You are on page 1of 47

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ

የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ዘርፍ

አገር አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና


ተቋማት አመራሮች፣ አሰልጣኞችና ኢንስትራክተሮች
የደረጃ ዕድገት፣ ምልመላና ምደባ ተሻሽሎ የቀረበ
የአፈጻጸም መመሪያ

ግንቦት / 2009 ዓ.ም ኢትዮጵያ፣ አዲስ አበባ

i
ማ ውጫ ገፅ

መግቢያ.......................................................................................................................................................i
ክፍልአንድ..................................................................................................................................................3
1.1 የደረጃ ዕድገትአስፈላጊነት.....................................................................................................................3
1.2 ትርጉም................................................................................................................................................3
1.3 የመመሪያው ተፈፃሚነት.......................................................................................................................6
1.4 የመመሪያው ተፈፃሚነት ጊዜ................................................................................................................6
1.5.ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና አሰልጣኞችና ኢንስትራክተሮች ፕሮፋያል.....................................7
1.5.1 C ደረጃ አሰልጣኝ.............................................................................................................................7
1.5.2 B ደረጃ አሰልጣኝ.............................................................................................................................7
1.5.3A ደረጃ አሰልጣኝ........................................................................................................................7
1.6 የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና አሰልጣኞችና ኢንስትራክተሮች ፕሮፋይል................................8
1.6.1 የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ተቋማት አመራሮች ፕሮፋይል...............................................8
1.6.2 የምክትል ዲኖች/ዳሬክተሮች/ተቋም መሪዎች ፕሮፋይል.....................................................................8
1.7 የተቋምዲኖች እና ም/ዲኖች ምልመላ እና አመዳደብ............................................................................9
1.7.1 የዲኖችና ምክት ል ዲኖች ምልመላ መስፈርት .............................................................................9
1.8 የስልጠና ዘርፍ አስተባባሪዎች ምልመላና አመዳደብ ..................................................................... ..10
ክፍል ሁለት ................................................................................................................................... ...11
2.1 አሰልጣኞችና ኢንስትራክተሮች ለደረጃ እድገት ለመቅረብ ማሟላትያለባቸው መስፈርቶች.................11
2.2 የቴ/ሙ/ት/ስ/ተቋማት አመራሮ ች ለደረጃ ዕድገት ለመወዳደር ሊያሟሉ የሚገባቸው መስፈ ርቶች ........ 18
2.3 የዲኖችና ምክትል ዲኖች የደረጃ ዕድገት አፈፃፀም..............................................................................20
2.4 የአሠልጣኞችና ኢንስትራክተሮች የደመወ ዝ ደረጃ ዕድገት አሰጣጥ ሂደት ......................................... 19
2.5 በየደረጃው የሚፈ ጸም የደረጃ ዕድገት ሥርዓት ............................................................................... 22
2.6 የአሰልጣኞችና ኢንስትራክተሮች የደረጃ ዕድገት ኮሚቴ አባላት በተቋም/ኮሌጅ/ፖሊ ቴክኒክ
ደረጃ.........................................................................................................................................................23
2.6.1 የአሰልጣኞችና ኢንስትራክተሮች የደረጃ ዕድገት ኮሚቴ አባላት ተግባርና ሃላፊነት...........................24
2.7 የክልል/ከተማ/አስ/ቴ/ሙ/ት/ስ/ቢሮ/አጄንሲ አሠልጣኞችንና ኢንስትራክተሮች ደረጃ ዕድገት
ኮሚቴ.......................................................................................................................................................24
2.7.1 በክልል ደረጃ የዕውቅና ሰጭ ኮሚቴ አወቃቀር.................................................................................25
2.7.2 የኮሚቴው ተግባርና ሃላፊነት............................................................................................................25
2.8. በፌደራል ቴ/ሙ/ት/ስ ኤጀንሲ የኢንስትራክተሮች የደረጃ ዕድገት ኮሚቴ አወቃቀርና
ሃላፊነት....................................................................................................................................................26
2.8.1 በሃገር አቀፍ ደረጃ የዕውቅና ሰጭ ኮሚቴ አወቃቀር ......................................................................26
2.8.2 በሃገር አቀፍ ደረጃ የኢንስትራክተሮች የደረጃ ዕድገት ኮሚቴ ተግባርና ሃላፊነት.............................26
2.9 የአቤቱታ እና ቅሬታ አቀራረብ ሂደት ........................................................................................... 25
2.10 ልዩ ልዩ ሁኔታዎች .................................................................................................................... 28
አባሪ 1፣ የቴ/ሙ/ት/ስ/ አሰልጣኞች የስራ አፈጻጸም መገምገሚያ መስፈ ርት ............................................... 31
አባሪ 2፣ የትብብር ስልጠና ጥራት ማስጠበቂያ ስታንዳርድ .................................................................... 39
አባሪ 3. የቴክኖሎጂ መቶ ፐርሰንት መቅዳት መፈተሺያና ማሸጋገሪያ ቼክሊስት ና ስታንዳርድ ................. 42
አባሪ 4. በኢንዱ ስትሪ ኤክስቴንሽን የድጋፍ ማዕቀፎች በጥ/አ/ተቋማት የፈራ ሃብት አለካክ ................ 43

ii
መግቢያ
የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ስትራቴጂ አጠቃላይ ዓላማ በሀገሪቷ ብቁ፤
ተነሳሽነትና የፈጠራ ክህሎት ያለው የሰው ሃይል በመፍጠር ድህነትን ማስወገድና
ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገት አስተዋጽኦ ማድረግ ነው፡፡ይህም የሚተገበረው በሁሉም
የኢኮኖሚ ዘርፎች ፍላጎት ላይ የተመሰረተና ከፍተኛ ጥራት ያለው የቴክኒክና ሙያ
ትምህርትና ሥልጠና በመስጠት እንዲሁም የቴ/ሙ/ት/ሥ ተቋማት አዳዲስ ችግር ፈቺ
ቴክኖሎጂዎችን በመቅዳት፣ በማሻሻልና በመፍጠር ወደ ኢንዳስትሪው በማስተላለፍ
ኢንዳስትሪውን በተለይም የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ምርትና አገልግሎት
በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪነቱን ማሳደግ እንዲችሉ በማድረግ ነው፡፡

ከላይ የተጠቀሱትን ቁልፍ ተግባራት ለመፈፀም ወሳኙን ድርሻ የሚጫወቱት አሰልጣኞች


መሆናቸው እሙን ነው፡፡ በመሆኑም አሰልጣኞችና ኢንስትራክተሮች ጥራትና ብቃት
ያለውን ስልጠና በመስጠት ሙያዊና ሀገራዊ ሀላፊነታቸውን እንዲወጡ ተገቢውን
የማትጊያና የጥቅማ ጥቅም እንዲሁም ተከታታይነት ያለው የደረጃ እድገት ስርዓት
መዘርጋት በማስፈለጉ በ2005 ዓ.ም በሀገር አቀፍ የቴ/ሙ/ት/ስ/ተቋማት አሰልጣኞችና
ኢንስትሪክተሮች የደረጃ ዕድገት እንዲሁም የተቋም አመራሮች ምልመላና ምደባ አፈጻጸም
መመሪያ በማዘጋጀት ወደ ተግባር የተገባ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጂ መመሪያውን
አውርዶ ተግባራዊ በማድረግ ላይ ያጋጠሙ የአፈጻጸም ክፍተቶች ማለትም የተቋም
አመራሮች ፣ አሰልጣኞችና ኢንስትራክተሮች የደረጃ ዕድገት ውድድር ተግባር ለተቋሙ
ብቻ መሰጠቱ፣ የተቋም አመራሮችን የደረጃ ዕድገት መወዳደሪያ መስፈርት ያላካተተ
በመሆኑ፣ በአሰልጣኞችና ኢንስትራክተሮች የተቀዱ፣ የተሻሻሉና አዲስ የተፈጠሩ
ቴክኖሎጂዎች በሚወዳደሩበት ወቅት የቴክኖሎጂ ሽግግር ስታንዳርዱን መሰረት ያላደረገ
በመሆኑ ፣ ከፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ሚኒስቴር ጋር በጋራ በቁጥር ፐ/ስ/ማ
8.51/ጠ48/1119 እና ሐምሌ 12 ቀን 2008 ዓ.ም በተዘጋጀው አዲሱ የቴ/ሙ/ት/ስልጠና
አሰልጣኞች እና ኢንስትራክተሮች የተፈላጊ ችሎታ መመሪያ ማሻሻያ መሰረት ያላደረገ
በመሆኑ በድጋሚ መመሪያውን የመፈተሽና የማሻሻል ስራ መስራት አስፈላጊ ሁኖ
ተገኝቷል፡፡

1
በመሆኑም የአሠልጣኞችና ኢንስትራክተሮች እንዲሁም አመራሮች ብቁ የሰው ሀይል
ማቅረብና የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ተወዳዳሪነት በማረጋገጥ ያስመዘገቡት
ተጨባጭ ውጤት በየጊዜው እየተገመገመ በጀማሪ አሠልጣኝነት፤ በረዳት አሠልጣኝነት፤
በአሠልጣኝነት፤ በከፍተኛ አሠልጣኝነት፤ በጀማሪ ኢንስትራክተርነት፤ በረዳት
ኢንስትራክተርነት፤ በኢንስትራክተርነት፤ በከፍተኛ ኢንስትራክተርነት፤ በመሪ
ኢንስትራክተርነት እና ዋና ኢንስትራክተርነት በተቀመጠው ደረጃ ለመመደብ እንዲቻል
የዕድገት መሰላሉ ተቀምጧል፡፡ ይህ የዕድገት መሰላል ዘርፉ የተጣለበትን ተልዕኮ በብቃት
ለመወጣት እንዲያስችል አሠልጣኞች፣ ኢንስትራክተሮችና አመራሮች የሥራ አፈጻጸማቸው
እየተገመገመ የደረጃ ዕድገት መሰላሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ እና የተጣለባቸውን ሃገራዊ
ኃላፊነት በተገቢው መንገድ እንዲወጡ ለማድረግ በአዋጅ ቁጥር 954/2008 ዓ.ም አንቀፅ 43
ንዑስ አንቀፅ 3 መሰረት የቴ/ሙ/ት/ስ/ኤጄንሲ ደንቦችን እና የማስፈፀሚያ መመሪያዎችን
የማውጣትና ማሻሻል ሃላፊነት ስለተሰጠው ይህን የደረጃ እድገት አፈጻጸም መመሪያ ተሻሽሎ
እንዲዘጋጅ ተደርጓል፡፡

የደረጃ ዕድገቱን አፈጻጸም መመሪያ የዘርፉን ተልዕኮ ለማሳካት በሚያስችል ደረጃ ለመምራት
የስራ አፈጻጸም መለኪያ ከዘርፉ ቁልፍ ተግባሮች የተቀዳ ስታንዳርድ በማዘጋጀት ተግባራዊ
ይደረጋል፡፡ ይህ የስራ አፈጻጸም መለኪያ በሚቀርበው ብቃት ያለው የሰው ሀይልና
በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ተወዳዳሪነትን በማረጋገጥ የዘርፉን አመራርና
አሰልጣኝ ተጠቃሚ ከማድረግ ባሻገር ለመደበኛ ደመወዝ ጭማሪ፣ ለዝውውር፣ ለምደባ እና
በችሎታ ማነስ ለሚደረግ ስንብትና ለዲስፕሊን እርምጃ አወሳሰድ ጭምር ያገለግላል፡፡

ስለዚህ ለስራ አፈጻጸም ግምገማ መስፈርት በተቀመጡት ነጥቦች ላይ በመመርኮዝ ምዘናውን


በተጨባጭ መረጃ ላይ በመንተራስ እንዲከናወን ማድረግ ይጠበቃል፡፡

2
ክፍል አንድ
1.1 የደረጃ ዕድገት አስፈላጊነት

ይህ‹‹አገር አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ተቋማት አመራሮች፣


ኢንስትራክተሮችና አሰልጣኞች የደረጃ ዕድገት፣ ምልመላና ምደባ የአፈጻጸም መ መ ሪ ያ ››
የውጤት ተኮር ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ሥርዓቱን ተግባራዊ በማድረግ
የስትራቴጂውን ቁልፍ ግቦች በማሳካት የህዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ከአመራሮች፣
ኢንስትራክተሮችና አሰልጣኞች የሚጠበቀው ሚና ወሳኝ በመሆኑ እና ከዚህ በፊት በቁጥር
ሲሰሚያ/0115/4/88 ታህሳስ 05 ቀን 2005 ዓ.ም ፀድቆ ሲተገበር የቆየው መመሪያ፡- የተቋም
አመራሮች ፣ አሰልጣኞችና ኢንስትራክተሮች የደረጃ ዕድገት ውድድር ተግባር ለተቋሙ ብቻ
መሰጠቱ ፣ የተቋም አመራሮችን የደረጃ ዕድገት መወዳደሪያ መስፈርትን ያላካተተ በመሆኑ ፣
በአሰልጣኞችና ኢንስትራክተሮች የተቀዱ/የተሻሻሉ/አዲስ የተፈጠሩ ቴክኖሎጂዎች
በሚወዳደሩበት ወቅት የቴክኖሎጂ ሽሽግግር ስታንዳርዱን መሰረት ያላደረገ በመሆኑ ፣ የ ሲ
ደረጃ አሰልጣኞችን እና የ ቢ ደረጃ ኢንስትራክተሮችን የቴክኖሎጂ መቅዳትና ማሻሻል
ተግባር በክልል/ከተማ/አስ/ቴ/ሙ/ት/ስ/ቢሮ/ኤጅንሲ በተዋቀረ ኮሚቴ ለመገምገም፣ የ ቢ ደረጃ
ከፍተኛና መሪ ኢንስትራክተር እና የ ኤ ደረጃ ኢንስትራክተሮችን የቴክኖሎጂ ዲይዛይን
ማሻሻልና ማዘጋጀት ተግባር በፌደራል ደረጃ በተቋቋመው ኮሚቴ በመገምገም ዘርፉ
የተጣለበትን ትልቅ የቴክኖሎጂ ሽግግር አላማ ለማሳካት እንዲሁም ከፐብሊክ ሰርቪስና የሰው
ሃብት ልማት ሚኒስቴር ጋር በጋራ በቁጥር ፐ/ስ/ማ 8.51/ጠ48/1119 እና ሐምሌ 12 ቀን
2008 ዓ.ም በተዘጋጀው አዲሱ የቴ/ሙ/ት/ስልጠና አሰልጣኞች እና ኢንስትራክተሮች
የተፈላጊ ችሎታ መመሪያ ማሻሻያን መሰረት ያላደረገ በመሆኑ ይህ የተቋማት አመራሮችና
አሠልጣኞች የደረጃ እድገት መመሪያ በአገር አቀፍ ደረጃ ወጥ በሆነ መልኩ ተግባራዊ
እንዲሆን ተሻሽሎ ተዘጋጅቷል፡፡

3
1.2 ትርጉም
1.2.1 ዲን ማለት ብቃቱ በሙያ ምዘና የተረጋገጠ የመንግስትን ፖሊሲና ስትራቴጂ
ለመተግበር ቁርጠኝነት ያለው በቴ/ሙ/ት/ስተቋማት ካሉት የኤ-ደረጃ ወይም የቢ-ደረጃ
አሠልጣኞች መካከል በክልሉ/ከተማአስተዳደሩ የቴ/ሙ/ት/ስ/ ኤጀንሲ/ቢሮ ተወዳድሮ
የሚመደብ የቴ/ሙ/ት/ሥ ተቋምን በበላይነት የሚመራ ኃላፊ ማለት ነው፡፡
1.2.2 ምክትል ዲን ማለት ብቃቱ በሙያ ምዘና የተረጋገጠና የመንግስትን ፖሊሲና ስትራቴጂ
ለመተግበር ቁርጠኝነት ያለው ከ ቢ-ደረጃ ወይም ከ ኤ-ደረጃ አሠልጣኞች መካከል አብዛኛው
ሥልጠና ከሚሰጥባቸው የሙያ ዘርፎች ተወዳድሮ የሚመደብ የቴ/ሙ/ት/ሥ ተቋም የውጤት
ተኮር ሥልጠና የሥራ ሂደትና የቴክኖሎጂ ሽግግርና ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን የሥራ ሂደትን
በባለቤትነት የሚመሩና በምክትል ዲንነት ደረጃ የሚመደቡ ማለት ነው፡፡
1.2.3 ግንባር ቀደም አሰልጣኝ/ኢንስትራክተር ማለት የቴ/ሙ/ት/ስ ስትራቴጂ እና ውጤት
ተኮር ቴ/ሙ/ት/ሥልጠና ሥርዓትን በሚገባ ተገንዝቦ እራሱ አርዓያ ሆኖ ሌሎች እንዲከተሉት
በማድረግ ለተግባራዊነቱ በቁርጠኝነት የሚሰራ እና ተጨባጭ ውጤት ማስመዝገብ የቻለ
አሠልጣኝ/ ኢንስትራክተር ማለት ነው፡፡
1.2.4 አኑዋላይዜሽን/ኤለቨናይዜሽን ማለት በቴ/ሙ/ት/ሥ/ተቋማት ውስጥ ለሀላፊነት ስራ
ለሚመደቡ ባለሙያዎች በወር ደሞዛቸው ላይ ተጨምሮ የሚከፈል ክፍያ ማለት ነው፡፡
1.2.5 የደረጃ እድገት ማለት ለአሰልጣኞችና ኢንስትራክተሮች የደመወዝ ለውጥ ሊያስገኝ
የሚችል ከአንድ የስራ ደረጃ ወደ ሌላ የስራ ደረጃ የሚደረግ ለውጥ/ሽግግር ማለት ነው፡፡
1.2.6 “ክልል”ማለት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ህገ መንግስት አንቀጽ
47/1/ መሰረት በክልልነት የታወቁት ሲሆኑ የአዲስ አበባና የድሬዳዋ አስተዳደርንም
ይጨምራል፡፡
1.2.7 የቴ/ሙ/ት/ሥ/ኤጀንሲ/ቢሮ ማለት በክልሉ ወይም በከተማ አስተዳደሩ ህጋዊ እውቅና
አግኝቶ የተቋቋመ የቴ/ሙ/ት/ሥ በበላይነት የሚያስተባብርና የሚመራ አካል ነው፡፡
1.2.8 ተቋም ማለት በተለየዩ የቴ/ሙ/ት/ሥ የሙያ መስኮችና የስልጠና ደረጃዎች ስልጣኞችን
ተቀብሎ ስልጠና የሚሰጥና የሚያበቃ የማሰልጠኛ ተቋምነው፡፡
1.2.9 የዘርፍ አስተባባሪዎች ማለት በቴ/ሙ/ት/ሥ ተቋማት ውስጥ የሚሰጡ ተመሳሳይነት
ያላቸውን የስልጠና መስኮች በውጤት ተኮር ስልጠና በመምራት በጋራ አቅደው እንዲሰሩ
የሚያስተባብሩ አሰልጣኞችና ኢንስትራክተሮች ማለት ነው፡፡

4
1.2.10 አሰልጣኝ ማለት በቴ/ሙ/ት/ሥ ዘርፍ በሚሰጡ ሙያዎች በደረጃ IV/V ስልጠናውን
ያጠናቀቀና ባጠናቀቀበት ሙያ ከደረጃ I እስከ ደረጃ IV/V በየደረጃው በምዘና የሙያ ብቃቱ
የተረጋገጠ እና የማሰልጠንና የማብቃት ስራ ላይ የተሰማራ ባለሙያ ነው፡፡
1.2.11 ኢንስትራክተር ማለት የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ዘርፍ በሚሰጥባቸው
ሙያዎች ከታወቀ ዩኒቨርስቲ/ኢንስቲትዩት በመጀመሪያ ዲግሪ/በሁለተኛ ዲግሪ ስልጠናውን
ያጠናቀቀ፤ ስልጠናውን ባጠናቀቀበት ሙያና በሚያሰለጥኑበት ደረጃ ከደረጃ I እስከ ደረጃ IV/V
በየደረጃው በምዝና ብቃቱ የተረጋገጠ እና የማሰልጠንና የማብቃት ስራ ላይ የተሰማራ ባለሙያ
ሲሆን የተቋማት ሃላፊዎችንም ይጨምራል፡፡
1.2.12 ባለድርሻ አካላት ማለት በቴ/ሙ/ት/ሥ ስርአት ውስጥ ጉልህ ሚና ያላቸው እንደ
መንግስታዊ አካላት፤ የልማት ድርጅቶች፤ ማሰልጠኛ ተቋሞች እንዲሁም የአሰሪና የሰራተኛ
ማህበራት ተወካዮችና የመሳሰሉትን ያጠቃልላል፡
1.2.13 አመራር ማለት ተቋሙን በበላይነት የሚመሩ የተቋሙ ዲን፣ ም/ዲኖች
(የቴ/ሽ/ኢ/ኤ/ዋና የስራ ሂደት ባለቤት እና የትምህርትና ስልጠና ዋና የስራ ሂደት ባለቤት )፣
ዳይሬክተር፣ ም/ዳይሬክተሮች፣ የተቋም መሪ፣ ም/የተቋም መሪዎች፣ ያካትታል፡፡
1.2.14 ተቋም ማለት ከፌ/ቴ/ሙ/ት/ሥ/ኤጀንሲ፣ ከክልል/ከተማ አስተዳደር
ቴ/ሙ/ት/ሥ/ቢሮ/ኤጀንሲ እውቅና አግኝቶ የቴ/ሙ/ት/ሥልጠና የሚሰጥ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ፣
ኮሌጅ እና ተቋም ናቸው፡፡
1.2.15 ቴክኖሎጂ ማለት አንድን ግብዓት በቀላሉ ገበያ ላይ ሊውል ወደሚችል ምርት እና
አገልግሎት የመለወጥ ሂደት ሲሆን ይህም፡- ቁሳዊ ቴክኖሎጂ (Technoware)፣ ዕውቀታዊ
ቴክኖሎጂ (Humanware)፣ ሰነዳዊ ቴክኖሎጂ (Inforware) ፣ ድርጊታዊ ቴክኖሎጂ (Orgawere)
ያካተተ ነው::
1.2.16 የትብብር ስልጠና ማለት በቴ/ሙ/ት/ስ/ተቋማት እና ኢንዱስትሪ በጋራ በኢንዱስትሪ
ውስጥ የሚሰጥ ስልጠና ማለት ነው::
1.2.17 ቆይታ ማለት አሰልጣኙ/ኢንስትራክተሩ በደረጃው የሚቆየበት ጊዜ ሲሆን እንደየደረጃው
በተለየው መሰረት የሚታይ ነው፡፡

5
1.3 የመመሪያው ተፈፃሚነት ወሰን
ይህ መመሪያ የውጤት ተኮር ትምህርትና ስልጠና ስርዓት በሚተገብሩ ማንኛውም የመንግስት
ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ውስጥ የሚያገለግሉ የቴ/ሙ/ት/ስ/ዘርፍ
አሰልጣኞች፣ኢንስትራክተሮች፣ ዋና ዲኖችና ምክትል ዲኖችን ይመለከታል፡፡

1.4 የመመሪያው ተፈፃሚነት ጊዜ


ይህ መመሪያ ከሐምሌ 1 ቀን 2009 ዓ.ም ጀምሮ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡

6
1.5 የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና አሰልጣኞችና ኢንስትራክተሮች ፕሮፋይል

1.5.1. C-ደረጃ አሠልጣኝ

 በደረጃ IV ወይም በደረጃ V ስልጠናውን ያጠናቀቀና ባጠናቀቀበት ሙያ ከደረጃ I እስከ


ደረጃ IV/V በየደረጃው ተመዝኖ የሙያ ብቃቱ የተረጋገጠ እና የሙያ ምዘና ብቃት
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት በየደረጃው ያለው፤
 የማሰልጠን ስነ ዘዴ ስልጠና ወስዶ አግባብነት ካለው የቴ/ሙ/ት/ስ/መዋቅር የምስክር
ወረቀት የተሰጠው፤
 ለሲ ደረጃ አሰልጣኞች የሚሰጠውን የቅድመ ስራ ስልጠና ወስዶ ያጠናቀቀ እና የስልጠና
የምስክር ወረቀት ያቀረበ

1.5.2. B-ደረጃ ኢንስትራክተር

 የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና በሚሰጥባቸው ሙያዎች ከታወቀ


ዩኒቨርስቲ/ኢንስቲትዩት በመጀመሪያ ዲግሪ ስልጠናውን ያጠናቀቀ፤
 የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠናውን ባጠናቀቀበት ሙያ እና በሚያሰለጥንበት ደረጃ

ከደረጃ I እስከ ደረጃ IV በየደረጃው ተመዝኖ ብቃቱ የተረጋገጠ እና በየደረጃው የሙያ


ምዘና ብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ያለው

 የማሰልጠን ስነ ዘዴ ስልጠና ወስዶ አግባብነት ካለው የቴ/ሙ/ት/ስ/መዋቅር የምስክር


ወረቀት የተሰጠው፤

1.5.3. A-ደረጃ ኢንስትራክተር

 በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠናው በሚሰጥባቸው ሙያዎች ከታወቀ


ዩኒቨርሲቲ/ኢንስቲትዩት በ2ኛ ዲግሪ ስልጠናውን ያጠናቀቀ፤
 በሰለጠነበት ሙያ እና በሚያሰለጥንበት ደረጃ ከደረጃ I እስከ ደረጃ V በየደረጃው ተመዝኖ
ብቃቱ የተረጋገጠ እና በየደረጃው የሙያ ምዘና ብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ያለው፤
 የማሰልጠን ስነ ዘዴ ስልጠና ወስዶ አግባብነት ካለው የቴ/ሙ/ት/ስ/መዋቅር የምስክር ወረቀት
የተሰጠው፤

7
1.6 የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ተቋማት አሰልጣኞችና አመራሮች ፕሮፋይል

በአዋጅ ቁጥር 954/2008 ዓ.ም አንቀፅ 2 ንዑስ አንቀፅ 20 እና 21 በግልፅ እንደተቀመጠው


የተቋም አሰልጣኞችና አመራሮች ፕሮፋይል፡-

1.6.1 የዲኖች/ ዳይሬክተሮች/ የተቋም መሪ/ ፕሮፋይል

1.6.1.1በቴ/ሙ/ት/ሥ/ተቋም ከሚሰጡ የትኩረት ዘርፎች በአንዱ ሙያ በቢ-ደረጃ


ኢንስትራክተር ወይም በኤ-ደረጃ በኢንስትራክተርነት ያለውን የአሰልጣኝነት ፕሮፋይል
የሚያሟሉ፤
1.6.1.2 በአሰልጣኝነት ቆይታ ከፍተኛ የስራ አፈፃፀም ያላቸው፤
1.6.1.3 የውጤት ተኮር ስልጠና ስርዓትን ለመተግበር የሚያስችል በፌደራል ወይም በክልል
ደረጃ የተዘጋጀውን የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና የአመራርነት ስልጠና የወሰዱና አግባብነት
ካለው የቴ/ሙ/ት/ስ/መዋቅር የምስክር ወረቀት የተሰጠው ወይም ስልጠናውን ለመውሰድ
ፈቃደኛ የሆነ፤
1.6.1.4 የሙያ ብቃት ምዘና ማረጋገጫ በየደረጃው የወሰዱና የብቃት ምዘና ማረጋገጫ
የምስክር ወረቀት ያለው

1.6.2 የምክትል ዲኖች/ዳይሬክተሮች/ተቋም መሪዎች ፕሮፋይል

1.6.2.1 በቴ/ሙ/ት/ሥ/ተቋም ከሚሰጡ የትኩረት ዘርፎች በአንዱ ሙያ በቢ-ደረጃ


ኢንስትራክተርና በኤ-ደረጃ ኢንስትራክተርነት ያለውን የአሰልጣኝነት ፕሮፋይል የሚያሟሉ፤
1.6.2.2 በአሰልጣኝነት ቆይታቻው ከፍተኛ የስራ አፈፃፀም ያላቸው፤
1.6.2.3 የውጤት ተኮር ስልጠና ስርአትን ለመተግበር የሚያስችል በፌደራል ወይም በክልል
ደረጃ የተዘጋጀውን የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና የአመራርነት ስልጠና የወሰዱና አግባብነት
ካለው የቴ/ሙ/ት/ስ/መዋቅር የምስክር ወረቀት የተሰጠው ወይም ስልጠናውን ለመውሰድ
ፈቃደኛ የሆነ፤
1.6.2.4 የሙያ ብቃት ምዘና ማረጋገጫ በየደረጃው የወሰዱና የብቃት ምዘና ማረጋገጫ
የምስክር ወረቀት ያለው

8
1.7 የተቋም ዲኖች እና ም/ዲኖች ምልመላ እና አመዳደብ

1.7.1 የተቋም ዲኖች እና ም/ዲኖች ምልመላ ፣ አመዳደብና ፈፃሚ አካል

የተቋም አመራሮች ከቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና አሰልጣኞች መካከል የሚመለመሉት


በዚህ መመሪያ በተዘጋጀው መመልመያ መስፈርት መሠረት ሲሆን በክልሉ ወይም በከተማ
አስተዳደሩ የቴ/ሙ/ት/ሥ/ቢሮ/ኤጀንሲ ደረጃ በሚቋቋም መልማይ ኮሚቴ ወይም በክልሉ ወይም
በከተማ አስተዳደሩ የቴ/ሙ/ት/ሥ/ቢሮ/ኤጀንሲ ህጋዊ ውክልና በተሰጠው አካል አማካኝነት
ተከናውኖ ለክልሉ ወይም ለከተማ አስተዳደሩ ቴ/ሙ/ት/ሥልጠና/ቢሮ/ኤጀንሲ ኃላፊ ቀርቦ
ይጸድቃል::

1.7.2 የተቋም ዲኖች እና ም/ዲኖች መመልመያ መስፈርት

1.7.2.1 የመንግስትን ፖሊሲና ስትራቴጅ ለመተግበር ቁርጠኛ የሆኑ እና ራሳቸውን ከኪራይ


ሰብሳቢነት አመለካከት ያጸዱና ኪራይሰብሳቢዎችን በጽናት የሚታገሉ፤
1.7.2.2 በስራው ከሌሎች የተሻለ ምርጥ ፈጻሚ በመሆን አርአያ ሆኖ ሌሎችን በተከታታይ
በማብቃት የተሻለ ፈጻሚ እንዲሆኑ ያደረገ፤
1.7.2.3 በሚያሰለጥኑበት ሙያ ልዩ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው አሰልጣኞች ድጋፍ በማድረግ የጎላ
አስተዋጽኦ ያደረጉ፤
1.7.2.4 የቴ/ሙ/ት/ሥልጠና ተቋሙ ያለበትን ክልል/የአካባቢውን የስራ ቋንቋ የሚችሉ መሆን
አለባቸው፡፡

1.7.3 የዲኖችና ምክትል ዲኖች ምልመላ መስፈርት ነጥብ አሰጣጥ


1.7.3.1 የ18 ወራት ስራ አፈጻጸም 30%
1.7.3.2 የትምህርት ደረጃ 10%
የተለያየ የትምህርት ደረጃ ያላቸው ማለትም በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በሁለተኛ ዲገሪ እና
በፒኤችዲ ዲግሪ ደረጃ የትምህርት ዝግጅት ያላቸው ተወዳዳሪዎች በሚወዳደሩበት ወቅት የ
ነጥብ አሰጣጡም ለመጀመሪ ዲግሪ 8%፣ ለሁለተኛ ዲግሪ 9% እና ለፒኤችዲ ዲግሪ 10% የሚሰጥ
ይሆናል፡፡
1.7.3.3 የስራ ልምድ(አገልግሎት) 10%
ለዲንና ምክትል ዲን ለመወዳደር ዝቅተኛ አገልግሎት ሁለት ዓመት እና በላይ ሁኖ፤
ለእያንዳንዱ ተወዳዳሪ የሚሰጠው የስራ ልምድ ውጤት እንደየአገልግሎቱ መጠን ከሁለት

9
ዓመት እስከ 10 ዓመት አገልግሎት ያለው ከ2-10% የሚያገኝ ይሆናል፡፡ ከ10 ዓመት እና
በላይ የስራ ልምድ አገልግሎት ያለው በተመሳሳይ 10% የሚያገኝ ይሆናል፡፡
1.7.3.4 ፈተና (የጽሁፍ፣ የቃል) 35%
1.7.3.5 በክልሉ/ዞኑ/ከተማ አስተዳደሩ ቴ/ሙ/ት/ስ/ቢሮ/ኤጀንሲ ሀላፊ የሚሞላ 15%

1.8. የስልጠና ዘርፍ አስተባባሪዎች ምልመላና አመዳደብ መስፈርት

የተቋማት የስልጠና ዘርፍ አስተባባሪዎች ምልመላና ምደባ በተመለከተ በተቋሙ ውስጥ በዘርፉ
ካሉ አሰልጣኞችና ኢንስትራክተሮች መካካል ተወዳድረው የሚመደቡ ሆነው ቀጥሎ ያለውን
መስፈርት ማሟላት አለባቸዉ፡፡

1.8.1 የ18 ወራት ስራ አፈጻጸም 30%


1.8.2 የትምህርት ደረጃ 10%
በተለያየ የትምህርት ደረጃ ያላቸው ማለትም በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በሁለተኛ ዲገሪ እና
በፒኤችዲ ዲግሪ ደረጃ የትምህርት ዝግጅት ያላቸው ተወዳዳሪዎች በሚወዳደሩበት ወቅት
የነጥብ አሰጣጡም ለመጀመሪ ዲግሪ 8%፣ ለሁለተኛ ዲግሪ 9% እና ለፒኤችዲ ዲግሪ እና
10% የሚሰጥ ይሆናል፡፡
1.8.3 የስራ ልምድ(አገልግሎት) 10%
ለዘርፍ አስተባባሪነት ለመወዳደር ዝቅተኛ አገልግሎት ሁለት ዓመት እና በላይ ሁኖ፤
ለእያንዳንዱ ተወዳዳሪ የሚሰጠው የስራ ልምድ ውጤት እንደየአገልግሎቱ መጠን ከሁለት
ዓመት እስከ 10 ዓመት አገልግሎት ያለው ከ2-10% የሚያገኝ ይሆናል፡፡ ከ10 ዓመት እና
በላይ የስራ ልምድ አገልግሎት ያለው በተመሳሳይ 10% የሚያገኝ ይሆናል፡፡
1.8.4 ፈተና (የጽሁፍ፣ የቃል) 35%
1.8.5 በተቋሙ ማኔጅመንት ኮሚቴ የሚሞላ 15%

10
ክፍል ሁለት

2.1 አሰልጣኞችና ኢንስትራክተሮች ለደረጃ እድገት ለመቅረብ ማሟላትያለባቸው መስፈርቶች፡


2.1.1 የሲ-ደረጃ አሰልጣኞች ለደረጃ እድገት ለመቅረብ ማሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች
ተቁ የውድድር ደረጃ መሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች
በጀማሪ አሰልጣኝነት ቢያንስ ሁለት(2) አመት ያገለገለ፤
የሁለት ዓመት አጠቃላይ የስራ አፈጻጸም አማካይ ውጤት 75% እና በላይ የሆነ፤
በቆይታው ካሰለጠናቸው ሠልጣኞች መካከል ቢያንስ እንደ ሃገር ለአመቱ የተቀመጠውን በምዘና የማብቃት
ግብ በአማካኝ ያሟላና ስልጠና አጠናቃቂዎች ተፈላጊውን ፕሮጀክት፣ቁጠባ እና አደረጃጀት/ኢንተርፕራይዝ
ፈጥረው እንዲወጡ ያደረገ
በኮሌጁ በተሰጠው እቅድ መሰረት በገበያ-ተኮር አጫጭር ስልጠና ለስራ ፈላጊ ዜጎች ከሙያ ደረጃ
ከጀማሪ አሰልጣኝነት ወደ በተመረጡ የብቃት አህዶች (በደረጃ 1 እና በደረጃ 2) ላይ በማሰልጠን ያበቃ
1
ረዳት አሰልጣኝነት በቆይታው በአራቱ የድጋፍ ማዕቀፎች ለጥ.አ.ኢ በደረጃ 1 እና 2 የተሟላ ድጋፍ በመስጠትና በምዘና
ብቃታቸውን እንዲያረጋግጡ በማድረግ ሀብት እንዲያፈሩ ያደረገ፣
በቆይታው በተዘጋጀ ዲዛይን መሰረት አንድ ምርጥ ቴክኖሎጅ 100 % በመቅዳት የጥ/አ/ኢንተርፕራይዞችን
ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የክልል ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽንና ቴክኖሎጂ ሽግግር የስራ ሂደት በቴክኖሎጂ
ልማት ቡድን መሪነት ለተመረጠው ቴክኖሎጂ አግባብነት ካለው ኢንደስትሪ በመጡ ባለሙያዎች
ተገምግሞ ተቀባይነት ሲያገኝ እውቅና የሚሰጠው ይሆናል፡፡
የትብብር ስልጠናን በስታንዳርዱ መሰረት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ያደረገ፤
በረዳት አሰልጣኝነት ሁለት(2) አመት ያገለገለ፤
የሁለት አመት አጠቃላይ የስራ አፈጻጸም ግምገማ አማካይ ውጤት 80% እና በላይ የሆነ፤
በቆይታው ካሰለጠናቸው ሠልጣኞች መካከል ቢያንስ እንደ ሃገር ለአመቱ የተቀመጠውን በምዘና የማብቃት
ከረዳት አሰልጣኝነት ወደ ግብ በአማካኝ ያሟላና ስልጠና አጠናቃቂዎች ተፈላጊውን ፕሮጀክት፣ቁጠባ እና አደረጃጀት/ኢንተርፕራይዝ
2 ፈጥረው እንዲወጡ ያደረገ
አሰልጣኝነት በኮሌጁ በተሰጠው እቅድ መሰረት በገበያ-ተኮር አጫጭር ስልጠና ለስራ ፈላጊ ዜጎች ከሙያ ደረጃ
በተመረጡ የብቃት አህዶች (በደረጃ 1 እና በደረጃ 2) ላይ በማሰልጠን ያበቃ

በቆይታው በአራቱ የድጋፍ ማዕቀፎች ለጥ.አ.ኢ በደረጃ 1 እና 2 የተሟላ ድጋፍ በመስጠትና በምዘና
ብቃታቸውን እንዲያረጋግጡ በማድረግ ሀብት እንዲያፈሩ ያደረገ፣

11
ተቁ የውድድር ደረጃ መሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች
በቆይታው ተዘጋጅቶ በቀረበ ዲዛይን ሁለት ምርጥ ቴክኖሎጅ 100% በመቅዳት የጥ/አ/ኢንተርፕራይዞችን
ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የክልል ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽንና ቴክኖሎጂ ሽግግር የስራ ሂደት መሪነት
ለተመረጠው ቴክኖሎጂ አግባብነት ካለው ኢንዱስትሪ በመጡ ባለሙያዎች ተገምግሞ ተቀባይነት ሲያገኝ
እውቅና የሚሰጠው ይሆናል፡፡
የትብብር ስልጠናን በስታንዳርዱ መሰረት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ያደረገ፤
በዘርፉ ለሚገኙ ጀማሪ አሰልጣኞች ተከታታይ ሙያዊ ድጋፍ የሰጠና ለዚህም ከዘርፉ/ስልጠና ክፍሉ እውቅና
የተሰጠው፤
በአሰልጣኝነት ሶስት (3) አመት ያገለገለ፤
የሶስት አመት አጠቃላይ የስራ አፈጻጸም አማካኝ 85% እና በላይ የሆነ፤
በቆይታው ካሰለጠናቸው ሠልጣኞች መካከል ቢያንስ እንደ ሃገር ለአመቱ የተቀመጠውን በምዘና የማብቃት
ግብ በአማካኝ ያሟላና ስልጠና አጠናቃቂዎች ተፈላጊውን ፕሮጀክት፣ቁጠባ እና አደረጃጀት/ኢንተርፕራይዝ
ፈጥረው እንዲወጡ ያደረገ
በገበያ-ተኮር አጫጭር ስልጠና ለስራ ፈላጊ ዜጎች ከሙያ ደረጃ በተመረጡ የብቃት አህዶች (በደረጃ 1 እና
በደረጃ 2) ላይ በማሰልጠን ያበቃ
ከአሰልጣኝነት ወደ ከፍተኛ በቆይታው በአራቱ የድጋፍ ማዕቀፎች ለጥ.አ.ኢ በደረጃ 1 እና 2 የተሟላ ድጋፍ በመስጠትና በምዘና
3
አሰልጣኝነት ብቃታቸውን እንዲያረጋግጡ በማድረግ ሀብት እንዲያፈሩ ያደረገ፣
ተዘጋጅቶ በቀረበ ዲዛይን ሶስት ምርጥ ቴክኖሎጅ 100 % በመቅዳት የጥ/አ/ኢንተርፕራይዞችን ተጠቃሚ
ማድረግ መቻሉን በክልል ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽንና ቴክኖሎጂ ሽግግር የስራ ሂደት መሪነት ለተመረጠው
ቴክኖሎጂ አግባብነት ካለው ኢንዱስትሪ በመጡ ባለሙያዎች ተገምግሞ ተቀባይነት ሲያገኝ እውቅና
የሚሰጠው ይሆናል፡፡
የትብብር ስልጠናን በስታንዳርዱ መሰረት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ያደረገ፤
በዘርፉ ከጀማሪ አሰልጣኝ እስከ አሰልጣኝ ላሉት ተከታታይ ሙያዊ ድጋፍ የሰጠና ለዚህም ከዘርፉ/ስልጠና
ክፍሉ እውቅና የተሰጠው፤

12
2.1.2 የቢ-ደረጃ አሰልጣኞች/ኢንስትራክተሮች ለደረጃ እድገት ለመቅረብ ሊያሟሉ የሚገቧቸው መስፈርቶች

ተቁ የውድድርደረጃ መሟላትያለበትመስፈርት
በጀማሪ ኢንስትራክተርነት ሁለት(2) አመትያገለገለ፤
የሁለት አመት አጠቃላይ የስራ አፈጻጸም አማካኝ 80% እና በላይ የሆነ፤
በቆይታው ካሰለጠናቸው ሠልጣኞች መካከል ቢያንስ እንደ ሃገር ለአመቱ የተቀመጠውን በምዘና የማብቃት ግብ
በአማካኝ ያሳካና ስልጠና አጠናቃቂዎች ተፈላጊውን ፕሮጀክት፣ቁጠባ እና አደረጃጀት/ኢንተርፕራይዝ ፈጥረው
እንዲወጡ ያደረገ
በኮሌጁ በተሰጠው እቅድ መሰረት በገበያ-ተኮር አጫጭር ስልጠና ለስራ ፈላጊ ዜጎች ከሙያ ደረጃ በተመረጡ የብቃት
አህዶች (ከደረጃ 1 እስከ ደረጃ 4) ላይ በማሰልጠን ያበቃ
ከጀማሪ ኢንስትራክተርነት በቆይታው በአራቱ የድጋፍ ማዕቀፎች የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን (ከደረጃ 1 እስከ ደረጃ 4) በተሟላ
1
ወደ ረዳት ኢንስትራክተርነት ሁኔታ በመደገፍ በምዘና ብቃታቸውን እንዲያረጋግጡ በማድረግ ሀብት እንዲያፈሩ ያደረገ፣
በቆይታው ቢያንስ ሁለት ምርጥ ቴክኖሎጂ ሙሉ ዲዛይን በማዘጋጀትና 100% በመቅዳት የጥ/አ/ ኢንተርፕራይዞችን
ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የክልል ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽንና ቴክኖሎጂ ሽግግር የስራ ሂደት መሪነት ለተመረጠው
ቴክኖሎጂ አግባብነት ካለው ኢንዱስትሪ በመጡ ባለሙያዎች ተገምግሞ ተቀባይነት ሲያገኝ እውቅና የሚሰጠው
ይሆናል፡፡
የትብብር ስልጠናን በስታንዳርዱ መሰረት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ያደረገ፤
ለሲ-ደረጃ አሠልጣኞች ተከታታይ ሙያዊ ድጋፍ ያደረገና ለዚህም ተቋማዊ እውቅና የተሰጠው፤
ረዳት ኢንስትራክተርነት ሁለት(2) አመትያገለገለ፤
የሁለትአመትአጠቃላይ የስራ አፈጻጸም አማካኝ 85% እና በላይ የሆነ፤
በዘርፉለሚገኙ አሰልጣኞችና ጀማሪኢንስትራክተሮችተከታታይድጋፍያደረገ፤
በቆይታው ካሰለጠናቸው ሠልጣኞች መካከል ቢያንስ እንደ ሃገር ለአመቱ የተቀመጠውን በምዘና የማብቃት ግብ
በአማካኝ ያሳካና ስልጠና አጠናቃቂዎች ተፈላጊውን ፕሮጀክት፣ቁጠባ እና አደረጃጀት/ኢንተርፕራይዝ ፈጥረው
እንዲወጡ ያደረገ
ከረዳት ኢንስትራክተርነት በኮሌጁ በተሰጠው እቅድ መሰረት በገበያ-ተኮር አጫጭር ስልጠና ለስራ ፈላጊ ዜጎች ከሙያ ደረጃ በተመረጡ የብቃት
2
ወደ ኢንስትራክተርነት አህዶች (ከደረጃ 1 እስከ ደረጃ 4) ላይ በማሰልጠን ያበቃ
በቆይታው በአራቱ የድጋፍ ማዕቀፎች የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን (ከደረጃ 1 እስከ ደረጃ 4) በተሟላ
ሁኔታ በመደገፍ በምዘና ብቃታቸውን እንዲያረጋግጡ በማድረግ ሀብት እንዲያፈሩ ያደረገ፣
በቆይታው ቢያንስ ሁለት ምርጥ ቴክኖሎጂ ሙሉ ዲዛይን በማዘጋጀትና 100% በመቅዳት የጥ/አ/ ኢንተርፕራይዞችን
ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የክልል ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽንና ቴክኖሎጂ ሽግግር የስራ ሂደት መሪነት ለተመረጠው
ቴክኖሎጂ አግባብነት ካለው ኢንዱስትሪ በመጡ ባለሙያዎች ተገምግሞ ተቀባይነት ሲያገኝ እውቅና የሚሰጠው
ይሆናል፡፡

13
ተቁ የውድድርደረጃ መሟላትያለበትመስፈርት
የትብብር ስልጠናን በስታንዳርዱ መሰረት በዕትዕ የተቀመጠውን ግብ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ያደረገ፤
በዘርፉ ለሚገኙ የ ሲ ደረጃ አሠልጣኞች እና ጀማሪ ኢንስትራክተሮች ተከታታይ ሙያዊ ድጋፍ ያደረገና ለዚህም
ተቋማዊ ዕውቅና የተሰጠው
በኢንስትራክተርነት ሶስት(3) አመት ያገለገለ፤
የሶስት አመት አጠቃላይ የስራ አፈጻጸም አማካኝ 90% እና በላይ የሆነ፤
በቆይታው ካሰለጠናቸው ሠልጣኞች መካከል ቢያንስ እንደ ሃገር ለአመቱ የተቀመጠውን በምዘና የማብቃት ግብ
በአማካኝ ያሳካና ስልጠና አጠናቃቂዎች ተፈላጊውን ፕሮጀክት፣ቁጠባ እና አደረጃጀት/ኢንተርፕራይዝ ፈጥረው
እንዲወጡ ያደረገ
በኮሌጁ በተሰጠው እቅድ መሰረት በገበያ-ተኮር አጫጭር ስልጠና ለስራ ፈላጊ ዜጎች ከሙያ ደረጃ በተመረጡ የብቃት
አህዶች (ከደረጃ 1 እስከ ደረጃ 4) ላይ በማሰልጠን ያበቃ
ከኢንስትራክተርነት ወደ በቆይታው በአራቱ የድጋፍ ማዕቀፎች የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን (ከደረጃ 1 እስከ ደረጃ 4) በተሟላ
3
ከፍተኛ ኢንስትራክተርነት ሁኔታ በመደገፍ በምዘና ብቃታቸውን እንዲያረጋግጡ በማድረግ ሀብት እንዲያፈሩ ያደረገ፣
በቆይታው ቢያንስ የ 3 ምርጥ ቴክኖሎጂ ዲዛይን በማዘጋጀትና 100% በመቅዳት እንዲሁም የ1 ቴክኖሎጂ ሙሉ
ዲዛይን በማሻሻል እና በመስራት የጥ/አ/ኢንተርፕራይዞችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የክልል ኢንዱስትሪ
ኤክስቴንሽንና ቴክኖሎጂ ሽግግር የስራ ሂደት መሪነት ለተመረጠው ቴክኖሎጂ አግባብነት ካለው ኢንዱስትሪ በመጡ
ባለሙያዎች ተገምግሞ ተቀባይነት ሲያገኝ እውቅና የሚሰጠው ይሆናል፡፡
የትብብር ስልጠናን በተቀመጠው ስታንዳርድ መሰረት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊያደረገ፤
በዘርፉ ለሚገኙአሠልጣኞች፣ ጀማሪና ረዳትኢንስትራክተሮች ተከታታይ ሙያዊ ድጋፍ ያደረገና ለዚህም ተቋማዊ
ዕውቅና የተሰጠው

14
ተቁ የውድድርደረጃ መሟላትያለበትመስፈርት
በከፍተኛኢንስትራክተርነትአራት (4) አመትያገለገለ፤
የአራት አመት አጠቃላይ የስራ አፈጻጸም አማካኝ 90% እና በላይ የሆነ፤
በቆይታው ካሰለጠናቸው ሠልጣኞች መካከል ቢያንስ እንደ ሃገር ለአመቱ የተቀመጠውን በምዘና የማብቃት ግብ
በአማካኝ ያሳካና ስልጠና አጠናቃቂዎች ተፈላጊውን ፕሮጀክት፣ቁጠባ እና አደረጃጀት/ኢንተርፕራይዝ ፈጥረው
እንዲወጡ ያደረገ
በኮሌጁ በተሰጠው እቅድ መሰረት በገበያ-ተኮር አጫጭር ስልጠና ለስራ ፈላጊ ዜጎች ከሙያ ደረጃ በተመረጡ የብቃት
አህዶች (ከደረጃ 1 እስከ ደረጃ 4) ላይ በማሰልጠን ያበቃ

ከከፍተኛ ኢንስትራክተርነት በቆይታው በአራቱ የድጋፍ ማዕቀፎች የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን (ከደረጃ 1 እስከ ደረጃ 4) በተሟላ
4
ወደ መሪ ኢንስትራክተርነት ሁኔታ በመደገፍ በምዘና ብቃታቸውን እንዲያረጋግጡ በማድረግ ሀብት እንዲያፈሩ ያደረገ፣
በቆይታው ቢያንስ የሶስት ምርጥ ቴክኖሎጂ ዲዛይን በማዘጋጀትና 100% በመቅዳት እንዲሁም የሁለት
ቴክኖሎጂዎች ዲዛይን በማሻሻልና ቴክኖሎጂዎችን በመስራት የጥ/አ/ኢንተርፕራይዞችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን
በክልልና በሃገር አቀፍ ደረጃ የክልልና የፌደራል ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽንና ቴክኖሎጂ ሽግግር የስራ ሂደት መሪነት
ለተመረጠው ቴክኖሎጂ አግባብነት ካለው ኢንዱስትሪ በመጡ ባለሙያዎች ተገምግሞ ተቀባይነት ሲያገኝ እውቅና
የሚሰጠው ይሆናል፡፡
የትብብር ስልጠናን በስታንዳርዱ መሰረት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ያደረገ፤
በዘርፉ በስሩ ለሚገኙ የ ሲ ደረጃ አሠልጣኞችና ኢንስትራክተሮች ተከታታይ ሙያዊ ድጋፍ የሰጠና ለዚህም ተቋማዊ
እውቅና የተሰጠው

15
2.1.3 የኤ-ደረጃ ኢንስትራክተሮች ለደረጃ እድገት ለመቅረብ ሊያሟሉ የሚገቧቸው መስፈርቶች

ተቁ የውድድርደረጃ መሟላትያለበትመስፈርት
በኢንስትራክተርነት ሶስት (3) አመትያገለገለ፤
የሶስት አመት አጠቃላይ የስራ አፈጻጸም አማካኝ 90% እና በላይ የሆነ፤
በቆይታው ካሰለጠናቸው ሠልጣኞች መካከል ቢያንስ እንደ ሃገር ለአመቱ የተቀመጠውን በምዘና የማብቃት ግብ
በአማካኝ ያሳካና ስልጠና አጠናቃቂዎች ተፈላጊውን ፕሮጀክት፣ቁጠባ እና አደረጃጀት/ኢንተርፕራይዝ ፈጥረው
እንዲወጡ ያደረገ
በኮሌጁ በተሰጠው እቅድ መሰረት በገበያ-ተኮር አጫጭር ስልጠና ለስራ ፈላጊ ዜጎች ከሙያ ደረጃ በተመረጡ የብቃት
አህዶች (ከደረጃ 1 እስከ ደረጃ 5) ላይ በማሰልጠን ያበቃ
ከኢንስትራክተርነት ወደ በቆይታው በአራቱ የድጋፍ ማዕቀፎች የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን (ከደረጃ 1 እስከ ደረጃ 5) በተሟላ ሁኔታ
1.
ከፍተኛ ኢንስትራክተርነት በመደገፍ በምዘና ብቃታቸውን እንዲያረጋግጡ በማድረግ ሀብት እንዲያፈሩ ያደረገ፣
በቆይታው ቢያንስ ሁለት ምርጥ ቴክኖሎጂዎችን ዲዛይን በማሻሻልና ቴክኖሎጂውን በመስራት
የጥ/አ/ኢንተርፕራይዞችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን በሃገር አቀፍ ደረጃ የፌ/ቴ/ሙ/ት/ስ ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽንና
ቴክኖሎጂ ሽግግር የስራ ሂደት መሪነት ለተመረጠው ቴክኖሎጂ አግባብነት ካለው ኢንዱስትሪ በመጡ ባለሙያዎች
ተገምግሞ ተቀባይነት ሲያገኝ እውቅና የሚሰጠው ይሆናል፡፡
የትብብር ስልጠናን በተቀመጠው ስታንዳርድ መሰረት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ያደረገ፤
በዘርፉ ለሚገኙ የሲ-አሠልጣኞች እና የቢ-ደረጃ ኢንስትራክተሮች ተከታታይ ሙያዊ ድጋፍ ያደረገና ለዚህም ተቋማዊ
እውቅና የተሰጠው
በከፍተኛ ኢንስትራክተርነት አራት(4) አመት ያገለገለ፤
የአራት አመት አጠቃላይ የስራ አፈጻጸም አማካኝ 95% እና በላይ የሆነ፤
በቆይታው ካሰለጠናቸው ሠልጣኞች መካከል ቢያንስ እንደ ሃገር ለአመቱ የተቀመጠውን በምዘና የማብቃት ግብ
በአማካኝ ያሳካና ስልጠና አጠናቃቂዎች ተፈላጊውን ፕሮጀክት፣ቁጠባ እና አደረጃጀት/ኢንተርፕራይዝ ፈጥረው
ከከፍተኛ እንዲወጡ ያደረገ
2. ኢንስትራክተርነት ወደ በኮሌጁ በተሰጠው እቅድ መሰረት በገበያ-ተኮር አጫጭር ስልጠና ለስራ ፈላጊ ዜጎች ከሙያ ደረጃ በተመረጡ የብቃት
መሪ ኢንስትራክተርነት አህዶች (ከደረጃ 1 እስከ ደረጃ 5) ላይ በማሰልጠን ያበቃ
በቆይታው በአራቱ የድጋፍ ማዕቀፎች የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን (ከደረጃ 1 እስከ ደረጃ 5) በተሟላ ሁኔታ
በመደገፍ በምዘና ብቃታቸውን እንዲያረጋግጡ በማድረግ ሀብት እንዲያፈሩ ያደረገ፣
በቆይታው ቢያንስ የአራት ምርጥ ቴክኖሎጂዎችን ዲዛይን በማሻሻል እና ቴክኖሎጂዎችን

16
ተቁ የውድድርደረጃ መሟላትያለበትመስፈርት
የጥ/አ/ኢንተርፕራይዞችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን በሃገር አቀፍ ደረጃ የፌ/ቴ/ሙ/ት/ስ ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽንና
ቴክኖሎጂ ሽግግር የስራ ሂደት መሪነት ለተመረጠው ቴክኖሎጂ አግባብነት ካለው ኢንዱስትሪ በመጡ ባለሙያዎች
ተገምግሞ ተቀባይነት ሲያገኝ እውቅና የሚሰጠው ይሆናል፡፡
የትብብር ስልጠናን በስታንዳርዱ መሰረት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ያደረገ፤
በዘርፉ ለሚገኙ የሲ-ደረጃ አሠልጣኞች እና የቢ-ደረጃ ኢንስትራክተሮች ተከታታይ ሙያዊ ድጋፍ ያደረገና ለዚህም
ተቋማዊ እውቅና የተሰጠው
በመሪ ኢንስትራክተርነት አራት(4) አመት ያገለገለ፤
የአራት አመት አጠቃላይ የስራ አፈጻጸም አማካኝ 95% እና በላይ የሆነ፤
በቆይታው ካሰለጠናቸው ሠልጣኞች መካከል ቢያንስ እንደ ሃገር ለአመቱ የተቀመጠውን በምዘና የማብቃት ግብ
በአማካኝ ያሳካና ስልጠና አጠናቃቂዎች ተፈላጊውን ፕሮጀክት፣ቁጠባ እና አደረጃጀት/ኢንተርፕራይዝ ፈጥረው
እንዲወጡ ያደረገ
በኮሌጁ በተሰጠው እቅድ መሰረት በገበያ-ተኮር አጫጭር ስልጠና ለስራ ፈላጊ ዜጎች ከሙያ ደረጃ በተመረጡ የብቃት
አህዶች (ከደረጃ 1 እስከ ደረጃ 5) ላይ በማሰልጠን ያበቃ
ከመሪ ኢንስትራክተርነት በቆይታው በአራቱ የድጋፍ ማዕቀፎች የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን (ከደረጃ 1 እስከ ደረጃ 5) በተሟላ ሁኔታ
3 ወደ ዋና በመደገፍ በምዘና ብቃታቸውን እንዲያረጋግጡ በማድረግ ሀብት እንዲያፈሩ ያደረገ፣
ኢንስትራክተርነት በቆይታው ቢያንስ የአራት ቴክኖሎጂዎችን ዲዛይን በማሻሻልና በማምረት እንዲሁም ሁለት አዳዲስ
ቴክኖሎጂዎችን በመፍጠር የጥ/አ/ኢንተርፕራይዞችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን በሃገር አቀፍ ደረጃ የፌ/ቴ/ሙ/ት/ስ
ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽንና ቴክኖሎጂ ሽግግር የስራ ሂደት መሪነት ለተመረጠው ቴክኖሎጂ አግባብነት ካለው
ኢንዱስትሪ በመጡ ባለሙያዎች ተገምግሞ ተቀባይነት ሲያገኝ እውቅና የሚሰጠው ይሆናል፡፡
የትብብር ስልጠናን በስታንዳርዱ መሰረት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ያደረገ፤
በዘርፉ ለሚገኙ የሲ-ደረጃ አሠልጣኞች እና የቢ-ደረጃ ኢንስትራክተሮች ተከታታይ ሙያዊ ድጋፍ ያደረገና ለዚህም
ተቋማዊ እውቅና የተሰጠው
በውጤት ተኮር ትምህርትና ስልጠና ሂደቱ ቢያንስ አንድ የጥናት ስራ የሰራና በክልሉ እውቅና ያገኘ

17
2.2 የቴ/ሙ/ት/ስ/ተቋማት አመራሮች ለደረጃ ዕድገት ለመወዳደር ሊያሟሉ የሚገባቸው መስፈርቶች

የቴክኒክና ሙያ ትምህርትናሥልጠና ዘርፍ የአመራርና አሰልጣኞች የብቃት ማዕቀፍ እና የአገልግሎት የጊዜ ቆይታ
እንደተጠበቀ ሆኖ የተቋማት አመራሮች ደረጃ እድገት የሚታየው ከዘርፉ ተልዕኮ አንፃር ከክልል/ከተማ አስተዳደር ተቆጥሮ
በተሰጣቸው ተግባራት ሲሆን በዋናነት፤

2.2.1 ተቋሙ ተቋማዊ የልማት ዕቅድ በማቀድ የሚመራና የአካባቢን የልማት ፀጋ መነሻ በማድረግ በተመረጡ ሙያዎች
የልህቀት ማዕከል መሆኑን ማረጋገጥ
2.2.2 በዝቅተኛና መካከለኛ ደረጃ የበቃ የሰው ሃይል አቅርቦትን ለማረጋገጥ ከትኩረት ዘርፍ መሪ መ/ቤቶች ጋር ጠንካራ
የስራ ግንኙነት በመፍጠርና የአካባቢን የልማት ጸጋ መነሻ በማድረግ የሰልጣኝ ቅበላ ኮታ መሰረት በመደበኛና በአጫጭር
ስልጠና ከሙያ ደረጃው በመነሳት የጥራት ማስጠበቂያ መሳሪያዎችን በማዘጋጀት፣ ፕሮጀክት ተኮር ስልጠና
በመስጠት፤ በማደራጀት፤ በማስቆጠብ እና ከስራ ጋር በማስተሳሰር በክልሉ/ከተማ አስ/ቴ/ሙ/ት/ስ/ቢሮ/ኤጀንሲ በተሰጠው
ዕቅድ መሰረት ከእቅድ አንጻር ከፍተኛ የሆነ (ከ90% በላይ)፤
2.2.3 በስራ ላይ የተሰማራውን የኢንዱስትሪ የሰው ሃይል (አርሶ/አርብቶ አደርን ጨምሮ) በክልሉ/ከተማ
አስ/ቴ/ሙ/ት/ስ/ቢሮ/ኤጀንሲ በተሰጠው ዕቅድ መሰረት ስልጠና በመስጠት በሙያ ብቃት ምዘና በማብቃት ከፍተኛ
አፈፃፀም ያስመዘገበ (ከ90% በላይ)፤
2.2.4 የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ተወዳዳሪነትን ለማረጋገጥ ከእቅድ አንጻር በአራቱ የድጋፍ ማዕቀፎች
በመደገፍና በማብቃት የተፈጠረ ሃብት በክልሉ/ከተማ/አስ/ቴ/ሙ/ት/ስ/ቢሮ/ኤጀንሲ በተሰጠው ዕቅድ መሰረት አፈጻጸሙ
ከፍተኛ የሆነ (ከ90% በላይ)፤
2.2.5 የቴክኖሎጂ መቅዳትና ማሻሻል እንዲሁም አዳዲስ ፈጠራ ስራዎችና የቴክኖሎጂ ሽግግር ሂደቱ እንደ ተቋም
ባለው የአሰልጣኝ ደረጃ በክልሉ/ከተማ አስተዳደሩ ቴ/ሙ/ት/ስ/ቢሮ/ኤጀንሲ በተሰጠው ዕቅድ መሰረት አፈጻጸሙ ከፍተኛ
የሆነ (ከ90% በላይ)፣

18
2.2.6 የውጭና የሀገር ውስጥ አቅምን በመጠቀም የተሰጠውን የ100 ፐርሰንት ቴክኖሎጂ መቅዳትና አቅም ግንባታ
ስልጠናዎችን በማስፋት በክልሉ/ከተማ አስተዳደሩ ቴ/ሙ/ት/ስ/ቢሮ/ኤጀንሲ በተሰጠው ዕቅድ መሰረት አፈጻጸሙ ከፍተኛ
የሆነ (ከ90% በላይ)፣
2.2.7 በባለ ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች ማለትም ስርዓተ ጾታ፣ኤች አይ ቪ ኤድስ መከላከል፣አካል ጉዳተኛ ዜጎች
ተጠቃሚነትና አካባቢ ጥበቃ ስራዎች በክልሉ/ከተማ አስተዳደሩ ቴ/ሙ/ት/ስ/ቢሮ/ኤጀንሲ በተሰጠው ዕቅድ አፈጻጸም ከእቅድ
አንጻር ከፍተኛ የሆነ (ከ90% በላይ)፤

ስለሆነም ዋና ዲኑ ከላይ በሁለቱም ስራ ሂደቶች የተገኙ ውጤቶች አጠቃላይ መለኪያዎቹ ሲሆኑ ለሁለቱ ምክትል ዲኖች እንደስራ
ባህሪያቸው ከላይ በተቀመጡት ዋና ዋና ተግባራትና ሌሎች ከዘርፉ ጋር ተዛማጅነት ባላቸው ተጨማሪ የክልል/ከተማ
አስተዳደር/ዞን/ወረዳ ተደራቢ ስራዎች የሚለኩ ይሆናል፡፡

2.3 የዲኖችና ም/ዲኖች የደረጃ ዕድገት አፈፃፀም

2.3.1 ዲኖች እና ም/ዲኖች በአሰልጣኞችና ኢንስትራክተሮች የደረጃ ዕድገት መሰላል በደረሱበት ደረጃ ላይ ደረጃው
የሚያስገኝላቸውን ደመወዝ የቴ/ሙ/ት/ስ/ተቋማት አመራሮች ለደረጃ ዕድገት ለመወዳደር ሊያሟሉ የሚገባቸውን
መስፈርቶች አሟልተው ሲገኝ በኢንስትራክተሮች የደረጃ ዕድገት መሰላል መሰረት ወደሚቀጥለው ደረጃ ያድጋሉ፡፡
2.3.2 የተቋም ዲኖች፣ ም/ዲኖች እና ሥልጠና ዘርፍ አስተባባሪዎች የደረጃ ዕድገት ኮሚቴ አባል ሆነው ዕድገቱ
የሚመለከታቸው ከሆነ ከኮሚቴው አባልነት ወጥተው በሌሎች የኮሚቴው አባላት ዕድገታቸው እንዲታይ ይደረጋል፡፡

19
2.4 የአሠልጣኞችና ኢንስትራክተሮች የደመወዝ ደረጃ ዕድገት አሰጣጥ ሂደት

የአሠልጣኞችና ኢንስትራክተሮች የደመወዝ ደረጃ ዕድገት አሰጣጥ ሂደት ዓይነቶች ሶስት (3) ሲሆኑ እነዚህም፡-

2.4.1 ከአንዱ ደረጃ ወደ ሚቀጥለው የደረጃ ተዋረድ አምዳዊ ዕድገት (Vertical Career) የሚሰጠው ለየደረጃው
በተቀመጡት የመቆያ ጊዜያትና በተገኙት ሥራ የግምገማ ውጤቶች ላይ ተመስርቶ የሚከናወን ይሆናል፡፡
ሀ. ከጥር 1 እስከ ሰኔ 30 መካከል አዲስ ለሚቀጠሩ ወይም በደረጃ ዕድገት ሁለት እርከንና በላይ ያገኙ ወይም
በዲሲፕሊን ከደረጃ ዝቅ ያሉ አሠልጣኞች መደበኛ የደመወዝ ጭማሪ የሚያገኙት ከሐምሌ 1 ቀን ጀምሮ ነው፤
ለ. ከሐምሌ 1 እና ታህሳስ 30 መካከል አዲስ የተቀጠሩ ወይም በደረጃ ዕድገት ከሁለት እርከንና ከዚያ በላይ ያገኙ
ወይም በዲሲፒሊን ከደረጃ ዝቅ ያሉ አሠልጣኞችና ኢንስትራክተሮች መደበኛ ጭማሪ የሚያገኙት ከጥር 1 ጀምሮ
ይሆናል፤
2.4.2 የጎናዊ የእርከን ደመወዝ ጭማሪ (Horizontal Career) የሚሰጠው በሌላ መመሪያ ወደ ፊት እስካልተተካ ድረስ
በየሁለት ዓመቱ የሚታይ ሲሆን እንደ ሃገር ለሁሉም የመንግስት ሰራተኛ ሲፈቀድ ተግባራዊ ይደረጋል፡፡

20
2.4.3 የትምህርት ማሻሻያ የደመወዝ ዕድገት ጭማሪ አሰጣጥ
2.4.3.1 ከሚመለከተው የቴ/ሙ/ት/ስ/ዘርፍ መዋቅር ጋር በህግ ፊት የጸና ውል ይዘው በሀገር ውስጥ እውቅና ካላቸው
ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እና የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኢንስቲትዩት እንዲሁም ከሀገር ውጪ
ትምህርታቸውን አሻሽለው ለሚመለሱ አሠልጣኞች ከዚህ በታች በተቀመጠው ሠንጠረዥ መሠረት የሚፈጸም ይሆናል፡፡

ከትምህርት ማሻሻል በፊት የነበረበት ከትምህርት ማሻሻል በኋላ


ተ.ቁ ምርመራ
ደረጃ የሚደርሱበት አዲሱ ደረጃ

1 የC ጀማሪ አሰልጣኝ B ጀማሪ ኢንስትራክተር


2 የC ረዳት አሰልጣኝ B ጀማሪ ኢንስትራክተር
በተቋሙ ፍላጎትና እቅድ መሰረት
3 የC አሰልጣኝ B ረዳት ኢንስትራክተር
ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም
4 የC ከፍተኛ አሰልጣኝ B ኢንስትራክተር
ተልከው ትምህርታቸውን አሻሽለው
5 የB ጀማሪ ኢንስትራክተር A ኢንስትራክተር
6 የB ረዳት ኢንስትራክተር A ኢንስትራክተር
ሲመለሱ በሙያው በሚጠበቀው ደረጃ
በምዘና ብቃታቸውን ማረጋገጥ
7 የB ኢንስትራክተር A ኢንስትራክተር
ይጠበቅባቸዋል፡፡
8 የB ከፍተኛ ኢንስትራክተር A ከፍተኛ ኢንስትራክተር
9 የB መሪ ኢንስትራክተር A መሪ ኢንስትራክተር

2.4.3.2 በግል የተገኘ የትምህርት ማሻሻያ ከሆነ የሰለጠኑበት ሙያና ደረጃ ከቴ/ሙ/ት/ስ/ዘርፍ ጋር በቀጥታ የሚገናኝና
ሙያው ተፈላጊ ከሆነ፣ አዲስ በተገኘው የትምህርት ማሻሻያ ስልጠናዎችን የሚሰጡበት ሁኔታ ካለ፣ አዲስ በተገኘው ሙያ
በምዘና ብቃታቸው ከተረጋገጠና ይህንንም አግባብነት ያለው የክልል ቴ/ሙ/ት/ስ/ኤጀንሲ/ቢሮ ካረጋገጠ በሰንጠረዡ መሰረት
የዚህ ሽግግር ተጠቃሚ ይሆናሉ፡፡

21
2.5. በየደረጃው የሚፈጸም የደረጃ ዕድገት ሥርዓት

የአሠልጣኞችና ኢንስትራክተሮች የደረጃ ዕድገት በተቋም የደረጃ ዕድገት ኮሚቴ ተቋቁሞ ለደረጃ ዕድገት የሚቀርቡ
አሠልጣኞችና ኢንስትራክተሮች የደረጃ ዕድገት አፈፃፀም በተቋም ደረጃ ተግባራዊ የሚሆነው የተቀዱና የተሻሻሉ
እንዲሁም አዳዲስ የተፈጠሩ ቴክኖሎጂዎች በክልል/ከተማ/አስ/ቴ/ሙ/ት/ስ/ቢሮ/ኤጀንሲ እና በሃገር አቀፍ ደረጃ
የተቋቋመው ኮሚቴ አይቶና ገምግሞ ሲያፀድቅ የተቋሙ ማኔጅመንት ለተቋሙ ቦርድ አቀርቦ ሲያፀድቅ ነው፡፡

የተቋም አመራሮች የደረጃ ዕድገት ተግባራዊ የሚሆነው በተቋሙ ማኔጅመንት እና ቦርድ ታይቶ ለክልሉ/ከተማ
አስተዳደሩ ቴ/ሙ/ት/ስ/ቢሮ/ኤጀንሲ ቀርቦ ሲጸድቅ ነው፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ የክልል/ከተማ አስተዳደር
ቴ/ሙ/ት/ስ/ቢሮዎች/ኤጀንሲዎች እንዲሁም የፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኤጀንሲ በተቀመጠው
አሰራር መሰረት የቴክኖሎጂ ቅጂ፣ ማሻሻል እና የፈጠራ ስራዎችን በተሰጣቸው ሃላፊነት ሚናቸውን ይወጣሉ፡፡

2.6 የአሠልጣኞችና ኢንስትራክተሮች የደረጃ ዕድገት ኮሚቴ አባላት በተቋም/ ኮሌጅ/ፖሊ ቴክኒክ ደረጃ

 የተቋም የውጤት ተኮር ሥልጠና ም/ዲን--------------------------------ሰብሳቢ


 የተቋም ቴክኖሎጂ ሽግግርና ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ም/ዲን------አባል
 የአሠልጣኙ ዘርፍ ተጠሪ ---------------------------------------------------አባል
 የተቋሙ መምህራን ማኅበር ተወካይ ------------------------------------አባል
 የሰው ሀይል አስተዳደር የስራ ሂደት ባለቤት----------------------------ጸሃፊ
 ከሰው ሀይል የስራ ሂደት አንድ ባለሙያ--------------------------------አባል
 የሴት አሰልጣኞች ተወካይ ------------------------------------------------አባል

22
2.6.1 የአሠልጣኞችና ኢንስትራክተሮች ደረጃ ዕድገት ኮሚቴ ተግባርና ኃላፊነት

በዘመኑ ለደረጃ ዕድገት የሚቀርቡ አሠልጣኞችና ኢንስትራክተሮች ለደረጃ ዕድገቱ ከመቅረባቸው በፊት ያከናወኗቸውን ተጨባጭ
መስፈርቶች የሚገልጽ ዝርዝር መረጃ በተቋሙ በሚመለከታቸው ምክትል ዲኖች እና የሰው ሃብት ልማት አማካኝነት ለኮሚቴው
ይቀርባል፡፡

 ተቋሙ በየዘመኑ ለደረጃ ዕድገት የሚቀርቡትን አሰልጣኞችና ኢንስትራክተሮች በስም ዝርዝራቸው ለይቶ በግልጽ ማስታወቂያ
ያሳውቃል፡፡ በሥራ ምክንያት በአካባቢው የሌሉ አሠልጣኞችና ኢንስትራክተሮች ቢኖሩ መረጃቸውን የተቋሙ የሰው ሃብት ልማት
አስተዳደር ለኮሚቴው ያቀርባል፡፡
 የቀረበውን መረጃ ተአማኒነት ኮሚቴው ያረጋግጣል፡፡
 ኮሚቴው ተገቢ ቃለጉባኤ በመያዝ ለደረጃ ዕድገቱ የተቀመጠውን መስፈርት ያሟሉትን በየደረጃው የዕድገት መሰላል መሠረት
አጣርቶ ከአስፈላጊ ማስረጃ ጋር ለተቋሙ ማኔጅመንት ያስተላልፋል፡፡
 የተቋሙ ማኔጅመንት ከደረጃ እድገት ኮሚቴ የቀረበለትን ዝርዝር መረጃ ካጣራና ከገመገመ በኋላ ወደ
ክልል/ከተማ/አስ/ቴ/ሙ/ት/ስ/ቢሮ/ኤጀንሲ እና ፌደራል ቴ/ሙ/ት/ስ/ኤጀንሲ ተልከው የፀደቁ ቴክኖሎጂዎችን ጨምሮ ለተቋሙ ቦርድ
በማቅረብ ያፀድቃል፡፡
 የተቀዱ እና የተሻሻሉ ቴክኖሎጂዎች በክልል ደረጃ ለተቋቋመው እውቅና ሰጭ ኮሚቴ ከመቅረቡ በፊት የዞን/የኮሌጅ/የተቋም
ቴክኖሎጂ ሽግግርና ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት የስራ ሂደቶችን ባሳተፈ መልኩ የሚከተሉትን ዋና ዋና የቅድመ ማጣራት
ስራዎች ማከናወን ይጠበቅባቸዋል፡፡
 የተሰራው ቴክኖሎጂ ከእሴት ሰንሰለት እና ከልማት ኮሪደር ፍላጎት ተነስቶ የተዘጋጀ መሆኑን
 የተዘጋጀው ቴክኖሎጂ አይነት መለየትና መፈረጅ (ቁሳዊ፣ ሰነዳዊ፣ እውቀታዊ፣ ድርጊታዊ)
 የተሰራው ቴክኖሎጂ እንደ አሰልጣኙ ደረጃ በተፈላጊ ችሎታ መመሪያው በተቀመጠው መስፈርት መሰረት የተሟላ የቴክኖሎጂ ሰነድ
መቅረቡን
 የተሰራው ቴክኖሎጂ በፍተሻ የማምረት አቅሙን፣ በሙሉ አቅም መጠቀም እና ተግባራዊ ማድረግ መቻሉን ማረጋገጥ እና ወደ
ክልል/ከተማ/አስ/ቴ/ሙ/ት/ስ/ቢሮ/ኤጀንሲ ይልካል፡፡

23
2.7 የክልል/ከተማ/አስ/ ቴ/ሙ/ት/ስ ቢሮ አሠልጣኞችንና ኢንስትራክተሮች የደረጃ ዕድገት ኮሚቴ
2.7.1 በክልል ደረጃ የዕውቅና ሰጭ ኮሚቴ አወቃቀር
 የክልል ቴ/ሙ/ት/ስ ቢሮ ቴክኖሎጂ ሽግግርና ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ቡድን መሪ..........................ሰብሳቢ
 የክልል ቴ/ሙ/ት/ስ ቢሮ አሰልጣኝ እና አመራር ልማት ቡድን መሪ..............................................ጸሃፊ
 የክልል ቴ/ሙ/ት/ስ ቢሮ ቴክኖሎጂ ሽግግርና ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አንድ ባለሙያ......................አባል
 የክልል ቴ/ሙ/ት/ስ ቢሮ ሰልጣኝ ልማት ቡድን መሪ...................................................................አባል
 ከዩኒቨርስቲ ጥናትና ምርምር ዳይሬክቶሬት በሙያው ተወካይ........................................................አባል
 የክልል/ከተማ አስተዳደር የኢንዱስትሪ ውስጥ ባለሙያ በሙያው ተወካይ............................................አባል
 የክልል ቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ መምህራን ማህበር ተወካይ....................................................................አባል
2.7.2 የኮሚቴው ተግባርና ሃላፊነት
በክልል ደረጃ የተቋቋመው የእውቅና ሰጭ ኮ ሚቴ ተግባር

 ክልሉ በተላከው መነሻ ሰነድ መሰረት የተሟላ ሆነው የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ይለያል፣
 የተሰራው ቴክኖሎጂ ከእሴት ሰንሰለት እና ከልማት ኮሪደር ፍላጎት ተነስቶ የተዘጋጀ መሆኑን፣
 በአሰልጣኙ የስራ ቦታ በመገኘት የተዘጋጀው ቴክኖሎጂ ጥራት ይመዝናሉ (ከጥራት፣ ከወጭ፣ ከጊዜና ከመጠን አንጻር)
 የተሰራው ቴክኖሎጂ በፍተሻ የማምረት አቅሙን፣ በሙሉ አቅም መጠቀም እና ተግባራዊ ማድረግ መቻሉን ማረጋገጥ
 በተዘጋጀው ማጠቃለያ ቼክሊስት/የቴክኖሎጂ ሽግግር ስታንደርድ መሰረት የተቀዱና የተሻሻሉ ቴክኖሎጂዎችን
በመመዘን ለኮሌጁ የደረጃ እድገት ኮሚቴ ያቀርባል፤

24
2.8 በፌደራል ቴ/ሙ/ት/ስ ኤጀንሲ የ ኢንስትራክተሮች የደረጃ ዕድገት ኮሚቴ
2.8.1 በሃገር አቀፍ ደረጃ የዕውቅና ሰጭ ኮሚቴ አወቃቀር

 የፌ/ቴ/ሙ/ት/ስ/ኤጀንሲ የቴክኖሎጂ ሽግግር ቡድን መሪ............................ሰብሳቢ


 የፌ/ቴ/ሙ/ት/ስ/ኤጀንሲ የመምህራን ልማት ቡድን መሪ.............................ጸሃፊ
 የፌ/ቴ/ሙ/ት/ስ/ኤጀንሲ የሰልጣኝ ልማት ቡድን መሪ................................አባል
 የፌ/ቴ/ሙ/ት/ስ/ኤጀንሲ የቴክኖሎጂ ሽግግር ሁለት ባለሙያ ..................አባል
 የፌ/ቴ/ሙ/ት/ስ/ኤጀንሲ የመምህራን ልማት አንድ ባለሙያ ...................አባል
 የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኢንስቲትዩት ...............................አባል
 የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ተወካይ.....................................................አባል

2.8.2 በሀገር አቀፍ ደረጃ የ ኢንስትራክተሮች የደረጃ ዕድገት ኮሚቴ ተግባርና ሃላፊነት
 በክልል ደረጃ ቅድመ ማጣራት ስራዎች ከተሰሩ በኋላ ለእውቅና የሚቀርቡ የተሻሻሉና አዳዲስ የተፈጠሩ ቴክኖሎጂዎች
በፌዴራል ደረጃ በተቋቋመው አጽዳቂ ኮሚቴ የተሟላ የቴክኖሎጂውን ሰነድ በዝርዝር መገምገም፤
 የተሻሻለውና እና አዲስ የተፈጠረው ቴክኖሎጂ የተሟላ ሰነድ መኖሩን ማረጋገጥ ፤
 የተሻሻሉና የተፈጠሩ ቴክኖሎጂ ይዘትና መለያ ባህሪያት መገምገምና ማረጋገጥ ፤
 የተሻሻሉና የተፈጠሩ ቴክኖሎጂዎች በፍተሻ የማምረት አቅም እና ተግባራዊነቱን ማረጋገጥ ፤
 ለተሻሻሉና አዲስ ለተፈጠሩ ቴክኖሎጂ ባለቤቶች የአዕምሯዊ ንብረት ይዞታ ማረጋገጫ እንዲሰጣቸው ለሚመለከታቸው
አካላት ማሳወቅ፤
 በተዘጋጀው ማጠቃለያ ቼክሊስት/የቴክኖሎጂ ሽግግር ስታንደርድ መሰረት የተሻሻሉ እና የአዳዲስ የተፈጠሩ
ቴክኖሎጂዎችን በመመዘን ለክልል/ከተማ አስተዳደር የቴ/ሙ/ት/ስ/ቢሮ/ኤጀንሲ ማሳወቅ፤

25
2.9 የአቤቱታ እና ቅሬታ አቀራረብ ሂደት

አሠልጣኞችና ኢንስትራክተሮች በየደረጃው ባለ የደረጃ ዕድገታቸው አፈጻጸም ላይ ቅሬታ ካላቸው አቤቱታቸውን በሲቪል
ሰርቪስ የቅሬታ አቀራራብ አሰራር መሰረት በየደረጃው ላሉ የሚመለከታቸው አካላት ቀርቦ በተገቢው መረጃ ላይ ተመስርቶ
ውሳኔ እንዲያገኝ ይደረጋል፡፡

በዚህም መሰረት፤

ሀ- የቅሬታ ማቅረቢያ ጊዜን በተመለከተ፤

 ቅር የተሰኙ አሰልጣኞችና ኢንስትራክተሮች ጉዳዩን ለቅርብ የስራ ሃላፊ ወይም ለሚመለከተው ሀላፊ በማቅረብ
ውይይት ከተደረገበት ቀን ጀምሮ በአስር የስራ ቀናት ውስጥ ማመልከቻቸውን ለተቋሙ ቤቱ የቅሬታ አጣሪ ኮሚቴ
ማቅረብ ይገባቸዋል፡፡
 ከፍ ሲል በተወሰነው ጊዜ ገደብ ውስጥ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት የቅሬታውን ማመልከቻ ሊያቀርብ ያልቻለ ከሆነ
ከአቅም በላይ የሆነው ምክንያት በተወገደ በአስር የስራ ቀናት ውስጥ ማመልከቻውን ሊያቀርብ ይችላል፡፡
ለ. ቅሬታ ማጣራትን በተመለከተ፤
የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ፡-
 የቅሬታ ማመልከቻውን እና አግባብ ያላቸው ማስረጃዎች በመመርመር፣
 ጉዳዩን የሚመለከታቸውን ሁሉ በማነጋገር
 አግባብነት ያላቸው ህጎች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎችና የአሰራር ልምዶችን በማገናዘብ የቀረበለትን ቅሬታ ያጣራል፡፡
የምርመራውን ውጤትና የውሳኔ ሀሳብ የያዘ ሪፖርት ለተቋሙ የበላይ አመራር አስር የስራ ቀናት ውስጥ በማቅረብ
ያስወስናል፡፡ የበላይ አመራሩም የኮሚቴውን ውሳኔ የማጽደቅ ወይም በቂ ምክንያት ሲኖረው የተለየ ውሳኔ የመስጠት
ወይም ኮሚቴው ጉዳዩን እንዲያጣራ ማዘዝ ይችላል፡፡

26
አቤቱታው የአስተዳዳራዊ አፈጻጸም ችግር የሚኖረው ሆኖ ከተገኘ ደረጃውን በመጠበቅ በአስር የስራ ቀናት ውስጥ ለክልል
ቴ/ሙ/ት/ስ/ቢሮ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ የክልል ቴ/ሙ/ት/ስ/ቢሮ የቀረበለትን አቤቱታ አግባብነት ባላቸው ህጎች፣ ደንቦች፣
መመሪያዎችና የአሰራር ልምዶችን በማገናዘብ የቀረበለትን ቅሬታ አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ያጣራል፤ ውሳኔም
ይሰጣል፡፡

ቅሬታ አቅራቢው የክልል ቴ/ሙ/ት/ስ/ቢሮ በሰጠው ውሳኔ ካልተስማማ የክልሉ ቴ/ሙ/ት/ስ/ቢሮ የሰጠውን የውሳኔ ሃሳብ
በፅሑፍ ለክልሉ የመልካም አስተዳደርና ሲቪል ሰርቪስ ቢሮ በአስር የስራ ቀናት ውስጥ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ የክልሉ
የመልካም አስተዳደርና ሲቪል ሰርቪስ ቢሮ ጉዳዩን አጣርቶ የውሳኔ ሃሳብ ይሰጣል፡፡

27
2.10 ልዩ ልዩ ሁኔታዎች

2.10.1 አሠልጣኞችና ኢንስትራክተሮች ከማሠልጠን ሥራ መደብ በራሳቸው ፍላጎት ወደ ቴ/ሙ/ት/ስ ጽ/ቤት/ቢሮ/ኤጀንሲ


ተመድበው ከሠሩ በዚያ ደረጃ የሚሰጠው ግምገማ በተቋም ውስጥ ከሚከናወኑ ተግባራት ጋር ተመሳሳይነት ስለሌለው
ምዘናው ለደረጃ ዕድገት ውድድር አይያዝላቸውም፡፡

2.10.2 እያንዳንዱ የአሠልጣኞችና ኢንስትራክተሮች የደረጃ ዕድገት የራሱ የቆይታ ጊዜ ያለው ስለሆነ አሠልጣኞች እና
ኢንስትራክተሮች በደረሱበት ደረጃ የቆይታ ጊዜአቸውን ሳያሟሉ በተለያዩ ምክንያቶች ከስራ ገበታቸው ተለይተው
ቆይተው ሲመለሱ መጀመሪያ ከመሄዳቸው በፊት በነበሩበት ደረጃ ተመልሰው የቆይታ ጊዜያቸውን ጠብቀውና
ተገምግመው የደረጃ ዕድገት ተጠቃሚ ይሆናሉ፡፡

2.10.3 አሠልጣኞችና ኢንስትራክተሮች በጤና ችግር ምክንያት በማሠልጠን ሥራ ሊቀጥሉ ካልቻሉ ይኸው በሐኪም ቦርድ
ሲረጋገጥ ለቴ/ሙ/ት/ስ ጽ/ቤት/ቢሮ/ኤጀንሲ ቀርቦ በሌላ ሥራ መደብ ቦታ ካለው በቋሚነት ወይም በጊዜያዊነት
ተዛውረው እንዲሰሩ ሊያደርግ ይችላል፡፡ ከዚህ በኋላ የደረጃ ዕድገቱም የሚታይላቸው ከህመሙ ተሽሎአቸው ወደ
አሠልጣኝነት ወይም ኢንስትራክተርነት የሥራ መደብ ተመልሰው ሲመደቡና ዕድገቱ የሚፈልገውን የቆይታ ጊዜ
ሲያሟሉ የዕድገቱ ተጠቃሚ ይሆናሉ፡፡

2.10.4 አሠልጣኞችና ኢንስትራክተሮች በራሳቸው ፍላጎት ወደ ሌላ መሥሪያ ቤት ከተዛወሩና ከተወሰነ ጊዜ ቆይታ በኋላ
ወደ አሠልጣኝነት ሙያ ለመመለስ ጥያቄ ቢያቀርቡ የሰለጠኑበት ሙያ በተቋሙ ውስጥ ሥልጠና የሚሰጥበት ከሆነና
የአሠልጣኝ እጥረት ካለ በሥራ ላይ በነበሩበት ወቅት ሲሰጡ የነበሩት ሥልጠና ውጤታማ መሆኑ ተጣርቶና በጀት
መኖሩ ተረጋግጦ ወደ ሥራ ተመልሰው ሊመደቡ ይችላሉ፡፡ሲመለሱም ቀደም ሲል በነበረበት ሙያ እና ደረጃ
ይሆናል፡፡ነገር ግን የትምህርት ደረጃ ለውጥ የሚመጣ ከሆነ የቀድሞ አገልግሎትና የሙያ ደረጃ ተገናዝቦ በሚመጥነው
ደረጃ ይመደባሉ፡፡

28
2.10.5 አሠልጣኞችና ኢንስትራክተሮች ከአንድ ደረጃ ወደ ሚቀጥለው ደረጃ ለማደግ በሚደረገው ሂደት በመጀመሪያው
የእድገት ውድድር ካላለፉ በ2ኛ ጊዜ ለውድድር ለመቅረብ የተከታዩን አንድ አመት ሁለት የግምገማ ውጤት
በማካተት እና የሙያ ብቃት ምዘና በየደረጃው በማምጣት ባሉበት ደረጃ ለአንድ ጊዜ ብቻ የሚወዳደሩ ይሆናል፡፡
ወደ ሚቀጥለው ደረጃ ካለፉ ለሚቀጥለው ደረጃ ዕድገት የሚቀርቡት ዕድገቱን ካገኙበት ቀን ጀምሮ የመቆያ ጊዜ
ጠብቆ ይሆናል፡፡ ይህም በአሠልጣኞች ኢንስትራክተሮች የደረጃ ዕድገት ሂደት ውስጥ ለአንድ ጊዜ ብቻ ሊሰጥ
የሚችል ዕድል ይሆናል፡፡ በተጨማሪም ካሉት ደረጃዎች በአንዱ ላይ ብቻ የሚሰጥ ዕድል ሆኖ በሌላው ደረጃ ላይ
በድጋሚ የዚህ አይነቱ እድል ተጠቃሚ ሊሆኑ አይችሉም፡፡ የዚህ ዓይነት ሁኔታ ሲያጋጥም የመቆያ ጊዜአቸውን
እየጠበቁ የሙያ ብቃት ምዘና በየደረጃው በማምጣት ለዕድገት የሚቀርቡ ይሆናል፡፡ ተወዳድረው ካላለፉ ባሉበት
ደረጃ የተሰጣቸውን የቆይታ ጊዜ ጠብቀው ሊቀርቡ ይችላሉ ማለት ነው፡፡

2.10.6 ለአመራሮች፣ አሠልጣኞችና ኢንስትራክተሮች የሚሰጥ የደረጃ እድገት ለሥራ አስቸጋሪ በሆኑ አካባቢዎች
ባለሙያዎችን ለመሳብና ለማነቃቃት ከሚደረጉ የአበል ክፍያዎች እና ሌሎች ጥቅማጥቅሞች ጋር ግንኙነት
አይኖረውም፡፡
2.10.7 የአሠልጣኞችና ኢንስትራክተሮች የደረጃ ዕድገት አሰጣጥ በአሠልጣኞችና ኢንስትራክተሮች መካከል የሚደረግ
ውድድር ሳይሆን በተቀመጠው የመመዘኛ መስፈርት ስታንደርድ በሆነ መለኪያ የሚመዘኑበት ወይም የሚለኩበትና
የተቀመጠውን ስታንዳርድ መለኪያ ሲያሟሉ ለዕድገት የሚቀርቡበት ሂደት ነው፡፡
2.10.8 የአሰልጣኞችና ኢንስትራክተሮች ለደረጃ እድገት የሚወዳደሩት ከተቀጠሩበት ቀን ጀምሮ የቆይታ ጊዜያቸውን
ሲያሟሉ ሆኖ የደረጃ እድገት ውድድሩ የሚካሄደው በየአመቱ ሐምሌ እና ጥር ወር ነው፡፡ የግምገማ ማጠናቀቂያና
የደረጃ ዕድገት ማግኛ ወቅት በየተቋሙ የግምገማ ጊዜ ከሐምሌ 1 እስከ ታህሳስ 30 እና ከጥር 1 አስከ ሰኔ 30 ሲሆን
አሠልጣኞችና እንስትራክተሮችም በደረሱባቸው ደረጃ ካላቸው ቆይታ አኳያ ይሆናል፡፡ "
2.10.9 በዲሲፕሊን ጉዳዮች የሚሰጡ ውሳኔዎች የመንግስት ሠራተኞች አስተዳደር ደንብን መሠረት በማድረግ የሚፈጸም
ይሆናል፡፡

29
2.10.10 ለሙያ ብቃት ምዘና የተሰጠ ማስረጃ የሚያገለግለው የብቃት ማዕከል ለወሰነው የቆይታ ጊዜ ብቻ ይሆናል፡፡
2.10.11 የማህበረሰብ ክህሎት ማሰልጠኛ ማዕከላት በገበያ ፍላጎት ላይ በመመርኮዝ የደረጃ 1 እና 2 እንዲሁም አጫጭር
ስልጠናዎችን በመስጠት በርካታ ስራ አጥ ዜጎችን አብቅቶ ወደ ስራ ለማሰማራት የሚያግዙ ማዕከላት ሆነው በሲ ደረጃ
ከፍተኛ አሠልጣኝ የሚመሩ ይሆናል፡፡
2.10.12 ለደረጃ ዕድገት የሚቀርቡ አሠልጣኞችና ኢንስትራክተሮች አገልግሎት የሚያዘው በመንግስት ተቋም ውስጥ
በአሠልጣኝነት ያገለገሉበት ጊዜ ብቻ ታሳቢ ተደርጎ ይሆናል፡፡
2.10.13 በግል ተቋማት፣መንግስታዊ ባልሆኑ ተቋማት ወይንም በቢሮ በመሥራት የተገኘ የስራ ልምድ በተቋም ውስጥ
ለሚደረግ የደረጃ እድገት ውድድር አይያዝም፡፡ እንዲሁም በተለያየ ምክንያት ከሥራ ቦታው የተለየበት ጊዜ ወይም
ለትምህርትና ስልጠና ተብሎ 3 ወር እና ከዚያ በላይ የተሰጠ ፈቃድ ለደረጃ ዕድገት የቆይታ ጊዜ ታሳቢ አይሆንም፡፡
2.10.14 አንድ አሠልጣኝ/ኢንስትራክተር ለደረጃ ዕድገት ቀርቦ ካለፈና ቀደም ሲል ሲከፈለው የነበረው ደመወዝ
ለሚወዳደርበት ደረጃ ከተያዘው መነሻ ደመወዝ ጋር ተመሳሳይ ወይም ከዚ በላይ የሚያገኝ ሆኖ ከተገኘ ወደ ጎን አንድ
እርከን (Horizontaly) የሚጨመርለት ይሆናል፡
2.10.15 በሌላ መመሪያ ካልተፈቀደ በስተቀር በደረጃ ዕድገት ጊዜ የጎንዮሽና ዓምዳዊ ዕድገት በአንድ ጊዜ ሊያገኝ
አይችልም፡፡
2.10.16 በተቋም ዲኖችና ምክትልዲኖች ምልመላ ወቅት ብቁ የሆኑ ሴቶችን ወደ ሀላፊነት ማምጣት ትኩረት ሊሰጠው
ይገባል፡፡
2.10.17 ከውጪ ሀገር የተገኘ የትምህርት ማስረጃን በተመለከተ አሻሚ ሆኖ ከተገኘ በሚመለከተው እውቅና ሰጪ አካል
ተረጋግጦና አቻ ግምት ወጥቶለት ሲቀርብ ተግባራዊ ይሆናል፡፡

30
አባሪ 1፣ የቴ/ሙ/ት/ስ/አሰልጣኞች የስራ አፈጻጸም መገምገሚያ መስፈርት
ለዝር ዝር የ ዕቅድ መ ለኪያ አ ፈ ጻጸም
ተ ተግባ ሩ
. ከ 100% አ ፈ ጻጸም
ቁ ቁ ልፍ የ ተሰ ጠው ከ ዕቅድ

ጥ ራት
የ ቁ ልፍ ዝር ዝር ተግባራት የ ሚጠበቅ ውጤትና መ ለኪያ

ወጭ

ወጭ
መ ጠን

መ ጠን
ጥ ራት
ተግባ ራት ክብደት አ ንጻር

ጊዜ

ጊዜ
በ%

1 የ ቴክኖሎ 1.1 የለውጥ ፕሮግራሙን ሊመሩ የተቀመጡ ግቦችን በላቀ ደረጃ 4


ጂ የሚችሉ ግንባር ቀደም በመፈጸም፣ የልማት ቡድን አባላቱን
ሰ ራዊት መሪዎች በልማት ቡድኑ በተከታታይ እያበቃ ደረጃቸውን
ግንባታ መፍጠር በማሳደግ የተቋሙን አፈጻጸም ወደ ላቀ
ወ ይም ደረጃ ማሳደግ የቻለና አዳዲስ ሃሳቦችን
የፖሊሲና በማፍለቅ የተቀመጠውን እስታንዳረድ
ስ ር ዓት ማሻሻል የቻለ የግንባር ቀደም ስብስብ
ዝር ጋ ታ በፐርሰንት
1.2 የ1ለ5 ወይም የልማት ቡድኑ በ1ለ5 እንዲሁም በልማት ቡድኑ 3
የላቀ/ የተሻለ ፈፃሚ የተቀመጡ ግቦችና ተግባራትን በላቀ
አሰልጣኞች መሰባሰቢያ ደረጃ የፈጸም የላቀ ፈፃዎች ስብስብ
እንዲሆን ማድረግ የሆነ የ1ለ5 የልማት ቡድን መሆኑን
ያረጋገጠ በፐርሰንት
1.3 ሰልጣኙን በ1ለ5ና በልማት ሰልጣኙን በ1ለ5 እና በልማት ቡድን 3
ቡድን በማደራጀት የእቅዱ ተደራጅተው ለሚሰጠው ስልጠናና
አካል በማድረግና በማሳተፍ ድጋፍ ውጤታማነት ድርሻቸውን
የሰው ሀይል ልማቱንና በመወጣት የታቀደውን ጥራት ያለው
የጥቃቅንና አነስተኛ የሰው ሀይል አቅርቦትንና ተወዳዳሪ
ኢንተርፕራይዞች የሆነ የጥቃቅንና አነስተኛ
ተወዳዳሪነት የሚያረጋግጥ ኢንተርፕራይዞች በመፍጠር
ድጋፍና ስልጠና መስጠት ድርሻቸውን በላቀ ደረጃ የተወጡ
የህዝብ ክንፍ አካላት በፐርሰንት
1.4 ሶስቱንም የልማት ክንፎች አሰልጣኙ ውጤታማ በሆኑ ሰልጣኞችና 4
በማስተሳሰር ተቋማዊ ተወዳዳሪነታቸውን ባረጋገጡ
ለውጡን ማረጋገጥ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች፣
አመራሩ በአሰልጣኙና በህዝብ ክንፉ
ውጤታማነት በፐርሰንት

2 የ ሙያ 2.1 የሙያ ደረጃን ትርጉምና የሙያ ደረጃ ለሰልጣኞችና 2


ደረጃ ጠቀሜታ ለሰልጣኞችና ለኢንዱስትሪው በማስተዋወቅ
ምደባና ለኢንዱስትሪው አጠቃላይ ኢንዱስትሪው በባለቤትነት ተቀብሎት
ብቃት ግንዛቤ መፍጠርና ማድረስ የደረሰ
ምዘና 2.2 ከትኩረት ዘርፎች ጋር በኢንዱስትሪ ተለይተው ከቀረቡ ምርጥ 2
በተዘጋጀ የጋራ ዕቅድ ሙያተኞች መካከል በቅተው ወደ ስራ
መሰረት በኢንዱስትሪው የገቡ መሪ መዛኞች በፐርሰንት
ከተለዩ ምርጥ ሙያተኞች
31
ለዝር ዝር የ ዕቅድ መ ለኪያ አ ፈ ጻጸም
ተ ተግባ ሩ
. ከ 100% አ ፈ ጻጸም
ቁ ቁ ልፍ የ ተሰ ጠው ከ ዕቅድ

ጥ ራት
የ ቁ ልፍ ዝር ዝር ተግባራት የ ሚጠበቅ ውጤትና መ ለኪያ

ወጭ

ወጭ
መ ጠን

መ ጠን
ጥ ራት
ተግባ ራት ክብደት አ ንጻር

ጊዜ

ጊዜ
በ%

መካከል የሙያ ብቃት


መዛኝ ማፍራት

3.1 በትኩረት ዘርፎች ብቃት በተሟላ ድጋፍ የፈሩ እና ውጤታማ 2


ያላቸው የሲ ደረጃ የሆኑ ተተኪ መምህራን ማፍራት (ሲ
የኢንዱስትሪና ተቋም ፍለዲንግ)
አሰልጣኞችን ማፍራትና  ተመዝነው ብቁ የሆኑና
ማሟላት በማሰልጠን ስነ ዘዴና በስርአት
ሰነዶች የበቁና በአመለካከት
የውጤት ተኮር ትምህርትና
3 ስልጠናን ስርአት ለማሳካት ዝግጁ
የሆኑ አሰልጣኞች በፐርሰንት
የ ሰ ልጣኝ ልማ ት እና ተቋማት አ ቅም ግንባታ

3.2 በትኩረት ዘርፎች ብቃት በትኩረት ዘርፎች ብቃታቸው 1


ያላቸው የኢንዱስትሪ የተረጋገጠና የበቁ የኢንዱስትሪ ውስጥ
ውስጥ አሰልጣኞች አሰልጣኞች ብዛት በፐርሰንት
በየደረጃው ማፍራት
3.3 ፕሮጀክትን መሰረት ባደረገ የሚሰጠው ስልጠና ፕሮጀክትን መሰረት 6
(ት ብብር ስ ልጠና)

ስልጠና የሰልጣኞችን አቅም ያደረገ በማድረግ ሰልጣኙ ስልጠናውን


መገንባት ሲያጠናቅቅ በገበያ ተወዳዳሪ
ሊያደርገው የሚችል ቴክኖሎጅ 100%
በመቅዳት በገበያ ተወዳዳሪ ማድረግና
የውጭን ምርትን ሊተካ የሚችል
ሰልጣኝን መፍጠር መቻል በተዘጋጁ
ፕሮጀክቶች የበቁ ሰልጣኞች በፐርሰንት
3.4 ጥራቱን የጠበቀ የመማር ጥራቱን የጠበቀ የመማር ማስተማር 3
ማስተማር መሳሪያዎች መሳሪያዎች ሙሉ በሙሉ አዘጋጅቶ
(TTLM) ወደ ስራ የገባ (ላልተሟላ የማስተማሪያ
 ሴሽን ፕላን መሳሪያወች ነጥብ አይሰጥም)
 TRB
 Progress chart
ማዘጋጀትናስራላይ መዋል

3.5 ተከታታይ ምዘና ማካሄድ በእያንዳንዱ Unit of competence 2


የተሰጠው ተከታታይ ምዘና እና
የተመዘገበው ውጤት ከብሄራዊ የምዘና
ውጤት አይን በፐርሰንት

32
ለዝር ዝር የ ዕቅድ መ ለኪያ አ ፈ ጻጸም
ተ ተግባ ሩ
. ከ 100% አ ፈ ጻጸም
ቁ ቁ ልፍ የ ተሰ ጠው ከ ዕቅድ

ጥ ራት
የ ቁ ልፍ ዝር ዝር ተግባራት የ ሚጠበቅ ውጤትና መ ለኪያ

ወጭ

ወጭ
መ ጠን

መ ጠን
ጥ ራት
ተግባ ራት ክብደት አ ንጻር

ጊዜ

ጊዜ
በ%

3.6 ልዩ ፍላጎት ላላቸው ከእቅድ አንጻር የተሰሩ ስራዎች እና 2


ሠልጣኞች እና ለሴት የተመዘገቡ ውጤቶች በፐርሰንት
ተማሪዎች ድጋፍ ማድረግ
እንዲሁም በአካባቢ ጥበቃ&
በፀረ-ኤድስ እና በሌሎች
ትኩረት በሚሹ ተግባራት
የነቃ ተሳትፎ ማድረግ

3.7 የኢንዱስትሪ ባለሙያወችን ድጋፍ በማድረግ የበቁና የማሰልጠን ስነ 2


የማብቃትና የማሰልጠን ስነ ዘዴየተሰጣቸው ለትብብር ስልጠና
ዘዴ ስልጠና በመስጠት የተዘጋጁ የኢንዱስትሪ ባለሙያወች
ለትብብር ስልጠና ማብቃት ብዛት በፐርሰንት

3.8 ለኢንዱስትሪዎች ድጋፍ በተሰጠ ድጋፍ ለትብብር ስልጠና ምቹ 2


በማድረግ ለትብብር ስልጠና የተደረጉ ኢንዱስትሪዎች ብዛት
ምቹ ማድረግ በፐርሰንት

33
ለዝር ዝር የ ዕቅድ መ ለኪያ አ ፈ ጻጸም
አ ፈ ጻጸ
ተ. ተግባ ሩ ም


ጥ ራት ት

ቁ ልፍ ተግባራት የ ቁ ልፍ ዝር ዝር ተግባራት የ ሚጠበቅ ውጤትና መ ለኪያ ከ 100% ከ ዕቅድ

ወጭ

ወጭ
መ ጠን

መ ጠን
ጥ ራት
አ ንጻር

ጊዜ

ጊዜ
የ ተሰ ጠው
በ%
ክብደት
3.9 በትብብር ስልጠና ስርዓት ሰነድ በትብብር ስልጠና የሥርዓት ሰነድ 5
መሰረት፡- መሰረት የትብብር ስልጠናውን ተግባራዊ
 የትብብር ሥልጠና ሊሰጡ በማድረግ የበቁ አሰልጣኞችና 100
ፐርሰንት የተቀዱ ቴክኖሎጅዎች
የሚችሉ ድርጅቶችን መለየት
በፐርሰንት
የሰልጣኝ ልማት እና ተቋ ማት አቅም ግ ን ባታ

 ከተለዩት ድርጅቶች ጋር የጋራ


የውል ስምምነት መፈጸም፤
(የት ብብር ስልጠና አጫጭር ስልጠና

 ከድርጅቶች ጋር የጋራ የሥልጠና


እቅድ ማዘጋጀትና ስልጠና
መስጠት& ብቃታቸውን በብቃት
3
ምዘና ለማረጋገጥ &
የትብብር ስልጠናውን አፈጸፀምና
የተገኘውን ውጤት በጋራ
በመገምገም ለተቋሙ/ኮሌጁና
ለተባባሪ ድርጅቶች ማሳወቅ

34
ለዝር ዝር የ ዕቅድ መ ለኪያ አ ፈ ጻጸም
አ ፈ ጻጸ
ተ. ተግባ ሩ ም


ጥ ራት ት


ቁ ልፍ ተግባራት የ ቁ ልፍ ዝር ዝር ተግባራት የ ሚጠበቅ ውጤትና መ ለኪያ ከ 100% ከ ዕቅድ

ወጭ

ወጭ
መ ጠን

መ ጠን
ጥ ራት
አ ንጻር

ጊዜ

ጊዜ
የ ተሰ ጠው
በ%
ክብደት
3.1 ስልጠናቸውን ያጠናቀቁትን በምዘና ብቁ የሆኑ ሰልጣኞች 2
0 ሰልጣኞች ደረጃውን በጠበቀ በፐርሰንት
በተቋማዊ ምዘና (Institutional
Assessment) እንዲመዘኑና
ለብቃት ማረጋገጫ ምዘና
ሁለንተናዊ ዝግጅት እንዲያደረግ
በማድረግ ለምዘና ማዘጋጀት
3.11 ስልጠናቸውን ያጠናቀቁ ስልጠናውን ካጠናቀቁት ሰልጣኞች 6
ሰልጣኞች በብቃት ምዘና ውስጥ ተመዝነው ብቃታቸው
አስመዝኖ ብቃታቸውን ማረጋገጥ የተረጋገጠ በፐርሰንት
3.1 ስልጠናቸውን ያጠናቀቁትን ስልጠናቸውን ካጠናቀቁት ሰልጠኞች 4
2 ሰልጣኞች ወደ ስራ እንዲሰማሩ ውስጥ ተደራጅተው ወደ ሰራ
ማደራጀት/ስራ ማስያዝ/ የተሰማሩ ሰልጣኞች በፐርሰንት
3.13 በገበያ-ተኮር አጫጭር ስልጠና ከስልጠና በኃላ ተመዝነው 3
ስራ ፈላጊ ዜጎችን ከሙያ ደረጃ ብቃታቸው ተረጋግጦ ወደ ስራ የገቡ
በተመረጡ የብቃት አህዶች ዜጎች በፐርሰንት
መሰረት በትብብር ስልጠና
በማብቃት አስመዝኖ ወደ ስራ
ማስገባት

3.1 የካይዘን ስርዓትን በመዘርጋት ካይዘንን ተግባራዊ በማድረግ አዳዲስ 2


4 ተቋማዊ ለውጥን ማረጋገጥ ሃሳቦች በማፍለቅ የተመዘገበ ተቋማዊ
ለውጥና የተገነባ ሰራዊት በፐርሰንት
3.15 የገቢ ማስገኛ ሥልቶችን የውጭ ምርቶችን ሊተኩ የሚችሉ 3
በመንደፍ ተቋሙን ተጠቃሚ ምርቶችንና አገልግሎቶች
ማድረግ በማምረትያደገ የተቋም አቅም
የተፈጠረ ሀብት በፐርሰንት
3.16 ማሽነሪዎችን በሙሉ አቅም ስራ በሙሉ አቅማቸው ስራ ላይ በዋሉ 4
ላይ እንዲውሉ በማድረግ ማሽነሪዎች የተሸጋገሩ
ለቴክኖሎጅ ሽግግር፣ ፕሮጀክትን ቴክኖሎጅወች፣ ፕሮጀከትን መሰረት

35
ለዝር ዝር የ ዕቅድ መ ለኪያ አ ፈ ጻጸም
አ ፈ ጻጸ
ተ. ተግባ ሩ ም


ጥ ራት ት


ቁ ልፍ ተግባራት የ ቁ ልፍ ዝር ዝር ተግባራት የ ሚጠበቅ ውጤትና መ ለኪያ ከ 100% ከ ዕቅድ

ወጭ

ወጭ
መ ጠን

መ ጠን
ጥ ራት
አ ንጻር

ጊዜ

ጊዜ
የ ተሰ ጠው
በ%
ክብደት
መሰረት ላደረገ ስልጠናና ባደረገ የተሰጡ ስልጠናዎችና
የጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማትን በማሽነሪዎች ተጠቃሚ በመሆን
ለመደገፍ በማዋል ማሽነሪወችን ሀብት የፈጠሩ የጥቃቅንና አነስተኛ
የውጭን ምርት ሊተካ የሚችል ኢንተርፕራይዞች ብዘት በፐርሰንት
ስራን ውጤታማ ለማድረግ
ማሽነሪወችን አሟጦ በመጠቀም
የሀብትን አጠቃቀም ማሳደግ
3.17 የተቋሙን/የአካባቢውን በተደረገ የችግር ፈች ምርምር 3
ማህበረሰብ ችግር ሊፈታ የሚችል ከተለዩት ችግሮች ጥናታዊ በሆነ
ተግባራዊና ችግር ፈች ምርምር ምርምር የተገኘን ውጤት መሰረት
በማደረግ የውጤት ተኮር በማድረግ የተፈታ ችግር በፐረሰነት
ትምህርትና ስልጠናን ችግር
በመፍታት ወደ ላቀ ደረጃ
እንዲደረስ መደገፍ

36
ለዝር ዝር
ተ.ቁ የ ዕቅድ መ ለኪያ አ ፈ ጻጸም አ ፈ ጻጸ
ተግባ ሩ ም
ቁ ልፍ
የ ቁ ልፍ ዝር ዝር ተግባራት የ ሚጠበቅ ውጤትና መ ለኪያ ከ 100% ከ ዕቅድ

ጥ ራት
ወጭ

ወጭ
መ ጠን

መ ጠን
ጥ ራት
ተግባ ራት
አ ንጻር

ጊዜ

ጊዜ
የ ተሰ ጠው
በ%
ክብደት
4.1 የጥቃቅንና አነስተኛ በተሰጣቸው የተሟላ ድጋፍ ተወዳዳሪ 10
ኢንተርፕራይዞችና አንቀሳቃሾችን በመሆን እና ሀብት በመፍጠር ከደረጃ ወደ
ደረጃ የተሸጋገሩ ጥቃቅንና አነስተኛ
ካሉበት ደረጃ አንጻር ከሙያ ደረጃ
ኢንተርፐራይዞች ብዛት በፐርሰንት
በመነሳት ክፍተታቸውን በመለየት
የተሟላ ድጋፍ በማድረግ
ተወዳዳሪነታቸውን ማሳደግ
4
የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን እና
ቴክኖሎጂ ሽግግር

4.2 በተለዩ ክፍተቶች መሰረት ከሙያ በተደረገላቸው ድጋፍ ብቃታቸው 10


ደረጃ በመነሳት የጥ/አ/ተቋማት በምዘና የተረጋገጠ አንቀሳቃሾች ብዛት
አንቀሳቃሾችን አቅም መገንባት በፐርሰንት

4.3 በተለዩ ክፍተቶች መሰረት አዋጭ አዋጭነታቸው 100% ተፈትሾና 10


የምርትና የማምረቻ ቴክኖሎጂዎችን ተረጋግጦ የተሸጋገሩ የምርትና
የማምረቻ ቴክኖሎጅዎች የፈጠሩት
በመምረጥና በማዘጋጀት
ሀብት
ለጥ/አ/ተቋማት ማሸጋገር

37
ማሳሰቢያ፡-

 አሰልጣኞችና ኢንስትራክተሮች የደረጃ ዕድገት ተጠቃሚ ለመሆን ማሟላት ካለባቸው መስፈርቶች ውስጥ የስራ አፈጻጸም አንዱ
ቢሆንም መለኪያው ግን ከክልል ክልል እንዲሁም ከተቋም ተቋም በአብዛኛው የተለያየና ዋና ዋና ተግባራት አፈጻጸምን መሰረት
ያላደረገ በመሆኑ በአተገባበር ላይ ክፍተት ይታይበታል፡፡ በዚህም መሰረት እንደ ሀገር ወጥ በሆነ መልኩ የአሰልጣኞች የስራ
አፈጻጸም መለኪያ በአባሪ አንድ የተቀመጠ ሲሆን የአሰልጣኞች/ኢንስትራክተሮች የሚዛናው ውጤት ተኮር እቅድ ከተቋሙ
ዓመታዊ ዕቅድ ተቆጥሮ የሚሰጣቸው ሲሆን በአባሪ 1 ላይ የተቀመጡ ተግባራትን የያዘ ይሆናል፤ የአሰልጣኞች የስራ አፈጻጸም
ውጤትም በዚሁ መሰረት የሚሞላ ይሆናል፡፡
 በመደበኛ ስልጠናው ካሰለጠናቸው ሠልጣኞች መካከል ቢያንስ እንደሃገር ለአመቱ የተቀመጠውን በምዘና የማብቃት
ግብ በአቨሬጁ/አማካይ ያሟላና በገበያ-ተኮር አጫጭር ስልጠና ለስራ ፈላጊ ዜጎች ከሙያ ደረጃ በተመረጡ የብቃት አህዶች
ላይ በማሰልጠን አስመዝኖ ብቃታቸው እንዲረጋገጥ ያደረገና ፤ በቆይታው በአራቱ የድጋፍ ማዕቀፎች የጥቃቅንና አነስተኛ
ኢንተርፕራይዞችን በተሟላ ሁኔታ በመደገፍ በምዘና ብቃታቸውን እንዲያረጋግጡ በማድረግ ሀብት እንዲያፈሩ
ያደረገ፣ በትኩረት ዘርፎች በእሴት ሰንሰለት ትንተና የተለዩ አዋጭና ቺግር ፈቺ ቴክኖሎጅዎች በመኮረጅ ለጥ.አ.ኢ
አሸጋግሮ ሀብት እንዲያፈሩ ማድረግ ላይ አሰልጣኞች/ኢንስትራክተሮች በቆይታቸው በቢኤስሲ ተቆጥሮ የሚሰጣቸው
ተግባር ሲሆን የሚያስመዘግቡት ውጤትም በተቋሙ አመራሮች ሲረጋገጥ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

38
አባሪ 2፣ የትብብር ስልጠና ጥራት ማስጠበቂያ ስታንዳርድ
Measuring Standards in Preparation, Implementation and Evaluation phases to measure
quality of cooperative training.

The preparation Phase (35%) / የዝግ ጅት ምዕራፍ

No. Items to be done Required evidence

1 Inspecting cooperative training sites Inspected site by experts/trainers


በአሰልጣኞች የተፈተሹ የትብብር ስልጠና መስጫ
የትብብር ስልጠና መስጫ ቦታዎችን
መፈተሽ ተቋማት

2 Identifying surrounding Industries or Selected Industries or enterprises appropriate to


enterprises appropriate to program we program
are going to train
የትብብር ስልጠናውን ለመስጠት የተመረጡ
የተለዩ የትብብር ስልጠና መስጫ ኢንዱስትሪዎች/ ኢንተርፕራይዞች
ኢንዱስትሪዎች/ ኢንተርፕራይዞች

3 Create TVET-Industry partnership and partnership Awareness Created/ No of


aware about cooperative training for companies attended and participants list
partners and stakeholders (When, where …)

ስለትብብር ስልጠናው ለባለድርሻ አካላት ግንዛቤ የተፈጠረላቸው ኢንዱስትሪዎች/


ግንዛቤ መፍጠር ኢንተርፕራይዞች( መቼና የት)
4 Identifying occupations in Industry for Identified Training Program for cooperative
cooperative training and Signing of training and signed agreement
memorandum of understanding (MoU)
ለትብብር ስልጠናው የስልጠና ዕቅድ ማዘጋጀት እና
attached with Joint Action Plan that
ስምምነት መፈራረም
address training program

በተለየው የስልጠና ፕሮግራም የትብብር


ስልጠናውን ለመስጠት የድርጊት መርሃ ግብር
የያዘ የስምምነት ሰነድ መፈራረም

5 Assessing and Capacitating Industries Competent trainers


Experts and TVET Trainers by fulfilling የበቁ የኢንዱስትሪ ውስጥ አሰልጣኞች
their skill gap

ኢንዱስትሪዎች/ ኢንተርፕራይዞች
ለሙያዎችን ክፍተት በመለየት ክፍተታቸውን
በመሙላት ማስመዘን

6 Conduct Methodology training for Trainers who have taken training methodology
competent industry experts ለበቁ የማሰልጠን ስነ ዘዴ ስልጠና የወሰዱ አሰልጠኞች
የኢንዱስትሪ ውስጥ አሰልጣኞች የማሰልጠን
ስነ ዘዴ (TM) መስጠት

39
Implementation Phase (50%) / የትግበራ ምዕራፍ

No. Items to be done Required evidence


1 Assigning training coordinators and competent Assigned trainers
trainers የትብብር ስልጠናውን ለመስጠት የተመደቡ
የኢንዱስትሪ ውስት አሰልጣኞች
የስልጠና አስተባባሪዎችንና ብቁ የኢንዱስትሪ
አሰልጣኞችን መመደብ

2 Developing training plan የትብብር የስልጠና ዕቅድ developed training plan


ማዘጋጀት የተዘጋጀ የስልጠና ዕቅድ

3 Assigning trainees by level and occupation Assigned trainees by level and


occupation
በየሙያውና በየሌብሉ ሰልጣኞችን መምረጥ
በየሙያውና በየሌብሉ የተመረጡ ሰልጣኞች
4 Conduct training as per unit of competencies Covered Units of competencies
ስልጠናውን በብቃት አሃድ (UC) መስጠት
በስልጠናው የተሸፈኑ የብቃት አሃዶች (UC)
5 Conducting assessment as per Unit of Assessment result
Competency before proceeding to the succeeding የተሰጠ የምዘና ውጤት
Unit of Competency

ስልጠና የተሰጠባቸውን የብቃት አሃድ ስልጠናው ወደ


ሚጥለው የብቃት አሃድ ከመቀጠሉ በፊት በምዘና
ማረጋገጥ

6 Occupational assessment Assessment result


የተሰጠ የምዘና ውጤት
የሙያ ምዘና መስጠት

40
The monitoring and evaluation phase (15%)/ ድጋፍና ክትትል ምዕራፍ

No. Items to be done/ ዝርዘር ተግባራት Required evidence/ የሚጠበቅ መረጃ


1 Monitoring the training progress የስልጠና ሂደቱ Monitoring schedule/ monitoring
በተቀመጠለት የስልጠና ፕሮግራም መሰረት frequency/results/decisions ስልጠናውን
መሰጠቱን መከታተል ከጊዜ ፣ ከወጭ ፣ ከጥራት አንፃር መቆጣጠር

2 Analyze the results የትብብር ስልጠና Analyzed result


ውጤቱንም ትንተና መስራት የተተነተነ የትብብር ስልጠና

3 Make correction as required /አስፈላጊውን correction made


ማስተካከያ ማድረግ የተደረገ ማስተካከያ

4 reporting Compiled written report


በፅሑፍ የቀረበ ሪፖርት
ሪፖርት መስራት/ማድረግ

Measuring standards to measure the Coverage of cooperative training/


የተሰጠውን የትብብር ስልጠና ተደራሽነትና ጥራት መለካት

No. Items to be done Required evidence


1 All training programs arranged / delivered Number of training programs covered in
in cooperative training modality cooperative training in relation to
ሁሉንም የስልጠና ፕሮግራሞች በትብብር available programs
ስልጠና መሸፈን
በትብብር ስልጠና የተሸፈኑ ፕሮገራሞች
2 All Occupational levels including non- No of trained trainees
formal training conducted in cooperative በትብብር ስልጠናው የተሳተፉ ሰልጣኞች
training ሁሉንም ሙያዎች እና መደበኛ ብዛት
ያልሆኑ ስልጠናዎች የትብብር ስልጠና አካል
ማድረግ
3 All trainees participate in cooperative Number of trainees regularly following
training ሁሉንም ሰልጣኞች በትብብር cooperative training in relation to
ስልጠናው ማሳተፍ available trainees
በስልጠና ፕሮግራሙ ሰልጣኞች በትክክል
ስልጠናው ላይ የተሳተፉ ብዛት
4 Most of training hours is covered in at least 3 days/ week or 70% of the
practical training / cooperative training total training hour
የስልጠናው 70% የተግባር ተኮር ማድረግ የስልጠናው 70% የተግባር ተኮር /በትብብር
ስልጠና አካል ማድረግ
5 Conduct training as per unit of all Unit of Competency in each program
competencies ስልጠናውን must be covered in practical training
በብቃት አሃድ (UC) መስጠት በስልጠና ፕሮገራሙ ውስጥ ያሉ ሁሉም
ብቃት አሃዶች (UC) 70% የተግባር ተኮር
ስልጠና አካል ማድረግ
 የትብብር ስልጠና ጥራት በአባሪ 2 በተቀመጠው ስታንዳርድ መሰረት መተግበሩ
መረጋገጥ መቻል ይኖርበታል፡፡

41
አባሪ 3. የቴክኖሎጂ መቶ ፐርሰንት መቅዳት መፈተሺያና ማሸጋገሪያ ቼክሊስትና ስታንዳርድ
ተ. ዋና ዋና ተግባራት

1 የአካባቢውን የልማት ቀጠናና የዘርፉን ከዘርፎቹ ጋር ባዘጋጀው የጋራ ዕቅድ በመመራት በአካባቢው የዕድገት ቀጠና ውስጥ የዘርፎች ውስጥ የቴክኖሎጂ ፍላጎት እንዳለ
ግቦች መለየት በማስገንዘብ የመፍትኤ ሀሳብ ላይ የጋራ መግባባት ላይ የደረሰና ክፍተቱን የሚያሟላ ቴክኖሎጂ በእሴት ሰንሰለት ትንተና
ለመለየት ከዘርፉ ጋር ዕቅድ የያዘ
2 የእሴት ሰንሰለት ትንተናን ማከናወን ከዘርፉ ጋር ባዘጋጀው የጋራ ዕቅድ በመመራት የእሴት ሰንሰለት አሰራር ማኑዋልን ተከትለው የዘርፉን እሴት ሰንሰለት ትንተና
ማፒንግ በማዘጋጀት በአራቱ የቴክኖሎጂ ክፍሎች (Techno Ware, Human Ware, Info Ware & Orga Ware) ቴክኖሎጂዎችን
ለይቶ ከዘርፉ ጋር የጋራ መግባቢያ ላይ በመድረስ ቴክኖሎጂዎችን ማፈላለግ ሂደት ውስጥ ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ
3 የተሻለ ቴክኖሎጂን መምረጥ በእሴት ሰንሰለት ትንተና በአራቱ የቴክኖሎጂ ክፍሎች (Techno Ware, Human Ware, Info Ware & Orga Ware) የተለዩትን
ቴክኖሎጂዎች ከኢኮኖሚ፣ ከቴክኒክና ከደህነት አንጻር እና የአዋጭነት ትንተና (ከምርታማነት፣ ዋጋ፣ ጥራትና ጉልበትን በስፋት
ከመጠቀም) አንጻር የመረጠውን ቴክኖሎጂ ዘርፉን በማስተቸት በዘርፉ ስምምነት ቴክኖሎጂውን የመረጠ እና ለመቅዳት ያቀደ
4 የቴክኖሎጂ ሙሉ ዶክመንት ማዘጋጃት የተሟላ እሴት ሰንሰለት ትንተና ያዘጋጀ፣ የለየውን ቴክኖሎጂ በአዋጭነት ትንተና መመረጡን የሚያረጋግጥ ሰነድ ያለው እና
የቴክኖሎጂ አካላት ዝርዝር ዲሮዊንግን (detail drawing) ልኬት (Dimension) እያንዳንዱን በትክክል ያስቀመጠ፣ ሁሉም ጥሬ
ዕቃዎችን በዓይነት፣ በብዛት፣ በዋጋ ዝርዝር ያስቀመጠ፣ ጥሬ ዕቃዎች ከገበያ መገኘታቸውን ያረጋገጠ እና ቴክኖሎጂውን
ለማምረት የሚየስፈልገውን ቴክኖሎጂ ያመረጠ ቴክኖሎጂውን/ፕሮጀክቱን ለመቅዳት ከአጋር ድርጅቶች በጀት ያፈላለገ
5 የቴክኖሎጂ አመራረት ዘዴና በተዘጋጀው የቴክኖሎጂ አካላት ዝርዝር ዲሮዊንግ (detail drawing) መሰረት ለእያንዳንዱ አካላት የአመራረት ዘዴና
ማስተባበሪያ ማኑዋል (Manufacturing ማስተግባሪያ ማኑዋል በማዘጋጀት ለሚመለከታቸው አካላት (ለሙያው ቀረቤታ ላላቸው) በማቅረብ ካስገመገመ በኃላ አስፈላጊ
process & implementing manual) ማሻሻያ ያደረገ እና ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ቴክኖሎጂውን ለመቅዳት ያቀደ
ማዘጋጃት
6 የተዘጋጀውን የቴክኖሎጂ ሙሉ የቴክኖሎጂ አካላት ዝርዝር ዲሮዊንግ (detail drawing) ልኬትን (Dimension) የተከተለ እና የተገለጹትን ጥሬ ዕቃዎች በትክክል
ዶክመንት፣ የአመራረት ዘዴ እና ተጠቅሞ ባለ ድርሻ አካላትን እያሳተፈ የንብረት ብክነትን በመቀነስ የቴክኖሎጂ አካላትን በማምረት መገጣጠሙም ላይ
የማስተባበሪያ ማኑዋል (Manufacturing (Assempling) ክፍተት ያላሳየ ናሙና ማምረት የቻለ
process & implementing manual)
መሠረት የቴክኖሎጂ ናሙና ማምረት
7 የናሙና ምርት ማረጋገጫ በተለያየ ቦታ በተለያየ ባለሙያዎች ባደረገው የናሙና ፍተሻ ምርታማነቱ ከኦሪጂናል ቴክኖሎጂ ጋር በ100% ከተጣጣመ
(functionality test) ፍተሻ ማከናወን

8 ተፈትሾ ጥራቱ የተረጋገጠውን ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ተሸጋግሮ ኢንተርፕራይዞቹ ህብት እንዲያፈሩ ማድረግ ካስቻለ
ቴክኖሎጂ ማሸጋገር

 በትኩረት ዘርፎች በእሴት ሰንሰለት ትንተና የተለዩ አዋጭና ቺግር ፈቺ ቴክኖሎጅዎች (አራቱንም የቴክኖሎጂ
አይነቶች፡-Techno Ware, Human Ware, Info Ware & Orga Ware) በመኮረጅ ለጥ.አ.ኢ አሸጋግሮ ሀብት
እንዲያፈሩ ማድረግ በአባሪ 3 እና በአባሪ 4 ቼክሊስት መሰረት ውጤቱ ሊረጋገጥ ይገባል፡፡

42
አባሪ 4. በኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን የድጋፍ ማዕቀፎች በጥ/አ/ተቋማት የፈራ ሃብት
አለካክ
. በ 4.1 ካይዘን ትግበራ የተገኘ ሃብት መለኪያ ቅፅ

ከትግበራ የአን %
ከትግበራ በኋላ የተገኘ ልዩነ ዱ ዋጋ ውጤቱ መጨመር /
መግለጫ መለኪያ በፊት/መነሻ ውጤት ት (በብር) በገንዘብ ሲለካ የመቀነስ

የተገኘ የመስሪያ ቦታ (ምሳሌ) ካ.ሜ 50 70 20 3 60 28.

የተቀነሰ የመጓጓዝ ብክነት ሜ


የተገኘ ተጨማሪ
የመስሪያ ቦታ ካ.ሜ
ከሚፈለግ
በላይ ክምችት በመቀነስ
በማመረትና የዳነ ንብረት
ክምችትን (ኪሎ፣ሊትር..) ቁጥር
መቀነስ በቁጠባ/በተጨማሪ ስራ
የተገኘ ገንዘብ ብር
ምረርታማነት የምርት/አገልግሎት
ን በመጨመር ዑደት በመቀነስ
የተገኘ ገቢ የተቆጠበ ሰዓት ሰከንድ
ያደገ
የምርት/የአገልግሎት
መጠን
ቁጥር
የመቀየሪያና
የማስተካከያ ጊዜ ሰከንድ
የስራ ቦታ የቀነሰ የህክምና ወጪ ብር
ደህንነትን
በማሻሻል
የቀነሰ አደጋ የቀነሰ ከስራ መቅረት ቁጥር
ከሚወገዱዕቃዎችየተገኘገቢ
(ኪሎ፣ሊትር……)ለአንድ ጊዜ ብቻ ቁጥር
በፍላጎት/ተነሳሽነት ማጣት የቀነሰ
የሰራተኛ ከስራ መቅረት ቁጥር
የማሽንአቅምአጠቃቀምበሰዓት በቶኛ
የጥሬ እቃና የእጅ መሳሪያ መፈለጊያ
ጊዜን መቀነስ ሰዓት

ሌሎች
ጠ/ድምር

43
4.2 በተሸጋገረ ቴክኖሎጂ የፈራ ሃብት መለኪያ ቅጽ በምርት ቴክኖሎጂ

ተ.ቁ የቴክኖሎጂው ስም መለኪያ ተመርቶ የተሸጠው አንዱን በመሸጥ አጠቃላይ


ብዛት(በቁጥር) የሚገኘው ትርፍ ትርፍ
1
2
3
4
5
6
ድምር

4.3 በተሸጋገረ ቴክኖሎጂ የፈራ ሃብት መለኪያ ቅጽ በምርት ቴክኖሎጂ በማምረቻ


ቴክኖሎጂ
ተ.ቁ በኢንተርፕራይዙ ውስጥ የሚከናወኑ መለ ከትግበራ በፊት ከትግበራው በኋላ ልዩ በአንዱ አጠቃላ
ተግባራት ኪያ የነበረበት ሁኔታ የተገኘው ውጤት ነት የተገኘ ይ ትርፍ
ትርፍ

1 በቀን/በሳምንት/በወር/በአመት/የማምረት አቅም
2 የጨመረ የምርት ጥራት
3 በምርት ጥራት መጨመር የመጣ የደንበኛ ብዛት
4
5

6
ድምር

4.4 በቴከኒካል ክህሎትና አቅም ግንባታ የመጣ ሃብት መለኪያ ቅፅ

ተ.ቁ በኢንተርፕራይዙ ውስጥ የሚከናወኑ መለኪያ ከስልጠና ከስልጠና ልዩነት በአንዱ አጠቃላይ
ተግባራት በፊት በኋላ የተገኘ ትርፍ
የነበረበት የተገኘው ትርፍ
ሁኔታ ውጤት
1 በሰራተኛው ብቃት በመነሳት የጨመረ የስራ ሰዓት 40 30 10 187
ፍጥነት፡- (ምሳሌ) ቁም ሳጥን ለመስራት የሚፈጅ
ጊዜ (አንድ ሰራተኛ በቀን 8 ሰዓት ቢሰራና 150
ብር ቢከፈለው)
2 በምርት ጥራት መጨመር የመጣ የደንበኛ ብዛት ቁጥር
የጨመረ የምርት ሽያጭ (በወር)
3 በአዳዲስ የምርት አይነት አሰራር ላይ ክህሎቱን ቁጥር
በማሳደግ የተገኘ ሃብት
ድምር

44
4.5 በኢንተርፕሪንሺፕ ክህሎት አቅም ግንባታ የመጣ ሃብት መለኪያ ቅፅ

ተ.ቁ በኢንተርፕራይዙ ውስጥ የሚከናወኑ መለኪያ ከስልጠና ከስልጠና ልዩነት በአንዱ አጠቃላይ
ተግባራት በፊት በኋላ የተገኘ ትርፍ
የነበረበት የተገኘው ትርፍ
ሁኔታ ውጤት
1 በተሰራ የማስተዋወቅ ስራ በጨመረው የደንበኛ ቁጥር
ብዛት የጨመረ ሽያጭ
2 በተገኘ የንግድ እቅድ ማስፋፊያ ድጋፍ የጨመረ ቁጥር
የምርት ሽያጭ መጠን
3 አዲስ የቢዝነስ ስራ ሃሳብ እንዲያፈልቅ ተደርጎ ቁጥር
በፈጠረው ስራ የተገኘ ሃብት
4 በማምረቻ ቦታ ብቻ እያመረተ ከመሽጥ ይልቅ ቁጥር
የመሸጫ ቦታ ተከራይቶ በመሸጥ የጨመረ ሽያጭ
ድምር

 በአራቱ የድጋፍ ማዕቀፎች የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን በተሟላ ሁኔታ


በመደገፍ በምዘና ብቃታቸውን እንዲያረጋግጡ በማድረግ ሀብት እንዲያፈሩ ማድረግ
በአባሪ 4 ቼክሊስት መሰረት ውጤቱ ሊረጋገጥ ይገባል፡፡

ማስታወሻ፡- ከላይ በቅጹ ውስጥ የተዘረዘሩትን ነጥቦች ድጋፍ ስናደርግም ሁሉም ነጥቦች ላይገኙ
ስለሚችሉ እንዲሁም ከተገለጹት ውጭም ሊታዩ/የተሰሩ ነጥቦች ሊኖሩ ስለሚችሉ ከላይ የተገለጹትን
ነጥቦች ሁሉም ግዴታ መኖር አለባቸው ማለት እንዳልሆነና ከዚህ በተጨማሪም ሌሎች ነጥቦች
እንደ ክልሉ እና ከተማ አስተዳደሩ ነባራዊ ሁኔታ መካተት እንዳለባቸው መታሰብ ይኖርባቸዋል፡፡

45

You might also like