Professional Documents
Culture Documents
ቀን - 28/02/2006
ቀበሌ፡- ዳነማ 01
የስብሰባው አጀንዳ
ስብሰባው የተጀመረው ከጠዋቱ 2፡30 ከፓሴጅ ፎር ኤይድ ኤንድ ዴቬሎፕሜንት አሶስየሽን
(ፓዳ) ድርጅት በመጡት አቶ ቢንያም ታደለና አቶ ታደሰ ሙኔ አማካይነት ሲሆን ስብሰባው
በአጠቃላይ የሚከተሉትን ነጥቦች የያዘ ነው፡፡
ክፍለ ግዜ አንድ
በሰፊው የተወያየ ሲሆን ማህበራዊ ተጠያቂነት ማለት መሰረታዊ የሆኑ ነገሮችን መጠበቅና
መንከባከብ፡፡ በተጨማሪም ህብረተሰቡ ልጁን ወደ ትምህርት ቤት መላክ እንዳለበት
ያለበለዚያ ተጠያቂ እንደሆነ ከዚህ ከማህበራዊ ተጠያቂነት ፅንሰ ሀሳብ መረዳት ችለዋል፡፡
ቃለ ጉባኤ
ቀን - 07/03/2006
ቀበሌ፡- ዳነማ 01
የስብሰባው አጀንዳ
ስብሰባው የተጀመረው ከጠዋቱ 2፡30 ከፓሴጅ ፎር ኤይድ ኤንድ ዴቬሎፕሜንት አሶስየሽን
(ፓዳ) ድርጅት በመጡት አቶ ቢንያም ታደለና አቶ ታደሰ ሙኔ አማካይነት ሲሆን ስብሰባው
በአጠቃላይ የሚከተሉትን ነጥቦች የያዘ ነው፡፡
ክፍለ ጊዜ ሁለት
ቃለ ጉባኤ
ቀን - 15/03/2006
ቀበሌ፡- ዳነማ 01
የስብሰባው አጀንዳ
ስብሰባው የተጀመረው ከጠዋቱ 2፡30 ከፓሴጅ ፎር ኤይድ ኤንድ ዴቬሎፕሜንት አሶስየሽን
(ፓዳ) ድርጅት በመጡት አቶ ቢንያም ታደለና አቶ ታደሰ ሙኔ አማካይነት ሲሆን ስብሰባው
በአጠቃላይ የሚከተሉትን ነጥቦች የያዘ ነው፡፡
ክፍለ ጊዜ ሦስት
መማርያ ክፍል
ወንበርና ጠረጴዛ
ጥቁር ሰሌዳና ጠመኔ
መምህር
የወንድና የሴት መፀዳጃ ቤት
የተማሪ መማሪያ መፅሀፍ
የትምህርት ቤት ግቢ አጥር
የትምህርት ቤት ጥበቃ
ቤተ - መፅሃፍት
ቤተ - ሙከራ
ውሃ
ኮምፒውተር
የጎልማሳ ትምህርት
የትምህርት ማበልፀጊያ
ቃለ ጉባኤ
ቀን - 05/04/2006
ቀበሌ፡- ዳነማ 01
ክፍለ ጊዜ አራት
መምህር
ወንበርና ጠረጴዛ
መማሪያ መፅሀፍ
መማሪያ ክፍል
ጥቁር ሰሌዳና ጠመኔ
የትምህርት ቤት ግቢ አጥር
የወንድና የሴት መፀዳጃ ቤት
ቤተ - መፅሃፍት
ቤተ - ሙከራ
የትምህርት ማበልፀጊያ
ኮምፒውተር
ውሃ
የትምህርት ቤት ጥበቃ ሠራተኛ
ቀን - 12/04/2006
ቀበሌ፡- ዳነማ 01
የስብሰባው አጀንዳ
ክፍለ ጊዜ አምስት
መምህር---------------------------------------7/10
ወንበርና ጠረጴዛ----------------------------8/10
መማሪያ መፅሀፍ----------------------------7/10
መማሪያ ክፍል--------------------------------------------7/10
ጥቁር ሰሌዳና ጠመኔ------------------------------------9/10
የትምህርት ቤት ግቢ አጥር----------------------------8/10
የወንድና የሴት መፀዳጃ ቤት--------------------------8/10
ቤተ - መፅሃፍት-----------------------------------------6/10
ቤተ - ሙከራ--------------------------------------------2/10
የትምህርት ማበልፀጊያ-----------------------------------7/10
ኮምፒውተር----------------------------------------------6/10
ውሃ--------------------------------------------------------0/10
የትምህርት ቤት ጥበቃ ሠራተኛ---------------------7/10
ቃለ ጉባኤ
ቀን - 19/04/2006
ቀበሌ፡- ዳነማ 01
የስብሰባው አጀንዳ
ችግራቸውን በመለየት በጣም አስቸጋሪ ለሆነው ግብዓት ዝቅተኛ ውጤት በመስጠት በመጠኑ
ላሉት ግብዐቶች ደግሞ መካከለኛ ውጤት ሰጥተዋል፡፡ትኩረት ለሚደረግባቸው ነጥቦችን
መለየት በሚለው ሀሳብ እንደሚከተለው አስቀምጠናል፡-
እነዚህ ከላይ የተዘረዘሩት ነጥቦች በቀበሌአችን ውስጥ ባሉት ትምህርት ቤቶች በጣም
አስፈላጊና መፍትሄ የሚፈልጉ ነጥቦች ስለሆኑ ለወደፊቱ ተማሪዎች በትምህርታቸው
ውጤታማ እንዲሆኑ ይህ ጉዳይ እንደማህበራዊ ተጠያቂነት ዓላማ መፍትሄ ማግኝት አለበት
በማለት የዕለቱ ስብሰባ በዚህ ተጠናቋል፡፡
ቃለ ጉባኤ
ቀን - 28/03/2006
ቀበሌ፡- ዋዳ 01
የስብሰባው አጀንዳ
ስብሰባው የተጀመረው ከረፋዱ 5፡30 ከፓሴጅ ፎር ኤይድ ኤንድ ዴቬሎፕሜንት አሶስየሽን
(ፓዳ) ድርጅት በመጡት አቶ ቢንያም ታደለና አቶ ታደሰ ሙኔ አማካይነት ሲሆን ስብሰባው
በአጠቃላይ የሚከተሉትን ነጥቦች የያዘ ነው፡፡
ክፍለ ጊዜ አንድ
የማህበራዊ ተጠያቂነት ዓላማ ለህብረተሰቡ ማሳወቅና ቡድኖችን በየዕድሜ ክልላቸው
መመደብ
ቃለ ጉባኤ
ቀን - 07/03/2006
ቀበሌ፡- ዋዳ 01
የስብሰባው አጀንዳ
ስብሰባው የተጀመረው ከረፋዱ 5፡30 ከፓሴጅ ፎር ኤይድ ኤንድ ዴቬሎፕሜንት አሶስየሽን
(ፓዳ) ድርጅት በመጡት አቶ ቢንያም ታደለና አቶ ታደሰ ሙኔ አማካይነት ሲሆን ስብሰባው
በአጠቃላይ የሚከተሉትን ነጥቦች የያዘ ነው፡፡
ክፍለ ጊዜ ሁለት
ስለ አቋራጭ ተማሪና አካል ጉዳተኞች ስለተገለሉ ማህበረሰብ
ቃለ ጉባኤ
ቀን - 15/03/2006
ቀበሌ፡- ዋዳ 01
የስብሰባው አጀንዳ
ስብሰባው የተጀመረው ከረፋዱ 5፡30 ከፓሴጅ ፎር ኤይድ ኤንድ ዴቬሎፕሜንት አሶስየሽን
(ፓዳ) ድርጅት በመጡት አቶ ቢንያም ታደለና አቶ ታደሰ ሙኔ አማካይነት ሲሆን ስብሰባው
በአጠቃላይ የሚከተሉትን ነጥቦች የያዘ ነው፡፡
ክፍለ ጊዜ ሥስት
ቃለ ጉባኤ
ቀን - 05/04/2006
የስብሰባው አጀንዳ
ስብሰባው የተጀመረው ከረፋዱ 5፡30 ከፓሴጅ ፎር ኤይድ ኤንድ ዴቬሎፕሜንት አሶስየሽን
(ፓዳ) ድርጅት በመጡት አቶ ቢንያም ታደለና አቶ ታደሰ ሙኔ አማካይነት ሲሆን ስብሰባው
በአጠቃላይ የሚከተሉትን ነጥቦች የያዘ ነው፡፡
ክፍለ ጊዜ አራት
ቃለ ጉባኤ
ቀን - 12/04/2006
ቀበሌ፡- ዋዳ 01
የስብሰባው አጀንዳ
ክፍለ ግዜ አምስት
ቃለ ጉባኤ
ቀን - 19/04/2006
ቀበሌ፡- ዋዳ 01
የስብሰባው አጀንዳ
ክፍለ ጊዜ ስድስት
1. በቀበሌአችን ውስጥ (በዋዳ ቀበሌ) በጣም አስቸጋሪ የሆነው ጉዳይ ንፁህ የመጠጥ ውሃ
በትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ ያለመኖር በህፃናት ተማሪዎች ላይ ተፅዕኞ አሳድሯል፡፡ ይህ
ችግርም ለወደፊቱ ተቀርፎ ተማሪዎች ትምህርታቸውን ያለውሃ እጥረት ቢማሩ
ውጤታማና ትምህርታቸውን ሳያቋርጡ እንደሚማሩ በዕለቱ የተገኙ አባላት አስተያየት
ሰጥተዋል፡፡
2. የቤተ ሙከራ ችግር፡- በአጠቃላይ በቀበሌአችን ባሉ ትምህርት ቤት የላብራቶሪ ችግር
ስላለ በሳይንስ ትምህርቶች ላይ ተፅዕኖ ሰለሚያሳድር ይህ ችግር እንዲቀረፍ በዕለቱ
ስብሰባ ሰፋ ያለ ውይይት ተደርጓል፡፡
ቀን - 28/02/2006
ቀበሌ፡- ቃጫ ቢራ
የስብሰባው አጀንዳ
ስብሰባው የተጀመረው ከጠዋቱ 9፡00 ከፓሴጅ ፎር ኤይድ ኤንድ ዴቬሎፕሜንት አሶስየሽን
(ፓዳ) ድርጅት በመጡት አቶ ቢንያም ታደለና አቶ ታደሰ ሙኔ አማካይነት ሲሆን ስብሰባው
በአጠቃላይ የሚከተሉትን ነጥቦች የያዘ ነው፡፡
ክፍለ ግዜ አንድ
ቀን - 07/03/2006
ቀበሌ፡- ቃጫ ቢራ
የስብሰባው አጀንዳ
ስብሰባው የተጀመረው ከጠዋቱ 9፡00 ከፓሴጅ ፎር ኤይድ ኤንድ ዴቬሎፕሜንት አሶስየሽን
(ፓዳ) ድርጅት በመጡት አቶ ቢንያም ታደለና አቶ ታደሰ ሙኔ አማካይነት ሲሆን ስብሰባው
በአጠቃላይ የሚከተሉትን ነጥቦች የያዘ ነው፡፡
ክፍለ ጊዜ ሁለት
ቃለ ጉባኤ
ቀን - 15/03/2006
ቀበሌ፡- ቃጫ ቢራ
የስብሰባው አጀንዳ
ስብሰባው የተጀመረው ከጠዋቱ 9፡00 ከፓሴጅ ፎር ኤይድ ኤንድ ዴቬሎፕሜንት አሶስየሽን
(ፓዳ) ድርጅት በመጡት አቶ ቢንያም ታደለና አቶ ታደሰ ሙኔ አማካይነት ሲሆን ስብሰባው
በአጠቃላይ የሚከተሉትን ነጥቦች የያዘ ነው፡፡
ክፍለ ጊዜ ሦስት
ትምህርት ቤት ተጠሪነቱ ለዚያው ለቀበሌው ነዋሪ የማህበረሰብ ስለሆነ ይህንን የጋራ ተቋምን
መጠበቅና መንከባከብ እንዳለበት አስተያየት የተሰጠ ሲሆን ባጠቃላይ መሠረታዊ ተቋማትን
ህብረተሰቡ መጠበቅና መንከባከብ እንዳለበት በዕለቱ ስብሰባ ተገልፅዋል፡፡የዕለቱ ስብሰባም
በዚህ ተጠናቋል፡፡
ቃለ ጉባኤ
ቀን - 05/04/2006
ቀበሌ፡- ቃጫ ቢራ
ክፍለ ጊዜ አራት
በቀበሌአችን ውስጥ በጣም አስፈላጊ የሆኑ የትምህርት ግብዓቶችን በዚህ መልኩ በቅደም
ተከተል አስቀምጠናል፡፡ የዕለቱ ስብሰባም በዚህ ተጠናቋል፡፡
ቃለ ጉባኤ
ቀን - 12/04/2006
ቀበሌ፡- ቃጫ ቢራ
የስብሰባው አጀንዳ
ስብሰባው የተጀመረው ከጠዋቱ 9፡00 ከፓሴጅ ፎር ኤይድ ኤንድ ዴቬሎፕሜንት አሶስየሽን
(ፓዳ) ድርጅት በመጡት አቶ ቢንያም ታደለና አቶ ታደሰ ሙኔ አማካይነት ሲሆን ስብሰባው
በአጠቃላይ የሚከተሉትን ነጥቦች የያዘ ነው፡፡
ክፍለ ጊዜ አምስት
ቃለ ጉባኤ
ቀን - 19/04/2006
ቀበሌ፡- ቃጫ ቢራ
የስብሰባው አጀንዳ
ክፍለ ግዜ ስድስት