Professional Documents
Culture Documents
2015 Technology Competition Technical Committee Plan 01 04 2015
2015 Technology Competition Technical Committee Plan 01 04 2015
እቅድ
አዲስ አበባ
ማውጫ ገፅ
1. መግቢያ.........................................................................................................................................2
2. የሰነዱ አስፈላጊነት..........................................................................................................................2
3. ዋና እና ዝርዝር ዓላማዎች...............................................................................................................3
3.1. ዋና ዓላማ...................................................................................................................................3
4. የውድድሩ መርሆዎች.......................................................................................................................3
5. የሰነዱ ወሰን...................................................................................................................................3
8. የውድድሩ ተሳታፊዎች....................................................................................................................5
9. የተወዳዳሪዎች ምዝገባ....................................................................................................................5
15. ማጠቃለያ..................................................................................................................................8
1. መግቢያ
አለም በቴክኖሎጂ እድገት ምክንያት በአንድ መንደር በተመሰለችበት በዚህ 21ኛው ክፍለ ዘመን ለአንድ አገር
እድገትና ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊ እንዲሁም ማህበራዊ ችግሮችን ለመፍታት የአገሪቱን ተጨባጭ ሁኔታ
መሰረት ያደረገ ችግር ፈቺ ቴክኖሎጂዎችን ቀጣይነት ባለው መልኩ በመቅዳትና በማሸጋገር ፈጣን የኢኮኖሚ
ዕድገት ማምጣት የሚቻለው የልማት ፕሮግራሞች መሪ መስሪያ ቤቶችን ውጤታማነት እና ዓለም አቀፍ
ተወዳዳሪነት ለማረጋገጥ ሲሆን ለዚህም በኢኮኖሚ የበለፀጉ ሀገራት ሳይንሳዊ ትንታኔ እና ሰፋፊ ጥናትና
ምርምርን በማካሄድ ያፈለቁትን ቴክኖሎጂዎች በተለያየ መንገድ ወደ ሀገራችን አስገብቶ በመቅዳትና
በመጠቀም የውጭ ምርትን መተካት (Import substitution) የሚያስችል ስትራቴጂ ተቀይሶ ትግበራ ላይ
መሆኑ ይታወቃል፡፡
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴርም በአድስ መልክ ሲደራጅ የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ቴክኖሎጂዎችን በመቅዳት፤
የማሻሻልና የመፍጠር አቅማቸውን በማሳደግ ለኢንተርፕራይዞች እንዳቀርቡ በማቅረብ
የኢንተርፕራይዞችን በገባያ ላይ ያለቸውን ተወዳዳሪነት በማሳደግ ለሀገራችን ኢኮኖሚያ፤ ማህራዊና
ፖለቲካዊ እድገት አወንታዊ ሚና መጫወት ነው፡፡ ቀጣይነት ያለው ኢኮኖሚያዊ እድገትና ማህበራዊ መሻሻል
ለማረጋገጥ የቴክኖሎጂ መቅዳት፤ ማሻሻልና ፈጠራ ጥራትንና ተወዳዳሪነትን ማእከል ያደረገ መሆን
ይገባቸዋል፡፡ ከዚህ አንፃር የቴክኖሎጂ ውድድር ትልቅ አስተዋፅዖ ያበረክታል፡፡
የበለጸጉ አገራት በመነሻነት የቴክኖሎጂ ውድድርን ቁልፍ መሳሪያ አድርገው ቴክኖሎጂዎችን በአግባቡ
በመቅዳት፤ በማሻሻልና በፈጠራ ሂደት አስደናቂ ቴክኖሎጂዎችን ያፈለቁት ለፈጠራ ስራዎች ትኩረት
በመስጠት ነው፡፡ የቴክኖሎጂ እድገት ካለው ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጠቀሜታ ባሻገር በማንኛውም የስራ
መስክ የተሰማሩ ሁሉ በዚህ ውድድር ተሳታፊ በመሆን የምርትና አገልግሎት ጥራትና ተወዳዳሪነት በከፍተኛ
ሁኔታ እንዲሻሻል አጋዥ ሆኖዋል፡፡ በተጨማሪም በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ላይ የስልጠና ጥራትን፣ የወጣቶች
የስራ ፈጠራ ተነሳሽነትንና አለም አቀፋዊ ተወደዳዳሪነትን ያጎለብታል፡፡
ይሁን እንጂ በአገራችን ለቴክኖሎጂ ውድድር የተሰጠው ትኩረት አናሳ ከመሆኑም ባሻገር በዘርፉ ያሉ
ባለሙያዎችም የቴከኖሎጂ ውድድር እንደ አንድ የቴክኖሎጂ አቅም ማጎልበቻ ተግባር ቆጥረውት እየሰሩበት
እንዳልነበረ ይታወቃል፡፡ይህንንም ዓላማ ለማሳካት ከ2011ዓ.ም ጀምሮ የአሰልጣኝ፣የሰልጣኝ እና
የአንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾችን የማወዳደሪያ ሰነድ በማዘጋጀት ማወዳር በመጀመሩ ቴክኖሎጅስቶችን
ማነቃቃት አበረታች ውጤት ተገኝቶአል፡፡
ስለሆነም ተቀድቶ ለኢንተርፕራይዝ ተሸጋግረው ሀብት ማፍራት ያስቻሉ ቴክኖሎጂዎችን በክልል፣ በክላስተር
እና በተቋማት ደረጃ በማወዳደር አሸናፊ አሰልጣኝ፣ ሰልጣኝ እና የኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሽ ለማበረታታት
እና በፌደራል ደረጃ የተመረጡ ቴክሎጅዎችን ወደ ምርት ለማሸጋገር እንድሁም ቴክኖሎጆችን በኢግዝቪሽን
ለህዝብ እይታ ለማቅረብ እንድቻል ከአብይ ኮሚቴው እቅድ በመነሳት ይህ የቴክኖሎጅ ቴክኒካል ኮሚቴ
የሚመራበት እቅድ ተዘጋጅቶአል፡፡
2. የሰነዱ አስፈላጊነት
በየደረጃው አሰልጣኞችን፤ ሰልጣኞችና አንቀሳቃሾችን በማወዳደር የተሸሉትን ቴክኖሎጅዎችን ወደ
ኢንድስቱሪዎች በማሸጋገር ከውጭ የሚገቡትን በመተካት የኢንተርፕራይዞችን ተወዳደሪነት ማሳደግና
ቴክኖሎጅስቶችን በማበረታታት የስራ ተነሳሽነታቸውን ለማሳደግ ነው፡፡
3. ዓላማዎች
3.1. ዋና ዓላማ
የሰነዱ ዋና ዓላማ ቴክኖሎጂን በመቅዳት እና በማሸጋገር የኢንተርፕራይዞችን ተጠቃሚነት በማረጋገጥ እና
4. የውድድሩ መርሆዎች
ታማኝነት
ግልጸኝነት
ፍትሃዊነት
ሚስጥር ጠባቂነት
ቅንነት
ተጠያቂነት
5. የሰነዱ ወሰን
ይህ የማወዳደሪያ ሰነድ ቴክኖሎጂ በመቅዳት፤በማሻሻል በመፍጠር የኢንተርፕራይዞችን ተወዳዳሪነት ያረጋገጡ
ናቸው፡-
ዩኒቨርሲቲዎች
የምርምር ተቋማት
ከሙያ ማህበራት
9. የተወዳዳሪዎች ምዝገባ
ማንኛውም ተወዳዳሪ በተቀመጠው የመመዝገቢያ መስፈርት መሰረት የሚከተለውን መረጃ አሟልቶ መስጠት
ይኖርበታል፡-
የተወዳዳሪ ሙሉ ስም
የመጡበት ተቋም/ኢንተርፕራይዝ
የሚወዳደሩበት ዘርፍ/ሙያ
የሚወዳደሩበት ቴክኖሎጂ ስም
ክብደት የተሰጠ
ተ.ቁ መስፈርት
ከ 100% ነጥብ
1 ከማህበራዊ ጠቀሜታ አንፃር 20
1.1 የህብረተሰቡን የኑሮ ሁኔታ የሚያሻሽል ስለ መሆኑ 5
1.2 የስራ ዕድል በመፍጠር ላይ ያለው አስተዋፅኦ 5
1.3 የሴቶችን የስራ ጫና የሚቀንስ ስለ መሆኑ 5
1.4 የአካል ጉዳተኞችንና አቅመ-ደካሞችን ችግር ፈቺ ስለ መሆኑ 5
4.3 አሰራር ሰነድ (ንድፍ፣ ዝርዝር ንድፍ፣ የጥሬ ዕቃ ዝርዝርና ልኬት) የያዘ 6
መሆኑ
4.4 የቴክኖሎጂ ፍብረካ ዝርዝር መግለጫ (የጥሬ ዕቃ ስም ዝርዝር፣ ልኬትና 5
ክብደት የተሰጠ
ተ.ቁ መስፈርት
ዋጋ) መቅረቡ ከ 100% ነጥብ
4.5 የአመራረት ሂደቱ ተቀምሮ የቀረበ መሆኑ 3
4.6 የአገጣጠም ሰነድ (assembling manual) 3
ያገኘው ደረጃ
የገንዘብ፣ የሜዳሊያ፣ የትምህርት ዕድል፣ የሰርተፍኬት፣ የውጭ እና ሀገር ውስጥ ጉብኝት እንዲሁም
ማስታወሻ፡-
1) ሁለት ተወዳዳሪዎቹ እኩል ውጤት ካስመዘገቡ ደራጃቸው እኩል ሆኖ ቀጣዩ ደረጃ ግን ክፍት ይሆናል፡፡ ነገር ግን
ደረጃ ሦስት ላይ አንድ አይነት ውጤት ያመጡ ሁለቱም ተሸላሚ ይሆናሉ፡፡
2.) ሴቶችና አካል ጉዳተኛ ተወዳደሪዎች ከሌሎች እኩል ውጤት ካስመዘገቡ ቅድሚያ ይሰጣል፡፡
ይሆናል፡፡
15. ማጠቃለያ
ይህ የማስተግበሪያ ሰነድ ከዚህ ቀደም ተመሳሳይ ተግባርን በአገር አቀፍ ደረጃ ወጥነት ባለው ሁኔታ
ከአቅም በላይ የሆነ ችግር ወይንም ለአፈጻጸም ተጨማሪ ማብራሪያዎች ቢያስፈልጉ ግን በፌደራል ደረጃ
1 ኦሮሚያ 3 25 28
2 አማራ 3 20 23
3 አዲስ አበባ 3 30 33
4 ደቡብ 3 10 13
5 ሲዳማ 3 13 13
6 ደ/ም/ኢ 3 5 8
7 ሱማሌ 3 5 8
8 ድሬዴዋ 3 5 8
9 ሀረሪ 3 5 8
10 ቤንሻንጉል 3 3 6
11 አፋር 3 5 8
12 ጋምቤላ 2 3 5
ድምር 35 129 164
ድምር 5062000