገናዘበ መልኩ
3
በላይ ሆኖ ማንዋል ካምቢዮን ያለዉ
ተሽከርካሪ
ከ 15 እስከ 20 መቀመጫ ያለዉ እና የሰልጣኝና የተሽከርካሪ ጥምርታን
ህዝብ 1
5 ማንዋል ካምቢዮን ያለዉ ተሽከርካሪ ባገናዘበ መልኩ
የህዝብ
ከ 40 እስከ 45 መቀመጫ ያለው የሰልጣኝና የተሽከርካሪ ጥምርታን
ማመላለሻ ህዝብ 2
ተሽከርካሪ ባገናዘበ መልኩ
ተሽከርካሪ
60 እና ከ 60 በላይ መቀመጫ ያለዉ የሰልጣኝና የተሽከርካሪ ጥምርታን
ህዝብ 3
ተሽከርካሪ ባገናዘበ መልኩ
የመጫን አቅሙ ከ 3 ሺ እስከ 3.5 ኪሎ የሰልጣኝና የተሽከርካሪ ጥምርታን
ደረቅ 1
ግራም የሆነ የደረቅ ጭነት ተሽከርካሪ ባገናዘበ መልኩ
ጠቅላላ ክብደቱ ከ 28 ሺህ ኪሎ ግራም የሰልጣኝና የተሽከርካሪ ጥምርታን
የደረቅ ጭነት ደረቅ 2 ያላነሰ ባለሶስት አክስል የደረቅ ጭነት ባገናዘበ መልኩ
ማመላለሻ ተሽከርካሪ
ተሸከርካሪ ተሳቢውን ጨምሮ ጠቅላላ ክብደቱ ከ 58 የሰልጣኝና የተሽከርካሪ ጥምርታን
6
ሺህ ኪሎ ግራም ያላነሰ ባለሶስት አክስል ባገናዘበ መልኩ
ደረቅ 3
የደረቅ ጭነት ተሽከርካሪ ከከባድ ተሳቢ
ጋር
ከ 15 ሺ ሊትር በላይ የመጫን አቅም የሰልጣኝና የተሽከርካሪ ጥምርታን
7 ፈሳሽ 1 የለዉ ባለሶስት አክስል የፈሳሽ ጭነት ባገናዘበ መልኩ
የፈሳሽ ጭነት ተሸከርካሪ
ማመላለሻ ተሳቢውን ጨምሮ ከ 40 እስከ 45 ሺ የሰልጣኝና የተሽከርካሪ ጥምርታን
ተሸከርካሪ ፈሳሽ 2 ሊትር የመጫን አቅም የለዉ ባለሶስት ባገናዘበ መልኩ
አክስል የፈሳሽ ጭነት ተሽከርካሪ ከከባድ
ተሳቢ ጋር
8 ከተራ ቁጥር 1 አዲስ የአሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋም ወይም ቅርንጫፍ ማሰልጠኛ ተቋም ለመክፈት የፈቃድ
እስከ 7 ጥያቄ የሚያቀርቡ እንዲሁም ቀደም ሲል ወደ ዘርፉ የገቡ ነባር የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ
ተቋማት ይህ መመሪያ ከፀደቀ ቀን ጀምሮ ተግባራዊ ያደርጋሉ፡፡
የተጠቀሱ
ነጥቦች
አተገባበር ሁኔታ

34
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

28.3. የአሰልጣኞች ማስተማሪያ ፈቃድ

1. ማሰልጠኛ ተቋማት የቀጠራቸውን አሰልጣኞች ዝርዝር ከነሙሉ ማስረጃ ለፈቃድ ሰጪ አካል

በማቅረብ የማስተማሪያ ፈቃድ እንዲወስድ ማድረግ አለባቸዉ፡፡

2. ፈቃድ ሰጪ አካላት በተዘጋጀዉ ፎርማት መሰረት የአሰልጣኞች ማስተማሪያ ፈቃድ

አዘጋጅቶየአሰልጣኙ በአካል ሲቀርብ ይሰጣሉ

3. አሰልጣኞች ማሰልጠኛ ተቋማት ሲለቁ ማስተማሪያ ፈቃዱን ለፈቃድ ሰጪ አካል መመለስ

ግዴታ አለባቸው

4. የሚሰጠው ማስተማሪያ ፈቃድ የሚያገለግለው በተቀጠሩበት ማሰልጠኛ ተቋም ውስጥ እስካሉ

ጊዜ ድረስ ብቻ ነዉ

5. በተሰጠዉ ማስተማሪያ ፈቃድሌላ ተሽከርካሪ ላይ ወይም ሌላ ማሠልጠኛ ተቋም ውስጥ ማሰልጠን/

ማስተማሪ አይቻልም

6. የማስተማሪያ ፈቃድ በፈቃድ ላይ ለተገለፀው ጊዜ ገደብ ሆኖ ለአንድ ዓመት ብቻ የሚያገለግል

ይሆናል

7. የማስተማሪያ ፈቃድ አገልግሎት ጊዜ እንዳበቃ በ 30 ቀናት ውስጥ ካልተደሰ አሰልጣኙ

በተመደበበት ተሽከርካሪ ወይም ምድብ የስልጠና መርሀ ግብር ማስገባት አይቻልም

35
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

1. አደረጃጃት
ሀ. የተቋሙ ዳይሬክተር
ለ. የምዝገባና ገንዘብ ተቀባይ ሠራተኛ
ሐ. የንድፈሀሳብና የተግባር አሰልጣኞች (የትራንስፖርት ቴክኒሽያን)
መ.ለሰልጣኝና ለባለጉዳይ እንዲሁም ለሠራተኞቹማረፊያ የሚሆን በቂ ወንበር እና ጠረጴዛዎች ማዘጋጀት
ያስፈልጋል
ሠ. በማሰልጠኛ ተቋሙ ለሰልጣኞች እና አሰልጣኞች መታወቂያ መስጠት የሚያስችል ዲጅታል ካሜራ
ከነኮምፒዩተሩ ማዘጋጀት
2. ማስተማሪያ ክፍል፤ ቤተ መፃህፍት እና ኮምፒውተር ክፍልአደረጃጀት
ሀ.በአንድ ጊዜ እስከ 25 ሰልጣኞችን መያዝ የሚችል ስፋቱ 5 ሜትር በ 6 ሜትር (30 ካ.ሜ)የሆነ የተሟላ
ነጠላ ዴስክ፣ ጠረጴዛዎች፣ ነጭ ወይም ጥቁር ሠሌዳ ያለው ማስተማሪያ ክፍሎች ፤
K. በቂ ብርሃንና ተስማሚ አየር የሚያስገቡ መስኮቶች ያሉትና ጣሪያቸው ቢያንስ 2.5 ሜትር ከፍ ብሎ
የተሰሩ ክፍሎች
ሐ.በስርዓተ ትምህርቱ መሰረት የተዘጋጀ በቂ የማስተማሪያ መጽሃፍ፣ የተለያየ የተሸከርካሪ ማንዋል፣
የማጣቀሻ መጽሃፎች፣ መጽሄት፣ ጋዜጣዎች… ወዘተ ያለውና ቢያንስ በአንድ ጊዜ 20 ሰው
የሚያስተናግድ ቤተ መጽሃፍት፤
መ.እያንዳንዱ ሰልጣኝ በኮምፒዉተርላይ ማሰልጠን በሚያስችል ደረጃ የተደራጀ የፅሁፍ ፈተና ጥያቄ
የተጫነበት ቢያንስ አስር (10) ኮሚፒዩተር ያለው የኮምፒዩተር ማለማመጃ ክፍል
ሠ.የማስተማርና የመማር ሂደቱን የማያደናቅፍ ጫጫታ የሌለው አካባቢ መሆን
ረ. የመጸዳጃ ከፍል ለወንድና ለሴት ለየብቻ
3. የወርክሾፕ አደረጃጃት
ስፋቱ ከ 35 ካ.ሜ ያላነሰ እና በበቂ ቁሳቁስ የተደራጀ ወርክ ሾፕ ሆኖ በዉስጡ
ሀ.ተገጣጥሞ የሚታይየተሽከርካሪሞተር
ለ. የተሟላ ሀይል አስተላላፊክፍል
ሐ. የተሟላ የመሪ ክፍል
መ. የተሟላ የፍሬን ክፍል
ሠ. በአየር የሚሰሩ የተሽከርካሪ ክፍሎች (ለከባድ ተሽከርካሪዎች)
ረ. ተገጣጥሞ የሚታይ እና የሚሰራየኤሌክትሪክ ክፍል
ሰ.የተሟላ የማቀዝቀዣ ክፍል
ሸ. የተሟላ የነዳጅ ማስተላፊያ ክፍል
ቀ. መጠናቸውና ዓይነታቸው የተለያየ የጥገና መሣሪያዎች

36
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

በ. የእሳት ማጥፍያ መሳሪያ


ተ.የተሟላ የመጀመሪያ ደረጃ ህክምና የእርዳታ መስጫ መሳሪያ
ቸ. የጎማ መፍቻ እና ማሰሪያ፣ክሪክ፣ የተለያዩ የጥገና መሳሪያዎች…ወዘተ
4. የማስተማሪያ ተሽከርካሪዎች በተመለከተ
ሀ. አዲስ ወይም ቅርንጫፍ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም ፈቃድ ለማግኘት የሞተር ሳይክል፣የባለ 3
እግር እና የአዉቶሞቢል ምድቦችን ሳይጨምር በአንድ ምድብሊኖር የሚችለዉ አነስተኛ የተግባር
ስልጠና መስጫ ተሽከርካሪ ብዛት ከሁለት (2) ማነስ የለበትም
ለ. የተግባር ስልጠና መስጫተሽከርካሪዎችሁሉ በማሰልጠኛ ተሙ ስም የተመዘገቡ መሆን አለባቸዉ
ሐ. የተግባር ስልጠና መስጫ ተሽከርካሪ የዕድሜ ጣሪያ ተሽከርካሪው ከተመረተበት ዓ.ም ጀምሮ ከ 15 ዓመት
ያልበለጠ እና የቴክኒክ ብቃቱ በሚመለከተው አካል የተረጋገጠ ሆኖ የዓመቱን የብቃት ማረጋገጫ
ሰርተፍኬት (ቦሎ) የተሰጠው መሆን አለበት
መ. ቀደም ሲል ወደ ሥራ የገቡና የዕድሜ ገደባቸው ከ 15 ዓመት በላይ የሆኑ ተሽከርካሪዎች አገልግሎት
መስጠት የሚችሉት ይህ መመሪያ ከፀደቀ ጊዜ ጀምሮ ለ 2 ዓመት ብቻ ይሆናል፡፡
ሠ.ማንኛውም የተግባር ሥልጠና መስጫ ተሸከርካሪዎች ጥምር ፍሬንና ፍሪሲዮን የተገጠመላቸዉ መሆን
አለበት፡፡
ረ. ይህ መመሪያ ከፀደቀ ከሁለት ዓመት በኋላሁሉምየተግባር ስልጠና መስጫ ተሽከርካሪዎች GPS ቴክኖሎጂ
የተገጠመላቸዉ እና የራሳቸው የሆነ ልዩ ቀለም ያላቸው ይሆናሉ፡፡
ሰ. ይህ መመሪያ ከፀደቀ ከሁለት ዓመት በኋላ ሁሉም የአሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋማት በምስለ ተሽከርካሪ
(በሱሙሌተር ) የተደገፈ የተግባር ስልጠና መስጠት ይጠበቅባቸዋል፡፡
ሸ.በአንድ ማሰልጠኛ ተቋም የተመዘገበ ተሽከርካሪ በሌላ ማሰልጠኛ ተቋም ወይም ቅርንጫፍ ማሰልጠኛ
ተቋም ተመዝግቦ አገልግሎት መስጠት አይችልም
ቀ.እያንዳንዱ የአሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋም በሚሰጠዉ የስልጠና ዓይነት እና የአሽከርካሪ ብቃት
ማረጋገጫፈቃድ ምድብየንድፈ ሀሳብ እና ተግባር ስልጠና መስጠት በሚያስችል መልኩ በቂ የሆኑ
ደረጃቸዉን የጠበቁ ተሽከርካሪዎች እናየትምህርት መርጃ መሳሪያዎች ከዚህ በታች በሰንጠራዥ 2
በተገለፀዉ መሰረት እንድኖሩት ያስፈልጋል
ሰንጠራዥ 2፡- የአሽከርካሪዎች የተግባር ስልጠና መስጫ ተሽከርካሪዎች ደረጀ እና የትምህርት መርጃ
መሳሪያዎች ዝርዝር
}.l. የተሽከርካሪዓይነ የአሽ/ብ/ማ/
ት ፈቃድ የማስተማሪያ ተሽከርካሪ ደረጃ ብዛት
ምድቦች
1 ሞተር ሳይክል ሞ ከ 125 ሲሲ በላይ ጉልበት ያለዉ የሰልጣኝና የተሽከርካሪ

37
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

ባለሁለት እግር ሞተር ሳይክል ጥምርታን ባገናዘበ መልኩ


ባለሶስት እግር ከ 200 ሲሲ በላይ ጉልበት ያለዉ የሰልጣኝና የተሽከርካሪ
2 ባለ-3 እግር
ሞተር ሳይክል ባለሶስት እግር ሞተር ሳይክል ጥምርታን ባገናዘበ መልኩ
ከ5 እስከ 8 መቀመጫ የሰልጣኝና የተሽከርካሪ
ያለዉ¬፣የሞተሩ አቅም (ይዘት) ጥምርታን ባገናዘበ መልኩ
አዉቶሞቢል አዉቶ
3 1300 ሲሲ. እና ከዚያ በላይ ሆኖ
ማንዋል ካምቢዮን ያለዉ
ተሽከርካሪ
ከ 15 እስከ 20 መቀመጫ የሰልጣኝና የተሽከርካሪ
ህዝብ 1 ያለዉእና ማንዋል ካምቢዮን ጥምርታን ባገናዘበ መልኩ
5
የህዝብ ያለዉ ተሽከርካሪ
ማመላለሻ ከ 40 እስከ 45 መቀመጫ ያለው የሰልጣኝና የተሽከርካሪ
ህዝብ 2
ተሽከርካሪ ተሽከርካሪ ጥምርታን ባገናዘበ መልኩ
60 እና ከ 60 በላይ መቀመጫ የሰልጣኝና የተሽከርካሪ
ህዝብ 3
ያለዉተሽከርካሪ ጥምርታን ባገናዘበ መልኩ
የሰልጣኝና የተሽከርካሪ
የመጫን አቅሙ ከ 3 ሺ እስከ 3.5
ጥምርታን ባገናዘበ መልኩ
ደረቅ 1 ኪሎ ግራም የሆነ የደረቅ ጭነት
ተሽከርካሪ

ጠቅላላ ክብደቱ ከ 28 ሺህኪሎ የሰልጣኝና የተሽከርካሪ


የደረቅ ጭነት
ደረቅ 2 ግራም ያላነሰ ባለሶስት አክስል ጥምርታን ባገናዘበ መልኩ
ማመላለሻ
የደረቅ ጭነት ተሽከርካሪ
6 ተሸከርካሪ ተሳቢውንጨምሮ ጠቅላላ የሰልጣኝና የተሽከርካሪ
ክብደቱ ከ 58 ሺህ ኪሎ ግራም ጥምርታን ባገናዘበ መልኩ
ደረቅ 3 ያላነሰ ባለሶስት አክስል የደረቅ
ጭነት ተሽከርካሪ ከከባድ ተሳቢ
ጋር
የፈሳሽ ጭነት ከ 15 ሺሊትር በላይ የመጫን የሰልጣኝና የተሽከርካሪ
7 ማመላለሻ ፈሳሽ 1 አቅም የለዉ ባለሶስት ጥምርታን ባገናዘበ መልኩ
ተሸከርካሪ አክስልየፈሳሽ ጭነት ተሸከርካሪ

38
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

ተሳቢውን ጨምሮ ከ 40 እስከ የሰልጣኝና የተሽከርካሪ


ፈሳሽ 2 45 ሺ ሊትር የመጫን አቅም ጥምርታን ባገናዘበ መልኩ
የለዉ ባለሶስት አክስልየፈሳሽ
ጭነት ተሽከርካሪ ከከባድ ተሳቢ
ጋር
8 ኮምፒዉተር ቢያንስ አሥር (10)
በአንድ ክፍል አንድ
9 ፕሮጀክተር OHP
ባለስልጣን መ/ቤት በአንድ ተቋም ቢያንስ ሁለት
10 ሱሙሌተር የሚያወጠዉን መስፈርት ሱሙሌተር
የሚያሟላ ሱሙሌተር
ሀ. የተቋሙ ዳይሬክተር
1.በትምህርት አመራር በቢዝነስ ማኔጅመንት በአውቶሞቲቭ ቴክኖሎጂ በመካኒካል ኢንጂነርንግ
አዉቶሞቲቭ ማኔጅመንት በትራንስፖርት መኔጅመንት እና በሌ፤ሎች ተመሳሳይ የትምህርት ዘርፎች
የተመረቀ
2. የመጀመሪያ ዲግሪና ከዚያ በላይ ያለው እና ዜሮ ዓመት የስራ ልምድ ወይም
3. ዲፕሎማ፣ ደረጃ 3፣ ደረጃ 4፣ ደረጃ 5 እና COC ያለውና አግባብነት ያለው ቢያንስ 2 ዓመት የስራ
ልምድ ያለው
ለ.የምዝገባና ገንዘብ ተቀባይ ሰራተኛ
1. በሴክሬታሪያል ሳይንስ፣ኮምፒዩተር ሳይንስ፤ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ አካውንቲንግ የትምህርት ዘርፍ
የተመረቀ ሆኖ
2. 10+1 ፣10+2፣ደረጃ 2 ሰርተፍኬት እና ከዚያ በላይ ወይም 12 ኛ ¨ክፍል ያጠነቀቀና
3. የ 2 ዓመት አግባብ ያለው ልምድ እና መሰረታዊ የኮሚፒዩተርእውቀትያለው
ሐ. የአሽከርካሪዎች የንድፈ ሀሳብና የተግባርአሰልጣኝ
1. በአውቶሜካኒክ አውቶሞቲቭ ኢንጅነሪንግ፣አውቶሞቲቭ ቴክኖሎጂ፣አውቶሞቲቭ
ማኔጅመንት፤ኢንጅን ሰርቪስ፤ፓወር ትሬንእና ሜካኒካል ኢንጅነሪንግየትምህርትዘርፍየተመረቀሆኖ
2. ዝቅተኛው የትምህርት ደረጃ ዲፕሎማ፣ 12+2፣ 10+3፣ደረጃ 3 እና COC
3. በምድቡ ውስጥ በደረጃውወይም ከደረጃው በላይ ቋሚ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ያለው
4. በምድቡ ውስጥ በደረጃው ወይም ከደረጃው በላይየትራንስፖርት ቴክንሽያን (አፕሩቫል)ሰርተፍኬት
ያለው'
5. የሞተር ሳይክል፣ ባለ ሶስት እግር፣ አዉቶሞቢል፣ ህዝብ 1 እናደረቅ 1 ተሽከርካሪ በየምድባቸው
የአሽከርካሪዎች አሰልጣኝ ለመሆንቢያንስ የ 3 ዓመት የማሽከርከር ልምድ ያለው

39
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

6. የህዝብ 2፣ ህዝብ 3፣ ደረቅ 2፣ ደረቅ 3፣ ፈሳሽ 1 እና ፈሳሽ 2 ተሽከርካሪ አሽከርካሪዎች አሰልጣኝ


ለመሆን በሞተር ሳይክል፣ ባለሶስት እግር፣ አዉቶሞቢል፣ ህዝብ 1 ወይም ደረቅ 1 ምድብ ላይ
ቢያንስ የ 3 ዓመት የአሰልጣኝነት ልምድ ያለው
7. ከሌብነት አስተሳሰብና ተግባር የፀዳ መሆኑን ከሚኖርበት አካባቢ ወይም ከሚሰራበት መ/ቤት
ማስረጃ ማቅረብ
8. የጤና ምርመራ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል
9. ለሞተር ሳይክል፣ ለአውቶሞቢል እና ለባለ ሶስት እግር ቢያንስ ዕድሜው 24 ዓመት የሞላ
10. ለህዝብ 1 እና ለደረቅ 1 27 ዓመት የሞላ
11.የህዝብ 2፣ የደረቅ 2፣ ለፈሳሽ 1 ቢያንስ 30 ዓመት የሞላ
12. ህዝብ 3፣ደረቅ 3 እና ፈሳሽ 2 ቢያንስ 35 ዓመት የሞላ

መ. የአሰልጣኞች ማስተማሪያ ፈቃድ


8. ማሰልጠኛ ተቋማት የቀጠራቸውን አሰልጣኞች ዝርዝር ከነሙሉ ማስረጃ ለፈቃድ ሰጪ አካል
በማቅረብ የማስተማሪያ ፈቃድ እንዲወስድ ማድረግ አለበት፡፡
9. አሰልጣኞች ማሰልጠኛ ተቋማት ሲለቁ ማስተማሪያ ፈቃዱን ለፈቃድ ሰጪ አካል መመለስ
ግዴታ አለባቸው
10. የሚሰጠው ማስተማሪያ ፈቃድ የሚያገለግለው በተቀጠሩበት ማሰልጠኛ ተቋም ውስጥ እስካሉ
ጊዜ ድረስ ብቻ ነዉ
11. የማስተማሪያ ፈቃድ በፈቃድ ላይ ለተገለፀው ጊዜ ገደብ ሆኖ ለአንድ ዓመት ብቻ የሚያገለግል
ይሆናል
12. የማስተማሪያ ፈቃድ አገልግሎት ጊዜ እንዳበቃ በ 30 ቀናት ውስጥ ካልተደሰ አሰልጣኙ
በተመደበበት ተሽከርካሪ ወይም ምድብ የስልጠና መርሀ ግብር ማስገባት አይቻልም

29. የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሰጪ የመንግስት መ/ቤቶች ማሟላት የሚገባቸው መስፈርት
በአዋጅ ቁትር 1074/2010 አንቀጽ 6 ንኡስ አንቀጽ 2 መሰረት ባለስልጣኑ ለአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃድ ሰጪ የመንግስት መ/ቤቶች የሚከተለውን መስፈርት አውጥቷል፡፡ ስለሆነም ማንኛውም የመንግስት
መ/ቤትየአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ለመስጠት የሚከተሉትን ማሟላት አለበት፡፡

I. የጽሁፍ ፈተናን በተመለከተ


1. የጽሁፍ ፈተና መፈተን የሚያስችል ቢያንስ 10 ኮምፒዩተሮች
2. የፈተና ቀጠሮ ምዝገባ ማካሄድ የሚያስችሉ ኮምፒዩተር
3. የጽሁፍ ፈተናውን ለመቆጣጠር የሚያስችል ሴኩሪቲ ካሜራ የተገጠመ የፈተና ክፍል

40
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

4. በፌዴራል ደረጃ ተዘጋጅቶ ኮሚፒዩተር የተጫነ የፅሁፍ ፈተና ጥያቄዎች


5. የጽሁፍ ፈተና ውጤት በኮሚፒዩተሩ ተፈታኙ ፈተናውን እንዳጠናቀቀ ማሰወቅ የሚችል የተዘረጋ
ስርዓት
6. የፅሑፍ ፈተና ዉጤት ከፅሑፍ ፈተና ክፍል ወደ ማጠናከሪ ኮምፒዉተር በመረጃ መረብ መተላለፍ
አለበት
7. የፅሑፍ ፈተና የሚፈተኑ ተፈታኞች ዝርዝር ኮምፒዉተር በመረጃ መረብ ወደ ፈተና ክፍል መተላለፍ
አለበት
II. የተግባር አነዳድ ፈተናን በተመለከተ
1. የተግባር አነዳድ ፈተና እና የጽሁፍ ፈተና ቀጠሮ በአንድ ላይ ወይም ለየብቻ ሊሰጥ ይችላል
2. የጽሁፍ ፈተና የተግባር አለዳድ ፈተና በተከታታይ ይሰጣል
3. የመፈተኛ ቦታ (መስመር)
ሀ. ሙሉ የትራፊክ ምልክት፤ የትራፊክ መብራት፤ አደባባይ እና የመንገድ ላይ ቅቦች ያለው
ለ. በሴኩሪቲ ካሜራ ቁጥጥር የሚደረግበት ወይም በቪዲዮ ካሜራ የሚቀረፅ
ሐ. ደርሶ መልስ 10 ኪ.ሜ የሚሸፍን ርቀት ያለው
መ. ተሽከርካሪዎችን በመካከለኛና በከፍተኛ ፍጥነት መንዳት የሚስችል የትራፊክ ፍሰት ያለው
ሠ.ሜዳማ፣ ጠመዝማዛ፣ ዳገትና ቁልቁለት መልዕካ ምድር ያለው
ረ. መነሻ መድረሻ ቦታ ያለው
ሰ. ለመሰናክል ፈተና ሙሉ ጉቶ ያለውና በቼክ ሊስት የተቀመጠውን ነጠቦችን መፈተን የሚያስችል
ሸ. የመፈተኛ ቼክ ሊስት በግልጽ ለእያንዳንዱ ተግባር ውጤት የተዘጋጀ መሆን አለበት

III.የሙያተኞች ተፈላጊ ችሎታ


ሀ. የቡድን መሪ
1. የትምህርት ዓይነት፡- ቴክኖሎጂ፣ መካኒካል ኢንጂነሪንግ፣ አውቶሞቲቭ ኢንጂነሪንግ፣ እቶሞቲቭ
ማኔጅመንት፣ ትራንስፖርት ማኔጅመንት፣ ማኔጅመንት ሆኖ ቢያንስ 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለው፣
2. ከላይ በተጠቀሱት የትምህርት ዘርፍ ዲግሪ እና ከዚያ በላይ የትምህርት ደረጃ
3. የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ

41
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

ለሞተር ሳይክል፣ ባለሶስትእግር፣ አዉቶሞቢል፣ ህዝብ 1 እና ደረቅ 1 ፈታኝ ቴክኒሺያን


1. የትምህርት ዓይነት፡- ቴክኖሎጂ፣ መካኒካል ኢንጂነሪንግ፣ አውቶሞቲቭ ኢንጂነሪንግ፣ አዉቶሞቲቭ
ማኔጅመንት፣ ኢንጅን ሰርቪስ፤ ፓወር ትሬን
2. ከላይ በተጠቀሱት የትምህርት ዘርፍ ዝቅተኛው የትምህርት ደረጃ ዲፕሎማ፣ 12+2፣ 10+3፣ ደረጃ 3
እና COC
3. በምድቡ ቋሚ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ
4. ከሌብነት አስተሳሰብና ተግባር የፀዳ ስለ መሆኑ ከሚኖርበት አካባቢ ወይም ከሚሰሩበት መ/ቤት
ማስረጃ ማቅረብ
5. የጤና ምርመራ ውጤት ያለፈ እና ማስረጃ ማቅረብ የሚችል
6. ቢያንስ የ 3 ዓመት የአሰልጣኝነት ልምድ ያለው
ሐ. የህዝብ 2፣ ህዝብ 3፣ ደረቅ 2፣ ደረቅ 2፣ ደረቅ 3፣ ፈሳሽ 1 እና ፈሳሽ 2 ፈታኝ ቴክኒሺያን
1. የትምህርት ዓይነት፡- ቴክኖሎጂ፣ መካኒካል ኢንጂነሪንግ፣ አውቶሞቲቭ ኢንጂነሪንግ፣ አዉቶሞቲቭ
ማኔጅመንት፣ ኢንጅን ሰርቪስ፤ ፓወር ትሬን
2. ከላይ በተጠቀሱት የትምህርት ዘርፍ ዝቅተኛው የትምህርት ደረጃ ዲፕሎማ፣ 12+2፣ 10+3፣ ደረጃ 3
የሆነ እና COC
3. በየምድቡ ተመጣጣኝ የሆነ ቋሚ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ያለዉ
4. ከሌብነት አስተሳሰብና ተግባር የፀዳ ስለመሆኑ ከሚኖርበት አከባቢ ወይም ከሚሰራበት መ/ቤት
ማስረጃ ማቅረብ
5. የጤና ምርመራ ውጤት ያለፈ እና ማስረጃ ማቅረብ የሚችል
6. ቢያንስ የ 3 ዓመት የፈታኝነት ልምድ ያለው

IV. በፈቃድ ሰጪ አካላት ሊኖር የሚችል የክትትልና ድጋፍ ሰጪ ሙያተኞች


ሀ. ሊኖር የሚገባ የክትትልና ድጋፍ ሰጪ ሙያተኞች ብዛት
1. ቢያንስ አንድ የክትትል እና የቁጥጥር ባለሙያ ለአምስት ማሰልጠኛ ተቋማት ታሰቢ ያደረገ
ባለሙያዎች ብዛት
2. የተቀመጠውን የፈታኝ ቴክኒሻን መስፈርት ያሟላ ቢያንስ አንድ ፈታኝ ቴክኒሻያን ለአምስት
ማሰልጠኛ ተቋማት ታሳቢ ያደረገ የፈታኝ ቴክኒሻያን ብዛት

ለ. የክትትልና ድጋፍ ሰጪ ሙያተኞች ተፈላጊ ችሎታ

42
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

1. የትምህርት ዓይነት፡- ቴክኖሎጂ፣ መካኒካል ኢንጂነሪንግ፣ አውቶሞቲቭ ኢንጂነሪንግ፣ አዉቶሞቲቭ


ማኔጅመንት፣ ኢንጅን ሰርቪስ፤ ፓወር ትሬን

2. ከላይ በተጠቀሱት የትምህርት ዘርፍ ዝቅተኛው የትምህርት ደረጃ ዲፕሎማ፣ 12+2፣ 10+3፣ ደረጃ 3 እና
COC

3. የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ያለዉ

30.የማሰልጠኛ ተቋማት ፈቃድ ስለማደስና አድራሻ ስለመቀየር


1.የፈቃድ ዕድሳት
ሀ. ለተቋማት የሚሰጠዉ ፈቃድ የሚያገለግለዉ በፈቃድ ላይ በተሰጠዉ የጊዜ ገደብብቻ ነዉ
ለ. በተለያዩ ምክንያት በባለስልጣኑ ወይም ውክልና በተሰጠው አካል ልዩ ዉሳኔ ካልሆነ በስተቀር
ለተቋማት የሚሰጠዉ ፈቃድ ለአንድ አመት ያገለግላል፡፡
ሐ. የማሰልጠኛ ተቋም የተሰጠው የፈቃድ ጊዜ እንዳበቃ በ 30 ቀናት ዉስጥ ቀርቦ ፈቃዱን ማሳደስ ግዴታ
አለበት
መ. ፈቃድ ሰጪው አካል የእድሳት ጥያቄዉ ሲቀርብለት አስፈላጊዉን ቅድመ ሁኔታ መሟላቱን አረጋግጦ
በ 10 ቀናት ዉስጥፈቃዱን ያድሳል፡
ሠ.በዚህ መመሪያ መሰረት በተቀመጠለት ጊዜ ዉስጥ ፈቃዱን ያላደሰ ተቋም በመመሪያዉ ላይ
በተቀመጠዉ የቅጣት ደረጃ መሰረት አግባብነት ያለዉ እርምጃ ይወሰድበታል፡፡
2. አድራሻ ስለመቀየር
ሀ.ተቋማት ፈቃድ ያገኙበትን አድራሻ ሲቀይሩ በ 1 ወር ጊዜ ዉስጥ ለፈቃድ ሰጪዉ አካል በፅሁፍ
ማሳወቅ አለባቸዉ፡፡
ለ.ፈቃድ ሰጪው አካል በ 15 ቀናት ጊዜ ዉስጥ አዲሱ አድራሻ ለውጥን መመዘኛ መስፈርቱን ያሟላ
መሆኑን በባለሙያዎች አረጋግጦ ለዉጡን በመቀበል አስፈላጊዉን የአድራሻ ማስተካከያ
ያደርጋል፡፡
ሐ. የአድራሻ ለዉጥ አድርጎለፈቃድ ሰጪው ያላሳወቀ ተቋም በዚህ መመሪያ ዉስጥ በተቀመጠዉ
የዲሲፕልን ቅጣት መሰረትእርምጃ ይወሰድበታል፡፡
31.የቅሬታ አቀራረብ ስርዓት
በዚህ መመሪያ ተደራጅተዉ ፈቃድ የተሰጣቸዉ ተቋማት ወይምዕጩ አሽከርካሪዎች ቅሬታ ሲኖራቸዉ
ቅሬታቸዉን በየደረጃዉ አቅርበዉ እዲታይላቸዉ መጠየቅ ይችላሉ፡፡
1. ቅሬታዉን በፅሁፍ አቅርቦ በ 5 ቀን ዉስጥ ፈቃድ ሰጪ አካል መፍትሄ ይሰጣል፡፡

43
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

2. ፈቃድ ሰጪ አካል በተቀመጠዉ ጊዜ ገደብ መፍትሄ ካልሰጠ ወደ ክልል ትራንስፖርት መ/ቤት በመቅረብ
እንዲታይለት ይደረጋል፡፡
3. በክልል ወይም ከተማ መስተዳዳር ትራንስፖርት መ/ቤት የተሰጠዉን ዉሳኔ ያልተስማማ ወይምዉሳኔዉ
ከህግና መመሪያ አንፃር አግባብ አይደለም የሚል ቅሬታ አቅራቢ ለፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን
ማቅረብ ይችላል፡፡ ባለስልጣን መ/ቤት የሚሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ ይሆናል፡፡

ክፍል አራት
33. የዲሲፕሊን ቅጣቶች
ሰንጠረዥ 3፡- በፈቃድ ሰጪ አካላት ላይ የሚወሰድ የዲሲፕሊን ዕርምጃ
ተ.ቁ የጥፋት ዓይነት የሚወስደው የዲሲኘሊን እርምጃ እርምጃ እርምጃ
የሚወስደው መወሰዱን
የሚከታተል
1  ማሰልጠኛ ተቋማትን  ለመጀመሪያ ጊዜ የመጀመሪያ የክልል ፌደራል
በመመሪያው መሰረት ያልደገፈ፣ የፅሁፍ ማጠንቀቂያ ይሰጣል ወይም ትራንስፖር
ያልተከታተለ፣ ያልተቆጣጠረ  ለሁለተኛ ጊዜ የመጨረሻ የፅሁፍ የከተማ ት
ፈቃድ ሰጪ አካል ማስጠንቀቂያ ይሰጣል መስተዳር ባለስልጣን
 ለሦስተኛ ጊዜ ፈቃዱ ይሰረዛል ትራንስፖር
ት ቢሮ
2  የት/ደረጃ፣ጤና፣ ዕድሜ  ለመጀመሪያ ጊዜ የመጀመሪያ የክልል ፌደራል
ባልተሟሉበት ሁኔታ ሰልጣኞችን የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ለፈቃድ ወይም ትራንስፖር
ፈትኖ የተገኘ ወይም ሰጪ አካል ይሰጣል የከተማ ት
 ሠልጣኞች የቀረቡትን ማስረጃ  ለሁለተኛ ጊዜ የመጨረሻ የፅሁፍ መስተዳደር
ትክክለኛት ማሰልጠኛ ተቋማት ማጠንቀቂያ ይሰጣል ትራንስፖር ባለስልጣን

እንዲያጣሩ ያላደረገ ወይም  ለሶስተኛ ጊዜ ፈቃዱ ይሰረዛል ት ቢሮ


 ሀሰተኛ ማስረጃ ሰልጣኝ
እንዲያቀርቡ በሚተባበሩት
ተቋማት ላይ እርምጃ የማይወስድ

44
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

3  በወጣው መስፈርት መሰረት  የመጀመሪያ የፅሁፍ የክልል ፌደራል


ሳይደራጅ የፅሁፍ ፈተና የፈተነ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል ወይም ትራንስፖር
ፈቃድ ሰጪ አካል  ለሁለተኛ ጊዜ ፈቃዱ ሙሉ የከተማ ት
ለሙሉ ይሰረዛል መስተዳደር ባለስልጣን
ትራንስፖር
ት ቢሮ
4  የተቀመጠውን መስፈርት  ለመጀመሪያ ጊዜ የፅሁፍ የክልል ፌደራል
በማያሟላ የተግባር ፈተና መስጫ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል ወይም ትራንስፖር
መስመር ላይ የሚፈትን ፈቃድ  ለሁለተኛ ጊዜ የመጨረሻ የፅሁፍ የከተማ ት
ሰጭ አካል ማስጠንቀቂያ ይሰጣል መስተዳደር ባለስልጣን
 ለሦስተኛ ጊዜ ፍቃዱ ሙሉ ትራንስፖር
ለሙሉ ይሰረዛል ት ቢሮ
5  የተግባር ፈተናን በቼክ ሊስቱ  ለመጀመሪያ ጊዜ የፅሁፍ የክልል ፌደራል
መሰረት ወይም በቪዲዮ ካሜራ ማጠንቀቂያ ይሰጣል ወይም ትራንስፖር
በማስደገፍ የተግባር ፈተናን  ለሁለተኛ ጊዜ የመጨረሻ የፅሁፍ የከተማ ት
የማይፈትን ከሆነ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል መስተዳደር ባለስልጣን
 ለሶስተኛ ጊዜ ፈቃዱ ሙሉ ትራንስፖር
በሙሉ ይሰረዛል ት ቢሮ
6  በመስፈርቱ መሰረት የመሰናክል  ለመጀመሪያ ጊዜ የፅሁፍ የክልል ፌደራል
የተግባር ፈተና ለሁሉም ማጠንቀቂያ ይሰጣል ወይም ትራንስፖር
የአሽከርካሪ ምድቦች የማይሰጥ  ለሁለተኛ ጊዜ የመጨረሻ የፅሁፍ የከተማ ት
ማስጠንቀቂያ ይሰጣል መስተዳደር ባለስልጣን
 ለሶስተኛ ጊዜ ፈቃዱ ሙሉ ትራንስፖር
በሙሉ ይሰረዛል ት ቢሮ
7  በመስፈርቱ መሰረት ላልተደራጁ  ለመጀመሪያ ጊዜ የመጀመሪያ የክልል ፌደራል
ተቋም ፈቃድ ሰጥቶ የተገኘ የፅሁፍ ማጠንቀቂያ ይሰጣል ወይም ትራንስፖር
ወይም  ለሁለተኛ ጊዜ የመጨረሻ የፅሁፍ የከተማ ት
 በየጊዜው በመከታተል የእርምት ማስጠንቀቂያ ይሰጣል መስተዳደር ባለስልጣን
እርምጃ ያልወሰደ  ለሶስተኛ ጊዜ ፈቃዱ ሙሉ ትራንስፖር
በሙሉ ይሰረዛል ት ቢሮ
8  በመስፈርቱ መሰረት ፈታኝ  የመጀሪያ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ የክልል ፌደራል

45
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

ወይም ተቆጣጣሪ ባለሙያ ተሰጥቶት በሁለት ወር ውስጥ ወይም ትራንስፖር


የሌለው እንዲያሟላ ይደረጋል የከተማ ት
 ለሁለተኛ ጊዜ የመጨረሻ የፅሁፍ መስተዳደር
ማስጠንቀቂያ ተሰቶት በአንድ ትራንስፖር ባለስልጣን
ወር እንዲያሟላ ይደረጋል ት ቢሮ
 ለሶስተኛ ጊዜ ፈቃዱ ይሰረዛል
9  የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ  ለመጀሪያ ጊዜ የመጨረሻ የክልል ፌደራል
ፈቃድ ባለስልጣኑ ካወጣው የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ ወይም ትራንስፖር
ይዘት፣ ቅርጽና ጥራት ውጭ ተሰጥቶት የሰጣቸው ፈቃዶች የከተማ ት
ሲሰጥ የተገኘ ወይም እንዲመክኑ ይደረጋል መስተዳደር ባለስልጣን
 በህግ የተከለከለውን የአሽከርካሪ  ለሁለተኛ ጊዜ ፈቃዱ ሙሉ ትራንስፖር
ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የሰጠ በሙሉ ይሰረዛል ት ቢሮ
ወይም
 ባልተሟላ ማስረጃ የአሽከርካሪ
ፈቃድ የሰጠ ወይም የሚሰጥ
10  በፈተና አሰጣጥ ላይ ብልሹ አሰራር  ለመጀመሪያ ጊዜ የመጨረሻ የክልል ፌደራል
ሲፈጽም የተገኘ ወይም የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል ወይም ትራንስፖር
 በማሰልጠኛ ተቋማት የሚሰጠው  ለሁለተኛ ጊዜ ፈቃዱ ይሰረዛል የከተማ ት
ስልጠና ፈተና ተኮር እንዲሆን በር መስተዳደር ባለስልጣን
የከፈተ ወይም ትራንስፖር
 ከተለያዩ አካላት ጋር ግንባር ት ቢሮ
በመፍጠር ተፈታኞች ያለ
ችሎታቸው ፈተና እንዲያልፉ
ወይም
 ፈቃድ እንዲሰጣቸው ያደረገ
11  ልዩ ጥቅም በመፈለግ ተቋማትን  ለመጀመሪያ ጊዜ የመጀመሪያ የክልል
ወይም የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል ወይም ፌደራል

 እጩ አሽከርካሪዎችን በማጉላላት  ለሁለተኛ ጊዜ የመጨረሻ የፅሁፍ የከተማ ትራንስፖር

ቅሬታ የቀረበበት ማጠንቀቂያ መስተዳደር ት

 ለሶስተኛ ጊዜ ሙሉ በሙሉ ትራንስፖር ባለስልጣን

ፈቃዱ ይሰረዛል ት ቢሮ

46
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

ሠንጠረዥ 4፡-ጥፋት ፈጽመዉ በተገኙ የዕጩ አሽከርካሪዎች ፈታኝ ባለሙያዎች


ላይ የሚወሰድ የዲስፕሊን እርምጃ
ተ.ቁ የጥፋት ዓይነት የሚወሰዱ የዲስፒሊን እርምጃ
1  የተፈታኝ ማንነት ሳያረጋግጥ ተፈታኞች ፈተና  ለመጀመሪ ጊዜ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ
እንዲወስዱ ያደረገ ይሰጠዋል፡፡
 በሁለተኛ ጊዜ ተመሳሳይ ጥፋት ፈጽሞ
ከተገኘ ከቦታ እንዲነሳ ይደረጋል
2  የተሰጠውን የፈተና መስመር ቁጥር  ለመጀመሪያ ጊዜ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ
ወይም ይሰጣል፡፡
 የራሱ መለያ ኮድ ግልጽ በሆነ ቦታ  ለሁለተኛ ጊዜ የመጨረሻ የጽሁፍ
ወይም ማስጠንቀቂያ ይሰጠዋል
 ደረቱ ላይ ያላንጠለጠለ  ለሶስተኛ ጊዜ ተመሳሳይ ጥፋት ፈጽሞ ከተገኘ
ከቦታ እንዲነሳ ይደረጋል፡፡
3  የተፈታኞች የፈተና ውጤት በወቅቱ  ለመጀመሪያ ጊዜ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ
ለሚመለከተው አካል ያላስተላለፈ ወይም ይሰጠዋል፡፡
 የፈተና ውጤትን በቼክ ሊስት መሰረት ያልሞላ  ለሁለተኛ ጊዜ የመጨረሻ የጽሁፍ
ወይም ማስጠንቀቂያ ይሰጣል
 የተግባር ፈተና ውጤት በእለቱ ለተፈታኝ  ለሶስተኛ ጊዜ ተመሳሳይ ጥፋት ፈጽሞ ከተገኘ
ያላሳወቀ ወይም ከቦታ እንዲነሳ ይደረጋል፡፡
 የፆታ ትንኮሳ እና ጥቃት የፈጸመ
4  በፈተና ወቅት የፈተና ጥራት የሚቀንሱ  ለመጀመሪያ ጊዜ የመጨረሻ የጽሁፍ
ማንኛውም ዓይነት ስርጊት የፈጸመ ወይም ማስጠንቀቂያ ይሰጣል
 ብቃት የሌለው ተፈታኝ ፈተናውን እንዲያልፍ  ለሁለተኛ ጊዜ ጥፋት ከቦታ እንዲነሳ
ያደረገ ወይም ይደረጋል፡፡
 ብቃት ያለውን ተፈታኝ ፈተናውን እንዲወድቅ
ያደረገ
5  ከተፈታኝ ወይም ከሌላ አካል ጋር የጥቅም  ከቦታ እንዲነሳ በማድረግ ለፈጸመው ጥፋት
ግንኙነት በመፍጠር ፈተና ለማሳለፍ በማለት በህግ እንዲጠየቅ ይደረጋል፡፡
ጉቦ የተቀበለ

47
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

ሰንጠረዥ 5፡-ጥፋት ፈፅመዉ በተገኙት የአሽከርካሪ ማሠልጠኛ ተቋማት ላይ የሚወሰድ የዲሲኘሊን እርምጃ

ተ.ቁ የጥፋት ዓይነት የሚወሰደው የዲስፕሊን እርምጃ


1  ፈቃድ እንዲያገኝ ያስቻሉትን የመማር  ለመጀመሪያ ጊዜ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶት በ 15 ቀን
ማስተማር መስፈርቶችን ማለትም ዉስጥ ማስተካከያ እዲያደርግ ይደረጋል፡፡
የመማሪያ ክፍሎች፣ ወርክ  ቀደም ሲል በተመሳሳይ ወይም በሌላ ዓይነት ጥፋት የፅሁፍ
ሾፕ፣የማሰልጠኛ ተሽከርካሪዎች፣ ማስጠንቀቂያ የተሰጠው ከሆነ ለሁለተኛ ጊዜ ጥፋት ለ 3
አሠልጣኞች፣ የማስተማሪያ ወር ምንም ዓይነት ስልጠና እንዳይሰጥ ይታገዳል
ማተሪያሎች ወዘተ መካከል አንዱን  ቀደም ሲል በተመሳሳይ ወይም በሌላ ዓይነት ጥፋት ለ 3
እንኳን አጓድሎ የተገኘ ወር የታገደ ከሆነ ለሦስተኛ ጊዜ ጥፋት የሥራ ፈቃዱ ሙሉ
በሙሉ እንዲሰረዝ ይደረጋል
2  በስልጠና መስጫ ስርዓተ ትምህርት  ለመጀመሪያ ጊዜ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶት በ 15 ቀን
መሰረት ስልጠና የማይሰጥ ወይም ውስጥ አስተካክሎ ፈቃድ ለሰጠው አካል ሪፖርት
 በባለስልጣን ደረጀ በተዘገጀዉ እንዲያደርግ ይደረጋል
ማስተማሪያ መጽሐፍ መሰረት  ቀደም ሲል በተመሳሳይ ወይም በሌላ ዓይነት ጥፋት የፅሁፍ
ስልጠና የማይሰጥ ወይም ማስጠንቀቂያ የተሰጠው ከሆነ ለሁለተኛ ጊዜ ጥፋት ለ 3
 ተቌሙ ባዘጋጀው የስልጠና መርሀ ወር ስልጠና እንዳይሰጥ ይታገዳል
ግብር መሰረት የማያሰለጥን  ቀደም ሲል በተመሳሳይ ወይም በሌላ ዓይነት ጥፋት ተቋሙ
ለ 3 ወር የታገደ ከሆነ ለ 3 ኛ ጊዜ ጥፋት ፈጽሞ ከተገኘ
የሥራ ፈቃድ ሙሉ በሙሉ ይታገዳል
3  የተቀመጡ የስልጠና መስፈርቶች  ለመጀመሪያ ጊዜ የፅሑፍ ማስጠንቀቅያ ይሰጣል፡፡
እድሜ፡ የጤና ሁኔታ፣ የትምህርት ሰልጣኙም ከስልጥና ይታገዳል፣ ሰልጣኝ ፈቃድ ወስደው
ደረጃ… ወዘተ የማያሟሉ ሰልጣኞችን ከሆነ ፈቃዱ ይሰረዛል
ተቀብሎ ሲያሰለጥን የተገኘ  ለሁለተኛ ጊዜ ከሆነ ለ 3 ወር ይታገዳል፡፡ ሰልጣኙም
ከስልጥና ይታገዳል፣ ሰልጣኝ ፈቃድ ወስደው ከሆነ ፈቃዱ
ይሰረዛል
 ለሦስተኛ ጊዜ ተመሳሳይ ወይም ሌላ ዓይነት ጥፋት
አጥፍተው ከተገኘ የተቋሙ ፈቃድ ሙሉ በሙሉ ይሰረዛል
4  የሰልጣኞችን የምዝገባ ሰነዶች፣  ለመጀመሪያ ጊዜ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል
አቴንዳንስና የስልጠና መከታተያ ቅጽ  በሁለተኛ ጊዜ ለ 3 ወር እንዳያሰለጥን ይታገዳል
በአግባቡ አደራጅቶ ተግባራዊ ያላደረገ  ቀደም ሲል በተመሳሳይ ወይም በሌላ ዓይነት ጥፋት
ወይም ለሦስት ወር ስልጠና እንዳይሰጥ የታገደ ከሆነ ለሦስተኛ

48
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

 ሰልጣኞች ስልጠና የሚጀምሩበትንና ጊዜ ተመሳሳይ ወይም ሌላ ዓይነት ጥፋት አጥፍቶ ከተገኘ


የሚያጠናቅቁበትን የጊዜ ፕሮግራም ፈቃዱ ሙሉ በሙሉ ይሰረዛል
አዘጋጅቶ በግልፅ በሚታይበት ቦታ
ያልላጠፈ ወይም
 አሰልጣኞች ወይም ሰልጣኞች
መታወቂያ ወይም ባጅ እንዲያደርጉ
ያላደረገ
5  አዲስ የሚቀበላቸውን ሰልጣኞች  ለመጀመሪያ ጊዜ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶ
ዝርዝር ስልጠና ከመጀመሩ በፊት የተጀመረው ስልጠና እንዲቋረጥ ይደረጋል፣ የተጠናቀቀ
ፍቃድ ለሰጠው አካል ሪፖርት ያላደረገ ስልጠና ከሆነ ሙሉ በሙሉ ይሰረዛል፡፡ ያስፈተነ ከሆነ
ወይም የፈተና ውጤት ተቀባይነት አይኖረውም፣ በዚህም
 የስልጠና መርሀ ግብር አዘጋጅቶ ምክንያት ሰልጣኞች ላይ ለሚደርሰዉ ማንኛዉም ችግር
ለፈቃድ ሰጪ አካል ያላሳወቀ ወይም ማሰልጠኛ ተቋሙ ኃላፊነት ይወስዳል
ሳይፈቀድለት ስልጠና የጀመረ  ቀደም ሲል በተመሳሳይ ወይም በሌላ ዓይነት ጥፋት የፅሁፍ
ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶት ከሆነ ለሁለተኛ ጊዜ ጥፋት ለ 3
ወር ስልጠና እንዳይሰጥ ይታገዳል
 በተመሳሳይ ወይም በሌላ ዓይነት ጥፋት ለሦስት ወር ታግዶ
ከሆነ ለሦስተኛ ጊዜ ጥፋት ፈቃዱ ይሰረዛል
6  ፈቃድ ከተሰጠው ምድብ ውጭ  ለመጀመሪያ ጊዜ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል
በሌሎች ምድቦች ፈቃድ እንደለው  ለሁለተኛ ጊዜ ለ 3 ወር ስልጠና እንዳይሰጥ ይታገዳል
በማስመሰል ለህብረተሰቡ የተሳሳተ  በሶስተኛ ጊዜ ጥፋት የተቋሙ ፈቃድ ይሰርዛል
መረጃ በመስጠት ዜጎች ላይ የማታለል
ተግባር የፈፀመ
7  በተቀመጠው የተሸከርካሪ ሰልጣኝ  ለመጀመሪያ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል
ጥምርታ በላይ ተቀብሎ ሲያሰለጥን  ለሁለተኛ ጊዜ ተመሳሳይ ጥፋት ፈፅሞ ከተገኘ ለ 3 ወር
የተገኘ ወይም አንድ ሰልጣኝ እንዳያሰለጥን ይታገዳል
መሰልጠን ያለበትን ሰዓት ሙሉ በሙሉ  በተመሳሳይ ወይም በሌላ ዓይነት ጥፋት ለ 3 ወር የታገደ
ያላሰለጠነ ተቋም ከሆነ ለሦስተኛ ጊዜ ጥፋት ፈፅሞ ከተገኘ ፈቃዱ
ይሰረዛል
8  ሰልጣኙን ከግል ፍላጎትና ጥቅም  ለመጀመሪያ ጊዜ የጽሁፍ መስጠንቀቅያ ይሰጣል
አንጻር ያጉላላ ወይም  ለሁለተኛ ጊዜ ለ 3 ወር እንዳያሰለጥን ይታገዳል

49
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

 ተገቢውን ስልጠና ያጠናቀቀን ሰልጣኝ  ለሶስተኛ ጊዜ ተመሳ ሳይ ጥፋት ፈፅሞ ከተገኘ ፈቃድ
ለፈተና ሳያቀርብ ያጉላላ ወይም ይሰረዛል
 የሰልጣኞችን የፈተና ቀጠሮ ቅደም
ተከተል በማዛባት አድሎ ያደረገ ወይም
 ለፈተና ማስቀጠሪያ፣ ለፈታኞች ዉሎ
አበል ክፍያ ወዘተ… በማለት ተጨማሪ
ክፍያ ሰልጣኝ እንዲከፍሉ ያደረገ
9  ህጋዊ የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ  ያለምንም ቅድመ ሁኔታ የጀመረው ስልጠና እንዲያቋርጥ
ሳያገኝ ፈቃድ ከተሰጠው ቦታ ውጭ ተደርጎ የተቋሙ ፈቃድ ይሰረዛል፡፡ ለፈጸመው ድርጊትና
ስልጠና የሰጠ ወይም በዜጎች ላይ ለሚደርሰው ላለስፈላጊ የጊዜ፣ የገንዘብ
 ሳያሳውቅ እና ሰይፈቃድለት ቅርንጫፍ ወጪዎች ተጠያቂ ይሆናል
ከፍቶ ሲሰራ የተገኘ
10  የፈቃድ አገልግሎት ጊዜ ሲያበቃ  እንዲያሳድስ የተሰጠዉን የጊዜ ገደብ ካበቃበት ቀን ጀምሮ
በተሰጠዉ ጊዜ ገደብ ውስጥ ፍቃዱን ባሉት 30 ቀናት ዉስጥ ካቀረበ ከማስጠንቀቅያ ጋር ብር
ያላሳደሰ 3000 ተቀጥቶ ይታደሳል
 በቅጣት የሚያሳድስበት ጊዜ ገደብ ካበቃ ለተቋሙ ማሳወቅ
ሳያስፈልግ ፈቃዱ እንደተሰረዘ ይቆጠራል
11  ተገምግሞበት ፈቃድ የወሰደበትን  ማሳወቅ ካለበት ጊዜ 1 ወር አሳልፎ ከቀረበ የፅሁፍ
አድራሻ ሲለዉጥ ለፈቃድ ሰጪ አካል ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶት አዲሱን አድራሻ በባለሙያ
ያላሳወቀ እንዲገመገም ይደረጋል
 በሁለት ወር ውስጥ አዲሱን አደራሻ ያላሳወቀ ሥራን
እንዳቆመ ተቆጥሮ ፈቃዱ ይሰረዛል፡፡
12  አሰልጣኝ ወይም ተሽከርካሪ በአካል  ለመጀመሪያ ጊዜ የፅሁፍ ማጠንቀቂያ ተሰጥቶት በአንድ
ሳይኖር ያለው በማስመሰል ወር ውስጥ እንዲያሟላ ይደረጋል
ዶክመንቶችን በማቅረብ ፈቃድ ወስዶ  በማንኛውም ዓይነት ጥፋት የመጀመሪያ የፅሁፍ
የተገኘ ተቋም ማስጠንቀቂያ የተሰጠ ከሆነ ለሁለተኛ ጊዜ ጥፋት ለ 3 ወር
ከስልጠና እንዲታገድ ይደረጋል
 በማንኛውም ዓይነት ጥፋት ለ 3 ወር የታገደ ተቋም ከሆነ
ለ 3 ኛ ጊዜ ጥፋት ፈፅሞ ከተገኘ ፈቃዱ እንዲሰረዝ
ይደረጋል
13  ብቻውን ማሽከርከር የማይችል  ለመጀመሪያ ጊዜ የፅሁፍ ማጠንቀቂያ ይሰጣል
ተፈታኝ ለፈተና ያቀረበ ወይም

50
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

 ሰልጣኙ በቂ በኮምፒዩተር የፈተና  ቀደም ሲል በማንኛውም ዓይነት ጥፋት የመጀመሪያ


ልምምድ ሳያደርግ ለፈተና ያቀረበ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ የተሰጠው ከሆነ ለሁለተኛ ጊዜ
ወይም ጥፋት ለ 3 ወር ከስልጠና እንዲታገድ ይደረጋል
 ብቻውን ማሽከርከር እየቻለ ለፈተና  በማንኛውም ዓይነት ጥፋት ለ 3 ወር የታገደ ተቋም ከሆነ
አላቀርብም ብሎ ተፈታኝን ያጉላላ ለ 3 ኛ ጊዜ ጥፋት ፈፅሞ ከተገኘ ፈቃዱ እንዲሰረዝ
 ይደረጋል
14  ለፈቃድ ሰጪ አካል ሳያሳውቅ  ለመጀመሪያ ጊዜ የፅሁፍ ማጠንቀቂያ ይሰጣል
የአሰልጣኝ ለውጥ ያደረገ ወይም  በማንኛውም ዓይነት ጥፋት የመጀመሪያ የፅሁፍ
 አሰልጣኞች ከተሰጣቸው የተሸከርካሪ ማስጠንቀቂያ የተሰጠው ከሆነ ለሁለተኛ ጊዜ ጥፋት ለ 3
ምድብ (የአፕሮቫል ደረጃ) ውጭ ወር ከስልጠና እንዲታገድ ይደረጋል
መድቦ ሲያሰለጥን የተገኘ ወይም  በማንኛውም ዓይነት ጥፋት ለ 3 ወር የታገደ ተቋም ከሆነ
 የማስተማሪያ ፈቃድ ለሌለው ለ 3 ኛ ጊዜ ጥፋት ፈፅሞ ከተገኘ ፈቃዱ እንዲሰረዝ
(በፈቃድ ሰጪው አካል በአሰልጣኝነት ይደረጋል
ላልተመዘገበ) ሰው ተሸከርካሪ
በመስጠት ሲያሰለጥን የተገኘ
15  ለስልጠና አገልግሎት ክፍያ ህጋዊ  የመጀመሪያ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል
ደረሰኝ ያልሰጠ ወይም  በሁለተኛ ጊዜ ለ 3 ወር እንዳያሰለጥን ይታገዳል
 ሰልጣኝን በማታለል ገንዘብ የተቀበለ  በሶስተኛ ጊዜ የተቋሙ ፈቃድ ይሰረዛል
16  ተቋሙ በአንድ ዙር ለንድፈ ሀሰብ እና  የመጀመሪያ የጽሁፍ ማስጠንቀቅያ ይሰጣል
ለተግባር ፈተና ካቀረባቸው ሰልጣኞች  ለሁለተኛ ጊዜ ለ 3 ወር እንዳያሰለጥን ይታገዳል
መካከል ከ 30% በላይ የወደቀበት  ለሶስተኛ ጊዜ ፈቃዱን ይሰረዛል
17  የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ  ለመጀመሪያ ጊዜ በአንድ ሳምንትጊዜ ውስጥ እንዲያድስ
በተቀመጠው የእደሳ ጊዜ ውስጥ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ መስጠት
ሳያሳድስ ሲሰራ የተገኘ  ለሁለተኛ ጊዜ ለ 3 ዙር እንዳያሰለጥን ይታገዳል
 ለሶስተኛ ጊዜ ፍቃዱን ይሰረዛል
18  ለተግባር ስልጠና መስጫ  ለመጀመሪያ ጊዜ የጽሁፍ መስጠንቀቂያ ይሰጣል
ያስመዘገበውን ተሽከርካሪ ለሌላ  ለሁለተኛ ጊዜ ተሸከርካሪው እስከ መጨረሻዉ ከማሰልጠን
አገልግሎት ያዋለ ወይም ይታገዳል
 መስፈርቱና ደረጃን በማያሟላ  ለሶስተኛ ጊዜ የተቋሙን ፈቃድ ሙሉ ለሙሉ ይሰረዛል
ተሽከርካሪ ስልጠና ሲሰጥ የተገኘ
19  ለሰልጣኞች የፈተና ቀጠሮ  ለመጀመሪያ ጊዜ የጽሁፍ መስጠንቀቅያ ይሰጣል

51
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

(ፕሮግራም) ሳያሳውቅ የተገኘ ተቋም  ለሁለተኛ ጊዜ ለ 3 ወር እንዳያሰለጥን ይታገዳል


ወይም  ለሶስተኛ ጊዜ የተቋሙን ፈቃድ ይሰረዛል
 በፈተና አሰጣጥ ሂደት ላይ ሁከት
ለመፍጠር የሞከረ ተቋም
20  ከባለስልጣኑ ወይም ከፈቃድ ሰጪ ß የተጀመረው ስልጠና ወይም የማስተዋወቅ ተግባር
አካል ህጋዊ የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ በአስቸኳይ እንዲያቆም ተደርጎ ለፈጸመው ድርጊት በህግ
ሳያገኝ ስልጠና የሰጠ ወይም ይጠየቃል
ያስተዋወቀ
21  ሀሰተኛ የአሰልጣኞች ወይም  የማሰልጠኛ ተቋሙ ፈቃድ ሙሉ በሙሉ ተሰርዞ ላጠፋው
የሰልጣኞች ማስረጃ የተቀበለ ወይም ጥፋት በህግ የሚጠየቅሲሆን የተቋሙ ባለቤት ቀደም ሲል
 ማስረጃው አጠራጣሪ መሆኑ እየታወቀ በነበረው የተቋሙ ስም ወይም በሌላ ስም
ሳያጣራ የተቀበለወይም ድጋሚበአሽከርካሪዎች ስልጠና ዘርፍእንዳይሰማራ
 ሀሰተኛ ማስረጃ እንዲያቀርቡ የተባበረ መረጃው ለሚመለከተው አካላት ሁሉ ይተላለፋል

ወይም
 ሰልጣኞች ስልጠና ሳይሰለጥኑ ወይም
ፈተና ሳይፈተኑ ከሌላ አካል ጋር
በመተባበር የአሽከርካሪ ብቃት
ማረጋገጫ ፈቃድ ያሰጠ ወይም
 የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ
እናሰጣለን በማለት ገንዘብ የተቀበለ

34.የዲሲፕሊን ቅጣት የቆይታ ጊዜ


በዲሲፕሊን ግድፈት ምክንያትበፈቃድ ሰጪ አካላት እና በማሰልጠኛ ተቋማትላይ የተወሰዱ
እርምጃዎች የቆይታ ጊዜ ገደብእንደ ጥፋቱ ክብደት መጠን እና ዓይነት የሚለያይ ሆኖ በአጠቃላይ
ቀጥሎ በተመለከተው መሰረት ይሆናል፡፡
1. የመጀመሪያ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ የቆይታ ጊዜ ማስጠንቀቂያ ከተሰጠበት ጊዜ ጀምሮ ለ 1
ዓመት ይሆናል
2. የመጨረሻ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ የቆይታ ጊዜ ማስጠንቀቂያ በፅሁፍ ከተሰጠበት ጊዜ ጀምሮ
ለ 18 ወር ይሆናል
3. የ 3 ወር የዕገዳ ቅጣት የቆይታ ጊዜ ዕገዳው በፅሁፍ ከተሰጠበት ጊዜ ጀምሮ ለ 18 ወር የሚፀና
ይሆናል

52
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

4. ፈቃዱ የተሰረዘበት ማሰልጠኛ ተቋም ወደ ዘርፉ ዳግመኛ መመለስ የሚችለው ፈቃዱ


ከተሰረዘበት ጊዜ ጀምሮ ከአንድ(1) ዓመት በኋላ እንደ አዲስ ተገምግሞ የተቀመጠዉን
መስፈርት አሟልተዉ ሲገኝ ይሆናል፡፡

ክፍል አምስት
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
35. ክልከላ
• ቀደም ሲል ወደ ዘርፉ የገቡ የአሽከርካሪ ማሰልጣኛ ተቋማት ይህ መመሪያ ከፀደቀ ቀን ጀምሮ
ባለዉ አንድ ዓመት ጊዜ ዉስጥ የወጣዉን ስታንዳርድ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ያደርጋሉ፡፡
• ነገር ግን በሰንጠረዥ 8 ሥር የተጠቀሱ የአሽከርካሪዎች ተግባር ስልጠና መስጫ ተሽከርካሪዎች
ስታንዳርድ ይህ መመሪያ ከፀደቀ ቀን ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋል፡፡
• ይህን መመሪያ የሚቃረን ማንኛውም የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ አሰራር በምንም ሁኔታ
ተፈፃሚነት አይኖረውም
36. መመሪያውን ስለማስፈፀምና የመተባበር ግዴታ
1. የፌደራል ትራንስፖርት ባለሥልጣን፣ የክልል ትራንስፖርት ቢሮዎች እንዲሁም የፈቃድ ሰጪ
አካላት ይህንን መመሪያ ተቀናጅተው ያስፈፅማሉ፡፡
2. ማንኛውም የአሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋም ይህን መመሪያ ተግባራዊ ለማድረግ የመተባበር
ግዴታ አለበት
37. ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው ህጐች

1. ይህን መመሪያ የሚቃረን ማንኛውም መመሪያ ወይም ልማዳዊ አሰራር በዚህ መመሪያ
በተመለከቱት ጉዳዩች ላይ ተፈፃሚነት አይኖረውም
2. ይህ መመሪያ ከፀደቀ ቀን ጀምሮ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ አሰራር መመሪያ ቁጥር 1/2007
የተቀመጠዉ ማንኛዉም አሰራር ተፈፃሚነት አይኖረዉም፡፡

38. መመሪያውን ስለማሻሻል


ይህ መመሪያ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ በማንኛውም ጊዜ ሊሻሻል ይችላል

39. መመሪያው የሚፀናበት ጊዜ

ይህ መመሪያ-------------- 2 ዐ 13 ዓ.ም. ጀምሮ የፀና ይሆናል

53
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

አብዲሳ ያደታ

የትራንስፖርት ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር

አባሪ ሰነድ

54
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

ቅፅ 1 የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ጠፍቶባቸው ምትክ በሚጠይቁ አሽከርካሪዎች የሚሞላ


የእምነት ቃል መስጫ ቅፅ

የዕምነት ቃል ስለመስጠት

እኔ አቶ/ወ/ሮ––––––––––––––––የተባልኩ ግለሰብ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ


ቁጥር–––––––––––ደረጃ/ምድብ–––––––የሆነ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃድ ስለጠፋብኝ በምትኩ ሌላ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ እንዲሰጠኝ ሳመለክት ከላይ
ቁጥሩ እና ደረጃዉ በተጠቀሰው የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ጥፋት ተሰርቶበት ፈቃዱ
በትራፊክ ፖሊስ ወይም በሌላ አካል እጅ ተይዞ ወይም ጠፋ የተባለው የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃድ በእጄ ላይ ቢገኝ ለፈፀምኩት የማጭበርበር ተግባር በህግ የመጠየቄ ጉዳይ እንዳለ ሆኖ
በያዝኩት የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ለሁለት ዓመት ያህል ምንም ዓይነት አገልግሎት
ማግኘት እንዳልችል ዕገዳ እንዲደረግብኝ በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
ስም––––––––––––––––––––
ፊርማ–––––––––––––––––––
ቀን–––––––––––––––––––

ቅፅ 2 የውጭ ሀገር የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ላላቸው ግለሰቦች የሚሰጥ የ 45 ቀን ጊዜያዊ
የማሽከርከር ፈቃድ

የ 45 ቀን ጊዜያዊ የማሽከርከር ፈቃድ


TEMPORARY DRIVING PERMIT FOR 45 DAYS
የማሽከርከር ፈቃድ ቁጥር--------------- ፎቶ
DRIVING PERMIT NO
የፈቃድ ሰጪ ስም–––––––––––––––––– 55
Name of licensing body
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

ቅፅ 3 የታክሲ አገልግሎት ለሚሰጡ ተሸከርካሪዎችን ለማሽከርከር የሚሰጥ የታክሲ አሽከርካሪዎች


ብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት

የታክሲ አሽከርካሪዎች ብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት


የፈቃድ ሰጪ ስም–––––––––––––––––– ፎቶ
የአሽከርካሪ ሙሉ ስም ________________________________

የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ደረጃ____________________

የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ቁጥር_____________________

የምስክር ወረቀት ቁጥር ________________________________

ምስክር ወረቀት የተሰጠበት ቀን ________________________________

የምስክር ወረቀት አገልግሎት የሚያበቃበት ጊዜ_____________________

ፈቃድ ሰጪ አካል ፊርማ__________________የአሽከርካሪ ፊርማ__________________

ቅፅ 4፡- ለዕጩ አሽከርካሪዎች አሰልጣኝ ቴክኒሺያን የሚሰጥ የማስተማሪያ ፈቃድ

የዕጩ አሽከርካሪ አሰልጣኞች ማስተማሪያ ፈቃድ


የፈቃድ ሰጪ ስም––––––––––––––––––
የማሰልጠኛ ተቋም ስም––––––––––––––––––
የአሰልጣኙ ሙሉ ስም––––––––––––––––– ፎቶ
56
የመንጃ ፈቃድ ደረጃ––––––––––––
የትራንስፖርት ቴክኒሺያን ሰርተፍኬት (አፑርቫል) ደረጀ––––––––––––––
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

ቅፅ 5፡-የዕጩ የአሽከርካሪዎች የስልጠና መርሀ ግብር ማሳወቂያ ቅጽ


5.1 የሰልጠኞች ሙሉ መረጃ
የማሰልጠኛ ተቋም ስም------------------------------------------ ቀን--------------------------------------
የ------------ስልጠና ዙር --------------ምድብ እጩ የአሽከርካሪ ሰልጣኞች ዝርዝር
ተ.ቁ የሰልጣኙ ስም ከነአያት ዕድሜ የትምህርት ደረጃ ስልክ ቁጥር
1
3
4
5
6
7
8
9
10

የፕሮግራሙን ትክክለኛነት ያጣራው በላሙያ ስም--------------------------------- ያረጋገጠው በላሙያ ስም ----------------------------------


ፊርማ------------------------------------- ፊርማ------------------------------------
ቀን---------------------------------- ቀን--------------------------

57
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

5.2 የእጩ የአሽከርካሪዎች ዝርዝር የስልጠና መርሀ ግብር


የማሰልጠኛ ተቋም ስም-----------------------------------------ተቋሙ የሚገኝበት ክልል-----------------------ዞን (ከተማ)-----------------------
ተ.ቁ የስልጠና ቀን የስልጠናው የስልጠና ጊዜ የአሰልጣኝ ስም የመንጀ የአፕሩቫል የተሽከርካሪ የተሽከርካሪ
አይነት ጠዋት ከሰአዓት ፈቃድ ደረጃ ደረጃ ሻንሲ ቁጥር ሰሌዳ ቁጥር
1 02/01/2013 የንድፈ ሀሳብ - 8.00-10.00 አበራ ማሞ ህዝብ 1 ህዝብ 1 ---- ----
2 03/01/2013 የንድፈ ሀሳብ - 8.00-10.00 አበራ ማሞ
3 04/01/2013 የንድፈ ሀሳብ - 8.00-10.00 አበራ ማሞ
4 05/01/2013 የንድፈ ሀሳብ 3.00-5.00 - አበራ ማሞ
5 06/01/2013 የንድፈ ሀሳብ 3.00-5.00 - አበራ ማሞ
. . . . .
. . . . .
. . . . .
1 13/01/2013 ተግባር 2.00- 6.00 8.00-12.00 ሀብታሙ ከበደ ህዝብ 1 ህዝብ 1 Xx12abs122 3-24101
2 14/01/2013 ተግባር 2.00- 6.00 8.00- 12.00 ሀብታሙ ከበደ
3 15/01/2013 ተግባር 2.00-6.00 8.00-12.00 ሀብታሙ ከበደ
4 2.00-6.00 ተግባር 2.00-6.00 8.00-12.00 ሀብታሙ ከበደ
. . . . .
. . . . .
. . . . .

58
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰራር መመሪያ ቁጥር ----/2013

59

You might also like