Professional Documents
Culture Documents
መግቢያ
እንደሚታወቀው ከሰኔ መጨረሻ ሳምንት ጀምሮ ክልላዊና ሀገራዊ ወቅታዊ የፖለቲካና የሰላምና
ደህንነት ሁኔታችን የሚዳስስ ሰነድ ተዘጋጅቶ ከክልል እስከ ቀበሌ ድረስ በርካታ መድረኮችን
ጥንቃቄ›› በሚል መነሻ ሀሳብ ለአመራሩ፣ አባላትና ህዝቡ መወያያ የሚሆን ሰነድ ተዘጋጅቶ
ማስፈጸሚያ እቅድ እንደሚከተለው የተዘጋጀ ሲሆን ዞኖችና ከተሞች የራሳችሁን ነባራዊ ሁኔታ
አስተማማኝ ሰላም በማስፈን የተረጋጋ ክልላዊ ሁኔታ በመፍጠር ለአገራችን ሰላምና ደህንነት
1
➢ ያለንበትን ወቅታዊ ሁኔታ አመራሩ፣ አባላትና ህዝቡ በግልጽ እንዲረዳ ማድረግ
በተለይም ለውጥ አደናቃፊው የህወሃት ቡድን ይችን ሀገር ለማፍረስ አማራ ክልልን
FI
የሚገልጹ ሶስት ሰነዶች መዘጋጀት አለባቸው ፡፡አንደኛ ወቅታዊ ሁኔታችንና ልንወስደው የሚገባ
2
3.2.1 በክልል ደረጃ የሚካሄዱ መድረኮች
✓ ሁሉም የክልል ቢሮ ኃላፊዎች፣ ምክትል ኃላፊዎች፣ኤጀንሲ እና የልማት ድርጅት
ቤታቸው ይወያያሉ
3.2.2 በዞን ደረጃ የሚካሄዱ መድረኮች
✓ የዞን ጠቅላላ አመራር፣የወረዳ አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት፣ወጣትና ሴት ሊግ
ኃላፊ ይመሩታል፡፡
FI
✓ የወረዳ ሴክተር መንግስት ሰራተኛ አባላት በመሰረታዊ ድርጅት ደረጃ፣ቁጥራቸው
ይወያያሉ
3.2.4 በቀበሌ ደረጃ የሚካሄዱ መድረኮች
✓ የቀበሌ መሰረታዊ ድርጅት አመራሮች፣ የህዋስ መሪዎች፣የሚሊሻ ኮማንደሮች፣ አባል
3
✓ የቀበሌ ሚሊሻዎችና የግል ታጣሚዎች የሚሳተፉበት መድረክ በቀበሌ ማዕከል ደረጃ
ይመራል፡፡
✓ የወጣቶች መድረክ
✓ የአ/አደር አባላት መድረክ በቀጠና ደረጃ ይካሄዳል ጠንካራ የቀበሌ አመራርና አባል
FI
4. በመድረኩ መጨበጥ ያለባቸው ጉዳዮች
➢ የጸረ- ለውጥ ሃይሉን የህወሃት ጠላትነትና ሀገር የማፍረስ ተልዕኮ በግልጽ
ነው፡፡ችግር እየፈጠረና የጥፋት ተልዕኮ እየፈጸመ ያለው የህወሃት ዘረፊ ቡድን እንደሆነ፣
አለብን፡፡
4
➢ የተጀመረው ህግ የማስከበር ስራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል በሁሉም ቀበሌዎቻችን እና
እንቅስቃሴ የሚያደርግ አካል ከተገኜ በጠራ መረጃ ላይ ተመስርቶ በህግ ተጠያቂ ማድረግ
ለማድረስ ህገ-ወጦችና ጸረ-ሰላም ሃይሎች ሌት ተቀን እየሰሩ ያሉበት ወቅት ስለሆነ በህገ-
ሃይል አለመታገልና መደበቅ በየትኛውም መመዘኛ ተወስዶ ቢታይ ህዝባችን ለጥቃት አሳልፎ
ተምሳሌት የሆኑትን እምዬ ምኒሊክን ታላቅ ስምና ክብር የሚያጠለሹ ሃይሎችን ያለ ምህረት
የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በዚህ ጉዳይ ላይ ተፃራሪ አቋም መያዝ ፈፅሞ ተቀባይነት
5
እንዲያጠሩ ማስጠንቀቅና ተፈፃሚነቱ ታይቶ አስፈላጊ የሆነውን ህግ የማስከበር እርምጃ ያለ
ርህራሄ መውሰድ።
አመለካከት ያለው ሃይል በአማራ ህዝብ ደህንነት ጉዳይ ላይ የተለየ አቋም ሊኖረው
ክብሩ የመመለስ ትልቅ ታሪካዊ ኃላፊነት አለብን፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ ከንግግር ባለፈ ከልብ
መግባባት ይጠበቅብናል፡፡
ማድረግ፣ አባላችንና ህዝብ በቀጣይ ሁለት ወራት እንሰራቸዋለን ብለን ባቀድናቸው የክረምት
ይገባናል፡፡
➢ የአመራር መድረኮችን በክልል፣ በዞን፣ ወረዳና ቀበሌ ደረጃ በማካሄድ አመራሩ ከወቅታዊ
6
ስራዎቻችን በትኩረት መፈጸም ወሳኝ የርብርብ ማዕከል መሆኑን አውቆ መንቀሳቀስ
ይኖርበታል፡፡
ለመወያያ የተዘጋጁት ሰነዶች ያደገ አዳዲስ ሀሳቦችን በውስጣቸው የያዙ ስለሆነና ወቅታዊ
FI
አማራጭ የሌለው መፍትሄ ነው፡፡
7
በፊትም አጋጥሞ የሚያውቅ ነው፡፡የአመራር አንድነትና የዓላማ ጽናት እንዲሁም ቁርጠኝነት
የሚለካው በፈታኝ ወቅት ስለሆነ የአመራር ግንባታ ስርዓታችን ችግር እንዳይከሰት ቀድሞ
አርቆ አስቦ የሚሰራ፣ ችግር ቢፈጠር እንኴ በችግር ጊዜ የሚጸና ፊት ለፊት የሚጋፈጥ
➢ የስራዎች መደራረብ የወቅቱ ፈታኝ ችግር ሊሆን ይችላል፡፡አሁን ባለንበት ሁኔታ እጅግ
FI
✓ የክልል ብልጽግና ጽ/ቤት አመራሮች ዞኖችን በክላስተር ተከፋፍለን እናስተባብራለን፣ዞንና
ተከፋፍለው ያስተባብራሉ፡፡
ፈረደ
ሙሉነህ
8
▪ ባህርዳር ከተማ እና ማዕከላዊ ዞን------አቶ ወርቅነህ እና አቶ ጥላሁን
8. የጊዜ ሰሌዳ
❖ በክልል ደረጃ የሚካሄዱ መድረኮች
➢ የክልል አጠቃላይ አመራርና የዞን ዋና ዋና አመራሮች መድረክ ከሃምሌ 17-18/2012
ዓ.ም
FI
❖ በቀበሌ ደረጃ የሚካሄዱ መድረኮች
➢ በቀበሌ ደረጃ የሚካሄድ የመሰረታዊ ድርጅትና ህዋስ አመራር መድረክ---ሃምሌ 29