Professional Documents
Culture Documents
ሚያዝያ/2010 ዓ.ም
ደሴ
1. መግቢያ
አገራችን ከግብርና ወደ ኢንዱሰትሪ ለማሸጋገር የሚያስችል የኢኮኖሚ ፖሊሲ እና
ሆነ የክልላችን ወጣቶች ግብርናን ባማከሉ የሰብል ልማት፣ የእንስሳት እርባታ፣ የአትክልት እና ፍራፍሬ
ልማት፣ የተፈጥሮ ሀብት ልማት እና ጥበቃ እና ግብርና ነክ ባልሆኑ የስራ ዘርፎች በርካታ የስራ
በከተማም ወጣቱ በጥቃቅንና አነስተኛ፣ በከተሞች ቤቶች ልማት ፕሮግራም፣ በከተማ ማስዋብ፣
በኢንዱስትሪና ንግድ ዘርፎች፣ በግል ክፍለ ኢኮኖሚ መስኮች በመሰማራት ተሳታፊና ተጠቃሚ
እንዲሆኑ አበረታች ስራዎች በመሰራታቸው የማይናቅ ቁጥር ያላቸው የከተማ ወጣቶች የራሳቸውን
በማህበራዊና በፖለቲካ መስክም ከኢኮኖሚው መስክ ባልተናነሰ መልኩ አመርቂ ድሎች ተመዝግበዋል፡፡
ባለፈው አመትም ወጣቶችን ይበልጥ ተጠቃሚ ለማድረግ በፓኬጁ ተቀምጠው ተግባራዊ ያለሆኑና
ያልተካተቱ ጉዳዮችን አካቶ የወጣቶች ፖሊሲ፤ ስትራቴጅና የልማትና ለውጥ ፓኬጅ ተሸሽሎ
እንዲወጣ ተደርጓል፡፡
ይሁን እንጅ mNGST z¤¯cÜN blW_ ¯Ä lmM‰T ÆdrgW ytúµ _rT
መጠን አይደለም”
ይህም bwÈtÜ zND የ¸¬†ትን zRf Bzù CGéC ለመፍታት wÈtÜN ên¾ CGR fC
SlçnM wÈtÜ xgR trµbþ S‰ wÄD z¤U XNÄþçN bS‰ f«‰ MNnT\
በነበረችበት የስልጣኔ ደረጀ በአይነቷ ስሟ ገኖ ትታወቅ የነበረ ሲሆን በመጨረሻዎቹ 500 አመታት
ግን ለውድቀት ተዳርጋለች፡፡
አለም ረስቷት፣ እሷም አለምን ረስታ በድህነትና ኋላቀርነት የምትማቅቅ አገር ሆናለች፡፡
ሁለት አስርት አመታት ግን አገሪቱ ከውድቀት አፋፍ ተመልሳ ወደ ዕድገት ማምራት ጀምራለች፡፡
ቀደምት ስልጣኔዋንና ገናና ስሟን የቀየረው ድህንትና ኋላቀርነት ቁራኛ ከበላይዋ እንዲላቀቅ
ረስቷትና ረስታው ወደኖረችው የዕድገትና የስልጣኔ አለም ለመቀላቀል በሚያስችላት ጎዳና ገበታ ጉዞ
ጀምራለች፡፡
ይታመናል፡፡
በተመሳሳይም ክልላችን የምትገኝበት ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ሁኔታዎችን ስናይ
በተለይ በስራ እድል ፈጠራም አያሌ ወጣቶች ከምንም ተነስተው በሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ
ማፍራት ችለዋል፡፡
ይህ ደግሞ እንደ ሀገር ብሎም እንደ ክልል እየተመዘገበ ያለው ለውጥ አንድ አካል ነው፡፡
በዚህም እኛ ወጣቶች ያደረግነው እልህ አስጨራሽ የልማትና የዲሞክራሲ ትግል ውጤት ነው፡፡
ተጨቆነ፤ ተበደለ፤ ተደፈረ ፤መሬቱን ተቀማ በሚል የተቀነባበረ ዜማ እንደ አረብ አገራት ብጥብጥ በመፍጠር
ህዝብንና መንግስትን፤አንዱን ሀይማኖት ከሌላው ሀይማኖት፤ አንዱን ብሄር ከሌላው ብሄር ጋር ሲያጋጩን ቆይተዋል፡፡
በዚህም የወጣቱንና የሀገራችንን እድገት ከመግታት ባሻገር የንጹሀን ወንድሞቻችን ህይወት አልፏል፤ አያሌ ንብረቶች
ጠፍተዋል፡፡
አንዱ ክልል ወደ ሌላኛው ክልል በነጻነት የማይንቀሳቀስበት፤ ዘር እየተቆጠረ የሚጨፈጨፍበትና ሰላም ዉሎ ለማደር
ቢሆንም መንግስት ከሀገራችን ህዝቦችና በተለይ ደግሞ ከወጣቱ የህብረተሰብ ክፍል ጋር በመሆን የአገራችን እድገት
ለዚህ አላማ እውን ይሆን ዘንድ ወጣቶችን በሰላምና ሰላም አስፈላጊነት፤በምክንያት ማመንና በምክንያት በመቃወም
ዙርያ እንዲሁም በልማትና በዲሞክራሲያዊ ስርአት ግንባታ እና ከመልካም ዜጋ ምን ይጠበቃል በሚሉ ርእሰ ጉዳዮች
በአገሪቱ ከተፈጠረው የዲሞክራሲ ስርዓት ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲሆኑ የሚያግዙ የግንዛቤ ማስጨበጫ
ስራዎች በመሰራታቸው
በማመንና በምክንያት በመቃወም ዙርያ የሚያምን ወጣት የህብረተሰብ ክፍል መፍጠር ተችሏል፡፡
የዲሞክራሲና የመልካም አስተዳደር ስራዎችን በማከናወን ረገድ
o ወጣቶች ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብና አመለካከት እንዲኖራቸው
o አልፎም በፌድራልና በክልል ደረጃ ባሉ ምክር ቤቶች ውስጥ በድምፅና ያለ ድምፅ በመሳተፍ የዲሞክራሲ መብቶቻቸውን
ባለድርሻ አካላትም የሚያደርጉላቸው ድጋፍ ውስን መሆን አደረጃጀቶቹ የሚፈለገውን ውጤት እንዳያስመዘግቡ መንስኤ
ሆኗል፡፡
ይህም በመሆኑ ወጣት አደረጃጀቶች በመንግስት ላይ ጥገኛ እንዲሆኑ አልፎም አብዛኛውን ወጣት በአደረጃጀቶች እንዲታቀፉ
በአደረጃጀቶቹ በኩል የሚከናወኑ ተግባራት በሚፈለገውና በሚጠበቀው ደረጃ እንደይሆኑ ምክንያት ሆኗል፡፡
ይህ በመሆኑ ፡-
በዚህም የተነሳ ወጣቶች ባለፉት ሁለት አመታት ለሁከትና ብጥብጥ ተዳርገዋል፤ለህይወት መጥፋትና
በሌላ በኩል ወጣቶች ስለራሳቸው መብትና ግዴታ ማሰብና ማሰላሰል ያለባቸው ራሳቸው መሆኑ
እየታወቀ አንዳንዶቹ በበሬ ወለደ ወሬ መታለልና መተራመስ፤ በሰለም ሰርቶ ከመኖር ለሁከትና
በምክንያት ማመንና በምክንያት በመቃወም ዙርያ እንዲሁም በልማትና በዲሞክራሲያዊ ስርአት ግንባታ
4.የእቅዱ ግቦች፤
የክልላችን የወጣቶች አደረጃጀት አመራርና አባላትን እንዲሁም መላ ወጣቶችን በሰላምና ሰላም
አስፈላጊነት፤ በምክንያት ማመንና በምክንያት በመቃወም ዙርያ ግንዛቤ በመፍጠር የወጣቶችን ስብእና
መገንባት፤
መፍጠር ፤
5. አበይት ተግባራት
ወጣቶችን
በሰላምና ሰላም አስፈላጊነት፤
6.1.1 በክልል ደረጃ የወጣቶችን አቅም ሊገነባ የሚችል የንቅናቄ ኮንፈረንስ ማካሄድ
በክልል ደረጃ በግንቦት ወር አጋማሽ የወጣቶች የንቅናቄ ኮንፈረንስ በባህርዳር ከተማ ይካሄዳል፡፡
በውይይቱም ከሁሉም ዞኖች፤ ከተማ አስተዳደሮችና ወረዳዎች የተውጣጡ 1000 ወጣቶችን ያሳትፋል፡፡
አጀንዳዎች ሰነድ ይቀርባል፡፡ ከሰአት በኋላ በቀረበው ሰነድ ላይ ውይይት የሚካሄድ ይሆናል፡፡
በሁለተኛው ቀን ከሰአት በፊት ከተሳታፊዎች ለክቡር ርእሰ መስተዳድሩ የሚነሱ ጥያቄዎች ቀርበው ምላሽ
እንዲሰጥ ይደረጋል፡፡ ከሰአት በኋላ በአጀንዳዎቹ ዙርያ የሞዴል ወጣቶች ተሞክሮ ለተሳታፊው እንዲቀርብ
የስራ እድል ፈጠራ በሚሉ ርእሰ ጉዳይ በዋናነት በ3ቱ ሜትሮፖሊታንት ከተሞችና በ12 ዞኖች
በመቃወም ዙርያ፤ በልማትና በዲሞክራሲያዊ ስርአት ግንባታ፤ የስራ እድል ፈጠራና በመልካም ዜጋ
ስለሆነም የስልጠናው ሰነዱ በክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ጉዳይ ቢሮ አማካኝነት ተዘጋጅቶ የሚቀርብ ሲሆን
በዚህም መሠረት ኮንፈረንሱን የሚመራ ኮሚቴ በየደረጃው ያለው የብአዴን ጽ/ቤት፤ ከወጣቶችና
ይጠበቅበታል፡፡
7.3 የመድረክ መሪና የተሳታፊ ምልመላ ስራን በተመለከተ
ከላይ እንደተገለፀው ፡-
ተጽእኖ ፈጣሪና ስራፈላጊ ወጣቶች ሲሆን በኮንፈረንሱ የተሻለ የአመለካከት ሥርዓት አግኝተው
ይገባዋል፡፡
7.4 የሚያጋጥሙ ችግሮችና ሊወሰዱ የሚገባ የመፍትሄ ሃሳቦች፣
7.4.1. ችግሮች፡
ይህን ተግባር አሳንሶ በመመልከት የተለመደ የግብር ይውጣ ስምሪት የሚካሄድ ችግር
ሊያጋጥም ይችላል፣
ብቁ የሰው ሃይል መድቦ ተግባሩን ያለመከታተልና
ይችላል፣
7.4.2. የመፍትሄ ሃሣቦች
ይህ ተግባር አብዛኛውን የህበረተሰብ ክፍል የምናንቀሳቅስበት ትልቅ ተግባር ነው፣
ከዚህም በተጨማሪ ድርጅታችን የሚያካሂዳቸው የልማትና የመልካም አስተዳደር ሊሳኩ የሚችሉት አበዛኛውን
የህዝብ ቁጥር የያዙት ወጣቶችና ሴቶችን ተጠቃሚነት እስከ አረጋገጡ ደረስ ነው፡፡
ስለሆንም የሚያሰራ እቅድ በማዘጋጀት ለተግባሩ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ መንቀሳቀስ በየደረጃው ካለው አመራር
ከላይ እንደተገለጸው ወጣቶችን በአግባቡ አንቀሳቅሶ ልማት ማምጣት የሃገራችንን የወደፊት እድል ይወስናል፡፡
ለዚህ ደግሞ አብዮታዊ ዲሞከራሲያዊ መስመራችን ታሪካዊ ሃላፊንቱን በመውሰድ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡
ይህም የሚሳካው ወጣቶችን በሰላምና በምክንያታዊነት ዙርያ በግንባር ቀደም መሪነት ማንቀሳቀስ ሲቻል ነዉ፤
ስለሆነም በዚሀ አመት በወጣቶች ደረጃ የምንፈጥረው መድረክ መላ ወጣቶችን በማነቃነቅ ቀሪ ጊዜያት የእድገትና
ይገባል፤
የፋይናንስና የሎጀስቲክስ እጥረት ይህን ስልጠና በተለይም በክልል ደረጃ የሚካሄደውን መድረክ
ለመፈጸም እንደ ችግር የሚታይ ቢሆንም የክልሉ አመራር ተግባሩ የክልላችን ልማት ከማፋጠንና መላ
ስለሆነም ወጣቶችን በሰላም አስፈላጊነትና ምክንያታዊነት ዙርያ ያለንን አቅም ውጤታማ በሆነ
መንገድ ለመጠቀም አቅዶና የስራ ክፍፍል በማድረግ ውጤት የሚያመጣ በመሆኑ ጠንካራ የክትትልና
አመሰግናለሁ !!