Professional Documents
Culture Documents
ጥቅምት 2012ዓ.ም
ይዘት
መግቢያ
የጋራ ዕቅዱ አስፈላጊነት
የዕቅዱ ዓላማ
ዋና እና ዝርዝር ተግባራት
የአመራርና የአፈጻጸም አደረጃጀቶች
የክትትልና ድጋፍ አግባብ
ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮችና መፍትሄ
የድርጊት መርሃ-ግብር
መግቢያ
• የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ማዕከላት ኢንዱስትሪውን ተወዳዳሪ
የሚያደርግ ምርጥ ቴክኖሎጂ በማቀብና በማሽጋገር፤ ምርታማ የሆነ ዜጋ
በመፍጠር ለማህበራዊና ኢኮኖሚ ዕድገት አስተዋጽኦ ለማበርከት እርብርብ
እየተደረገ መሆኑ ይታወቃል፤
• ይሁን እንጂ ከሚፈለገው የተወዳዳሪ ቴክኖሎጂ እና እንዲሁም የበቃ የሰው
ሃይል በሚፈለገው ደረጃ ከማቅረብ አንፃር ርብርብ የሚጠይቅ ሲሆን፤
• ለዚህም አሁን ያለውን አጠቃላይ የአፈጻጸም ችግር ለመፍታት መወሰድ
ካለባቸው ወሳኝ እርምጃዎች አንዱ በአገር አቀፍ ደረጃ የክህሎት እና
የቴክኖሎጂ ውድድር፣ አውደ ርዕይ እና የምርምር ኮንፍረንስ በማካሄድ
በአሠልጣኝ፣ በሠልጣኝ፣ በኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች እና በሌሎች
ምሁራን ዘንድ የውድድርና የተነሳሽነት መንፈስ በመፍጠር ሀገራዊ ተልኮን
መወጣት ቅድሚያ የሚሰጠው ተግባር መሆኑን በመረዳት ለዚህም
አፈፃፀም ይረዳ ዘንድ ይህ የጋራ ዕቅድ ተዘጋጅቷል፡፡
የጋራ ዕቅድ አስፈላጊነት
• ከፌ/ቴ/ሙ/ት/ስ/ኢንስቲትዩት 1 ባለሙያ…………………...አባል
የኮሚቴው ተግባርና ሃላፊነት
• የድርጊት መርሃ-ግብር
በተቋም ደረጃ እስከ ጥር 30/2012ዓ.ም
በክላስተር ደረጃ እስከ የካቲት 30/2012ዓ.ም
በክልል ደረጃ እስከ መጋቢት 15/2012ዓ.ም
በፌዴራል ደረጃ እስከ መጋቢት 30/2012ዓ.ም የሚከናወን
ይሆናል፡፡
አመሰግናለሁ!!