You are on page 1of 110

0

ማውጫ
መግቢያ ............................................................................................................................................................. 3
ክፍል አንድ:- የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአፈጻጸምና ነባራዊ ሁኔታ ግምገማና ትንተና፤ ................................. 6
1.1. የቴ/ሙ/ት/ስ ዕድገት፤ .......................................................................................................................... 6
1.1.1. ታሪካዊ ዳራ .................................................................................................................................. 6
1.1.2. ለቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና መስፋፋት ሳቢና ገፊ ምክንያቶች ............................ 7
1.2. የቴ/ሙ/ት/ስዘርፍ የዋና ዋና ጉዳዮች አፈጻጸም፤ ........................................................................... 11
1.2.1. የቴ/ሙ/ት/ስጥራት አፈፃፀም ..................................................................................................... 12
1.2.2. የቴ/ሙ/ት/ስተደራሽነት አፈጻጸም ............................................................................................ 14
1.2.3. ትምህርትና ስልጠና ፍትሐዊነት አፈፃፀም ............................................................................. 15
1.2.4. የትምህርትና ሥልጠና ብቃትና አግባብነት አፈፃፀም ........................................................... 16
1.2.5. የአመራርና የአሰራር የሥርዓት ዝርጋታ አፈፃፀም ................................................................ 16
1.2.6. የጥናትና ምርምር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር፣ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽንና የማህበረሰብ
አገልግሎት አፈፃፀም ................................................................................................................. 17
1.2.7. የፋይናንስ አስተዳደርና አሰራር አንፃር .................................................................................. 18
1.2.8. ኢንፎርሜሽንና ኮሙዩንኬሽን ቴክኖሎጂ ስራዎች አንፃር .................................................... 19
1.3. ጥንካሬዎች፣ ድክመቶች፣ መልካም አጋጣሚዎች እና ስጋቶች፤................................................... 19
1.4. የተወሰዱ እርምጃዎች ....................................................................................................................... 23
1.5. የትኩረት አቅጣጫ የሚወሰንበት አግባብ፤ ..................................................................................... 23
ክፍል ሁለት:- ለቴክኒክና ትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ልማት ወሳኝ የሆኑ ሰብዓዊና ቁሳዊ ሀብቶች .... 25
ክፍል ሶስት:- የቴ/ሙ/ት/ስልማት ግቦች፣ ዓላማዎች፣ ስትራቴጅዎችና የትኩረት አቅጣጫዎች ............ 28
3.1. ስትራቴጅካዊ ግቦች ........................................................................................................................... 28
1.3. የባለድርሻ ማእቀፍ (STAKEHOLDER FRAMEWORK) ............................................................ 45
1.4. የትኩረት አቅጣጫዎች ..................................................................................................................... 46
1.4.1. የቴ/ሙ/ት/ስጥራትና ተገቢነት .................................................................................................. 47
1.4.2. ጥራት .......................................................................................................................................... 47
1.4.3. ተገቢነት ...................................................................................................................................... 50
1.4.4. የቴ/ሙ/ት/ስተደራሽነትና ፍትሐዊነት ..................................................................................... 50
1.4.5. ተደራሽነትና ፍትሀዊነት ........................................................................................................... 50
1.4.6. የቴ/ሙ/ት/ስአመራርና አስተዳደር፣ ዘላቂና አስተማማኝ ፋይናንስ....................................... 51
1.4.7. አመራር (Leadership) .............................................................................................................. 51
1.4.8. አስተዳደር (Governance) ........................................................................................................ 52
1.4.9. ዘላቂ የፋይንናስ ስርዓት ............................................................................................................ 52
1.4.10.የሳይንስ ባህል ግንባታ፣ የቴክኖሎጂ እድገትና ሽግግር፣ ምርምርና አገር በቀል እውቀት. 53

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 1
ክፍል አራት፡- የማስፈጸሚያ ተቋማዊ አቅም ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች ............................................. 55
4.1. የቴ/ሙ/ት/ስፍኖተ ካርታ እና የዘላቂ ልማት ግቦች (SDG) ......................................................... 56
4.2. የቴ/ሙ/ት/ስፖሊሲና ስትራቴጂ ....................................................................................................... 56
4.3. የሳይንስ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ፖሊሲ .......................................................................................... 58
4.4. የጤና ፖሊሲ ...................................................................................................................................... 58
4.5. የግብርና ልማት ፖሊሲ .................................................................................................................... 58
4.6. የኢንደስትሪ ልማት ፖሊሲ .............................................................................................................. 59
ክፍል አምስት:- የፋይናንስ ፍላጎትና ምንጭ (በቢሊዮን) (Financing Plan) ......................................... 60
ክፍል ስድስት:- የአፈጻጸም ክትትልና ግምገማ ስርዓት ............................................................................. 66
6.1. የአፈፃፀም አመራር ............................................................................................................................ 66
6.2. ክትትል ድጋፍና ግምገማ ስርዓት ................................................................................................... 68
ክፍል ሰባት:- የስትራቴጂክ ግቦች፣ዓላማዎች፣ አመላካቾች፣ ዒላማና ድርጊት መርሃ-ግብር ................... 70

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 2
መግቢያ
ትምህርትና ስልጠና ለአንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖሊቲካዊ ዕድገት ቁልፍ መሳሪያ
ነው፤ በዕውቀትና በክህሎት ያደገ ማህበረሰብ ቴክኖሎጂ የመፍጠርና የመጠቀም አቅሙ
ያድጋል፤ ህግና ስርዓት የሚያከብር ይሆናል፤ እንዲሁም አካባቢውን በውል ተገንዝቦ ጥቅም
ላይ ማዋል ይችላል፡፡ ዛሬ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የተራቀቁና በኢኮኖሚ ያደጉ ሀገራት ከዚህ
የደረሱት የሰው ሀይል አቅማቸውን በትምህርትና ስልጠና በመገንባታቸው እንደሆነ ይታመናል፡

በዓለም ላይ የተለያዩ የትምህርትና ስልጠና አሰጣጦች ሲኖሩ የቴ/ሙ/ት/ስ/ አንዱ እና ስርዓተ


ትምህርት ተቀርፆለት መሰጠት ከመጀመሩ በፊት የሰው ልጅ ዙሪያውን መቃኘትና የራሱን
የኑሮ ስርዓት አዋቅሮ ከመጀመሩ ጋር የተያያዘ የየሃገራቱ ታሪክና ሂደት አለው፡፡

በአገራችን የቴክኒክና ሙያ ስልጠና በትምህርትና ሥልጠና ስርዓታችን ውስጥ ተካቶ መተግበር


የጀመረው በ20ኛው ክፍለ ዘመን መባቻ አካባቢ ጀምሮ እንደሆነ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ በወቅቱ
የሙያ ስልጠና ከቀለም ትምህርት ትይዩ ይሰጥ የነበረ ሲሆን ዋና ዓላማውም ተማሪዎች የሥራን
ክቡርነት እንዲገነዘቡ ማድረግ ነበር፡፡

የቴ/ሙ/ት/ስ(ቴ/ሙ/ት/ስ) ታሪካዊ ዳራ እንደሚያሳየው ቴ/ሙ/ት/ስ በዘመናዊ አካሄድ


በኢትዮጵያ መሰጠት ከተጀመረ በርካታ ዓመታትን ያስቆጠረ ቢሆንም ራሱን በቻለ ሥርዓትና
በተደራጀ መልኩ በአመዛኙ የቆይታ ጊዜን ጨምሮ ግብዓትን መሰረት ባደረገ ሁኔታ መተግበር
የጀመረው ከ1994 ዓ.ም ጀምሮ ነው፡፡ ከ1999 ዓ.ም ወዲህ ደግሞ ውጤትን መሰረት ያደረገ
አገር አቀፍ የቴ/ሙ/ት/ስ/ ስትራቴጂ እንዲሁም አምስት ደረጃዎችን ለይቶ ያስቀመጠ የብቃት
ማዕቀፍ ተቀርፆለት በተለያዩ የስምሪት ምስኮች ለየደረጃው የስልጠና ፕሮግራሞችን በመንደፍ
ለሀገሪቱ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት የበኩሉን አስተዋፅኦ የሚያደርግ የሰው ሃይል
የማፍራት ተልዕኮውን በመወጣት ላይ ይገኛል፡፡

የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ ተልዕኮውን በተሻለ ሁኔታ መወጣት ይችል ዘንድ ከመንግስት ከፍተኛ
ትኩረት አግኝቶ በአዋጅ ቁጥር 954/2008 የትኩረት ጉዳዮችን በማመላከትና ኃላፊነቶችን
በመስጠት በገበያ ፍላጐት የሚመራ ሥርዓት መዘርጋት እንዲቻል ሕጋዊ መሰረት አግኝቷል፡
፡ በዚህም ዘርፉ አገር አቀፍ የሙያ ደረጃና የሙያ ብቃት ምዘና ሥርዓት በማደራጀት በተለያየ
መንገድ እውቀትና ክህሎት የጨበጡ የማህበረሰብ አባላት ወጥ በሆነ የምዘና ሥርዓት ተመዝነው

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 3
አገር አቀፍ እውቅና ያለው የብቃት ማረጋገጫ በማግኘት በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ
የሚሆኑበትን ሁኔታ ማመቻቸት፣ በኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት የጥቃቅንና አነስተኛ
ኢንተርፕራይዞችን በገበያ ተወዳዳሪነት ማረጋገጥ፣ ሥርዓቱ በወጥነት በአንድ በኩል አገር አቀፍ
የአስተዳደር ማዕቀፍ ያለው በሌላ በኩል ደግሞ ያልተማከለና አሳታፊ ውሳኔ አሰጣጥን
ለማመቻቸት እና ባለድርሻ አካላት በንቃት የሚሳተፉበት አሠራር መፍጠር የሚያስችለውን
ከፍተኛ አቅም እንዲኖረው ተደርጓል፡፡

ከዚህም አንፃር የቴ/ሙ/ት/ስ/ ዘርፍ በአገራችን በተጨባጭ በግብርናው ዘርፍ ከአርሶና አርብቶ
አደሩ ጎን ሆነው ድህነትን የተፋለሙ በሺህዎች የሚቆጠሩ የግብርና ኤክስቴንሽን ሰራተኞችንና
በጤና ዘርፍ 80 በመቶ የመከላከል ፖሊሲ ለመተግበር በአሥር ሺዎች የሚቆጠሩ የገጠርና
የከተማ የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎችን በማሰልጠን እና ብቃታቸውን በማረጋገጥ ለየዘርፉ
ውጤታማነት ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል፡፡ በሌላ በኩል ለአምራች እና አገልግሎት ሰጭ
ኢንዱስትሪዎች መለስተኛና በመካከለኛ ደረጃ ብቁ ሙያተኞችን በማዘጋጀት ሀገራችን ወደ
ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ለመሸጋገር ለምታደርገው ጥረት ወሳኝ ዕገዛ አድርጓል፡፡
የቴ/ሙ/ት/ስ/ ተቋሞቻችን እጅግ ፈታኝ የሆኑ የአመለካከትና የግብዓት ችግሮችን በመቋቋም
ኢኮኖሚው በሚፈልገው ልክ ብቃት ያላቸው፣ በራሳቸው የሚተማመኑ፣ ቴክኖሎጂን በመጠቀም
ተወዳዳሪ የሆኑ ምርትና አገልግሎቶችን ማቅረብና ሀብት ማግኘት የቻሉ ስራ ፈጣሪ ዜጎችን
ለማፍራት ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ፡፡

ከዚህም በተጨማሪ ዘርፉ የኢንዱስትሪውን የቴክኖሎጂ አቅም የመገንባት ተልዕኮውን


በመወጣት ረገድም አዋጭ የሆኑ ቴክኖሎጂዎችን በመቅዳት ለጥቃቅንና አነስተኛ
ኢንተርፕራይዞች አንቀሳቃሾች በማሸጋገር እና ክፍተትን መሰረት ያደረገ ቴክኒካዊ አቅም
ግንባታ ድጋፍ ከመስጠት አኳያም ጥረት እያደረገ ቢሆንም ችግር ፈቺ የሆኑ ቴክኖሎጂዎችን
በአግባቡ በመለየት፣ በመቅዳትና በማሸጋገር በኩል ላይ ውስንነቶች ተስተውለውበታል፡፡

በመሆኑም ዘርፉ ለዜጎች በሚሰጠው አገልግሎት እንዲሁም ለኢንዱስትሪው በሚያቀርባቸው


ሙያተኞችና ቴክኖሎጂዎች ላይ የሚታዩ ውስንነነቶችን በሚያሻሽል መልኩ የትምህርትና
ስልጠና ጥራት፣ አግባብነትና ተደራሽነትን የማረጋገጥ፣ ሀገር በቀል የሙያ እውቀትና ክህሎት
የማጎልበት፣ የጥናትና ምርምር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር፣ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽንና የማህበረሰብ
አገልግሎቶችን የማሳደግ፣ አጋርነትና ዓለም አቀፍ ትብብርን የማሻሻል፣ የፋይናንስ አቅምና

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 4
አጠቃቀም የማጠናከርና አቅምን የማጎልበት፤ ዘርፉን በዘመኑ የተደረሰባቸውን የቴክኖሎጂ
መሰረተ ልማትና አሰራሮች ተጠቅሞ የማስተሳሰርና የማዘመን እንዲሁም የፈፃሚ አካላትን
የመፈፀምና የማስፈፀም አቅም የማጎልበት ቀጣይ ተግባራቱን ባማከለ፣ የትኩረት አቅጣጫውን
መሰረት ያደረገ የባላድርሻ አካላትን ተሳትፎ ባረጋገጠ እና አገራዊ የልማት አቅጣጫን በተከተለ
ሁኔታ ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሴክተር የልማት ዕቅድ ጋር የሚናበብ የቴ/ሙ/ት/ስ/ ዘርፍ
የአስር ዓመት የልማት ስትራቴጂያዊ ዕቅድ ተዘጋጅቷል፡፡ ዕቅዱ ከፌዴራል፣ ክልል እስከ
ተቋማት ድረስ ባሉ የዘርፉ አስፈጻሚ አካላት በተዋረድ ለሚዘጋጁ ስትራትጂያዊና ዓመታዊ
እቅዶች መነሻ ይሆናል፤ የዘርፉን ራዕይና ተልዕኮ በሚያሳካና እሴቶቹን በጠበቀ ሁኔታ
የሚተገበር ይሆናል፡፡

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 5
ክፍል አንድ:- የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአፈጻጸምና ነባራዊ ሁኔታ ግምገማና
ትንተና፤

1.1. የቴ/ሙ/ት/ስ ዕድገት፤

1.1.1. ታሪካዊ ዳራ

በአገራችን የቴክኒክና ሙያ ስልጠና በትምህርትና ሥልጠና ስርዓታችን ውስጥ ተካቶ መተግበር


የጀመረው በ20ኛው ክፍለ ዘመን መባቻ አካባቢ ጀምሮ እንደሆነ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ በወቅቱ
የሙያ ስልጠና ከቀለም ትምህርት ትይዩ ይሰጥ የነበረ ሲሆን ዋና ዓላማውም ተማሪዎች የሥራን
ክቡርነት እንዲገነዘቡ ማድረግ ነበር፡፡

ከዘመናዊ የትምህርትና ሥልጠና ስርዓት በፊት እንደማንኛውም የዓለም ክፍል በአገራችንም


ሙያ ከቤተሰብና ከማህበረሰብ በልምምድ የሚገኝ የነበረ ሲሆን የሙያ ዓይነቶቹም የሸክላ ስራ፣
ሽመና፣ የብረታ-ብረት ስራ፣ የእንጨት ስራ፣ ቆዳና የቆዳ ውጤቶች አመራረት፣ የምግብ ዝግጅት፣
ሥነ ውበት፣ አርትና ሙዚቃ እንዲሁም ህንጻ የማነጽ ሥራ በኢትዮጵያ ማህበረሰቦች ዘንድ
የተለመዱና ከትውልድ ወደ ትውልድ በላቀ ደረጃ ሲሸጋገሩ የቆዩ አገር በቀል እውቀቶችና
እሴቶች ናቸው፡፡

በኢትዮጵያ ዘመናዊ ትምህርት በተጀመረበት ወቅት ቅድሚያ ትኩረት ይሰጥ የነበረው ለቀለም
ትምህርት ሲሆን የሙያ ትምህርትና ስልጠና ለአንድ አገር ኢኮኖሚያዊ ዕድገት መሠረት
መሆኑን የሌሎች አገሮች ልምድ እንደ መነሻ በመውሰድ እ.ኤ.አ. በ1970ዎቹ በተመረጡ
አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ውስጥ አጠቃላይ ትምህርት እና የሙያ ትምህርት ጎን
ለጎን እና የተወሰነ ቁጥር ባላቸው ኮሌጆች ውስጥ በዲፕሎማ ፕሮግራምነት ሲሰጥ ቆይቷል፡፡
በ1986 ዓ.ም በወጣው የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና
ፕሮግራም ራሱን ችሎ ለብቻው በተለዩ ደረጃዎች ለምሳሌ፡- በ10+1፣10+2 እና 10+3 ሲሰጥ
ነበር፡፡

የመጀመሪያው መደበኛ የቴክኒክ ሙያ ትምህርትና ስልጠና ትምህርት ቤት እ.ኤ.አ በ1940


ዓ.ም በአዲስ አበባ የተመሰረተ ሲሆን በአጠቃላይ እስከ አሁን ድረስ የመንግስት ቴክኒክና ሙያ
ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ቁጥር 673 የደረሰ ሲሆን የግል ቴክኒክና ሙያ ተቋማት ቁጥር

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 6
ደግሞ 838 እና መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች የሚመሩ 57 በድምሩ 1568 ተቋማት ደርሰዋል፡

1.1.2. ለቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና መስፋፋት ሳቢና ገፊ ምክንያቶች

ትምህርትና ስልጠና የአንድን አገር ሰብዓዊና ቁሳዊ ሀብት በማልማት ሁለንተናዊ ልማትን
ለማረጋገጥ ወሳኝ ግብዓት እንደመሆኑ መጠን ለዘርፉ ልማት ሳቢና ገፊ ምክንያቶች ያሉት
መሆኑ ይታወቃል፡፡ በየጊዜው በሚታየው የፖለቲካ አለመረጋጋትና አልፎ አልፎ በሚያጋጥም
ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ አደጋ ሀገሪቱ በየዘርፉ ማግኘት ያለባትን በዝቅተኛና በመካከለኛ ደረጃ
የሰለጠነ የሰው ሀይል አቅም፣ ቴክኖሎጂ የመቅዳት፣ ማፍለቅና የመጠቀም እንዲሁም እውቀት
የማበልጸግና የማስፋፋት፣ በሳይንሳዊ መንገድ የዜጎችን ችግር የመፍታት ዘላቂ ልማትን
የማምጣት ሂደቱ እና የስራ ፈጣሪነትን የመላበስ ሂደት አዝጋሚ መሆኑን በመገንዘብ መንግስት
ውጤት ተኮር የቴ/ሙ/ት/ስመስፋፋት አስፈላጊነትን በመረዳት ለዘርፉ ትኩረት በመስጠት ሀብት
በመመደብ የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ፡፡

እንዲሁም በየዘመኑ ያሉ መንግስታት ለቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና መስፋፋት ዋና


ፍላጎታቸው ስልጠና በተገቢ ደረጃና መጠን ተስፋፍቶ በዝቅተኛና በመካከለኛ ደረጃ የሰለጠነ
የሰው ኃይል በማፍራት ኢኮኖሚው እንዲጠናከርና የተለወጠ ማህበርሰብ በመፍጠር ድህነትና
ድንቁርና ከአገሪቱ እንዲወገዱ ማድረግ ነው፡፡ ከዚህ አንጻር ሳቢ ምክንያቶቹን ስንመለከት
ቴክኒክና ሙያ እያመጣ ባለው ለውጥ መሳብ አንዱ ነው።

የመንግስት አካላት ለሀገራቸው እድገት ከፍተኛ ምኞትና ፍላጎት ያላቸው እንደመሆኑ መጠን
አገራቸው እንደሌሎች ሀገራት አድጋና በልፅጋ እንዲሁም ዘምና ለማየት ቴክኒክና ሙያን
በመጠቀም ሳይንስና ቴክኖሎጅን ለመተግበር ጥረት ያደርጋሉ። በዚህም ዘመናዊነትን በተላበሰና
ቀለል ባለ መንገድ በዝቅተኛና በመካከለኛ ደረጃ የሰለጠነ የሰው ሃይል እስከ ማሟላት፣ ምርትና
ምርታማነትን በመጨመር ድህነትን በመቀነስ ኢኮኖሚውን ማዳበርና ማህበረሰቡን መለወጥ
ዋነኛና ማጠንጠኛ ጉዳዮች ናቸው፡፡

ፍላጎትን ያማከለ ከፍተኛ ጥራት ያለው የቴ/ሙ/ት/ስበማቅረብና ተፈላጊ ቴክኖሎጂን በማሸጋገር


ለድህነት ቅነሳውና ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት አስተዋፅኦ ማድረግ የሚችል በዝቅተኛና
መካከለኛ ደረጃ የሰለጠኑ፣ ብቁ፣ ተነሳሽነት ያላቸው፣ ተስማሚና የፈጠራ ችሎታ ያላቸው፣ በራሱ

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 7
የሚተማመን፣ ምክንያታዊ የሆነ የሰው ኃይል በኢትዮጵያ ውስጥ ማፍራት አንዱና ዋናው
ተግባር በመሆኑ መንግስትም ለቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ
ይገኛል፡፡

ከዚህ ሌላ መንግስት ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና እንዲያስፋፋ ግፊት የሚያደርግበት


አንዱ ምክንያት በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ የመጣው የኢንዱስትሪው በዝቅተኛና መካከለኛ
ደረጃ የሰለጠነ የሰው ሃይል ፍላጎት ማደግ፣ ከዚሁ ጋር ተያይዞ የስልጠና ፈላጊው ቁጥር ከጊዜ
ወደ ጊዜ እየጨመረ ነው። ይህን ፍላጎት በሚቻለው አቅም ሁሉ ለማስተናገድ
የቴ/ሙ/ት/ስተቋማት ማስፋፋቱ ግድ ነው፡፡
120,000,000

100,000,000

80,000,000

60,000,000

40,000,000

20,000,000

0
1950 1960 1970 1980 1990 2000 2010 2020 2030

የሕዝብ ብዛት የከተማ ነዋሪ ሕዝብ በያመቱ የሚጨምር የሕዝብ ብዛት

ግራፍ 1:- የኢትዮጵያ ሕዝብ ብዛት፣ የከተማ ነዋሪዎች ብዛትና በያመቱ የሚጨምረው
የሕዝብ ብዛት

ይህ የልማቱን አቅጣጫና የሚያስፈልገውን የሰው ኃይል ብዛት በመወሰን በኩል ቀላል የማይባል
ተጽዕኖ ሊያመጣ ይችላል። በተለይ ከፍተኛ ዕድገት ያሳየውና በቁጥር ብልጫ የያዘው ወጣት
የሕብረተሰብ ክፍል ከመሆኑ ጋር ተያይዞ የስራ ዕድል መፍጠር ይገባል፡፡ ለዚህም በቴክኒክና
ሙያ ትምህርትና ስልጠና ስርዓት ውስጥ በማለፍ የሙያ ባለቤት መሆኑ ግድ ይላል፡፡

የህዝቡ የልማት ፍላጎት ሌላኛው ገፊ ጉዳይ ሲሆን ከህዝቡ ቁጥር፣ ከሉላዊ ሁኔታዎች መለዋወጥ
የተነሳ የከተሜነትና የዘመነኝነት ባህሪ እያደገ በመምጣቱ ይህንን ፍላጎት ሊያስተናግዱ ከሚችሉ
የልማት ዘርፎች ውስጥ የቴ/ሙ/ት/ስአንዱ በመሆኑ ለቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና
መስፋፋት የራሱ ትልቅ ሚና ያለው ሆኗል፡፡ የከተሜው ቁጥር በ2012 ዓ.ም (20.9%) እንደሆነና

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 8
ይህም በ1948 ዓ.ም ከነበረው 5.4% እንዲሁም 1982 ዓ.ም ላይ ከነበረው 12.7% ጋር ሲነጻጸር
ምን ያህል ዕድገት እንዳሳየ መረዳት ይቻላል (ምንጭ: www.worldometers.info)።

የዓለም ሁኔታ መለዋወጥና የዓለም አገሮች በእውቀትና ክህሎት ራሳቸውን እያጎለበቱ


በመሄዳቸው የተነሳ ነገሮች በፊት ሲታሰቡ በነበረበት መንገድ የሚሄዱ አልሆኑም፤ በሌሎች
ሃገራት የሚከናወኑ ተግባራት፣ የሚፈፀሙ ድርጊቶችና ሁነቶች በአጭር ጊዜ ውስጥ በተለያዩ
የመገናኛ መስመሮችና አውታሮች በሰው እጅ ይገባሉ፡፡

ኢትዮጵያም የዚሁ ዓለም አቀፋዊና ከባቢያዊ ሁኔታ አካል ስለሆነች ዜጎቿ በእውቀትና ክህሎት
ዳብረውና በስለው ጠንካራና ተወዳዳሪ ሆነው እንዲዘልቁ ሁኔታዎች ያስገድዳሉ፡፡ ዓለም በአሁኑ
ጊዜ አራተኛው የኢንዱስትሪ አብዮት ላይ ትገኛለች፡፡ በአንጻሩ ኢትዮጵያ ገና የመጀመሪያውን
ደረጃ በቅጡ አልተሻገረችም፡፡ የቴ/ሙ/ት/ስማሰሪያ ቁልፉም ሆነ መድረሻው የህብረተሰብ
ለውጥና የኢኮኖሚ ልማት እንደመሆኑ መጠን አገራችን በዚህ ጉዳይ ትኩረት ሰጥታ ልትሰራ
ግድ ይላታል፡፡ የህብረተሰብ ለውጥና የኢኮኖሚ እድገት ከትምህርትና ስልጠና ጋር ያለውን
ዝምድና በግራፍ 2 ማየት ይቻላል፡፡

ግራፍ 2. የህብረተሰብ ለውጥና የኢኮኖሚ እድገት


ከዚህ አንፃር የቴክኖሎጂ አቅሞችን ማሳደግ ሁለንተናዊ ዕድገትና ለውጥ ለማምጣት ዋናው
ጉዳይ ስለሆነ ለልማት ፕሮግራሞች ማስፈፀሚያ አስፈላጊ የሆኑ ውጤታማ የውጭ
ቴክኖሎጂዎችን የመለየት፤ የመምረጥ፤ የመቅዳት/የማስገባት፤ የመጠቀም እና የማላመድ

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 9
አቅምን ማሳደግ ተገቢ ነው፡፡ ይህ አቅጣጫ ለቀጣይ የብልፅግና ጉዟችን መሰረት የሚጣልበትና
ወደ ቀጣይ ደረጃ የሚደረገውን ሽግግር በውጤታማነት ለመፈፀም መደላደል የሚፈጠርበት፤
እጅግ ፈታኝና ከፍተኛ ጥረት የሚጠይቅ በመሆኑ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና
በተደራጀና በተቀናጀ መልኩ ስልጠናው ውጤታማ ሆኖ እንዲሰጥ ለማድረግ መንግስት በልማት
እቅዱ ውስጥ በዝርዝር ማካተት ይኖርበታል፡፡
• የቴ/ሙ/ት/ስፈላጊ የማህበረሰብ ቁጥር በፍጥነት መጨመር፤
• የሕዝብ ቁጥር እድገቱን /ስልጠና ፈላጊ/ የሚመጥን ተመጣጣኝ የቴ/ሙ/ት/ስተቋማት
አለመስፋፋት፤
• አሁንም ቢሆን በመጠኑም የሕብረተሰቡ ለቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ያለው
ግንዛቤ የተሳሳተ መሆን፤
• የሰለጠኑ ምሩቃን ቁጥር ከታቀደው አንፃር ያነሰ መሆኑ፤
• የተመጣጠነ የስራ እድል አለመኖር፤
• የሰልጠና ጥራት ጉዳይ ዋና ተግዳሮት መሆን፤
• የቴክኒክና ሙያ፣ የምርምር ተቋማት፣ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ ትስስር በሚፈለገው
ልክ ተቀናጅቶ ትግበራ አለመግባት፤
• የመረጃና ኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጅ መሰረተ ልማት በሚፈለገዉ መልኩ
አለመስፋፋትና ባለውም ላይ በብቃት የመጠቀም ችግር መኖር፤
• አብዛኛዉ ምሩቃን በአለምአቀፉ የዲጂታል ኢኮኖሚና ተወዳዳሪ ሊያደርጓቸዉ
የሚያስችሉ መሰረታዊና ከፍተኛ የዲጂታል ክህሎታቸዉ አነስተኛ መሆኑና የዲጂታል
መሰረተ ልማቶች በየተቋማቱ በሚፈለገዉ መልኩ አለመኖር፤
• በክልሎች የተቋማት ማስፋፋት አቅም አናሳ መሆኑ፣ ለዘርፉም ያለው የአበዳሪዎች
ድጋፍ በጣም ዝቅተኛ በመሆኑ ከሞላ ጐደል ሁሉም ወጪ በክልሎች ብቻ መሸፈኑ፣
• በሁሉም ዘርፎች ተሰማርቶ የሚገኘውን የኢንዱስትሪ ሙያተኛ ብቃቱን በማረጋገጥና
ምርጡን ሙያተኛ ለኢንዱስትሪ መዛኝነትና አሰልጣኝነት በማብቃት የልማት
ፕሮግራሞችን የብቃት ምዘናና የማሰልጠኛ ማዕከል ማድረግ አለመቻሉ፣
• ከሁሉም የትኩረት ዘርፎች ጋር አስገዳጅ አሰራርን መሰረት በማድረግ በጋራ ዕቅዱ
መሰረት ከሙያ ደረጃ ዝግጅት ጀምሮ እስከ ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት
ያሉትን ተግባራት በሚፈለገው ደረጃ ማከናወንና ውጤቱን መገምገም ያለመቻል፤

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 10
• የሰልጣኞች ሁለንተናዊ እድገት ማለትም ስብዕና ራስን የመግለጽ፣ የመናገርና የፈጠራ
ችሎታ ማነስ እንዲሁም ሌሎች ኢኮኖሚው ላይ የሚንጸባረቁ ችግሮች ይካተታሉ፡፡
• በሙያዊ ብቃታቸው የበለጸጉና ሰርትፋይድ የሆኑ አሰልጣኞችና የተቋማ አመራሮች
ክፍተት መኖር፣

1.2. የቴ/ሙ/ት/ስዘርፍ የዋና ዋና ጉዳዮች አፈጻጸም፤

ለሕዝቦች ኑሮ መለወጥና መሻሻል ብሎም ወደ ብልጽግና ለሚደረገው ጉዞ ትምህርትና ስልጠና


በተለይም የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ወሳኝ ሚና ይጫወታል። ዘርፉ የተጣለበትን ኃላፊነት
እንዲወጣ ለማስቻልም የተለያዩ ፖሊሲዎች ደንቦችና መመሪያዎች ተነድፈው፣ ፕሮግራሞችና
ፕሮጀክቶች ተቀርፀው ስራ ላይ ውለዋል። ለነዚህ ማስፈፀሚያ በያመቱ እያደገ የመጣ መዋዕለ
ንዋይ ተመድቧል።

ሀገሪቱ በ2017 ዓ.ም በዓለም ባንክ መስፈርት መሰረት መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገሮች ደረጃ
እንድትደርስ በተለይም ሴክተር መሥሪያ ቤቶች የነደፏቸው የልማት ዕቅዶች ስኬታማ
እንዲሆኑ የሚያስችለውን በከፍተኛ፣ መካከለኛና ዝቅተኛ ደረጃ የሰለጠነ ሰብዓዊ ሀብት አልምቶ
የማቅረብ ኃላፊነት የወደቀው በትምህርት ዘርፉ በመሆኑ የቴ/ሙ/ት/ስፍትሐዊ አቅርቦት፣
ጥራትና አግባብነት ለማረጋገጥ ርብርብ ተደርጓል። ባለፉት አምስት የትምህርት ዘርፍ ልማት
ፕሮግራሞች (ESDP I - ESDP V) እና ሁለት የዕደገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመናት
በተሰሩ ስራዎች በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ጉልህ ለውጦች ታይተዋል።

የትምህርትና ስልጠናው ዘርፍ ገበያው የሚፈልገው ብቃት ያለው፣ ተነሳሽነትን የተላበሰና ከስራ
ፍላጎት ጋር ራሱን የሚያስማማ ብሎም ስራ ፈጣሪ በመሆን የኢኮኖሚውን ዕድገትና ልማት
የሚያራምድ በከፍተ፣ኛ መካከለኛና በዝቅተኛ ደረጃ የሰለጠነ የሰው ኃይል በማፍራት ለአገሪቱ
የልማት ጉዞ አስተዋፅኦ ማበርከትን ዓላማው ያደረገ ስትራቴጂ ተቀርፆና ከስትራቴጂው የመነጩ
የአምስት ዓመታት የልማት ዕቅዶች እየተዘጋጁ እንቅስቃሴ ሲደረግ የቆየ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በተለይም ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ስርአቱ መዋቅራዊ አደረጃጀት እንዲኖረው
ተደርጎ መሰራቱ እንዲሁም ስልጠናውን ከገበያ ጋር ለማስተሳሰር ውጤት ተኮር የአሰለጣጠን፣
ኢንዱስትሪ መር የስልጠና እና በኢንዱስትሪ የሚመራ የግምገማ ስርዓት ለማደራጀት
ተሞክሯል። ከዚህም በተጨማሪ የአሰልጣኞችን አቅም ለማጎልበት በፌደራል ደረጃ የቴክኒክና

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 11
ሙያ አሰልጣኞች ማሰልጠኛ ተቋም በማቋቋም እየተሰራ ይገኛል። የሴክተሩ የብቃት ማረጋገጫ
ማዕቀፍም ተዘጋጅቶ ሲሰራበት ቆይቷል። በዚህም ምክንያት ከሴክተሩ የወጡ ቀላል የማይባሉ
የኢንደስትሪ አንቀሳቃሾችን ማፍራት ተችሏል።

1.2.1. የቴ/ሙ/ት/ስጥራት አፈፃፀም


በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት የሚሰጡ ፕሮግራሞች ከሀገሪቱ የአጭር፣
የመካከለኛና የረዥም ጊዜ የልማትና ዕድገት ትልም ጋር የተጣጣሙ እንዲሆኑ ለማስቻል ጥረት
የተደረግ ሲሆን የስልጠና ዘርፎቹም ከሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ዕድገት እና በመካከለኛና
በዝቅተኛ ደረጃ የሰለጠነ የሰው ኃይል ፍላጎት አንፃር እንዲቃኙ ተደርጓል።

የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ጥራትና አግባብነት የሚቆጣጠር ተቋም እና አዳዲስ የፖሊሲ


ሀሳቦችን የሚያመነጭ ተቋሞች በማቋቋም የትምህርት ጥራት ለማምጣት የጥራት ኦዲት፤
የዕውቅና ፈቃድ አሰጣጥ እንዲሁም የትምህርትና ምርምር ጥናቶች ተሰርተዋል፡፡

የቴክኒክ ሙያ ትምህርትና ስልጠና ጥራትና አግባብነት በማረጋገጥ ዙሪያ የታዩ ክፍተቶች


በተለያዩ የትምህርትና የስልጠና ዘርፎች የአሰልጣኝና የቁሳቁስ ማሟላት እጥረት መኖሩ፤
ምሩቃን በተመረቁበት መስክ ስራ ሳያገኙ ለረዥም ጊዜ የሚቆዩ መሆኑ፤በሰለጠኑበት ሙያ
የሚጠበቀውን ያህል ብቃት ያላቸው ሆነው የሥራ ገበያው በሚፈልገውና በሚጠይቀው ልክ
አለመሆናቸው፣ የተከታታይ ምዘና ሥርዓቱ የሰልታኞችን ዕውቀት የመቅሰም ክህሎት
መገንባትንና የአስተሳሰብ መዳበርን በአግባቡ የሚፈትሽ አለመሆን፣ የፈተናና ምዘና ውጤት
የተጋነነ መሆን፣ የሙያ ደረጃ ዝግጅት ላይ እያጋጠመ ያለው ችግር፤ የሙያ ደረጃ ባለቤት
የሆነው ኢንዱስትሪው በዝግጅቱ በሚፈለገው ልክ በባለቤትነት አለመሳተፍ፣ ብቁ የሆኑ
ሙያተኞችን በየሙያ ዓይነቱ በሚፈለገው መጠን አለማግኘት እና የሙያ ደረጃ ዝግጅቱን
የሚመሩ ባለሙያዎች የልምድ፣ የብቃትና የተነሳሽነት ችግሮች ያሉባቸው መሆኑ እንዲሁም
በግል ተቋማት ለደረጃው የማይመጥኑ ተማሪዎችን በሀሰተኛ ሰነድ መመዝገብ ወዘተ… ለዘርፉ
ጥራትና አግባብነት መረጋገጥ ተግዳሮት ሆነው የቆዩ ናቸው፡፡

የቴክኒክና ሙያን ስልጠና ጥራት ከሚወስኑ ጉዳዮች አንዱ ጥራት ያለው የሙያ ደረጃ
በኢንዱስትሪው ባለቤትነት እንዲዘጋጅ ማድረግ ነው፡፡ በኢንዱስትሪው ባለቤትነት አዲስ የሙያ
ደረጃ ምደባ በመጀመሪያው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ማጠናቀቂያ ላይ ከነበረበት
650 ወደ 850 ለማድረስ ታቅዶ አፈፃፀሙ 750 ሆኗል፡፡ ኢንዱስትሪው የሙያ ደረጃን ለተግባሩ

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 12
መመሪያ አድርጎ የመጠቀም ደረጃውን የሙያ ደረጃ እና ብቃት ምዘና መሳሪያ ከማዘጋጀት፣
ብቃታቸውም በምዘና ያረጋገጡ ባለሙያዎችን በመቅጠር፣ መዛኝ በማፍራት እና የምዘና
ማዕከል ከመሆን አንፃር ተገምግሞ የታቀደው 60% ማድረስ ሲሆን አፈፃፀሙ 49.9% ደርሷል፡

በኢንዱስትሪው የሙያ ድልድል (Classification) መሰረት የሙያ ደረጃዎችን ለመከለስ በ2007


ዓ.ም መጨረሻ ላይ የሙያ ደረጃዎች ክለሳ ዜሮ የነበረውን በሁለተኛው የእድገትና
ትራንስፎርሜሽን እቅድ (ከ2008 -2012) ውስጥ 332 የሙያ ደረጃዎች ክለሳ ለማድረግ ታቅዶ
ክንውኑ 294 ነው፡፡ ይህም በ2012 ዓ. ም ሊደረስ ከታቀደው (332) አንፃር ሲታይ አፈጸጸሙ
89% መሆኑ ማየት ተችሏል፡፡

አዲስ የብቃት ምዘና መሳሪያዎች ዝግጅት በ2007 ዓ.ም 480 የነበረ ሲሆን በ2012 ዓ.ም ውስጥ
763 ለማድረስ ታቅዶ 724 የብቃት ምዘና መሳሪያዎችን ማዘጋጀት ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙም
94.9 መቶኛ ነው፡፡ ይህ አፈፃፀም ከሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ማጠናቀቂያ
ላይ ለማዘጋጀት ከታቀደው 850 አንጻር ሲታይ አፈጸጸሙ 85 በመቶ ነው፡፡ የብቃት ምዘና
መሳሪያዎችን መከለስን በተመለከተ እስከ 2012 ዓ.ም መጨረሻ 265 የምዘና መሣሪያዎችን
ለመከለሰ ታቅዶ 182 (68.8%) ማሳካት ተችሏል፡፡ በዚሁ መሰረት

የኢንዱስትሪ የሙያ ብቃት መዛኞችን ማፍራት በ2012 ዓ.ም መጨረሻ 40,538 ለማድረስ
ታቅዶ ከዕቅድ በላይ 62,221 ማድረስ ተችሏል፡፡
• በከፍተኛና መካከለኛ ኢንዱስትሪዎች በዝቅተኛና መካከለኛ ደረጃ የተሰማሩ
ባለሙያዎችን ብቃት በምዘና ማረጋገጥ በተመለከተ በ2ዐ12 ዓ.ም መጨረሻ 310,622
(ካለው ሰራተኛ 15%) ለማድረስ ታቅዶ 397,106 (127.84%) ባለሙያዎችን ብቃት
በምዘና ለማረጋገጥ ተችሏል፡፡
• የመደበኛ የሥልጠና አጠናቃቂዎችን ብቃት በምዘና ማረጋገጥን በተመለከተ 458,724
ለማድረስ ታቅዶ 753,624 (ሥልጠና አጠናቃቂዎችን መመዘን የተቻለ ሲሆን
ከተመዘኑትም 454,948 (60.37%) ያህሉ ብቁ ሆነዋል ፡፡
• ገበያ-ተኮር አጫጭር ስልጠና አጠናቃቂዎችን 1,360,630 ለማስመዘን ታቅዶ 436,780
(32.1%) ማስመዘን ተችሏል፡፡

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 13
• የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች አንቀሳቃሾች ብቃት በምዘና ማረጋገጥ 2ዐ12
ዓ.ም 1,257,618 ለማስመዘን ታቅዶ 262,473 (20.87%) ብቻ መመዘን ተችሏል፡፡
ከተመዘኑት ውስጥ 48,133 (71%) ብቁ ሆነዋል፡፡
• አርሶና አርብቶ አደሮችን በምዘና ተጠቃሚ ለማድረግ በ2012 ዓ.ም መጨረሻ
የ3,031,936 (25%) የአርሶና አርብቶ አደሮችን ብቃት በምዘና ለመረጋገጥ የታቀደ
ሲሆን 1,476,661 አርሶ አደሮች ማስመዘን ተችሏል፡፡
• በ2012 በጀት ዓመት መጨረሻ ላይ 64,870 አሰልጣኝ ለማፍራት ታቅዶ 29,982
(46.2%) ማፍራት ተችሏል፡፡
የሰልጣኝ አሰልጣኝ ጥምርታውን በሃርድ ስኪል 1 ለ15 በሶፍት ስኪል 1 ለ17 ለማድረሰ ታቅዶ
በአማካኝ አፈፃፀሙ ምንም እንኳን በየሙያ ዓይነቱ ለይቶ መለካት ያልተቻለ ቢሆንም ባለው
መረጃ አጠቃላይ ጥመርታው 1ለ16 የደረሰ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል፡፡ ጥራት ያለው የትብብር
ስልጠና ተደራሽነትን በ2012 ወደ 72% ለማድረስ ታቅዶ አሁን ባለው አፈጻጸም 66% ማድረስ
ተችሏል።ይህ ደግሞ አፈጻጸሙ ዝቅተኛ መሆኑን ያሳያል።

1.2.2. የቴ/ሙ/ት/ስተደራሽነት አፈጻጸም

ተደራሽነትን ከፍ ለማስፋትና ፍትሐዊነትን ለማረጋገጥ ቀደም ሲል በሰርቲፊኬትና በዲፕሎማ


ደረጀ ጥምህርትና ስልጠና ይሰጡ ከነበሩ ተቋማት በተጨማሪ የፌደራል ቴክኒክና ሙያ
ትምህርትና ስልጠና ኢንስቲትዩት ለመጀመሪያ ጊዜ 12ኛ ክፍል አጠናቀው ለዩኒቨርሲቲ
ከፍተኛ የመግቢያ ነጥብ ያመጡ ተማሪዎችን በመጀመሪያ ዲግሪ ተቀብሎ ማሰልጠን ጀምሯል።
የሙያ ደረጃ፤ የስርዓተ-ትምህርት፣ የመማሪያና ማስተማሪያ መሳሪያዎችን በስፋት የመከለስና
የማዘጋጀት ስራዎች ተሰርተዋል፡፡ ለአዳዲስ ሙያ ደረጃዎች ክልሎችን በማስተባበር የስርዓተ-
ትምህርት እና የመማሪያና ማስተማሪያ መሳሪያዎች ባማከለ ሁኔታ ተዘጋጅተዋል።

የመንግስት ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ተደራሽነት ከማስፋት አንፃር በ2007 ዓ.ም


የመንግስት ቴክኒክና ሙያ ተቋማት ቁጥር 334 የነበረ ሲሆን በ2012 ዓ.ም ወደ 673 አድጓል።
የተማሪ ተሳትፎ በተመለከተ በ2007 ዓ.ም የሰልጣኝ ቅበላ ቁጥር 190,867 የነበረ ሲሆን በ2012
ዓ.ም ወደ 283,968 ማድረስ ተችሏል፡፡ የግሉና መንግስታዊ ያልሆነው ዘርፍ ተሳትፎ ሲታይ
ምንም እንኳን የስልጠና ፕሮግራማቸው በአብዛኛው በንግድና በጤና ዘርፎች ላይ ያተኮረ
ቢሆንም ዕድገት አሳይቷል፡፡ የግልና መንግስታዊ ያልሆኑ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 14
ተቋማት ቁጥር በሁለተኛው ዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን ወደ 915 ያደገ ሲሆን
የቅበላ አቅማቸውም ከጠቅላላው ቅበላ 21 በመቶ ድርሻ ያለው ሆኗል፡፡

የብቃት ማዕቀፉ የሰልጣኞችን ምዝገባ ሁኔታ ስንመለከት በ2011 ዓ.ም መረጃ መሰረት
ከፍተኛው ድርሻ የደረጃ I 14.3%፣ የደረጃII 37.9%፣ የደረጃ III 20.3% በደረጃ-IV 25.3% እና
የደረጃ-V ድርሻ 2.2% ነው። ይሁን እንጂ የተቋማት ቁጥር ዕድገት የታየበት ቢሆንም
የመንግስት ተቋማትን በወረዳ ደረጃ ተደራሽ ለማድረግ የተቀመጠው ግብ በተጣለው ልክ
አለመሳካቱ (70%) ለተደራሽነቱ በሚፈለገው ደረጃ አለመስፋት እንደ አንድ ተግዳሮት
ይታያል፡፡ ምንም እንኳን በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት 10ኛ ክፍልን ከሚያጠናቅቁ ተማሪዎች
መካከለል 80% የሚሆኑት የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ፕሮግራሞችን ይቀላቀላሉ
ተብሎ የስትራቴጂ አቅጣጫ የተቀመጠ ቢሆንም እስከ አሁን ባለው ሂደት ዘርፉን የሚቀላቀለው
የተማሪ ቁጥር በአማካይ ከ45% የሚበልጥ አይደለም፡፡ የወደፊቱ አቅጣጫ በትምህርትና
ስልጠና ፍኖተ ካርታው የሚወሰን ይሆናል።

1.2.3. ትምህርትና ስልጠና ፍትሐዊነት አፈፃፀም


በትምህርትና ስልጠና ፍትሐዊነትን ለማስፈን የተለያዩ ማበረታቻና አዎንታዊ የድጋፍ ስልቶች
ተዘርግተው እየተተገበሩ ቢሆንም አሁንም የሴቶችና የአዳጊ ክልሎች እና የአርብቶ አደር
አካባቢ ተወላጅ ተማሪዎች ተሳትፎ የሚጠበቀውን ያህል አይደለም፡፡
በተጨማሪም ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ቢመጣም የአዳጊ ክልል ተማሪዎች፣ አካል ጉዳተኞችና
ሌሎች ልዩ ድጋፎች የሚሹ ተማሪዎች ተሳትፎና ውጤታማነት ውስን ነው። በሌላ በኩልም
ሴቶች በአሰልጣኝነትና በመምህርነት፣ በምርምርና በአመራርነት ያላቸው ተሳትፎና ስኬታማነት
የሚጠበቀውን ያህል አልሆነም፡፡

በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ልማት የሴቶችን ተሳትፎና ተጠቃሚነት ከማረጋገጥ


አንፃር ባለፉታ ዓመታት ሲታይ ተሳትፏቸው 52.95% ደርሷል፡፡ ይሁን እንጂ ተሳትፏቸው
በአብዛኛው በተለምዶ የሴቶች ሙያ ተብለው ወደሚታወቁ (Soft skills) ያዘነበለ ሆኖ ይታያል፡
፡ ከዚህ አንፃር በቀጣይ ሴቶች በሁሉም ሙያዎች እኩል ተጠቃሚ የሚሆኑበትን ሁኔታ
ለመፍጠር መስራት ይጠይቃል፡፡

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 15
ልዩ ድጋፍ የሚሹ ዜጎች በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና በመሳተፍ ራሳቸውንና
ማህበረሰባቸውን መጥቀም የሚችሉበትን ሁኔታ ለመፍጠርም ግብ ተጥሎ እንቅስቃሴ የተደረገ
ሲሆን አፈፃፀሙ ሲታይ በመደበኛ ስልጠና 4,558 (48.5%) ለማድረስ ታቅዶ 2,389 (25.4%)
፣ በአጫጭር ስልጠና 27,213 (47.0%) ለማድረስ ታቅዶ 5,369 (17.0%) ላይ የሚገኝ መሆኑ
የአካል ጉዳተኞችን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ቀጣይ ርብርብ የሚጠይቅ የልማት ጥያቄ
መሆኑን ያመላክታል፡፡

በሰልጣኝነት ብቻ ሳይሆን በአሰልጣኝነትና በአመራርነትም የሴቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ ታቅዶ


እንቅስቃሴ የተደረገ ሲሆን ባለፉት አራት ዓመታት የሴት አሰልጣኞችን ድርሻ 29% ለማድረስ
ግብ የተቀመጠ ቢሆንም አፈፃፀሙ 22.2% ላይ ይገኛል፡፡ የአመራርነት ድርሻ ደግም ወደ
10% ለማሳደግ ታቅዶ በ20112 ዓ.ም 5.7% ላይ የሚገኝ መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡
በመሆኑም የሴቶችን የአመራርነትና የአሰልጣኝነት ሚና ማሳደግ የሚያስችሉ የተለያዩ ስልቶችን
የመቀየስ አስፈላጊነት የጎላ ይሆናል፡፡

1.2.4. የትምህርትና ሥልጠና ብቃትና አግባብነት አፈፃፀም


የትምህርት ብቃትና አግባብነት ማስጠበቂያ ከሆኑት መንገዶች ወይም መሳሪያዎች መካከል
አንዱ አገር አቀፍ የብቃት ማረጋገጫ ፈተና እንዲወስዱ በማድረግ ፈተናውን ያለፉትን ብቻ
ወደ ስራ በማሰማራት ጥራትን ማረጋገጥ ነበር፡፡ በመሆኑም እሰከ አሁን ድረስ የማጠናቀቂያ
ምዘና ፈተና በተለያዩ የስልጠና ፕሮግራሞች ላይ ተግባራዊ እየተደረገ ነው። ይሁንና ፈተናውን
የሚያልፉ ሰልጣኞች ቁጥር ያና ያህል አይደለም። ይህም ወደ ሥራ ገበያው የሚገቡትን ብዛት
ስንመለከት ገብያው ቢፈልገው የብቃትና የጥራት ደረጃ ላይ ተደርሷል ማለት አይቻልም።
በዚህም በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ብቁ ከሆኑ ሰልጣኞች ውስጥ የስራ ትስስር በ2007
ከ70% በ2012 ወደ 87 % ለማሳደግ የታቀደ ቢሆንም አፈጻጸሙ 59.4% ነው፡፡ የራሳቸውን
ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕረይዝ ፈጥረው የወጡ ሰልጠና አጠናቃቂዎች በ2007 ዓ.ም 40%
ሲሆኑ በ2012 ዓ፣ም 52% ለማድረስ ታቅዶ አፈጻጸሙ 51.9% ሆኗል፡፡

1.2.5.የአመራርና የአሰራር የሥርዓት ዝርጋታ አፈፃፀም

የቴ/ሙ/ት/ስአካላትና ተቋማት የሚያከናውኗቸውን ተግባራት በአግባቡ መምራት የሚያስችሉ


የተለያዩ አዋጆች፣ ስትራቴጂ፣ ደንቦች፣ መመሪያዎችና ማንዋሎች ተዘጋጅተው ስራ ላይ
እንዲውሉ ተደርጓል፡፡ በዚህም መሰረት የዘርፉን ልማት በፌዴራል፣ በክልልና በተቋማት

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 16
ደረጃ በመለየት ባልተማከለ መንገድ መምራትና ማስተዳደር የሚያስችል የአመራርና የአሰራር
ስርዓት ተዘርግቶ ተግባራዊ በመሆኑ በርካታ ውጤቶች ተመዝግበዋል፡፡

ይሁን እንጂ ዘርፉ የሚጠበቅበትን ተልዕኮ በብቃት እንዲወጣ ከማስቻል አንፃር በቀጣይ
መፈታት የሚገባቸው የአመራርና አሰራር ጉዳዮች እንዳሉም መለየት ተችሏል፡፡ ከተለዩት
ችግሮች መካከልም ዘርፉ ከተሰጠው ሰፊ ተልዕኮ ጋር የሚጣጣምና ተገቢው ስልጣን ያለው
የቴ/ሙ/ት/ስ/ ዘርፍ የአመራርና የአሰራር ስርዓት በበቂ ሁኔታ አለመዘርጋት፣ የክህሎት
ልማትን ከአገር ውስጥና ከውጭ አገር የስራ ዕድል ፈጠራና የኢንተርፕራይዞች ልማት ጋር
የሚያስተሳስር የአሰራር ስርዓት አለመፈጠር፣ የክልል አደረጃጀቶች አቅም ዘርፉ
ለአካባቢዎችና ለየክልሉ ልማት ተገቢውን አስተዋፅኦ ማበርከት በሚያስችል መልኩ
እንዲያድግ በቂ ትኩረት አለመስጠት፣ የአንዳንድ ቴ/ሙ/ት/ስ/ ተቋማት አደረጃጀት ተጠሪነት
ለዘርፉ አለመሆን፣ የተማከለና የጥራት ደረጃውን የጠበቀ የስርዓተ ትምህርትና የመርጃ
መሳሪያዎች ዝግጅት ማዕከል አለመኖር የመሳሰሉት የሚገኙበት በመሆኑ በቀጣይ እነዚህን
ክፍተቶች መሙላት የሚያስችል ስራ መስራት የሚጠበቅ መሆኑ ተለይቷል፡፡

1.2.6. የጥናትና ምርምር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር፣ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽንና የማህበረሰብ


አገልግሎት አፈፃፀም
የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎትና የቴክኖሎጂ ሽግግር ስራዎች በሚገባ ሊያሰራ ያስችላል
የተባለ ስርዓት ተዘርግቶ እየተሰራበት ይገኛል፡፡ በዚሁም መሰረት አዲስ የእሴት ሰንሰለት
ትንተና ባለፉት አስር ዓመታት 2,414 (100% በላይ ክእቅድ አንፃር) የተፈፀመ ቢሆንም ጥራት
ላይ ቀሪ ስራዎችን ይጠይቃል፡፡ የእሴት ሰንሰለት ትንተና መሠረትን ያደረገ 15,985 (ከዕቅድ
አኳያ 102.15%) ቴክኖሎጂዎችን መቶ ፐርሰንት መቅዳት ተችሏል፤ በሁሉም ደረጃ በተቀዳ
ቴክኖሎጂ 19,093 (58% ከአቅድ አንፃር) አብዢ ኢንተርፕራይዞችን ማብቃት የተቻለ ቢሆንም
አፈፃፀሙ ቀጣይ ብዙ ስራዎች እንዳሉ ያሳያል፡፡
የነባር ኢንተርፕራይዝ ድጋፍ 321,891 (77%) የደረሰ ሲሆን 195,602 (78.3% ከእቅድ አኳያ)
አዲስ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የተሟላ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍ
ተደርጓል፡፡ በኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍ አማካኝነት ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች
774.237 ሚሊዮን ብር (120.78 ከእቅድ ኣንፃር) ሀብት እንዲያፈሩ ማድረግ የተቻለ ቢሆንም
በድጋፉ የመጣ ሃብትን መለካት ላይ ክፍተት በመኖሩ በቀጣይ ወጥነት ያለው አሰራር
ለመፍጠር ያስችል ዘንድ ማኑዋል ተዘጋጅቶ ለክልሎች ወርዷል፡፡

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 17
የጥናትና ምርምር እና የማህበረሰብ አገልግሎት በዘርፉ ገና ያልተገፋባቸውና ትኩረት
ሊደረግባቸው የሚገቡ ሲሆን በአጠቃላይ በጥናትና ምርምር፣ በቴክኖሎጂ ቅጅና ሽግግር፣
በኢንተርፕራይዞች ልማትና የማህበረሰብ አገልግሎት ላይ በታሳቢው የተቀመጠው
በቴ/ሙ/ት/ስ/ ዘርፍ፣ በኢንዱስትሪውና በጥናትና ምርምር ተቋማት ዘንድ ሊፈጠር የሚገባው
ቅንጅት በአግባቡ ተፈጥሮ መስራት አስፈላጊ መሆኑ፤ መመሪያዎችንና የድጋፍ አሰራር
ማዕቀፎችን በመፈተሽና በማዘጋጀት፣ የተለያዩ መድረኮችን በመጠቀም ግንዛቤ መፍጠር እና
ተከታታይነት ያለው የግምገማ ስርዓት በመዘርጋት በየተቋማቱ የሚከናወኑ ተግባራትን
በዋነኝነት የማቀድ፣ አፈጻጸሙን የመከታተልና የመደገፍ እንዲሁም በቂ የሰው ኃይልና ሌሎች
ግብዓቶች መሟላታቸውን የማረጋገጥ ስራ በቀጣይ ትኩረት መሰጠት ያለበት መሆኑ፤
በቴክኖሎጂ ሽግግር ስራዎች ከከፍተኛ ትምህርትና የምርምር ተቋማት እንዲሁም
ከኢንዱስትሪው ጋር ትስስር በመፍጠር የአካባቢን ችግር ሊፈታ የሚችልና ምርትና
ምርታማነትን የሚጨምር ከእሴት ሰንሰለት ትንተና አንስቶ እስከ ናሙና ፍተሻና ሽግግሩ
ድረስ የተቀመጡ ተግባራትን በጥራት መፈፀም የሚያስችል ጠንካራ የሆነ ቅንጅታዊ አሠራር
መፍጠር እንደሚያስፈልግ ከአፈፃፀሙ መገምገም ተችሏል::

1.2.7.የፋይናንስ አስተዳደርና አሰራር አንፃር


ሀገሪቱ ከምታመነጨው ሀብት ለትምህርትና ሥልጠና ቀጣይነት ያለው ዕድገት ያሳየ በጀት
ሲመደብ ቆይቷል፡፡ በመጀመሪያው የትምህርት ዘርፍ ልማት ፕሮግራም (ESDP I) ዘመን
ለፕሮግራሙ ማስፈፀሚያ ከተመደበው 12.2 ቢሊዮን ብር ውስጥ የከፍተኛ ትምህርትና ሥልጠና
ድርሻ 26.2 በመቶ፣ ለESDP II ከተመደበው 15.1 ቢሊዮን ብር እና በ ESDP III ከተመደበው
53.14 ቢሊዮን ብር የከፍተኛ ትምህርትና ሥልጠና ድርሻ 25,28 በመቶ ሲሆን በ ESDP IV
ለፕሮግራሙ ማስፈፀሚያ ከተያዘው 140.6 ቢሊዮን ብር የከፍተኛ ትምህርትና ሥልጠና 21.7
በመቶ እንዲሁም ESDP V ዘመን ከተያዘው 145.2 ቢሊዮን ብር የከፍተኛ ትምህርትና
ሥልጠና በጀት ድርሻ 34 በመቶ ቢሆንም የቴ/ሙ/ት/ስ/ ድርሻ ግን ከ10 በመቶ ያነሰ እንደነበር
ጥናቶች ያሳያሉ፡፡ ዘርፉ ከፍተኛ ቴክኖሎጅና በጀት የሚጠይቅ ሆኖ ሳለ ቀጣይነት ያለው
የፋይናንስ ስርዓት አለመዘርጋት፣ ኢንዱስትሪው ዘርፉን በፋይናንስ እንዲደግፍ የሚያበረታታ
ስርዓት አለመኖር፣ የልማት አጋሮችን ተሳትፎ ለማስፋት የተሰራው ስራ አናሳ መሆን እና
የመንግስት ተቋማት የራሳቸውን የገቢ ማመንጫ ስልት ቀይሰው እንዲሰሩ የሚያበረታታ

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 18
የተጠናከረ አሰራር አለመኖር በዘርፉ ፋይናንስ አመራርና አሰራር ተግዳሮት ሆነው የቆዩ መሆኑ
በጥናት የተለየ በመሆኑ በቀጣይ እነዚህን ተግዳሮቶች የሚፈታ የአሰራርና የትግብራ ስልቶችን
በመቅረፅ ሊሰራ ይገባል፡፡

1.2.8. ኢንፎርሜሽንና ኮሙዩንኬሽን ቴክኖሎጂ ስራዎች አንፃር


ስራዎችን በቴክኖሎጂ በማስተሳሰርና በማቀላጠፍ መረጃን በመቀመር ሰንዶና አደራጅቶ
በሚሰራበት በዚህ የቴክኖሎጂ ዘመን የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ በዚህ ረገድ ብዙ ሳይሰራበት የቆየ
ቢሆንም ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ለኢንፎርሜሽንና ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ትኩረት ሰጥቶ
ወደ ስራ በመግባት ከፌደራል እስከ ክልል ድረስ የአይ.ሲ.ቲ መሰረተ-ልማት ዝርጋታ፣ የመረጃ
አያያዝ አስተዳደር ለማዘመን ከአጋር የልማት ድርጅቶች ጋር በመተባበር በርካታ ስራዎች
ሲሰሩ በፌደራል ቴ/ሙ/ት/ስ ኤጀንሲ የዌብ ሳይትና ሰርቨር መሰረተ-ልማት ዝርጋታ፣ የፋይናንስ
ስርዓቱን ለማዘመን የተቀናጀ የፋይናንስ አስተዳደር ኢንፎርሜሽን ስርዓት እንዲዘረጋ መደረጉ
የሚጠቀሱ ዋና ዋና ተግባራት ናቸው፡፡

ባለፉት ዕቅድ ዓመታት እንደዘርፍ የትምህርትና ስልጠና ስራው በቴክኖሎጂ የተደገፈ እንዲሆን
አቅዶና ተገቢውን ትኩረት ሰጥቶ በመስራት ረገድ ውስንነት የታየ በመሆኑ በቀጣይ ለዘርፉ
አስፈላጊ የሆኑ የዲጂታል ቴክኖሎጂ መሰረት ልማቶችን በየደረጃው ላሉ ለሁሉም የቴ/ሙ/ት/ስ
ተቋማት መዘርጋትና ማስተሳሰር፤ የዘርፉ የአስተዳደርና አገልግሎት ስራዎች፣
የትምህርት/የስልጠና፣ የሙያ ብቃት ምዘናና ማረጋገጫ፣ ምርምርና የቴክኖሎጂ ሽግግር
እንዲሁም የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽንና የማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎችን ዲጂታላይዝ
ማድረግና የዲጂታል ቴክኖሎጂ አቅምና አጠቃቀምን ሊያሳድግ የሚችል አሰራር በመቅረፅ ወደ
ስራ መግባት ግድ ይሆናል፡፡

1.3. ጥንካሬዎች፣ ድክመቶች፣ መልካም አጋጣሚዎች እና ስጋቶች፤

በዘርፉ ውስጥ የውሳኔ አሰጣጥን ውጤታማነት፣ የተሻለ የመፈፀሚያና የማስፈፀሚያ አሰራር


ስርዓት ለመዘርጋት ውጤታማ የሆኑ መርሃ-ግብሮችን በተደራጀና በእውነተኛ መረጃ የተደገፈ
ስትራቴጂ ለመንደፍ የጥንካሬዎች፣ ድክመቶች፣ መልካም አጋጣሚዎች እና ስጋቶች ትንተና

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 19
(SWOT Analysis) እንደ አንድ የነባራዊ ሁኒታ ግምገማና ትንተና ስልት ጥቅም ላይ ውሏል፡

ጥንካሬ ደካማ/ውስንነት
▪ ዘርፉ የሚመራበት 954/2008 ዓ.ም አዋጅ፣ ▪ የውጤት ተኮር ትምህርትና ስልጠና
ማቋቋሚያ ደንብና የዘርፉን ተልዕኮ ማስፈፀሚያ ስርዓቱ እና የትብብር ስልጠናው በተቀመጠው
ስትራቴጂ በማስፀደቅ፣ የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ ስታንዳርድ መሰረትና ልክ መተግበር ላይ
ካውንስል በማቋቋም እና ማስፈፀሚያ አሰራሮችን፣ ክፍተት መኖሩ፣
ስታንዳርዶችን እንዲሁም ሰነዶችን በማዘጋጀት ▪ የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት በሁሉም
ትግበራ ላይ ማዋል፤ ወረዳዎች ተደራሽ አለመሆን፣
▪ ለሴቶች፣ ልዩ ፍላጎት ለሚሹ እና አካል ጉዳተኛ ▪ መደበኛ ባልሆነና ኢመደበኛ የሙያ
ዜጎች አካታች የሆነ የዕኩልነትና ተጠቃሚነት ስልጠናዎች ላይ እና የሃገር በቀል እውቀትና
ተግባራዊነት መኖር፣ የሙያ ክህሎቶችን ለይቶ ከማሳደግ አንፃር
▪ የቴ/ሙ/ት/ስ አጠናቃቂዎችን ብቃት በምዘና ትኩረት ሰጥቶ አለመስራት፣
ማረጋገጥና ከስራ ጋር በማስተሳሰር በማህበራዊና ▪ የቴ/ሙ/ት/ስ አጠናቃቂዎች በስራ ገበያ
ኢኮኖሚያዊ ዘርፍ ጉልህ አስተዋፅኦ ማድረግ፣ ተወዳዳሪነታቸው የሙያ ደረጃው ባስቀመጠው
ውስጣዊ

▪ ለቴ/ሙ/ት/ስ አሰልጣኞች እና ባለሙያዎች ልክ አለመሆን፣


የውጭና የአገር የትምህርትና ስልጠና ዕድል ▪ የቴክኖሎጂ ቅጂና ሽግግር ስርዓታችን
በአጭርና በረጅም ጊዜ በማመቻቸት አቅም የማህበረሰቡን ችግር ለይቶ የሚፈታ
በማሳደግ በስልጠና ጥራትን ማሳደግ መቻሉ፣ ያለመሆኑ፣
▪ የትምህርትና ስልጠና ስርዓቱ ውጤትን መሠረት ▪ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና
ያደረገ፣ ከኢንዱስትሪው ጋር በትብብር የተደገፈ፣ ካውንስል ቢቋቋምም በሚፈለገው ደረጃ
የሙያ ደረጃዎች እና የምዘና መሳሪዎች ዝግጅት ወደተግባር ባለመግባቱ ከዘርፎችና
የተለያዩ ዘርፎችን/ኢንዱስትሪዎችን ያሳተፈ ከኢንዱስትሪዎች እንዲሆም ከሌሎች ተቋማት
መሆኑ፤ ጋር በቅንጅት ለመስራት እንቅፋት መሆኑ፣
▪ ለዘርፉ አመራሮችና አሰልጣኞች በውጤት ተኮር ▪ በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና
ስርዓቱ ላይ የአቅም መገንቢያ ራሱን የቻለ ዘርፍ ከፌደራል እስከ ክልል የመረጃ
ተቋም፣ የክትትል፣ ድጋፍና ግምገማ ስርዓት አስተዳደር ስርዓቱ በቴክኖሎጂ የተደገፈ
መኖር፣ ያለመሆኑ፣

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 20
▪ እሴት ሰንሰለት ትንተና በመነሳት አሰራሮችንና ▪ በውጤት ተኮር ትምህርትና ስልጠና
ቴክኖሎጂዎችን በመቅዳት የማህበረሰቡን ስርዓቱ የኢንዱስትሪውን ድርሻ ለማሳደግ
ተጠቃሚነት ማረጋገጥ መቻሉ፣ የሙያ ማህበራትን አደረጃጀት ተግባራዊ
▪ በዘርፍ የሚቀዱ ቴክኖሎጂዎችና የምርምር አለማድረግ፣
ውጤቶችን በአገር አቀፍ ደረጃ ለማህበረሰቡ ▪ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን የድጋፍ
በማስተዋወቅ ለሠልጣኞች፣ አሠልጣኞች አገልግሎቱ በተቀመጠው ስታንዳርድ ልክ
እንዲሁም ለኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች ዕውቅና ውጤት ማምጣት አለመቻሉ፣
መስጠት መቻሉ፣
▪ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን
በኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍ አቅማቸውን
በማሳደግ ምርትና ምርታማነታቸውን በማረጋገጥ
ተወዳደሪነታቸውን ማሳደግ መቻሉ፣

መልካም አጋጣሚዎች ስጋቶች/ተግዳሮቶች


▪ በሃገራችን ከፍተኛ ወጣት የሰው ሀይል
መኖር፤ ▪ ለዘርፉ የሚመደበው በጀት አናሳ መሆንና በየደረጃው
▪ ዓለም የደረሰበትን የትምህርና ስልጠና ያሉ የመንግስት አካላት ለዘርፉ የሚሰጡት ትኩረት
ሂደት በቴክኖሎጂ በመታገዝ በተለያዩ በተግባር ላይ የተመሰረተ አለመሆን፣
ውጫዊ

ዘርፎች የተግባር ምስለ ስልጠና (web- ▪ የቴ/ሙ/ት/ስ አጠናቃቂዎችን ወደስራ አለም


based, belened learning፣ virtual እንዲቀላቀሉ ገበያው በሚፈልገው ልክ በማብቃት
and augumented reality, ማሰማራት ላይ የቅንጅትና የቁርጠኝነት ማነስ፣
simualtion) ተግባራዊ ለማድረግ ▪ የቴክኖሎጂ ቅጅና ሽግግር እንዲሁም የእሴት ሰንሰለት
የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማት ምቹ ትንተና የማህበረሰቡን እና የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ፍላጎትና
ሁኔታ መኖሩ፣ የገበያ ውድድርን መሰረት ያደረገ እንዲሆን በጥናትና

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 21
▪ በዓለም አቀፍም ሆነ በሀገር አቀፍ ምርምር የተደገፈ አለመሆኑና በተጨማሪም ዘርፉ
ደረጃ ለዘርፉ ልዩ ትኩረት የተሰጠው ጠንካራ የጥናትና ምርምር ተቋም አለመኖሩ፣
መሆኑና ከኢንዱስትሪዎችና ከምርምር ▪ የቴ/ሙ/ት/ስ ስርዓተ ትምህርት ዝግጅትና ግምገማ ወጥ
ተቋማት ጋር በቅንጅት ለመስራት የሆነ ስርዓት ባለመኖሩ በውጤት ተኮር ትምህርትና
ምቹ አጋጣሚ መኖሩ፣ ስልጠና ጥራቱ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ከማምጣቱም
▪ የዘርፉ ተፈላጊነት በህብረተሰቡ ዘንድ በተጨማሪ በቀጣይ ወጥና ጥራቱን ለማስጠበቅ ራሱን
የእጨመረ መምጣና ለቴ/ሙ/ት/ስ የቻለ ተቋም አለመኖሩ፣
እድገት ትኩረት በመስጠት መደገፍ ▪ ማህበረሰቡን በባለቤትነት ባሳተፈ መልኩ ተቋማትን
መቻሉ፣ በሁሉም ወረዳዎች ተደራሽ አለማድረግ፣
▪ የውጤት ተኮር ትምህርትና ▪ ዘርፉን ውጤታማ ለማድርግ የዘመኑ የወርክሾፕ
ስልጠናውን ተግባር ተኮር ለማድረግና ማሽነሪዎች፣ መገልገያ መሳሪያዎችና ጥሬ እቃዎችን
የትብብር ስልጠናውን በስታንዳርዱ ከውጭ ለማሰገባት ከፍተኛ መዋለ-ንዋይ የሚጠይቅ
መሰረት ለመስጠት ኢንዱስትሪዎችና ከመሆኑም ሌላ በቂ የሆነ የውጭ ምንዛሪ አቅርቦት
የኢንዱሰትሪ ፓርኮች መስፋፋታቸው፣ አለመኖሩ፣
▪ የግዥ ሂደቱ ከቴ/ሙ/ት/ስ/ ባህሪና ሁኔታ ጋር
የማይሄድና በቢሮክራሲ መተብተቡ፤
▪ የቴ/ሙ/ት/ስ ካውንስል ከተቋቋመ በኋላ በተቋቋመበት
ደንብ መሰረት ወደስራ አለመግባቱ
▪ የዘርፍ መሪ መስሪያ ቤቶች ከትምህርትና ስልጠና
ሴክተሩ ጋር በቅንጅት መስራት ላይ ከፍተኛ እንቅፋት
መሆኑ፣
▪ ኢንደስትሪው የውጤት ተኮር ትምህርና ስልጠና
ስርዓቱን በባለቤትነት እንዲረከበው የሙያ ማህበራትን
በማደራጀት ወደ ትግበራ መግባት አለመቻል

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 22
1.4. የተወሰዱ እርምጃዎች
• ባለው ውስን ሀብት የቴ/ሙ/ት/ስተቋማትን ተደራሽ ለማድረግ ስራዎች ተሰርተዋል፤
• የስርዓተ ትምህርት ለውጥ በማድረግ የአንደኛ ዓመት ፕሮግራም እንደገና እንዲኖርና
የአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ትግበራ መጀመሩ የተወሰዱ ውስን ተግባራት ናቸው።
• በፌደራል ደረጃ የቴ/ሙ/ት/ስ ካውንስል እንዲቋቋም ተደርጓል፤
• ለሙያ ማህበራት በተለያዩ ዘርፎች የአቅም ግንባታ ስልጠና በመስጠት የማደራጀት
ሙከራ ተደርጓል፣
• ከኢንዱስትሪዎችና ከዘርፎች ጋር ያለውን የቅንጅት ስራ ለማጠናከር የባለሙያዎች
አማካሪ ቡድንና የባለሙያዎች ተግባሪ ቡድን ማስፈጸሚያ ሰነድ ተዘጋጅቷል፣
• የቴ/ሙ/ት/ስተቋማት የአከባቢያቸው ፀጋ በመለየት ስልጠና መስጠት የሚያስችል
የአቅም ግባንባታ ስልጠናዎች መሰጠታቸውና ተቋማት የሚመሩበትን እቅድ
አዘጋጅተው እንዲመሩ ተደርጓል፡፡
• ዓለም አቀፍና አገር ዘቀፍ የኢንዱስትሪ ሞብላይዜሽን ፎረም ተካሂዷል፡፡

1.5. የትኩረት አቅጣጫ የሚወሰንበት አግባብ፤


የቴ/ሙ/ት/ስተቋማት በእውቀት፤ በክህሎትና በአመለካከት ብቃት የተላበሰ ብቁ እና በመካከለኛ
ደረጃ የሰለጠነ የሰው ሃይል በማፍራት፤ የእሴት ሰንሰለት ትንተና በማካሄድና አዋጭ
ቴክኖሎጂዎችን ለማህበረሰቡ በማድረስ፤ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍ አገልግሎት
በመስጠት በሀገሪቱ ኢኮኖሚ እድገት ላይ ጉልህ ሚና የሚጫወቱ ናቸው፡፡ በዚህም መሰረት
ተቋማት የተጣለባቸውን ተልዕኮና ዓላማ አጠናክረው እንዲቀጥሉ፡-
• አለም አቀፍ ሁኔታ በየጊዜው ተለዋዋጭ በመሆኑና ዘላቂ የልማት ግቦች ታሳቢ
በማድረግ፤
• የሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ አቅጣጫዎችን በተለይም ከግብርና ወደ
ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ለሚደረገው መዋቅራዊ ሽግግር ታሳቢ ባደረገ መልኩ፤

• የቴ/ሙ/ት/ስተቋማት እያወጧቸው ያሉት ምሩቃን ብቃት፣ ክህሎት፣ እውቀትና


አመለካከት ተላብሰው የኢኮኖሚውን ፍላጎት ማሟላት ላይ ቀጣይ ስራ የሚጠይቅ
ጉዳይ መሆኑ፣

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 23
• የሁለተኛውን የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ (GTPII) እና በአምስተኛዉ
የትምህርት ዘርፍ ልማት ፕሮግራም የትኩረት አቅጣጫ ተደርጎ ሲሰራባቸዉ ከነበሩ
ዋና ዋና የትኩረት መስኮች ዉስጥ የቴ/ሙ/ት/ስተደራሽነት፣ ፍትሃዊነት፣ የስልጠና
ጥራትና አግባብነት፣ የኢንዱስትሪ ሞብላይዜሽን ሙያ ደረጃ ዝግጅትና ብቃት ምዘና፣
የአመራር ልማትና ተቋማት አቅምግንባታና አግባብነት፣ የእሴት ሰንሰለት ትንተና፣
የጥናትና ምርምር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር እና የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍ
አገልግሎት የደረሱበትን አግባብ፤

• የቴ/ሙ/ት/ስዘርፍ ያጋጠሙ ችግሮችን ታሳቢ በማድረግ በቀጣይ በትኩረት


የሚሰጥባቸውን ጉዳዮች ከግምት እንዲገቡ የማድረግ ዋና ዋናዎቹ ናቸው፤

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 24
ክፍል ሁለት:- ለቴክኒክና ትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ልማት ወሳኝ የሆኑ
ሰብዓዊና ቁሳዊ ሀብቶች

የቴ/ሙ/ት/ስዘርፍ በአገራችን ኢኮኖሚው ውስጥ መዋቅራዊ ለውጥን በማምጣት፣ በ2025 እ.አ.አ.


የመካከለኛ ገቢ ደረጃን ለማድረስ ላስቀመጥነው ራዕይ መሳካት ቁልፍ ሚና አለው፡፡ ዜጎች
ከተለያዩ ማህበራዊ-ኢኮኖሚያዊ እና ባህላዊ አስተዳደግ ካላቸው ግለሰቦች ጋር መስተጋብር
እንዲፈጥሩ እና ልዩነቶችን ለመረዳት፣ ለመቀበል እና ለማስተናገድ እንዲማሩ ከፍተኛ ሚና
ይጫወታል። በኢኮኖሚ ውስጥ አገልግሎት አሰጣጥና ምርት በሚቀርብበት በተለየያ መንገድ
ጥቅም ላይ የሚውል ብቃት ያለው የሰው ካፒታል አንድናመርት ያገልግላል፡፡ የሰው
ኃይል/የሰው ካፒታል በብቃት ጥቅም ላይ እንዲውል፣ አሠሪዎች አሁን ባለው ኢኮኖሚ እና
በእውቀት ላይ ወደ ተመሰረተ ኢኮኖሚያ ውስጥ ገበያው የሚፈልገውን እውቀት፣ ችሎታ እና
የስራ ባህል እንዲያገኙ ያስችላቸዋል።

ከዘላቂ የልማት ግቦች አንዱ ዕድሜአቸው ለትምህርትና ስልጠና የደረሰ ዜጎች ጥራት ያለው
ትምህርትና ስልጠና አቅርቦት ማረጋገጥ ነው፡፡ ትምህርትን አዋቂዎችን ጨምሮ ለሁሉም
የኅብረተሰብ ክፍሎች ተደራሽ ማድረግ ድህነትን እና ኋላቀርነትን ለማጥፋት ወሳኝ መንገድ
ነው፡፡ ትምህርት እና ስልጠና ቁልፍ መሣሪያ ብቻ ሳይሆን የእድገት ውጤትም ጭምር ናቸው፡
፡ የገጠርና ለግብርና ልማት ስትራቴጂ፣ የከተማ ልማት እና የኢንዱስትሪ ልማት ስትራቴጂ
ውጤታማ ለመሆን የሚያስፈልገውን የሰለጠነ የሰው ኃይል ማፍራት አንዱ የሰው ሀይል ልማት
ዋና ግብ ነው፡፡ አገሪቱ ምርታማነትን ማሳደግ እና ዘላቂ ልማት ማምጣት የምትችለው የጾታ
እና የዕድሜ ልዩነት ሳይኖር ሁሉም የትምህርት እና ስልጠና መብቶች ሲረጋገጡ ብቻ ነው፡፡
ፈፍትሀዊ የትምህርትና ስልጠና ዕድል መኖር አዛውንቶችን ከእውቀት እና ከስራ ማግለልን
ለማስወገድ ይረዳል፡፡ ከአዳዲስ የቴክኖሎጂ ፈጠራዎችን ለመቋቋም የሚያስችል ምቹ ሁኔታን
ይፈጥራል፡፡ ትምህርት እና ስልጠና በእድሜ ያልተገደበ መሆኑን በመረዳት የጎልማሶችን
ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ጨምሮ ለሁሉም ሰው የረጅም ጊዜ (የዕድሜ ልክ) የትምህርትና
ሥልጠና አገልግሎት እንዲስፋፋ የፖሊሲ አቅጣጫ ሊኖር ይገባል፡፡ በትምህርትና ስልጠና
ተቋማት፣ በመገናኛ ብዙኃን እና በአጠቃላይ በኅብረተሰቡ መካከል ግንዛቤን በመፍጠር
የወጣቶችን ዕውቀት የመማር እና ስልጠናን የማግኘት መብት ማስከበር የሁሉም አካላት
ኃላፊነት ነው ፡፡

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 25
በሀገራችን የዜጎችን ሁለንተናዊ ልማትና ዕድገት ከፍ በማድረግ ጥራትና ተገቢነት ያለው
ትምህርትና ስልጠና በፍትሀዊነት ለሁሉም ተደራሽ በማድረግ ዕውቀትና ችሎታን በማሳደግ
ምርታማነታቸውንና ተወዳዳሪነታቸውን ማረጋገጥ ያስፈልጋል፡፡ ከዘርፉ የሚፈራው የሰው ሀይል
በኢኮኖሚው ንቁ ተሳትፎ በማድረግ ባለው ስራ እድል በመሳተፍና ሀብት በመፍጠር የተሻለ
ህይወት ለመኖር ማስቻል ትኩረት የሚሰጠው ጉዳይ ነው፡፡ ትምህርትና ስልጠና የአንድን ሀገር
ምርታማነት ከሚያሳድግባቸው መንገዶች በዋናነት የተለያዩ ስራዎችን በፍጥነትና በጥራት
ለማከናወን በሚያሰችል ደረጃ የሠራተኛውን አጠቃላይ አቅም መጨመር፤ ሌላው በድህረ-
ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት በተለይ በሌሎች ስለተፈጠሩ አዳዲስ መረጃዎች፣ ምርቶች እና
ቴክኖሎጂዎች የእውቀት ሽግግርን ማመቻቸት እና በመጨረሻም ፈጠራን በመጨመር አዲስ
ዕውቀትን ፣ ምርቶችን እና ቴክኖሎጂዎችን ለመፍጠር የአንድን ሀገር አቅም ማጎልበት የዘርፉን
እና ሌሎች ዘርፎች ለማልማት እንደ አጠቃላይ አቅጣጫ ተቀምጧል፡፡ በዚህም የሰው ሀብቶች
ማልማት በቀጣዮቹ ዓመታት ለዘርፉ ወይም ለሌሎች ዘርፎች ልማት የሚውሉበትን ዋና ዋና
አቅጣጫ እንደሚከተለው ቀርቧል።

የግል ዘርፍ፣ የኢዱስትሪው (የማኑፋክቸሪንግ፣ የኮንስትራሽን፣ ቱሪዝም፣ ማድን…) እና ቁልፍ


የድህነት ተኮር ሴክተሮች ግብርና፣ የጤናና ማህበራዊ፣ አገልግሎትና የንግዱ ማህበረሰብ
በዋናነት በባለቤትን ለማሳተፍ የሚያስች የተቀናጀ አጋርነት መፍጠር፣ በጥብቅ ዲሲፕሊን በጋራ
ተጠያቂነት በመደበኛነት በእቅድ ዝግጅት፣ በትግበራ ሂደት እና የውጤት ግምገማ እንዲቀሳቀሱ
ይደረጋል፡፡

• የአገራችን ማህበረሰብ በተለይ ለቴክነክና ሙያ ነክ መስኮች ያለውን ግንዛቤ እና ልቦና


ውቅር በመቀየርና በማዳበር (mindset change) በቀላሉ ገበያው የሚፈልገው ክህሎት
እንዲጨብጥ የሚያደርጉ ስልጠናዎች በመስጠት ከዘርፎች ጋር በመቀናጀት ወደ ስራ
እንዲሰማራ በተናበበ ሁኔታ ትኩረት ይሰራል፡፡

• በቀጣዮች መካከለኛና ረጅም ዓመታት በአገራዊ የኢኮኖሚ ሪፎረሙ በግልጽ


በተመላከተው መሰረት የኢኮኖሚው መዋቅራዊ ሽግግር ለማሳካት በሚያስችል ደረጀ
የየሴክተሩ የሰው ሀይል ፍላጎት በመካከለኛ ዘመንና በረጅም ዘመን ጥናት በአሳታፊነት
አህዛዊ ትንታኔ በማካሄድ የሙያ መስኮችንና ሙያ ደረጃ ፍላጎት በመለየት በቁርጠኝነት

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 26
ገበያ መር ሰው ሀይል ማልማት (Ensure needs-based HD approach) ስራ ይሰራል፡

• በግልጽ ፖሊሲ፣ ስትራቴጂ፣ ማዕቀፎችና ስታንዳርድ ሴክተሮች በጥልቀት አሳትፎ


በማዘጋጀት በጥብቅ ዲሲፕሊን የተቋማት፣ የተመራቂዎችን፣ የመምህራን/አሰልጣኞች
እና የአመራር ብቃት ማረጋገጥ፣ እውቅና ፍቃድ በየቺዜው መስጠት፣ በመሆንም የሰው
ሀይል ልማት ጥራት እንዲጠበቅ ይደረጋል፡፡

• በምርምርና ሰራ ፈጠራ/መቅዳትና ማሻሻል የመነጩ እና የባለቤትን ፓተንት ያገኙ


ቴክኖሎጂዎች ወደ ድርጅት የማሳደግና የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንትርፕራይዞች
በማሸጋገር ዜጎች ለሳቸውም ለሌሎችም የስራ እቅድ እንዲፈጥሩ ስርዓት በማሻሻል
ተግባራዊ ይደረጋል፡፡

• በየዘርፉ የተያዙ እና እየተከናወኑ የልማት ስራዎች፣ የሰው ሀይል ስምሪት እና የወደፊት


አቀጣጫ በተመለከተ አስተማማኝ መረጃዎችን በመደበኛነት በየዓመቱ አደረጃጀትና
መያዝ፤ ወቅታዊ ሪፖርቶችን መለዋወጥ፣ በጋራ መገምገም፤ የማሻሻያ አቅጣጫዎች
ማስቀመጠ እና ለትምህርና ስልጠና እንዲሻሻል ይደረጋል፡፡

• የዘርፉ ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ ግልፅ የአስተዳደር መዋቅርና አሠራሮች እንዲኖሩ


ይደረጋል፡፡

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 27
ክፍል ሶስት:- የቴ/ሙ/ት/ስልማት ግቦች፣ ዓላማዎች፣ ስትራቴጅዎችና የትኩረት
አቅጣጫዎች
በክፍል አንድ የተደረገውን የነባራዊ ሁኔታ ግምገማና ትንተና (የዋና ዋና ትኩረት አቅጣጫዎች፣
ሃገራዊ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች፣ የጥንካሬ፣ ድክመት፣ መልካም አጋጣሚዎችና ስጋቶች
(SWOT)) እና በክፍል ሁለት የተመላከቱትን የዘርፉ ዋና ዋና የትኩረት ጉዳዮችና የአፈፃፀም
አቅጣጫዎች መሰረት ያደረገ ዘርፉ ለዜጎች በሚሰጠው አገልግሎት እንዲሁም ለኢንዱስትሪው
በሚያቀርባቸው ሙያተኞችና ቴክኖሎጂዎች ላይ የሚታዩ ውስንነነቶች በሚያሻሽል መልኩ
ሃገራዊ የልማት አቅጣጫን በተከተለ ሁኔታ ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሴክተር የልማት
ዕቅድ ጋር የሚናበቡ ዘርፉን ወደ ተሻለ ደረጃ ሊያሸጋግሩ የሚችሉ ግቦች አላማዎች፣
የማስፈፀሚያ ስትራቴጂዎች፣ የፈጻሚ አካላትና የአፈጻጸም አመልካቾች ከዚህ ቀጥሎ
ቀርቧል፡፡

3.1. ስትራቴጅካዊ ግቦች

ግብ 1 የቴ/ሙ/ት/ስ አግባብነት፣ ጥራት፣ ተደራሽነትና ፍትሃዊነትን ማረጋገጥ፤

ግብ 2 የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማዊ አቅምና ብቃት ማጎልበት


የቴ/ሙ/ት/ስ የማህበረሰብ ተሳትፎ፤ ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት እና
ግብ 3
የሳይንስ ባህል ግንባታ ማጠናከር፤
ግብ 4 የቴ/ሙ/ት/ስ ኢኖቬሽን፤ጥናትና ምርምር እና የቴክኖሎጂ ሽግግርን ማሳደግ፤

ግብ 5 የቴ/ሙ/ት/ስ መሰረተ ልማትና ፋሲሊቲ ማሳደግ፤

ግብ 6 የቴ/ሙ/ት/ስ የአፈፃፀም ክትትልና የግምገማ ስርዓት ማጠናከር

3.2. ስትራቴጂያዊ ዓላማዎችና የማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች፣ ግብ

1፡- የቴ/ሙ/ት/ስ አግባብነት ፣ ጥራት፣ ተደራሽነትና ፍትሃዊነትን ማረጋገጥ፤


የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት የሚሰጡት ትምህርትና ስልጠና የጥራት ደረጃውን የጠበቀ፣ አግባብነት
ያለው፣ በስነልቦና፣ በሙያ፣ በአእምሮ፣ በመንፈስ፣ በአካልና በማሕበራዊ እድገቱ የጠነከረና

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 28
ሁለንተናዊ ስብዕናው የዳበረ፤ ለሚፈለገው ተግባር ብቃት ያለው ስልጠና አጠናቃቂ የሚያፈራ
እንዲሁም በተሟላ ሁኔታ ተደራሽ፣ ፍትሃዊና የሰልጣኞችን ፍላጎት መሠረት ያደረገ እንዲሆን
ማስቻል፡፡
ስትራቴጂክ ዓላማ 1.2 :- ስልጠና አጠናቃቂዎች ወደ ሥራ ዓለም የሚሸጋገሩበትን ሁኔታ ማመቻቸት፣
ስልጠናቸውን አጠናቃቀው ወደ ሥራ ለሚገቡ ሰልጣኞች በሙያቸው ያላቸውን እውቀትና
መግለጫ ክህሎት በብቃት ለመወጣት እንዲችሉ የሙያ ማስተዋወቂያና የሥራ መሸጋገሪያ ስርዓት
መዘርጋት
1. ሰልጣኞች ትምህርትና ስልጠና እንዳጠናቀቁ የሥራ ትውውቅ ፕሮግራሞች እንዲካሄዱ
ማድረግ፣
2. የተለያዩ የሥራ ፍለጋና ፈጠራ ክህሎት ስልጠና እንዲሰጥ ማድረግ፣
ማስፈጸሚያ 3. ከኢንዱስትሪና ከሴክተር መሥሪያ ቤቶች ጋር በመተባበር የሥራ መረጃ በተለያዩ መንገዶች
ስትራቴጅዎች አዘጋጅቶ ለስልጠና አጠናቃቂዎች ተደራሽ እንዲሆን ማድረግ (Including Tracer Study)፣
4. ሰልጣኞች በግላቸው ወይም በመደራጀት ስራ የሚፈጥሩበት ሁኔታ እንዲመቻች ማድረግ፣
5. በተቋም ውስጥ ባሉበት ወቅት የሥራ ትውውቅ እንዲኖራቸው በተለያዩ የስራ ክፍሎች
እንዲሰሩ ሁኔታዎች እንዲመቻቹ ማድረግ ፣
ስትራቴጅክ ዓላማ 1.3 :- የቴ/ሙ/ት/ስ የኢኮኖሚውን የሙያና የሥራ ፍላጎት ያማከለና ያስተሳሰረ እንዲሆን
ማድረግ
የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት ስልጠና አጠናቃቂዎች በቀጣሪዎቻቸው የሚፈለጉ፣ ሙያቸው
መግለጫ ከኢኮኖሚው እድገትና ፍላጎት ጋር የተጣጣመ እንዲሁም አግባብነት ያለው እንዲሆን በተቋማቱ
የሚሠራ ይሆናል።
1. የሙያ ክህሎታቸውና ብቃታቸው የተረጋገጠ አጠናቃቂ ለማፍራት ትምህርትና ስልጠናው
ከሥራ ገበያው ጋር የተሳሰረ እንዲሆንና አፈፃፀሙ በጥናት እንዲረጋገጥ ማድረግ፤
ማስፈጸሚያ 2. ሰልጣኞች በተግባር የተደገፈ ትምህርትና ስልጠና እንዲወስዱ በትብብር ስልጠና መደገፍ እና
ስትራቴጅዎች አፈፃፀሙን ከኢንዱስትሪው ጋር በጋራ እንዲገመገም ማድረግ፣
3. የስርዓተ ትምህርቱ ዝግጅትና ትግበራ ውጤታማ መሆኑን የሚከታተልና የሚገምግም ራሱን
የቻለ አደረጃጀት እንዲኖረው ማድረግ፣
ስትራቴጅክ ዓላማ 1.4 :- የትምህርትና ስልጠናውን የተግባርና የንድፈ-ሃሳብ ሚዛኑን በመጠበቅ የሰልጣኞች
እውቀት፤ ሙያ ብቃት፣ ስነምግባርና እሴቶችን ማዳበር
ከቴ/ሙት/ስ የሚያጠናቅቁ ሰልጣኞች በሚያጠናቅቁበት ሙያ እውቀት፤ ብቃት፤ ስነ - ምግባርና
መግለጫ
እሴት እንዲኖራቸው ማስቻል፡፡
1. በየሙያ መስኩ አጠናቃቂዎች አዎንታዊ የሙያ ዝንባሌ እንዲኖራቸው የስራ ስነ ባህሪ
ስልጠና እንዲወስዱ ማድረግ፣
2. ለማንኛውም ስልጠና አጠናቃቂ በሰለጠነበት ሙያ የሙያ ስነምግባር ስልጠና እንዲወስዱ
ማስፈጸሚያ ማድረግ፣
ስትራቴጅዎች 3. ተቋማትና ኢንዱስትሪው በጋራ የስልጠናውን ጥራት እንዲከታተሉ ማድረግ፣
4. የዲጂታል ምዘና ስርዓትን ተግባራዊ ማድረግ፣
5. አግባብ ያለው የንድፈ-ሃሳብና የተግባር ሚዛኑን የጠበቀ ስርዓተ ትምህርት እንዲዘጋጅ፣
እንዲፈተሽ፣ እንዲከለስና እንዲሻሻል ማድረግ፣

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 29
ስትራቴጅክ ዓላማ 1.5 :- የሰልጣኞችን ብቃት ለማረጋገጥ ትክክለኛ፣ አስተማማኝና አካታች የሆነ የምዘና ስርዓት
መፍጠርና ማጠናከር
የተቋም ውስጥ ሰልጠና ጥራት በተቋም ደረጃ ለማረጋገጥ ጥራት ያለው የተቋም ውስጥ ምዘናን
መግለጫ
ማጠናከር
1. የተቋም ውስጥ ምዘናን ለማጠናከር የሚያስችል ስርዓት እንዲዘረጋ ማድረግ፣
2. ተቋማት የምዘና ስርዓቱን እንዲተገብሩና የመረጃ ቋት አንዲያደራጁ ማድረግ፣
ማስፈጸሚያ
3. የሰልጣኞች ብቃት በምዘና እንዲረጋገጥ ማድረግ
ስትራቴጅዎች
4. የስልጠና ስርዓተ ትምህርትና TTLM ይዘት የንድፈ ሀሳብና የተግባር ምጥጥን በጠበቀ መልኩ
ማዘጋጀትና መከለስ
ስትራቴጅክ ዓላማ 1.6 :- የትምህርትና ስልጠና ጥራትን ለመጠበቅና ለማጠናከር በቂ ግብዓትና አቅርቦት
እንዲሟላ ማድረግ፣
የትምህርትና የስልጠና ጥራትን ለመጠበቅና ለማጠናከር የሰው ኃይል፣ የማቴሪያልና የፋሲሊቲ
መግለጫ
ግብዓቶችን ማሟላት
1. የብቃት ማዕከላት ጥራትን ለማስጠበቅ የዲጅታል ምዘና ተግባራዊ እንዲያደረጉ ማድረግ
2. የቴ/ሙ/ት/ስ ሰልጣኞች የምልመላ መስፈርት መከለስ፤
3. የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ሥርዓተ ትምህርት የማዘጋጀት፤ የማሻሻል፣ የማፅደቅ
እና የመገምገም ሥርዓቱ እንዲሻሻል ማድረግ፤
4. በየሙያ ዓይነቱ ብቁ አሰልጣኞች እንዲሟሉ ማድረግ
5. የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ሥርዓተ ትምህርት የአይሲቲ እውቀትና ክህሎትን
አቀናጅቶ የያዘ እንዲሆን ማድረግ፤
6. ሀገር ዓቀፍ የሙያተኞች ም/ቤት (National skill council) እንዲቋቋም ማድረግ፤
7. ሀገር ዓቀፍ የዘርፍ ማህበራት ም/ቤት እንዲቋቋም ማድረግ፤
8. የገበያ ፍላጎትን መሰረት በማድረግ አዳዲስ የሙያ ደረጃዎችን (OS) እንዲዘጋጁና ነባር
የሙያ ደረጃዎችን እንዲከለሱ ማድግ
9. የምዘና መሳሪያዎች በአዲስ መልክ እንዲዘጋጁና እንዲከለሱ ማድረግ፤
ማስፈጸሚያ
10. የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና የብቃት ማዕቀፍ ከሀገር አቀፉ የሙያ ብቃት
ስትራቴጅዎች
ማእቀፍ ጋር እንዲጣጣም ማድረግ፤
11. ችሎታ ያላቸው ሰልጣኞች ፍላጎታቸውን መሠረት በማድረግ ስልጠና እንዲያገኙ
ማድረግ፤
12. በተቋማት በየስልጠና መስኩ ብቁ የሆኑ አሰልጣኞች እንዲሟሉ ማድረግ፣
13. ከሙያ ማህበራት፣ ከቀጣሪዎችና ከተለያዩ ሴክተር መሥራያ ቤቶች ጋር በመተባበር
ለተዘጋጁ የሙያ ደረጃዎች የሚመጥኑ ግብዓቶችን እንዲሟሉ ማድረግ ፣
14. የወርክሾፕ፣ የቤተሙከራና የቤተመጽሐፍት ግብዓቶች በተገቢና በበቂ መጠን
እንዲደራጁ ማድረግ፣
15. የተመረጡ የትምህርትና ስልጠናዎች ፕሮግራሞችን ወደ ልህቀት ማዕከልነት
እንዲሸጋገሩ ማድረግ ፣
16. የትምህርትና ሥልጠና ፕሮግራሞች የምዝገባ ኦዲትና ማፅደቅያ መመሪያ እንዲዘጋጅ
ማድረግ ፤

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 30
17. ለፕሮግራም ኦዲተሮች እና የሥርዓተ ትምህርት ገምጋሚዎች ሥልጠና እንዲሰጥ
ማድረግ፤
ስትራቴጅክ ዓላማ 1.7 :- የቴ/ሙ/ት/ስ ብቃት እንዲጠናከር ማጠናከር፣
ለስልጠና ጥራት መሳካት የተግባር ትምህርትና ስልጠና እንደየተቋማቱ ፍላጎትና ባህሪ እንዲሰጥ
መግለጫ
ማድረግ፣
1. የሰልጣኞችን የሙያ ብቃት ለማጎልበት የተግባር ስልጠና ስርዓቱ እንዲጠናከር ማድረግ፣
2. ለሰልጠኞች አፓረንትስሺፕ (apprenticeship)፤ ኢንተርንሺፕ (internship) እና የትብብር
ስልጠና (cooperative training) ፕሮግራሞችን እንዲተገበሩ ማድረግ፤
ማስፈጸሚያ
3. ከኢንዱስትሪና ከሴክተር መሥሪያ ቤቶች ልምድ ያላቸውን ሙያተኞች የተግባር ትምህርት
ስትራቴጅዎች
እንዲሰጡ ማድረግ፣
4. የሰልጣኞች ብቃት ለማሳደግ የተለያዩ የክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከላትና ውድድሮች
እንዲዘጋጁ ማድረግ፣
ስትራቴጅክ ዓላማ 1.8 :- በቴ/ሙ/ት/ስ ሂደት የተጠናከረ የጥራት ማረጋገጫ ስርዓት መዘርጋትና መተግበር
የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት ጥራት ያለው ትምህርትና ስልጠና መስጠት እንዲችሉ የጥራታቸውን
መግለጫ
ጉዳይ ማረጋገጥ የሚያስችል ስርዓት መዘርጋት ይሆናል ፡፡
1. ተቋማት በስራ ገበያ ፍላጎት ጥናት በተመረጡ ፕሮግራሞች መሰረት በአገር አቀፍ ደረጃ
ዕውቅና እንዲያገኙ ማድረግ፣
ማስፈጸሚያ
2. ፖሊ ቴክኒክ ተቋማትና የብቃት ማዕከላት አለም አቀፍ ስታንዳርድ እንዲያሟሉ ማድረግ፣
ስትራቴጅዎች
3. የቴክኒክና ሙያ ጥራት ማረጋገጫ ስታንዳርድ መለኪያዎች እንዲዘጋጁና እንዲተገበሩ
ማድረግ፣
ስትራቴጂክ ዓላማ 1.9 ፡:- በስነልቦና፣ በሙያ፣ በአእምሮ፣ በመንፈስ፣ በአካልና በማሕበራዊ እድገቱ የዳበረ ምሩቅ
ማውጣት፣
በቴ/ሙ/ት/ ስልጠና ተቋማት የሚሰለጥኑ ሰልጣኞች ሁለንተናዊ እድገታቸው የተረጋገጠ፣
መግለጫ
ስብዕናቸው የጠነከረና ሙያዊ ብቃታቸው ያደገ እንዲሆን ለማስቻል መስራት፣
1. የሰልጣኞችን ሁለንተናዊ እድገት ለማጠንከር ተጓዳኝ ስልጠናዎች እንዲካተቱ ስርዓት
ማበጀት፣ መከታተልና እንዲተገብሩ ማድረግ፣
2. የተማሪዎች/ሰልጣኞች መንፈሳዊ እድገት (ባህል፣እምነትና ኪነ-ጥበብ…) ትኩረት ተሰጥቶ
ማስፈጸሚያ እንዲሠራበት ስርዓት እንዲዘረጋና እንዲተገበር ማድረግ፤
ስትራቴጅዎች 3. የሚሰጡ የትምህርትና ስልጠና ይዘቶች የሰልጣኞችን ሁለንተናዊ እድገት የሚያበለጽጉ
እንዲሆኑ በጥናት ላይ ተመስርቶ እንዲስተካከሉ ማድረግ፣
4. የሰልጣኞችን አካላዊ እድገት ለማጠንከር ተጓዳኝ ትምህርቶች (ለምሳሌ በተለያዩ ስፖርታዊ
ክበቦች መልክ) እንዲሳተፉ የሚያደርግ ስርዓት እንዲዘረጋ ማድረግ ፣
ስትራቴጅክ ዓላማ 1.10 :- የቴ/ሙ/ት/ስተቋማትን የቅበላ አቅም ማሳደግ፣
ሰልጣኞች ወደ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት መግባት የሚችሉበትን እድል
መግለጫ
ለማስፋት ሁኔዎችንና ተቋማትን ማመቻቸት፣
1. የግልና መንግስታዊ ያልሆኑ የትምሀርትና የስልጠና ተቋማት እንዲስፋፉ ማበረታታትና
ማስፈጸሚያ ማገዝ፣
ስትራቴጅዎች 2. የቅበላ አቅምን ለማሳደግ የተለያዩ የትምህርትና ስልጠና ስልቶችን በመጠቀም የገበያ
ፍላጎትን መሰረት አድርጎ እንዲተገበሩ ማድረግ፣

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 31
3. ለተለያዩ ህብረተሰብ ክፍሎች ትምህርትና ስልጠና በቅርበት ሊያገኙ የሚችሉበትን እድል
ማስፋት (ተከታታይ ትምህርት፣ Online learning...)
4. የመንግስት የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት ከግል የቴ/ሙ/ት/ስ አቅራቢዎች ጋር ፕሮግራሞችን
በቅንጅት እንዲሰጡ ማድረግ
5. የቅበላ አቅም መገምገሚያ ቼክሊስት ማዘጋጀትና መተግበር፤
6. የነባር ተቋማትን የቅበላ አቅም በማሻሻል አዳዲስ ሰልጣኞችን የመቀበል አቅም
ማሳደግ
7. አዳዲስ ተቋማትን በመክፈት የአዲስ ሰልጣኞችን የቅበላ አቅም ማሳደግ፤
ስትራቴጅክ ዓላማ 1.11 . ለምዘና ስርዓት ተገልጋዮች የምዘና ተደራሽነት ማስፋት፣
ተመዛኞች በአቅራቢያቸው የምዘና አገልግሎት እንዲያገኙ የምዘና ማዕከላት ቅርንጫፍን
መግለጫ
ማስፋፋት፤
1. በየወረዳው የምዘና አገልግሎት ተደራሽ ማድረግ፣
2. በየወረዳው የኢንዱስትሪ ምዘና ማዕከላትን ማፍራት፣
ማስፈጸሚያ 3. ብቃታቸውን በምዘና ላረጋገጡ ተመዛኞች የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ተደራሽ
ስትራቴጅዎች ማድረግ፤
4. ኢንዱስትሪዎች በምዘና ስርዓቱ ውስጥ እንዲሳተፉ ማድረግ፣

ስትራቴጅክ ዓላማ 1.12 ፦ የቴ/ሙ/ት/ስ ፍትሓዊነት ማረጋገጥ


ሰልጣኞች ወደ ማሰልጠኛ ተቋማት ያለምንም ልዩነትና አድልዎ ልዩ ፍላጎት ያላቸውን ሁሉ
መግለጫ
በሚያካትት መልኩ እንዲገቡና የስልጠና እድል ማግኘት እንዲችሉ ማድረግ
1. የሴቶች እና የልዩ ፍላጎቶች ድጋፍ መመሪያ ማዘጋጀትና መተግበር
2. ሴት የፈጠራ ባለሙዎች የሽልማት መርሃግብር በማዘጋጀት ማስተዋወቅ፤
3. ልዩ ፍላጎት ላላቸው ሁሉ እንደ የፍላጎታቸው ትምህርትና ስልጠና እንዲያገኙ ማድረግ፣
4. ልዩ ችሎታ ያላቸው ሰልጣኞች የሚለዩበት፤ በትምህርትና ስልጠና የሚደገፉበትንና የበለጠ
ስኬታማ የሚሆኑበት ስርዓት ማበጀትና መተግበር፣
5. ልዩ የሙያ ችሎታ ላላቸው ሰልጣኞች የእስኮላርሺፕ እድል ማመቻቸት፤
ማስፈጸሚያ
6. በቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት የሴቶች ተሳትፎ እንዲያድግ ማድረግ፣
ስትራቴጅዎች
7. የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት ለአርብቶ አደርና ከፊል አርብቶ አደር ማህበረሰብ ልዩ የስልጠና
ፕሮግራም አዘጋጅቶ እንዲሰጡ ማድረግ፤
8. በቴክኖሎጂ ቅጂ፤ ፈጣራ እና ማሻሻል የሴቶች ተሳትፎ እንዲያድግ ማድረግ፤
9. ተቋማት በኢ-መደበኛ ልማት ዘርፎች ላይ ለተሰማሩ አካላት ልዩ የስልጠና ፕሮግራም
ቀርጸው እንዲተገብሩ ማድረግ፣
10. ልዩ ፍላጎት ላላቸው ሰልጣኞች ድጋፍ መስጫ ማዕከል እንዲደራጅና እንዲጠናከር ማድረግ፤

ግብ 2፡- የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማዊ አቅምና ብቃት ማጎልበት


በትምህርትና ስልጠና ፣ በቴክኖሎጂ ሽግግርና በምርምር ስራ ላይ የሚሳተፉ አሰልጣኞችን
አቅምና ችሎታ በአሰልጣኝነት ሙያ የተቃኙና ያደጉ፣ በሚያሰለጥኑት ሙያ የበቁና በቴክኖሎጂ

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 32
እና በምርምር ክህሎታቸው የጎለበቱ እንዲሆኑ ማስቻልና ለዚሁ የሚሆኑ ደረጃቸውን የጠበቁ
የአሰልጣኞች ማሰልጠኛ ተቋማትን ማስፋፋት፡፡

የቴ/ሙ/ት/ስተቋማት ገቢን በማመንጨት የራሳቸውን ወጭዎች ለመሸፈን፣ የአካባቢያቸውንም


ሆነ ሊገኙ የሚችሉ ሀብቶችን ወደ ጥሪት መቀየር እንዲችሉ፣ በመንግሥት ላይ ያላቸውን
ጥገኝነት እንዲቀንሱና ወጪአቸውን የመሸፈን አቅም እንዲገነቡና ለቴ/ሙ/ት/ ስልጠና ተቋማት
የበጀት አመዳደቡ በጥቅል ምደባ (Block grant) የሚሆንበት ስርዓት እንዲዘረጋና እንዲጠናከር
ማድረግ

ስትራቴጅክ ዓላማ 2.1፦ የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማትን በጥንካሬያቸውና በአካባቢያቸው ባለ እምቅ ሀብት በመለየት
እንደየትኩረት መስካቸው አቅማቸውን ማጎልበት

የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት በተመሳሳይ ሁኔታ የሚሰጡትን የትምህርትና ስልጠና ስልት በመቀየር የሰው
መግለጫ
ሀይልንም ሆነ የግብዓት አቅርቦትን እንደየትኩረታቸው እንዲሟላ ማድረግ፡፡
1. የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማትን ባላቸው ጥንካሬና በአካቢያቸው ካለው እምቅ ሀብት አንጻር በሙያ
መስክና በደረጃ እንዲለዩና እንዲጠናከሩ ማድረግ፣
2. በበቂ ጥናት ላይ ተመስርቶ በተወሰኑ የሙያ መስኮች ላይ በተመረጠ ሁኔታ የሚሰሩ የልቀት
ማስፈጸሚያ ማእከላት እንዲከፈቱ ማድረግ፣
ስትራቴጅዎች 3. የትብብር ስልጠና ለመስጠት ኢንዱስትሪ በብዛት በሌለበት አካባቢ የኢንዱስትሪ መሰል
ማሰልጠኛ ፋብሪካ በተቋማት ውስጥ እንዲደራጅ ማድረግ፣
4. ተቋማት እንዲደጋገፉና የሃብት አጠቃቀም ውጤታማነት እንዲጎለብት የክላስተር አደረጃጀት
ተጠናክሮ እንዲቀጥል ማድረግ፣
ስትራቴጅክ ዓላማ 2.2፦ የአሰልጣኞችና የመዛኞች ልማት ማጠናከርና ማስፋፋት
በትምህርትና ስልጠና ፣ በቴክኖሎጂ ሽግግርና በምርምር ስራና በምዘና ላይ የሚሳተፉ
አሰልጣኞችንና መዛኞችን አቅምና ችሎታ በአሰልጣኝነት ሙያ የተቃኙና ያደጉ፣ በሚያሰለጥኑት
መግለጫ ሙያ የበቁና በቴክኖሎጂ እና በምርምር ክህሎታቸው የጎለበቱ እንዲሆኑ ማስቻልና ለዚሁ የሚሆኑ
ደረጃቸውን የጠበቁ የአሰልጣኞች ማሰልጠኛ ተቋማትን ማስፋፋት፣

1. አሰልጣኞች የትምህርት ደረጃ እድገት እንዲያገኙ፤ለሚያሰለጥኑበት ደረጃ ብቁ እንዲሆኑና


የሚሰለጥኑበትም መስክ ከሚያስተምሩት ሙያ ጋር እንዲዛመድ ስርዓት እንዲዘረጋና
እንዲተገበር ማድረግ፣
ማስፈጸሚያ 2. ደረጃቸውን የጠበቁ የቴ/ሙ/ት/ስ አሰልጣኞችና መዛኞች ማሰልጠኛ ተቋማት እንዲቋቋሙ
ስትራቴጅዎች ማድረግ፣

3. በየክልሉ ስትራቴጂካዊ ቦታዎች ላይ ለቴ/ሙ/ት/ስ አሰልጣኞችና መዛኞች የስራ ላይ ስልጠና


የሚሰጡ ተቋማት እንዲቋቋሙ ማድረግ፤

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 33
4. የአሰልጣኝነት ሙያን የሚያከብሩና ለዚህም ተገዥ የሚሆኑበት የስነምግባር ደንብ ማዘጋጀት፤
5. የአሰልጣኞች ምልመላ ፣ ምደባ እና ልማት መመሪያ ደረጃውን ጠብቆ እንዲከለስ ማድረግ፤
6. አገር አቀፍ የዓመቱ ምርጥ የቴ/ሙ/ት/ስ አሰልጣኖችና የፈጠራ ባለሙያዎች የሽልማት መርሃ
ግብር እንዲዘጋጅና እንዲተገበር ማድረግ፤
7. አሰልጣኞች በሚያሰለጥኑት ሙያ የበቁ ለመሆናቸው በየጊዜው የሙያ ብቃት ማረጋገጫ
እንዲወስዱ በማድረግ ብቃታቸውን ለማሻሻል የሚያስችል የሙያ ፍቃድና እድሳት ተጠናክሮ
ተግባራዊ እንዲሆን ማድረግ፣
8. አሰልጣኞች በቴክኖሎጂ እና በምርምር ሥራ ላይ እንዲሰማሩ ሁኔታዎችን ማመቻቸት፣
9. አሰልጣኞች የተከታታይ ሙያ ማሻሻያና የአቅም ግንባታ ስልጠና በየጊዜው እንዲሰለጥኑና
ፕሮግራሙ በስርዓት እንዲመራ ማድረግ፣
10. አሰልጣኞችና መዛኞች የስራ ተነሳሽነትና የሙያ ስነምግባር እንዲያጎለብቱ በተለያዩ
ደረጃዎች ላይ ላሉ አሠልጣኞች ሙያቸውን እና የሥራ ውጤታማነታቸውን መሠረት ያደረገ
የጥቅማጥቅም ሥርዓት እንዲዘረጋና ተካታታይ ስልጠና እንድያገኙ ማድረግ፣
11. አሰልጣኞች በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ አገር በሁለተኛና ሶስተኛ ዲግሪ በስፋት
እንዲሰለጥኑ ማድረግ፣
12. አሰልጣኞች በኢንዱስትሪዎች ውስጥ ገብተው የተግባር ልምምድ የሚያደርጉበት ስርዓት
መዘርጋትና መተግበር፣
13. የተቋማትና የኢንዱስትሪ ውስጥ አሰልጠኞች እና መዛኞች በሙያቸው ተገቢውን ስልጠና
የሚያገኙበት ስርዓት እንዲዘረጋና እንዲተገበር ማድረግ፤
14. የብቁና ልምድ ያላቸው አሰልጣኞችን ለማግኘት የጋራ ቅጥር በማካሄድ ምቹ ስርዓት
መዘርጋትና መተገበር፣
15. ለቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና አሰልጣኞች የሙያ መዋቅርን (career
development structure) እንዲከለስና እንዲጠናከር ማድረግ
16. የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና አሰልጣኞችና መዛኞች የሙያ ፈቃድና እድሳት
ስርዓት እንዲዘረጋና እንዲተገበር ማድረግ፤
ስትራቴጅክ ዓላማ 2.3 ፦ የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት አመራር ምደባ፣ ብቃትና ችሎታ ማጎልበት፣
የትምህርትና ስልጠና ተቋማትን በብቃት ለመምራትና ለማስተዳደር የሚችሉ አመራሮችን
መግለጫ
መለየት፣ ማሰልጠንና መመደብ፣
1. የቴ/ሙ/ት/ስ አመራሮችን ምልመላና ምደባ የሙያ ብቃትና ልምድ(Merit-based) ላይ
የተመሰረተ እንዲሆን የሚያደርግ ስርዓት እንዲዘረጋና እንዲተገበር ማድረግ፤
2. የተቋም አመራሮች ምደባ የስራ ዘመንን (term based)መሰረት ያደረገ እንዲሆን ማድረግ
3. ብቃት ያላቸው፣ በእውቀት የጎለበቱና የአመራር ክህሎታቸው የዳበረ የቴ/ሙ/ት/ስ አመራሮችን
ለማሰልጠን የሚረዱ ማዕከላትን እንዲቋቋሙ ማድረግ፣
ማስፈጸሚያ
4. በየወቅቱ የአመራሮችን ብቃት ለማረጋግጥ የሚያስችሉ የመመዘኛ መስፈርትና ስርዓት
ስትራቴጅዎች
በማበጀት ከደረጃ እድገት እና ከሙያ ፍቃድና እድሳት ጋር ተሳስሮ ተግባራዊ የሚሆንበት
ሥርዓት መዘርጋት፣
5. ለተቋማት አመራሮች የተለያዩ የአጫጭር ስልጠናና የልምድ ልውውጥ እድሎችን እንዲመቻቹ
ማድረግ፤(አዲስ)
6. የአመራር አሰለጣጠኑ ስርዓት በሥራ ላይ ሆነውና ከሥራ ውጭ እንዲሆን ማድረግ

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 34
7. ለቴ/ሙ/ት/ስ አመራሮችና ባለሙያዎች ሙያቸውንና እና የሥራ ውጤታማነታቸውን መሠረት
ያደረገ የጥቅማጥቅምና የደረጃ እድገት ሥርዓት እንዲዘረጋ ማድረግ፣
8. የተቋማት አመራሮች ውጤታማነት ግምገማ ከሰልጣኞች ተመዝኖ የመብቃት ምጣኔ ጋር
እንዲተሳሰር ማድረግ፤

ስትራቴጅክ ዓላማ 2.4፦ የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት ባለሙያዎችን ልማት ማጠናከር


የዘርፉ ፖሊሲዎችን ፣ ስትራቴጂዎችን እና ዓላማዎችን በተሳካ ሁኔታ ተግባራዊ ለማድረግ ብቃት
መግለጫ
ያላቸው ባለሙያዎችን አቅም የመገንባት ስራ የሚሰራ ይሆናል፡፡
1. የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ባለሙያዎችን ለመመልመል እና ለማሰማራት በብቃት
ላይ የተመሰረቱ( merit based) መስፈርቶች እንዲጠናከሩ ማድረግ ፡
ማስፈጸሚያ 2. የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ባለሙያዎች ከተሰማሩበት የሙያ መስክ ጋር
ስትራቴጅዎች እንዲተዋወቁ የማስተዋወቂያ ስልጠና( induction training) እንዲሰጥ ማድረግ ፡
3. የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ባለሙያዎችን በሁሉም ደረጃዎች መሳብ እና ማቆየት
የሚስችል የማበረታቻ ዘዴ እንዲነደፍና እንዲተገበር ማድረግ፤
ስትራቴጅክ ዓላማ 2.5፦ የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማዊ ብቃት ማሳደግ
የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠናን የተሻለ ደረጃ ማሳደግ የሚያስችል አደረጃጀት በመፍጠር
መግለጫ
ተቋማዊ ብቃቱን ማሳደግ
1. የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ፓሊሲና ስትራቴጂ ማዕቀፎችን በመቅረፅና በመከለስ
መተግበር፣
2. የቴ/ሙ/ት/ስ ገጽታ ግንባታ መመሪያ ማዘጋጀትና መተግበር፤
3. በየደረጃው የሚናበብና የተሻለ ለውጥ ማምጣጥ የሚያስችል ተቋማዊ መዋቅርና አደረጃጀት
እንዲፈጠር ማድረግ፣
ማስፈጸሚያ 4. ክልላዊ የተቋማት ደረጃ አሰጣጥ ስርዓት እንዲዘረጋና እንዲተገበር ማድረግ፤
ስትራቴጅዎች 5. የተቋማት ዕውቅና አሰጣጥና እድሳት ስርዓት እንዲከለስ ማድረግ፤
6. በሁሉም ደረጃ የሚመለከታቸው የህዝብ እና መንግስታዊ ያልሆኑ ባለድርሻ አካላትን ያካተተ
የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ምክር ቤት እንዲቋቋም ማድረግ፤
7. የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ተቋማት ቦርድ የአስተዳደር ሚናውን ለማጎልበት
በሚስችል ደረጃ እንዲጠናከር ማድረግ
8. ግልፅና ቀልጣፋ አገልግሎት በመስጠት የተገልጋይዎችን እርካታን ማሳደግ፣

ስትራቴጂክ ዓላማ 2.6፦ የቴ/ሙ/ት/ስ የፋይናንስ ስርዓት እንዲጎለብትና እንዲጠናከር ማድረግ፤


የቴ/ሙ/ት/ስ የፋይናንስ ስርዐትን ማጠናከርና ማጎልበት እንዲቻል ተቋማት የራሳቸውን ገቢ
የሚያመነጩበት አቅምና ማዕቀፍ ማዘጋጀት፣ተቋማት በማማከር፣ በስልጠናና በምርምር ገቢ
የሚያገኙባቸውን ሁኔታዎች ማመቻቸት፣ ስርዓቶች መዘርጋትና ገቢያቸውን እንዲያሳድጉ ማድረግ፤
መግለጫ
ከግልና ከማህበረሰብ ጋር ተቀናጅተው ገቢ እንዲያገኙ የማድረግ፤ አስተማማኝ እና ቀጣይነት
ያለው የሃብት ማግኛ ስትራቴጂ የመንደፍ፤ ሰልጣኞች የትምህርት ወጫቸውን እንዲሽፍኑ
የሚደረግበትን ስርዓት የመዘርጋትና የመተግበር ስራዎች የሚሰሩ ይሆናል፡፡
ማስፈጸሚያ 1. ተቋማቱ ገቢ ሊያመነጩና ሊጠቀሙ የሚችሉባቸውን የፋይናንስና ሌሎች አስፈላጊ ማዕቀፎች
ስትራቴጅዎች በማዘጋጀት የገቢ አቅማቸውንና አጠቃቀማቸውን ማጎልበት፣

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 35
2. ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ከማህበረሰብና ከግለሰብ ጋር የሚሰሩባቸውን
የተለያዩ ስርዓቶች መዘርጋትና ገቢ እንዲያገኙ ማድረግ፣
3. የሃብት ማግኛ ስትራቴጂ መንደፍና መተግበር፣
4. በፌደራልና በክልል ደረጃ የፋይናንስ ቀመር ማስቀመጥና ለተግባራዊነቱ ክትትልና ድጋፍ
ማድረግ
5. ለሰልጣኞች የብድር አገልግሎት ስርዓት መዘርጋትና መተግበር፣
6. የኢኮኖሚ አቅማቸው በጣም ዝቅተኛ ለሆነ፣ ከተለያዩ አዳጊ ክልሎች ወይም የማህበርሰብ
ክፍሎች ወይም ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው አካል ጉዳተኛ ለሆኑ የተወሰኑ ተማሪዎች ስኮላርሽፕ
ማመቻቸት፣
7. ተቋማቱ በሚመቻቸውና ወጫቸውን ራሳቸው እየወሰኑ ሊሄዱበት የሚያስችል የፋይናንስ ስርዓት
እንዲኖራቸው ለማድረግ ጥቅል በጀት እንዲመደብላቸው ማድረግ፣
8. የተመረጡ የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት በፌዴራል መንግስት ስር እንዲተዳደሩ ማድረግ
9. ከአጋር አካላት የሚገኘውን የገንዘብ ድጋፍ ወደ አንድ ቋት ማምጣት፣

ግብ 3፡-የቴ/ሙ/ት/ስ የማህበረሰብ ተሳትፎ፤ ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አግልግሎት እና


የሳይንስ ባህል ግንባታ ማጠናከር፤
ኢትዮጵያ ያሏትን የአገር በቀል የሙያ እውቀቶች፣ ጥበቦችና ባህሎች ከዘመናዊ ቴክኖሎጂ
ጋር በማቆራኘት፣ በማጣጣምና ስርዓት በመፍጠር ለጥቅም የሚውሉበትን ሁኔታ ማመቻቸት፣
የማህበረሰብ ተሳትፎ፤ ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አግልግሎት እና የሳይንስ ባህል ግንባታ ፤
እንዲሁም የስነምግባርና የአተገባበር መመሪያዎችን በማውጣት ለኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን
አገልግሎት እንዲውሉና እንዲያድጉ ማድረግ፣

ስትራቴጅክ ዓላማ 3.1 ፦ በሀገር በቀል የዕደ ጥበብ ሙያዎች የበቃ የሰው ሃይል ማፍራት
በሙያ ደረጃና ስርዓተ ትምህርት ዝግጅት በተለያዩ የሙያ መስኮች ጠቃሚ የሆኑ አገር በቀል
መግለጫ የቴክኖሎጂ እውቀቶችን በማካተት ሰልጣኞች ስልጠናው ከባህላቸው ጋር ያለውን ዝምድና
እንዲረዱ ማድረግ
1. በሀገር በቀል ሙያዎች የሙያ ደረጃ፤ ስርዓተ ትምህርትና የመማሪያ ማስተማሪያ መሳሪያዎችን
እንዲዘጋጁና እንዲተገበሩ ማድረግ፤ (አዲስ)
2. የሀገር በቀል ሙያ ባለቤቶች ብቃታቸው የሚረጋገጥበትና ለአሰልጣኝነት የሚበቁበት አሰራር
ማስፈጸሚያ
እንዲዘረጋ ማድረግ፣
ስትራቴጅዎች
3. ለሀገር በቀል ሙያዎች ስልጠና አስፈላጊውን መሰረተ ልማትና ግብዓት በመለየት አሰልጣኝ
ተቋማት አሟልተው ወደ ስራ እንዲገቡ ማድረግ፤፣
4. በሀገር በቀል ሙያዎች ላይ የሰለጠኑ ዜጎች ብቃት በሙያ ብቃት ምዘና ማረጋገጥ፣
ስትራቴጂክ ዓላማ 3.2 ፦ የቴ/ሙ/ት/ስ/ የሳይንስ ባህል ግንባታ ለማጠናከር በSTEM ፕሮግራም መደገፍ፤
በቴ/ሙ/ት/ስ/ የቴክኖሎጂ ምርምርና ስራ በማህበረሰቡና ሰልጣኞች ዘንድ ባህል እንዲሆን ማድረግ፤
መግለጫ
የቴ/ሙ/ት/ስተቋማት ለአንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ት/ት ቤት ተማሪዎች ሙያ ተኮር የSTEM

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 36
ፕሮግራም በመቀየስ ለየቴ/ሙ/ት/ስአወንታዊ አመለካከት ያለዉ ሰልጣኝ በመፍጠር የዘርፉን
ጥራት፡ ተደራሽነት እና ተገቢነት ማሻሻል፡፡
1. STEM በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ፕሮግራሞች ውስጥ እንዲካተት ማድረግ
2. በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ውስጥ የ “STEM” ማዕከል ማቋቋም
3. ለማህበረሰቡ እና ለተማሪዎች ጥራት ያለዉ የSTEM ግንዛቤ ማስጨበጫ አሰራር እንዲዘረጋና
እንዲተገበር ማድረግ፤
4. በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ሥርዓት ውስጥ የሳይንስ ባህልን የሚያቀናጅ ሥርዓት
መዘርጋት
5. የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ተቋማት ከሳይንሳዊ ባህል ጋር በተያያዘ ለኢንዱስትሪው
የአማካሪነት ሚና እንዲጫወቱ የሚያስችላቸው ሥርዓት መዘርጋት
ማስፈጸሚያ 6. የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት ከአንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ት/ት ቤቶች ጋር የጋራ የክህሎት
ስትራቴጅዎች ማበልጸጊያ ማዕከላትን እንዲያቋቋሙ ማድረግ፤
7. የክህሎት ውድድሮችን በማዘጋጀት የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠናን ማስተዋወቅ፤
8. በቴ/ ሙ/ ት/ ስ ተቋማት የተለያዩ ኢመደበኛ የሳይንስ የግንኙነት ስልቶችን ማስተዋወቅ
9. በቴ/ ሙ/ ት/ ስ ተቋማት አማካኝነት በማህበረሰቡ ዉስጥ የ ICT ክህሎትን (Digital Literacy
ማስረጽ፤
10. በቴ/ ሙ/ ት/ ስ ተቋማት አማካኝነት ለአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች የሀገር
በቀል የሙያ ክህሎቶች ላይ ግንዛቤ ማስጨበጥ፤
11. የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ሰልጣኞች እና አሰልጣኞች በችግር ፈቺ ምርምር እና
በሳይንስ ባህል ግንባታ ላይ እንዲሳተፉ ምቹ ሁኔታን እንዲፈጠር ማድረግ ፤
ስትራቴጅክ ዓላማ 3.3. የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎትንና ማህበረሰብ ተሳትፎ
ማጠናከር፣
የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት ከተቋቋሙባቸው ዓላማዎች መካከል አንዱ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን
መግለጫ አገልግሎት መስጠትና የማህበረሰብ ተሳትፎ ማጠናከር በመሆኑ ተቋማት ይህንን አግልግሎት
አጠናክረው እንዲሰጡ የማድረግ ስራ የሚሰራ ይሆናል፡፡
1. የኢንተርፕራይዞችን አና የኢንዱስትሪዎችን ፍላጎት በመለየት ብቃት ባላቸው ባለሙያዎች
የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት እንዲሰጥ ማድረግ፣
2. ለትብብር ስልጠና ውጤታማት የቫውቸር ስርዓት እንዲዘረጋና እንዲተገበር ማድረግ ፤
3. የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ተቋማትን የማህበረሰብ ተሳትፎ ማጠናከር የሚያስችል
የአሰራር ስርዓት እንዲዘረጋና እንዲተገበር ማድረግ፤
ማስፈጸሚያ 4. ሰላማዊ የትምህርትና ሥልጠና አካባቢን ለማጠናከር የህብረተሰብ ተሳትፎ እንዲኖር ማድረግ፤
ስትራቴጅዎች 5. ተቋማት የአካባቢውን ማህበረሰብ ችግሮች በመለየት ህብረተሰቡን በማሳተፍ ችግሮችን እንዲፈቱ
ማድረግ፤(አዲስ)
6. የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ተቋማት የህብረተሰቡን ኑሮ በሚለውጡ ማህበረሰብ
ልማት ሥራዎች ንቁ ተሳትፎ እንዲኖራቸው ማድረግ፤(አዲስ)
7. የግል ቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት በኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት እንዲሳተፉ ማድረግ፤(አዲስ)

ስትራቴጅክ ዓላማ 3.4 ፦ ሀገር በቀል የሙያዎች ዕውቀቶችንና ክህሎቶችን ለይቶ በማደራጀት በቴክኖሎጂ
እንዲዘምኑ በማድረግ ማልማት

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 37
የሀገር በቀል የቴክኖሎጂ እውቀቶችን በማዘጋጅትና በሚገባው በማደራጀት ለተጠቃሚ ተደራሽ
መግለጫ
የሚሆኑበትን ሁኔታ ማመቻቸት፣
1. ከሚመለከታው አካላት ጋር አገር በቀል የሙያ ዕውቀቶችንና ክህሎቶችን አሰባስቦ በመመዝገብ
ማደራጀት፣
2. በአገር በቀል የሙያ ዕውቀቶችና ክህሎቶችን በማጥናትና በመመራመር መለየትና ማልማት፤
3. ከሀገር በቀል ሙያዎች ባለቤቶች ጋር በመሆን አሰራራቸውን በመረዳት በቴክኖሎጂ ለማዘመን
ማስፈጸሚያ
የሚቻልባቸውን ሁኔታዎች ማመቻቸት፣
ስትራቴጅዎች
4. የዳበሩ ዕውቀቶችንና ቴክኖሎጂዎችን በመቀመርና ዲጂታላይዝ በማድረግ ለተጠቃሚዎች
እንዲደርሱ ማድረግ
5. ቴክኖሎጂስቶችና እና ተመራማሪዎች በምርምር አገር በቀል የቴክኖሎጂ እውቀቶች ላይ
ትኩረት እንዲያደርጉ ማበረታታት፣
ስትራቴጅክ ዓላማ 3.5. ሰልጣኞች በበጎ ፈቃደኝነት እና በብሔራዊ አገልግሎት እንዲሳተፉ ማድረግ፣(አዲስ)
መግለጫ
1. የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ማህበረሰብ በበጎ ፈቃደኝነት እና በብሔራዊ አገልግሎት
ተግባራት ውስጥ እንዲሳተፍ የሚያስችል የመዋቅር እና የአተገባበር ስርዓት እንዲዘረጋ
ማድረግ፤
2. በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ሥርዓት ውስጥ የበጎ ፈቃደኝነት እና ብሔራዊ
ማስፈጸሚያ
አገልግሎትን ለማስተዋወቅ ምቹ ሁኔታ እንዲፈጠርና በጀት እንዲመደብ ማድረግ፤
ስትራቴጅዎች
3. በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና በበጎ ፈቃደኝነት እና በብሔራዊ አገልግሎቶች ውስጥ
የባለድርሻ አካላት ተሳትፎን እንዲኖር ማድረግ፤
4. የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ፕሮግራሞች ውስጥ በጎ ፈቃደኝነትን እና ብሔራዊ
አገልግሎትን ያካተቱ እንዲሆኑ ማድረግ፤

ግብ 4፡- የቴ/ሙ/ት/ስ ኢኖቬሽን፤ጥናትና ምርምር እና የቴክኖሎጂ ሽግግርን ማሳደግ፤

የቴክኖሎጂና የምርምር ማሕበረሰብና ባህል እንዲሁም የስነምግባርና የአተገባበር መመሪያዎችን


በማውጣት የቴክኖሎጂ ፈጠራ ሥራዎችን፣ ማሻሻያዎችን ማበረታታት፣ ማሳደግና
ማሰራጨት/ማሸጋገር፣ ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት እንዲውሉና እንዲያድጉ ማድረግ፣
በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት እርስ በርሳቸው፣ ከዩኒቨርስቲዎች፣ ከተለያዩ
ሴክተር መሥሪያ ቤቶች፣ ከኢንዱስትሪዎችና ከሌሎች አጋርና ባለድርሻ አካላት ጋር ያላቸው
አጋርነት፣ አሳታፊነት የተጠናከረና የጎለበተ እንዲሆን ፣ ከውጭ ሀገራት የስልጠና፣ የምርምር፣
የቴክኖሎጂና ሌሎች ተቋማት እና አገር ውስጥ ካሉ ዓለም አቀፍ ተቋማትና የልማት አጋር ድርጅቶች
ጋር ጉድኝት፣ ትብብርና ትስስር እንዲፈጠሩ ማስቻል፣

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 38
ስትራቴጅክ ዓላማ 4.1፦ በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ፣ በዩኒቨርስቲ፣ በምርምር ተቋማት፣ በኢንዱስትሪ፣
እና በሴክተር መ/ቤቶች መካከል የአሰራር ስርዓት በመዘርጋት ትስስር ማጠናከር፣
የቴ/ሙ/ት/ስተቋማት የሚሰጧቸው ትምህርትና ስልጠናዎች በተግባር የተደገፉና ሰልጣኞች የሥራ
መግለጫ ገበያው በሚፈልገው መልክ ሰልጥነው እንዲወጡ ለማስቻል የተቋማቱና የኢንዱስትሪዎች ትስስርና
አጋርነት እንዲፈጥሩ ማድረግ፣
1. በተቋማቱና በኢንዱስትሪዎቹ መካከል የተጠናከረ ትስስር እንዲኖር ማድረግ፣
2. ተቋማቱ እርስ በርሳቸው በመተሳሰር በጋራ ምርምርና ፕሮጀክቶች እንዲቀርጹና እንዲተገብሩ
ማስፈጸሚያ
ማድረግ፣
ስትራቴጅዎች
3. ተቋማቱ ከውጭ አገር ተቋማት ጋራ ትስስርና አጋርነት የሚፈጥሩበትን ሁኔታ ማመቻቸና
ማገዝ፤
ስትራቴጂክ ዓላማ 4.2፦ የቴ/ሙ/ት/ስተቋማት የኢንዱስትሪውንና የሴክተር መስሪያ ቤቶችን ፍላጎት መሰረት ያደረጉ
ፕሮግራሞችን በጋራ ቀርጸው እንዲሰጡ ማድረግ፣
የቴ/ሙ/ት/ስተቋማት የሚሰጡት ስልጠና የሴክተር መስሪያ ቤቶችንና የኢንዱስትሪዎችን የሰው
መግለጫ
ኃይል ፍላጎት ያማከለና ያስተሳሰረ እንዲሆን ማድረግ፣
1. በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት የሚሰጡ ትምህርትና ስልጠናዎች
የኢንዱስትሪዎችንና የሴክተር መስሪያ ቤቶችን የሰው ኃይል ፍላጎት መነሻ ያደረገ እንዲሆን
ማስፈጸሚያ
ማድረግ፣
ስትራቴጅዎች
2. የቴ/ሙ/ት/ስልጠናው ከሴክተር መሥሪያ ቤቶችና ከኢንዱስትሪዎች ጋር በጋራ ተቀናጅቶ
እንዲሰሩ ማድረግ፣
ስትራቴጂክ ዓላማ 4.3፦ የሙያ ደረጃ ምደባ፣ የምዘና መሳሪያ ዝግጅት፣ ስርዓተ ትምህርት ቀረጻ፣ የትብብር
ስልጠና ግምገማና ክለሳ ከባላድርሻ አካላት ጋር በጋራ እንዲከናወን ስርዓት በመፍጠር
መተግበር፣
የቴ/ሙ/ት/ስየሙያ ደረጃ ምደባ፣ የምዘና መሳሪያ ዝግጅት፣ ስርዓተ ትምህርት ቀረጻ፣ የትብብር
መግለጫ ስልጠና ይዘት የሴክተር መሥሪያ ቤቶችን፣ የኢንዱስትሪዎችንና የዓለም አቀፍ ፍላጎትን ያሟላ
እንዲሆን በቀረጻ፣ በግምገማና በክለሳ ወቅት እንዲሳተፉ ማድረግ፣
1. የሙያ ደረጃ ምደባ፣ የምዘና መሳሪያ ዝግጅት፣ ስርዓተ ትምህርት ቀረጻ፣ የትብብር ስልጠና
ግምገማና ክለሳ የባላድርሻ አካላትን ተሳትፎ ለማሳደግ ስርዓት መዘርጋትና መፈፀም፣
2. የቴ/ሙ/ት/ስየሙያ ደረጃ ምደባ፣ የምዘና መሳሪያ ዝግጅት፣ ስርዓተ ትምህርት ቀረጻ፣ የትብብር
ስልጠና ግምገማና ክለሳ በመዛኝነት የሙያ ማህበራትን፣ የተለያዩ መስኮች ባለሙያዎችን፣
ኢንዱስትሪዎችንና የሴክተር መስሪያ ቤቶችን ያሳተፈ ማድረግ፣
3. የቴ/ሙ/ት/ስበሙያ ደረጃ ምደባ፣ የምዘና መሳሪያ ዝግጅት ስርዓተ ትምህርትን የሚያዘጋጅ፣
ማስፈጸሚያ
የሚተነትን፣ የሚገመግም፣ የሚከልስ እንደአስፈላጊነቱም የሚለውጥና የሚያጸድቅ ባለድርሻ
ስትራቴጅዎች
አካላትን ያሳተፈ አደረጃጀት ማቋቋም።
4. የደረጃ 1 እና ደረጃ 2 የቴክኒክና ሙያ ሥርዓተ-ትምህርትና ሥልጠና ክልሎች በመረጡት
ቋንቋ የሚዘጋጅበትና ሥራ ላይ የሚውልበት ሁኔታ ማመቻቸት፣
5. በኢንዱስትሪው ባለቤትነት የሚዘጋጀውን ፣ የሙያ ደረጃ፣ ምዘና መሳሪያ ትግበራ የስርዓተ
ትምህርት ውጤታማነትና ጥራት የሚከታተልና የሚገመግም የአማካሪዎችና የባለሙያዎች
ቡድን በየዘርፉ ማቋቋም፡፡
ስትራቴጂክ ዓላማ 4.4፦ የቴ/ሙ/ት/ስ ዓለም አቀፋዊነትንና አጋርነትን (Internationalization and Partnership )

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 39
ማጠናከር
የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት ከዓለም አቀፍ ተቋማትና የልማት አጋር ድርጅቶች ጋር በስልጠና፤በጥናትና
መግለጫ ምርምር ፤በቴክኖሎጂ ፈጠራና ሽግግር እንዲሁም በልምድ ልውውጥ ጉድኝትና ትስስር እንዲፈጥሩ
በማድረግአለም አቀፋዊነት እንዲኖረቸው የማድረግ ስራ የሚሰራ ይሆናል፡፡
1. በዓለም ዙሪያ ካሉ አብሮ ለመሥራት ፍላጎት ካላቸው የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት እና ሌሎች
ተቋማት ጋር ውል መዋዋልና ለአጭርም ሆነ ለረጅም ጊዜ ትምህርትና ስልጠና ወይም
ለምርምር ሰልጣኞችን መላክ፣
2. አለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና በመስጠትና ተዋቂነታቸውን
በማሳደግ የውጭ አገራት ሰልጣኞን በመሳብ የአጭርና ረጅም ጊዜ ትምህርትና ስልጠና
መስጠት
3. ከውጭ ተቋማት ጋር በመተባበር የውጭ አሰልጣኞችንና ተመራማሪዎችን በቅጥርም ሆነ በበጎ
ፍቃደኝነት በማስመጣት የቴክኖሎጂና የምርምር ስራ እንዲሰሩ ማድረግ፣
ማስፈጸሚያ
4. ከውጪ አገራት በመጡ የቴክኖሎጂ አሰልጣኖች የአገር ውስጥ አሰልጣኖችን ማብቃት፣
ስትራቴጅዎች
5. የተለያዩ ችግሮችን በመለየት ተቋማቱ (የአገር ውስጥና የውጭ ተቋማት) የጋራ መግባቢያ
ሰነዶችን በመፈራረም በጋራ ምርምሮችን ማካሄድ፣
6. የምርምር ውጤቶችን መሰረት አድርጎ የማህበረሰቡን ችግር ለመፍታት የሚያግዙ
ፕሮጀክቶችንና ስልጠናዎችን በጋራ መተግበር፣
7. ሰልጣኞች ክሎታቸውን እንዲያሳድጉና የውድድር መንፈስ ለመፍጠር በአለም አቀፍ የክህሎት
ውድድር ላይ እንዲሳተፉ ማድረግ
8. ተቋማቱ እንደየብቃታቸውና እንደየደረጃቸው በአገር ውስጥ ያሉ ዓለም አቀፍ ተቋማት፣
የልማትና ለጋሽ ድርጅቶች ፍላጎቶችን መለየትና ከተቋማቱ ጋር በጉድኝት እንዲሠሩ ማድረግ፣
ስትራቴጂክ ዓላማ 4.5፦ በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ኢኖቬሽንን እና ቴክኖሎጂን ማሳደግ፣
ማስፋፋትና ሽግግርን ማጠናከር
በትምህርትና ስልጠና ተቋማት የቴክኖሎጂና የምርምር ከፍታንና ደረጃን ለመጨመር በማህበረሰቡ
መግለጫ
ዘንድ ፣የቴክኖሎጂና የምርምር ባህል እንዲፈጠርና እንዲያድግ ማድረግ፣

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 40
1. በየወቅቱ በተቋማቱ በሚቀርቡ የቴክኖሎጂና የምርምር ውጤቶች ላይ የውይይት መድረክ
እንዲፈጠሩና ዘላቂ እንዲሆኑ ማድረግ፣
2. ቴክኖሎጂ ቅጂ፤ማላመድ እና ፈጠራ ላይ አዎንታዊ አመለካከት( Right Mindset)
እንዲዳብር መስራት
3. አሰልጣኞችና ሰልጣኞች ወደ ቴክኖሎጂ ሸግግርና የምርምር ሰራ እንዲገቡ የሚያበረታቱ
ስልቶችን መጠቀም፣
4. ለቴሙትስ አሰልጣኞና አመራሮችን የፈጣራ ማነቃቂያ ፕሮግራሞች ( induction programs)
መተግበር
ማስፈጸሚያ 5. የምርምርና የቴክኖሎጂ ማበልጸጊያ ማእከላትን (Incubation centers) በየተቋማቱ እንዲቋቋሙ
ስትራቴጅዎች በማድረግ የፈጠራ ባህልን ማዳበር፣
6. የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ለገበያ በማቅረብ የምርምር ባህሉን እንዲጎለብት ማድረግ፣
7. የህብረተሰቡን የቴክኖሎጂ ግንዛቤና ተሳትፎ በቴክኖሎጂ ሳምንት፣ በኤግዚቪዥን፣ በብዙሀን
መገናኛ ዘዴዎች፣ በሕትመትና በሌሎች መንገዶች እንዲያድግ ማድረግ፣
8. የማህበረሰብ ችግሮችን መለየት፣ መፍትሔ መሻትና ከማህበረሰቡ ጋር በመጣመርና አጋርነት
በመፍጠር መፍትሔዎች ሊተገበሩ የሚችሉባቸውን ማዕቀፎች ማዘጋጀትና መተግበር፣
9. ልዩ ተሰጥዖና ብቃት ያላቸውን ሰልጣኞች፣ አሰልጣኞችና ወይም ሌሎች ግለሰቦች በልዩ ሁኔታ
የፈጠራ ክህሎታቸውን የሚያዳብሩበትን ሁኔታ ማመቻቸትና የፈጠራ ሥራቸውን ወደ
ማህበረሰቡ እንዲደርስና በወጥነት ለማበረታታት ሕግ አውጥቶ መተግበር፣
ስትራቴጅክ ዓላማ 4.6. ችግር ፈቺና የማህበረሰብ ተሳትፎ የሚያረጋግጡ ምርምሮችና ቴክኖሎጅዎች
እንዲሻሻሉና እንዲጠናከሩ ማድረግ
በትምህርትና ስልጠና ተቋማት ቴክኖሎጂን ማለመድ፣ ማመንጨት፣ ማሻሻል፣ ማስፋፋትና
መግለጫ
ማጠናከርና የማህበረሰቡን ተሳትፎ በማጎልበት ችግር መፍታትና ዘላቂ እድገትን ማረጋገጥ፣
1. በየወቅቱ በተቋማቱ የሚከናወኑ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን አስፈላጊነት አቅዶ በመሥራት
የማህበረሰቡን ፍላጎት በሚገባ በመለየት በሁሉም ደረጃ በተቀዳ ቴክኖሎጅ ማባዛት ላይ
ኢንተርፕራይዘን ማብቃት፣
2. ቴክኖሎጂዎችን ከማህበረሰቡ ፍላጎት አንጻር ማላማድ፣ ማመንጨትና ለጥቅም እንዲውሉ
ማስፈጸሚያ
ማዘጋጀት፣
ስትራቴጅዎች
3. አሰልጣኞችና ሰልጣኞች ከኢንዱስትሪ ባለሙያዎች ጋር በጥምረት የምርምር፣ቴክኖሎጂ
የማፍለቅ፣ የማሳደግና የማሸጋገር ባህል እንዲያሳድጉ ስርዓት መፍጠርና መተግበር፣
4. በቴ/ሙ/ት/ስ የሚሰሩ ቴክኖሎጂዎችን የጥራት ደረጃ መለካት የሚያስችል አሰራር መዘርጋትና
መተግበር፣
ስትራቴጂክ ዓላማ 4.7 ፦ የምርምርና ቴክኖሎጂ ኢኖቬሽን ማህብረሰብና ባህል መፍጠርና ማጠናከር፣
መግለጫ በቴ/ሙ/ት/ስ/ የቴክኖሎጂ ምርምርና ስራ በማህበረሰቡና ሰልጣኞች ዘንድ ባህል እንዲሆን ማድረግ
1. በየወቅቱ በተቋማቱ የቴክኖሎጂና የፈጠራ ውጤቶች ላይ የአውደ ርዕይና የውይይት
መድረኮች እንዲፈጠሩና ዘላቂ እንዲሆኑ ስርዓት መዘርጋትና መከታተል፣
ማስፈጸሚያ 2. በአሰልጣኞችና በሰልጣኞች መካከል የድጋፍና የመኮትኮት (mentorship and
ስትራቴጅዎች coaching) ባህል እንዲዳብር በማድረግ የቴክኖሎጂ ባህልና ማህበረሰብ መፍጠር፣
3. የተለያዩ የሙያ ማህበራት የቴክኖሎጂ ባህል የሚዳብርበትን ስርዓት እንዲፈጥሩ
ማበረታታትና ማገዝ፤

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 41
4. ሀገራዊ የቴ/ሙ/ት/ስ የስርዓተ ትምህርትና ምርምር ተቋም በመመስረት ጥራትን
ማረጋገጥ፣
5. የቴክኖሎጂና የፈጠራ ውጤቶችን ለገበያ በማቅረብ የፈጠራ ሥራና ባህል እንዲጎለብት
ማድረግ፤
6. የቴክኖሎጂና የፈጠራ ማበልጸጊያ ማእከላትን (Incubation centers) በየተቋማቱ
እንዲቋቋሙ በማድረግ የፈጠራ ባህልን ማዳበር፤
7. የፈጠራ ባለቤትነት መብት (Patent right) ያገኙ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ማሻጋገር
ስራዎችን እንዲበራከቱ ማድረግ፤(አዲስ)
8. የህብረተሰቡን የምርምርና የቴክኖሎጂ ግንዛቤና ተሳትፎ በኤግዚቪዥን፣ በብዙሀን
መገናኛ ዘዴዎች፣ በሕትመትና በሌሎች መንገዶች እንዲያድግ ማድረግ፤
9. ለሳይንስና ቴክኖሎጂ ምርምር የልህቀት ማዕከላት እንዲቋቋሙ ማድረግ፣ መከታተልና
መደገፍ፣
ስትራቴጅክ ዓላማ 4.8 የአረንጓዴ ዘላቂ ልማት ፕሮግራሞችን በቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት ማረጋገጥ፣

መግለጫ
የአረንጓዴ ዘላቂ ልማት ፕሮግራሞችን በቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት እንዲረጋገጡ ማድረግ፣
1. በGTVET ሚናዎችና ጥቅሞች ዙሪያ የአሰራር ስርዓት መዘርጋት፤
2. በ GTVET የሙያ ደረጃና ሥርአተ ትምህርት ማዘጋጀት፤
3. GTVET በአሰልጣኞች የስልጠና ፕሮግራም ውስጥ እንዲካተት ማድረግ፤
4. የ GTVET ክህሎትን በትምህርትና ስልጠና ፕሮግራሞች ውስጥ ለማካተት ሥርዓተ ትምህርቱን
መከለስ፤
5. የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት ከአካባቢው ተጽእኖ ውጭ የሆነና ምቹ እንዲሆኑ በማድረግ የአካባቢ
ተጽእኖ(ESMF) መወሰኛ ግምገማ ማድረግ፤
6. በቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት ውስጥ የተሟላ የአረንጓዴ ክህሎት ደረጃዎችን ማዘጋጀት እና በምስክር
ወረቀት እውቅና መስጠት ፤
7. በቴ/ሙ/ት/ስ የሚሰሩት ምርምርና ቴክኖሎጂዎች በGTVET የተቃኙ እንዲሆኑ ማረጋገጥ፣

ግብ 5፡- የቴ/ሙ/ት/ስ መሰረተ ልማትና ፋሲሊቲ ማሳደግ፤

የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማትን በማስፋፋት፤ የዲጂታል መሰረተ-ልማቶችን በማሳደግና በማጠናከር


የትምህርትና ስልጠና ተቋማትን ደረጃቸውን በማሻሻል፣ የምርምርና የአስተዳደር ስራዎችን
በቴክኖሎጂ እንዲታገዙ ማድረግ፣

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 42
ስትራቴጂክ ዓላማ 5.1፦ በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ዘርፍ የዲጂታል ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችሉ
ፖሊሲዎች፣ ስታንዳርዶችና ማዕቀፎች ማዘጋጀት፣
በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና አካላትና ተቋማት የዲጂታል ክህሎት ለመተግበር
መግለጫ የሚያስችሉ ፖሊሲዎች፣ ስታንዳርዶችና ማዕቀፎች በማዉጣትና በመተግበር ምቹ ሁኔታዎች
እንዲኖሩ ለማድረግ መስራት
1. የዲጂታል ክህሎትን ለማስፋፋት የሚያስችሉ ሁኔታዎች ያሉበትን ሁኔታ ለማወቅ በየጊዜዉ
የተቋማቱን የአይሲቲ ዝግጁነት ደረጃ (ICT readiness index) በማድረግ በግኝቱ መሰረት
ማስፈጸሚያ
ማስተካከያዎችን ማድረግ፣
ስትራቴጅዎች
2. የምርምር እና ፈጠራ ስራዎች በዲጂታል ቴክኖሎጂ እንዲደገፉ ማድረግ
3. በጥናት ላይ የተመሰረተ ፓሊሲና ስታንዳርድ ማዘጋጀት፣
ስትራቴጂክ ዓላማ 5.2. የትምህርትና ስልጠና ፣ ምርምርና አስተዳደር ስራዎች በአይሲቲ የተደገፉ እንዲሆኑ
ማድረግ
በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት የሚደረጉ የስልጠና፣ ምርምር፣ የቴክኖሎጂና
መግለጫ አስተዳደር ስራዎች በአይሲቲ እንዲታገዙ በማድረግ የስልጠና፣የቴክኖሎጂ ጥራትን መደገፍና
የአሰራር ስርአትን ማዘመን፣
1. የስልጠናና የምዘና ስራዉ በቴክኖሎጂ እንዲደገፉ ማድረግ፣
2. በማሰልጠኛ ክፍሎች የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን ማስፋፋትና ማሻሻል፣
3. የዲጂታል ይዘትን ለማልማት ደረጃውን የጠበቀ የዲጂታል ስቴዲዮ ማደራጀት
4. የስልጠና ይዘቶችን ወደ ዲጂታል በመቀየርና በመረጃ ቋት ውስጥ በማድረግ ለሰልጣኞች
ማስፈጸሚያ
አገልግሎት መስጠት፣
ስትራቴጅዎች
5. ልዩ ፍላጎት ላላቸው ሰልጣኞች አጋዥ የቴክኖሎጂ ግብአት እንዲመቻችላቸው ማድረግ፤
6. የምርምርና ቴክኖሎጂ መረጃ አያያዝን ለማስተዳደር፣ ለማጋራትና በማዕከል ለማስቀመጥ
የሚያስችሉ የአሰራር ስርአት መዘርጋት፣
7. ኦፕን ዳታንና ኦፕን ሶርስ ማስተዋወቅና እንዲተገበሩ ማድረግ፣
ስትራቴጂክ ዓላማ 5.3. በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ዘርፍ የዲጂታል ክህሎትንና የቴክኖሎጂ
ተጠቃሚነትን ሊያዳብር የሚችል የአቅም ግንባታና የለዉጥ ስራዎች እንዲተገበሩ ድጋፍና
ክትትል ማድረግ፣
ለቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ተቋማትና አስፈፃሚ አካላት በዲጅታል ቴክኖሎጂ አጠቃቀም
መግለጫ
ላይ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች በመስጠት የማስፈጸም አቅማቸውን መገንባት፣
1. ለቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና አስፈፃሚ አካላት በዲጅታል ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ላይ
ማስፈጸሚያ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን መስጠት፣
ስትራቴጅዎች 2. ለቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ተቋማት የለውጥ ስረዎች ለመተግበር ድጋፍና ክትትል
ማድረግ፤
ስትራቴጂክ ዓላማ 5.4 ፦ ለቴ/ሙ/ት/ስ አካላትና ተቋማት መሰረተ ልማት መዘርጋት፣
መግለጫ በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት አካላት መሰረተ ልማት እንዲዘረጋ ማድረግ
1. የተለያዩ የአይሲቲ መሰረተ ልማቶች ለቴ/ሙ/ት/ስ/ ተቋማት መዘርጋት፣
ማስፈጸሚያ
2. በየወረዳዎቹ ፣ በአመቺና ስትራቴጂክ ቦታዎች የተለያዩ የትምህርትና ስልጠና ተቋማት
ስትራቴጅዎች
እንዲስፋፉ/እንዲቋቋሙ ማድረግ፣

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 43
3. ቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት ሲገነቡም ሆነ ሲስፋፉ የጥራት ደረጃንና አካታችነትን ግምት ውስጥ ያስገቡ
እንዲሆን ማድረግ፤ (አዲስ)
4. የተለየ ትኩረት የተሰጣቸው የልማት ዘርፎች እቅድ መነሻ በማድረግ ተንቀሳቃሽ የቴ/ሙ/ት/ስ
ተቋማት (mobile TVET institutions) እንዲገነቡ ማድረግ ፣
5. ግንባታ ላይ ያሉ ነባር ተቋማትን ግንባታቸውን ማጠናቀቅና አስፈላጊ ግብዓቶችን ማሟላት
6. ለተወሰኑ የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት መሰረተልማት በማሟላት ወደ ቴክኒካል ዩኒቨርሲቲ እንዲድጉ
ማድረግ፤
7. የቴ/ሙ/ት/ስ የጥራት ማረጋገጫና የምርምር ተቋማት ማቋቋምና መሰረተ-ልማት ማሟለት፤
8. ተለማጭ እና ከስልጠና ተለዋዋጭነት ባህር ጋር የሚጣጣም የተቋማት መሰረተ ልማት ዲዛይን
እንዲዘጋጅ ማድረግ
9. ደረጃውን የጠበቀና የተሟላ የደህንነት መጠበቂያ ያለው የማሰልጠኛ ወርክሾፕ እንዲጠናከር
ማድረግ
10. የቤት ውስጥና ከቤት ውጭ ስፖርት መሠረተ ልማት ፣ አገልግሎቶች እንዲስፋፉ
ማድረግ፤
11. ምቹና ተስማሚ የአስተዳደርና የጋራ መጠቀሚያ ሕንፃዎች መሠረተልማት እንዲሟሉ
ማድረግ
12. በተቋማት የደህነት መጠበቂያ መሰረተልማት እንዲሟላ ማድረግ
13. የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት የተቀመጠውን መስፈርት በመሟሟላት ደረጃቸውን እንዲያሳድጉ
ማድረግ፤ (አዲስ)

ግብ 6፡-የቴ/ሙ/ት/ስ የአፈፃፀም ክትትልና የግምገማ ስርዓት ማጠናከር

በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ሥርዓት ውስጥ ያሉ ተግዳሮቶችን ለመገምገምም ሆነ


ውጤታማ የሆኑ አፈጻጸሞችን የበለጠ ለማጎልበትና ለማስፋ እንዲቻል በስርዓቱ ውስጥ ቀጣይነት
ያለው የክትትልና ግምገማ ስርዓት መዘርጋት ዘርግቶ መተግበር አስፈላጊ ይሆናል፡

በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና አስተዳደር ፣ በጥራት፤ አግባብነት ፣ ተደራሽነት እና


ፍትሃዊነት ፣ሥራ ፈጠራ ፤ የሥራ ስምሪት ፣ ኢኖቬሽንና እና የቴክኖሎጂ ሽግግር ዙሪያ
የተገኙትን እድገቶች እና ተግዳሮቶች ለመገምገም ይረዳል ፡፡ በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና
ሥልጠና ሥርዓት የተመዘገቡ ስኬቶችን ለመለካትና ለማጎልበት ተገቢው የክትትልና የግምገማ
ዘዴ መዘርጋት እንዲሁም ዓላማዎቹ እንደታሰቡ በማይሳኩበት ወቅት አስፈላጊውን የማስተካከያ
ተግባራትን ለማከናወን ይረዳል፡፡
፡፡

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 44
ስትራቴጂክ ዓላማ 6.1. በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ዕቅድ ፤ስትራተጂያዊ ዓላማዎችንና ማስፈፀሚያ

ስትራተጂዎች አፈፃፀም ቀጣይነት ባለው መልኩ በመከታተልና በመገምገም ውጤታማ አፈጻጸም እንዲኖር ማድረግ፤
በአፈጻጸም ሂደት የሚታዩ ውጤታማ አፈጻጸሞችን ለማስፋትና ውስንነቶችን በወቅቱ ለይቶ ለማረም
መግለጫ የሚያስችል ቀጣይነት ያለው የክትትልና የድጋፍ ስራ የሚሰራ ይሆናል፡፡

1. የቴ/ሙ/ት/ስ ዕቅድ ዓላማዎችንና ስትራጂዎችን ወደ ቁልፍ የአፈፃፀም አመልካቾች (KPI)


መተርጎም
2. የቴ/ሙ/ት/ስ የአፈፃፀም አመልካቾች ከብሔራዊ የልማት ውጤት አመልካቾች ጋር እንዲጣጣም
ማስፈጸሚያ ማድረግ፤
ስትራቴጅዎች 3. የቴ/ሙ/ት/ስ ስርዓትን ለመቆጣጠር እና ለመገምገም ደረጃቸውን የጠበቁ የክትትልና ግምገማ
መሣሪያዎችን ማዘጋጀትና መተግበር ፤
4. በየደረጃው የክትትልና የግምገማ ስራውን በቀጣይነት ማከናወንና ተገቢ የሆኑ ግብረመልሶችን
እንዲሰጡ ማድረግ፤

ስትራቴጂክ ዓላማ 6.2 በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ዕቀድ ፤ስትራተጂያዊ ዓላማዎችንና ማስፈፀሚያ

ስትራተጂዎች አፈፃፀም ለመከታተል እና ተገቢውን ማስተካኪያ እርምጃዎችን መውሰድ የሚያስችል ጠንካራ

የክትትልና ግምገማ ሥርዓት መዘርጋት


ከፌዴራል እስከ ታችኛው መዋቅር ድረስ ትክክለኛና ወቅታዊ መረጃ መለዋወጥና መጠቀም
መግለጫ የሚያስችል የክትትልና የመረጃ ስርዓት የመዘርጋት ስራ የሚከናወን ይሆናል፡፡

1. የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና መረጃ በአግባቡ መያዝና መጠቀም የሚያስችል ዘመናዊ


የቴ/ሙ/ት/ስ መረጃ ስርዓት (TMIS) መዘርጋትና ስራ ላይ እንዲውል ማድረግ፤
ማስፈጸሚያ 2. የቴ/ሙ/ት/ስ የአፈፃፀም ጉዳዮችን ለመከታተል እና የማስተካከያ እርምጃዎችን ለመውሰድ
ስትራቴጅዎች የሚያስችል የክትትልና ግምገማ አሰራርና አደረጃጀት በየደረጃው እንዲዘረጋ ማድረግ፤
3. የቴ/ሙ/ት/ስ የክትትልና ግምገማ መመሪያ ማዘጋጀትና መተግበር፤ የሚመለከታቸውን አካላት
ሁሉ እንዲያውቁት ማድረግ፤

1.3. የባለድርሻ ማእቀፍ (STAKEHOLDER FRAMEWORK)


በዚህ የእቅድ ዘመን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር
ተባብሮ የሚሠራ መሆኑ ይታወቃል። በመሆኑም ከሌሎች ሴክተር መሥሪያ ቤቶችም ሆነ
ከግልና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች፣ ከሲቪክ ማህበረሰብና ከዓለም አቀፍ ድርጅቶች ጋር
በመተጋገዝና በመተባበር የታቀዱትን ግቦች ለማሳካት ጥረት የሚያደርግ ሲሆን በግቦቹ ስኬት
በቀጥተኛም ሆነ በተዛዋሪ መንገድ ተጠቃሚና ተሳታፊ የሚሆኑ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት
ባለድርሻ አካላት ተለይተው ታውቀዋል።

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 45
ዋናና ቀጥተኛ ተጠቃሚ ባለድርሻዎች የሀብትና የአገልግሎት አቅራቢዎች
- ሰልጣኞችና አሰልጣኞች - የገንዘብ አቅራቢዎች (እርዳታ ሰጭና ለጋሽ
- በመንግስት እና በግል ኮሌጆች ውስጥ የሚሠሩ ድርጅቶች)
ባለሙያዎችና ተጠቃሚዎች - የችሎታ/ የሰው ሀብት አቅራቢዎች
- የትምህርትና የስልጠና ተቋማት - የመመቴክ አገልግሎት ሰጭዎች
(ዩኒቨርሲቲዎች፣ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና - የመረጃ ሰጭዎች
ሥልጠና ኮሌጆች ፣ የግልና የማህበረሰብ ከፍተኛ
- የመሠረተ ልማት አቅራቢዎች
የትምህርት ተቋማት)
ስትራቴጂካዊ ተቋሞች
- የመንግስት ሴክተር መሥሪያ ቤቶችና አካላት
(ሁሉም) - የጥራት ማረጋጋጫ ተቋሞች (HERQA, HESC,
FTI, FTA, Professional Associations, etc.)
- የህዝብ፣ የማህበራትና የግል ኩባንያዎችና
መሥሪያ ቤቶች፣ የንግድና አገልግሎት ሰጭ - የኢትዮጵያ ሳይንሳ አካደሚ
መሥሪያ ቤቶች - የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት
- አካዴሚያዊ እና ሳይንሳዊ የምርምር ተቋማት - ክልሎች
ሁለተኛ ተጠቃሚዎች - ሚዲያ

- የሕብረት ሥራ ማህበራት ትምህርት እና


ስልጠና
- በመንግስት የተያዙ የልማት ድርጅቶች
- የማህበረሰብ አባላት
- ለትርፍ ያልተቋቋሙ ድርጅቶች፣ መንግሥታዊ
ያልሆኑ ድርጅቶች
- ሠራተኞች
- አሠሪዎች

1.4. የትኩረት አቅጣጫዎች


የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ በሚቀጥሉት 10 ዓመታት ትኩረት ሰጥቶ ሊሠራቸው የሚገቡ በርካታ
ተግባራት ያሉ ሲሆን እነዚህ ተግባራትም የአገሪቱን የልማት እድገት ለማፋጠን የሚያስችል
የሰው ኃይል ፍላጎትን በማሟላት የኢኮኖሚውን ዕድገት እውን በማድረግ የህብረተሰብ ለውጥ
(Social transformation) ለማምጣት የሚያስችሉ ይሆናሉ፡፡ ትኩረት የተሰጣቸው ተግባራት
ከዚህ ቀጥሎ የተዘረዘሩት ሲሆኑ እነሱም፣
• የቴ/ሙ/ት/ስ ጥራትና ተገቢነት፣
• የቴክኒክ ሙያና ትምህርትና ስልጠና ተደራሽነትና ፍትሐዊነት
• የቴ/ሙ/ት/ስ አመራርና አስተዳደር፣ ዘላቂና አስተማማኝ ፋይናንስ
• የሳይንስ ባህል ግንባታ፣ የቴክኖሎጂ ፈጠራ፣ እድገትና ሽግግር፣ ምርምርና አገር በቀል
እውቀት ናቸው።

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 46
እነዚህ የትኩረት አቅጣጫዎች በዝርዝር የሚከተሉትን ጉዳዮች ያካተቱ ናቸው፡፡

1.4.1. የቴ/ሙ/ት/ስጥራትና ተገቢነት


በቀጣዮቹ አሥር ዓመታትም ሆነ ከዚያ ባለፈ ሀገሪቱ የሚኖራትን የሰው ሃይል ፍላጎት
ለማሟላትና የኢኮኖሚውን እድገት የሚመጥንና ሊሸከም የሚችል ብቃትና ችሎታው የዳበረ
አጠናቃቂ ማፍራት ግድ በመሆኑ ዘርፉ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ ከሚሰራባቸው ጉዳዮች መካከል
ጥራቱን የጠበቀና ተገቢነት ያለው ትምህርትና ስልጠና ዋነኛው ነው። በመሆኑም የጥራቱን፣
የተገቢነቱንና የፍትሐዊነቱን መሰረት ለማጠናከር የሚያግዙና ግቦቹን ለማሳካት የሚያስችሉ
ዐብይ ተግባራት የሚከናወኑ ይሆናል።

1.4.2. ጥራት
የትምህርትና የስልጠና ጥራት በማስጠበቅ የአገሪቱ ኢኮኖሚና ኢንዱስትሪው የሚፈልገው የሰው
ሀይል ለማፍራትና ለማሟላት እንዲሁም ዓለም አቀፋዊ ተወዳዳሪ ሆኖ ለመገኘት እንዲቻል
የተለያዩ ግብዓቶችን፣ የትግበራ ሂደቶችንና የግብ ውጤቶችን እንዲሁም ሊመጡ የሚችሉ
ተጽዕኖዎችን መለየትና እንደ ባህሪያቸው ማስኬዱ ተገቢ ብቻ ሳይሆን የግድ ይሆናል። በዚህም
ወደ ሙያና ስልጠና ተቋማት የሚገቡ ተማሪዎችን ሁለንተናዊ ብቃት ለማሳደግ የሚያስችሉ
ተግባራት ከትምህርት ሚኒስቴርም ሆነ ከሌሎች ተቋማት ጋር የሚሠራበት አግባብ የሚፈጠርና
የሚተገበር ሲሆን፣ ከዚህ ባለፈ የአሰልጣኞችን አቅምና ብቃት ማጎልበት፣ የስርዓተ ትምህርቶችን
ይዘቶች ከሀገራዊ ፍላጎትና ከኢኮኖሚው እድገት ጋር የተጣጣሙና ሀገር በቀል እውቀቶችን
ያካተቱ ማድረግ፣ የሙያ ትምህርቱና ስልጠናው በጥልቅ ተግባር ላይ የተደገፈና የሰልጣኞቹን
ብቃትና ክህሎት ማሳደግ የሚችል እንዲሆን ማድረግ፣ የሙያ ብቃት ምዘና ስልቶችና ዐይነቶች
የሰልጣኙን ተፈላጊ እውቀት፣ ችሎታ፣ ብቃትና ክህሎት ለመለካትና አካታች ሊሆኑ
የሚችሉበትን መንገድ ማበጀትና መተግበር፣ የመግቢያ፣ የሂደትና የመውጫ ምዘናዎችን
መተግበር፣ ተከታታይ የሙያ ብቃት ምዘና ስርዓት ያለውና ልዩ ልዩ ቅርጾች ያሉት እንዲሆን
ማድረግና ለዚሁም አሰልጣኞች በቂ ክህሎት እውቀት እንዲኖራቸው ማስቻል፣ ተማሪዎች
ኩርጃና የሌላ ሰው ሥራ የራሳቸው አስመስሎ ከመገልበጥ ተግባር ተላቀው በራሳቸው
የሚተማመኑና በጥረታቸው ውጤት የሚረኩ የሚሆኑበት ስርዓት መዘርጋትና መተግበር፣
የውስጣዊና ውጫዊ የብቃት ማረጋገጫ ስርዓቶችን፣ መስፈርቶችንና ደረጃዎችን መለየትና
በተግባር ማዋል፣ የመማር ማስተማርና የስልጠና ውጤታማነትን የሚያመላክቱ ጠንካራ
መስፈርቶችና የግምገማ ስርዓቶች ማዘጋጀትና መተግበር እንዲሁም የአመራር ብቃትንና

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 47
የአስተዳደራዊ ውጤታማነትን የሚያሳድጉ ስርዓቶችን መተግበር ትኩረት የሚሰጣቸው
ተግባራት ይሆናሉ።
የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት የሚሰጧቸው ትምህርቶችና ስልጠናዎች ጥራትና አግባብነት ያላቸው
ሆነው ብቁ አጠናቃቂዎችን ማፍራታቸው አወዛጋቢ እንዳልሆነ ይታወቃል። በመሆኑም
የተቋማቱን ጥራትና የሚሰጧቸውን ፕሮግራሞች ሲጀምሩም ሆነ በሂደት ምን ያህል በሚጠበቀው
ደረጃ ልክ እንደሆኑ በየጊዜው መፈተሽ፣ መገምገምና እውቅና መስጠት ተገቢ ነው። በዚህ
መሰረት የእውቅና አሰጣጥ ስርዓትና የተጠናከረ የተቋም አወቃቀር እንዲኖር ማድረግ፣
ፕሮግራሞችን ለመክፈት ማሟላት የሚገቧቸውን ዝርዝር የስልጠና፣ አስተዳደራዊና ተቋማዊ
መስፈርቶች በመለየት የእውቅና አሰጣጡን ሂደት በግብዓት፣ በሂደትና በውጤት ላይ ተመርኩዞ
እንዲሄድ ማድረግ፣ የስልጠና ተቋማት ደረጃቸውን የጠበቁ እንዲሆኑ የዓለም አቀፍ ደረጃዎችን
ማውጣትና በየወቅቱ እየፈተሹ ማስቀጠል ወይም ማገድ፣ ጥራትና ደረጃን ለማሳደግ ሁሉም
የቴ/ሙ/ት/ስ እውቅና ስርዓቱን ያለፉ መሆናቸውን ማረጋገጥ፣ እውቅና በተጠናከረና በመረጃ
ላይ የተደገፈ ሆኖ በስርዓት የሚመራ እንዲሆን ማድረግ፣ የሙያ ማህበራትና ሌሎች አግባብነት
ያላቸው ኢንዱስትሪዎችና ተቋማት በእውቅና አሰጣጥ ሂደት የሚሳተፉበትን እንዲሁም የሙያ
ደረጃ የሚያወጡበትን ስርዓት መፍጠር እንዲችሉ ስልጣንና መብት እንዲኖራቸው ማድረግ
እና ይህንን ሊያካሂዱ የሚችሉ ተቋማት በተጠናከረ መልኩ እንዲደራጁና የተለያዩ ቅርንጫፎች
በአገር ዙሪያ እንዲኖራቸው ማድረግ በዘርፉ በቀጣዮቹ አሥር ዓመታት የሚከናወኑ ተግባራት
ይሆናሉ።

ጥራት ከሚገለጥባቸው ጉዳዮች አንዱ በሳይንስና ቴክኖሎጂ የዳበረ ማህበረሰብ መፍጠር ነው።
በዚህም የአጠናቃቂዎችን ብቃት ለማሳደግና የሙያ ደረጃ ለማውጣት የሚያስችል ስርዓት
ለመወሰንና ለመተግበር፣ ልዩ ችሎታና የሙያ ብቃት ያላቸውን ሙያተኞች በጋራ ለመጠቀም
እንዲቻል ከተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች፣ ከሴክተር መሥሪያ ቤቶችና ከኢንዱስትሪዎች ጋር
በትስስር የሚሰራ ይሆናል። ለዚህም ማዕቀፍ ወይም ስትራቴጂ ይዘጋጃል። የተጠናከረ የሙያና
ተግባራዊ የስልጠና መርሃ ግብሮችን ማቀድ፣ መተግበር፣ ማስፋፋት፣ መገምገም መከለስና
እንደሁኔታው መለወጥ፤ አሰልጣኞች የኢንዱስትሪና የሴክተር መስሪያ ቤቶች ልምዳቸውን
እንዲያካፍሉ ስርዓት መዘርጋት፣ የሙያ ማህበራት እንዲጠናከሩና አስፈላጊውን ድጋፍ
እንዲያደርጉ በስፋት ማሳተፍና መደገፍ፣ አጠናቃቂዎች ከመውጣታቸው በፊት በሚኖራቸው
የክህሎት ብቃት ግምገማ ላይ እንዲሳተፉ ማድረግና የብቃት ደረጃ እንዲያዘጋጁ ማድረግ፣

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 48
አጠናቃቂዎች ተቀጣሪ ብቻ ሳይሆን ስራ ፈጣሪ የሚሆኑበትን መንገድ ማመቻቸት እና ሌሎች
ተዛማጅ ጉዳዮች ላይ ተባብሮ መሥራት የሚቻልበትን ሁኔታ ማመቻቸት የዕቅዱ ዘመን
ተግባራት ይሆናሉ።

በተጨማሪውም የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት የሚጠበቅባቸውን ባለሙያ ለማምረትና የሀገሪቱንና


የዓለምን ነባራዊ ሁኔታ ያገናዘቡ ስርዓተ ትምህርቶች መቅረጽና መተግበር አብይ ተግባራቸው
ነው። ስለሆነም የስርዓተ ትምህርት ይዘቶችና አደረጃጀቶች ከነባራዊና አካባቢያዊ ሁኔታዎች
(ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ወዘተ) ጋር የተገናዘቡና የተጣጣሙ እንዲሆኑ ማድረግ፣
በዓለም አቀፍ የሙያ ምዘና ስርዓት ውስጥ መግባትና የአገሪቱን የትምህርት ጥራት ተወዳዳሪነት
መወሰን፣ ተግባር ላይ ያተኮሩ የተመጣጠኑ እንዲሆኑ ማድረግ፣ የሰልጣኞች ሁለንተናዊ
(ማህበራዊ፣ ሙያዊ፣ ስነ ባህሪያዊ፣ አካላዊ፣ አእምሯዊና መንፈሳዊ) እድገት ግምት ውስጥ
ያስገቡና ትኩረት የሰጡ ስርዓተ ትምህርቶች ማዘጋጀት፣ የተለያዩ ፍላጎቶችን (ለምሳሌ ልዩ
ችሎታና መክሊት ያላቸውን ተማሪዎች ፍላጎት፤ የመንግስትን የልማት አቅጣጫዎችና
ፍላጎቶች፣ ሌሎች ልዩ ፍላጎት ያላቸውን ተማሪዎች ፍላጎቶች፣ የማህበረሰብ እሴቶችንና
ፍላጎቶችን፣ የቴክኖሎጂና የሳይንስ እድገት ፍላጎትን፣ ወዘተ) ያካተቱ እንዲሆኑ ማድረግ፣
የስርዓተ ትምህርት ዝግጅት ምርምርና ግምገማ ለማካሄድ የሚችል ነፃና ቋሚ የሆነ አግባብና
የሙያ ልምድ ባላቸው ሙያተኞች የሚደራጅ ተቋም መመስረትና ለዚህም መመሪያዎችንና
ማዕቀፎችን ማውጣት፣ የምርምር ውጤቶችን፣ ልምምዶችንና ተሞክሮዎችን ያገናዘቡ እንዲሆኑ
ማድርግ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ትኩረት የሚያደርግባቸው ተግባራት ናቸው።

በትምህርትና ስልጠና ጥራትም ሆነ በተማሪዎች ሊመጡ የታሰቡ ልዩ ልዩ የባህሪ፣ የክህሎት፣


የአመለካከትና የእሴት ለውጦች መሰረቶች አሰልጣኞች ናቸው። በመሆኑም አሰልጣኞች
ኃላፊነታቸውን ለመወጣት የሚያስችል እውቀትና ቁመና እንዲኖራቸው የአሰልጣኞች
ምልመላና ምደባ በዝንባሌ፣ በችሎታና በብቃት እንዲሆን፣ ማሰልጠኛ ተቋማት የተለያዩ መሰረተ
ልማቶችና ግብዓቶች በበቂ መልኩ እንዲሟላላቸው በማድረግ ብቁ አሰልጣኞችን ለማውጣት
እንዲችሉ ማድረግ፣ የመምህርነትን ስነምግባር የተላበሱ እንዲሆኑ ማድረግ፣ ሙያውን የሚወዱና
የሚያከብሩ፣ የሚያሰለጥኑትን ሙያ በሚገባ ማስተላለፍ የሚችሉና በሰልጣኞቻቸው ተቀባይነትና
ክብር እንዲኖራቸውና አርአያና ምሳሌ ሊሆኑ የሚችሉበት ስርአት መፍጠርና መተግበር፣
መከታተል፤ አሰልጣኝ መምህራን በኢኮኖሚ አቅማቸው የደቀቁና የወር ወጫቸውን መሸፈን

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 49
የማይችሉበት ደረጃ ላይ በመሆናቸው ይህንን ለማሻሻል የሚያስችል በቂ ክፍያ መመደብ፣
የአሰልጣኞችን የሙያ ሰርተፊኬት አሰጣጥ በየጊዜው በሚደረግ የሙያ ምዘና ላይ ተመስርቶ
እንዲካሄድ ማድረግ፣ ተከታታይ የሙያ ማሻሻያ ስልጠና በተጠናከረና በተከታታይ መስጠትና
ባለቤት እንዲኖረው ማድረግ፣ አሰልጣኝ መምህራን ከተቋማቸው ውጭ ወደ ኢንዱስትሪ ሄደው
አገልግሎት የሚሰጡበት ፕሮግራም (externship) እንዲኖራቸው ማድረግ፣ ጥምር ቅጥር
የሚተገበርበትን ስርዓት መዘርጋትና መተግበር ከሚከናወኑ ተግባራት መካከል ይሆናሉ።

1.4.3. ተገቢነት
በቀጣዮቹ አሥር ዓመታት የቴ/ሙ/ት/ስተቋማት የሚያወጧቸው ምሩቃን የሥራ ገበያውን
ፍላጎት መሰረት ያደርጉና ችሎታቸውና ክህሎታቸው ከኢኮኖሚው እድገት ጋር የተጣጣመና
የተመጣጠነ ሊሆን ይገባዋል። ስለሆነም የሚሰጠው የሙያ ስልጠና ያገሪቱን የወደፊት የእድገት
አቅጣጫና የሰው ሃይል ፍላጎት መሠረት ያደረገ ሊሆን ይገባዋል። ይህንንም ለማድረግ
ሰልጣኞች የመስክ ምርጫ እድላቸው እንዲሰፋና በመክሊታቸው ሊገቡበት የሚችሉበት መንገድ
የሚመቻች ይሆናል። በተጨማሪም የሚፈጠሩ፣ የሚዳብሩና የሚሸጋገሩ ቴክኖሎጂዎች
ከማህበረሰቡ ችግር ጋር የተገናኙና የተጣጣሙ በማድረግ አገሪቱ ያሉባትን ማህበራዊ፣
ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ችግሮች ለመቅረፍ የሚያስችሉ እንዲሆኑ ጥረት
ይደረጋል። የሳይንስና ቴክኖሎጂ ለእድገት አስተዋጽኦ ማድረግ የሚችልና የዘመኑን የቴክኖሎጅ
እድገት ያገናዘበ በመሆን ለፈጠራ ሥራዎች በር ከፋችና የሥራ እድል ለመፍጠር የሚያግዝ
እንዲሆን የሚሠራ ይሆናል።

1.4.4. የቴ/ሙ/ት/ስተደራሽነትና ፍትሐዊነት


ከጥራትና ከተገቢነት ጋር ተያይዞ በትምህርትና በስልጠና ዘርፉ በቀጣዮቹ አሥር ዓመታት
ሀገሪቱ የሚኖራትን የሰው ሃይል ፍላጎት ለማሟላትና የኢኮኖሚውን እድገት የሚመጥንና ሊሸከም
የሚችል ጥራት ያለው የሰው ኃይል ለማፍራት ተደራሽነትና ፍትሀዊነት ትኩረት ሰጥቶት
ከሚሰራባቸው ጉዳዮች መካከል አንዱ ጉዳይ ነው። በመሆኑም የፍትሐዊነቱን መሰረት
ለማጠናከር የሚያግዙና ግቦቹን ለማሳካት የሚያስችሉ ዐብይ ተግባራት የሚከናወኑ ይሆናል።

1.4.5. ተደራሽነትና ፍትሀዊነት


በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተሳታፊ ሊሆኑ የሚገባቸው ሁሉም የማህበረሰብ አካላት
ያሏቸውን አካላዊ፣ አእምሯዊ፣ ማሕበራዊ፣ አካባቢያዊና ተፈጥሯዊ ልዩነቶች መሰረት በማድረግ
በፍላጎቶቻቸው አንጻር የስልጠና እድሎችን የሚያገኙበት ስርዓት ተጠናክሮ የሚቀጥል

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 50
ይሆናል። በመሆኑም የሙያ ስልጠና የጾታ፣ የአእምሮ ችሎታ፣ የኃይማኖት፣ የብሄር፣ የአዳጊ
ክልሎች፣ የአርብቶ አደር ማህበረሰቦች፣ ወዘተ የሚካተቱበትና የትምህርት አቅርቦት
የሚያገኙበት ሁኔታዎች ይመቻቻሉ፤ ስርዓትም ተዘርግቶ የሚተገበር ይሆናል።

በሀገሪቱ የትምህርት ሽፋንን ተደራሽ ለማድረግ አመቺ ምክንያታዊና በአቅም ላይ የተመሰረተ


የተቋማት ማስፋፋት እንዲኖር ጥረት የሚደረግ ሲሆን ተቋማቱ የተለያዩ የትምህርት አሰጣጥ
አማራጮችን ማለትም የተከታታይ ትምህርት ፕሮግራሞች (ለምሳሌ በፊት ለፊት፣ በማታና
በሳምንት መጨረሻ፣ በክረምት፣ በኦንላይን፣ በርቀት፣ በስንግ ፕሮግራሞች (sandwich
programs)፣ በስራ ላይ ስልጠና እና በሌሎች ስልቶች ትምህርት የሚሰጥበትና የሚስፋፋትን
አቅጣጫ መከተልና የግል፤የማህበራት፣ የማህበረሰብና የኢንዱስትሪዎች የትምህርትና ስልጠና
ተቋማት እንዲስፋፉ ማበረታታትና መከታተል በአቅጣጫ የተያዙ ተግባራት ናቸው።

እስካሁን ድረስ በመንግሥትም ይሁን በግል እየተደረጉ ያሉ የትምህርትና ስልጠና ተቋምትን


የማስፋፍት ጥረቶች ቀላል የሚባሉ ባይሆንም፣ እየጨመረ ካለው የሕዝብ እድገትና የወጣት
ቁጥር እንዲሁም ሕብረተሰቡ ያለው እያደገ ከመጣው የልማት ጥማት አንጻር ብዙ የሚቀርና
የሚሠራ ተግባር እንዳለ ይስተዋላል። መንግሥት ብቻውን ተቋማትን እየገነባ የሚሄድበት
አቅም ሆነ ችሎታ ሊኖረው ስለማይችል፣ መንግሥትና ሕብረተሰብ ዜጋን በጋራና በብቃት
የመቅረጽና የማሰልጠን ሀላፊነት ስላለባቸው፣ የግልና የማህበረሰብ ተቋማት የሚስፋፉበት
ስርዓት ይዘረጋል።

1.4.6. የቴ/ሙ/ት/ስአመራርና አስተዳደር፣ ዘላቂና አስተማማኝ ፋይናንስ


የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ውጤታማ እንዲሆኑና ግባቸውን በተሳካ መንገድ
ለማከናወን እንዲችሉ የተጠናከረ አመራርና አስተዳደር እንዲሁም ዘላቂነት ያለው የፋይናንስ
ምንጭና አጠቃቀም ያስፈልጋቸውል። በመሆኑም በቀጣዮቹ አሥር ዓመታት ትኩረት ተሰጥቶ
ከሚሰራባቸው ተግባራት መካከል አንዱ የአመራርና አስተዳደር ብቃትንና ስርዓትን ማጠናከር፣
ዘላቂነት ያለው ቀልጣፋ፣ ውጤታማና በተጠያቂነት ላይ የተመሰረት የፋይናንስ ስርዓት
መገንባት ላይ ይሆናል።

1.4.7. አመራር (Leadership)


አመራሩ ተገቢውን የአመራር አገልግሎት እንዲሰጥ ለማድረግ እንዲቻል የአቅም ማጎልበቻ
ስልጠና፣ ጠንካራ የመመልመያና ምደባ ስርዓት፣ ስልጣኑን መጠቀምና ውሳኔ መስጠት የሚችል፣

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 51
የተቋሙን እድገት ትኩረት እድርጎ መስራት የሚችል፣ ተገቢ ውክልና ከሥሩ ላሉት መስጠት
የሚችልና ርዕዩን ለይቶ ለተከታዮቹ በሚገባ ማስተላለፍ የሚችል እንዲሆን ከፍተኛ ጥረት
ይደርጋል። በመሆኑም ብቁና ዘላቂ አመራር እንዲኖር ለማድረግ በቂ ጥቅማ ጥቅም፣ እድገትና
የማሰናበት ስርዓት የሚመሰረት ይሆናል። ከዚህ በተጨማሪ ተተኪ ማፍራትና ተከታታይ
ስልጠና መስጠት ትኩረት የሚሰጠው ይሆናል። የተጠናከረ የአመራር ማዕከል የሚቋቋምና
በሚፈለገው ግብዓት ሁሉ የሚጠናከር ይሆናል።

ሰልጣኞች በፈለጉትና ችሎታው ባላቸው የሙያ መስክ የሚሳተፉበት እድል እንዲኖራቸው


ማስቻል፣ በተለያዩ የተቋማቱ ጉዳዮች ውስጥ በውክልና በቂ ተሳትፎ እንዲያደረጉ ማገዝ፣
የአመራር ብቃታቸውና ችሎታቸው እንዲያድግና በውሳኔ ሰጭነት እንዲሳተፉ ስልጠና
መስጠትና ልምድ እንዲያገኙ ማድረግ በዕቅዱ ዘመን የሚሰራበት ይሆናል።

1.4.8. አስተዳደር (Governance)


የተቋማት ውጤታማነትና ስኬት የሚወሰነው አመራሩ በሚተገብረው አስተዳደራዊ ብቃት ሲሆን
በዚህም አስተዳደሩ ግልጽነት ያለው፣ አሳታፊ የሆነ፣ ተጠያቂነት የሰፈነበት፣ ኃላፊነት መውሰድ
የሚያስችል፣ ለተቋሙ መጣኝና ዘመናዊ የሆነ መዋቅር የተዘረጋለት፣ የአፈጻጸም ልኬታ በግልጽ
የሚተገበርበት፤ የድጋፍ፣ የክትትል፣ የቁጥጥርና የግምገማ ሂደቶች ስርዓት ጠብቀው በውል
የሚታወቁበትና የሚተገበሩበት፣ ለተቋሙ አስፈላጊ ደረጃዎች (standards) ያሉት፣ የሰው ሃይል
ልማትና አስተዳደር በተግቢው መንገድ የሚከናወንበት፣ የፋይናንስና የግዥ ተግባራትና
አገልግሎቶች በደንብና በመመሪያዎች የሚፈጸሙበት፣ የሀብት አጠቃቀምና አወጋገድ ስርዓት
ያለው፣ የበጀት አጠቃቀም ስርዓትን የተከተለ ሊሆን ይገባዋል። ይህንን በማድረግ በኩል
የተለያዩ ተግባራት የሚከናወኑ ይሆናል።

1.4.9. ዘላቂ የፋይንናስ ስርዓት


እስካሁን ባለው ልምድ የቴ/ሙ/ት/ስተቋማት የሚተዳደሩት በመንግሥት በሚመደብላቸው በጀት
መሆኑ ግልጽ ነው። ይህ ሁኔታ ወደፊት ሊቀጥል የሚችልበት ሁኔታ እንደማይኖር ግልጽ ነው።
ከዚህ አንጻር የበጀት አመዳደብ ስርዓቱ፣ የፋይናንስ አጠቃቀም ስርዓቱ፣ የውስጥ ገቢ
የማመንጨት ስርዓቱና የተማሪዎች የወጭ አሸፋፈን ሁኔታ ምን መምሰል እንዳለባቸው ትኩረት
ተሰጥቶ የሚሰራ ይሆናል። ይህንንም ለማድረግ የተለያዩ ፖሊሲዎች፣ የሕግ ማእቀፎች፣
ደንቦችና መመሪያዎች እንዲወጡ፣ የወጡትም ከወቅቱና ከየተቋማቱ ባህሪያት ጋር እንዲጣጣሙ
የሚሻሻሉበት ሥራ ይሠራል። ተቋማቱ ከሌሎች ጋር በመጣመር ይሁን በጋራ ገቢ

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 52
የሚያመነጩበትና የሚያሳድጉበት፣ የፋይናንስ አጠቃቀማቸው ተጠያቂነትን ባገናዘበ መልኩ
እንዲፈጸም የሚያስችሉ ስርዐቶች የሚዘረጉ ይሆናል።

1.4.10. የሳይንስ ባህል ግንባታ፣ የቴክኖሎጂ እድገትና ሽግግር፣ ምርምርና አገር በቀል እውቀት
አገራችን በሚፈለገው የእድገት አቅጣጫና ፍጥነት እንድትጓዝ ለማድረግ ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣
ምርምርና የአገር በቀል እውቀት ከፍተኛ ሚና ይጫወታሉ። በመሆኑም ሳይንስና ከፍተኛ
ትምህርት ሚኒስቴር እንደ ዋና መሰረት አድርጎ ከሚያተኩርባቸው ነገሮች መካከል ሳይንስን፣
ቴክኖሎጂን፣ ምርምርንንና አገር በቀል እውቀት ማስፋፋትና ማጠናከር ይሆናል። በዚህም
የሳይንስ እውቀት ማበልፀጊያ ተቋማት ግንባታ፣ የሳይንስ ማህበረሰብ ምስረታና ባህል ግንባታ፣
የሳይንስ እውቀት ሽግግርና ማስፋፋት፣ ለሳይንስ እውቀት አስፈላጊ የሆኑ የተለያዩ ግብዓቶችን
ማሟላት፣ የሳይንስ፣ የቴክኖሎጂ፣ የኢንጂነሪነግ እና የሂሳብ (STEM) ማእከላት ከአንደኛ ደረጃ
ትምህርት ቤቶች ጀምሮ ማቋቋም ትኩረት ተሰጥተው የሚከናውኑ ይሆናል። የሀገር እድገት
በቴክኖሎጂ የታገዘ ካልሆነ ፍጥነቱ የዘገየ፣ እድገቱ የቀጨጨና ልማቱ ድሁር (dwarf) ይሆናል።
በዚህም የዘመኑን ቴክኖሎጂ በመጠቀም ወደሚፈለገው የእድገት አቅጣጫ ለመጓዝና ፍጥነቱን
ለማሳለጥ ከፍተኛ ጥረት የሚደረግ ይሆናል። ከዚህ አንጻር በልማት ዘመኑ የቴክኖሎጂ
ተጠቃሚነትን ለማጎልበት ተቋማት መፍጠር፣ የተጠናከረ አይሲቲ መሰረተ ልማት መዘርጋት፣
የቴክኖሎጅ ፈጠራና ሽግግር ማካሄድ፣ ቴክኖሎጅን ማዳበርና ማበልፀግና የሰው ሠራሽ ብልሀት
(Artificial Intelligence) በጥንቃቄ ማስኬድ ትኩረት ተደርጎ የሚሰራባቸው ጉዳዮች ይሆናሉ።

ለማንኛውም እውቀት መሰረቱ ጥናትና ምርምር መሆኑ ይታወቃል። በዚህም የምርምር


አቅሞችን መፍጠር፣ ሀገራዊ የሆነ የምርምር ስነ-ምግባርና ፖሊሲ ማውጣት፣ የእውቀት
አስተዳደር ስርዓት (Knowledge management system) መዘርጋት እንዲሁም ለቴክኖሎጂ
እድገት አስተዋጽዖ ለማድረግ የሚያስችሉ የምርምር ማዕከሎችንና ፓርኮችን መገንባት
በቀጣዮቹ የልማት እቅዱ ዓመታት የሚተገበሩ ሥራዎች ይሆናሉ።

በተጨማሪም ኢትዮጵያ የረጅም ዘመን ታሪክ ያላት መሆኗ አንደኛው መገለጫ የበርካታ አገር
በቀል እውቀቶች፣ የጥንታዊ ታሪክ ቅርሶችና የተፈጥሮ ጸጋ ባለቤት መሆኗ ነው። ፍልስፍናው፣
ሕክምናው፣ እውቀቱና ብልሃቱ ተከማችተው የሚገኙባቸውን የሀገር በቀል እውቀቶች ትኩረት
ሰጥቶ ከዘመናዊ ትምህርት ይዘቶች ጋር አጣጥሞ በሳይንሳዊ ዘዴና በምርምር ማበልጸግና
መጠቀም ተገቢ ይሆናል። በዚህም አገራዊ እውቀቶችን መሰብሰብ፣ ማደራጀት፣ ማሰራጨትና

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 53
ጥቅም ላይ ማዋል፣ የአገር በቀል እውቀትና ዘመናዊ ትምህርትን ማቀናጀት፣ የሃገር በቀል
እውቀቶች ሙዚየሞችን ማስፋፋትና ከነዚህ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ተግባራት የሚከናወኑ ይሆናል።

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 54
ክፍል አራት፡- የማስፈጸሚያ ተቋማዊ አቅም ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች

ባለንበት ዲጂታል ኢኮኖሚ ዓለም በፈጣን ለውጥ ውስጥ ናት፡፡ በዚህ ግሎባል ኢኮኖሚ የገበያ
ውድድር ብቁ ተዋናይ ሆኖ ለመዝለቅ በዕውቀትና በቴክኖሎጂ የሚመራ ጠንካራ ኢኮኖሚ
መፍጠር ያሻል፡፡ ሀገራችን አሁን ካላችበት ዝቅተኛ ሁኔታ ወደ ብልፅግና እንድትጓዝ የቴክኒክና
ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ሚና የላቀ ነው፡፡ የሁሉም ሴክተር መሥሪያ ቤቶች የልማት
ዕቅዶች ስኬታማነት በልዩ ልዩ ሙያዎች በመካከለኛና ከፍተኛደረጃ የሠለጠነ ባለሙያ (የሰው
ሀይል) ያስፈልጋል፡፡

ምርትና ምርታማነትን በማሳደግና የላቀ የአገልግሎት ዘርፍ በመገንባት የሀገሪቱን ማህበራዊና


ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ መለወጥ በተለይ ሀገሪቱን ከግብርና መር ኢኮኖሚ ወደ ኢንዱስትሪ መር
ተሸጋግራ በዓለም ተወዳዳሪ ኢኮኖሚ የገነባች ለማድረግ የከፍተኛ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና
ሥልጠና ወሳኝ ሚና ይጫወታል፡፡ ሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ሀገሪቱን
በ2025 መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገራት ተርታ ለማሰለፍ በቴክኖሎጂ የዳበረ ለሰው ሀይል ልማት
ልዩ ትኩረት ይሰጣል፡፡ ግብርናውን ለማዘመን የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉንና ኢንዱስትሪውን
በማሳደግ ቀጣይነት ያለውን ዕድገትና ልማት ለማረጋገጥ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና
የሚኖረው ሚና ግልጽ ነው፡፡

የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዕድገት መንግስት በሰጠው ልዩ ትኩረት የተለያዩ ፖሊሲዎችና


ስትራቴጂዎች ተቀርፀው ስራ ላይ ውለዋል። ፖሊሲዎቹ፣ ስትራቴጂዎቹ፣ ህጎችና ደንቦች ሀገሪቱ
በሉላዊ ኢኮኖሚ በተለይ አሁን በሚታይ አርቲፊሻል ኢንተሊጀንሲ (AI) ብቁ ተዋናይ መሆን
እንድትችል ታስቧል፡፡

የትምህርትና ሥልጠና ፖሊሲ (1986)፣ የትምህርት ዘርፍ ልማት ፕሮግራም፣ ብሄራዊ የሳይንስና
ቴክኖሎጂ ፖሊሲ (SPI)፣ የጤና ዘርፍ ልማት ፕሮግራም (HSDP)፣የግብርናና ገጠር ልማት
ፖሊሲ፣ የኢንዱስትሪ ልማት ፖሊሲ፣ የቴ/ሙ/ት/ስስትራቴጂ፣ ወዘተ… የመሳሰሉ የሀገሪቱ ልማት
የሚመራባቸው ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች ተዘጋጅተው ተተግብረዋል፡፡ ከነዚህ በተጨማሪ
ባሁኑ ጊዜ የዘላቂ ልማት ግቦች (SDG) እና አጃንዳ 2063 እየተተገበሩ ናቸው፡፡

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 55
4.1. የቴ/ሙ/ት/ስፍኖተ ካርታ እና የዘላቂ ልማት ግቦች (SDG)

ትምህርትና ሥልጠና ለማህበረ ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ወሳኝ በመሆኑ በሀገር፣ በአህጉርና በዓለም
አቀፍ ደረጃ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራበት ይገኛል፡፡ በ2015 ሴኘቴምበር 193 ሀገራት
አጀንዳ 2030 የሚልና በ15 ዓመታት ውስጥ ውጤት ሊታይባቸው የሚገቡ 17 የዘላቂ ልማት
ግቦችን ቀርፀው ለመተግበር ተስማምተዋል፡፡
እ.ኤ.አ. አቆጣጠር በ2030 እንዲሳኩ በዘላቂ ልማት ግቦች የተቀመጡ 17 ግቦች በተፈለገው
ፍጥነትና አቅጣጫ እንዲፈጸሙ ለማስቻል የግብ አራት መሳካት ወሳኝ ነው፡፡ (አካታችና
ፍትሀዊነቱ የተረጋገጠ ጥራት ያለው ትምህርትና ሥልጠና ማዳረስ እንዲሁም የዕድሜ ልክ
ትምህርት ዕድል ለሁሉም) ከግብ አራት ወጭ ያሉ ሁሉም (SDG) ግቦች ማለትም የድህነት
ቅነሳ፣ የሰብዓዊ መብት መረጋገጥና የዕኩልነት መጠበቅ፣ጤናና የአመጋገብ ሥርዓት ማሻሻል፣
የህዝቦች ኑሮ ቀጣይነት ባለው መልኩ የማሳደግ፣ የኢንዱስትሪ አቅም ማጎልበትና የሥራ ዕድል፣
የፆታ ዕኩልነት ማረጋገጥ፣ የሠላም ግንባታ፣ዲሞክራሲያዊ ተቋማትን መገንባት፣ የአካባቢና
የአየር ንብረት ጥበቃ ወ.ዘ.ተ… ሁሉም ግቦች የትምህርትና ሥልጠና አስፈላጊነትና ወሳኝነት
ያጎሉ ናቸው።

በሌላ በኩል ደግሞ የአፍሪካ ህብረት አጀንዳ 2063 የአፍሪካ ሀገራትን ወደ ላቀ የኢኮኖሚ ደረጃ
ሊያሸጋግሩ ያስችላሉ ያሏቸውን መርሃ ግብሮች ዘርግተዋል፡፡ ለሀገራዊ ፖሊሲዎችና
ስትራተጂዎች ሆነ ለአለም አቀፍ ስምምነቶች ስኬታማነት በቂና ብቁ የሰው ሀይል አልምቶ
ማቅረብ ችግር ፈቺ ምርምሮችን ማካሄድ፣ ቴክሎጂ መፍጠር፣ መቅዳትና ማሻጋገር የዘርፉ
ዋነኛ ተግባር እንደመሆኑ የሚጠበቅበትን ኃላፊነት ለመወጣት በሚያስችለው ልክ ሊጠናከር
ይገባል፡፡ የትምህርትና ሥልጠና መስኮች፣የአሠለጣጠን ሂደት፣ ምርምርና የማህበረሰብ
አገልግሎት የጥራት ደረጃቸውን የጠበቁና ከሥራው ዓለም ጋር የተጣጣሙ ሊሆኑ ይገባል፡፡
ምሩቃኑም ተፈላጊውን ዕውቀት፣ ክህሎትና አስተሳሰብ የተላበሱ ብቁ ተወዳዳሪ ሆነው እንዲወጡ
ከኢንደስትሪው ጋር ተቀናጀቶ መስራትን ይፈልጋል፡፡
4.2. የቴ/ሙ/ት/ስፖሊሲና ስትራቴጂ

የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ስትራቴጅና አዋጅ 954/2016 ዜጎችን ብቃትን፣


ተነሳሽነት፣ ተጣጥሞ የመኖርን ችሎታ ለማሠልጠን ታስቦ የበለጠ ውጤታማ ለማድረግ መሰራት
ቢቻል ለማህበረሰባችን ድህነት ቅነሳ አስተዋፅኦ የሚያደርጉ ዝቅተኛ እና መካከለኛ ደረጃ

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 56
ባለሙያዎች ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት ማቅረብ ይጠበቃል፡፡ በዚህም በተቀመጠው
ስትራቴጂ መሠረት ሰልጣኖች በተነሳሽነት፣ ፍላጎትና በጥራት ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና
ሥልጠና ለመስልጠን እና ቴክኖሎጂ ሽግግር መሻሻል ያለበት መሆኑን የተካሄዱ ግምገማዎች
ያመለከታሉ፡፡ የሙያውን የፕሮግራሞች ማስተዋወቀ፣ ጥራት እና ተገቢነት ለማረጋገጥ፣ ሙያ
ደረጃዎች መከለስ እና በውጤት ተኮር ሥርዓተ-ትምህርት ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ልማት፣
የአቅም ግንባታ፣ መሰረተ ልማት ማሻሻል፣ የትብብር ሥልጠና (የሙያ ሥልጠና)፣ የብቃት
ምዘና ስርዓት ማጠናከር፣ ውጤታማና ዘላቂ የፋይናንስ ሥርዓት ማዘጋጀት፣ የአደረጃጀትና
አሰራር ወዘተ. ተግባራዊ እየተደረገ ቆጥቷል፡፡ ይህም በእስካአሁኑ ክፍል-አንድ አፈጻጸም
ትንተና እንደተገለጸው ዘርፉ አዳጋች ተግዳሮቶች ያጋጠሙት የነበረ ቢሆንም ብዙ ልምድና
ትምህርት ተገኝቶበታል፡፡ የቴ/ሙ/ት/ስዘርፍ ሊገኝ የሚችለውን ከፍተኛ ትሩፋት ለማረጋገጥ
በቀጣይ የበለጠ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ይገባል፡፡ ይህንም ተግዳሮቶችን አስወግዶ የነበረውን
ክፍተት የቴ/ሙ/ት/ስፖሊሲ ማዘጋጀት፣ ስትራቴጂና አዋጅ ማሻሻል፣ ብቃት ማእቀፍ ክለሳ፣
ፌደራል ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኤጀንሲ ደንብ ክለሳ፣ የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ የሚመራ
ደንብ፣ የዘርፍ ሙያ ምክርቤቶች፣ ተቋማትና የስልጠና ፕሮግራም እና የተለያዩ መመሪያዎችና
ስታንዳርዶች እና ማንዋሎች ተሻሽለው ተግባራዊ መደረግ ይገባል፡፡

በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ስትራቴጂ እና ልማት እቅዶች ትግበራ እየተገዳደሩ


የሚገኙ ዋና ዋና ስጋቶች የፖለቲካ አለመረጋጋት እና በገቢያ የማሽነሪና ስልጠና ግብዓት
ቁሳቁሶች የዋጋ ግሽበት፤ ተጨማሪ ስራዎችን ለመፍጠር እና ተመራቂዎችን ወደ ስራ
ለማሰማራት የኢኮኖሚው አቅም ዝቅተኛ መሆን፤ የምርምርና ፈጠራ ባህል አለመኖር፤ ውስን
ሀብቶችና የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ስራዎች ከፍተኛ ወጪ መጠየቃቸው፤
በፖለቲካዊ አባልነት ተገቢውን እሴት፣ አስፈላጊ ብቃቶች ፣ የሥነ ምግባር፣ እና ልምዶች
ከግንዛቤ ሳይገቡ አመራሮች ምደባ፤ የመሳሪያዎች፣ የሥልጠና ቁሳቁሶች እጥረት፤ የአመራርና
አሰልጣኞች አቅም እና የተማሪ ፍላጎት አነስተኛ መሆን፤ ከበይነመረብ ቴክኖሎጂ ቁጥጥር
ያልተደረገበት መጠቀም ክህሎት በሌለበት ገደብ አልቦ መረጃዎ እና በትምህርትና ስልጠና
ሂደት ግልጋሎት የሚሰጡ የሳይንስ እና ቴክኖሎጂዎች ፈጣን ለውጦች ጋር አብሮ መራመድ
ያስፈልጋል፡፡

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 57
4.3. የሳይንስ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ፖሊሲ

እ አ አቆጣጠር በ2012 የፀደቀው የሳይንስ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ፖሊሲ የሀገሪቱ የሰው ኃይል
ልማትን በሚመለከት የደረጃው የሚሰጠው ትምህርት የሀገሪቱን ማኅበረ ኢኮኖሚያዊ ዕድገት
ጉዞን የሚያፋጥን እንዲሆን ለሳይንስና ቴክኖሎጂ ተለይም ለኢንጂነሪንግና የተፈጥሮ ሳይንስ
ልዩ ትኩረት ይሰጣል፡፡ በስትራቴጂው የጥራት ደረጃው ከፍ ያለ የሂሳብና ሳይንስ ትምህርት
ሥርኣተ ትምህርት እንዲቀረጽ፣ በነዚህ መስኮች በሂሳብና በኢንጂነሪነግ ዝቅተኛ የሆነው የሴቶች
ተሳትፎ እንዲያድግ፣ በማኑፈክቸሪንግና በአገልግሎት መስኮች ተፈላጊውን ክህሎትና ብቃትና
ቴክኖሎጂን የመጠቀም ብቃት የተላበሱ ስራ ፈጣሪ ዜጎችን ማፍራት እንደሚያስፈልግ
ይገልጣል፡፡

በየደረጃው የሚካሄዱ ጥናትና ምርምሮች በትኩረት መስክ የተለዩ ችግር ፈቺና ለሀገራዊ
ልማትና ዕድገት አስተዋጽኦ ያላቸው መሆን እንዳለባቸው በፖሊሲው ተመልክቷል፡፡ በግብርናና
በጤናው መስክ የሚካሄዱ ምርምሮች ፍላጎትን መሰረት ያደረጉ፣ በኢንዱስትሪው ደግሞ አዳዲስ
ቴክኖሎጂን መፍጠር፣ ማላመድና ማሸጋገር ላይ ያተኮሩ ምርትና ምርታማነትን የሚያሳድጉ
እንዲሆኑ ይደረጋል ይላል፡፡ በመሆኑም የቴ/ሙ/ት/ስተቋማት፣ የምርምር ተቋማት፣ ዩኒቨርሲቲና
ኢንዱስትሪዎች በትብብር የቴክኖሎጂ ፈጠራ፣ ማበልጽግና ማሸጋገር ላይ ትኩረት እንዲሰጡ
ድጋፍ እንደሚደረግም ተቀምጧል።
4.4. የጤና ፖሊሲ

እ አ አ በ1993 የተዘጋጀው የጤና ፖሊሲ በጤና አገልግሎትና በዋና ዋና የጤና ችግሮች ላይ


ያተኮረ ተግባራዊ ምርምርን ያበረታታል፡፡ የጤና ባለሙያና የሰው ኃይል ልማትን
በተመለከተም የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎችንና መካከለኛ ደረጃ ባለሙያዎችን በብዛት
በማፍራት በመከላከል ላይ የተመሰረተ የጤና አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል ትምህርትና
ስልጠና እንደሚያሰፈልግ ያብራራል፡፡ በምሆኑም በዚህ ረገድ የቴ/ሙ/ት/ስተቋማት
የሚጫዎቱት ሚና ቀላል አይደለም።
4.5. የግብርና ልማት ፖሊሲ

ያለንን መጠነ ሰፊ ሀብት ማለትም መሬትና ሰው በአግባቡ ተጠቅመን ከድህነት መውጣት


አለብን፡፡ ለዚም የቴ/ሙ/ት/ስተቋማት እነዚህ ሀብቶች ለጥቅም እንዲውሉ ለማስቻል በዝቅተኛ፣
በመካከለኛና በከፍተኛ ደረጃ ሙያተኞችን ማዘጋጀት ይኖርባቸዋል። የግብርና ልማት ፖሊሲም

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 58
ሰብአዊ ሀብታችንን በሚገባ አልምተን ግብርናውን በማዘመን መዋቅራዊ ለውጥ ለማምጣት
በጥናትና ምርምር የተደገፉ ተግባራትን ማከናወን ለዚህም እነዚህን የትምህርትና ስልጠና
ተቋማትና የግብርና ምርምር ተቋማትን በስፋት መጠቀም ያስፈልጋል፡፡ የትብብር ጥናትና
ምርምር ማካሄድ፣ ንቁ የማኅበረሰብ ተሳትፎ እንዲሁም በአነስተኛ ማሳና በኋላቀር አስተራረስ
የሚመራውን የግበርና ክፍለ ኢኮኖሚ በማሳደግ ወደ ኢንደስትሪ መር ኢኮኖሚ የሚደረገውን
ሽግግር ማፋጠን እንደሚገባ ተመልክቷል፡፡
4.6. የኢንደስትሪ ልማት ፖሊሲ

የኢንዱስትሪ ልማት ፖሊሲ ግብ ዘርፉን በከፍተኛ ፍጥነት በማሳደግ ኢንዱስትሪው በ2025


ከሀገሪቱ ዓመታዊ የሀገር ውስጥ ምርት 27 በመቶውን ማኑፋክቸሪንግ ደግሞ 17 በመቶውን
ድርሻ እንዲወስድ በማድረግ ኢኮኖሚው ኢንዱስትሪ መር እንዲሆን ማድረግ ነው፡፡ ይህን
እውን ለማድረግ በከፍተኛ ደረጃ የሰለጠና በቂና ብቁ የሰው ኃይል ያስፈልጋል፡፡ ሀገሪቱ ወደ
መካከለኛ ገቢ ኢኮኖሚ ደረጃ እንድትደርስ ቴክኖሎጂን መጠቀምና ተወዳዳሪ ማድረግ
ስለሚያስፈልግ የቴ/ሙ/ት/ስባለሙያ በበቂ ማፍራት ይጠበቅበታል፡፡

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 59
ክፍል አምስት:- የፋይናንስ ፍላጎትና ምንጭ (በቢሊዮን) (Financing Plan)

ዘርፉ የታሰበለትን አላማና ተልዕኮ ይወጣ ዘንድ ዓለም አቀፋዊና ሃገራዊ ነባራዊ ሁኔታዎችን
ያገናዘበ የተዋጣለት ለትግበራ የቀረበ እቅድ ማቀድ አስፈላጊነቱ እሙን ቢሆንም አስፈላጊው
የፋይናንስ አቅምና ድጋፍ ከሌለ የእቅዱ ተግባራዊነት ዝቅተኛ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በ10
ዓመት የልማት ዕቅድ ዘመኑ የተነደፉትን ግቦች ለማሳካት ተግባራዊ ከሚደረጉት ስራዎች
ውስጥ የተቋማት ግንባታ፤ የትምህርትና ስልጠና ግብዓት፤ የአሰልጣኞች ልማት፤ ዘርፉን
በቴክኖሎጂ አሰራር ለማስተሳሰር፣ ለማዘመንና የዲጂታላይዜሽን ስራውን በሚገባ ለመከወን
የተለያዩ የአይሲቲ መሰረት ልማቶችን መስራት፣ የቴክኒዮሎጂ ሽግግር እና የጥናትና ምርምር
ስራዎች፣ በሁሉም የመፈፀምና የማስፈፀም ሂደቶች ክትትልና ድጋፍ ማድረግ የሚገኙበት ሲሆን
ለቀጣዮቹ አስር ዓመታት እነዚህና የተለያዩ በስትራቴጂክ እቅዱ የተመላከቱትን ስራዎች
ለመፈፀም የሚያስችል 5,852,993,312,340 የኢትዮጵያ ብር የሚያስፈልግ ሲሆን ይህን
የሃብት/ፋይናንስ ፍላጎት ከተለያዩ ምንጮች ማለትም ከመንግስት በጀት (treasury)፣ ከውስጥ
ገቢ (internal income) ፣ ከውጭና ከሃገር ውስጥ የዘርፉ የልማት አጋሮች (Philanthropy)፣
ከካምፓኒዎች የሚገኝ ገቢ (levy) ከተማሪዎች/ሰልጣኞች ወጪ መጋራት (cost sharing)
የሚሰበሰብ ሆኖ ስራውንም በአግባቡ አስተባብሮና አቀናጅቶ ለመከወን የሚያስችል የአደረጃጀት
ስርዓት በሚኒስተር መስሪያ ቤቱ ተዋቅሮ ወደ ስራ ይገባል፡፡
የተገኘ/የተሰበሰበ የፋይናንስ ሃብት በአግባቡ መጠቀም የሚቻልበት ውጤታማ የሆነ የፋይናንስ
አሰራር መንገድ ካልተዘረጋና ካልተተገበረ ዘርፉን ወደፊት ለማበልፀግ ለሚደረገው ርብርብ
ማነቆ እንደሚሆን ይታወቃል፡፡ ስለሆነም ከሁሉም የሚገኙ የተለያዩ የፕሮጀክት ማስፈሚያ
ፋይናንስም ይሁን በጀቶች እንደ “በአንድ እቅድ፣ በአንድ ቋት ፣ በአንድ ሪፖርት” (One plan
- One Basket - One Report) አይነት የአሰራር ስራዓቶች በመተግበር የሚሰራ ይሆናል፡፡

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 60
ዓመታዊ የፋይናንስ ፍላጎት መጠን (በብር) ጠቅላ

መነሻ የ10
ተ.ቁ ዝርዝር ዓመት ዓመ
የ2012 2013 2014 2015 2016 2017 2018 2019 2020 2021 2022 ት
ድም

ጠቅላላ
49,055,02 78,611,14 110,747,88 134,648,700 157,495,52 178,000,7 709,509, 774,451,0 842,98 915,54 5,852,
1 ወጪ ( 1.1 647,776,6
9,470 5,662 0,273 ,341 0,410 45,288 883.43 69,44 5,197,7 3,421,5 993,31
+ 1.2) 81,41
8 1 2,340
4,07
22,023,69 42,118,84 62,578,047, 74,436,409, 85,240,771, 92,017,59 425,000, 460,000, 495,00 530,0 565,0
1.1 የካፒታል 5,000,
7,980 8,150 558 448 337 3,891 000 000 0,000 00,000 00,000
ወጪ 000
312,98 350,54 1,777,
27,031,33 36,492,29 48,169,832, 60,212,290, 72,254,749, 85,983,15 222,776,6 249,509,8 279,451,0
1.2 የመደበኛ 5,197.7 3,421.5 993,21
1,490 7,512 715 894 073 1,397 81.64 83.43 69.44
ወጪ 8 1 2
የውጭ
ምንዛሬ
ፍላጎት
2 ከጠቅላላ
ወጪ
በአሜሪካን
ዶላር
የፋይናንስ
ምንጭ
በቢሊዮን 49,055,02 78,611,14 110,747,88 134,648,700 157,495,52 178,000,7 709,509, 842,98 915,54 5,852,
3 647,776,6 774,451,0
ብር (3.1 + 9,470 5,662 0,273 ,341 0,410 45,288 883.43 5,197,7 3,421,5 993,31
81,41 69,44
3.2 + 3.3 8 1 2340
+3.4 +3.5)
5,852,
ከመንግስት 47,572,42 76,003,62 107,780,39 131,309,989 153,785,58 173,867,6 709,509, 774,451, 842,98 915,54
3.1 647,776,6 993,312
በጀት 9,470 9,785 1,316 ,144 6,973 18,498 883.43 069,44 5,197,78 3,421,51
81,41 340
ከውስጥ ገቢ
833,271,0 1,124,915, 1,484,888,9 1,856,111,1 2,227,333,4 2,650,526,
3.2 (ምሳሌ፡ - - - - - -
20 877 58 97 36 789
ለመንግስት

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 61
ልማት
ድርጅቶች)
ከመንግስት
ውጭ
በዘርፉ
3.3 - - - - - -
ከሚደረጉ - - - - - -
ኢንቨስትመ
ንቶች[1]
ከውጭ
ዕርዳታ
7,41
(ዘርፉ 1,482,600, 1,482,600, 1,482,600,0 1,482,600,0 1,482,600,0 1,482,600,
3.4 3,000,
በቀጥታ 000 000 00 00 00 000 - - - - -
000
የሚያገኘው
ካለ)
ከብድር
(ዘርፉ
በቀጥታ
3.5 - - - - - - -
የሚበደረው
ካለ) (3.5.1
+ 3.5.2 )
ከውጭ
3.5.1 የሚገኝ - - - - - - -
ብድር
ከሀገር
ውስጥ
የሚገኝ
3.5.2 - - - - - - -
ብድር
(3.5.1.1 +
3.5.2.2)
ከግል
3.5.1.1 - - - - - - -
ባንኮች

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 62
በ 10 ዓመት የልማት መሪ ዕቅድ ዘመን (2013-2022) ከ30 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር በላይ ካፒታል
የተመደበላቸው
ፕሮጀክቶች ዝርዝር፣ በሚሊየን.
ዕዝል 2፡ በልማት ፕላኑ ውስጥ ተግባረዊ የሚሆኑ ነባር ፕሮጀክቶች ዝርዝር

ነባር የተመደበለት ካፒታል


ፕሮጀክቱ
ፕሮጀክቶች ፕሮጀክቱ የተጀመረበት የሚጠናቀቅበት
ተ.ቁ የሚካሄድበት በሚሊዮን በሚሊዮን
(on-going ባለቤት ጊዜ ጊዜ
ቦታ ብር ዶላር/ዩሮ
projects)
የነባር
1 ዩኒቨርሲቲዎች ዩኒቨርሲቲዎች በየዩኒቨስቲዎች 2010ዓ.ም 2022ዓ.ም
570,256
ማስፋፊያ
4ኛ ትውልድ
አዳዲስ
2 ሳከትሚ በየዩኒቨስቲዎች 2010ዓ.ም 2022ዓ.ም
ዩኒቨርሲዎች 141,506
ግንባታ
የከፍተኛ
ትምህርት
3 ሳከትሚ በየዩኒቨስቲዎች 2010ዓ.ም 2022ዓ.ም
መምህራን 14,512
ልማት
726,274
Higher
Education and በዩኒቨስቲዎችና
Vocational ቴክኒክና ሙያ
30,000,000
4 Training ሳከትሚ ትምህርትና 16-Jun-17 16-Jun-20 1050
ዩሮ
Financial ስልጠና
Cooperation ተቋማት
Programme,
Capacity
Development
በዩኒቨስቲዎችና
in the field of
ቴክኒክና ሙያ
training for 7,500,000
5 ሳከትሚ ትምህርትና 14-Jan-17 14-Jan-20 262.5
health care ዩሮ
ስልጠና
specialists
ተቋማት
and
technicians
East Africa
Skills for በቴክኒክና
Transformation ሙያ
150,000,000
6 and Regional ሳከትሚ ትምህርትና 1-Apr-19 1-Apr-23 5250
ደላር
Integration ስልጠና
Project ተቋማት
(EASTRIP)
Sustainable በቴክኒክና
Training and ሙያ
24,400,000
7 Education ሳከትሚ ትምህርትና 10-Dec-18 9-Dec-21 850
ዩሮ
Programme ስልጠና
(STEP II) ተቋማት
ጠቅላላ ካፒታል (በሚሊዮን ብር)
7,413

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 63
ዕዝል 3፡ በልማት ፕላኑ ውስጥ ተግባረዊ የሚሆኑ አዳዲስ ፕሮጀክቶች ዝርዝር
የተመደበለት
የፕሮጀክቱ የሚተገበርበት የሚጀመርበት የሚጠናቀቅበት
ተ.ቁ አዲስ ፕሮጀክቶች ብዛት ካፒታል በሚሊዮን
ባለቤት1 ቦታ ጊዜ ጊዜ
ብር
10 የማስፋፊያ
አዳዲስ የትምህርት ተቋማት ግንባታና በተመረጡ
ሳከትሚ 2013ዓ.ም 2022ዓ.ም ፕሮጀክቶች(1 ኦፕን
ግብዓት ማሟላት ተቋማት 50,000
1 ዩኒቨርሲቲ)
5,000 የውጪ
መምህራን መቀበል 6,300
5,000 የሃገር ውስጥ
የሃገር ውስጥና
ዓለማቀፋዊነትንና ጉድኝትን ማጠናከርና ሳከትሚና መምህራንን መላክ 2,520
የውጭ 2013ዓ.ም 2022ዓ.ም
ማስፋፋት ዩኒቨርሲቲዎች 15,000 ተማሪዎችን
ዩኒቨርሲቲዎች
ወደ ውጭ መላክ 9,450
20,000 የውጪ
2 ተማሪዎችን መቀበል 1,200
የሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንኩቤሽን አዲስ አበባና
ማዕከላትን የሕንፃ ዲዛይንና፣ ግንባታና ሳከትሚ የተመረጡ 2013ዓ.ም 2022ዓ.ም 6 ማዕከላት
3,000
3 ግብዓት ማሟላት ቦታዎች
በአዲስ አበባና 12 ማእከላት( 2
የሃገር በቀል እውቀቶች ማደራጃ፣
ሳከትሚ የተመረጡ 2013ዓ.ም 2022ዓ.ም በአዲስ አበባና10
ማስፋፊያና ማበልጸጊያ ማዕከላት ግንባታ 3,600
4 ቦታዎች በክልሎች)
1 ሳከትሚ 46
የአይሲቲ መሰረተ ልማት መገንባትና ሳከትሚና ሳከትሚና
2013ዓ.ም 2017ዓ.ም ዩኒቫርሲቲዎችና 1
ማስፋፋት ዩኒቨርሲቲዎች ዩኒቨርሲቲዎች 40,080
5 ቴሙኢ
የተቋም ሃብቶች አስተዳደር ስርዓት
ሶፍትዌር (Enterprise Resources 1 ሳከትሚ 46
ሳከትሚና
Planning) በሚኒስቴር መስሪያቤቱና ሳከትሚ 2013ዓ.ም 2017ዓ.ም ዩኒቫርሲቲዎችና 1
ዩኒቨርሲቲዎች 3,750
በከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ቴሙኢ
6 መተግበር
የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት
አመራሮችና ታሳቢ አመራሮች ማሰልጠኛ ሳከትሚ አዲስ አበባ 2013ዓ.ም 2017ዓ.ም 1 ተቋም
500
7 ተቋም ማቋቋምና በግብዓት ማሟላት
አዲስ አበባና
ሃገር አቀፍ የሳይንስና የምርምር ማዕከላት
ሳከትሚ የተመረጡ 2013ዓ.ም 2017ዓ.ም 5 ማዕከላት
ማቋቋም 20,000
8 ቦታዎች

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 64
የተመደበለት
የፕሮጀክቱ የሚተገበርበት የሚጀመርበት የሚጠናቀቅበት
ተ.ቁ አዲስ ፕሮጀክቶች ብዛት ካፒታል በሚሊዮን
ባለቤት1 ቦታ ጊዜ ጊዜ
ብር
የምዘናና የስርዓተ ትምህርት ዝግጅትና
ምርምር ማዕከል ማቋቋምና በግብዓት ሳከትሚ አዲስ አበባ 2013ዓ.ም 2017ዓ.ም 1 ማዕከል
1,000
9 ማሟላት
አዲስ አበባና
የመምህርን አቅም ለመገንባት አጫጭር
ሳከትሚ የተመረጡ 2013ዓ.ም 2017ዓ.ም 5 ማዕከላት
ስልጠና መስጫ ተቋማት መገንባት 1,500
10 ቦታዎች
ሳከትሚና አንድ የተሟላ
የሚንስቴር መሰሪያ ቤቱ የሕንፃ ዲዛይን፣
ኮንስትራክሽን አዲስ አበባ 2013ዓ.ም 2017ዓ.ም ዘመናዊ የሚኒስቴር
ግንባታና ግብዓት ማሟላት ፕሮጀክት 2,200
11 ሚኒስቴር መ/ቤቱ ህንፃ
አዲስ አበባና
የተለያዩ የልህቀት ማዕከላትን ማቋቋም
ሳከትሚ የተመረጡ 2013ዓ.ም 2017ዓ.ም 5 ማዕከላት
በግብዓት ማሟላት 2,500
12 ቦታዎች
ጠቅላላ ካፒታል (በሚሊዮን ብር) 147,600

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 65
ክፍል ስድስት:- የአፈጻጸም ክትትልና ግምገማ ስርዓት
6.1. የአፈፃፀም አመራር
የቴ/ሙ/ት/ስ/ በባህሪው ከሌሎች የባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀትና በመሰናሰል የሚሰራ
ተግባር ነው፡፡ ከዚህ የ10 ዓመት የዘርፉ የልማት ስትራቴጂክ ፕላን መሪ እቅድ ሁሉም
በየደረጃው ያሉ የዘርፉ ፈፃሚ አካላት የየራሳቸውን ስትራቴጂክ ፕላንና የትግበራ እቅድ
የሚመለከታቸውን ጉዳዮች በመውሰድ የራሳቸውን ነባራዊ ሁኔታ መነሻ በማድረግ
የየራሳቸውን ዕቅድ እያዘጋጁና እያስፀደቁ ወደ ተግባር ይገባሉ፡፡ አፈፃፀሙ በሚኒስቴር
መስሪያ ቤቱ ደረጃ በተዋቀረው የዘርፍ አደረጃጀት የሚመራ ሆኖ ሁሉም በፌዴራል እና
በክልል እስከ ተቋም ድረስ ባሉ የዘርፉ ፈፃሚዎች የሚፈፀም ሲሆን የስራቸውን አፈፃፀም
በየጊዜው በየደረጃው ሪፖርት የሚያደርጉ ይሆናል፡፡ ሁሉም ስራዎች በመናበብና በጋራ
የሚሰሩ ቢሆንም ሁሉም የዘርፉ ፈፃሚ አካላት አመራር የራሱን ድርሻ ከመወጣት አንፃር
የሚከተሉት ድርሻ ይኖረዋል፡፡

▪ በሳ/ከ/ት/ሚ የቴ/ሙ/ት/ስ ዳይሬክቶሬት ጄኔራል፡

- የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ ስትራቴጂክ እቅድ ከሁሉም የዘርፉ ባለድርሻዎችና አጋሮች ጋር


መክሮ በማዘጋጀት በማስፀድቆ ስራ ላይ እንዲውል ማድረግ፣
- የሌሎች በተዋረድ ያሉ የዘርፉ አስፈፃሚና ፈፃሚ አካላት የ10 ዓመት ስትራቴጂክ
እቅዶቻችውን እንዲያዘጋጁ በማድረግ ከዘርፉ ስትራቴጂክ እቅድ ጋር የተናበቡ
መሆናቸውን በማረጋገጥ ማፅደቅና በፌድራል ደረጃ ያሉ ፈፃሚዎችን በእቅዱ
የትግበራ ሂደት ላይ ማስተባበር፣
- የዘርፉን አፈፃፀም ለመገምገም የሚያስችል የመረጃ ስርዓት አዘጋጅቶ በመተግበር
የዘርፉ መረጃ ተሰብስቦ፣ ተቀናብሮናና ተተንትኖ ለሁሉም የዘርፉ ፈፃሚ አካላትና
ባለድርሻዎች መድረሱን ማረጋገጥ፣
- እቅድ ክንውን በጋራ የሚገመገምበት መድረክ በማመቻቸት የክንውን ግምገማችዎች
እየተደረጉ አፈፃፀማቸው እንዲሻሻል ማድረግ፣
- የዘርፉን የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ለሚመለከታቸው የመንግስት አካላት ማቅረብ፣
- ዘርፉን ከሃገራዊ፣ ቀጠናዊና ዓለም አቀፋዊ ደረጃ አንፃር በመቃኘት ከባለድርሻና
አጋር አካላት ጋር መክሮ አዳዲስ ስትራቴጂዎችን በማምጣት መተግበር፣
- አስፈላጊ የሆኑ የተቋማት ጥራትና ብቃት ማረጋገጫ፣ የምርምር እና የብቃት ምዘና
ተቋማቶችን ማቋቋም፣
▪ የፌዴራል ቴ/ሙ/ት/ስ አጄንሲ፡

- ከዘርፉ የ10 ዓመት ስትራቴጂክ እቅድ ውስጥ አጄንሲውን በሚመለከቱ የኦፕሬሽን


ጉዳዮች ላይ የራሱን የ10 ዓመት ስትራቴጂክ እቅድ ባለድርሻዎችና አጋሮች ጋር
መክሮ በማዘጋጀትና በሚመለከተው አካል በማስፀደቅ ስራ ላይ እንዲውል ማድረግ፣
- የሌሎች በተዋረድ ያሉ የዘርፉ አስፈፃሚና ፈፃሚ አካላት የ10 ዓመት ስትራቴጂክ
እቅዶቻችውን እንዲያዘጋጁ በማድረግ ከዘርፉ ስትራቴጂክ እቅድ ጋር የተናበቡ

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 66
መሆናቸውን በማረጋገጥ ማፅደቅና ሁሉም ፈፃሚ ቢሮዎችን በእቅዱ የትግበራ ሂደት
ላይ ማስተባበር፣
- በክልል ደረጃ ያሉ ፈፃሚ አካላትንና የትምህርትንና የስልጠና ተቁማትን የመፈፀም
አቅም ክፍተት በመለየት አስፈላጊውን ድጋፍ መስጠት፣
- ተቋማትና የአጄንሲው የስራ ክፍሎች የዘርፉ የመረጃ ስርዓት ተጠቅሞ
መጠቀማቸውን በማረጋገጥ ተፈላጊ መረጃዎችን መሰብሰብ፣
- እቅድ ክንውን በጋራ የሚገመገምበት መድረክ በማመቻቸት የክንውን ግምገማችዎች
እየተደረጉ አፈፃፀማቸው እንዲሻሻል ማድረግ፣
- የኤጄንሲውን የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ለሚመለከታቸው የመንግስት አካላት
ማቅረብ፣

▪ የክልል ቴ/ሙ/ት/ስ አስፈፃሚ አካላት፡

- ከቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የ10 ዓመት ስትራቴጂክ እቅድ ውስጥ ራሳቸውን በሚመለከቱ


የኦፕሬሽን ጉዳዮች ላይ የራሳቸውን የ10 ዓመት ስትራቴጂክ እቅድ ባለድርሻዎችና
አጋሮች ጋር መክረው በማዘጋጀትና በሚመለከተው አካል በማስፀደቅ ስራ ላይ
እንዲውል ማድረግ፣
- የሌሎች በክልል በተዋረድ ያሉ የዘርፉ አስፈፃሚና ፈፃሚ አካላት የ10 ዓመት
ስትራቴጂክ እቅዶቻችውን እንዲያዘጋጁ በማድረግ ከክልል ቴ/ሙ/ት/ስ የዘርፉ
ስትራቴጂክ እቅድ ጋር የተናበቡ መሆናቸውን በማረጋገጥ ና ሁሉም ፈፃሚ
ቢሮዎችን በእቅዱ የትግበራ ሂደት ላይ ማስተባበር፣
- በክልሉ በየደረጃው ያሉ ፈፃሚ አካላትንና የትምህርትንና የስልጠና ተቁማትን
የመፈፀም አቅም ክፍተት በመለየት አስፈላጊውን ድጋፍ መስጠት፣
- ተቋማትና የክልሉ የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የስራ ክፍሎች የዘርፉን የመረጃ ስርዓት
ተጠቅሞ መጠቀማቸውን በማረጋገጥ ተፈላጊ መረጃዎችን መሰብሰብ፣
- እቅድ ክንውን በጋራ የሚገመገምበት መድረክ በማመቻቸት የክንውን ግምገማዎች
እየተደረጉ አፈፃፀማቸው እንዲሻሻል ማድረግ፣
- የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ለሚመለከታቸው የመንግስት አካላት ማቅረብ፣
▪ የፌዴራል ቴ/ሙ/ት/ስ ኢንስቲትዩት፡

- ከዘርፉ የ10 ዓመት ስትራቴጂክ እቅድ ውስጥ ኢንስቲትዩቱን በሚመለከቱ


የኦፕሬሽን ጉዳዮች ላይ የራሱን የ10 ዓመት ስትራቴጂክ እቅድ ባለድርሻዎችና
አጋሮች ጋር መክሮ በማዘጋጀትና በሚመለከተው አካል በማስፀደቅ ስራ ላይ
እንዲውል ማድረግ፣
- የዘርፉ ዋነኛ ተዋናይነቱን በማስቀጠል ዘርፉን ለማሳደግና ለማሻሻል የሚያስችሉ
የምርምርና ጥናት ስራዎች ማካሄድ፣ የቴክኖሎጂ ሽግግርና የማህበረሰብ አገልግሎት

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 67
ስራዎችን መስራትና መደገፍ፣ የረዥምና አጫጭር ስልጠናዎች በአግባቡ
እንዲሰጡና እንዲፈፀሙ ማድረግ፣
- በስሩ የሚገኙ ተቋማትና የስራ ክፍሎች እቅድ ክንውን በጋራ የሚገመገምበት
መድረክ በማመቻቸት የክንውን ግምገማዎች እየተደረጉ አፈፃፀማቸው እንዲሻሻል
ማድረግ፣
- የተቋሙን የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ለሚመለከታቸው የመንግስት አካላት ማቅረብ፣
6.2. ክትትል ድጋፍና ግምገማ ስርዓት
ከላይ በክፍል 5.1 ላይ ተተንትኖ እንደቀረበው የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የ2013-2022 የ10
ዓመት የልማት ዕቅድ የአፈጻጸም አመራር የሚፈፀም ሲሆን የክትትል፣ የድጋፍና
የግምገማ ስርዓቱ የአሴት ሰንሰለቱን መሰረት አድርጎ በማዘጋጀትና በዲጂታል
የቴክኖሎጂ አሰራር በመታገዝ በልማት መሪ ዕቅድ ዘመኑ በሩብ፣ አጋማሽና ማጠናቀቂያ
ላይ የሚከናወን ሲሆን የመጀመሪያውን ዓመት ግምገማ ውጤት ለቀጣዩ ግብዓት
በማድረግ ሌሎቹም ቀጣይ የመፈፀሚያ ዓመታትም እንዲሁ በማሰናሰል የሚከናወን
ሲሆን ሱፐርቪዥን ማድረግ፣ ምርምርና ጥናቶችን በማካሄድ ክፍተቶችን በመለየት
እርምጃ መውሰድ፤ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይቶችና የጋራ ግምገማዎች ማካሄድ ፣
በዳሰሳ ጥናት የተደገፈ የተለያዩ የውጤታማነት ልኬት ምዘናዎችን (የግብዓትና ውጤት
ንጽጽር፣ የዲጂታል አሰራርና አጠቃቀም፣ የፋይናንስ አስተዳደርና የግዥ ስርዓት፣
የማህበረሰቡ አገልግሎቶች፣ የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ፣ የማስፈፀም አቅም) ማካሄድ ዋና
ዋናዎቹ የክትትል ድጋፍና ግምገማ ስርዓት ተግባራት ይሆናሉ፡፡

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 68
ዝርዝር የአፈጻጸም መርሀ-ግብሩም ከዚህ በታች ባለው ሰንጠረዥ ተመልክቷል፡፡

ተ.ቁ የክትትና ግምገማው ስልት የሚከናወንበት ወቅት ተሳታፊዎች

በየዕለቱ አፈጻጸምን
ዕለታዊ ክትትልና ሳምንታዊ
1 መከታተልና በሳምንቱ የኳሊቲ ሰርክል እና የስራ ክፍል
ግምገማ
መጨረሻ መገምገም፤
2 የዘርፍ ግምገማ በየሁለት ሳምንቱ የየዘርፍ ሚ/ዴኤታና የስራ ክፍሎች
የአመራር እና የሠራተኞች የጋራ
3 በየወሩ የበላይ አመራሩ እና መላው ሠራተኛ
ግምገማ
የተሰሩ ስራዎች እና ግቦች
ሚኒስትር፣ ሚኒስቴር ዴኤታዎች፣
4 አፈጻጸም አዝማሚያ የጋራ በየሩብ ዓመት
ዳይሬክተሮች እና መላው ሰራተኛ
ግምገማ
5 የባለድርሻ አካላት የጋራ መድረክ በየሩብ ዓመት የባለድርሻ አካላት እና አመራሮች፤

የሚኒስቴር መ/ቤቱ እና የተጠሪ ተቋማት


6 የተጠሪ ተቋማት የጋራ መድረክ በየሩብ ዓመት
ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች፣
ከክልልና ዞን የቴ/ሙ/ት/ስ/ ተቋማት ከፍተኛና
7 የቴ/ሙ/ት/ስየጋራ ምክክር መድረክ በየሩብ ዓመት
መካከለኛ አመራሮች፤
የሩብ ዓመት የትምህርትና ስልጠና
8 ተቋማት ሪፖርትና ግብረ- መልስ በየሶስት ወራት የክትትልና ድጋፍ ዳይሬክቶሬት
አሰጣጥ፤
በየሩብ ዓመቱ በተመረጡ ተቋማት
በግንባር በመገኘት ክትትልና
9 በየሩብ ዓመት የክትትልና ድጋፍ ዳይሬክቶሬት
ድጋፍ ማድረግ፤ ግብረመልስ
መስጠት፡፡
ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ፣ ከዩኒቨርሲቲዎች፤
በተመረጡ ተቋማት የሚካሄድ ከክልል ቢሮዎች፣ ከሙያ ማህበራት፣
10 በየስድስት ወራት
ሱፐርቪዥን ከኢንዱስትሪዎች፣ከሚመለከታቸው ተቋማት
የተውጣጣ ቡድን
የዋና ዋና ግቦች አፈጻጸም የዳሰሳ በዓመት አንድ ጊዜ
11 ዓመታዊ ግምገማ ይካሄዳል፡፡
ጥናት (ሰርቬይ) ይከናወናል፡፡ /በዓመቱ መጨረሻ/
በልማት መሪ ዕቅድ ከተቋሙ ውጪ በሆነ አጥኚ ተቋም ጥናት
የልማት መሪ ዕቅድ ዘመን ዘመኑ አምስተኛ ዓመት ይካሄዳል። በሚመለከታቸው አካላት እንዲሁም
12 አጋማሽ እና ማጠቃለያ የግቦች አጋማሽ ላይ የሙያ ማህበራት፣ ኢንዱስትሪዎች፣ ሌሎች
አፈጻጸም ግምገማ በልማት መሪ ዕቅድ የማህበረሰቡ አካላት፣ ወዘተ. በግኝቱ ላይ
ዘመኑ ማጠናቀቂያ ላይ የተመሰረተ ግምገማ ይካሄዳል፡፡

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 69
ክፍል ሰባት:- የስትራቴጂክ ግቦች፣ዓላማዎች፣ አመላካቾች፣ ዒላማና ድርጊት መርሃ-ግብር

ስትራቴጂካዊ ግብ ፡- 1 የቴ/ሙ/ት/ አግባብነትስ ፣ጥራት፤ ፍትሀዊነት፤ተደራሽነትን ማረጋገጥ


ስትራቴ መነሻ ኢላማ
ጂካዊ አመልካች መለኪያ (201

2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
ዓላማ 2
1..1 የሙያ ጋይዳንስና ካውንስሊንግ
በመቶኛ 0 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100
ሰልጣኞ አገልግሎት ያገኙ ሰልጣኞች
ች በመረጡት ሙያ የስልጠና ዕድል 64984 105793
በመቶኛ 100000 450000 495000 544500 589950 714830 786313 864945
በሚመ ያገኙ ሰልጣኞች 5 4
ርጧቸ
ው በልህቀት ማእከልነት የተደራጀ
የትምህ በቁጥር 0 - 5 7 9 11 13 15 17 19 21
የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት
ርትና የተቋቋሙ አህጉር አቀፍ እና
ስልጠና ዓለም አቀፍ እውቅና ያላቸው በቁጥር 0 1 2 3 4 5 6 7 8 9
እና የክህሎት ማዕከላት
የሥራ
በቴ/ሙ/ት/ስ ውስጥ በአገር አቀፍ
ገበያ
ደረጃ የተዋወቁ አዳዲስ የክህሎት
ባሏቸው በቁጥር 0 - - 1 2 3 4 5 6 7 8
መርሃግብሮች(advanced skill
የሙያ
flagship programs)
መስኮች
የሰልጣኞች መማከርት የቋቋሙ
ሊገቡ በመቶኛ 0 20 30 40 50 60 70 80 90 100 100
ተቋማት፣
የሚችሉ
ዞኒንግ የተዘረጋ ስርዓት
በት ስርዓት
በቁጥር - - 1 - - - - - - - -
እድል ተግባራዊ አዳዲስ የስልጠና
እንዲኖ ለማድረግ በቁጥር - - - 100 175 260 355 460 570 690 720
ፖሮግራሞች
ራቸው በአገር አቀፍ
ዞኒንግ ተግባራዊ
ማድረግ ደረጃ የተዘረጋ
ሰርዓትና ያደረጉ ተቋማት

የተፈጠሩ በቁጥር - - - 200 400 673 712 797 882 977 1225
አዳዲስ
የስልጠና
ፕሮግራሞች

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 70
ስትራቴጂካዊ ግብ ፡- 1 የቴ/ሙ/ት/ስ አግባብነት፤ ጥራት፤ ተደራሽነትና ፍትሀዊነትን ማረጋገጥ
ስትራቴ መነሻ ኢላማ
ጂካዊ አመልካች መለኪያ (201

2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
ዓላማ 2
ተለይቶ የተደራጀ የባለድርሻ
በቁጥር - - 1 1 1 1 1 1 1 1 1
አካለት ፍላጎት
የተዘጋጀ የሰለጠነ የሰው ኃይል
በቁጥር - - 1 - - 1 - - 1 - 1
አቅርቦትና ፍላጎት ሚዛን ሰነድ
የኢንተርፕራይዞች ኢንኩቤሽን
እና የስራ እድል ፈጠራ ማዕከላትን በቁጥር - - 5 7 9 11 13 15 20 30 40
ያቋቋሙ ተቋማት
በኢንተርፕራይዞች ፍላጎት ላይ
ተመስርቶ የተሰጠ መደበኛ በቁጥር - - 5 7 9 11 13 15 20 30 40
ስልጠና ፕሮግራም
የስልጠና ግብዓቶች የተሟሉላቸው
በመቶኛ 1000 100 100 100 100 100 100 100 100 100
የስልጠና መስኮች
1.2 ለስልጠና አጠናቃቂዎች የሥራ 35 80 100 100 100 100 100 100 100
ስልጠና ትውውቅ ፕሮግራም ተግባራዊ በመቶኛ - 25
አጠናቃ
የተደረገባቸው ተቋማት
ቂዎች
ወደ በሥራ አፈላለግና ፈጠራ ላይ 35 80 100 100 100 100 100 100 100
ሥራ ለአጠናቃቂዎች የክህሎት ስልጠና በመቶኛ - 25
ዓለም
ተግባራዊ ያደረጉ ተቋመት
የሚሸጋገ
ሩበትን የሥራ መረጃ ተደራሽ የተደረገላ 20 40 60 80 100 100 100 100 100
ሁኔታ በመቶኛ - -
ቸው ስልጠና አጠናቃቂዎች
ማመቻቸ
ከስራ ጋር የተሳሰሩ ስልጠና 75 80 85 90 92 94 96 98 100
ት፣ በመቶኛ 64 70
አጠናቃቂዎች እድል፣
በተቋም ውሰጥ የሥራ ትውውቅ 5 6 7 8 8 8 8 8 8
ዕድል የተመቻቸላቸው ስልጠና በመቶኛ - -
አጠናቃቂዎች

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 71
ስትራቴጂካዊ ግብ ፡- 1 የቴ/ሙ/ት/ስ አግባብነት፤ ጥራት፤ ተደራሽነትና ፍትሀዊነትን ማረጋገጥ
መነሻ ኢላማ
ስትራቴ (201
ጂካዊ አመልካች መለኪያ

2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
2
ዓላማ

የስራ እድል መረጃን በመረጃ ቋት


ያደራጁና ለሰልጣኞች ተደራሽ በመቶኛ - 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100
ያደረጉ ተቋማት
ስልጠና አጠናቃቂዎችና የበቃ በቁጥር
የሰው ሃይል ፈላጊ ድርጅቶች
- 1
የሚገናኙበት የተዘረጋና የተተገበረ
የአሰራር ስርዓት
የሙያ ምክር አገልግሎት ያገኙ መቶኛ
0 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100
ሰልጣኞች
በአጫጭር ስልጠና ብቁ ከሆኑት መቶኛ
ውስጥ ሰልጣኞች ከስራ ጋር 60 65 70 75 80 81 82 83 84 85 86
የተሳሰሩ
መደበኛ ስልጠና ከስራ ጋር
በመቶኛ 64 70 75 80 85 90 92 94 96 98 100
አጠናቃቂዎችን የተሳሰሩ
ከስራጋር በራሳቸው በመ
የማስተሳሰር ምጣኔ 52 50 48 46 44 42 40 40 40 40 40
ስራ የፈጠሩ ቶኛ

በቅጥር በመ
48 50 52 54 56 58 60 60 60 60 60
ቶኛ
የድህረ ስልጠና በቁጥር
በፌደራል - 1 1
ጥናት በጊዜ ገደብ
በማከናወን በክልል በቁጥ
- 11 11 11 11 11
የሰልጣኞች የስራ ር
ትስስር ማረጋገጥ በቁጥ
እና የፕሮግራሞች በተቋም ር - 79 79 79 84 89 89 89 100 106
ቀጣይነት ማረጋገጥ

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 72
ስትራቴጂካዊ ግብ ፡- 1 የቴ/ሙ/ት/ስ አግባብነት፤ ጥራት፤ ተደራሽነትና ፍትሀዊነትን ማረጋገጥ
መነሻ ኢላማ
ስትራቴጂካዊ (201
አመልካች መለኪያ

2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
ዓላማ 2

1.3 በዓለም አቀፍ ደረጃ ዕውቅና


-
.የቴክኒክና ያገኙ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ በቁጥ 0 - 1 2 5 7 11 - - -
ሙያ ማዕከላት
ትምህርትና የተነደፈ የሃብት ማግኛ በቁጥር
- 1 - - - - - - -
ስልጠና ስትራቴጂ
የኢኮኖሚው የተቀመጠ በፈደራልና በክልል በቁጥር
1 - - - 1 - - - - - 1
ን የሙያና የፋይናንስ ቀመር
የሥራ በኢንዱስተሪው በፋይናንስ
ፍላጎት
የተደገፉ ተቋማት
ያማከለና
በቁጥር 0 5 10 30 100 500 600 1199 1212 1214 1225
ያስተሳሰረ
እንዲሆን
ማድረግ
1.4 የተግባርና ንድፈ ኃሳብ በቁጥር 0 1 - - - 1 - - 0 1 -
የትምህርትና ምጥጥንን በየሙያ ዘርፉ
ስልጠናውን የሚያሳይ የጥናት ሰነድ
የተግባርና የተሻሻለ የሰልጣኞች የሙያ
የንድፈ-ሃሳብ በመቶኛ - 75 80 85 90 95 99 99 99 99 99
ስነ-ምግባር
ሚዛኑን
በመጠበቅ በሰለጠነበት የሙያ መስክ
የሰልጣኞች የስራ ስነ ባህሪ ስልጠና የወሰዱ
ሙያ ብቃት፣ አጠናቃቂዎች በመቶኛ 0 80 90 100 100 100 100 100 100 100 100
ስነ-ምግባርና
እሴቶች
ማዳበር

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 73
ስትራቴጂካዊ ግብ ፡- 1 የቴ/ሙ/ት/ስ አግባብነት፤ ጥራት፤ ተደራሽነትና ፍትሀዊነትን ማረጋገጥ
መነሻ ኢላማ
ስትራቴጂካዊ መለኪ (2012
አመልካች

2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
ዓላማ ያ

የስልጠና ጥራት
ለማስጠበቅ
ከኢንዱስትሪው ጋር በቁ
0 1 2 2 2 2 2 2 2 2 2
ጥር
በጋራ የተደረገ ድጋፍና
ክትትል
1.5 የሙያ ብቃት ምዘና ወስደዉ የበቁ
የሰልጣኞችን ሰልጣኞች ምጣኔ በመ 55% 58% 61 64 67 70 73 76 79 82 85
ብቃት ቶኛ
ማረጋገጥ የተቋም ውስጥ ምዘናን ለማጠናከር በቁ 0 1 1 1 1 1 1
ትክክለኛ፣ 0 1 1 1
የተዘረጋ ስርዓት ጥር
አስተማማኝና
የመረጃ ቋት ያደራጁ ተቋማት በመ 100 100 100 100 100 100
አካታች የሆነ 0 - 30 50 80
ቶኛ
የምዘና
ብቃት በምዘና የተረጋገጠ በቁ 523052 39.9 44.9 49.9 54.9 59.9 64.9 69.9 74.9 79.9 84.9
ስርዓት
በመንግስትና በግል ድርጅቶች ጥር 35.9%
መፍጠርና
በመካከለኛና ዝቅተኛ ደረጃ የተቀጠሩ
ማጠናከር
ባለሙያዎች
ብቃታቸው በምዘና የተረጋገጠ ለገበያ በመ
100000 120000 140000 160000 200000 220000 240000 260000 280000 300000
የሚያቀርቡ አርሶ አርብቶ አደሮች ቶኛ
ብቃታቸው በምዘና የተረጋገጠ በቁ
328767 100000 450000 495000 544500 589950 649845 714830 786313 864945 1057934
መደበኛ ስልጠና አጠናቃቂዎች ጥር
በመደበኛ ስልጠና አጠናቃቂዎች በመ
55 60 65 70 75 80 85 86 90 95 100
ምዘና የመብቃት ምጣኔ ቶኛ

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 74
ስትራቴጂካዊ ግብ ፡- 1 የቴ/ሙ/ት/ስ አግባብነት፤ ጥራት፤ ተደራሽነትና ፍትሀዊነትን ማረጋገጥ
ስትራቴ መነሻ ኢላማ
ጂካዊ አመልካች መለኪያ (2012

2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
ዓላማ
ብቃታቸው በምዘና የተረጋገጠ የገበያ- በመቶኛ
ተኮር አጫጭር ስልጠና 98452 50 60 65 70 75 80 85 90 95
55
አጠናቃቂዎች
የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት በቁጥር 32,550 24413 246885 25030 254280 25901 2642 27031 27720 28507 294081
ድጋፍ አግኝተው ብቃታቸው በምዘና 6 3 8 91 5 1 4
የተረጋገጠ የጥ/አ/ ኢንተርፕራይዝ
አንቀሳቃሾች
ከኢንዱስትሪው ጋር በጋራ በመሆን በቁጥር 79 72 72 72 72 72 72 72 72 72 72
የተግባርና የንድፈ ሀሳብ ምጥጥንን
ጠብቀው የተዘጋጁ ስርዓተ አዲስ 13 20 20 20 20 20 20 20 20 20 20
ትምህርቶች ክለሳ 66 52 52 52 52 52 52 52 52 52 52
1.6 ጥራትን ለማስጠበቅ የዲጅታል ምዘና በመቶኛ 45 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100
የትምህር ተግባራዊ የደረጉ የብቃት ማዕከላት
ትና የተከለሰ የሰልጣኞች የምልመላ በቁጥር - 1 1 1 1 1
ስልጠና መስፈርት ፤
ጥራትን የተሻሻለ የሥርዓተ ትምህርት በቁጥር - - 1 1 1
ለመጠበ ስርዓት
ቅና
ለማጠናከ
የአሰልጣኝ ሰልጣኝ ጥምርታ በሃርድ
ር በቂ 1፡20 1፡19 1፡18 1፡17 1፡16 1፡15 1፡15 1፡15 1፡15 1፡15 1፡15
ግብዓትና ንጽጽር
አቅርቦት በሶፍት
እንዲሟላ 1፡34 1፡33 1፡25 1፡22 1፡22 1፡20 1፡20 1፡20 1፡20 1፡20 1፡20
ንጽጽር
ማድረግ፣

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 75
ስትራቴጂካዊ ግብ ፡- 1 የቴ/ሙ/ት/ስ አግባብነት፤ ጥራት፤ ተደራሽነትና ፍትሀዊነትን ማረጋገጥ
ስትራቴ መነሻ ኢላማ
ጂካዊ አመልካች መለኪያ (2012

2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
ዓላማ
የአይሲቲ እውቀትና ክህሎትን በቁትር - 1 1 1 1 1 1 1 1 1 1
አቀናጅቶ የተዘጋጀ የቴክኒክና ሙያ
ትምህርትና ሥልጠና ሥርዓተ
ትምህርት፣
የተቋቋመ ሀገር ዓቀፍ የሙያተኞች በቁጥር - 1
ም/ቤት (National skill council)
የተቋቋመ ሀገር ዓቀፍ የዘርፍ በቁጥር - 1
ማህበራት ም/ቤት
የገበያ ፍላጎትን የተክለሱ፣ በቁጥር 294 82 82 82 82 82 82 82 82 82 82
መሰረት በማድረግ ነባር
የተዘጋጀ አዳዲስ ሙያዎች
የሙያ ደረጃዎች (OS) አዳዲስ በቁጥር 750 10 10 10 10 10 10 10 10 10 10
እና ነባር የሙያ ደረጃ የሙያ
ክለሳ፣ ደረጃዎች
በአዲስ መልክ አዲስ በቁጥር 740 10 10 10 10 10 10 10 10 10 10
የተዘጋጁና የተከለሱ የተከለሱ በቁጥር 205 245 305 365 425 485 545 610 675 740 780
የምዘና መሳሪያዎች፣
ከሀገር አቀፉ የሙያ ብቃት ማእቀፍ በቁጥር - - 1 -
ጋር የተጣጠመ የ/ቴ/ሙ/ስ የብቃት
ማዕቀፍ
የተዘጋጀ የስልጠና ፕሮግራሞች በቁጥር - 1 - - - - - -
የምዝገባ ኦዲትና ማፅደቅያ -
መመሪያ
ግብአቶችየተሟሉላቸው ዎርክሾፖች
በመቶኛ 40 60 70 80 90 100 100 100 100 100 100
ያሏቸው ተቋማት
ተገቢ ግብዓት የተሟላላቸው 100 100 100 100 100
በመቶኛ - 25 40 60 80 100
ወርክሾፖች
ወደ ልህቀት ማዕከልነት የተሸጋገሩ
በቁጥር - - 3 5 7 9 11 13 15 17 19
ፕሮግራሞች

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 76
ስትራቴጂካዊ ግብ ፡- 1 የቴ/ሙ/ት/ስ አግባብነት፤ ጥራት፤ ተደራሽነትና ፍትሀዊነትን ማረጋገጥ
ስትራቴ መነሻ ኢላማ
ጂካዊ አመልካች መለኪያ (2012

2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
ዓላማ
የአካል ጉዳተኛ ሪሶርስ ማዕከል ያቋቋሙ
ተቋማት ቁጥር 4 8 19 30 41 52 63 74 85 96 110

የማሰልጠኛ መሳሪያ ሰልጣኝ ጥምርታ


ንጽጽ
0 1፡1

1፡1 1፡1 1፡1 1፡1 1፡1 1፡1 1፡1 1፡1 1፡1
1.7 አጠናቃቂ ሰልጠኞችን የሙያ ብቃት
የትምህ ለማጠናከርና ለማጎልበት የተግባር በቁጥር - - 1
ርትና
ስልጠና ስልጠና እንዲያገኙ የተጠናከረ ስርዓት
ብቃት ከኢንዱስትሪና ከሴክተር መሥሪያ ቤቶች
ማጠናከ ልምድ ባላቸው ሙያተኞች የተግባር በመቶ
- - 5 10 15 20 25 30 35 40 50
ር ኛ
ስልጠና እንዲሰጡ ያደረጉ ተቋማት ፣
የሰልጣኞች ብቃት ለማሳደግ የክህሎት
በቁጥር - 673 712 797 882 977 1082 1225
ውድድር ያካሄዱ የስልጠና ተቋማት ፣
በተቋማት የተደራጁ የሰልጣኞችን ፍላጎት 250
በቁጥር - 63 80 100 120 150 200 300 350 400
ያገናዘቡ የክህሎት ማበልጸጊዬ ማዕከላት
በሙያ ክህሎት ውድድር መድረክ ላይ
በቁጥር 2054 4108 5000 5000 5500 6000
የተሳተፉ ሰልጣኞች፣
በትብብር ስልጠና የተሳተፉ ሰልጣኞች በመቶ
45 50 55 60 65 70 75 80

ቁጥር ድምር 92020 100719 105515 110311 115107 119903 124699 129495 134291 139087
2206 2398 2685
ተላልቅ/ኢ 18404 20144 21103 23021 24940 25899 27817
ለትብብር ስልጠና መስጫነት በተባባሪነት 2 1 8
እውቅና የተሰጣቸው ኢንዱስትሪዎች 3309 3597 4028
መካከለኛ 27606 30216 31655 34532 37410 38849 41726
3 1 7
5515 5995 6714
አነስተኛ 46010 50360 52758 57554 62350 64748 69544
6 1 6

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 77
ስትራቴጂካዊ ግብ ፡- 1 የቴ/ሙ/ት/ስ አግባብነት፤ ጥራት፤ ተደራሽነትና ፍትሀዊነትን ማረጋገጥ
ስትራቴ መነሻ ኢላማ
ጂካዊ አመልካች መለኪያ (2012

2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
ዓላማ
1.8. በተጠና ገበያ ፍላጎት መሰረት
በቴ/ሙ/ የተመረጡ ፕሮግራሞች በአገር አቀፍ በቁጥር - - 5 10 15 20 25 30 35 40 45
ት/ስ ደረጃ ዕውቅና ያገኙ ተቋማት፣
ሂደት የአለም አቀፍ ፖሊቴክኒ
የተጠናከ በቁጥር 0 - 2 4 6 8 10 12 14 16 18
እስታንዳርድ ያሟሉ ፖሊ ክ

የጥራት ቴክኒክ ተቋማትና የብቃት
ማረጋገ የብቃት ማዕከላት፣ ማዕከላት፣

ስርዓት
መዘርጋ
ትና በቁጥር 0 - 1 2 5 7 11 - - -
መተግበ -

የተዘጋጀና የተተገበረ የጥራት


ማስጠበቂያ ስታንዳርድ፣ 1

በአገር አቀፍ ደረጃ ድምር


በወጣው ስታንዳርድ ቁጥር 0
መሰረትኦዲት 336 348 375 402 432 465 486 504 507
የተደረጉ ፕሮግራሞች መንግ
0
201 213 240 264 294 324 345 360 363
የግል 0



135 135 135 138 138 141 141 144 144

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 78
ጋይዳንስና ካውንስሊንግ ያደራጁ
ተቋማት በቁጥር 50 130 673 882 977 1082 1148 1199 1212 1214 1225

ስልጠና በሚሰጡባቸው ፕሮግራሞች


የዓለም አቀፍ የብቃት ማረጋገጫ በቁጥር 0 - 2 4 6 8 10 12 14 16 18
ያገኙ ፖሊቴክኒክ ተቋማት

ስትራቴጂካዊ ግብ ፡- 1 የቴ/ሙ/ት/ስ አግባብነት፤ ጥራት፤ ተደራሽነትና ፍትሀዊነትን ማረጋገጥ


ስትራ መነሻ ኢላማ
ቴጂካ (201
አመልካች መለኪያ

2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
ዊ 2
ዓላማ
የሙያ ብቃት ምዘና ተደራሽ የተደረገባቸው
በቁጥር 712 29 29 29 29 29 29 29 29 30 30
ወረዳዎች
1.9
በአዲስ እውቅና ያገኙ የኢንዱስትሪ ምዘና 2113
ለምዘና በቁጥር 1500 1500 1500 1500 1800 1800 1800 1800 1800 1800
ማዕከላት 3
ስርዓት
ተገልጋ እውቅና የታደሰላቸው የምዘና ማዕከላት
በቁጥር 4309 3720 3720 3720 3720 3720 3720 3720 3720 3722 3722
ዮች
ብቃታቸውን በምዘና ለተረጋገጠ ተመዛኞች 10000 45000 5899 6498 78631 86494 10579
የምዘና በቁጥር 0 495000 544500 714830
ስርዓት የታተመና የተሰራጨ ኦርጅናል ሰርተፊኬት 0 0 50 45 3 5 34
ተደራ ለህብረተሰቡ ተደራሽ የተደረጉ የምዘናና የሙያ 100 100 100 100 100 100 100 100 100
በመቶ
ሽነትን - 100
ደረጃ ሰነዶች ኛ
ማስፋ
ት፣ ኢንዱስትሪዎችን በምዘና ያሳተፉ የምዘና 50 80 100 100 100 100 100 100 100
በመቶኛ - 20
ማዕከለት
1. 10. በመደበኛ መርሃግብር ወደ ቴ/ሙ/ት/ስ/ የገቡ 3100 43446 6676 77549 92776 102154 10186
100000 532156 650526 714830
የቴ/ አዲስ ሰልጣኞች በቁጥር 00 4 04 7 8 5 62
ሙ/ት/ የሁሉም የነባር ተቋማት የስልጠኝ ቅብላ እድገት በመቶኛ
ስ 0 10 35 60 80 90 95 100 100 100
ተቋማ 5

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 79
ትን በተቋማት ተግባራዊ በተደረጉ የተለያዩ 1
የቅበላ የትምህርትና ስልጠና ስልቶች ተጠቃሚ የሆኑ በመቶኛ 0 2 4 6 8 10 12 13 14 15
አቅም
ማሳደ ሰልጣኞች
ግ፣ በተከፈቱ አዲስ ተቋማት ያደገ የአዲስ በመቶኛ -
ሰልጣኞች ቅበላ 5
10 15 20 25 30 35 40 45 50

የተዘጋጀ እና የተተገበረ የቅበላ አቅም በቁጥር 1


- 1 1 1 1 1 1 1 1 1
መገምገሚያ ቼክ ሊስት

ስትራቴጂካዊ ግብ ፡- 1 የቴ/ሙ/ት/ስ አግባብነት፤ ጥራት፤ ተደራሽነትና ፍትሀዊነትን ማረጋገጥ


መነሻ ኢላማ
ስትራቴ (201
ጂካዊ አመልካች መለኪያ

2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
2
ዓላማ

በመንግስትና በግል ተቋማት ቅንጅት በመቶኛ


- - 5 10 15 20 25 30 35 40 50
የሚሰጡ ፖሊቴክኒክ ተቋማት
በአጫጭር ስልጠና ወደ ቴ/ሙ/ት/ስ/ የገቡ በቁጥር 150000 215103 228124 241144 254165 267186 300000
1630207 1760414 1890621 2020828
ሰልጣኞች 0 5 2 9 6 3 0
አቅማቸው በስልጠና የተገነባ በመንግስትና
በግል ድርጅቶች በመካከለኛና ዝቅተኛ በመቶኛ 5 10 15 20 25 30 35 40 45 50 55
ደረጃ ተቀጥረው ያሉ ባለሙያዎች
አቅማቸው በስልጠና የተገነባ ምርታቸውን 22000 26000 28000
በመቶኛ 35351 100000 120000 140000 160000 200000 240000 300000
ለገበያ የሚያቀርቡ አርሶ አርብቶአደሮች 0 0 0
ተግባራዊ የተደረጉ ተለማጭና ገበያ ተኮር
በመቶኛ 0 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100
የትምህርትና ስልጠና ፕሮግራሞች
በርቀት ትምህርትና ስልጠና (ተከታታይ
ትምህርት፣ Online learning...) ዕድል በመቶኛ 0 1 1.5 2 2.5 3 3.5 4 4.5 5 5.5
ያገኙ ሰልጣኞች
በትብብር ስልጠና የተሳተፉ ሰልጣኞች
በመቶኛ 45 50 55 60 65 70 75 80 85 85 85

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 80
1.11 የተዘጋጀና የተተገበረ የሴቶች እና የልዩ 1 1 1 1 1 1 1 1
በቁጥር - 1 1
የትምህር ፍላጎቶች ድጋፍ መመሪያ
ትና የተዘጋጀና የተተገበረ የሴት የፈጠራ 1 1 1 1 1 1 1 1
በቁጥር - - 1
ስልጠና ባለሙያዎች የሽልማት መርሃ-ግብር
ውን በቴ/ሙ/ት/ስ/ የሴት ሰልጣኞች ተሳትፎ በሃረድ በመቶ
ፍትሓዊነ ማሳደግ 25 30 35 40 45 50 55 60 65 70
ሙያዎች ኛ

በሶፍት
ማረጋገጥ በመቶ
ሙያዎች 75 70 65 60 55 50 45 40 35 30

በቴ/ሙ /ት/ስ/ ተቋማት የሴት አመራሮች
በመቶኛ 5.7 7 10 15 20 25 30 35 40 45 50
ተሳትፎ ምጣኔ

ስትራቴጂካዊ ግብ ፡- 1 የቴ/ሙ/ት/ስ አግባብነት፤ ጥራት፤ ተደራሽነትና ፍትሀዊነትን ማረጋገጥ


መነሻ ኢላማ
ስትራቴጅ (2012
አመልካች መለኪያ

2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
ክ ዓላማ

1.12 ፦ የተዘጋጀና የተተገበረ የሴቶች እና በቁጥር


1
የቴ/ሙ/ት/ የልዩ ፍላጎቶች ድጋፍ መመሪያ፣
ስ የተዘጋጀና የተተገበረ ሴት የፈጠራ በቁጥር
- 1 1 1 1 1 1 1 1 1 1
ፍትሓዊነት ባለሙዎች የሽልማት መርሃ ግብር፣
ልዩ ችሎታ ያላቸው ሰልጣኞች
ማረጋገጥ
የሚለዩበት፤ በትምህርትና ስልጠና በቁጥር 1
የሚደገፉበት ተዘጋጀ ስርዓት፣
ልዩ የሙያ ችሎታ ላላቸው
ሰልጣኞች የተዘጋጀና የተተገበረ በቁጥር - 1
የእስኮላርሺፕ ስርዓት
ለአርብቶ አደርና ከፊል አርብቶ
አደር ማህበረሰብ የተዘጋጀ ልዩ በቁጥር - - 1 2 3 4 5 6 7 8 10
የስልጠና ፕሮግራም

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 81
በቴክኖሎጂ ቅጂ፤ ፈጠራ እና
በመቶኛ - - 0.5 1 1.5 2 3 4 5 6 7
ማሻሻል ያደገ የሴቶች ተሳትፎ፣
በተቀረፀና በተተገበረ ልዩ
የስልጠና ፕሮግራም ተጠቃሚ
በመቶኛ - - 5 10 15 20 25 30 35 40 50
የሆኑ በኢ-መደበኛ ልማት ዘርፎች
ላይ የተሰማሩ አካላት
የልዩ ፍላጎት ያላቸው ሰልጣኞች
ድጋፍ መስጫ ማዕከል ያቋቋሙ በቁጥር 4 8 19 30 41 52 63 74 85 96 110
ተቋማት

ስትራቴጂካዊ ግብ ፡- 1 የቴ/ሙ/ት/ስ አግባብነት፤ ጥራት፤ ተደራሽነትና ፍትሀዊነትን ማረጋገጥ


ስትራቴ መነሻ ኢላማ
ጂካዊ አመልካች መለኪያ (2012

2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
ዓላማ
በቴ/ሙ/ት/ስ/ ልዩ ፍላጎት ያላቸው 8649
መደበኛ
ሰልጣኞች ተሳትፎ 4444 1219 4500 4895 5445 5899 6499 7148 7863
1365
በቁጥር
አጫጭር 2281
16302 17604 18906 20208 21510 24114 25417 26719 300000
8777 2
ለአርብቶ አደሮችና ከፊል አርብቶ
አደሮች የተዘጋጁ ልዩ የስልጠና በቁጥር - - 5 5 5 5 5 5 5 5 5
ፕሮግራሞች
በቴክኖሎጂ ቅጂ፤ፈጠራ እና ማሻሻል
ላይ የሴቶች ተሳትፎ በመቶ
- 5 8 11 14 17 20 23 26 29 32

ልዩችሎታ/ተሰጥኦ ያላቸው ሰልጣኞች


ስኬታማ እንዲሆኑ የተዘረጋና በቁጥር 0 - 1 - 1 1 1 1
የተተገበረ ስርዓት

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 82
የሰኮላርሺፕ እድል ያገኙ ልዩ የሙያ
በቁጥር - - 3 5 7 9 11 13 15 17 19
ችሎታ ያላቸው ሰልጣኞች
በተቋማት በኢ-መደበኛ ልማት ዘርፎች
ላይ ለተሰማሩ አካላት የተዘጋጀ ልዩ በቁጥር - - 7 10 13 16 19 22 25 28 31
የስልጠና ፕሮግራም፣
ልዩ ፍላጎት ላላቸው ሰልጣኞች ድጋፍ በመቶ
0 10 20 30 40 50 60 70 80 90 100
መስጫ ማዕከላትን የዘጋጁ ተቋማት፣ ኛ
በቴ/ሙ/ት/ስ/ ተቋማት የሴች
በመቶኛ 22 24 26 28 30 32 34 36 38 40 50
አሰልጣኞች ተሳትፎ ምጣኔ
የአካልጉዳተኞች አገልግሎት ምቹ
በመቶኛ 2 50 60 70 80 90 100 100 100 100 100
የሆኑ ተቋማት

ግብ 2፡-፡-የቴሙትስ ተቋማዊ አቅምና ብቃት ማጎልበት


መነሻ ኢላማ
ስትራቴጂካዊ (2012
አመልካች መለኪያ

2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
ዓላማ

የአካባቢውን የልማት ኮሪደር ግምት ውስጥ ያስገባ


2.1 የቴ/ሙ/ት/ ዲዛይን የተዘጋጀላቸው ወርክሾፖችና የህንጻ በመቶኛ - - 50 100 100 100 100 100 100 100 100
ስልጠና ተቋማት ዲዛይኖች
በጥንካሬያቸውና በተወሰኑ የሙያ መስኮች ላይ እንዲሰሩ የተከፈቱ
በአካባቢያቸው ባለ በቁጥር - - 3 6 9 12 15 18 21 24 27
የልህቀት ማእከላት
እምቅ ሀብት ለተግባር ስልጠና መማሪያ ፋብሪካ የተቋቋመላቸው
በመለየት እንደየ በቁጥር - - 2 4 6 8 10 12 14 16 18
ተቋማት
ትኩረት በተግባር ስልጠና
መስካቸው
አቅማቸውን (cooperativetraining,apprenticeship,internship) በመቶኛ 45 50 55 60 65 70 75 80 85 85 85
ማጎልበት የተሳተፉ ሰልጣኞች
የተጠናከረ የክላስተር አደረጃጀት የፈጠሩ ተቋማት
በቁጥር 80 80 80 85 90 90 90 90 101 107 117
2.2. የተዘጋጀ የአሰልጣኝነት ሙያ ስነ-ምግባር ደንብ በቁጥር - - 1
የአሰልጣኞችና
የመዛኞች ልማት የተከለሰ የአሰልጣኞች ምልመላ ፣ ምደባ እና 1
በቁጥር -
ልማት መመሪያ

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 83
ማጠናከርና የተቋቋመ የአሰልጣኞችና መዛኞች ማሰልጠኛ ተቋም በቁጥር 1 1
-
ማስፋፋት
የተዘረጋና የተተገበራ የአሰልጣኞችና መዛኞች
በቁጥር 1
የሙያ ፈቃድና እድሳት ስርዓት
ለአሰልጣኞች በቴክኖሎጂ እና በምርምር ሥራ ላይ 1
በቁጥር
እንዲሰማሩ የተዘረጋ ሥርዓት
ተከታታይ የሙያ ማሻሻያና የአቅም ግንባታ ስልጠና
የወሰዱ አሰልጣኞች በቁጥር

የተዘረጋ የአሰልጣኞችና መዛኞች የጥቅማጥቅም


ሥርዓት በቁጥር 1

ግብ 2፡-፡-የቴሙትስ ተቋማዊ አቅምና ብቃት ማጎልበት


ስትራ መነሻ ኢላማ
ቴጂካ (2012
አመልካች መለኪያ

2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022

ዓላማ
በአገር ውስጥም ሆነ ሦስተኛ
በቁጥር - - - 30 35 40 50 100 150 200 250
በውጭ አገር በሁለተኛና ዲግሪ
ሶስተኝ ዲግሪ የሰለጠኑ ሁለተኛ
አሰልጣኞች ዲግሪ (ኤ በቁጥር 1314 1714 2211 2711 3711 5211 6661 8597 10533 11099 11150

ደረጃ)
በኢንዱስትሪዎች ውስጥ የተግባር በመቶ
- - 10 15 20 25 30 35 40 45 50
ልምምድ ያደረጉ አሰልጣኞች ኛ
የተቋቋመ የአሰልጣኞች፣የመዛኞችና
አመራሮች የስራ ላይ ስልጠና አቅም በቁጥር - - 5 11 - - - - - - -
መገንቢያ ተቋም
የተሻሻለ የአሰልጣኞች እና አመራሮች
በቁጥር 1 1 - - - - - - - - -
የብቃት ማዕቀፍ

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 84
የቴ/ሙ/ት/ስ ገጽታ ግንባታ መመሪያ
1
ማዘጋጀትና መተግበር፤
የተዘጋጀ የአሰልጣኞችየማበረታቻ
በቁጥር 1 - - - - - - - - -
ስርዓት
የተከለሰና የተጠናከራ የአሰልጣኞች
የሙያ መዋቅር (career development 1
structure)
የተዘረጋና የተተገበረ አገር አቀፍ በቁጥር
የዓመቱ ምርጥ የቴክኒክና ሙያ
ትምህርትና ሥልጠና አሰልጣኞችና - - 1
የፈጠራ ባለሙያዎች የሽልማት መርሃ
ግብር
የተዘረጋና የተተገበረ የቴክኖሎጂዎች በቁጥር
1
የጥራት ደረጃ መለኪያ አሰራር
አጠ/ድምር 28330 28330 33413 36754 36872 40615 44677 49145 54059 66121
28330
23330 23330 23330 24726 26830 26548 28837 31274 33910 36760 44301

ግብ 2፡-፡-የቴሙትስ ተቋማዊ አቅምና ብቃት ማጎልበት


ስትራቴ መነሻ ኢላማ
ጂካዊ አመልካች መለኪያ (2012

2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
ዓላማ
የተሟሉ የተቋም
ውስጥ አሰልጣኞች

23330
ድምር
በPhD ደረጃ ብቃቱየተረጋገጠ 500 1032 1340 1523 1729
5000 5000 5000 8687 9924 11778 21820
አሰልጣኝ 0 4 3 5 9
በ A ደረጃ
- - - - - - 50 100 150 200 250
ብቃቱየተረጋገጠአሰልጣኝ

የግል 500 500 500 500 500 500 500 500 500 500 500

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 85
በጋራ ቅጥር የሚሰሩ የኢንደስትሪ ባለሙያዎች
በቁጥር - - 100 200 300 400 500 600 700 800 1000
/የተቋም አሰልጣኞች
2.3. በቴክኒክና ሙያ ትምህርትስልጠና ስርዓት
በመቶኛ 95.8% 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100
የቴክኒክ ውስጥ ያደጉ የተቋም አመራሮች
ና ሙያ የአመራሮች ምልመላና ምደባ የሙያ ብቃትና
ትምህር ልምድ(Merit-based) እንዲሆን የተዘረጋና በቁጥር 1
ት የተተገበራ ስርዓት
ስልጠና የተዘረጋና የተተገበረ የስራ ዘመንን (term
ተቋማት based) መሰረት ያደረገ የተቋም አመራሮች በቁጥር 1
አመራር ምደባ ሥርዓት
ምደባ፣ የተዘረጋና የተተገበረ ሥራ ውጤትን መሠረት
ብቃትና ያደረገ የአመራር የጥቅማጥቅምና የደረጃ እድገት ቁጥር 1
ችሎታ ሥርዓት
ማጎልበት የሙያ ፍቃድና ፍቃድ በመቶኛ - - - 5 15 30 50 70 80 90 100
፣ እድሳትያገኙ አመራሮች
እድሳት በመቶኛ - - - - - - 5 15 30 50 70

ግብ 2፡-፡-የቴሙትስ ተቋማዊ አቅምና ብቃት ማጎልበት


መነሻ ኢላማ
ስትራቴጂካዊ (2012
አመልካች መለኪያ
2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
ዓላማ

በዓመት ውስጥ አጫጨር ቁጥር


1585 320 359 397 440 487 517 540 545 546 551
በብቃት ማዕቀፉ
መሰረት 60 60 60 60 60 60 60
A 60 60 60 60
በአጫጭር እና
በመደበኛ
ስልጠና መደበኛ
ብቃታቸው
ph በቁጥር - - - - - - 14 14 14 14 14
የተረጋገጠ
የዘርፉ
አመራሮች
ከሁሉም ፖሊቴክኒክ ኮሌጆች
72 200 200 200 272 150 160 170 180 190 200
(Industry Extension Leaders)

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 86
በኢንድስትሪ ኤክስቴንሽን
ድጋፍ Training
ለተቋማ ትአመራሮች የተዘጋጀ
ቁጥር 0 1 - - - - - - - -
የማትጊያ /የማበረታቻ ስርዓት
ብቃታቸው ያደገ የብቃት 100 100 100 100 100
በመቶ
ማዕከላት አመራሮችና 0 60 70 80 90 100

ፈፃሚዎች
በተሰማሩበት የሙያ መስክ ጋር 100 100 100 100 100
እንዲተዋወቁ ( induction በመቶ
- - 50 70 90 100
training) የተሰጣቸው ኛ
ባለሙያዎች
ለባሙያዎች የተነደፈና
1
የተተገበረ የማበረታቻ ዘዴ

ግብ 2፡-፡-የቴሙትስ ተቋማዊ አቅምና ብቃት ማጎልበት


መነሻ ኢላማ
ስትራቴጂካዊ ዓላማ አመልካች መለኪያ (2012

2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
2.4. የቴ/ሙ/ት/ስ የተቀረፀና የተተገበረ በብቃት ላይ
ተቋማት የተመሰረተ( merit based)
ባለሙያዎችን - - - 1 1 1 1
የት.ስ.ባለሙያዎች፣ መመልመያ
ልማት ማጠናከር
መስፈርት
ከተሰማሩበት የሙያ መስክ ጋር
እንዲተዋወቁ የማስተዋወቂያ ስልጠና(
በመቶኛ - 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100
induction training) የወሰዱ የቴ.
ሙ.ት.ስ ባለሙያዎች፣
የተቀረጹና የተከለሱ ፓሊሲና ስትራቴጂ
በቁጥር 1 - - - - - - - -
ማዕቀፎች

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 87
2.5፦ የቴ/ሙ/ት/ስ የተዘጋጀና የተተገበረ የገጽታ ግንባታ
በቁጥር 1 - - - - - - - -
ተቋማዊ ብቃት መመሪያ
ማሳደግ በየደረጃው የተደራጁ ተናባቢና ለውጥ
በቁጥር 1
አምጭ ተቋማዊ መዋቅር
የተዘረጋና የተደራጀ ክልላዊ የተቋማት
በቁጥር 1
ደረጃ አሰጣጥ ስርዓት፣
የተከለሰ የተቋማት ዕውቅና አሰጣጥና
1
እድሳት ስርዓት፣

የተቋቋመ የህዝብ እና መንግስታዊ ያልሆኑ ቁጥር 1


ባለድርሻ አካላት ምክር ቤት
የተጠናከረና የጎለበተ የቦርድ አስተዳደር
በመቶኛ - 50 70 100 100 100 100 100 100 100 100
ያላቸው ተቋማት

ግብ 2፡-፡-የቴሙትስ ተቋማዊ አቅምና ብቃት ማጎልበት


መነሻ ኢላማ
ስትራቴጂካዊ ዓላማ አመልካች መለኪያ (2012

2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
የተዘጋጀና የተተገበረ የቴክኒክና ሙያ ት/ስ/
ተቋማት የውስጥ ገቢማመንጫ ማዕቀፍ በቁጥር - - 1

ከተቋማት በጀት በህብረተሰብ ተሳትፎ የተገኘ


2.6፦ የቴ/ሙ/ት/ስ በመቶኛ - 5 6 7 8 9 10 11 12 13 15
ገቢ ድርሻ
የፋይናንስ ስርዓት የተነደፈና የተተገበረ የሃብት ማግኛ
እንዲጎለብትና በቁጥር 1
እንዲጠናከር ስትራቴጂ፣
ማድረግ፤ በፌዴራልና ክልል ደረጃ የተቀመጠ የፋይናንስ
- - - 1
ቀመር
የተዘረጋና የተተገበረ የሰልጣኞች የብድር
1
አገልግሎት ስርዓት፣

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 88
ለተቋማት የተዘረጋና ተተገበረ የጥቅል በጀት
በቁጥ - 1 1
አመዳደብ ስርዓት
በፌዴራል እንዲተዳደሩ የተደረጉ ተቋማት
በቁጥር - 2 3 5 7 9 11 13 15 17

የተዘረጋና የተተገበረ አንድ ቋት ገንዘብ


በቁጥር 1
ድጋፍ አሰራር

ግብ 3፡- የቴ/ሙ/ት/ስ የማህበረሰብ ተሳትፎ፤ ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አግልግሎት እና የሳይንስ ባህል ግንባታ ማጠናከር፤
መነሻ ኢላማ
ስትራቴጂካዊ (201
አመልካች መለኪያ
2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
ዓላማ 2
3.1. በሀገር በጥናት ከተለዩት መካከል ሙያ ደረጃ፣ - - 30 40 50 60
በቀል የዕደ ስርዓተ ትምህርትና TTLM በቁጥር 70 90 100 100 100
ጥበብ የተዘጋጀላቸው አገር በቀል ሙያዎች
ሙያዎች የበቃ ሀገር በቀል ሙያዎችን ለመለየት፣
የሰው ሃይል ለመሰብሰብና ለማደራጀት ሲባል በቁጥር - 1 1 1 1
ማፍራት የተካሄደ ጥናትና ምርምር

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 89
አስፈላጊውን ግብዓት በማሟላት በሀገር
በቀል ሙያዎች ስልጠና የሚሰጡ በመቶኛ - , 5 15 25 35 45 55 65 75 85
ተቋማት

ግብ 3፡- የቴ/ሙ/ት/ስ የማህበረሰብ ተሳትፎ፤ ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አግልግሎት እና የሳይንስ ባህል ግንባታ ማጠናከር፤
መነሻ ኢላማ
ስትራቴጂካዊ (2012
አመልካች መለኪያ

2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
ዓላማ

3.2. በቴ/ሙ/ት/ስ ውስጥ የተካተቱ በመቶኛ


የቴ/ሙ/ት/ስ/ የSTEM ትምህርትና ሥልጠና - - 100 100 100 100 100 100 100
የሳይንስ ፕሮግራም
ባህል ግንባታ
የ“STEM” ማዕከላት የቋቋሙ በመቶኛ
ለማጠናከር - - 25 35 45 70 80 90 100 100 100
በSTEM ተቋማት
ፕሮግራም ለማህበረሰቡ እና ሰልጣኞች የተዘረጋ በቁጥር
መደገፍ፤ - - 1
የSTEM ግንዛቤ ማስጨበጫ አሰራር
በቴ/ሙ/ት/ስ ውስጥ ሳይንስና ባህልን በቁጥር
- - 1
ለማቀናጀት የተዘረጋ ሥርዓት
የስልጠና ተቋማት ከሳይንሳዊ በቁጥር
- - 1
ባህል ጋር በተያያዘ ለኢንዱስትሪው

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 90
የአማካሪነት ሚና እንዲጨወቱ
የተዘረጋ ሥርዓት
ለአንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ት/ት በመቶኛ - 5 10 20 30 40 50 60 70 80
ቤት ተማሪዎች የጋራ የክህሎት
-
ማበልጸጊያ ማዕከላትን ያቋቋሙ
ተቋማት
ለማህበረሰቡ የICT ክህሎት) (Digital በመቶኛ -
Literacy) ግንዛቤ ያስጨበጡ - 25 35 45 70 80 90 100 100 100
ተቋማት
በችግር ፈቺ ምርምር እና በሳይንስ በመቶኛ
ባህል ግንባታ ላይ የተሳተፉ - - 15 25 35 45 55 65 75 85 95
አሰልጣኞች
ግብ 3፡- የቴ/ሙ/ት/ስ የማህበረሰብ ተሳትፎ፤ ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አግልግሎት እና የሳይንስ ባህል ግንባታ ማጠናከር፤
መነሻ ኢላማ
ስትራቴጂካዊ ዓላማ አመልካች መለኪያ (201

2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
2
በኢንድስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት በመቶኛ - 20 25 30 35 40 50 60 70 80 90
3.3. የቴ/ሙ/ት/ስ የተሳተፉ ብቃት ያላቸው አሰልጣኞች
ተቋማት የኢንዱስትሪ
ኤክስቴንሽን በመንግስትና በግል ተቋማት ቅንጂት በቁጥር - - 50 55 75 85 95 115 135 160 200
አገልግሎትና ማህበረሰብ የቴክኖሎጂ ድጋፍ የሰጡ ተቋማት
ተሳትፎ ማጠናከር፣ `የተሟላ የኢንዱስትሪ ነባር በቁጥር - 117 119 122 1261 1302 134 140 1464 153 1614
ኤክስቴንሽን ድጋፍ ያገኙ 100 651 646 63 93 964 311 35 450 89
ማኑፋክቸሪንግ አዲስ በቁጥር - 440 506 581 6619 7609 875 100 1157 133 1530
ኢንተርፕራይዞች 00 00 90 0 0 03 628 22 080 42

የተሟላ ድጋፍ ያገኙ ነባር በቁጥር - 684 684 684 6847 6847 684 684 6847 684 6847
Agriculture 79 79 79 9 9 79 79 9 79 9
ኢንተርፕራይዞች አዲስ በቁጥር - 600 720 864 1036 1244 149 179 2149 257 3095
00 00 00 80 16 299 159 91 989 87
ነባር በቁጥር - 712 712 712 7121 7121 712 712 7121 712 7121
19 19 19 9 9 19 19 9 19 9

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 91
የተሟላ ድጋፍ ያገኙ አዲስ በቁጥር - 400 460 529 6083 6202 713 820 9433 108 1247
Cnostruction 00 00 00 5 5 29 28 2 482 54
ኢንተርፕራይዞች
የተሟላ ድጋፍ ያገኙ ነባር በቁጥር - 438 438 438 4382 4382 438 438 4382 438 4382
service ኢንተርፕራይዞች 27 27 27 7 7 27 27 7 27 7
አዲስ በቁጥር - 300 360 432 5184 6220 746 895 1074 128 1547
00 00 00 0 8 50 80 96 995 94
የተሟላ ድጋፍ ያገኙ ነባር በቁጥር - 476 486 499 5137 5310 550 572 5971 625 6585
ማኑፋክቸሪንግ 294 890 318 80 10 186 090 28 758 12
ኢንተርፕራይዞች አዲስ በቁጥር - 880 101 116 1323 1521 175 201 2314 266 3060
አንቀሳቃሾች 00 200 380 80 80 006 256 44 160 84
ነባር በቁጥር - 136 136 136 1369 1369 136 136 1369 136 1369
የተሟላ ድጋፍ ያገኙ ግብርና 956 956 956 56 56 956 956 56 956 56
ኢንተርፕራይዞች አዲስ በቁጥር - 120 144 172 2073 2488 298 358 4299 515 6191
አንቀሳቃሾች 000 000 800 60 32 598 318 82 978 74
የተሟላ ድጋፍ ያገኙ ነባር በቁጥር - 142 142 142 1424 1424 142 142 1424 142 1424
Construction 438 438 438 38 38 438 438 38 438 38
ኢንተርፕራይዞች አንቀሳቃሽ አዲስ በቁጥር - 400 460 529 6083 6174 713 820 9433 108 1247
00 00 00 5 7 29 28 2 482 54
የተሟላ ድጋፍ ያገኙ ነባር በቁጥር - 131 131 131 1314 1314 131 131 1314 131 1314
service ኢንተርፕራይዞች 481 481 481 81 81 481 481 81 481 81
አንቀሳቃሽ አዲስ በቁጥር - 600 720 864 1036 1244 149 179 2149 257 3095
00 00 00 80 16 300 160 92 990 88

በደረጃ 4 ሙያተኛ 1018 488 493 500 5085 5180 528 540 5544 570 5881
/ማስተርክራፍትስማን/ በቁጥር 2 27 77 61 6 4 58 63 0 15 6
የሚመሩኢንተርፕራይዞች
በኤክስፖርት ደረጃ ላሉ
106 108 110 117 119 124
ኢንትርፕራይዞች አጋዥ ድጋፍ በቁጥር 1040 1126 1148 1218 1267
1 2 4 1 4 2
መስጠት
ለትብብር ስልጠና ውጤታማት የተዘረጋና በቁጥር - - - 1
የተተገበረ የቫውቸር ስርዓት፣

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 92
የህብረተሰቡን ኑሮ በሚለውጡ ማህበረሰብ በመቶኛ - - 30 50 70 90 100 100 100 100 100
ልማት ሥራዎች በንቃት ተሳትፎ የደረጉ
ተቋማት
በኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት በመቶኛ - - 10 20 30 40 50 60 70 80 90
የተሳተፉ የግል ስልጠና ተቋማት

ግብ 3፡- የቴ/ሙ/ት/ስ የማህበረሰብ ተሳትፎ፤ ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አግልግሎት እና የሳይንስ ባህል ግንባታ ማጠናከር፤
መነሻ ኢላማ
ስትራቴጂካዊ (201
አመልካች መለኪያ 2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
ዓላማ 2
3.4. ሀገር በጥናትና ምርምር የተለዩ፣ የተሰበሰቡና
በቀል አመቺ የተደረጉ ሀገር በቀል በቁጥር - 1
የሙያዎች ቴክኖሎጂዎች
ዕውቀቶችንና የተዘጋጀ የሀገር በቀል የቴክኖሎጂ
ክህሎቶችን እውቀት የሚለማበትና የሚመራበት በቁጥር - 1
የአሰራር ስርዓት
ለይቶ
የለሙ ሀገር በቀል የቴክኖሎጂ
በማደራጀት በመቶኛ 30 40 50 60 70 80 90 100 100
እውቀቶች

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 93
በቴክኖሎጂ
የተገነባና ስራ ላይ የዋለ የሀገር በቀል
እንዲዘምኑ
የቴክኖሎጂ እውቀቶች መመዝገቢያና በቁጥር - 1 - - - - - - -
በማድረግ
ማደራጃ ዘመናዊ መረጃ ቋት
ማልማት
3.5. . የተዘጋጀና የተተገበረ የሰልጣኞች የበጎ
በቁጥር 1
ሰልጣኞች በበጎ ፍቃድና ብሄራዊ አገልግሎት ሥርዓት
ፈቃደኝነት እና በቴ/ሙ/ት/ስ ሥርዓት ውስጥ የበጎ
በብሔራዊ ፈቃደኝነት እና ብሔራዊ አገልግሎትን በመቶኛ 30 50 70 90 100 100 100 100 100
አገልግሎት ለማስተዋወቅ በጀት የያዙ ተቋማት
እንዲሳተፉ በበጎ ፈቃደኝነት እና በበጎ
ማድረግ፣ በብሔራዊ አገልግሎት ፈቃድ
በመቶኛ - - 30 50 70 90 100 100 100 100 100
የሰልጣኞች ተሳትፎ አገልግሎ

በብሄራዊ
አገልግሎ በመቶኛ - - 10 30 50 70 90 100 100 100 100

ግብ 4፡- የቴ/ሙ/ት/ስ ኢኖቬሽን፤ጥናትና ምርምር እና የቴክኖሎጂ ሽግግርን ማሳደግ፤


መነሻ ኢላማ
ስትራቴጂካዊ ዓላማ አመልካች መለኪያ (2012

2017
2013

2014

2015

2016

2018

2019

2020

2021

2022
4.1፦ በቴክኒክና ሙያ የተቋማትና
ትምህርትና ስልጠና ፣ የኢንዱስትሪዎች ትስስር
በዩኒቨርስቲ፣ በምርምር ቁጥር - - 1 1 1 1 1
ለማጠናከር የተዘረጋና
ተቋማት፣ በኢንዱስትሪ፣ እና
ተተገበረ ሥርዓት

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 94
በሴክተር መ/ቤቶች መካከል የምርምር ፕሮጀክቶችን - 30 35 40 50 60 80 100 120 140
የአሰራር ስርዓት በመዘርጋት በጋራ የቀረጹና የተገበሩ ቁጥር -
ትስስር ማጠናከር፣ ተቋማት
ከውጭ አገር ተቋማት
ጋራ ትስስርና አጋርነት በቁጥር - 5 7 9 11 13 15 17 19 21 25
የፈጠሩ ተቋማት

4.2 የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት የሰው ኃይል ፍላጎትን 20 50 80 100 100 100 100 100 100
የኢንዱስትሪውንና የሴክተር መነሻ በማድረግ ስልጠና በመቶኛ - -
መስሪያ ቤቶችን ፍላጎት
መሰረት ያደረጉ የሚሰጡ ተቋማት
ፕሮግራሞችን በጋራ ቀርጸው ከሴክተር መሥሪያ - 2 5 8 11 14 17
እንዲሰጡ ማድረግ፣ ቤቶችና ከኢንዱስትሪዎች
በመቶኛ - 20 23 26
ጋር በቅንጅት የሚሰጡ
የስልጠና ፕሮግራሞች
4.3፦ የሙያ ደረጃ ምደባ፣ የተዘረጋና የተተገበረ
በቁጥር 1
የምዘና መሳሪያ ዝግጅት፣ የአሰራር ስርዓት
ስርዓተ ትምህርት ቀረጻ፣ በተለያዩ መስኮች 100 100 100 100 100 100
የትብብር ስልጠና ግምገማና
የኢንዱስትሪዎችና
ክለሳ ከባላድርሻ አካላት ጋር በመቶኛ 46 50 70 90 100
ሴክተር መስሪያ ቤቶች
በጋራ እንዲከናወን ስርዓት
በመፍጠር መተግበር፣ ተሳትፎ

ግብ 4፡- የቴ/ሙ/ት/ስ ኢኖቬሽን፤ጥናትና ምርምር እና የቴክኖሎጂ ሽግግርን ማሳደግ፤


መነሻ ኢላማ
ስትራቴጂካዊ (2012
አመልካች መለኪያ
2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
ዓላማ

4.4፦ የቴ/ሙ/ት/ስ
ዓለም
አቀፋዊነትንና በተለያዩ የውጭ ሀገር ተቋማት
አጋርነትን ለትምህርትና ስልጠና እና በቁጥር - - 5 10 15 20 25 30 60 100 150
(Internationalizati ለምርምር የተላኩ ሰልጣኞች፣

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 95
on and በተቋማት የአጭርና የረጅም ጊዜ
Partnership)ማጠ ስልጠና የተሰጣቸው የውጭ ሀገር በቁጥር - - 5 10 15 20 25 30 60 100 140
ናከር ሰልጣኞች
በተቋማት በቴክኖሎጂና በምርምር
ስራ ላይ በቅጥር ወይም በጎ
በቁጥር 80 80 85 90 95 100 110 120 130 140 150
ፍቃደኝነት የተሰማሩ የውጭ ሀገር
አሰልጣኞችና ተመራማሪዎች
ከውጪ አገራት በመጡ የቴክኖሎጂ
በቁጥር 30 20 10 10 5 5 5 5 5
አሰልጣኞች የበቁ አሰልጣኞች፣
በውጭና አገር ውስጥ አስልጣኞች
በቁጥር 3000 2000 1000 1000 500 300 200 100
በጋራ የተሰሩ የምርምር ስራዎች፣
በተደረገ ምርምር የተፈቱ
በቁጥር - - 797 882 977 1082 1225
የማህበረሰብ ችግሮች፣
በዓለም አቀፍ የክህሎት ውድድር
ቁጥር 60 40 20 20 20 20 20 20 20
ላይ የተሳተፉ አሰልጣኞች
እንደየ ብቃታቸውና እንደየ
ደረጃቸው በአገር ውስጥ ያሉ ዓለም
አቀፍ ተቋማት፣ የልማትና ለጋሽ በቁጥር 3 4 5 5 5 5 5 5 5
5
ድርጅቶች ጋር በጉድኝት የሰሩ
ተቋማት

ግብ 4፡- የቴ/ሙ/ት/ስ ኢኖቬሽን፤ጥናትና ምርምር እና የቴክኖሎጂ ሽግግርን ማሳደግ፤


መነሻ ኢላማ
ስትራቴጂካዊ ዓላማ አመልካች መለኪያ (2012
2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
4.5፦ በቴክኒክና በቴክኖሎጂና ምርምር ውጤት ላይ - 10 20 30 40 50 60 70 80 90
ሙያ ትምህርትና በመቶኛ -
ውይይት ያካሄዱ ተቋማት
ስልጠና ተቋማት ቴክኖሎጂ ቅጂ፤ማላመድ እና ፈጠራ
ኢኖቬሽንን እና 10
ላይ የግንዘቤ መድረክ ፣የፈጠሩ በመቶኛ - 10 20 30 40 50 60 70 80 90
0
ተቋማት

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 96
ቴክኖሎጂን ማሳደግ፣ በቴክኖሎጂ ፈጠራ ላይ ማነቃቂያ 100 100 100 100 100 100 100 100 10
ማስፋፋትና ፕሮግራሞችን ( induction በመቶኛ - 0
ሽግግርን ማጠናከር፣ programs) ያካሄዱ ተቋማት
በቴክኖሎጂ ፈጠራ የባለቤትነት 3 4 5 6 7 8 9 10 11
መብት(patent right) የተገኘባቸው በመቶኛ - 2
ቴክኖሎጂዎች
የምርምርና የቴክኖሎጂ ማበልጸጊያ - 10 15 20 25 35 45
ማእከላትን (Incubation centers) በመቶኛ - 55 65 75
ያቋቋሙ ተቋማት
ለገበያ ቀርበው የጎለበቱ 3 4 5 6 7 8 9 10 11
በመቶኛ - 2
ቴክኖሎጂዎች፣

ግብ 4፡- የቴ/ሙ/ት/ስ ኢኖቬሽን፤ጥናትና ምርምር እና የቴክኖሎጂ ሽግግርን ማሳደግ፤


መነ ኢላማ
ስትራቴ

ጂካዊ አመልካች መለኪያ
2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
(201
ዓላማ
2
ቴክኖሎጂ ቅጂ፤ማላመድ እና የግንዛቤ
በቁ
ፈጠራ ላይ የዳበረ አዎንታዊ መፍጠር 0 - 797 882 977 1082 1148 1199 1212 1214 1225
ጥር

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 97
አመለካከት( Right Mindset) መድረክ
(ተደገመ) ያዘጋጁ
ተቋማት
በአመለካ 0
ከቱ መ
የዳበረ ቶ - 50 55 60 65 70 75 80 90 100
ማህብረሰ ኛ

የተለዩ
ቁጥ
አዳዲስ 0 -

ችግሮች 797 882 977 1082 1148 1199 1212 1214 1225
የፈለቁ
ቁጥ
የአዳዲስ 0 -

ሀሳቦች 797 882 977 1082 1148 1199 1212 1214 1225
የአዳዲስ
መፍትሄ 0 -
ዎች 797 882 977 1082 1148 1199 1212 1214 1225
የመፍትሄ
ዎች
ቁጥ
ብዛት እና 0 -

የተፈጠረ
እሴት 797 882 977 1082 1148 1199 1212 1214 1225

ግብ 4፡- የቴ/ሙ/ት/ስ ኢኖቬሽን፤ጥናትና ምርምር እና የቴክኖሎጂ ሽግግርን ማሳደግ፤


መነሻ ኢላማ
ስትራቴጂካዊ (201
አመልካች መለኪያ
2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
ዓላማ 2
4.6. ችግር በሁሉም ደረጃ በተቀዳ ኢንተር 1909 2125 2125 2125 2315 2500 407 4540 5005 5470 5935
ፈቺና በቁጥር 3 5
ቴክኖሎጂ ላይ የበቁ ፕራይዝ

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 98
የማህበረሰብ ኢንትርፕራይዞችና አንቀሳቃ - 4250 4250 4250 4630 5000 815 9080 1001 1094 11870
ተሳትፎየሚያረጋ በቁጥር 0 0 0
አንቀሳቃሾች ሽ
ግጡ
ለኢንተርፕራይዞች አዲስ - 950 950 950 1049 1088 122 1322 1418 1504 1590
ምርምሮችና በቁጥር
የተሸጋገረ ቴክኖሎጂ 6
ቴክኖሎጅዎች የተሻሻለ በቁጥረ - - - - - - 277 332 387 442 497
እንዲሻሻሉና ር
እንዲጠናከሩ በአብዢ ኢነተርፕራይዞች - 21250 2125 2125 23150 2500 407 4540 5005 5470 59350
ማድረግ ተባዝቶ ለገባያ የቀረበ በቁጥር 0 0 0 50 0 0 0
ቴክኖሎጂ
በተዘጋጀ ሰነድ አዲስ 122
በቁጥር 0 950 950 950 1049 1088 1322 1418 1504 1590
መሰረት 6
በአሰልጣኞች የተቀዳ የተሻሻለ 497
በቁጥር 0 - - - - - 277 332 387 442
ቴክኖሎጂ
በሁሉም ቴክኖሎጂ የፈራ ሀብት - 21250 2125 2125 23150 2500 407 4540 5005 5470 593500
በብር 0000 0000 0000 0000 0000 500 0000 0000 0000 000
0 0 0 000 0 0 0
አሰልጣኞችና ሰልጣኞች 1
ከኢንዱስትሪ ባለሙያዎች ጋር
በቁጥር
እንዲጣነሩ የተዘረጋና የተተገበረ
የአሰራር ስርዓት
4.7. የምርምርና በተቋማቱ የተዘረጋ የቴክኖሎጂና
ቴክኖሎጂ የፈጠራ ውጤቶች ላይ የአውደ
ኢኖቬሽን ርዕይና የውይይት መድረኮች፣ በቁጥር 1 1 1 1 1 1 1 1 1 1 1
ማህብረሰብና
ባህል መፍጠርና
ማጠናከር፣

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 99
ግብ 4፡- የቴ/ሙ/ት/ስ ኢኖቬሽን፤ጥናትና ምርምር እና የቴክኖሎጂ ሽግግርን ማሳደግ፤
መነሻ ኢላማ
ስትራቴጂካዊ (201
አመልካች መለኪያ

2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
ዓላማ 2
በአሰልጣኞችና በሰልጣኞች
መካከል የተተገበረ የድጋፍና
- - - 1 1 1 1 1 1 1 1 1
የመኮትኮት (mentorship and
coaching) ስርዓት
የቴ/ሙ/ት/ስ ጥራትና አግባብነት
ለማረጋገጥ የተመሰረተና
በቁጥር - 1 1
የተጠናከረ የጥራትና አግባብነት
ማረጋገጫ ተቋም
የተቋቋመ የስርዓተ ትምህርትና
በቁጥር - 1 1
ምርምር ተቋም ፣
የፈጠራ ባለቤትነት መብት
(Patent right) ያገኙ የኢኖቬሽን በቁጥር - - 3 6 9 12 17 22 27 32 37
እና ቴክኖሎጂ ስራዎች፣

ግብ 4፡- የቴ/ሙ/ት/ስ ኢኖቬሽን፤ጥናትና ምርምር እና የቴክኖሎጂ ሽግግርን ማሳደግ፤


መነሻ ኢላማ
ስትራቴጂካዊ (201
አመልካች መለኪያ
2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
ዓላማ 2
4.9 የአረንጓዴ በGTVET ሚናዎችና ጥቅሞች
ዘላቂ ልማት 1
ዙሪያ የተዘረጋ የአሰራር ስርዓት

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 100
ፕሮግራሞችን በGTVET ዙሪያ የተዘጋጀና
በቴ/ሙ/ት/ስ የተተገበረ የሙያ ደረጃና ሥርአተ በቁጥር - - 1 2 3 4
ተቋማት ትምህርት
ማረጋገጥ፣
GTVETን በማካተት የተዘጋጀና
የተተገበረ የአሰልጣኞች ስልጠና በመቶ
- - 50 60 70 80 90 100 100 100 100

ፕሮግራም
የGTVET ክህሎትን በትምህርትና
ስልጠና ፕሮግራሞች ውስጥ ለ በመቶ
- - 50 60 70 80 90 100 100 100 100
በማካተት የተከለሰ ሥርዓተ ኛ
ትምህርት
የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት ከአካባቢው
ተጽእኖ ውጭ የሆነና ምቹ
እንዲሆኑ ለማድረግ የተካሄደ በቁጥር - - 1 1 1 1 1 1 1 1 1
የአካባቢ ተጽእኖ(ESMF) መወሰኛ
ግምገማ ስርት
በቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት ውስጥ
የተሟላ የአረንጓዴ ክህሎት
ደረጃዎችን በማዘጋጀት የተተገበረ በቁጥር - - 1 1 1 1 1 1 1 1 1
የምስክር ወረቀትና የእውቅና አሰጣጥ
ስርዓት

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 101
ግብ 5፡- የቴ/ሙ/ት/ስ መሰረተ ልማትና ፋሲሊቲ ማሳደግ፤
መነሻ ኢላማ
ስትራቴጂካዊ ዓላማ አመልካች መለኪያ (201

2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
2
5.1. በቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የዲጂታል ስርዓት ለማስፋፋት የአይሲቲ
የዲጂታል ስርዓት ለመዘርጋት ሬዲነስ ኢንዴክስ (ICT readiness index) በቁጥር --- 1 - - - - 1 - - - 1
የሚያስችሉ ፖሊሲዎች፣ ጥናቶች
ስታንዳርዶችና ማዕቀፎች በዲጂታል ቴክኖሎጂ የተደገፉ የምርምር በመቶ
ማዘጋጀት - 2 3 4 5 6 7 8 9 10 11
እና ፈጠራ ስራዎች ኛ
የተዘጋጀና የተተገበረ የዲጂታል ስርዓት
አጠቃቀም ፖሊሲና ስታንዳርድ በቁጥር 1 - - - 1 - - - 1

5.2. የትምህርት ስልጠና፣ በቴክኖሎጂ የተደገፉ የትምህርትና ስልጠና በመቶ


ምርምርና አስተዳደር ስራዎች - - 8 13 23 38 48 68 88 100 100
ፕሮግራሞች ኛ
በአይሲቲ የተደገፉ እንዲሆኑ
ማድረግ ዲጂታል ስቴዲዮ ያደራጁ ተቋማት በመቶ
- - 8 13 23 38 48 68 88 100 100

ልዩ ፍላጎት ላላቸው ሰልጣኞች አጋዥ በመቶ
- - 8 13 23 38 48 68 88 100 100
የቴክኖሎጂ ግብዓት ያመቻቹ ተቋማት ኛ
በምስለ ተግባር (simulation) ስልጠና በመቶ
የሚሰጡ ተቋማት - - 5 8 11 14 17 20 23 26

ግብ 5፡- የቴ/ሙ/ት/ስ መሰረተ ልማትና ፋሲሊቲ ማሳደግ፤


መነሻ ኢላማ
ስትራቴጂካዊ (2012
አመልካች መለኪያ
2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
ዓላማ

ዲጂታል ስቲዲዮ በማቋቋም


በቁጥር - 4 100 250 500 1082 1148 1199 1212 1214 1225
ብለንዲግ ለርንግ የተገበሩ ተቋማት

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 102
የተዘረጋ የኦን ላይኝ ዲጂታል
በመቶኛ - 10 25 50 100 - - - -, -
ምዘናና ሰርተፊኬሽን ስርዓት
ከፌደራል እስከ ተቋም የተዘረጋ - 10 20 30 40 50 60 70 80 100
በቴክኖሎጂ የተደገፈ የመረጃ በመቶኛ -
አመራር ስርዓት
ዲጅታል ቤተ መጻህፍት ያሏቸው
በቁጥር 15 26 80 418 977 1082 1148 1199 1212 1214 1225
ተቋማት
በሃገር አቀፍ ደረጃ የተተገበረ
የኦንላይን ፕላት ፎርምና ለተቋማቱና
በቁጥር 0 1 1 1 1 1 1 1 1 1 1
ለተገልጋዮች በክላዉድ አገልግሎት
የሚሰጥ MOOCs
የት/ስ/ስርዓት መረጃ አያያዝን
ለማስተዳደር፣ ለማጋራትና በማእከል
በቁጥር 0 10 1 1 1 1 1 1 1 1 1
ለማስቀመጥ የሚያስችሉ በማዕከል
የተሰራ ሃገር አቀፍ የመረጃ ቋት
5.3. በቴ/ ሙ/ት/ እስከ ተቋም ላሉ ለአስፈፃሚና ፈፃሚ
ስዘርፍ የዲጂታል አካላት በዲጅታል ቴክኖሎጂ አጠቃቀም
ክህሎትንና
የቴክኖሎጂ ላይ የአቅም ግንባታ ስልጠና የሰጡ
ተጠቃሚነትን ክልሎች
ሊያዳብር የሚችል በመቶኛ - - 100 100 100 100 100 100 100 100 100
የአቅም ግንባታና
የለዉጥ ስራዎች
እንዲተገበሩ
ድጋፍና ክትትል
ማድረግ፣

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 103
ግብ 5፡- የቴ/ሙ/ት/ስ መሰረተ ልማትና ፋሲሊቲ ማሳደግ፤

መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ (2012

2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
ለምርምርና ቴክኖሎጂ ማመንጫና
ማሳደጊያ የሚሆኑ በማእከል
የተሟሉና አገልግሎት የሚሰጡ የ በመቶኛ . . 25 35 45 55 65 75 85 95 100
ሃይ ፐርፎረማንስ ኮምፒዉቲንግና
(HPC) የክላዉድ አገልግሎቶች ፣
የተተገበሩና አገልግሎት የሚሰጡና 100
የሚያሳልጡ የቴክኖሎጂ በመቶኛ - - 100 100 100 100 100 100 100 100
መተግበሪያዎችን (ERPs)/ክልሎች
ለኤጀንሲው አመራርና ባለሙያዎች
እንዲሁም ለክልል አመራሮችና
በቁጥር - 160 260 360 460 560 660 760 860 960 1060
ባለሙያዎች የተሰጡ የዲጂታል
ክህሎትን ስልጠናዎች
በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና
በፐርሰን
ዘርፍ የተፈተሸና በቴክኖሎጂ የታገዙ 10% 15% 20% 25% 30% 35% 40% 50% 70% 80% 100%

አሰራሮች
በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና
በብሌንድድ ለርኒግ ስልጠና ዕድል በመቶኛ - 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100
ተጠቃሚ የሆኑ ሰልጣኞች

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 104
ግብ 5፡- የቴ/ሙ/ት/ስ መሰረተ ልማትና ፋሲሊቲ ማሳደግ፤
ስት መነሻ ኢላማ
ራቴ (201
ጂካ 2
አመልካች መለኪያ

2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022

ዓላ

5. የICT መሰረተ ልማት የተሟላላቸው ተቋማት 10 12
በቁጥር 0 80 203 326 449 572 695 818 941
4. 64 25
ለ የቴ/ሙ/ት/ ስልጠና ተደራሽ የተደረገላቸው ወረዳዎች 45 50 55 60 70 80 10 10
በመቶኛ 90 100 100
ቴ/ 0 0
ሙ መቶኛ
በመንግስት 75 75 75 74 73 72 71 70 69 68 67
/ት
/ስ
በግል 25 25 25 26 27 28 29 30 31 32 33

ካላ ቁጥር 161 219 22
ጠ/ድምር
ት 1568 7 1712 1807 1912 2027 2103 2164 2187 9 20
ና 121 12
መ/ድምር
ተ 673 712 797 882 977 1082 1148 1199 1212 4 25
ቋ በሁሉም ወረዳዎች ተደራሽነቱ የተረጋጠ ተቋማት 79 79 84 89 89 89 89 100 106 11
ፖሊ 79
6

ት 347 387 422 447 497 497 509 560 610 66
ኮሌጅ 332
0

275 315 355 415 465 529 566 515 459 40
ሰ ተቋም 255
8
ረ አዳሪ 7 11 16 21 26 31 33 35 37 39 41
ተ 99
ል የግል
895 905 915 925 935 945 955 965 975 985 5
ማ ሲገነቡምና ሲስፋፉ የጥራት ደረጃንና አካታችነትን ግምት 10 10
ት በመቶኛ - - 40 50 60 70 80 90 100
ውስጥ ያስገቡ ቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት፣ 0 0
መ ተንቀሳቃሽ ስልጠና (mobile TVET) ተግባራዊ ያደረጉ 10
ዘ በመቶኛ - 5 15 35 40 50 60 70 80 90
ተቋማት 0
ር መሰረተ ልማት ተሟልቶላቸው ወደ ቴክኒካል ዩኒቨርሲቲ
ጋ ያደጉ የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት በቁጥር - 5 5

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 105
ግብ 5፡- የቴ/ሙ/ት/ስ መሰረተ ልማትና ፋሲሊቲ ማሳደግ፤
ስትራቴ መነሻ ኢላማ
ጂካዊ አመልካች መለኪያ (201

2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
ዓላማ 2
የተቋቋሙና መሰረተ-ልማት የተሟለላቸው
በቁጥር - - 1
የጥራት ማረጋገጫና የምርምር ተቋማት
ተለማጭ እና ከስልጠና ተለዋዋጭነት ባህሪ
ጋር የሚጣጣም የተዘጋጀ የተቋማት መሰረተ በቁጥር 1
ልማት ዲዛይን
የተጠናከረና ደረጃውን የጠበቀ እና የተሟላ 15 25 35 45 55 65 75 85 100
የደህንነት መጠበቂያ ያላቸው የማሰልጠኛ በመቶ

ወርክሾፖች
ጥራት ያለዉና ተደራሽ የሆነ የብሮድባንድ
በመቶ
ኢንተርኔት ትስስር ተጠቃሚ የሆኑ 0 15 25 35 45 55 65 75 85 95 100

ተቋማት/ክልሎች/
ለሁሉም ትምህርትና ስልጠና ተቋማት
በመቶ
የኔትዎርክና ብሮድ ባንድ አገልግሎቶችን 10 15 20 25 30 35 40 50 70 80 100

እንዲያገኙ ማድረግ፣
አደረጃጀትን በየጊዜዉ በመፈተሸ ግብዓትና በመቶ
10% 15 20 25 30 35 40 50 70 80 100
የሰዉ ሃይል ያሟሉ ክልሎች/ተቋማት ኛ

ግብ 6፡የቴ/ሙ/ት/ስ የአፈፃፀም ክትትልና የግምገማ ስርዓት ማጠናከር


መነሻ ኢላማ
ስትራቴጂካዊ ዓላማ አመልካች መለኪያ (2012
2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
የተተረጎሙ የቴ/ሙ/ት/ስ ዕቅድ
6.1. በቴክኒክና ዓላማዎችንና ስትራጂዎችን ወደ
በቁጥር - 1
ቁልፍ የአፈፃፀም አመልካቾች
ሙያ ትምህርትና (KPI)

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 106
ከብሔራዊ የልማት ውጤት
ሥልጠና ዕቅድ ፤ አመላካቾች ጋር የተጣጣመ
በቁጥር
የቴ/ሙ/ት/ስ እቅድ አላማዎችና
ስትራተጂያዊ ስትራቴጂ
ለመከታተል እና የማስተካከያ በቁጥር 1 1 1 1 1 1 1 1 1 1
ዓላማዎችንና
እርምጃዎችን ለመውሰድ
ማስፈፀሚያ የሚያስችል በየደረጃው የተዘረጋ
የክትትልና ግምገማ ስርዓት
ስትራተጂዎች
የተዘጋጀ እና የተተገበረ በቁጥር 1 1 1 1 1 1 1 1 1 1
አፈፃፀም ቀጣይነት የክትትልና ድጋፍ መመሪያ

ባለው መልኩ

በመከታተልና ደረጃውን ጠብቆ የተዘጋጁ እና በቁጥር - 6 6 6 6 6 6 6 6 6


ተገቢ የሆኑ የክትትልና ድጋፍ
በመገምገም ውጤታማ ግብረመልስ ፤
አፈጻጸም እንዲኖር

ማድረግ፤

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 107
ግብ 6፡የቴ/ሙ/ት/ስ የአፈፃፀም ክትትልና የግምገማ ስርዓት ማጠናከር
መነሻ ኢላማ
ስትራቴጂካዊ ዓላማ አመልካች መለኪያ (2012

2013

2014

2015

2016

2017

2018

2019

2020

2021

2022
ተዘርግቶ ስራ ላይ የዋለ
6.2. በቴክኒክና የመረጃ ስርዓት (TMIS)

ሙያ ትምህርትና

ሥልጠና ዕቀድ ፤ በቁጥር - 1

ስትራተጂያዊ

ዓላማዎችንና
የቴ/ሙ/ት/ስ የአፈፃፀም በቁጥር 1 1 1 1 1 1 1 1 1 1
ማስፈፀሚያ
ጉዳዮችን ለመከታተል እና
ስትራተጂዎች የማስተካከያ እርምጃዎችን
ለመውሰድ የሚያስችል
አፈፃፀም ለመከታተል በየደረጃው የተዘረጋ
የክትትልና ግምገማ ስርዓት
እና ተገቢውን

ማስተካኪያ

እርምጃዎችን

መውሰድ የሚያስችል የተዘጋጀ እና የተተገበረ በቁጥር 1 1 1 1 1 1 1 1 1 1


የክትትልና ድጋፍ መመሪያ
ጠንካራ የክትትልና

ግምገማ ሥርዓት

መዘርጋት

በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 108
በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፍ የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ 109

You might also like