You are on page 1of 127

ግንቦት 20 ቀን 1983 ዓ.ም.

እና ኢትዮጵያ (ገብረመድህን
አርአያ)
June 22, 2013

አቶ ገብረመድህን አርአያ*
ከአውስትራሊያ

ወደ ግንቦት 20 ቀን, 1983 ዓ.ም. ከመግባታችን በፊት ትንሽ ወደ ኋላ


መለስ በማለት የደርግ ስርዓትን በትንሹ እንቃኘው::
ደርግ
የካቲት ወር 1966 ዓ.ም. የዘውድ አገዛዙን ስርዓት በመቃወም በአርሶ አደሩ ፣ በተማሪው ፣ በአስተማሪው ፣ በመንግስት
ሰራተኛው ፣ በወዛደሩ ፣ በነጋዴው እና በመለዮ ለባሹ ወዘተ ፣ ወዘተ የተቀጣጠለው ህዝባዊ አመጽ ጊዜ ሳይወስድበት በ 6
ወራት ውስጥ የተነሳው ህዝባዊ አመጽ ግቡን መታ::
ህዝባዊ አመጹን የሚመራው የተደረጀ ፓርቲ ባለመኖሩ በር የተከፈተለት መለዮ ለባሽ አመቺ ሁኔታ በማግኘቱ በፍጥነት
ተደራጅቶ ከተራ ወታደር ጀምሮ የተለያዩ ማእረግ ያላቸው አባላቱን አስመርጦ ወደ 120 የሚጠጉ ተወካዮቹን አዲስ አበባ
በሚገኘው አራተኛ ክፍለጦር አሰባሰበ::
ከጦር ሃይሎች ፣ ከክቡር ዘበኛ እና ከፖሊስ የተውጣጡት እንኚሁ መለዮ ለባሾች በሰኔ ወር 1966 ዓ.ም. ተሰብስበው ብሄራዊ
አስተባባሪ ኮሚቴ መስርተው “ኢትዮጵያ ትቅደም ፣ አቆርቋዥ ይውደም” በሚል መርህ ስር ሰፊ ሊባል የሚችል የህዝብ
ድጋፍም አግኝተው ነበር::

አቶ ገብረመድህን እርአያ
መስከረም 2 ቀን 1967 ዓ.ም. የተመሰረተው አስተባባሪ ኮሚቴ ንጉሱን ከስልጣን አውርዶ “ጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር
ደርግ” የሚል ስም በመያዝ ኢትዮጵያን ማስተዳደር ጀመረ:: ቀስ በቀስም ደርግ የስልጣን ወንበሩን በማመቻቸት የሃገሪቷ
መንግስት ለመሆን ቻለ::
በወቅቱ በኢትዮጵያም ሆነ በሌሎች ሃገራት ሶሻሊዝም ወይም ህብረተሰባዊነት በሚባል ርዕዮተ አለም እድገት እና
ብልጽግና የማይገኝበት “ላም አለኝ በሰማይ ወተቷን የማላይ” ስርዓት በቀድሞዋ ሶቭየት ህብረት እና ቻይና ፕሮፖጋንዳ
አለምን እንደማዕበል ሲወዘውዛት የነበረበው ሁኔታ ሆኖ በደርግ የተመሰረተው መንግስት ግራና ቀኙን ሳይመለከት
ሶሻሊዝም በኢትዮጵያ ህዝብ የሚፈጥረውን ቀውስ እና ችግር ሳያጤን እና ኢትዮጵያውያን ሊቃውንትን ሳያማክር በ 1972
ዓ.ም. ኢሰፓአኮን(የኢትዮጵያ ሰራተኞች ፓርቲ አደራጅ ኮሚሽን) መሰረተ:: ይህንን ምስረታ ተከትሎም ደርግ አንድ እግሩን
ገደል ከተተው::
በዚህ ጽሁፍ ሁለት ነገሮችን ለያይቼ በማሳየት ለማለፍ እሞክራለሁኝ፤
1) ደርግ እንደ ፖለቲካ ተቋም እና ስርዓት
2) መለዮ ለባሹ እንደ አገር መከላከያ ሰራዊት
ሁሉም ኢትዮጵያዊ እንደሚያውቀው የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ኢትዮጵያዊ የሆነ እና በዘመናዊነቱ በአፍሪካ ጭምር
ተወዳዳሪ ያልነበረው እንደነበር ነው:: የደርግ ስርዓት ከወታደሩ በወጡ ሰዎች ቢመሰረትም ሰራዊቱ ግን በየትኛውም
መለኪያ የኢትዮጵያ ሰራዊት ለመሆኑ ከጥያቄ ውስጥ ሊያስግባው የሚችል አንዳችም መከራከሪያ ሊቀርብ አይችልም::
አገራችን ዘመናዊ ጦር ማደረጀት ከጀመረችበት ከሃያኛው ክፍለዘመን መባቻ ጀምሮ በስንት ወጪ እና ጥረት የገነባችውን
ጦር የ “ደርግ ጦር” የሚል ቅጽል በመስጠት ከፍተኛ የሆነ የስም እና የሞራል ማጥፋት ዘመቻ የፈጸሙበት ጸረ ኢትዮጵያ
የሆኑት ወያኔ እና ሻዕቢያ ናቸው::
ይህ ጦር ደሙን አፍስሶ ፣ አጥንቱን ከስክሶ ፤ ራበኝ ፣ ደክመኝ ሳይል ወያኔ እና ሻዕቢያን እግር እግራቸውን እየተከታተለ
ሲደመሥሳቸው እና ሲያጠፋቸው የነበረ የኢትዮጵያ ብርቅ ልጅ ነው:: የዛሬው የወያኔ ዘረኛ ሰራዊት ግን እንኳን
ስለኢትዮጵያ ሉዓላዊነት ሊከላከል ይቅርና ራሱ የወያኔ ሰራዊት ጸረ ኢትዮጵያና ጸረ ህዝብ የአንድ ጎጠኛና ዘረኛ ታጣቂ
ቡድን ነው:: አሁን ያለው በዘር የተደራጀው ቅጥረኛ እና ባንዳ ሰራዊት በየትኛውም መለኪያ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት
ተብሎ ሊወሰድ የሚችልበት ሁኔታ የለም::
የደርግ መንግስት በስልጣን በቆየበት 17 አመት ውስጥ የኢትዮጵያን ዳር ድንበር ቀይ ባህርን የጠበቀ ፤ ከገንጣይ እና
አስገንጣዮች አገሪቷን እየተከላከለ ሉዓላዊነትን የጠበቀ የኢትዮጵያ ስርዓት ነበር::
በሚከተለው ርዕዮተ አለም ቀስ በቀስ እየተዳከመ በመሄድ እንደነበረው አገርና ህዝብ ለማዳን አልቻለም:: ደርግ በተዳከመ
ጊዜም ሰራዊቱ ይዳከማል:: አንድ የሃገር መከላከያ ሰራዊት ከመንግስት የሚቀርብለት ነገሮች ብዙ ናቸው:: ይህ አልሆነም::
ሰራዊቱም መንግስት በመዳከሙ ምክንያት የነበረው አልበገር ባይነት ስሜቱ እና ጀግንነቱ የውጊያ ብቃቱ ተስፋ በመቁረጡ
ችግር እየፈጠረለት ሄደ ቢሆንም ግን ወያኔም ሆነ ሻዕቢያ አሁንም ፈቀቅ ሊሉ አልቻሉም:: የማይበገር የኢትዮጵያ ሰራዊት
መሆኑን ያውቁታል እና::
ይህ በዚሁ እንዳለ የሃገሪቱ ፕሬዚደንት መንግስቱ ሃይለማሪያም ግንቦት 13 ቀን 1983 ዓ.ም. ኢትዮጵያን ለቀው ዚምባብዌ
ሃራሬ ገቡ:: እዛም ጥገኝነት ጠየቁ:: መሆን የማይገባውን ስራ ሰሩ:: በኢትዮጵያ ሃገራቸው ሰርተው ሂወታቸው ቢያልፍ
ታላቅ ስምና ክብር ያገኙ ነበር:: ግን አላደረጉትም:: ይህን ተከትሎም የኢትዮጵያ ሰራዊት ተበተነ::
ግንቦት 15 ቀን 1983 ዓ.ም. በፕሬዚደንት መንግስቱ እግር የተተኩት ጀነራል ተስፋዬ ገብረኪዳን በዜና እወጃ የኢትዮጵያ
ሰራዊት የነበርከው በያለህበት ቦታ መሳሪያህን ለህወሃት(ኢህአዴግ) እና ለሻዕቢያ እያስረከብክ ወደ ምትፈልግበት ሂድ፤
ሻዕቢያም ኤርትራን ህወሃትም ኢትዮጵያን እንዲቆጣጠሩ ፈቅደናል በማለት ፍጹም ክህደት በሆነ መንገድ ኢትዮጵያ እና
ህዝብዋን ለደመኛ ጠላቶች አሳልፈው ሰጡ::
ያን በወታደራዊ ሳይንስ እና የጦር ውጊያ የተከማቸ እውቀት እና ችሎታ የነበረውን የኢትዮጵያ የሃገር መከላከያ ሰራዊት
እልም ባለ ገደል ወረወሩት:: ለስንት አመታት የሃገሩን ዳር ድንበር ያስከበረ እና የጠበቀ ጦር ግንቦት 15 ቀን 1983 ዓ.ም.
ካልምንም መተዳደሪያ እና የአገልግሎት ክፍያ በየበረሃው ተበተነ:: በስንት ሚሊዮን የሚቆጠሩ የምድር ጦር ፣ አየር ሃይል ፣
ባህር ሃይል ፣ አየር ወለድ እና አየር መቃወሚያ አባላት እና ቤተሰቦች ለመከራ እና ለችግር ተዳረጉ::
ግንቦት 20 ቀን 1983 ዓ.ም. ወያኔና ሻዕቢያ:: ሻዕቢያ ኤርትራን ሲቆጣጠር ወያኔ ህወሃት ደግሞ ግንቦት 15 ቀን 1983 ዓ.ም.
በፈንደቀለት ጸሃይ አዲስ አበባን ግንቦት 20 ቀን 1983 ተቆጣጠረ:: ኢትዮጵያም ለፋሺስት መሪዎች ተዳረገች:: ሰራዊቱ
እየጫነ ካለምንም ችግር ካለ ምንም ውጊያ ወያኔ ኢትዮጵያን ተቆጣጠረ:: ከግንቦት 20 ቀን ጀምሮ ወያኔ በከፊል
የተቆጣጠረው ወሎ ፣ ጎንደር እና ጎጃም ብቻ ነበር:: ቀሪው የኢትዮጵያ ግዛቶች በተለይ ደቡብ ምስራቅ-ምዕራብ ወያኔ
የገባው ከሶስት ወር በኋላ ነበር እንጂ:: ኢትዮጵያን ሙሉ በሙሉ አልተቆጣጠረም:: ወደ አዳዲስ ክፍለ ሃገራት ሲሄድ ብዙ
ገንዘብ በመክፈል በነዋሪዎች እየተመራ ነው:: ምክንያቱም ወያኔ ህወሃት ከትግራይ አይወጣም ነበር::
ስለሆነም ለኢትዮጵያ ነጻነትና ዲሞክራሲ ስል ብዙ መስዋትነት ከፍያለሁ የሚለው ከንቱ ውሃ የማይቋጥር መፈክሩ ይህ
ትልቅ ምስክርነት የሚያሳየው ወያኔ ህወሃት ኢትዮጵያን እንደማያውቃት ነው::
ግንቦት 20 ቀን 1983 ዓ.ም. ለኢትዮጵያ እና ህዝብዋ ምን ይዛ መጣች? በግንቦት 20 ኢትዮጵያ አገራችን በጨለማ ጉም
ተሸፈነች:: አገርና ህዝብ ጥቁር የሃዘን ልብስ ለበሱ:: ሲጠሏት እና ታሪኳን እና ህዝቧን ሲያዋርዱን ሲያንቋሽሹ በነበሩት
ወያኔ ህወሃት ለእጅ አዙር ቅኝ አገዛዝ ተዳረገች:: ዘረኛው እና ጎጠኛው ወያኔ ህወሃት በመለስ ዜናዊ የሚመራው የማፍያ
ፋሺስት ግልገል እና ግብረ አበሮቹ ጸረ ሀገር እና ጸረ ህዝብ የሆኑትን ለዘመናት የተከበረው የምኒሊክ ቤተ መንግስት
ተቆጣጥረው የግልገል ፋሺስቶች መንደላቀቂያ ሆነ:: እነሱም ስልጣን እንደጨበጡ ኤርትራን አስገንጥለው የቀይ ባህር
ንግስት የነበረችው ኢትዮጵያ ወደብ ወይም የባህር በርዋን አጥታ አንገትዋ የተቆረጠ ዝግ አገር አደረጉዋት::
ወያኔ ህወሃት ከደደቢት ይዞት የመጣውን ህገ ደንቡን የኢትዮጵያ ህገ መንግስት አደረገው:: ኢትዮጵያን በዘር ፣ በቋንቋ እና
በሃይማኖት ከፋፍሎ የህዝቡን አንድነት እና ኢትዮጵያዊነት አጠፋዋለሁ ብሎ ያመጣውን የዘረኝነት ህጉን በኢትዮጵያ
ዘረጋ::
ይህ በዚህ እንዳለ ግንቦት 20 ቀን 1983 ዓ.ም. ኢትዮጵያ እና ግንቦት 20 ምን ይዞለት መጣ? የኢትዮጵያ ህዝብስ ከግንቦት ሃያ
ቀን ምን ተጠቀመ? ምን እድገት አገኘ? ፍትህና ነጻነቱ እንዲሁም ሰብዓዊ መብቱስ እንዴት ሆነ? የሃገሪቷ ሃብትስ በትክክል
ለህዝብ ጥቅም ዋለ ወይስ ምን ሆነ? የትምህርት እድገቱስ? የዘመናዊ ቴክኖሎጂስ ለህዝብ ተስፋፋ ወይ? ሌላም ጥያቄዎችን
ማንሳት ይቻላል:: ለሰው ልጅ አደገኛ ጠንቅ ዕጽ መስፋፋት ለምን? ሽርሙጥና መስፋፋት ለምን? ስራ አጥነት ፣ የወንጀል
ድርጊት መስፋፋት እንዴት እና ለምን? የህዝብ መፈናቀል ለምን? የዘር ማጥፋት በኢትዮጵያ ስለምን ተደረገ? ወዘተ ::
ወደ ግንቦት 20 1983 ዓ.ም. ከመግባታችን በፊት ከ 17 አመታት በፊት ወያኔ ህወሃት እንደተፈጠረ የካቲት 11 ቀን 1967 ዓ.ም.
የትግራይ ህዝብ የአደረበትን ስሜት ባጭሩ ልዳሥ::
ወያኔ ህወሃት በዚሁ ቀንና ወር ደደቢት በረሃ ሲወጣ የትግራይ ህዝብ የዚሁ እኩይ ድርጅት ማንነቱን አያውቅም ነበር:: ቀስ
በቀስም በየቦታው ብቅ ጥልቅ ሲል የትግራይ ህዝብ አልተቀበለውም::በህዝቡ ወያኔ ህወዋት ተቀባይነት በማጣቱ የተነሳ
ምክንያት ጭንቀትን ንዴት የተነሳ በሰላማዊ የትግራይ ተወላጆች ላይ እርምጃ መውሰድ ጀመረ:: አስገድዶ ንብረቱን
መውረስ እና አስገድዶ እርዳታ እንዲሰጥ ተደረገ:: ምክንያቱም የሚከላከልለት ረዳት የሌለው ህዝብ ሻዕቢያ፣ ወያኔ እና
ጀብሃ ሶስቱ በየፊናቸው አስቸገሩት:: የትግራይ ህዝብ ከየቦታው እየተለቀመ ተገደለ::
ከዚህም ቀጠል በማድረግ ወያኔ ህወሃት በሃይማኖት ጣልቃ በመግባት ክርስቲያን ጸረ ክርስትና እስላሙ ጸረ እስልምና
ሃይማኖታቸውን እንዲያወግዙ የተቻለውን ቢሰራም አልሆነለትም::
ጸረ ህወሃት እና ጸረ ሻዕቢያ እየተባሉ ያልሆነ ያላሰቡት ብዙ ፣  ብዙ የትግራይ ሰላማዊ ዜጎች ሃለዋ ወያኔ (06) እየገቡ
እሱም/እርሳውም ተገድለው ቤት ያፈራው ሃብታቸው ተወርሰው ህጻናት አልባሌ ቦታ ወድቀው ቀርተዋል::
በየከተማው ወያኔ ህወሃት ሽብርተኞች () በማሰማራት በጠራራ ጸሃይ ብዙ ሰው ገድለዋል:: ህወሃት የትግራይን ህዝብ
እንደግሉ መሳሪያ አድርጎ የሚናገረው የትግራይ ህዝብ ከመጀመሪያ ትግሉ ጀምሮ እስከ 2005 ዓ.ም. ለወደፊትም
አልተቀበለውም:: አይቀበለውምም:: ህወሃት የሚቀልደው ያለ ጉልበቱ ተማምኖ ነው:: ለዚሁም ዋና ምስክር ምርጫ 97
ዓ.ም. ትግራይ ወያኔ አልመረጠውም:: ለወደፊቱም ወያኔን አይመርጥም:: ሁለቱ ሊታረቅ የማይችል ቂም አላቸውና::
ወያኔ ህወሃት የትግራይ ወጣት ሴት ፣ ወንድ በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ ለሻዕቢያ አሳልፎ በመስጠት በማያውቁት የኤርትራ
በረሃዎች ሞተዋል:: እዛው አጥንታቸው ተበታትኖ መቅረቱ የትግራይ ህዝብ እስከ አሁን ደም እያለቀሰ ያለበት ጊዜ ነው::
በአጠቃላይ በትግሉ ወቅት በትግራይ ህዝብ ወያኔ ህወሃት የፈጸመው ግፍ በከፍተኛ ወንጀል የሚይስጠይቀው ነው:: የትግራይ
ህዝብ ወያኔ የተፈጠረባት የካቲት 11 ቀን 1967 ዓ.ም. በሚከበርበት ጊዜ በየቦታው የሚጠራበት ስም አለው:: በተምቤን
አካባቢ “የተረገመች ቀን” ሲላት በአድዋና አክሱም አካባቢ “የጨለማ ቀን”” ሲለው በሽሬ አካባቢ ደግሞ “የእልቂት ዘመን”
ይለዋል::
ወያኔ ህወሃት በለስ ቀንቶት አዲስ አበባን የተቆጣጠረበት ቀን ግንቦት 20,1983  ኢትዮጵያ እና ህዝቧ በደመኛ ጠላታቸው
የወደቁበት እና በእጅ አዙር ቅኝ አገዛዝ የመጣበት ቀን ነው::
ከዚሁ ቀን መነሻ በማድረግ ወያኔ በኢትዮጵያ ህዝብ የነበረው ቂም በቀል በማያቋርጥ ሁኔታ በ 22 አመት የወያኔ ህወሃት
አገዛዝ የወረደበት ግፍና ሰቆቃ ቀጥለን ባጭር ባጭሩ እንመልከት::
ግንቦት 21 ቀን 1983 ዓ.ም. ወያኔ ኤርትራን አስገነጠለ:: ኢትዮጵያንም ካለ ባህር በር አስቀራት::
ወያኔ ህወሃት የኢትዮጵያ ዝነኛው ምድር ጦር ፣ አየር ሃይል ፣ ባህር ሃይል ፣ ፖሊስ ወዘተ የጠላይ ጦር በማለት ይደርግ
ስርዓት በራሱ ሂደት ተመናምኖ በወደቀበት ለብዙ አመታት የሃገሩ ዳር ድንበር ሲያስከብር ከጠላት ሲከላከል የነበረው
ካለምንም ጡረታና መተዳደሪያ የ”ጠላት ጦር” በማለት ለልመና እና ለችግር ዳረገው:: የሚይስተዳድራቸው ቤተሰቡ
በሚልዮኖች የሚቆጠር ለረሃብ እና ችግር ተዳርገው ተበታትነው ቀሩ:: ከትግራይ ይዟቸው የመጣ የአንድ ቋንቋ ተናጋሪዎች
የሃገር መከላከያ ሰራዊት አደረገ:: ቀሪዎቹን ታጋዮች ደግሞ ፖሊስ ፣ ደህንነት በማለት ዘረኛ ሰራዊት በኢትዮጵያ አቋቋመ::
ይህም በምንም አይነት ኢትዮጵያን የማይወክሉ ሁሉም ከላይ እስከ ታች ለነዚህ ተሰጠ:: እነዚህም በፊናቸው በኢትዮጵያ
ህዝብ አስከፊ ሰቆቃና ግድያ በህዝቡ እየፈጸሙ ይገኛሉ::
ወያኔ ህወሃት ኢትዮጵያን እንደተቆጣጠረ በዘር ማጥፋት ወንጀል ተሰማራ:: ዘር ማጥፋቱን ገና ከ 1969 ዓ.ም. የጀመረው
ሲሆን በበለጠ ደግሞ ከ 1983 ዓ.ም. ጀምሮ አማራው ከያለበት እየተፈለገ ዘሩን ማጥፋት ተጧጧፈ ቀጥሎም ኦሮሞ ፣
ጋምቤላ ፣ አፋር ፣ ቤኑሻንጉል ወዘተ :: በትግራይ ውስጥም አደገኛ ጠላት ናቸው የሚላቸውን በዘዴ አጠፋቸው::
ወያኔ ህወሃት የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቋንቋ የአማራው ቋንቋ ስለሆነ ይህ ቋንቋ የትምህክተኛና የነፍጠኛው ቋንቋ በየትኛውም
ክልል እንድይነገር በማለት የኢትዮጵያ ህዝብ መገናኛው እና ሃሳብ ለሃሳብ የሚለዋወጥበት ለስንት ሺህ አመታት
ሲጠቀምበት የነበረው የኢትዮጵያ ህዝብ ወያኔ ህወሃት እያጠፋው ይገኛል:: በየትኛውም ክልል አማርኛ መናገር በህጉ
ከለከለው::
ወያኔ ህወሃት ኢትዮጵያን በዘር በቋንቋ ከፋፍሎ ሲያበቃ ለዘመናት ኢትዮጵያዊው ህዝብ በፈለገው ቦታ ሲኖርና በጋብቻ
በደም የተዋሃደው ህዝብ ከየክልላችሁ ከሌላ ቦታ የመጣውን ተስፋፊ ህዝብ አስወጡ በማለት እርስ በርሱ በማጋጨት ብዙ
ሂወት ጠፍቶ ንብረቱም ተዘርፎ በየበረሃው ተበትኖ ግንቦት 20 ቀን 1983 ይዞት የመጣውን መከራ ገፈት ቀማሽ ሆነ:: በተለይ
አማራው::
ወያኔ ህወሃት ኢትዮጵያን ወደብ አልባ ማድረጉ አልበቃ ብሎት በ 19 ኛው ክፍለ ዘመን ሱዳን በእንግሊዝ ቅኝ አገዛዝ
በምትደዳርበት ገዳሪፍ በተባለው የሱዳን ግዛት አስተዳዳሪ በነበረው ሻለቃ ጉዌን የወሰን መስመር ለጣልያኖች ይጠቅማል
በማለት በ 1903 እ.ኤ.አ በህገወጥ መንገድ የነደፈው የመስመር ክልል በአጼ ምኒልክ ኋላም በአጼ ሃይለስላሴ እና በደርግ
መንግስት ውድቅ የተደረገው እና ተቀባይነት ያጣውን ወያኔ ህወሃት ከየት እንዳገኘው ሳይታወቅ የኢትዮጵያን የወሰን
ድምበር በመጻረር ለወዳጁ ሱዳን ከሰቲት ሁመራ እስከ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ድረስ ወደውስጥ ከ 40 እስከ 60 ኪ.ሜ.
የሚዘልቅ እና 1,600 ኪ.ሜ. ርዝመት ያለው ለሱዳን መንግስት የአንዲት ኢትዮጵያን ሰፊና ለም መሬት የሸጠ ወያኔ የሱዳን
መንግስት ለውለታው ከገዳሪፍ እስከ መቀሌ የባቡር መንገድ እንደሚዘረጋ የሃገራችንን ሉአላዊነት በመድፈር ለግል ጥቅሙ
ሃገራችን እያወደመ ያለ ስርዓት ነው:: የግንቦት 20 ቀን 1983 መዘዝ::
ወያኔ ህወሃት በተፈጥሮ ባህሪው አምባገነን እና ሽብርተኛ ድርጅት እሱን የሚቃወም እና የሚፈጽመው ግፍ እንዲነሳበት
አይፈልግም:: ፍላጎቱ ተሳስተሃል አትበሉኝ:: ስለኔ አትናገሩ ከሚለው ፋሺስታዊ ባህሪው በኢትዮጵያ ነጻ ፕሬስ እንዲኖር
አይፈልግም:: የህዝቡ በነጻነት መናገር እና ሃሳቡን መግለጽ ለወያኔ እንደ እሳት የሚለበልበው ለመሆን የፕሬስ ነጻነት
ያገደው:: ይህም እንደ ገዢ ፓርቲ ህወሃት የታገደ ነው:: በዚሁ ፖለቲካዊ ውሳኔ የነጻ ፕሬስ በማደን ፣ በማሰር ፣ በማንገላታት
ሳያበቃ ብዙ የፕሬስ ጋዜጠኞች ሃገራቸውና ቤተሰቦቻቸው ለመከራን ስደት ተዳረጉ:: ነጻ ፕሬስ በኢትዮጵያ ሙሉ በሙሉ
ተዘጋ::
ወያኔ ህወሃት የሽግግር መንግስት ብሎ ከሰኔ ወር 1983 ዓ.ም. እስከ ግንቦት ወር 1985 ዓ.ም.  በስልጣን በቆየበት ምርጫ
በማለት በጸረ ዲሞክራሲያዊ መንገድ በ 1987 ዓ.ም. , በ 1992 ዓ.ም. , በ 1997 ዓ.ም. እና በ 2002 ዓ.ም. በማካሄድ በተለይ
በ 1997 ዓ.ም. ቅንጅት በተለያዩ ፓርቲዎች ቀስተ ደመና ፣ መኢአድ ፣ ኢዴሊ ፣ ኢዴአፓ-መድህን ወዘተ በተጠናከረ ማዕከላዊ
ፓርቲ “ቅንጅት” ተብሎ እንደተመሰረተ እምነቱ መሰረታዊ ኢትዮጵያዊ ዲሞክራሲና እድገት ፣ ብልጽግና ፣ ፍትህ ፣ ነጻነት
፣ ከዘረኝነት የጸዳ በምርጫው ለመወዳደር በቀረበበት ምርጫም ተካሂዶ መሉ በሙሉ አሽንፎ ሲወጣ በአንጻሩ ወያኔ
-ህወሃት/ኢህአዴግ በዜሮ ተሸንፎ ከምርጫ የወጣው በጉልበቱ ምርጫውን በመንጠቅ ድምጻችን አይነጠቅም ብለው
የወጣውን ሰላማዊ ዜጎች በአግአዚ ቅልብ የመለስ ዜናዊ ጦሮች ግደሉት ብሎ ትዕዛዝ በመስጠት ብዙ ኢትዮጵያውያንን
ሲገደሉ በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ በየወህኒ ቤት በማሰር ወያኔ ህዝብ ያጠፋበት ቀን የሌባው አይነ ደርቁ ወያኔ በ 2002  ዓ.ም.
በተካሄደው ምርጫ እንደልማዱ ኮረጆውን በመገልበጥ 99.6% አሸነፍኩ ብሎ ኢትዮጵያና ህዝብዋን ማውደሙን ቀጠለ::
ይህ ሁሉ ችግርን ግድያ ሰቆቃ የግንቦት 20 ቀን 1983 ዓ.ም. ውጤት ነው::
ወያኔ ህወሃት በፕሮግራም እንዳስቀመጠው የኤርትራ ጥያቄ ያላንዳች ጥርጥር ሃቀኛና ታሪካዊ መሰረት ያለወ ጸረ ቅኝ
አገዛዝ ትግል ነው በማለት ወያኔ ያመነበት ነገር ግን የኢትዮጵያ ህዝብ የማያምንበት የኤርትራ ህዝብም ያላመነበት
በኢትዮጳዊነታቸእው የማያምኑ መሆናቸው አንዳች ጥርጣሬ የለውም:: ድርጊቱ የወያኔ ብቻ ነው:: ይህ በዚህ እንዳለ አሰብ
በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ የኤርትራ ግዛት አልነበረችም ሁሉ ተከታታይ ዘመናት በወሎ ጠቅላይ ግዛት ውስጥ ሆና
ስትተዳደር እንደነበረች ሁሉ ኢትዮጵያ በትክክል የሚያውቀው ሃቅ ነው:: አሰብን በኤርትራ ካርታ ጨምሮ በ 1967 ዓ.ም.
ያወጣው ወያኔ ብቻ መሆኑን በግልጽ የሚታወቅ ሃቅ ነው:: ወያኔ ህወሃት ይህን የታሪክ እና የሃገር ክህደት የፈጸመው ሆን
ተብሎ ኢትዮጵያ የባህር በር እንዳይኖራት ያደረጉት ኢትዮጵያና ህዝብዋ ጠላት ብለው ስለአስቀመጡት የፈጸሙት ጥቃት
ነው:: ወያኔ ህወሃት ኢትዮጵያን ወሮ እንደተቆጣጠረ ግንቦት 20 ቀን 1983 ዓ.ም. ኢትዮጵያ የባህር በሯን አጣች::
ይህን በተመለከተ ወያኔ/ህወሃት እና ሻዕቢያ እንግሊዝ አገር ለንደን ከተማ ከግንቦት 5 ቀን እስከ ግንቦት 9 ቀን 1983 ዓ.ም.
የቀድሞው የአሜሪካ  ፕሬዚደንት ጂሚ ካርተር የሻዕቢያ መሪ ኢሳያስ አፈወርቂ እና የወያኔው መሪ መልስ ዜናዊ ባሉበት
ስብሰባ ኢትዮጵያ 85 ሚሊዮን ህዝብ ስላለባት የባህር በር ያስፈልጋታል:: አሰብም ከኤርትራ ያልተካለለ በመሆኑ በአጼ
ኃይለስላሴም ሆነ በደርግ ስርዓትም ከኤርትራ ውጭ ሆኖ በወሎ አፋር የተካለለ ስለነበር ቀደም ሲልም አሰብ ከኤርትራ
ውጪ ሆኖ በጣሊያንም ብዙ ያልተደፈረች የኢትዮጵያ የባህር በር እንደነበረች ይታወቃል:: አሰብ የኢትዮጵያ የባርህ በር
መሆን አለበት ብለው ሃሳባቸውን ሲያቀርቡ የወያኔው መሪ መለስ ዜናዊ በጣም ተናዶ ኤርትራ በኢትዮጵያ ቅኝ አገዛዝ
የወደቀች ሃገር የነበሩ አመራር አጼ ኃይለስላሴ ሆኑ ደርግ ያስቀመጡት ካርታ ህወሃት አይቀበልም:: አሰብ የኤርትራ መሬት
ነው:: እኛ አሁን በኢትዮጵያ ስልጣን የምንቆጣጠረው የወደብ ችግር አይኖረንም:: ችግር አይፈጠርብንም:: ብንፈልግ
ጂቡቲን አሊያም የሶማሊያ እና የኬኒያን ወደቦች እንጠቀማለን:: አሰብ የኤርትራ ስለሆነ እምነታችንም ይህ በመሆኑ አሰብ
የኤርትራ እንጂ የኢትዮጵያ አይደለም::
ፕሬዚደንት ጂሚ ካርተር እና ሌሎች አደረዳሪዎች አቶ መለስ ዜናዊ አሰብን የኤርትራ ነው ፤ የወደብ ችግር የለብንም
ብለው እኛንም ስለአሳመኑን አሰብ በኤርትራ ውስጥ መካተቱን ተቀብለናል በመለት ሲዘጉት ወያኔ ህወሃት ኢትዮጵያን
ታሪካዊና ጥንታዊው የባህር በርዎችዋን አሳጥቶ ግንቦት 20 ቀን 1983 ዓ.ም. አገራችን ኢትዮጵያን በጠላቶችዋ እጅ
የወደቀችበት የኢትዮጵያ ህዝብም በድቅድቅ ጨለማ እና ጭቆና ፋሽስት ስርዓት ይዛ የመጣች ይህች ግንቦት የተረገመች
ቀን ናት:: በምስራቅ-ምዕራብ-ሰሜን-ደቡብ የሚገኙ ኢትይጵያውያንም እየተረገመች ነው::
ወያኔ ህወሃት በግንቦት 20 ቀን 1983 ዓ.ም. ኢትዮጵያን በለስ ቀንቶት ወሮ በተቆጣጠረበት ወቅት የኢትዮጵያን ሃብት-
ንብረት ወያኔና ሻዕቢያ ተባብረው ዘረፉት:: የወላድ መሃን የሆነችው ኢትዮጵያ ተከላካይ የሌላት ሁለት ከደደቢትን ከሳህል
በረሃ የመጡት ሙሉ ሰራዊታቸውን በማሰማራት ሃብትዋን ንብረትዋን ዘርፈውታል:: የተለያዩ ተቋማት ተዘርፈዋል::
ጠቅላላ ጥሬ ገንዘብዋ ተዘርፏል:: ጥሬ ህብቶቿ ተዘርፏል:: የቀራት ነገር የለም:: ለውጪ ገበያ ለሺያጭ የሚመረት ቡና ፣
ሰሊጥ ፣ አደንጓሬ ወዘተ አይን ባወጣው ዝርፊያ ቀን እና ሌሊት ተፈጽሞባታል:: ዝርፊያው በግንቦት 20 ቀን 1983 ዓ.ም.
የጀመረው እስከ አሁን ቀጥለውበታል:: ኤርትራ የቡናና የቅባት ምግብ አምራች በመሆን በአለም ገበያ አቅራቢ ሆና ከዓለም
3 ኛውን ደረጃ ያዘች:: ከኢትዮጵያ በተዘረፈው ጥሬ ሃብት ዋና ገንዘብ ወያኔ ህወሃት መሪዎች 1. መለስ ዜናዊ እና ባለቤቱ
አዜብ መስፍን 2.ስብሃት ነጋ 3.አባይ ጸሃዬ 4.ስዩም መስፍን 5.አርከበ እቁባይ 6.አዲስ አለም ባሌማ 7. አባዲ ዘሙ 8.ጸጋይ
በርሄ እና ባለቤቱ ቅዱሳን ነጋ 9.ተክለወይኒ አሰፍ 10.ብርሃነ ገብረክርስቶስ ወዘተ ሆነው ኢፈርተን አቋቁመው ስልጣኑንም
ተቆጣጥረው የናጠጡ ባለብዙ ፋብሪካዎች ትልልቅ ተቋማት መስርተው ቱጃር በለሃብቶች ሆነዋል:: ወያኔ ህወሃት ወደ
ስልጣን ባልበቃበት ጊዜ በአጼ ኃይለስላሴና በደርግ ስርዓት ነጻ ተቋም በመሆን የኢትዮጵያን ህዝብ ሲያገለግሉ የነበሩትን
ብሄራዊ ባንክን ፣ ንግድ ባንክን ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ፣ እርሻ ትራንስፖርት ፣ መአድናት ወዘተ ወያኔን ስልጣን
እንደጨበጠ ሁሉን ከህዝብ በጉልበቱ ነጥቆ በመቆጣጠር የሃገርና የህዝብ ሃብት የህወሃት ተቋማት ሆኑ:: ይህም ወያኔ ህወሃት
በከፍተኛ ወንጀል የሚጠየቅበት ከዋናዎቹ አንዱ ነው::
ወያኔ ከኢትዮጵያ የዘረፈው ገንዝብ እና ጥሬ ሃብት ኢፈርት በትግርኛ ት.እ.ም.ት የሚል ስያሜ በመስጠት በትግራይ ህዝብ
ስም ሲያጭበረብር የትግራይ ህዝብ መነገጃ ማድረጉም ህወሃት በዚሁ ሌብነቱ በወንጀል የሚያስጠይቀው ነው:: በትግራይ
ህዝብ ስም የወያኔ መሪዎች ነገዱበት እንጂ የትግራይ ህዝብ ከት.እ.ም.ት ተጠቃሚ አይደለም:: ህዝቡም ራሱ የሚናገረው
ሃቅ ይህ ነው::
ወያኔ ህወሃት ድርጅት ነው ስንልም ህወሃት የተመሰረተውና እስከ አሁንም ያለው ህወሃት ግለሰቦች ተደራጅተው የፈጠሩት
የማፍያ ስብስብ እንጂ በምንም ተአምር የትግራይ ህዝብን የማይወክል ነው:: በድርጅቱ የተሰባሰቡ ግለሰቦችን ያቀፈ:: ህዝብ
ሌላ፤ ህወሃት ሌላ:: ህወሃትን የመሰረቱት ሰዎችም ጸረ ህዝብ እና ጸረኢትዮጵያ ናቸው:: ይህ ህወሃት ተብሎ የሚጠራ
በሻዕቢያ የተመሰረተ ኤርትራን ነጻ ለማውጣትና ትግራይም የአማራው ቅኝ ግዛት በማለት የተነሳ ከጥዋቱ ኢትዮጵያዊነቱን
የካደ የከሃዲዎች ስብስብ በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ የትግራይ ሰላማዊ ዜጎች የገደለ ጸረ ህዝብ ነው:: በመሆኑም የትግራይ
ህዝብ ገና ከትግሉ መነሻ ጀምሮ ህወሃትን በእውቅና አልተቀበለውም::
ወያኔ ህወሃት ገና በ 1968 ዓ.ም. በኢትዮጵያ መሬት እጠቀማለሁ በማለቱ ከባድሜ እስከ አፋር ቡሬ የመሬት ቆዳ ስፋት
1.ታች አዲያቦ 2. ላይ አዲያቦ 3.ጭላ ወይም አንከረ ባሩካ 4. አሕሰኣ 5.እገላ 6.ዛላምበሳ  በዚሁ ውስጥ የሚጠቃለሉ ኢሮብ ፣
ጻልገዳ ፣ ዓውዳ ፣ አይጋ ፣ ሶቦያ ፣ ወዘተ 7.የአፋር መሬት  እስከ ቡሬ 8. አሰብ የኤርትራ መሆንዋን በዚሁ ፊርማቸው በ 1969
ዓ.ም. አረጋግጠዋል:: 1. መለስ ዜናዊ 2.አባይ ጸሃዬ 3.ስብሃት ነጋ በዋናነት የሚጠቀሱ በትክክል የኤርትራን መሬት ነው
በማለት ፈርመው የሰጡት ህዳር ወር 1969 ዓ.ም. ነው:: በዚሁ መሰረት የትግራይ ህዝብ 1.በሻዕቢያ 2.በጀብሃ 3.በህወሃት 
በእነኚህ ሶስት ድርጅቶች ትተዳደራለህ ብለው በመወሰን ህዝቡም በእነኚህ ሶስት ድርጅቶች ቁም ስቃዩን በማየት ተገደለ::
ንብረት ሃብቱ ተዘረፈ:: አቤት የሚባልበት በማጣት በየስደቱ ተበታተነ:: ወያኔ ይህን ወንጀል እንደፈጸመ በአንጻሩ ከሰሜን
ጎንደር እና ሰሜን ወሎ ለም ወሬት ነጥቆ ወሰደ::
የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት ዋና ጦሱ ከላይ እንደተጠቀሰው ነው:: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት መንስኤ   ው በግልጽ የሚታወቅ
ነው:: ወያኔ ህወሃት አመራር የሚያላክኩት በኢኮኖሚ ችግር የተፈጠረነው ሲሉ በተደጋጋሚ በተለይ የወያኔው መሪ ነበር
መለስ ዜናዊ የኢትዮጵያን ህዝብ ለማሳመን ለከት በሌለው ውሸቱ ሲለፋደድ ሃገር ሙሉ ያውቃል:: ቀሪዎቹ የሱ የአመራር
አባላቱ ስብሃት ነጋ ፣ አባይ ጸሃየ ፣ ስዩም መስፍን ፣ አርከበ እቁባይ ወዘተ የመለስ ዜናዊን ሃሳብ በማስተጋባት በየውጪ ሃገሩ
የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ለማሳመን ብዙ ውጣ ውረድ ቢያደርጉም እስከ ዛሬ ተቀባይነት አላገኙም::
የጦርነቱ መንስዔ በኢኮኖሚ ሳይሆን በትክክለኛው አነጋገር በተጨባጭ ሁኔታው የመሬት ይገባኛል ነው:: ሻዕቢያ የኔ ግዛት
ነው:: ከዚህ ቀደምም በ 1969 ዓ.ም. ተስማምተን እናንተም የኤርትራ መሬት ነው በማለት ያመናችሁበትን አስረክቡን
በማለት ወደ ጦርነቱ ሻዕቢያ እና ወያኔ ገቡ:: እውነቱ ይህ ነው:: ይህ በዚሁ እንዳለም የኢኮኖሚው ጉዳይም አስተዋስኦ
ያደረገበት አለ:: ሁሉ ኢትዮጵያዊ እንደሚያውቀው ከ 1983 ዓ.ም. ግንቦት ወር ጀምሮ እስከ 1990 ዓ.ም.  የሻዕቢያው መሪ
ኢሳያስ አፈወርቂ ኤርትራ የግላችን የኢትዮጵያ ሃብት ደግሞ የጋራችን ተባብለው በህወሃት መሪዎች መጠነ ሰፊ ድጋፍ
ሁለቱ ማለት ሻዕቢያና ወያኔ የሃገራችን ኢትዮጵያን ጥሬ ሃብትዋን መዓድኗን እና ሃገሪቱ ያፈራችውን የተለያዩ ፋብሪካዎቸ
እና ባንኮችን አብረው ተባብረው ዘርፈዋል:: ኢትዮጵያ እና ህዝብዋ ለረሃብ እና ችግር ተዳርገው ኤርትራውያን ጤፍ
በየአይነቱ ዳጉሳ ፣ ስንዴ ፣ ገብስ ወዘተ በርካሽ ዋጋ ኤርትራ ሲሸጥ የኢትዮጵያ ገበያ ባዶ ቀረ:: ስለዚህ ኢትዮ-ኤርትራ
ጦርነት ሲነሳ ያ የለመዱት በሰው ሃገር ሃብት ሲንደላቀቁ የቆዩት አሁን ሲያጡት ለጦርነቱ አስተዋጽኦ ያደረገም ነበር::
በጣም ከሚገርሙ ነገሮች እና አሳዛኝ የሆነው ሁለቱ መለስ ዜናዊ እና ኢሳያስ አፈወርቂ በስልክ ጥብቅ ግንኙነት
እንደነበራቸው ብዙ ሰዎች ተናግረዋል:: ስብሃት ነጋ ፣ አባይ ጸሃዬ እና ሌሎቹ የወያኔ መሪዎች በጣም የደመቀ ግንኙነት
ከጦርነቱ ዋዜማ አንስቶ የወያኔ መሪዎች ይገናኙ እንደነበር ምስጢሩም የሚያውቁ ሰዎች ተናግረውታል::
ኢሳያስ አፈወርቂ ላቀረበው የአንድ ቢሊዮን ብር ላክልን መለስ ዜናዊ ሳያቅማማ ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ተፈቅዶ ገንዘቡ
አስመራ እንደገባ በቀናት የኤርትራው መሪ ኢሳያስ አፈወርቂ መቀሌ ውስጥ(ሃይደር) የሚገኘው የመዋዕለ ህጻናት
ትምህርት ቤት በሚግ አውሮፕላን ደበደበው:: ከተዋጊ አውሮፕላኖቹ የተጣለው ክላስተር ቦምብ ወድያውኑ 53 ህጻናትና
አስተማሪዎች ሲሞቱ 185 ደግሞ ከባዱ ቁስል ደረሰባቸው:: ለዚሁም ተጠያቂው መለስ ዜናዊ እና ስብሃት ነጋ ናቸው::
የሻዕቢያ ተዋጊ ጀቶች እንደገና ተመልሰው ቦምብ ጭነው 48 ሰላማዊ ሰዎችን 10 ህጻናትን ሲገድሉ 150 ሰዎች አቆሰሉ::
በማለት ቢ.ቢ.ሲ. እና ሲ.ኤን.ኤን. የዘገቡት ዋቢ ነው:: ይህ ጥቃት የደረሰው በግንቦት ወር መጨረሻ 1990 ዓ.ም. ሆኖ አስራት
አብርሃም በአሳማኝ ሁኔታ ከ’ሃገር በስተጀርባ’ በሚል መጽሃፉ እንደገለጸው መለስ ዜናዊን ኢሳያስ አፈወርቂ እስከ ታህሳስ
ወር 1991 ዓ.ም. ይገናኙ እንደነበሩም ያስረዳል:: መለስ ዜናዊን ግብረአበሮቹ እነ ስብሃት ነጋ ወዘተ ኢትዮጵያዊ ሳይሆኑ
የባዕዳን ቅኝ ገዢዎች መሆናቸው በግልጽ የሚያሳይ እውነታ ነው::
የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነትም ሆን ብሎ ያሰናከለው መለስ ዜናዊ፣ ስብሃት ነጋ እና አባይ ጸሃዬ መሆናቸው ሲታወቅ
ምክንያቱም በ 1969 ዓ.ም. ከላይ የተጠቀሰ መሬት የኤርትራ ነው ብሎ ወያኔ የፈረመበት በመሆኑ ይህም በአልጀርሱ
ስምምነት ወያኔ መሪ መለስ ዜናዊ አሳልፎ ለኤርትራ መስጠቱ የ 1969 ዓ.ም. ትልቁ ማሳያ ነው:: የኢትዮ-ኤርትራን ጦርነት
እነማን መሩት? ይህን እንመልከት::
1. መለስ ዜናዊ የጦሩ ጠቅላይ አዛዥ እና ጠቅላይ ሚኒስቴር ……………………………ኤርትራዊ
2. ጻድቃን ገብረተንሳኤ የጦሩ ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹም ……………………………….ኤርትራዊ
3. ሳሞራ የኑስ…ከፍተኛ ጀነራል…………………………………………………….ኤርትራዊ(በናቱ ከርከበት በአባቱ
ሱዳናዊ)
እነዚህ ሶስቱ አመራር በምንም ተአምር ለኢትዮጵያ ይሰራሉ?? ጦርነቱን በትክክል ይመራሉ ብሎ ማሰብ “ላም አለችኝ
በሰማይ ወተቷንም አላይ” አይነት ነው:: እነዚህ ትልቁ ምኞታቸው የኤርትራ ሰራዊትና ህዝብ እንዳይጎዳ ኢትዮጵያዊው
ሰራዊት ቢያልቅ ምንም የማይሰማቸው እንደተጠበቀ ሆኖ ሁሉም የውጊያና ጦርነት አመራር ብቃት የሌላቸው በአጋጣሚ
የተገኘው ጠ/ሚኒስቴርነት እና ጀነራልነት ከንቱ ነው:: ጠቅላላ የወያኔ ህወሃት መሪዎች ጀነራሎች እና ወታደሮች
ከወታደራዊ ሳይንስ ያላቸው ርቀት ሰማይና መሬት ነው:: በ 1991 ዓ.ም. ያለቀው ሰራዊት ተጠያቂም ናቸው::
2 ኛው በዚሁ ኢትዮ ኤርትራ ውጊያ ሲመሩ የነበሩ የመለስ ዜናዊ እና የስብሃት ነጋ ታዛዦች ናቸው:: አታድርጉ ከተባሉ
አያደርጉም:: በዋናነት ጎልተው የሚጠቀሱም::
1. ሰዓረ መኮንን
2.ዮሃንስ ገ/መስቀል (ቦጅቦጅ)
3.ታደሰ ወረደ
4.አብርሃ ወ/ማሪያም(ኳርተር)
5.ብርሃነ ነጋሽ ወዘተ ሲሆኑ ሌሎችም አሉ::
ስለሆነም በ 1991 ዓ.ም የደረሰው ውድመት ከ 100,000 ሺ ሰራዊት የሞተበት ወደ 200,000 የሚጠጋ ሰራዊት አካለ ጎዶሎ
የሆነበት ግምቱ አስቸጋሪ የሆነው የኢትዮጵያ ሃብት ንብረት የወደመበት ተጠያቂው ማነው??
የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት የተፈጠረበት ምክንያት እና ሰበቡ ምንድነው?? እነዚህ ሁልቱ ጥያቄዎች መልስ በግልጽ
ለማስቀመጥ እፈልጋለሁኝ::
1) በኢትዮ-ኤርትራ ለደረሰው ግድያና በጦርነት የወደመው ሃብትና ንብረት ተጠያቂዎች::
1. መለስ ዜናዊ
2. ስብሃት ነጋ
3.አባይ ጸሃዬ
4. አርከበ እቁባይ
5. ጻድቃን ገ/ተንሳኤ
6. ሳሞራ የኑስ
7. ስዩም መስፍን
እነዚህ በሰው ህይወት ለደረሰው እልቂትና ጉዳት በሃገሪቱ የደረሰው ከፍተኛ ውድመት ግንባር ቀደም ተጠያቂ ናቸው::
2) በጦርነቱ የወደመው ሃብት እና ንብረት ተጠያቂውስ ማነው? ለሚለው::
1. መለስ ዜናዊ
2.ስብሃት ነጋ
3.ጻድቃን ገ/ተንሳኤ
4.አበበ ተክለሃይማኖት
5.ገዛኢ አበራ
6.ጀነራሉ በባለ ሌላ ማእረግ
7.ስዩም መስፍን
8.ብአዴን, ኦህዴድ እና የደቡብ ህዝብ ንቅናቄ
9. በወቅቱ የነበሩ የፓርላማ አባላት በሙሉ
10. የህወሃት ካድሬና ደጋፊዎች በሙሉ::
እነዚህም ግንባር ቀደም ተጠያቂዎች ሲሆኑ፤
3. የጦርነቱ መንስኤ ለሚለው ጥያቄ የህወሃት አመራር በ 1969 ዓ.ም. ሻዕቢያ ላቀረበው የመሬት ይገባኛል በወቅቱ አምነት
ተቀብለው በፊርማቸው ባረጋገጡት መሰረት በትግራይ ህዝብ ተቀባይነት የሌለው የህወሃት ጥቂት የማፍያ ስብስብ
በፈጸሙት ነገር ከሃዲዎች ከሻዕቢያ ጥቅም እናገኛለን ብለው የፈጸሙት ሚያዝያ ወር 1991 ዓ.ም. የፈነዳ ጦርነት ነው::
ተጠያቂዎቹም ህወሃቶች ናቸው::
በብዙ በርካታ ወንጀሎች የትግራይ ህዝብ ሊከሳቸው ዝግጅቱን አጠናቅቆ ቀኑን በመጠባበቅ ላይ ነው:: ህወሃት እና መሪዎቹ
ይከሰሳሉ:: አዎን ለፍርድም ይቀርባሉ::
የአይደ መዋእለ ህጻናት የአየር ጥቃትም የትግራይ ህዝብ ካቀረባቸው ክሾች ውስጥ አንዱ ስለሆነ በዚሁም በዋናነት
የሚጠቀሱ መለስ ዜናዊ እና ስብሃት ነጋ መሆናቸው ነው::
ግንቦት 20 ቀን 1983 ዓ.ም. ይህን አይነት አሰቃቂ ድርጊቶችን አስከትላ ነው ብቅ ያለችው:: የተረገመችው ይህቺ ቀን
ኢትዮጵያ ለምለም አገራችንን ለከሃዲ ባንዳዎች አሳልፋ የሰጠች::
ግንቦት 20 ቀን 1983 ዓ.ም. ይዛው የመጣችው ሰቆቃ ሁሉም ኢትዮጵያዊ በፈለገው የሃገሩ ግዛት የመኖር ለዘመናት ተጠብቆ
የቆየውን መብቱን በህወሃት ከፋፍለህ ግዛ በሚመቸው ሃገራችን በዘር በቋንቋ ከፋፍሎ ጠባብ ብሄረተኛ በሆነው መንገድ
የዘር ፌደራሊዝም መሰረት ይህ የእቅድ ሃሳቡም አማራውን ለማጥፋት እና ለማክሰም የተቀነባበረ ሴራ ነው:: ይባስ ብሎም
ሸዋ ጠ/ግዛት ለሌሎች ብሄራት በመስጠት ጎጃም በጌምድር ጠ/ግዛት ወሎ ጠ/ግዛት በታትነው አማራው መኖሪያ አልባ
ተደረገ:: በተለያዩ ጠ/ግዛት ይኖር የነበረው አማራ ውጣ እየተባለ በወያኔ ህወሃት ከህጻን እስክ ሽማግሌ እየተገደለ በየበረሃው
ወድቆ የዘሩን ማጥፋት ወንጀል ተፈጽሞበታል:: ቀስ በቀስም ኦሮሞ ጋምቤላ አፋር ወዘተ ተመሳሳይ እጣ ደረሰባቸው::
በጠቅላላው ከተወለደበት ካደገበት ኢትዮጵያዊ ከመሬቱ የተፈናቀለ 24 ሚሊዮን ሲሆን በወያኔ ህወሃት የተገደሉ
ኢትዮጵያውያን አንዳንድ ጥናቶች የሚያመለክቱተ 7.9 ሚሊዮን ኢትዮጵያዊ ወያኔ ህወሃት እንደገደላቸው ያሳያሉ::
ግንቦት 20 ቀን 1983 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ሁለቱ ሃይማኖቶች እስልምናእና ክርስትና በእጁ አስገብቶ ለመቆጣጠር እና ቀስ
በቀስም ሃይማኖቶቹን ለማክሰም ተነሳ::
1. የኢትዮጵያ እስልምና ሃይማኖት ለብዙ ዘመናት ወግና ህግጋቱን ጠብቆ የመጣ በብዙ ሚሊዮን እስልምና ተከታይ ያለው
የኢትዮጵያ ቅርስና የምንኮራበት ሃይማኖት ዛሬ በወያኔ ህወሃት ተደፍሮ የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ሙሉ
መብታቸውን ተነጥቀው በእስራት መከራ እየተሰቃዩ በገዛ ሃገራቸው ለክፉ ችግር ተዳርገዋል::
2.የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንም በክፉ አደጋ ወድቃለች ቤተ ክርስቲያና እየተቃጠሉ ታሪካዊ ቅርሶችዋን በወያኔ
ተዘረፉ::ወያኔ የሚቃወሙ ብጹአን አባቶች ለስደት ተዳርገዋል:: ብዙም ተገድለዋል:: ይህን ሁሉ የፈጸመው የወያኔ አባል
የነበረው አባ ገብረመድህን ወይም አባ ጳውሎስ የሚባል በወያኔው መሪ መለስ ዜናዊ አቡነ ጳውሎስ የኢትዮጵያ ፓትሪያርክ
ካደረገው ብዙ ወንጀል በቤተ ክርስቲያናችን ፈጽመዋል::
ለመሆኑ አቡነ ጳውሎስ ማነው??
አቡነ ጳውሎስ ትውልዳቸው ትግራይ አድዋ ያደጉትም እንዳባገሪማ ገጠር ነው:: እንዳባገሪማ የተባለበት ምክንያት
በአክሱም ዘመነ መንግስት በንጉስ አልአሜዳ ብ 470 ዓ.ም. ከመጡት ተሰዓቱ ቅዱሳን አንዱ አባ ገሪማ ሲሆኑ ከአድዋ
በስተምስራቅ የ 18 ኪሎ ሜትር ርቀት የምተገኘው ተራራማ ቦታ አባ ገሪማ በጣም አስደናቂ ሆኖ የተሰራው ቤተ
ክርስቲያናቸው በማነጽ እዛው ሞተው እዛው ስለተቀበሩ በዚሁ ምክንያት እንዳባገሪማ ተብላ ትጠራለች::የኢትዮጵያ
ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ያዋረዱን የቤተ ክርስቲያኗን ህገ ደንብ እና ቀኖናውን የለወጡ እና ያፈረሱ ፣ ለስጋቸው ያደሩ: አቡነ
ጳውሎስ የኢትዮጵያን ጥንታዊ ሃይማኖት ለማጥፋት ጸረ ክርስትና የሆኑት ጳውሎስ የአድዋ ልጅ በመሆናቸው በኢትዮጵያ
ህጋዊ ሊቀ ቅዱሳን ፓትሪያርክ በቤተ ክርስቲያኑ ህግና ደንብ የተሾሙት ብጹእ ወቅዱስ አቡነ መርቆሪዎስ ፓትሪያርክ
ዘኢትዮጵያ ወያኔ በሃይል አስወግዶ አባ ጳውሎስን ሾመ:: ይህ ደግሞ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ሀይማኖት ወግና ስርዓቱን
ለማጥፋት የታቀደ ነው:: የቤተ ክርስቲያኑን ህግና ደንብ የሚጻረርም ነው::
አቡነ ጳውሎስ የወያኔ ህወሃት በአባልነት የመለለመሉት በ 1976 ዓ.ም. ነበር:: በወቅቱ የሚነገረው ዶ/ር አባ ገብረመድህን
የተባሉ የኛ አባል ስለሆኑ ትግራይ ሃገራችን ከአማራው ቅኝ አገዛዝ ነጻ በምትወጣበት እኚሁ የትግራይ ፓትሪያርክ ይሆናሉ
በማለት ስብሃት ነጋ በለመደው ወሬ ማዛመት በታጋይ ውስጥ ተሰራጨ:: ቢሆንም ግን ታጋዩ ብዙ ስሜት አልሰጠውም::
ምክንያቱም ሃይማኖት የለሽ የወያኔ አመራር በትግሉ ወቅት እግዚያብሄር የሚባል አማልክት የሚባሉ በፍጹም የሉም:: ይህ
ለአማራው አገዛዝ እንዲመችለት የፈጠረው ከንቱ ሃሳብ ነው:: በማለት ስለአስተማሩን የአባ ገብረመድህንም ይህን ድባብ
የሸፈነው ነበር::
ንገሩ እንደገና በ 1980 ዓ.ም. መጀመሪያ ታድሶ መጣ የህወሃት አባል አባ ገ/መድህን ከአሜሪካ ሱዳን ድርስ መጥተው ስብሃት
ነጋ የወቅቱ የህወሃት ሊቀ መንበርና መለስ ዜናዊ ሱዳን ድረስ በመሄድ እንደተገናኙ በድጋፍ መልክም $15,000 የአሜሪካን
ዶላር መስጠታቸውን የሄዱት ሁልቱ የወያኔ አመራሮች በድብቅ ሳይሆን በግልጽ የተናገሩት ነበር:: ከዚሁም በተጨማሪ ሱዳን
ካርቱም ውስጥ የሚገኘው ቤተ ክርስቲያን አስቀድሰው በውስጡ የሚገኙ ቀሳውስት ካህናት ወደ ህወሃት አባልነት
መልምለው በሶስተኛው ቀን ወደ መጡበት መመለሳቸም ተነገረ::ስብሃት ነጋ አቡነ ጳውሎስ የህወሃት መሪህ
ባህታ(vanguard) ናቸው በማለት ይጠራቸዋል::
እንግዲህ የአቡነ ጳውሎስ ነገር ይህ ሆኖ ትግሬ በመሆናቸው ብቻም በደርግ መታሰራቸውን ብዙ ግፍ ተፈጸመብኝ የሚሉት
አቡነ ጳውሎስ የኢትዮፕያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስትያን አባላት እውነት ይሁን አይሁን ለነሱ ልተው:: ከሆነም አባ ጳውሎስ
ቤተ ክርስቲያንዋ ላይ በቂም በቀል ማወካቸው ከአንድ መናኝ አባት መፈጸም የሌለበት ፈጽመዋል:: ነብሳቸውም ለሲዖል
ተዳርጋለች::
አቡነ ጳውሎስ የፓትርያርኩ ስልጣን አግባብ በሌለው መንገድ የተረከቡት በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያናት በምርጥ
ካድሬነታቸው በዋልድባና በተለያዩ ቤተ ክርስቲያናት ብዙ ግፍ ከመፈጸማቸው በላይ የኢትዮጵያ ታሪካዊ ቅርሶች ከየቤተ
ክርስቲያኑ በማስወጣት ሸጠዋል::
ይህ ሁሉ በእስልምና ሃይማኖትና በክርስትና መዘዙ ይዞት የመጣው ግንቦት 20 ቀን 1983 ዓ.ም. የተረገመች ቀን ናት::
ወያኔ ህወሃት ኢትዮጵያውያን እንደተቆጣጠረ ብዙ የዝርፊያ ተቋማት አመቻችቶ ነበር:: አገራችንን የተቆጣጠረው 1. ዋና
ኢፈርት 2. ለም የኢትዮጵያ መሬት ለባዕዳን መሸጥ 3. ኢትዮጵያውያን ከተወለዱበትና ካደጉበት መሬት ማፈናቀል 4. ገዢ
የሆኑት የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ተቋማት በህወሃት ቁጥጥር ውስጥ መዋል 5. ኢትዮጵያዊው የሃገሩ ዳር ድንበር ጠባቂ
አማራው ማጥፋት ከዚህም ጎን ለጎን አማርኛ ቋንቋ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቋንቋ ማጥፋት እና ማክሰም:: 6.የኢትዮጵያ
መከላከያ ሰራዊት ሀ.አየር ኃይል ለ. ምድር ጦር ሐ.ባህር ሃይል መ.ፖሊስ ሰራዊት ሙሉ በሙሉ አስወግዶ የራሱን የህወሃትን
ታጋዮች ከትግራይ የመጡ ሁሉ የኢትዮፕያ ምድር ጦርና አየር ኃይል ለማድረግ ኢትዮጵያን ሙሉ በሙሉ በራኡ መዳፍ
ውስጥ ለማስገባትና ለመቆጣጠር ደህንነቱም ከላይ እስከ ታች በትግሬዎች ማዋቅር አላማው ነበር::
ከላይ የተጠቀሱት ሁሉ የወያኔ አመራር መለስና ስብሃት ነጋ ባወጡት እቅድ ተግባራዊ ተደርገዋል::
የኢትዮጵያ ህዝብ በእርሻ የሚተዳደረው መሬቱን ተቀምቶ ለባዕዳን ሳውዲ አረቢያ ፣ ህንድ ፣ እና ለቻይና ወዘተ ህወሃቶች
ሸጡት:: በሽያጭ የተገኘው ገንዘብም ሆነ በነ መለስ ዜንዊና ባለቤቱ ወ/ሮ አዜብ እጅ ሲገባ ከመሬቱ የተፈናቀለ ኢትዮጵያዊ
ሁሉ በየበረሃው ወድቆ ለክፉ ችግርና መከራ ተዳርገዋል::
ወያኔ ህወሃት በዘር ማጥፋት ወንጀል ተሰማርቶ ህዝበ ኢትዮጵያዊ እያለቀ ነው:: አማርኛ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቋንቋ ጠላት
ነው ብለው ወያኔዎቹ ፈረጁት:: ለመሆኑ የቋንቋ ጠላት አለን?? ይህ ሁሉ በግንቦት 20 ቀን 1983 ዓ.ም. የመጣ የኢትዮጵያ
ህልውና አጠያያቂም ሆነ:: ግንቦት 20 ቀን 1983 ዓ.ም. ኢትዮጵያን ያፈረሰ ህዝብዋንም ለችግር እና ለመከራ የዳረገ በጥቁር
ታሪክ የሚመዘገብ የፋሺስት ወያኔ ህወሃት አገዛዝ ስርዓትና የጨለማ ዘመን በማለት ታሪ ዘግቦታል::
ግንቦት 20 ቀን 1983 ዓ.ም. አንቺ ጥቁር የታሪክ አተላ ቀን የስንቱን ኢትዮጵያዊያን ህይወት በላሽ?! ስንቱን ኢትዮጵያዊ
ምሁራን የነጻ ፕሬስ እውቅ ጋዜጠኞች ለስደት ለመከራ ዳረግሽ?! ስንቱን ወጣት ሴት እና ወንድ ከሃገሩ ጠፍቶ የባህር ቀለብ
ሆነ:: ስንቱስ በስደት ሂወቱ እየማቀቀ ለክፉ መከራ ተዳረገ:: ስንቱ ቤተ ሰብ አፈናቅለሽ የስንቱን ቤት አፈረሽው:: ወጣት
የሴት ህጻናት ሽርሙጥና ዳረግሽ:: አደንዛዥ እጽ እና አሺሽ ዛሬ በኢትዮጵያ ውስጥ ተራ የንግድ ገቢ ሆኖ ወጣቱ ትምህርት
ተከልክሎ እቅቀት እና ስልጣኔ በኢትዮጵያ የጠፋበት ዛሬ በኢትዮጵያ ስራ አጥነት የተስፋፋበት የወንጀል ድርጊት በስፋት
የሚፈጸምበት ህጻናት በየቆሻሻው የተጣሉ ምግብ አይነት ነክ እየለቀሙ የሚበሉበት የጎዳና ተዳዳሪ ጠዋሪ ማደሪትይ ያጡ
ህጻናት ለአቀመ አዳም ያልደረሱ ልጆች ወንድ ሴት ማደሪያቸው በየመንገዱ ሆነ:: ህጻናት በርሃብ በየመንገዱ በየትምህርት
ቤቱ አእምሮዋቸውን እየሳቱ የሚወድቁበ እርጉዝ ሴት መኖሪያ አልባ ሆና በየዱር ገደሉ እየወለደች ከተወለዱ ህጻናት ከ 10
ህጻናት 6 በ 3 እና በ 4 ወራቸው እየሞቱ ህክምና ጠፋ:: ውሃ ጠፋ:: መብራት ጠፋ:: አረ ስንት ጉድ ነው በኢትዮጵያ ህዝብ
ላይ የወረደው ግፍ::
የወያኔ ህወሃት አባል ድርጅቶች ህወሃት ራሱ የነዚህ ቤተሰብ ልጆች ውጭ አገር እየተንደላቀቁ ሲማሩ ሃገር ውስጥ ያሉ
አመራሩ ደጋፊዎች በኑሮ ተንደላቀው በሙስና ተዘፍቀው የሃገር እና የህዝብ ሃብት እየዘረፉ ቀኑ ለነሱ ለኢትዮጵያ ህዝብ
ደግሞ የችግር ጨለማ መብቱ የተረገጠ ባሪያ ጥዋት ማታ በወያኔ ስርዓት የሚሰቃይ ግዞተኛ ባዕድ ሆኖ ያለበት ዘመን ነው::
ይህ ክፉ አረመኔያዊ የህወሃት አገዛዝ በዚሁ መንገድ ከእንግዲህ ወዲህ እንዳይቀጥል ሁሉ ኢትዮጵያዊ በአንድነት ይነሳ
በህዝባዊ ትግል ወያኔን ከስረ መሰረቱ ነቅለን እንጣለው::
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!
ገብረመድህን አርአያ
አውስትራሊያ
አቶ ገብረመድህን አርአያ የቀድሞ ህወሀት ፋየናንስ ክፍል ሀላፊ የነበሩ ኢትዮጵያዊ ናቸው። ህወሀትን ከለቀቁ በሗላ
የድርጅቱት ጸረ-ኢትዮጵያዊነትና ወንጀሎቹን በማጋለጥ ይታወቃሉ። አቶ ገብረመድህን ባሁኑ ሰዓት በአውስትራሊያ
በስደት ይኖራሉ።

ህ.ወ.ሓ.ት.እና  ኢትዮጵያ [ገብረመድህን አርአያ]

የህ.ወ.ሓ.ት.ወያኔ መሪዎች አሁን በስልጣን ያሉ ፤ ከድርጅቱ የተባረሩ መሪዎች ጨምሮ


ሁሉ፤ ያ የተፈጥሮ ባህሪያቸው የሆነው  ቅጥ አልባ ውሸት ትልቁ   መሳሪያቸው ፤ተጠቅመው ፤በየሄዱበት በተሰበሰቡበት በህዝብ ፊት አይናቸው በጨው
አጥበው የሚዋሹት ፤ህ.ወ.ሓ.ት. በኢትዮጵያ ዲሞክራሲና ፍትሕ ለማምጣት ለ 17 ዓመታት ከደርግ ጋር የነበረው ውጊያ ፤ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ የትግራይ
ወጣቶች መስዋእትነት ከፍለዋል ፤እያሉ የውሸት ጡሩምባቸው ሲነፉ እስከ አሁን ድረስ ይደመጣሉ ።በሃገራችን አንድ ተረት አለ ፤ ፥ይህም  ‹፤” ደሮን
ሲያታልልዋት በመጫኛ አልዋት”ወደ ሚል ተረት ተረት ፤ ያመጣናል ፤በመሰረቱ ህ.ወ.ሓ.ት. ፀረ ኢትዮጵያና ህዝብዋ እንጂ ወዳጅ አይደለም ። ኢትዮጵያ በነሱ
አጠራር ደግም የአበሻ ሃገር ብለው የሚጠርዋት ትግሉ ከመጀመራቸውና ትግሉም እንደ ጀመሩ ፤የጠላት ሃገር ብለው ፈርጀዋታል ፤ኢትዮጵያ የጠላት ሃገር
ከሆነች ወያኔዎች ለምን ብለው መስዋእትነት ይከፍላሉ ? ወያኔ ለኢትዮጵያ ብሎ አንዲት የደም ጠብታ አልከፈለም አላየንም ፤ማን ይናገር የነበረ ነውና ፤
እንግዲህ እውነታው ይህ ነው ።ህ.ወ.ሓ.ት. ባውጣውና በሚከተለው ፖሊሴ (ፕሮግራሙ )ተከትሎ  ፤ ኢትዮጵያ  ህልውናዋን ሉአላዊነትዋን ለማፍረስና
ለመናድ ፤  ህዝብዋን ጭምር  ለክፉ መከራና ለማያባራ ችግር ዳረጋት እንጂ ፤ ህ.ወ.ሓ.ት. ኢትዮጵያን እንደተቆጣጠረ ግንቦት ወር 1983 ዓ.ም. እንድ
የኢርትራ ጋዜጠኛ በ 1 ኛው ቀን ይህ ማለት ግንቦት 22 ቀን 1983 ዓ.ም የ 90 አመቱ ዘራፊ ሌባ ሙሰኛ ስብሃት ነጋ ደሴ ከተማ ባንክ እና ሌሎች የገንዘብ
ተቋሞች ሲዘርፍ አግኝቶት ፤አቦይ ስብሓት ኢትዮጵያ ተቆጣጠራቹሁ ምን ችግር ገጠማቹሁ  ፤ውግያ ነበር ሌላም ካለ ይግለፁልኝ? በማለት ሲጠይቀው ፤
የሽማግሌው መልስ ፤ቅንጣት ታክል ችግር አልገጠመንም ፤ዘው ብለን ገባን በቀላሉ ኢትዮጵያን ተቅጣጥረናል ፤ከመቀሌ ጀምሮ ታጋዮቻችን በአውቶቡስና  ሸራ
በተሸፈኑ መኪናዎች ነው ያጓኋዝነው ፤አንዲት የጥይት ተኩስ  አልተሰማም ፤ሲለው ፤ጋዜጠኛ ቀበል አደረገና >» እሞ በለስ ቀኒዓትና እያ  በሉኒ > ( እና በለሱ
ቀናን ይበሉኝ ) በመጠጥ ሰስ የተኮማተረው ሽማግሌው ስብሃት ነጋ  ፊቱ እያሸ ሄደ ።
ኢትዮጵያ እጅግ አረሜኔ ደመኛ ጠላትዋ ወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት.ቅኝ ግዛት ሥር ወደቀች ፤ህዝቡም በማያባራ የወያኔ ፋሽሽት አገዛዝ ወደቀ ።
ዛሬ ኢትዮጵያ በክፉ መልኩ  የተጎዳች ሃገር ሆናለች ፤ በወያኔ  ዘረኛ ስርአት ወድቃለች፤ ይህን  ክፉ ጉዳትና መከራ  ያንዣበባትም ገና ከ 1967 ዓ.ም. ወያኔ
የተባለው  ፀረ ኢትዮጵያ ባእዳን ኃይሎች እርዳታና ድጋፍ ተመስርቶ ።የካቲት ወር 1967 ዓ.ም. ደደቢት በረሃ ወርዶ  የትጥቅ ትግሉን  እንደ ጀመረ  በፀረ
ኢትዮጵያ ፤በፀረ ህዝብ አንድነት ፤በፀረ ኢትዮጵያ  ሉአላዊነት ፤የተደራጀው  ቅጥር  ፀረ ሃገርና ፀረ ህዝብ ፤የማፍያ ባንዳ ‹ቡድን ። ታላቅዋን  የትግራይ
ዲሞክራሲያዊት ሃገር መንግሥት  › እንመሰርታለን  በለው ፤የኢትዮጵያ የታሪክ እምብርት  የሆነችው  ትግራይን  ለመገንጠል  የተነሳው  ቡድን፤ደደቢት በረሃ
ተሰባሰቡ  ይህች ገናናዋ   የትግራይ መንግሥት  የምትመሰረተው  በአማራው  ከርሰ መቃብር ላይ ነው ፤ተብሎም በመሪው በኩል ታወጀ ።= ፀረ ኢትዮጵያ
የህ.ወ.ሓ.ት. ቡድን በድርጅቱ  መሪ  አረጋዊ በርሄ  በኩል የቀረበው  የተስፋፊነት  ፖሊሲ በወቅቱ የነበሩት መስራቶች ተቀብለውበሙሉ አፀደቁት  ፤ በትግራይ
አካባቢ የሚገኙ አዋሳኝ ጠቅላይ ግዛቶች ጎንደር ጠ/ግዛት ወሎ ጠ ግዛት፤ አፋርን ጨምሮ ፤ ሰሜን ጎንደር እንዳለ በሙሉ ፤ደቡብ ወሎ እንዳለ በሙሉ
፤የትግራይ ግዛት ነበር ፤አጼ ዮሓንስ ከሞቱ በኋላ  ምኒሊክ መንግሥታዊ  በትረ ሥልጣኑ  ከያዘ፤ በአማራው መንግሥት  ሃገራችን ትግራይ  ነፃነትዋ  ፤ተነጥቃ ፤
በአማራው ቅኝ ግዛት ቀንበር ወደቅን ። ብለው ፤የሁለት ጠቅላይ ግዛቶች  ፤እጅግ  ሰፋፊና ለም  መሬት  ወደ ትግራይ በማጠቃለል በካርታ አዘጋጅተው ያዙ
፤ይህ ብቻ አይደለም በዚህ ላይም  አማርኛ የጠላት ቋንቋ ነው ተብሎም ተነገረ  ፤ማነም  እንዳይናገሩ ፤የጎንደሬው አማራ ፤ማንነት፤ ባህልና ወግ እንዳይጠቀም
እንዳያነሳ በወያኔ ተከለከለ ፤ በመስቀል፤ገና ፤የአዲስ ዓመት መለወጫ  ወ.ዘ.ተ. የቤተ ክርስትያን በዓላት በየአመቱ የሚከበሩ ጭምርም ታገዱ ።   -በዚሁ
የአማራው ፤ የጎንደር  ፤የወሎው አማራ  ከዘር ዘራቸው ተዋልደው የመጡ ፤ኢትዮጵያውያን ዜጎች ፤ማንነታቸውና ባህል ወጋቸው ተደፍሮ የማያውቅ ፤ 
በህ.ወ.ሓ.ት. የተስፋፊነት ፖሊሲ ፤የወያኔ ባንዳ መሪዎች  ለምትፈጠረው ታላቅዋ የትግራይ መንግሥት ፤ህብታምና ለም የበለፀገች  ሃገር እንድትፈጠርላቸው
፤ግዛታቸውም እንዲሰፋላቸው ፤በ 1967 ዓ.ም. የተዘጋጀው ፕሮግራማቸው ተጠናክሮና ተዘጋጅቶ ፤ የካቲት ወር 1968 ዓ.ም  የትግራይ ህዝብ ነፃ አውጪ
ድርጅት ፖሊሲ ( ፕሮግራም  ) በሚል ስያሜ  ይፋ አደረጉት ።
ከዚህ ጊዜ ተነስቶ ነው በአማራው ሲኦል የወረደበት  ዘሩን ማጥፋት በህ.ወ.ሓ.ት. በወቅቱ መጠሪያው ፤ተጋድሎ ሓርነት ህዝቢ ትግራይ (ተ.ሓ.ህ.ት.)አማራ
ደመኛ ጠላት በለው የውያኔ መሪዎች የፈረጁት  ።የመጀመሪያው ተጠቂ ግን የትግራይ ህዝብ ነበር ፤ምክንያት የወያኔ ፕሮግራም አንቀበልም  እናንተም 
ለትግራይ ህዝብ አትወክሉቱም ፤ወካይ ተወካይ የሚባል ነገር አንፈልግም ፤በማለቱ ህ.ወ.ሓ.ት. 1 ኛ  በህዝብ ግኑኝነት በኩል እያሳፈነ   2 ኛ  ክርቢት ተብሎ
የተቋቋመ ጠላፊና አፋኝ ገዳይ ቡድን  ፤  3 ኛ   አጥፍቶ ጠፊ  ሽብርተኛ  ፈዳያን ተብሎ የሚታወቀው   ቡድን  አሰልጥኖ  የከተማው ህዝብ  የገጠሩም  ህዝብ
በጠራራ ፀሃይ የፈጀው  4 ኛው  በድርጅቱ በተቋቋመው ህቡእ የስለላ ቡድን የትግራን  ህዝብ  በመግደል  ህዝቡን ጨረሱት ፤ዛሬ በትግራይ ውስጥ ታሪክ ነጋሪ
የለም ፤ አጥፍተዉታል  ። በወቅቱ የትግራይ ህብረተሰብ  እንዴት እንዳጠቁት እጅግ አሰቃቂና  ነበር ፤ ህፃናት ፤ ሽማግሌው፤ እንት፤ አባት፤ ወጣት፤  ፆታን
ሳይለዩ  አርደዉታ ገድለዉታል። ወያኔ ቀዳሚ መእራፉ በትግራይ አጠናቅቆ ወደ አማራው ፊቱ በማዞ ር የዘር ማፅዳት (GENOCIDE )ገባ ፤በአማራው ላይ
ህ.ወ.ሓ.ት. የፈፀመው የዘር ማጥፋት ወንጀል ይህች ዓለም ከተፈጠረች ጊዜ ጀምሮ እስከ አሁን በዚች ዓለም በሌላ ሃገር ታይቶዋል ተከስተዋል የሚል ታሪክ
የለም  ፤ይህ ልዩ ነው ፤አገዳደሉ ባለ ብዙ ዘርፍ ብልሀትና ዘዴም ጭምር  ነው ።ቀኑ ብቻ ይውጣ ።ኋላ ኋላ   ግን ለወያኔ በሰፈረው ቁና  ትሰፈራለህ  ነውና ።
እንግዲህ ይህ ፕሮግራም (ፖሊሲ ) ነው ፤ለኢትዮጵያና ህዝብዋ መቅዘፍትና ሲኦል ፤ችግር ፤ርሃብ  ስደት ፤ ለእስርና  ሰቆቃ ግድያ የዳረገው  እያደረሰበት ያለው
። የአንድ ኢትዮጵያዊ ማንነት፤ባህልና ወግህ  ተነጥቆ ፤ተወልደህ እትብትህ ከተቀበረበት መሬትህ አፈናቅሎ ፤ ተወልደህ ያደግበት መሬትና ቦታ ለውጭ ባእዳን
ተሽጦ ፤ሱዳን በዋናነ፤  ለመከራ የተዳረከው ። ዛሬ በፋሽሽት ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ ኢትዮጵያን በቅኝግዛት ስርአቱ ወድቃ ፤ሁሉ ኢትዮጵያዊ  ሁሉ
እንደ  ሁለተኛ ዜጋ ተቆጥሮ ፤ ህገራችን የስቃይና  ሲኦል መሬት ሆናለች ፤ ነዋሪ ህዝብዋ በጨለማ የህ.ወ.ሓ.ት. ፋሽሽት የአፓርታይድ  ስርአት  ኢትዮጵያዊነቱ
ተገፎ  ይኖራል  ።
እስከመቸስ ነው የኢትዮጵያ ህዝብ በዚሁ የሶቆቃና የችግር ማእበል የሚኖረው ?ወያኔዎችና፤ አባላቸው ፤ደጋፊዎቹ ፤ኢትዮጵያን ተቆጣጥረው ፤በምቾትና
በሃብት ዝርፍያ ተጥለቅልቀዋል ፤ሃገራችን ፤ኢትዮጵያም  ለሽያጭ እያቀረቡ ፤ተቆርጣ ተቆርጣ ለገብያ እየቀረበች ተሸራርፋ ልታልቅ ትንሽ ቀራት ፤መላ በል
ኢትዮጵያዊ ሁሉ  የሃገር ዳር ድንበር ሲደፈር የሁሉ ኢትዮጵያዊ  ጉዳትና ጥፋትም  ነው //
ዛሬ ኢትዮጵያ  የሚገዛ ያለው ስርአት የህ.ወ.ሓ.ት.ፋሽሽት የደደቢት በረሃ ማፍያ ፀረ ኢትዮጵያና ፀረ ህዝብ ፀረ ኢትዮጵያ ሉአላዊነት ፀረ ኢትዮጵያ ህዝብ
አንድነት ፤ከአንድነቱም ኢትዮጵያ ከብዙ ወራሪ ባእዳን ጠላቶችዋ ተፋልሞ አንድነትዋን ሉአላዊነትዋን አስከብሮ ጠብቆ ፤ተከታትለው ለሚመጡ ልጆቹ
አስረክቦ ታፍራና ተከብራ ለሺህ ዘመናት በጠላት ሳትደፈር የመጣች ሃገራችን ፤አሁን  በወያኔ  ስርአት ፤ተደፍራ ዓለም አቀፋዊ ድንቦሮችዋ ተንደው ፤የባሕር
ደንቦሮችዋ ተነጥቃ ዝግ ሃገር ሆናለች ።
ኢትዮጵያ ለዚሁ ውድቀት የተዳረገችበት ዋናው ምክንያት በ 1967 ዓ.ም የተፈጠረው  የወያኔው ቡድን ፤ ኢትዮጵያ የምትባል ሃገር አልነበረችም የዛሬዋ
ኢትዮጵያ  በምኒሊክ ዘመነ መንግሥት የተፈጠረች  ሃገር  ናት ፤በማለት ህ.ወ.ሓ.ት. ፀረ ኢትዮጵያ   ፕሮፓጋንዳው  በጽሁፍ ፤በቃል አስተምህሮ  በማካሄድ
የዛሬው የኢትዮጵያ ቅኝ ገዢው ስርአት ፋሽሽቱ ወያኔ  ከተፈጠረው ዕለት ጀምሮ እስከ ዛሬው ዕለት አመራሩ  ሁሉ ተከታትለው የመጡም  በዚሁ የፀረ
ኢትዮጵያ ህልውና  ሰፊ ዘመቻ በመክፈት  ሃገርና ህዝብ ክፉኛ አጥቅተዋል ፤ኢትዮጵያን አፍርሰዋል ድንበርዋ  በጥንታዊ ጠላትዋ ሱዳን ተደፈር ነው ፤
ኢትዮጵያዊው የአማራ   ህዝብም  ከትውልድ ቦታው ከእርሻው ፤ከሞኖሪያ ቤቱ  ቀዩ  እያፈናቀሉት ይገኛሉ ፤እየገደሉትም ነው ።በረሃ በነበርንበት
፤በ 1975 ዓ.ም የኢትዮጵያ ለምና እጅግ ሰፊ መሬት ለሱዳን መንግሥት ለጊዚያዊ  ጥቅማቸው ሲሉ የሽጡት ወያኔዎች  ፤ በወቅቱ ትግራይ ነፃ እናወጣት አለን
ብለው በሚንቀሳቀሱባት በትግራይ ህዝብ  ተቀባይነት ያላገኙ ፤በህዝቡ  ከፍተኛ ሲወገዙ ፤የነበሩበትም  ጊዜ ነው ፤በዚሁም ላይ የትግራይ ህዝብ ከደርግ  ጎን
በመቆም ሲወጋቸው የነበር ወቅትና ጊዜም  ነበር ። የኢትዮጵያ ህዝብ ከነ አካቴውም ወያነ ህ.ወ.ሓ.ት በፍፁም በፍፁም አያውቀዉም ።በዚሁ ጊዜ የህ.ወ.ሓ.ት.
መሪዎች እጅግ ከባድ የሃገር ክህደት ወንጀል ፈፅመዋል ። ዝርዝሩን ቀጥለን እንመልከት //
የተፈጸሙት ወንጀሎች
ከዚሁ ህ.ወ.ሓ.ት. ቀደም ሲል በትግራይ ህዝብ የፈፀማቸው ወንጀሎች ፤በአማራው ላይ የተፈፀሙ የዘር ማጥፋት እና አሰቃቂ ግድያዋች  በሃይማኖትም
በእስልምና በክርስትና ሁለቱ የኢትዮጵያ እምነቶች ለማጥፋት ሲያካሂደው የነበረ ዘመቻ ። ህዝብ አፈናቅሎ ገድሎ አጥፍቶ ፤ታላቅዋን ትግራይ ለማስፋፋት እና
የታላቅዋን ትግራይ መንግሥት  ለመመስረት ህ.ወ.ሓ.ት. ወያኔ የፈፀመው ፋሽሽታዊ ግፍ ወንጀል በይቀርታ የምይታለፉ ናቸው። ሃገር ለባእድ አሳልፎ 
ለጊዝያዊ ጥቅሙ የሸጠ የዘር ማጥፋት በህዝብ ላይ የፈፀመ  ሌላም ወ.ዘ.ተ  በዝምታ ሊታለፍም  አይገባም ፤  የወያኔ ቡድን በኢትዮጵያና  በህዝብዋ የሰራቸው
ጥቁር ታሪክ ከኢትዮጵያ ታሪክና ከኢትዮጵያ ህዝብ በቀላሉ ሊፋቅ አይችሉም  ።አንዳንድ የዋሃን ግን  ደግሞም ሆን ብለው  አነስተኛ ቁጥር ያላቸው ሰዎች
ወያኔ ቀደም ብሎ የፈፀመው ጥፋት እንርሳውያለፈው አልፈዋል  ፤አሁን  ወያኔ ለድርድር እንዲቀርብ እናርገው ወ.ዘ.ተ. የሚሉት በእጅጉም  ስህተት ነው ። ፤ያ
በዚሁ ፋሽሽት ወያኔ በዘር ማጥፋት ወንጀል የፈሰሰው ደምስ ፤ የትግራይ  ደምስ  ፤የኦርሞው ደምስ ፤የጋምቤላው፤ አኝዋክ ደምስ  ወ.ዘ.ተ.   አሁንስ
በአማራው ፤በኦሮሞው ፤በጋምቤላው  ወ.ዘ.ተ. እንደጎርፍ የሚፈሰው ያለ የንፁሃን  ኢትዮጵያውያን  ደምና ሂወት ወኋላ ገሸሽ ተደርጎ መርሳት ተገቢም ትክክል
አይደለም ።በታሪክ በሕግ ጭምርም ያስጠይቃል ።እኔና ዘመዶቼ ጉዳቱ ስላልደረሰብን  የሌላው ምኔ ማለት ነው ።  ከህ.ወ.ሓ.ት.  ፋሽሽትድርጅት  ድርድር
ፈፅሞ አያስፈልግም አይቻልም ፤ተፈጥሪያዊው ባህሪውም አይፈቅድለትም  ።ህዝብ ሃያል ነውና በህዝባዊ ሃይል መቃብሩ መግባት አለበት ። ያች እናት ሃገራችን
ኢትዮጵያ ዳር ድንበርዋ ለስንት ሺህ አመታት  ኢትዮጵያዊ  ሁሉ ፤ አማራው ፤ኦሮሞው ፤ጋምቤላው ፤ ትግሬው ፤ አፋሩ ፤ጉራጌው ፤ድፍን ኢትዮጵያዊ  ደሙ
እያፈሰሰ  በሂወቱ ከባድ መስዋእትነት እየከፈለ ያቆያት ኢትዮጵያ ፤ ከሃዲው የህ.ወ.ሓ.ት. ቡድን ለሱዳን መንግሥት የሸጠው ከ 1600 ኪሎ ሜትር  ርቀት
ያለው ከሁመራ ተነስቶ ሙሉ በሙሉ  የጎንደር ጠቅላይ ግዛት  ከ 40 እስከ 80—100–ኪሎ ሜትር ወደ ውስጥ የገባ ፤የኢትዮጵያ ግዛት ባለ ታሪክ ላም ሰፊ
የህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች ሽጠው ሃገርና ህዝብ አስደፍረዋ ፤ኢትዮጵያ በዛሬው ትውልድ  ተደፍራለች የጥንት ጠላቶችዋ አመቺ ጊዜ አግኝተዋል ፤ኢትዮጵያን
የምናጠቃት የምንወራት አሁን ነው ብለዋል  ።  ወያኔም በኢትዮጵያ በለሱ ቀንቶት  ስልጣኑ እንደጨበጠ  በ 1975 ዓ.ም. ከሱዳን መንግሥት በገባው ውል
መሰረት ለዛሬ የሱዳኑ መንግሥት በጀነራል አልበሽር የምትመራው ሱዳን   አሳልፎ በመስጠት የኢትዮጵያ  ዳር ደንበር ተደፍሯል ፤ይህ ለሞላው የኢትዮጵያ
ህዝብ ጥቃት ሞትም  ነው ።በነዚህ  ቦታዎች ያለው አማራ ልቀቅ ይህ የሱዳን መሬት ነው እየተባለ ከትውልድ ቦታው ከሃገሩ ኢትዮጵያ በሱዳንና በወያኔ ጦር
ሃይሎች  ከባድ የጥቃት እርምጃ እየተወሰደበት ህዝብ እየተሰቃየ  ይገኛል ። ከዚህ ከሃዲ ስርአት በምኑ  ባህሪያቱ ነው የምትደራደረው ? ህ.ወ.ሓ.ት.
በተፈጥሮው  ባህሪው  ፤ፀረ ኢትዮጵያ ፤ ፀረ ህዝብ ፤ፀረ ኢትዮጵያ ሉአላዊነት ፤ ፀረ ኢትዮጵያ  አንድነት ነው ፤ያልተፈጠረው ባህሪ ፤አሁን ሊያመጣ አይችልም
፤ ድንጋይ ወደ አምባሻ ይለወጣል ? በምንም ታአምር አይለወጥም ። ወያኔ ማለትም ይህ ድንጋይ  ነው ።ይህ ከወያኔ ተደራድረን በሥልጣኑ እንዲቆይ
እናደርጋለን  የሚል  ሃሳብ  የሚመነጨው ግልፅ ነው ። ከተባረሩ የወያኔ ከፍተኛ ሃላፊዎች የነበሩ  ከነ አረጋዊ በርሄ ፤ግደይ ዘርአጽዮን ፤  ወ.ዘ.ተ. ሌላውም
ጥቅም ፈላጊ ተጣቃሚ  ነው  ። እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቅልበሽ  አለች  ነው ። ወሳኙ የኢትዮጵያ ህዝብ ብቻ ነው  ፤ ህዝብም በወያኔ ላይ ትግሉ አጠናክሮ
ቀጥሎበታ ፤እኛም ክህዝብ ጎን እንቁም ።እነዚህ የህ.ወ.ሓ.ት. አንጋፋ መሪዎች በሃገርና በህዝብ  ከባድ ወንጀል  የፈፀሙ ፤ኢትዮጵያን ለዚሁ ክፉ መከራና አደጋ
የዳረጉ መሪዎች ናቸው ፤  በኢትዮጵያ  ሉአላዊነት ችግር ፈጥረዋል፤ መቋጫ የሌለው ። በኢትዮጵያ ህዝብ ትግል  ግን  መፍትሄው  ያገኛል ።   የኢትዮጵያ
ሉአላዊነትም በህዝብዋ መስዋእትነት ዳግም ክብረ ወሰኑ ይቀዳጃል ።ጥርጥር በሌለው ። የወያኔ መሪዎች   በወንጀለኛ ድርጊታቸው እንዳይጠየቁ  የማምለጫ
ዘዴያቸው ብዙ ነው  ።እውቁ ኢትዮጵያዊው ጋዜጤኛ ሳዲቅ አህመድ  ሁል ጊዜ የሚናገራት ጥቅስ “ ልብ ያለው ልብ ይበል”   እውነተኛ አነጋር ፤  አሁንም  “
ልብ ያለው ልብ  ይበል  “ ከመቸ ነው እነ አረጋዊ እነ ግደይ ለኢትዮጵያና ህዝብዋ ተቆርቋሪ የሆኑት?  የአማራው ህዝብ የጨረሱት ዘሩን ያጠፉት ፤አማራ
ደመኛ ጠላት የትግራይ ፤ ብለው ፈርጀው በወልቃይት፤ በጠለምት ፤በጠገዴ ፤ በየትም ቦታ የተገኘው አማራ ከ 1969 ዓ.ም. እስከ 1978 ዓ.ም የፈጁት
ያጠፉት ፤ እነዚህ የህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች አይደሉም እንዴ ?” ናቸው “ናቸው” ። እነዚህ  መሪዎች እይደሉም እንዴ ? የኢትዮጵያ ዳር ድንበር ለሱዳን
መንግሥት ለጊዜዊ ጥቅም ሲሉ አሳልፈው የሸጡ ? “ ናቸው “ ናቸው “ ዛሬ ከባድ ችግር ኢትዮጵያዊ አማራ ክመሬቱ እየተፈናቀለ እየተገደለ ውጣ ፤ይህ የሱዳን
መሬት ነው እየተባለ  የቁም ስቃይ በአማራው ወርዶበት ያለው ? እነዚህ  ፤ አረጋዊ በርሄ ና ግድይ ዘርአጽዮን   በፈጠሩት መዘዝ  አይደለም እንዴ ? ነው  ።
የሌባ ደረቅ ልብ  ያደርቅ  ፤እንደሚባለው አሁንም ኢትዮጵያ ገብተው  ሚኒስተር-፤-ጠቅላይ ሚኒስተር  ለመሆን ይዳዳቸዋል ፤ ወንጀለኛ ነህ ቢሉህ በሰማህ ፤
አሉ አንድ ትልቅ አዛውንት ፤ ሁሉ ኢትዮጵያዊ እነዚህ ወንጀለኞች እነ ግደይ ዘርአጽዮን አጥብቆ መከታተል ሃገራዊ ግዴታው ስለሆነ ፤ መታለል የለበትም ።ዛሬ
የወያኔው ስርአት በመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የተተፋ ፤የተወገዘ ስርአት ፤እምቢ ለወይኔ ብሎ ህዝብ በተነሳበት ፤ወያኔ በመቃብሩ አፋፍ ባለበት ሁኔታ እነ
ግደይ፤  አረጋዊ ፤ወ.ዘ.ተ. ከገብሩ አስራት በስተቀር  የወያኔን ሂወት ለማዳን በድርድር እንፈታዋለን   ማለታቸው  እነዚህ   ኢትዮጵያና ህዝብዋ ወክለው
ለምናገር መብት የላቸውም ። አይፈቀድላቸውም  ። የዜጎች ደም ያፈሰሱ ሃገር የሸጡ  ወጀለኞች ናቸው ። በወያኔ ፋሽሽታዊ አገዛዝ  ህዝብ  አምርሮ፤ በቃኝ
የወያኔ አገዛዝ  ብሎ  እየታገለ ባለበት ጊዜ ። የሃገር ከሃዲዎች የወያኔ ዕድሜ  ለማዳን ለማትረፍ ፤   የሚያካሂዱት ያለ እንቅስቃሴ  በውጭ ያለ ኢትዮጵያዊ
ሁሉ እነዚህን ፀረ ሃገርን ፀረ ህዝብ ከማንኛውም መድረክ ማግለል አለበት ፤ግዴታውም ጭምር ነው ።የኢትዮጵያ ህዝብ ተግሉ የወያኔ  ስርአት አስወግዶ
፤ነፃነቱን ለመቀዳጀት እንጂ ከወያኔ እየተደራደር  እየ ሞተ  እየተገደለ መኖር አይፈልግም   ።
5. ህ.ወ.ሓ.ት. ከ 1968 ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ የእስልምና የክርስትና ሃይማኖቶች ለማጥፋት  የተሰማራ ሲሆን ሐይማኖት የግል ነው የሚል  መርህን
በመፃረር በሐይማኖቶች ጣልቃ በመግባት ገዥው ስርዓት ወያኔ ህ.ወ.ሐ.ት.የራሱ አገልጋይና በመሳሪያነት ሊጠቀምባቸው ስለሚፈልግ ዛሬ
በኢትዮጵያ የእስልምና  ሐይማኖት የግፍ ሰለባ ሆኖ የሐይማኖቱ መሪዎች በየወህኒ ቤቶች በእስር እየማቀቁ ሲገኙ ቀሪው የእስልምና ሐይማኖት
ተከታይ በየመንገዱ እየተገደለና ቀሪውም ወጣቱ ከየመንገዱ እየታፈሰ በየወህኒ ቤቱ ታስሮ ይገኛል ። በክርስትና ሐይማኖትም ህዝብ  በመክፋፈል
የወያኔ ስርዓት ተሰማርቶ ሕይማኖቱ እያዳከመው ይገኛል።ይህም የሰባአዊ መብት የሚፃረር ነው። በአለም ሕግም ያጠይቀዋል:
6. ህወሓት የኢትዮጵያን ታሪክ ለማጥፋት ታጥቆ የተነሳ፣ በእንክብካቤ ተይዘው የቆዩትን የቤተክርስትያናት ቅርሶችን፣ ታሪካዊ መጽሓፍትን እና
መዛግብትን በመሸጠ በማቃጠል የሃገር ታሪካዊ እሴቶች በማጥፋት በማውደም ተስማርቶ የኢትዮጵያ ታሪክ እያጠፋው ይገኛል ።
7. ህወሓት በአማራው ላይ በመድሃኒት አማካኝነት ዘርን በማምከን የዘር ማጥፈት ወንጀል ፈጽሟል፣እየፈጸመም ይገኛል ።
8. ህወሓት የሕዝብ ሃብትና ንብረት ወርሷል፣ የሕዝብን ሃብትና ንብረት በመዝረፍም ተሰማርቶ የራሱ የህ.ወ.ሐ.ት የግል ንብረት የሆነው ኢ.ፈ.ር.ት.፡
ለማጭበርበር እንዲመቸውም በትግራይ ህዝብ ስም ት፣ እ፣ም፣ት፣ ማለት ትካል እግሪ ምትካል ትግራይ የሚል ሽፋን በመስጠት 1 ኛ በትግራይ
ህዝብ ስም ማጭበርበር የህዝብ ማንነትና መብት የሚፃረር ከመሆኑ የትግራይ ህዝብ በኢ.ፈ.ር.ት .ተጠቃሚ በማስመሰል የህ.ወ.ሓ.ት. ካድሬዎች
የውሸት ወሬ በማሰራጨት ፤የትግራይ ህዝብ በኢትዮጵያዊ ወንድሙ እህቱ እንዲ ጠላ እንዲገለል ሰፊ ዘመቻ አካሂደዋል አሁንም ከዚሁ ወራዳ
ተግባራቸው አልወጡም ፤ ህ.ወ.ሐ.ት. ምንም መብት የሌው በህዝብ ስም መሽቀትና ማወናበድ ዓለም አቀፍ ሕግ የጣሰ ወንጀለኛ ተግባር ነው።
የደርግ ቀይ ሽብር ለወያኔ ትልቅ አስተዋፀኦ ያበረከተም  ነው።ቀይ ሽብሩ እንደተፋፋመ  በስንት ሺህ የሚገመት ወጣት ሴት–ወንድ የትግራይ ልጆች  ተቀላቀለ
፤በወያኔ ውስጥ ሶቆቃ፤እስራት ፤ግድያ የሌለ ምስሏቸው ፤ ወያኔ ጉልበቱም እንዲ  ፈረጥምም አደረጉት ፤ በዚሁም ላይ ድሀው የገበሬ ልጅ በሀይል በማስገደድ
ትግሉ ተቀላቀል እየተባለ በስንት ሺህ የሚቆጠር የገበሬ ልጅ በማቀላቀል ህ.ወ.ሐ.ት. አሁን ግዙፍ የተደራጀ  ድርጅት ሆኖ ወጣ ። ወደ ኢርትራ በቀይ ኮከብ
ዘመቻ ውግያ  በመላክ   ወጣት ሴት ወንድ ኤርትራ ሳሕል በረሃ ሻዕብያን ለመርዳት ተልከው በውጊያው  ሞተው  ቀልጦው  ቀርተዋል ።
የኦሮሞ ህዝብ //
ኢትዮጵያዊው የኦሮሞው ህዝብ የህ.ወ.ሓ.ት.የጥቃት ሰለባ የሆነው ከ 1985 ዓ.ም .የጀመር ሲሆን ፤ህዝቡ እጅግ ክፉ  ሶቆቃና መከራ ደርሶበታል ፤አህንኑም 
ንፁህ ኢትዮጵያ ኦሮሞው የጥቃት ሰለባ በመሆን  ስቃይ እየደረሰበት ይገኛል ።
የኦሮሞ ህዝብ የኢትዮጵያ ዋልታና መከታ በመሆን  እናት ሃገሩ ኢትዮጵያ በተለያዩ ብርካታ  ባእዳን ጠላቶች ፤በኢትዮጵያ ወረራ ለማካሄድ በተነሱበት ወቅት 
ለምሳሌ  ድርቡሾች፤ግብፆች፤እንግሊዞች ፤ጣልያኖች ፤ወ.ዘ.ተ. ተደጋጋሚ ወረራዎች ሲፈጸምባት የኦሮሞ ህዝብ ሃገሬ ኢትዮጵያ በውጭ ጠላት አትደፈርም
ብሎ ግንባር ቀደም  መሪ  በመሆን  ለእናት ሃገሩ ኢትዮጵያ ከወገኑ፤ አማራው፤ጋምቤላው፤ትግሬው፤አፋሩ ፤ጉራጌው ፤ኩናማው ፤አጎቡ ፤ወ.ዘ.ተ. በመሆንና
በመተባበር  ወራሪ ጠላቶች ቅስም ሰብሮ አሸንፎ የእናት ሃገሩ ኢትዮጵያ ዳር ደንበር ያስከበረ ኢትይጵያዊ ነው ። ወያኔ  በለሱን ቀንቶት  በአሜሪካ  እና
በእንግሊዝ ተደግፎ ኢትዮጵያን በቅኝ አገዛዝ ስርአቱ እንደወደቀች የአማራው ዘር ማጥፋት ከትግሉ መነሻ የጀመረው የአማራው ህልውና አመናምኖ ለማጥፋት
ከደደቢት ይዞት የመጣው ፖሊሲው በመቀጠል ።የአሮሞ ህዝብም በዚሁ የህ.ወ.ሓ.ት. የጥቃት ዘመቻ  ቀለበት ውስጥ ገባ  ።
የአሮሞ ህዝብ ጥቃት//
ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ ፤የኦሮሞ ህዝብ የኢትዮጵያ አለኝታ መሆኑ ፤በሃገሬ ኢትዮጵያ አትምጡብኝ  ሃገሬ   እና የሃገሬ ህዝብ  ለክፉ መከራ አሳልፌ
አልሰጥም የሚል በኢትዮጵያዊነቱ የሚኮራ ህዝብ  መሆኑ ይገነዘባል ፤ያውቃል ። ወያኔው ህ.ወ.ሓ.ት. ይህ አሮሞው፤ አማራው ፤ ካለ በቅኝ ግዛት
የተቆጣጠርኩዋት ሃገር ለመኖር  አያስችለኝም ፤በማለት ልክ በአማራው ያካሄድኩት የዘር ማጥፋት ፤በኦሮሞውም  ይደገማል የሚል መፈክር ይዞ በመነሳት
።ለኦሮሞ ህዝብም  በተለያዩ የጥቃት ዘዴዎች አቀነባብሮ አስልቶ ጥቃቱን ጀመረ  ። አተገባበሩም  ።
1 ኛ የኦሮሞ መሬት ፤የእርሻ መሬቱ ፤ የከርሰ መሬት ማአድናት ወርቅ፤ብር፤ወ.ዘ.ተ. ያከማቸ በኢንቨስትመንት ስም በመንግስት ይዞታ አጠቃልሎ በመያዝ
ህዝብ አፈናቅሎ    በመሸጥ  በመለወጥ ወያኔ ተሰማራ  ።የኦሮሞ ህዝብ ሜዳ ላይ ተጣለ ።
2 ኛ የሚመካበት ጫካዎች ዱሮች ወ.ዘ.ተ. በልማት ስም ማውደም ።
3 ኛ ከሚኖረው ወረዳው ፤ቀበሌው በልማት ስም በግዴታ  በወታደር ሃይል  ማፈናቀል መኖሪያና መዳረሻ ማሳጣት ።
4 ኛ በኦሮምያ ውስጥ ወንዞችና አነስተኛ የጅረት ወንዞችም በብዛት ስላሉ ህዝቡም ከአመት እስከ አመት በእርሻ መስኖ ተጠቃሚ ፤የተለያዩ አትክልቶች
፤የአትክልት ፍሬዎች ተጠቃሚ ሆኖ የኖረ በመሆኑ ፤ይህ ትልቅ የሃብት ማግኛ፤ መሬት የመንግሥት ስለሆነ ፤ በመሆኑም ፤በመንግሥት ስም  ውርስ ተደርጎ
፤በአካባቢውም  የሚኖር ኦሮሞዎች  ሁሉ  በመንግሥት ወታደር በሃይል ተገዶ ቦታው እንዲለቅ መደረግ አለበት ተብሎ ከየቦታው አፈናቀሉት በወታደር ተገዶ
ለቀቀ ፤ወያኔ ወረሰው ፤የመሬቱ ባላባት ህዝብ ወድቆ ቀረ  ።ዛሬ 90%የኦሮሞ ህዝብ መሬት አልባ ያደረገው ።ለስደት መከራ የዳረገው ።ይህ በተፈጥሮ
ሃብታም መሬት ህ.ወ.ሓ.ቶች ተከፋፍለው በመያዝ ፤ሳውዲ ስታር  ፤ሌሎች የውጭ ሃገር ቱጃሮች ተከፋፍለው በመያዝ ፤የአሮሞ ህዝብ አውላላ ሜዳ ተጥሎ
ችግር ላይ ወድቆ ይገኛል ።
5 ኛ  የጫት ንግድም  በመንግሥት ቁጥጥር መግባት አለበት ተብሎ የወጣ ፖሊሲም ፤ተግባራዊ በማድረግ የቀድሞው ጠ/ሚኒስተር የነበረው በሞት
የተቀዘፈው የባንዳ ልጅ ራሱም ባንዳ መለስ ዜናዊ እና ሚስቱ አዜብ መስፍን እጅ ገባ ።
6 ኛ ከጉሊት ንግድ እስከ ትልቁ የንግድ እንቅስቃሴ የኢ.ህ.አ.ዴ.ግ. አባል ያልሆነች/ ያልሆነ ፤ከንግድ እንቅስቃሴው መታገድ አለበት ተብሎ ታገደ ።ብዙ የእገዳ
ውሳኔዎችና ተግባሮችም  ተወሰነበት በተግባርም  ዋለ ።
7 ኛ በ 2007 ዓ.ም. የኦሮሞ ህዝብ የገዳ በአል ባህሉና ወጉ በሚያከርበት ዓመታዊ በአል ብሸፍቱ ፤በአጋአዚ ልዩ ኮማንዶ በበአሉ ቀን ከ 1000 ሺህ (ከአንድ
ሺህ ) አሮሞዎች በአንዲት ጠራራ ፀሃይ ቀን ተገድለዋል ፤በብዙ መተዎች ቆስለዋል ።በእንደዚህም በሌላም ነው ኦሮሞው በወያኔ እያለቀ ያለው ።
ከላይ በትንሹ  የተጠቀሱ  የመብት ነጠቃ የዜግነትና ማንነት ነጠቃ በአሮሞ ህዝብ እየተፈፀሙ ናቸው ፤ይህም   ሁሉ በጋምቤላ ህዝብም  ተግባራዊ እንዲሆኑ
ስለተወሰነ ፤በጋምቤላ ህዝብም የዘር ማጥፋት ወንጀል ፤ተፈፅሞበታል ።ይህ የጋምቤላ ህዝብ 90% መሬቱ ተቀምቶ ለህ.ወ.ሓ.ት አባላት የሆኑት ትግሬዎች
ታድሎ ፤የጋምቤላ ህዝብ ተፈናቅሎ ውጣ ተብሎ በአጋአዚ ወታደሮች ተገድሎ ተጨፍጭፎ ፤ሂወቱን ይዞ ያመለጠም ለስደት ተዳርጎ በሞት ሽረት ይገኛል ።
እንዚህ ከላይ በትንሹ ባጭሩ የተጠቀሱ ሁሉ የዘር ማጥፋት ወጀሎች ናቸው ።በተባበሩ መንግሥታት ሕግም በማያሻማ መንገድ  ገልጾታል ፡”የአንዲት ሃገር
ህዝብ ፤በመንግሥት ስልጣን ያለው ስርአት  ህ.ወ.ሓ.ት. ፤ህዝቡ ከሚኖርበት ፤ቦታው ፤ከእርሻው፤ከቤት ንብረቱ ማፈናቀል ፤ህዝብ ለችግርና መከራ ፤ለርሃብና
በሽታ ፤ ለሞት ፤ያፈራው ሃብት ንብረት ማውደም  ብሎም በጉልበት በመሳሪያ  ኃይል  መንጠቅ መዝረፍ  ያፈራቸው የጋማ እንስሣትም ለሞት ጥፋት
ተዳርገው  ፤ይህ ሁሉ ተደምሮ ስርአቱ “ በህዝብ ላይ የዘር ማጥፋት(GENOCIDE ) ወንጀል ፈፅመዋል ። በተ.መ.ድ .የተወሰነ ሕግም ይህ  ነው ። በዚህ 
ድርጊቱም  በከፍተኛ  የዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠያቂ ነው ፤ይላል  የተ.መ .ድ.  ።በአሮሞ ህዝብ ህ.ወ.ሓ.ት. ይህ የዘር ማፅዳት ተግባርም በትክክል ፈፅሞታል
።   ስለሆነም ኢትዮጵያዊው  የኦሮሞ ህዝብ በወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት. የዘር ማጥፋት ወንጀል የተፈፀመበት ።
የህ.ወ.ሓ.ት. ፋሽሽት ገዢ ቡድን  ፤ የአሮሞን ህዝብ  “” ላም ባልዋለበት ኩበት ለቀማ  “” እንደተባለው የኦ.ነ.ግ. ሽብርተኛ ድርጅት አባልና ደጋፊ ናችሁ  ብሎ
በውሽትና በስም ማጥፋት ሞላው የአሮሞ ህዝብ ወንጅሎ ፤ህዝብ ባልፈፀመው ድርጊት ፤ከየቤቱ ፤ ከስራው፤ከእርሻው ከተለያዩ ቦታዎች ወጣቱ ፤ ሽማግሌው
ሴት ወንድ  ሁሉ በፖሊስ ፤በህ.ወ.ሓ.ት.ደህንነቶች ፤በአጋአዚ ጦር ፤ተለቅሞ ፤በሁሉ በኢትዮጵያ የሚገኙ ወህኒ ቤቶች በመቶ ሺዎች ኦሮሞዎች ታስረው
አሰቃቂ የቶርቸር ተፈፅሞባቸው ፤በዚሁም በተለያዩ በሽታዎች ለሞት ሰላባ ሆነዋል ፤አሁንም የህ.ወ.ሓ.ት. አገዛዝ በኦሮሞው፤ በአማራውም ፤ በጋምቤላው
፤በአፋሩ  ወ.ዘ.ተ.  እንደዚሁ  በስፋት ቀጥሎበታል ። ህዝብ እያለቀ ነው ።
የህ.ወ.ሓ.ት.እና የሱዳን መንግሥት፤ግኑኝነት ከትግሉ ፤መነሻ ///
እስከ ዛሬ //
ህ.ወ.ሓ.ት ገና ትግሉ ሳይጀምር በዝግጅት እንዳለ  በአዲስ አበባ የሚገኘው የሱዳን  ኢምባሲ ይፋ ባልሆነ   ፤ውስጣዊ  ድጋፍና ትብብር ትንሽ የገንዘብ
እርዳታም  በድብቅ ያደርግ ነበር ።ቀጥታዊ  ግንኙነቱም ከአረጋዊ  በርሄ  ምሲጢራዊ በሆነ መልኩ  ይገናኝም  እንደ ነበር የቅርብ ትዝታ ነው ። የወያኔና
የሱዳን መንግሥት ግኑኝነት ወያኔ ደደቢት በረሃ ሲወርድ እንደወረደም  ጎልቶ  አይታይም ነበር ።ነገር ግን ሱዳኖች የወያኔን እንቅስቃሴ ፤ በቀጥታም በጥሞና
ይከታተሉት ነበር ፤ሱዳን ውስጥም በሻዕብያ ሽፋን እንደሚንቀሳቀስ ያውቁ ነበር ፤እያወቁም የፈጠሩለት ትፀእኖ ወይም  ችግር  አልነበረም ።
ከ 1973 ዓ.ም. ጀምሮ የሱዳን መንግሥት ኦፊሶልያዊ ባልሆነ መንቀሳቀስ በካቱም ፤ገዳሪፍ እንደሚያደርግ ያውቃል ፤ ትንሽ ጉርሻም ጭምር በሚስጢር
ይሰጣቸው እንደነበር  ከስብሃት ነጋ ስምተናል ።
በአካባቢ ያሉትን ሀገራት ይህን ቀን ከሌሊት የህ.ወ.ሐ.ት እንቅስቃሴ ፀረ ኢትዮጵያ  ያጠናሉ ይክታተላሉ።ይህ እየሆነ ባለበት ይህ ድርጅት እስከ 1974 ዓ.ም
በሱዳንም ሆን በሌሎች የአረብ ሀገሮች  እውቅና አልተቸረውም ነበር ፤   የሚሰጡት መልስ አቅማቹና ሀይላቹህ ማየት አለብን በመጀመሪያ ግን ተስፋ
አትቁረጡ ትግሉ ስትጀምሩ ቃል ገብተናል።ሆነም ተረፈም ሻእብያ ብቻ ነበር የሚረዳው የሚተባበረው። በ 1969 ዓ.ም ደግሞ የሱማሊ መንግሥት በዘይድ
ባሬ የሚመራው መንግሥት ኢትዮጵያን በወረረበት ወቅት ፤የወያኔው መሪ  አረጋዊ በርሄ ከሞቃድሸው መሪ ዘይድ ባሬ መንግሥት ግንኞነት ፈጠረ፤ከዚሁ
በመነሳት ሚስጥራዊ በሆነ መንገድ   የተለያዩ ወታደራዊ ትጥቅ ለወያኔ  መስጠት  የጀመረበት ጊዜም ነው ።
1974 ዓ.ም የሱዳኑ ፤ገዳሪፍ ; ጠ/ገዥ እና የወያኔ     ህ.ወ.ሓ.ት መሪዎች  ግኑኝነት//
የገዳሪፉ ፤ስብሰባ ///
ህ.ወሐ.ት. እንደጎለበት ሕዳር ወር 1974 ዓ .ም የሱዳን መንግስት ደብዳቤ ለህ.ወ.ሐ.ት አመራር ላከ የተላከው ደብዳቤ  ለአረጋዊ በርሄ ደረሰ ። አረጋዊ
በርሄና፤ ስብሀት ነጋ ከሸራሮ ተንስተው ሱዳን ገዳሪፍ  ገቡ :    ከገዳሪፍ  ባለስልጣናት   (ሱዳን )  ተገናኙም ፤ የቀረበላቸው ጥያቄ ኢትዮጵያ በሐይል የሱዳን
መሬት ቀምታ በግዛትዋ ውስጥ በማካተት ነጥቃናለች ዛሬ የናንተን እርዳታና ትብብር እንፈልጋለን ፤ በኢትዮጵያ የተቀማን መሬታችን እንድታስመልሱልን
በአንክሮት እንጠይቃችሁ አለን  ፤ የሱዳን መሆኑም ማስረጃ አለን ፤ የናንተ ድጋፍ ወሳኝ ነው ለሱዳን መንግሥት ። የሱዳን መንግሥትም  ሙሉ እርዳታና
ድጋፍ ይሰጣል  ከሁሉም በላይ፤ ለ T.P.L,F. ሙሉ እውቅና ካላ ምንም ቅድመ ሁኔታ ይሰጣል።የተለያዩ የአረብ ሀገራትም እውቅና ሰጥተው በሙሉ ነፃነት
እንድትንቀሳቀሱ የትግራይ ህዝባችሁም እንድታደራጁ እናደርጋለን በሱዳን ያላችሁ ነፃነት እዛም ታግኙት አላችሁ ።እኛን ብቻ ተባበሩን። ብለው ለአረጋዊ
በርሄና ለስብሃት ነጋ ተማፀኑ ሁለቱ የህ.ወ.ሓ.ት መሪዎችም በደስታ ይህን ሃሳብ ተቀበሉት ፤የጊዜ ቀጦሮ እስቀምጠው ። ከቀሪዎችን የህ.ወ.ሐ.ት. አመራር
ፖሊት ቢሮ ለማነጋር ለማሰባሰብና የተገኘው ከሰማይ የወረደ ዜና ይዘው ወደ ትግራይ ተመልሰው መጡ።ስዩም መስፍን የውጭ ጉዳይ ሃላፊው  ሱዳን ውስጥ
ነበር ፤እሱም እግረ መንገዳቸው ጠርተው ተከቶ ገባ፤በረሃ ትግራይ ውስጥ የነበሩ  1 ኛ  ግደይ ዘርአፅዮን የድርጅቱ  ም/ሊቀመንበር 2 ኛ አባይ ፀሃየ የፖለቲካው
ክፍል ሃላፊ   3 ኛመለስ ዜናዊ ።  ማሳሰቢያ መለስ ዜናዊ በዚሁ ጊዜ የፖሊት ቢሮ አባል አልነበረም የነበረው ማእከላይ ኮሚቴ ነው  ሃላፊነት የፕሮፓጋንድ (
የፖለቲካው) ክፍል የአባይ ፀሃየ ምክትል ሃላፊ ነበር።ነገር ግን አረጋዊ በርሄ የስብሐት ነጋና የመለስ ዜናዊ ጥብቅ ሚስጥረኞች ከመጠን ያለፈ ግኑኝነት
ሰለነበራቸው የነብስ አባታቸው ከመሆኑ የተነሳ ፤ ማንም ነገር ፖሊት ቢሮ የሚወስነው መለስ ዜናዊ ሳይጨመርበት አይወሰንም።ይህን ሁሉ ጣጣ የሚፈጥረው
አረጋዊ በርሄ ነው።ይህ ብቻ አይደለም ለከፍተኛ የሥልጣን እርከን ያደረሳቸውም  አረጋዊ በርሄ ነው።
/በሃገር ክህደት ሤራ የድርጅታቸው ጊዝያዊ ጥቅም ለማስከበር  ሲሉ  ፤ የኢትዮጵያ  ሉአላዊነት በመፃረር  ዳር ድንበር ሃገርና ህዝብ በመክዳት ፤ ለሱዳን
መንግሥት የሸጡ ፤ የህ.ወ.ሓ.ት.  ፖሊት ቢሮና አንድ ማ/ኮሚቴ አባል ነበር እነዙህ ናቸው  ።
1 ኛ አረጋዊ በርሄ        ፖሊት ቢሮ አባል     ወታደራዊ አዛዥ      የህ.ወ.ሓ.ት.ዋና የበላይ ሃላፊ ፤
2 ኛ ስብሃት ነጋ         ፖሊት ቢሮ አባል             የህ.ወ.ሓ.ት. ሊቀ መንበር እና የሓለዋ ወያኔ ሃላፊ ፤
3 ኛ ግደይ ዘርአፅዮን     ፖሊት ቢሮ አባል             የህ.ወ.ሓ.ት. ም/ሊቀ ፤መንበር እና   ም/የሓለዋ ወያኔ ሃላፊ ፤
4 ኛ  አባይ ፀሃየ        ፖሊት ቢሮ አባል           የፖለቲካ ክፍል ሃላፊ
5 ኛ  ስዩም መስፍን    ፖሊት ቢሮ አባል           የውጭ ጉዳይ ሃላፊ ፤
6 ኛ  መለስ ዜናዊ     ማእከላይ ፤ኮሚቴ አባል      የፖለቲካ ክፍል ም/ ሃላፊ ፤
-ከሱዳን አረጋዊ በርሄ ና ስብሐት ነጋ እንደተመለሱ ትግራይ በረሃ እንደገቡም  ሁሉም ተሰብስበው በዚሁ ፀረ ሃገር ሤራ በሚስጢር ተነጋግረው ካለ ምንም
ልዩነት በሱዳን  የቀረበው ጥያቄ በደስታ ተቀብለው  ድምዳሜ ላይ ደርሰዋል።ተግባራዊ እንደሚያደርጉትም  ያረጋገጡበት ወቅትም ነው  ።በሚስጢራዊት ግን
ሊደበቅ አልቻለም ይህ የእነ አረጋዊ ሱዳን የተጓዙበት ።
ምክንያት ሰብሓት ነጋ ለሚቀርበውና ለሚያምነው ታጋይ ሁሉ  ሱዳን በኢትዮጵያ መንግስታት መሬትየን   ተነጥቄ አለሁ ተባበሩኝ እርዱኝ ብላ ስለጠየቀችን
እኛ የመሬት ችግር የለንም ሱዳን የምትጠይቅው እንፈፅማለን የምንፈልገው በሱዳን መንግሥት T.P.L.F እውቅና ማግኘት ቅድሚያ  የምንሰጠው ለትግላችን
ወሳኝ በመሆኑ  ትልቅ  ፍላጎታችን ነው  ፤ከዚህም በላይ  በብዙ ነገሮችም እንደሚተባበሩን ነግረዉናል በሙሉ ቃል አረጋግጠውልናል እኛ የምንፈልገውም
አግኝተናል  ። የሚል ዜና ስብሕት አዳረሰው። ለኔና ለሌሎችም ንግሮናል።በኋላ ኋላ ግደይ ዘርአጽዮን  ፤አባይ ፀሃየ በግልፅ ነበር የሚናገሩት ፤በመሪሕ ባእታ
፤ካድሬ ስብሰባ ጊዜም  በየፊናቸው ተናግረዉታል  ።ከሃዲው ፀረ ኢትዮጵያ  ግደይ ዘርአጽዮን ይህ በግልፅ የፈጸሙት ፀረ ኢትዮጵያ ከባድ ወንጀል ፤ክህደት ፤
ግን ይክዳል ።ሱዳን ሄደው የፈረሙት ረስቶታል ።
ይህንም በስፋት ያሰራጨው ፤ ሲናገረው የነበረም  መለስ ዜናዊም ጭምር ለመሪሕ ባእታ ( vanguard cadre) በየስብሰባው በግልፅ ተናግሮታል   ሱዳኖች
ኢትዮጵያ የሱዳን መሬት በጉልበትዋ ነጥቃናለች የናንተ ትብብርና እርዳታ እንፈልጋለን በለውናል እትዮጵያ የዘረፈችው መሬትም  በግዴታ መሬታቸው ማግኘት
አለባቸው በማለት እያስተጋባው  የነበሩበት ጊዜና ወቅት ዛሬ አረጋዊ በርሄም ፤ግደይን፤  ቢክዱ  ነገ  ሐቁን ያጋልጠዋል። እውነት ተደብቃ አትደበቅም ፤የወያኔ
መሪዎች እነ አረጋዊ በርሄ ይህን ሊደብቁት አይችሉም በግልጽ በይፋ የተነገረ የታወጀም ነው ።ሶስት ጊዜ አራት ጊዜ የፈረመበት አረጋዊ በርሄም ሆነ ሌሎቹ
በሰነድ የተያ ዶኩመንት ነገ ይፋ ይወጣል ፤ኢትዮጵያ ውስጥም በወያኔ ደኮሜንት እንደሚገኝ በሙሉ ልብ እተማመን አለሁ ።ቅንጣት ጥርጥር የልኝም ።የሱዳን
መንግሥት የፅሁፍ ሰንድ ነው ።መለስ ዜናዊም ይህች ሰንስድ ይዞ ነው ለኢትዮጵያ ፓርላማ ሱዳኖች ለቡዙ ጊዜ ታግሰዉናል መሬታቸው በኢትዮጵያ ነገሥታት
ተነጥቀው ፤አሁን ግን ፍትሕ ከኛ እየተጠባበቀ ናቸው መሬታቸው እንሰጣቸው አለን እናስረክባቸው አለን ያለው ።የጎንደር ጠ/ግዛት መሬት የኢትዮጵያ ዳር
ድንበር ከሱዳን ዳር ድንበር የሚዋሰን ነው  ።  የወያኔ መሪዎች በ 1975 ዓ.ም የፈረሙ እነ አባይ ፀሃይም እኮ የዚህ ሰነድ ሱዳኖች ደግፎ ሲያቀብ እነሱም
አብረዉት በፓርላማው ስብሰባው   አሉ ፤ታድያስ የነ አረጋዊ ክህደት ምን ፋይዳ ሊያመጣ ነው  ። አረጋዊ በርሄና ግደይ ዘራፅዮን  በአማራው ሰሜን ጎንደር
በወልቃይት፤ጠገዴ ፤ጠለምት ወ.ዘ.ተ. የፈፀማችሁት የዘር ማጥፋት ወንጀል እስከ 1977 ዓ ም  መጨረሻ .ለመካድም ሞክረዋል ህዝብ ያያቸው ህዝብ
የመሰከረላቸው አማራው የጨፈጨፉ ክህደታቸው  ሊሳካ  አልቻለም  ሲፍጨረጨሩ  ይታያሉ ፤ ፤በናንተ መሪነት ያለቀው አማራ ህልቀ ስፍር የሌለውየ ህዝብ
ንፁህ  ደም  ፈሶ በከንቱ አይቀርም። በተለይ አረጋዊ እና ግደይ ለዚሁ የጎርፍ ደም ግንባር ቀደም ተጠያቂ ስትሆኑ የጎንደርን አዋሳኝ ከሱዳን ድንበር የሚገናኝም 
በመደራደር  የሸጣችህ ዋና ተጠያቂዎች መሆናችሁን እ ማወቅና መገንዘ አለባቹህ  ። በዚሁ ደንበር የተነሳው የድንበሩ አካባቢ ኢትዮጵያዊያን የጎንደር ህዝብ
ነዋሪዎች ፤የወይኔ ሠራዊትና የሱዳን ሠራዊት ግንባር ፈጥረው ኢትዮጵያዊ ዜጎች ተፈናቅለዋል እየተገድሉ ናቸው ፤የቁም ስቃይ ሰለባ ሆኖዋል ፤ ሃብት
ንብረታቸው ወድመዋል  ፤ይህም ችግር የመጣው እናንተ የሃገር ከሃዲዎች ሃገር ሽጣቹህ ለሱዳን ፈርማችሁ በማስረከባቹ የመጣ መፍትሄ የሌለው ችግር ነው  ።
ሱዳኖች ተቀማን የሚሉት  የ 1902 ዓ.ም. ሕገ ወጥ የሆነ  ካርታ በማቅረብ  የወያኔ መሪዎች ከላይ በስም  የተዘረዘሩ ለጊዝያዊ  ጥቅም   አሳምነው
፤ወያኔዎችም አምነው  ። በወቅቱ የቀይ ኮከብ ዘመቻ ኤርትራ ውስጥ ይካሄድ ስለነበር ህ.ወ.ሕ.ትም. ሙሉ ተሳታፊ ስለነበር የሱዳኑ ቀጠሮ በማዘጌት የቆየው
መስከረም ወር 1975 ዓ.ም. የህ.ወ.ሐ.ት. አመራር 1 ኛ አረጋዊ ብርሄ የህ.ወ.ሓ፣ት.ቡድን መሪ  ሰብሳቢና አስተባባሪ  2 ኛ ስብሐት ነጋ 3 ኛ አባይ ፀሃየ
4 ኛግደይ ዘርአፅዮ
5 ኛ መለስ ዜናዊ 6 ኛ ስዩም መስፍን  ሁኔታውን ሲያመቻች የነበረው ሱዳን ውስጥ እዛው ሱዳን ተቀላቀላቸው።በመስከረም ወር 1975 ዓ.ም  ከገዳሪፍ ወደ
ካርቱም የስብሰባ ቦታው ተሸጋግሮ ከሱዳን ባለ ስልጣናት ሱዳን በፕረዚዳንት ጃእፋር ኒሜሪ በወቅቱ የምትመራ የነበረችው ሱዳን መሬትየን
የህ.ወ.ሓ.ት.አመራር በእምነት ተቀብለዉታ  ይህም ተግባራዊ የሚደረገው  ።
እልባት የሚያገኘው ትግራይ ከኢትዮጵያ የቅኝ አገዛዝ ነፃነትዋ ስትቀዳጅ በተግባር ይፈፀማል ፤ተብሎ ፤ተፈራርመው ፤ የተፃፈው በሚስጢር ተይዞ ይቀመጥ
ተብሎ  ተሰንዶ ተቀመጠ ።
ህ.ወ.ሓ.ት፤ በኢትዮጵያ ምንም ሀላፊነትና እውቅና የሌለው ማፍያ ፀረ ኢትዮጵያ ድርጅት ይህ የሱዳኑ ጥያቄ አምኖ ተቀብሎ-የኢትዮጵያ  ሉአላዊ ግዛት ዳር
ድንበር  ለሱዳን መንግሥት  አሳልፈው ለባእድ ሃገር  የሽጠው ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ መስከርም ወር 1975 ዓ.ም. ነው  ።አሁን ጎንደር ዳር ድንበሩ
ከሁመራ አንስቶ እስከ ታች  የጎንደር ድንበሮች  በሱዳንና በወያኔ  ሠራዊት  ሁለቱ ተባብረው በዚሁ ኢትዮጵያዊ  ህዝቡ ላይ ግፍ እየተፈፀመበት ነው ፤
በአማራው  የሚደርሱት  ያለ ጥቃት መፈናቀል ውጡ የሱዳን መሬት በወረራ የያዛችሁት ልቀቁ እየተባሉ በህዝብ የሚደርሰው ያለው ግፍና መንገላታት የሁሉ
ኢትዮጵያ ችግር፤ ዳር ደንበሩ የሁሉ ኢትዮጵያዊ  እንጂ የጎንደር ብቻ አይድለም ።
ፌርማው ከተጠናቀቀ በሱዳን  መንግሥት  በላንድ ሮቨር መኪና ተጭነው 1 አባይ ፀሃየ 2 ስዩም መስፍን  3  መለስ ዜናዊ አስቀድመው ሸራሮ ሲገቡ።
የሱዳን መንግሥት ለህ.ወ.ሓ.ት.   ያሳለፈው ውሳኔ ለመቀበል ደግሞ እዛው የቆዩት አመራር  1  አረጋዊ በርሄ  2  ስብሃት ነጋ   3  ግደይ ዘራፅዮን የሱዳን
መንግሥት ለህ.ወ.ሓ.ት.የቸረው ውሳኔ ተቀብለው በ 3 ኛ ቀን በሱዳን መንግሥት ላንድ ሮቨር መኪና ተጭነው ሸራሮ ገቡ  ።የሱዳን መንግሥት የሰጠው ውሳኔ
። የሚከተሉት ናቸው።
1 ኛ  ለ T.P.L.F. ህዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ የሱዳን መንግሥት ሙሉ እውቅና መስጠቱ።
2 ኛ  ከተለያዩ የአረብ ሃገራት ፤ ተነጋግረና ባጭር ቀናት ውስጥ ሙሉ እውቅና ለ T.P.L.F.ይሰጣሉ በኛ በኩል ደብዳቤው ይደርሳችሀል።ያለቀም ጉዳይ ነው
። ይህም በቀናት ውስጥ ተግባራዊ ሆኖ ፤ለህ.ወ.ሓ.ት. ይደረርሳል ።በዚሁ መሰረት  ፤የእውቅና ደብዳቤ በፍጥነት  ከላኩ መካከል ፤ሊብያ ፤ግብፅ፤ሲሪያ ፤ኢራቅ
፤ሊባኖን (ቤሩት )ግንባር ቀደም ሲሆኑ እንግሊዝ ፤ጣልያንም ላኩ ;
3 ኛ  ኢኮኖሚያዊ እና ሌሎች እርዳታውም በተመለከተ የሱዳን መንግሥት በገንዘብ በመድሀኒት በሕክምና መሳሪያ በተቻለ አቅሙ  ለ ህ.ወ.ሓ.ት. ይረዳል
በእርዳታውም ሙሉ ትብብሩ እስከ መጨረሻው ይቀጥላል ።
በጦርነት የተጎዱ በሌላም በሽታም ታጋዮቻችሁየሚደርስባቸው ጉዳትም ሆነ በሽታ  ነፃና ሙሉ ሕክምና በሱዳን የሚገኙ ሆስፒታሎች ሙሉ አገልግሎት
ይሰጣሉ ።ይታከማሉ ።
T.P.L.F ከዚህ ወር ጀምሮ በየትኛውም የሱዳን ግዛት ቢሮዎቹን ይከፍታል፤  የትግራይ ህዝብ ሱዳን ውስጥ የሚገኙ የማደራጅትና የማሰባሰብ ሙሉ ሀላፊቱ
የድርጅቱ ነው። ለሚከፈቱ ቢሮዎች የሱዳን መንግሥት የቤት ኪራይ ላልተወሰነ ጊዜ ይክፍላል። ፓስፖርት በተመለከተ ለ T.P.L.F. አመራር የሱዳን
መንግሥት ወጪው በመሸፈን ያዘጋጃል ለህ.ወ.ሓ.ት. አመራር የዲፕሎማት ፓስፖት ይሰጣል ፤ ።ለሌሎችም በየአስፈላጊ ቦታ የሚንቀሳቀሱ ታጋዮችፓስፖርት
ያዘጋጃል ። የ T.P.L.F. ታጋዮች በስራም ሆነ ለህክምና ሱዳን ሲገቡ  በፀጥታ ሀይሎች ስለሚጠየቁ ችግር እንዳይገጥማቸው T.P.L.F.የመታወቅያ ካርድ
በማዘጋጀት ለደህንነት ቢሮችን በማቅረብ ተቀባይነት ስለሚሰጠው  ሰለሚያገኝ የህ.ወ.ሐ.ት ታጋይን አባልም ጭምር በሙሉ ነፃ በሱዳን ለመንቀሳቀስ ይችላል፤ 
መታወቅያ ካርዱ በመንግስት እውቅና ስለተስጠው። አጠቃላይ ነገር ሁሉ ከተጠናቀቀ ፤  እነ አረጋዊ በርሄ ሁሉን ጨርሰው  የቆዩት  የአመራር ጉጅሌም
ተመልሶ ትግራይ ሸራሮ  ገቡ ። ሱዳንም ለህ.ወ.ሐ.ት ሙሉ እውቅና እንደሰጠች በአዋጅ አስነገረች። የወያኔም አመራር ለታጋዩ የሱዳን መንገስት ለህ.ወ.ሐ.ት.
ሙሉ እውቅና ከዛሬ መስከረም  ወር  1975 ዓ.ም እንደሰጠ አወጁ ።ከላይ የተጠቀሱ ስምምነትም በሙሉ በተግባር ተፈፀሙ ተግባራዊነቱም  በግልፅ ታየ
ወያኔም በሱዳን ማነህ ሳይባል ከ 1975 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ዛሬዋ እለት እንደልቡ  የሚንቀሳቀስባት ሶዳን ሀገር ብቻ  ናት ።
የሱዳን መንግሥት እውቅናን ለመስጠት ለአረብ ሀገሮች  ያቀረበውም  በሳምንታት ውስጥ ሊብያ፣ግብፅ፣ በይሩት፣ፍሊስጤም ኢራቅ፣ሶሪያ፣ ሳውዲ አረቢያ
T.P.L.F. ሙሉ እውቅና መስጠታቸው ለሱዳን መንግሥትም አሳወቁ።የወያኔው አመራርም  ከሱዳን እየተነሱ እነዚህ ሀገራት  ይመላሱ ነበር ።ጣልያንም
ጨምሮ ።
ዛሬ በኢትዮጵያ ፤ ፤በሱዳንና በወያኔ ሠራዊት ትብብርና ቅንብር  በህዝቡ የሚደርስ ያለ ጥቃት ዘግናኝ ፤ነው ።እነ አረጋዊ በርሄም  ይህ ሁሉ ችገርና መከራ
በህዝብ አድርሰው ፤አሁንም ስለ ኢትዮጵያ ይናገራሉ ፤ይብቃቹ ማለት ፤አስፈላጊ ነው ፤ይህም የሚያደርጉት ያሉ  ከንቀት የተነሳ  ነው ።
ህ.ወ.ሓ.ት. እና የዝያ ባሬ  ሞቃድሾ መንግሥት ዝምድና / በ 1969 ዓ.ም.
ህ.ወ.ሓ.ት. ለኢትዮጵያ እና ህዝብዋ ከሁሉ የከፋ ጠላት ነው ።  ኢትዮጵያን  ለመበታተንና ለማፍረስ የተፈጠረ እኩይ ድርጅት ነው ። የኢትዮጵያ ባእዳን
ጠላቶች መሳሪያ ድርጅት ነው ። የሱማሊ መንግሥት በዘይድ ባሬ የሚመራ ኢትዮጵያን ወሮ ኦጋዴንን ወደ ሶማሊ ግዛቱን ለማቀላቀል
በ 1969 ዓ.ም.በከፈተው የወራር  ጦርነት በወቅቱ፤የወያኔ አመራር  ለወራሪው ዘይድ ባሬ የሱማሊ መንግሥት ሙሉ ድጋፍ አበርክተዋል ።  የነበሩ አምራር
አመራር 1 አረጋዊ በርሄ  የድርጅቱ ሊቀ መበርና ወታደራዊ አዛዥ 2 ስብሐት ነጋ  3  ግደይ ዘርአፅዮን ም/ሊቀ መንበር  4 ሥዩም መስፍን  5 አባይ ፀሃየ 
እነዚህ  (የተ.ሓ.ህ.ት ).ህ.ወ.ሓ.ት. ፖሊት ቢሮ ሲሆኑ  በወቅቱ ተለዋጭ ማእከላይ ኮሚቴ የነበሩ መለስ ዜናዊ ፤ ስየ አብርሃ ፤አውዓሎም ወልዱ ፤ሸዊት
(አፅብሃ ) ዳኘው ፤ አልቆየም ወዲያውኑ በስብሃት ነጋና በመለስ ዜናዊ ተገደለ ፤ ሆነው ተባብረው  ከሶማሊያ መንግሥት የግንኙነት መንገድ ፈጥረው  ለዚሁም
በዋና አስተባሪነት ግደይ ዘርአጽዮን በማድረግ  ወደ ሱማልያ የሚላከው መእክተኛ ደብዳቤውም ጭምር ተዘጋጀ  ለዘይድ ባሬ የተጻፈው ደብዳቤ  በስየ አብርሃ
መሪነት ከብዙ ቀናት ጉዞ መቃድሾ(ሱማሊ)ዋ ና ክተማ በመግባት በህ.ወ.ሐ.ት.የተላከው ለፕረዚዳንት ሰጠ።በዚህ ደብዳቤ ውስጥ ይዘቱ ኢትዮጵያ ወራሪና
ተስፋፊ ሀገር መሆንዋ የሚታወቅ ነው ።ትግራይም ልክ እንደ ኦጋዴን በአማራው መንግስት በሀይል ተጎብጣ ዛሬ በአማራው ቅኝ አገዛዝ ውድቃለች ፤የትግራይ 
ሃገራዊ ነፃነት ፤ በአማራው መንግሥት በምኒሊክ የሚመራው ተነጥቀን ፤በአማራው ቅኝ አገዛዝ ወድቀን በስቃይ እንገኛለ ።  በትግራይ ነፃ አውጪ ድርጅት
እየተመራ  የትግራይ ህዝብ መሳርያ ታጥቆ ፀረ ወራሪው አማራ  ብረት አንስቶ ሃገራዊ  ነፃነቱ ለመቀዳጀት በትግል የሚገኘው ። ሱማሊም የግዛትዋ መሬት
ኦጋዴን በአማራው መንግሥት ተነጥቃልች። ስለሆነም የሱማሊ መንግሥትና በትግራይ ነፃ አወጪ ድርጅት የሚያካሂደው ያለ ትግልና በሱማሊው የሚካሄድ
ፀረ ወራሪው የአማራ መንግሥት በዓላማና በአቋም አንድ ነው። የተ.ሓ.ህ.ት. አመራርና ድርጅቱ በሙሉ አቋም  ደግፎታል ።ከዚሁ በመነሳት ተጋድሎ ሐርነት
ህዝቢ ትግራይ (ተ.ሐ.ህ.ት.)  ኦጋዴን የሱማሊግዛት መሬት እንደመሆኑ ፤የሱማሊያ መንግሥት ፤የሃገሩ የግዛት ወሰን ለማስከበርና  ለማስመለስ ፀረ ኢትዮጵያ
የምታካሂደው ያለ ጦርነት ፍትሓዊነቱን  በማድነቅና በፖሊሲ መሰረትም እንደግፋለን ። እኛም የትግራይ ነፃ አውጪ ድርጅት ድጋፍ ለመስጠት የተጋድሎ
ሓርነት ህዝቢ ትግራይ ተዋጊ ሠራዊት ለመላክ ተዘጋጅተናል።
ወታደራዊ ትጥቁና ሌላው ለናንተን  በመተው የምንልከው ሠራዊት የጉዞው ሁኔታ ይዘጋጅልን። ት.ሐ.ህ.ት።
የሶማሊው ፕረዚዳንት ሰይድ ባሬ ይህ ደብዳቤ ካነበበው  የተሰማቸው ደስታ ከፍተኛ በመሆኑ ከዚሁም በመነሳት ለተ.ሐ.ህ.ት. አመራርና ለሚያስፈልጋቸው
ሁሉ የዲፕሎማት  ፓስፖርት እንዲፈቀድላቸው ተወሰነ፤ የመሳሪያ ትጥቅ ካላሽን፣አርፒጂ፣ቦምብ በየዓይነቱ ተፈቀደ ፤ ሌላም ዓይነት መሳሪያ ሰጡ። ገብሩ
አስራት የህ.ወ.ሐ.ት ከፍተኛ አመራር የነብረም ይህን በተመለከተ ሏአላዊነትና ዴሞክራሲ በኢትዮጵያ መፅሃፉ በግልፅ አስቀምጦታል። ይህን ሃሳብ ለማስረጃ
እንዲሆን የማቀርበው  ያለሁ ወያኔ ህ.ወ.ሐ.ት.ለጊዜያዊ ጥቅሙ ሲል የኢትዮጵያ ሏላዊነትና አንድነት በመፃረር ሀገር ለመሸጥ፤ ለማፍረስና ለባእዳን አሳልፎ
መሸጥ የጀመረው ገና ከጥዋቱ መሆኑን ለማስረገጥ ነው።የዚሁ ሁሉ ችግር ፈጣሪው በየካቲት ወር 1967 ዓ.ም ተከትለዉት የመጡ ፕሮግራም ሆን ተብሎ
የባእዳን ድጋፍ ታክሎበት  በወያኔ አመራር  ተቀነባብሮ ኢትዮጵያን የሚያፈርስ የህዝብዋን አንድነት በሚፃረር መልክ የትዘጋጀ ፀር ኢትዮጵያ  ሉአላዊነት ፀር
ህዝብ አንድነት ፕሮግራሙም ሆኖ  በመዘጋጀቱ ነው ። ያዘጋጁት ሰዎች የፀር ኢትዮጵያ ባእዳን ጉዳዩን በባለቤትነት ለመፈፀም የተነሱ ፕሮግራሙን በማዘጋጀት
በኢትዮጵያ ሏላዊነት ከባድ ችግር ፍጥረዋል።ለዚሁ መከራና ችግር በኢትዮጵያና በህዝብዋ በህ.ወ.ሐ.ት. እየደረሰስ ያልው ሲኦል እነማን ይዘዉት ደደቢት በረሃ
ወረዱ ግንባር ቀደም ተጠያቂዎች የህ.ወ.ሐ..ት ፖሊት ቢሮ አመራር በሙሉ በተለይም አረጋዊ በርሄ፤ ግደይ ዘራጽዮን ፤ስብሃት ነጋ ፤መለስ ዜናዊ ፤አባይ ጸሃየ፤
ሥዩም መስፈን ፤ዛሬ ኢትዮጵያን አሁን ለምትገኘው ውድቀትን የህዝብዋን መበታተን የሃገር ሏላዊነት መፍረስ ግንባር ቀደም ተጠያቂ እነዚህ ናቸው ፤
እየተከታተሎ የመጡና አሁን በኢትዮጵያ  በሥልጣን ያለው ገዢው ስርአት ህ.ወ.ሓ.ት በአባይ ወልዱ ሲመራ የነበረው ፤አሁን  በደብረፅዮን ገብረሚካኤል
የሚመራው ፤ከነአረጋዊ በርሄ ተያይዞ የመጣው ታልቅዋን የትግራይ መንግሥት ለመመስረት መሥፋፋት ሃገር የመበታተን ፤የኢትዮጵያን ሃበት  ንብረት
የመዝረፍ የህዝብ ማንነት መንጠቅ ኢትዮጵያን አዳክሞው በታትነው ፤የበለጸገች የትግራይ (መንግሥት ) ለማቋቋም ነው ።ይህ እምነትና አመለካከትም የፀና
የማይለወጥ የሁሉ ከእነ አረጋዊ በርሄ አስከ እነ አባይ ወልዱ፤ ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል   ፤የፀና የማይለወጥ የአቋም ፖሊሲ ነው ።በየወቅቱ በሥልጣን ለረጅም
አመታት የመሩ እነ አረጋዊ በርሄ  ናቸው ፤በመካከላቸው የተፈጠረው የሥልጣን ሽኩቻ ቢባረሩም በአቋም በፖሊሲ የሚከተሉት ግን የጤፍ ፍሬ የምታክል
ልዩነት የላቸውም ፤ህ.ወሓ.ት ከሥልጣኑ እንዲወገድ አይፈልጉም ፤በፈጸሙት ወንጀል ማለት የኢትዮጵያ ሏላዊነት በመፃረር ኢትዮጵያ ሏላዊነትዋን
አፍርሰዋል፤የኢትዮጵያ ዳር ለሱድን ሸጠዋል  ፤በዘር ማጥፋት ወንጀል በደም ታጥበዋል ፤የአማራው የማንነት ክብሩን ነጥቀዋል ፤ታላቅዋን የትግራይ መንግሥት
ለመመስረት በተስፋፊነት የአማራው መሬት በስፋት ወረዋል ፤ከወሎም እንደዚሁ ከአፋር ፤የኤርትራ  ሃገር አሰብን ለመውረር በእቅድ ይዘዋል ፤ይህም እቅድ
አሁን በሥልጣን ያለው የህ.ወ.ሓ.ት. ገዢ ቡድን እና የቀድሞዎቹ የአመራር ቡድን የነበሩ ሃሳብና እቅድም  ነው ፤አሰቡን ከኤርትራ ሃገር  ወረራ ታላቅዋን
የትግራይ መንግሥት የባሕር በር ለማግኘት ተብሎ የሚደረግ ወራር ነው። እንጂ  ለሌላ አስበው  ተቆርቁረው እይድለም ። ኢርትራ ነፃ ሃገር ናት ፤ይህ ፋሽሽት
የወያኔ አገዛዝ እንዴት ሲጠግብ ነው ነፃ ሃገር የሚወር ? ዛሬ አረጋዊ በርሄና ግደይ ዘራፅዮን  እነ ስየ አብርሃና  ፃድቃን ገብረተንሳይ  ስለ ኤርትራ በዙ ይገራሉ
ይጽፋሉ  ያወግዛሉ ፤እነ አረጋዊ በርሄ የሻዕብያ ምንጣፍ ተሸካሚ እንዳልነበሩ። ፤ለኤርትራ ነፃነት ብለው የትግራይ ወጣት ወንድ ሴት  እስከ 160000(
እንድመቶስድሳ ሺህ )የትግራይ ልጆች  በቀይ ኮከብ ዘመቻ ወቅትና በተለያቱ ጊዜም ጭምር ልከው የሄደው ሁሉ በሣሕል በረሃ ሙቶ በአሸዋ ተቀሮ የቀረ
ወጣት  የትግራይ ዜጋ ፤ዛሬ የትግራይ ወላጅ ደም እያለቀሰ የሚገኘው ።ብዛቱ አናውቀውም እንጂ ወደ ሱማልያ የላኩት ፤ከመቃድሾ መንግሥት ጎን ተሰልፎ ፀረ
ኢትዮጵያ ሠራዊት እንዲዋጋም በኦጋዴን ሙቶ የቀረም አለ ።ወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት. በኢትዮጵያና በህዝብዋ የፈፀመው ወንጀል ዋንጫው ሞልቶ እየፈሰሰም ነው
።ግፈኛው ፋሽሽት አርአት የኢትዮጵያ ሏላዊነት ዳር ድንበር ሸያጭ ህ.ወ.ሓ.ት ነው ።
የማንነት ጥያቄ የመብት ጥያቄ ነው። የመብት ጥያዌም የመኖርና አለመኖር ቁልፍ የተፈጥሮ ሕግ ጥያቄ ነው።የእርሻ መሬትህ ኑሮህ ልጅ ወልደህ ማሳደግ
ሃብትና ንብረት ማፍራት በሰላም መኖር በነፃነት በፈለግከው መንቀሳቀስ ይህ በአንዲት ሃገር ሕገ መንግሥት ቁልፍና የሕገ መንግሥቱ መሶሶ ነው። በዘረኛውና
ፋሽሽት ሽብርተኛው ስርአት ወያኔ ይህን አይቀበለውም። የሕገ መንግሥት አንኳር የህዝብን መብት የሚያስከብር አንቀፅ በዚሁ በሃገራችን ያለው የደደቢቱ
መራሽ ማፍያ ወያኔ ቦታ የለውም። ለምሳሌ እንኳን ብንመለከት በአማራው ወልቃይት፤ ጠገዴ፤ጠለምት፤ቃፍታ ሑመራ የማንነት ጥያቄው ከተነሳ ከ 42
ዓመታት ወያኔ ለትግሉ ከተነሳ ጀምሮ የኔ ማንነት አማራ እንጂ ትግሬ አይድለሁም በማለቱ በጣም ሰፊ የዘር ማጥፋት ወንጀል በህ.ወ.ሕ፣ት፣ ተፈፅሞበታል
አሁንም አማራ የተባለው ሁሉ ከየአለበት በወያኔ እየተለቀመ ዘሩ እየጠፋ ነው። ይህም በዓለም ሕግ ያስጠይቃል።የኦሮም ህዝብም መሬቱ ተንጥቆ
ኢትዮጵያዊነቱ በወያኔ ተገፎ ከመሬቱ ተፈናቅሎ መፈናፈኛ ያጣ ህዝብ ሆነ ፤የጋምቤላ ህዝብም  በአማራውና በአሮሞው የደረሰው ጥቃት ደርሶበታል  ዛሬ
በወያኔው የሲኦል አለንጋ በስደት በችግር  እየተሰቃየ ይገኛል ።
ውድ የኢትዮጵያ ህዝብ ሆይ //
አሁን ያለህበት አሁን እየደረሰብህ ያለው ችግር ፤መከራ ፤ከተወለድክባት ተወለድህ  እትብትህ ከተቀበረባት መሬትህ ፤ከቤት ንብረትህ ፤ከእርሻ መሬትህ
ከመስኖ እርሻ  መሬትህና ይዞታህ ተፈናቅለህ ፤በክፉ ፈተና ችግር ወድቀሃል ።አንተ በርሃ ላይ ተጥለህ በብርድ ፤በሽታ ፤ርሃብ ፤ውሃ ጥም ፤እየትሰቃይህ
፤የወልድካቸው ልጆችህም ለስደት ተዳርገው በየ  በረሃው  እየሞቱ ፤በሊብያ እየታረዱ ፤ በሊብያ  ለባርያነት እየተሸጡ አጠቃላይ ኢትዮጵያዊ  ሁሉ በችግርና
መከራ የሶቆቃ ኑሮ ወድቆ  ይገኛል ።ይህ ሁሉ መከራ ጣጣና መዘዝ ይዞልህ የመጣው ከደደቢት ፈርጥጦ የመጣው ወያኔው ህ.ወ.ሓ.ት. ነው ።ይህ ድርጅት ሆን
ተብሎ ኢትዮጵያና ህዝብዋን ለማጥፋት የተፈጠረም   ነው ።አሁንም ኢትዮጵያና ህዝብዋ  በፋሽሽታዊ  የአፓርታይድ ስርአቱን እያሰቃየ  የሚገዛ ያለ
የህ.ወ.ሓ.ት. ድርጅት ነው ።የወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት. በለሱ ቀንቶት ኢትዮጵያን በግንቦት 20 1983 ዓ.ም. ተቆጣጥሮ  በዘረኛ  መሪዎቹ  አጃቢነት  ኢትዮጵያና
ህዝብዋ በቅኝ ግዛት ስርአቱ ወደቁ ።አሁን 27 ዓመቱ ህ.ወ.ሓ.ት. ኢትዮጵያን  እየገዛ  ያለ ይህ እኩይ የባንዳ ስብስብ ነው ።በዚሁ 27 ዓመት የወያኔው የግዛት
ዘመን የኢትዮጵያ ህዝብ  የደረሰብህ ጉዳትና መከራ  ችግር ፤ሰቆቃ ራስህ ሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ ታውቀዋለህ ።ነጋሪ አያስፈልግህም ።የተሰቃየህ ህዝብ ነህ
።ስቃይህ ደረቱን አልፎ እንደ ጎርፍ እየፈሰሰም ያለህበት ወቅትና ጊዜ ነው ፤  ፤እንተም  አልቻልኩም መረረኝ፤በቃ ለወይኔ አልገዛ  እምቢ ለወያኔ ስርአት ብልህ
በቆራጥነት ተነስትሃል ።በኦሮሞው የተነሳው ሰፊና አድማሳዊ  የንቅናቄ ትግል ፤በቃኝ  ለወያኔ አገዛዝ ፤ወደ አማራውም ተሸጋግሮ የኦሮሞ ደም ደሜ ነው
፤በማት እነዘህ ኢትዮጵያውያን   ፀረ  ወያኔ ትግላቸው በአንድነት አጣምረው  ፤አቀናጅተው ፤ዛሬ ህ.ወ.ሓ.ት.ወያኔ በመቃብሩ አፋፍ ይገኛል ።የኢትዮጵያ
ነፃነትም  እየደረሰ ነው፤  ብርሃኑም ተስፋ ይዞ  እየሰነጠቀ ነው ።በዚሁ ጊዜና ስአት ፤የኢትዮጵያ ህዝብ እጅና ጓንት በመሆን በአንድነት ተባብሮ የዚሁ የወያኔ
አፓርታይድ  ( ፋሽሽትና ፤ዘረኛ ፤ከፋፋይ  )ስርአት በጀመረው ቁርጠኛ ትግሉ ፋታ ሳይሰጥ  አሁን በያዘው  ቀጥሎ ፤ወያኔ እና  ስርአቱ ከመሰረቱ  ነቃቅሎ
ከሃገራች ኢትዮጵያ እንዲያስወግደው ፤ወደ መቃብሩም እንድትከተው ፤ለኢትዮጵያ ህዝብ  ጥሬን ሳቀርብ ፤ አባቶቻችን በአድዋ ፤በማይጨው ጦርነት
መስዋእትነት ከፍለው ነው ፤ኢትዮጵያ ከወራሪው ፋሽሽት ጣልያን ነፃ ያወጥዋ ። ካለ መስዋእትነት፤ ነፃነትህ ፤የማንነት መብትህ አይገኝምና ።
ለማጠቃለል  በአሁኑ ጊዜ የሱዳን መንግሥት የኢትዮጵያን ሉአላዊ ግዛት ውስጥ  ለምና ሰፊ መሬት የህ.ወ.ሐ.ት ገዥው ስርአት የሱዳን መሬት ነው በማለት
ለሱዳን መንግሥት ለማስረከብ ላይና ታች  እያለ ይገኛል ። ይህ በ 1975 ዓ.ም በተቋጨው ወል እና ስምምነት በተፈራረሙበት መሰረት ነው። ሌላው
በግንዛቤ ውስጥ መያዝ ያለብን ነገር የህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች ይህን ጎንደር ጠ/ግዛት እና ሱዳን የሚያዋስን 750 ኪሊ ሜትር የኢትዮጵያ ግዛትና ድንበር ነው
።ህ.ወ.ሓ.ት. የትግራይ ህዝብ እንኳን እውቅና ያልሰጠው ፤ያልተቀበለው ።ማንነቱ የማይታወቅ ፤ማፍያና የባንዳ ስብስብ በጎንደር የኢትዮጵያ ዳር ድንበር
አሳልፎ  ለማንም ባእድ ሃገር በምንም መልኩ ለመስጠት አይችልም መብትም የለዉም ።አሁን ለተፈጠረው ችግር ፤ከላይ የተጠቀሱ ስድስት የህ.ወ.ሓ.ት.
መሪዎች በሕግ ይጠየቁበታል ።  በሱማሊያ የተጠናከር መንግስት ቢኖር ኑሮ የኦጋዴን የኢትዮጵያ ግዛትም አሳልፈው እንደሚሰጡት አንጠራጠር። ወያኔ
በተቻለው አቅም ሁሉ ኢትዮጵያ አውድሞ አፈራርሶ ወደ መጣበት ትግራይ ሊመለስ ነው እቅዱ። ሌላው ለማስገንዘብ የምፈልገው ለጁቡቲ መንግሥት በሊዝ
ሽፋን ስም በጣም ሰፊ መሬት ከኢትዮጵያ በወያኔ የተሰጠ መሬት አለ ይህም ለወደፊቱ የሚፈጥረው ችግር በእምነቴ በጣም ያስፈራኛል በዚሁም ከባድ ስጋት
አለኝ ።እነዚህ የወያኔ መሪዎች ኢትዮጵያን ለማጥቃት ለማጥፋት ታጥቀው የመጡ ጠላት እስከሆኑ ድረስ ለጅቡቲ መሬት ለመስጠት ሲፈራረሙ በይዘቱና
በውስጡ የቋጠሩት የፃፉት እትዮጵያን ለማጥቃት የተንኮል ሴራ ይኖርበታል የሚል ስጋትም አለኝ ለምን ቢባል ጠላት ጠላት ነውና።  ልብ ያለው ልብ ይበል (
ሳዲቅ አህመድ )==============================
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ //
ድል ለተቀደሰች መሬት  እናት ኢትዮጵያ //
ገብረመድህን  አርአያ
አውስትራሊያ //
Filed in: Amharic

ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይና ዋልድባ ገዳም [ገብረመድህን አርአያ]


Posted by admin | 2017-04-18 | Comments Off on ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይና ዋልድባ ገዳም [ገብረመድህን አርአያ]

የዋልድባ ገዳም በህዋሓት መሪዎች በዓይነ ቁራኛ የወደቀው ገና ትገሉ እንደተጀመረ ነው።
የዋልድባ ገዳም የህወሓት መሪዎች እንዲወድም ሃሳብ ያቀረቡት በ 1973 መጨረሻ አካባቢ ሲሆን፣ አቅማራ ተብሎ በሚጠራ ቦታ በውቅቱ የህወሓት
መናኸሪያ ነበር። በተመቤን ውስጥ የሚገኘው ቦታ በፕሮፓጋንዳ ጽ/ቤት ተሰብስበው ወሰኑ፤ በስብሰባ የነበሩት አመራር ፖሊት ቢሮው በሙሉ ነበር። እነሱም፣
ስብሃት ነጋ፣ አረጋዊ በርሄ፣ ገደይ ዘርአጽዮን፣ አባይ ፀሃየ፣ ስዩም መስፈን እና መለስ ዜናዊ ነበር። በወቅቱ ማ/ኮሚቴ የነበሩ ናቸው።
በዚህ ስብሰባቸው የዋልድባን ገዳም እጣ ፈንታ ወሰኑ። ዋልድባ እንዲወደም የወሰኑት በዚህ ስብሰባቸው ነበር። የዋልድባ ገዳም ለብዙ መቶ ዘመናት የቅዱሳን፣
ብፁአን፣ ባህታውያን፣ ቀሳውስት፣ አባቶች፣ ደናግል፣ ዲያቆናት ወዘተ ሰፈር በመሆን በኢትዮጵያ ቅዱስና በታሪክ ትልቅ ምእራፍ የያዘ ገዳም ነው። ይህ ቅዱስ
ገዳም የቅዱሳን ማረፊያ በመሆኑ በታላቅነቱ የሚታወቅ ነው። ገዳሙ የታነጸው በ 12 ኛው ክፍለ ዘመን በብፁእ ወቅዱስ አቡነ ዮሴፍ ነው። ቅዱሳን
ወደኢትዮጵያ እንደገቡም ያረፉበት፣ የተሰባሰቡበት ቦታ እንደሆነ በርካታ አማንያን ይናገራሉ። ዋልድባ ገዳም ታሪካዊ ቅርሶች፣ የግዕዝ ብራና፣ ታላላቅ
መጻሕፍት፣ ጥናታዊና ታሪካዊ መዛግብት የሚገኙበት ስፍራ ነው።
የህዋሓት ሴራ በዋልድባ ገዳም ላይ
ከዚህ ቀጥየ የማቀርበው ፀረ ዋልድባ ገዳም የሆኑትን፣ ከላይ ስማቸው የተዘረዘረውን የህዋሓት ፖሊት ቢሮ መሪዎች በ 1973 በአቅማራ፣ ተምቤን የወጠኑትን
ፀረ ዋልድባ ሴራ ነው። በብዙ ታጋዮች የሚታወቅ፣ በይበልጥም ከፍተኛ የሕዝብ ግንኙነት መሪዎች፣ የስለላ ታጋዮች፣ የክፍል መሪዎች ወዘተ በትክክል
የሚያውቁት ሴራ ነው። በስብሃት ነጋ ተነግሮናል፣ ስለዚህ ድብቅ ምስጢር አይደለም። ለሕዝብና ለተራ ታጋይ ግን ድብቅ ምስጢር ነበር።
ከላይ የተጠቀሱት የህወሓት መሪዎች የዋልድባን ገዳም በተመለከተ ብዙ ከተነጋገሩበት በኋላ ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት በሚከተሉትን ምክንያቶች አድርገው
ወሰኑ፤
1. በሰሜን ኢትዮጵያ የክርስትና መስፍፋት ዋና መሰረቱ በዋልድባ ገዳም እየተማሩ የሚወጡት ናቸው። በተለይ በትግራይ የሚገኙት አብያተ ክርስትያናት
መሪዎች በዚሁ ገዳም የተማሩ ናቸው። ቀሳውስት፣ ዲያቆናት በዚሁ ገዳም የተማሩ ናቸው። ይህ ገዳም እያለ የክርስትና ሃይማኖት ከትግራይ ውስት ለማስወገድ
አይቻልም። ለወደፊቱ ከድል በኋል ለምናቋቁመው የትግራይ መንግሥት ትልቅ መሰናክል የሚሆኑት የእስልምና እና የክርስትና ሃይማኖቶች ናቸው። ስለሆነም
ዋልድባ ገዳም የክርስትና ሃይማንቶት መፈልፈያ ስለሆነ ከምንጩ ማድረቅ አለብን በማለት የህወሓት ፖሊት ቢሮ አባላት፣ ማለትም፣ ስብሃት ነጋ፣ አረጋዊ
በርሄ፣ ግደይ ዘርአጽዮን፥ አባይ ፀሃየ፣ ስዩም መስፍን እና በወቅቱ ማ/ኮሚቴ የነበረው መለስ ዜናዊ በገዳሙ ላይ ውሳኔ አስተለለፉ። ውሳኔውም፤
2. በገዳሙ ተንቀሳቃሽ ንብረትና የማይንቀሳቀስ ንበርት ላይ ጥናት ማካሄድ፤
3. የገዳሙ ሃላፊዎችን ስም ዝርዝር ማጥናትና ማሳወቅ፣
4. የዋልድባ ገዳም ግምጃ ቤት ውስጥ የሚገኙትን ቅርሳ ቅርስ፣ ጥንታዊ መጽሐፍትና መዛግብት በዝርዝር ማጥናት፣
5. የገንዘቡን ክምችትና ቦታውን አጥንቶ ማሳወቅ። ይህንን ሁሉ በረቀቀ ስለላ ማጥናትና መከታተል የፖሊት ቢሮው ሃላፊነት ይሆናል ተብሎ ተወሰነ።
ለዚህ ጥናት ወደ ዋልድባ ገዳም አስርገን የምንልከው ታጋይ ቢያንስ ቢያንስ የድቁና ማእረግ ያለው፣ የቤተክረስቲያን ትምህርት ያለውና ያጠናቀቀ ታጋይ መሆን
አለበት በማለት የህወሓት አመራር በአቅማራው ስብሰባ ወሰኑ። በዚህ ስብሰባ ሃላፊነቱ የተሰጠው ለስብሃት ነጋና ለግደይ ዘርአጽዮን ነበር። ሁለቱ የፖሊት ቢሮ
አባላት፣ የህወሓት ሊቀመንበር እና ም/ሊቀመንበር ናቸው። በውሳኔው መሰረት ወደ ሥራቸው ተሰማሩ። ይህን የሥራ ሃላፊነት የተረከቡት የቤተ ክህነት ብቁ
እውቀት ያለው ሰው ማግኘት ካባድ ቢሆንባቸውም፣ በየዞኑ የሚገኙትን የሕዝብ ግንኙነት ታጋይ ሃላፊዎችን በማነጋግር በምስጢር ደብዳቤ በመላላክ ብዙ ጊዜ
ፈጁ። በ 1974 መጨረሻ አካባቢ በተምቤን አውራጃ ጣንቋ አበርገሌ ውስጥ የድቁና ማእረግ ያለው ብቁ ወጣት ዲያቆን ተገኘ። አበርገሌ ተወልዶ ያደገ፣ የቤተ
ክህነት ትምህርቱን ያጠናቀቀ ቀዳሽ ነው። ዘመናዊ ትምህርት የለውም። የዞኑ የሕዝብ ግንኙነት ሃላፊ የነበረውና አራት ጓዶቹን አሰባስቦ ድርጅታችን ህወሓት
እናንተን ለትግል ይፈልጋችኋል ተብለው ተገደው ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ (02) ተላኩ። ይህ የቤተ ክህነት ድቁና ያለው ወጣት ልዩ ዳብዳቤ ለአስገደ
ግብረስላሴ ተላከለት። በደብዳቤው የተካተተው ለልዩ ሥራ ስለሚፈለግ ጥሩ እንክብካቤ እንዲደረግለት የሚል ነበር። የ 02 አስልጣኞችም በተላከው ደብዳቤ
መሰረት ተንከባክበው ያዙት። የአንድ ወር ወታደራዊ ትምህርቱን አጠናቀቀ። ይህ ታጋይ በርሄ መብራህቱ ይባላል። በርሄ መብራህቱ ከማሰልጠኛው ጣቢያ
አስወጥተው ሰው በማያገኘው አንድ ገበሬ ቤት ደበቁት። በዚሁ ድብቅ ቦታ የሚገናኘው ከኪሮስ ሃይለ (ወዲ ሃይለ) ጋር ብቻ ነበር። ኪሮስ ሃይለ የወታደራዊ
ማሰልጠኛ አስትዳዳሪ ሃላፊ ነው። አስፈላጊ እንክብካቤም አደረገለት። ከአስር ቀናት በኋላም ካንድ ትልቅ አመራር ጋር እንደሚገናኝ ነገረው። ከማንም ሰው ጋር
እንዳይገናኝ አስጠነቀቀው። እንዲሁ እያለ ከ 13 ቀናት በኋላ ስብሃት ነጋ መጥቶ እዛው ድብቅ ቤት ተገናኙ። ስብሃት ነጋና በርሄ መብራህቱ ለ 9 ቀናት
አብረውት በመቆየት ስብሃት ታጋይ ዲያቆን በርሄ መብራህቱ ወደ ዋልድባ ገዳም ለስለላ እንደሚላክና እገዳሙ ወስጥ ገብቶ የስለላ ጥናቱን እንደሚያካሂድ፣ ምን
ምን መስራት እንዳለበት አሰለጠነው። የሚፈጸሙትን ተግባራትም በዝርዝር አስጠናው። ከሚፈጽማቸው ተግባራት መካከል፣ በዋልድባ ገዳም ያሉትን ጥናታዊ
ቅርሶች፣ የብራና መጻህፍት፣ መዛግብት፣ የገዳሙን የሚንቀሳቀስና የማይንቀሳቀስ ንብረት፣ ዋና ግምጃ ቤቱ ወስጥ ያለውን ወርቅ ወዘተ የሚቀመጥበትን፣
የዋልድባ ገዳም ሃላፊዎችን ስም ዝርዝር፣ ቀሳውስት፣ ዲያቆናትና ሌሎች አስፈላጊ ናቸው የምትላቸውን ስም ማሳወቅ ወዘተ ተብሎ ተነገረው። ይህንን ጥናት
ወደኛ ለማስተላለፍ ጥሞናና ጊዜ የሚጠይቅ ሥራ መሆኑን ማወቅ አለብህ። መኖሪያህ ገዳሙ ውስጥ ነው። ቀናት የፈጀ ገለጻውን ትምህርቱን ሲጨርስ
ከሳምንታት በኋላ እንገናኛለን ተባለ። ግደይ ዘርአጽዮን መጥቶ ያነጋግርሃል በማለት ለጊዜው ተሰናበተው። ግደይ ዘርአጽዮን ከሁለት ቀን በኋላ ወደ ወታደራዊ
ማሰልጠኛ በመሄድ ኪሮስ ሃይለን በማግኘት ኪሮስ ሃይለም ታጋይ በርሄ መብራህቱን ወደተደበቀበት ቦት ይዞ በመሄድ አገናኘው። ግደይም ለቀናት ታጋይ በርሄ
መብራህቱን ስለ ስለላ ሥራው አሰለጠነው። መገናኛው የምስጢር ቃል ኮድ መሆኑን አስረግጦ አስተማረው። ከማን እንደሚገናኝ፣ የምስጢር ኮዱ ስብሃት
ተመልሶ ስለሚገናኝህ ይነግርሃል በማለት ተሰናበተው።
ስብሃት ነጋ ከሳምንት በኋላ ተመልሶ መጣ። ሲመጣም በቀረጢት የተቋጠሩ እቃዎችን ይዞ መጣ። ከረጢቱን ፈትቶ ለታጋይ በርሄ መብራህቱ አሳየው፤
መስቀል፣ የቄስ ጥምጥምና ቆብ፣ የቄስ ዘንግ፣ መቁጠሪያ፣ ጭራ፣ ሙሉ የቄስ ልብስ፣ ጋቢ ወዘተ ለአንድ ቄስ የሚያስፈልገውን ሁሉ በተሟላ ሁኔታ ሰጠው።
ታጋይ በርሄ መብራህቱም የመጣለትን ተረከበ። ከአሁን በኋላ ስምህ አባ ገብረሥላሴ ነው። ዋልድባ ገዳም ስትገባ አባ ገ/ሥላሴ መሆንህን አስተዋውቅ። በርሄ
መብራህቱን እርሳው ተባለ፣ በጉዳዩም ላይ ማስጠንቀቂያ ተሰጠው። ከኔም ሆነ ከግደይ ዘርአጽዮን ጋር የምትገናኝበት የምስጢር ኮድ ይህ ነው ብሎ ሰጠው።
የሚላኩልህን መልእክቶች ተቀበል፣ የተሳሳተ ኮድ ከሆነ አትቀበል፣ የሚመጣውን ሰው ሁሉ አታነጋግር ተባለ። ከአንተ ጋር የሚገናኘው ብስራት አማር ብቻ
ነው። ሲመጣ አስተዋውቅሃለሁ። በዓመት ሁለት ጊዜ ብቻ ትገናኛላችሁ። የተገኘውን ምስጢር ሁሉ ጽፈህና አሽገህ ትልክልናለህ። ከኔም ሆነ ከግደይ በዓመት
አንድ ጊዜ ብቻ በምስጢር በአካል በደብቅ ቦታ እንገናኛለን ተብሎ መመሪያ ተሰጠው።
አሁን የለበስከውን ልብስ ለብሰህ እስከ ተከዜ ትሄዳለህ። ተከዜን ከተሻገርክ በኋላ የለበስከውን ልብስ አውልቀህ ሙሉ የቄስ ልብስህን ትለብሳለህ። የዱሮው
ልብስህን ተመልሰህ እኛን ለመገናኘት ስትመጣ የቄስ ልብስህን ደብቀህ የዱሮ ልብስህን ለብሰህ እንገናኛለን። ሰው በማያገኘው ጥሩ ቦታ ደብቀው ተባብለው
በዚሁ ተለያዩ። አባ ገ/ሥላሴም ዋልድባ ገዳም ገቡ። ታጋይ በርሄ መብራህቱ (አባ ገ/ሥላሴ) ገዳም ገብተው ሰፈሩ። ከ 1975 እስከ ሐምሌ 1983 ለ 8
ዓመታት ዋልድባ ገዳም የኖረው ታጋይ በርሄ መብራህቱ ሰላዩ በዋልድባ ገዳም የሚታወቀው አባ ገ/ሥላሴ ሲሆን የተሰጣቸውን የስለላ ተግባር በተሳካ ሁኔታ
ቀጠሉበት። በዋልድባ ገዳም አባ ገ/ሥላሴን የሚያውቋቸው የገዳሙ አባላት በርካታ ናቸው። ቢሆንም፣ ገዳሙን ለማጥቃት በህወሓት የተላኩ ሰላይ
መሆናቸውን ግን አያውቁም። ስምንት ዓመት በገዳሙ ሲኖር ማንነቱ እንዳይታወቅ በጥንቃቄ የኖረ ሰላይና መልእክተኛ ነው። ታጋይ በርሄ መብራህቱ (አባ
ገ/ሥላሴ) በዋልድባ ገዳም ባካሄደው የስለላ ጥናቱ ለስብሃት ነጋና ለግደይ ዘርአጽዮን በማስተላለፍ ዋልድባ ገዳምን ለካባድ ጥፋትና ውድመት የዳረገ ሰው
ነው። ከግደይ ዘርአጽዮን በማለሊት ምስረታ ጉባኤ በሃሐምሌ 1977 ቢባረርም፣ ሰላዩን በተገቢው መንገድ አሰጥኖታል። አባ ገ/ሥላሴ (ታጋይ በርሄ
መብራህቱ) በሚያስተላልፈው የስለላ መልእክቶች በብስራት አማረ እጅ በመላክ ለስብሃት ነጋና ለውውይት ለዘርአጽዮን ይደርሳል። ከዚሁ በመነሳት
የሚፈለገውን ጥቃት ሁሉ በስምንት ዓመታት ቆይታው ገዳሙ ከሚጠቀምባቸው የምንጭ ውሃ እስከ እርሻ መሬት፣ በብዛት የጋማ ከብትና ማንኛውንም ሃብት
በዝርዝር አሳልፈው የሰጡና ያስተላለፉ ሰላይ ዛሬ ገዳሙ እየደረሰበት ያለው መፍትሄ የሌለው ውድቀትና ችግር የአባ ገ/ሥላሴ (ታጋይ በርሄ መብራህቱ) የስለላ
ውጤቶች ናቸው። በወቅቱም ቢሆን በብስራት አማረ የሚመራው አፋኝና ሽብርተኛ ገዳይ ቡድን አድፍጠው በመጠባበቅ ብዙ ብፁአን አባቶችን፣
ቀሳውስቶችን፣ በርካታ ዲያቆናትን ደብዛቸውን አጥፍቷል። ሙታኖችን ገዳሙ ይቁጠራቅቸው። ለዚህ ሁሉ ወንጀል ተጠያዎቹ ስብሃት ነጋና ግደይ ዘርአጽዮን
ናቸው።
ዛሬ በዋልድባ ገዳም ላይ እየደረሰ ያለው ጥፋትና ውድመት በስብሃት ነጋና በግደይ ዘርአጽዮን በታቀደ የስለላ መረብ ምክንያት ነው። በጠቅላላ ለጥንታዊውና
ባለታሪኩ ገዳም መውደም ተጠያዊዎቹ የህወሓት ከፍተኛ መሪዎች ናቸው። ለጥፋት ውሳኔው ዋናዎቹ ተባባሪዎች፣ አረጋዊ በርሄ፣ አባይ ፀሃየ፣ ስዩም መስፈን
እና በወቅቱ የማእከላዊ ኮሚቴ አባል የነበርው መለስ ዜናዊ ናቸው። በዋልድባ ገዳም ዛሬ እየደረሰ ላለው ውድመት የገዢው ስርዓት ህወሓት ሙሉ ለሙሉ
በሃላፊነት ተጠያቂ ናቸው። ወንጄሎቻቸውም፤
1. ታላቅና ባለ ታሪክ የሆነውን የዋልድባን ገዳም አውድመዋል፣
2. ብዙ ብፁአን አባቶችን፣ ባህታዊያንን፣ ቀሳውስትን ገድለዋል፣ አጥፍተዋል፣
3. የዋልድባን ገድም ጠቅላላ ሃብታና ንበረት ዘርፈዋል አስዘርፈዋል፣
4. ጥንትዊ የብራና መጽሐፍት፣ የታሪክ መዛግብትን ወዘተ ዘርፈዋል፣ አስዘርፈዋል፣
5. የገዳሙን ተንቀሳቃሽና የማይንቀሳቀስ ሃብትና ንብረት፣ የጋም ከብቶች፣ የእርሻ ቁሳቁሶችን ወዘተ በህወሓት ባለሥልጥናት በጉልበት ወስደዋል።
በሥልጣን ላይ ያለው ፋሽስትና ሽብርተኛ ህወሓት ኢትዮጵያን በቅኝ ግዛቱ ሰር ከጣላት ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ በዋልድባ ገዳም እየደረሰ ያለው ፋታ የሌለው
ጥቃት ስብሃት ነጋና ግደይ ዘርአጽዮን በሸረቡት ተንኮል የዋልድባ ገድማ ጥፋት እንደቀጠለ ነው። ዛሬ የዋልድባ ገዳም በውድመት አፋፍ ላይ ተንጠልጥሎ
ይገኛል። ክብሩና እና ህልውናው ተገፎ የባንዳዎችና የህወሓት አመራር የግል ንብረታቸው አድርገውታል።
የዚህ ቅዱስ ቦታ ጥቃትና ውድመት፣ ሃብታና ንብረት መዘረፍ፣ የብፁአን አባቶች ሕይወት መጥፋት ወዘተ ተጠያቂው ህወሓት ነው። የዚህ ፋሽስትና ዘራፊ
መሪዎች ሁሉ ለቅዱስ ገዳሙ መጥፋት በሕግ ተጠያቂዎች ናቸው።
ድል ለኢትዮጵያ

የህወሓት ተስፋፊነት በኢትዮጵያ ዓላማው:- ታላቋን ትግራይ መመሥረት! [ገብረመድህን አርአያ (ፐርዝ፣አውስትራሊያ)]


Posted by admin | 2016-01-19 | Comments Off on የህወሓት ተስፋፊነት በኢትዮጵያ ዓላማው:- ታላቋን ትግራይ መመሥረት! [ገብረመድህን አርአያ (ፐርዝ፣አውስትራሊያ)]

በሰሜን በጌምድር (ጎንደር) ወልቃይት ፀገዴ፣ ፀለምት በአማራው ላይ ተስፋፊው ተሓህት/
ህወሓት የፈጸመው የዘር ማጽዳትወንጀል
ይህ ታሪካዊ መረጃ በተቀነባበረ መልኩ የሚጀምረው ገና ተጋድሎ ሓርነት ህዝቢ ትግራይ (ተሓህት) ሲፈጠር ጀምሮ አስቀድሞ ለማጥፋት ያነጣጠረው
በአማራው ህዝብ ላይ እንደሆነ በማስገንዘብ ነው።
 
ከዚህ በመነሳት የተሓህት ፕሮግራም ገና ከ 1967 ጀምሮ የረቀቀው በዲማ ኮንፈረንስ በየካቲት ወር 1968 ከ 150 ያነሱ የተሓህት ታጋዮችን በማሰባሰብ
ሕጋዊ ሆነ ተብሎ ቢነገርም፣ ሁሉም ታጋዮች ግን አልተቀበሉትም። በመጥፎ መልኩ የተዘጋጀውና አማራውን በማውገዝና ጠላት ብሎ የፈረጀ ነው።
በኢትዮጵያና በህዝቧ፣ 1 ኛ፣ የኢትዮጵያን ሉአላዊነት አውዳሚ፣ 2 ኛ፣ አንድነቱን ጠብቆ ለዘመናት አብሮ የኖረውን የኢትዮጵያ ህዝብ በጎሳ በዘር ለመበታተን
ተደምሮና ተቀንሶ የተቀነባበረ አደገኛ ፕሮግራም በማለት አውግዘውት
ነበር። ከነዚህ ካወገዙት መካከል ለምሳሌለመጥቀስ፤ አስገደ ገብረሥላሴ፣ ካህሳይ በርሄ (ዶ/ር ግንጽል)፣ ተሾመ ጉዶ፣ ሲሆኑ እነዚህ በህይወት ያሉ ሲሆን፣እቁባ
ዝጊ በየነ፣ አሰፋገብረዋእድ፣ አጽብሃ ዳኘው፣ ዘርኡ ገሰሰ (አጋአዚ) ገሰሰው አየለ፣ ዶ/ር አታክልት ቀጸላ፣ ዘወንጀል በየነ፣ መሃረ ተክሌ ወዘተ እነዚህፕሮግራሙን
በጠነከረ አቋም ስለተቃወሙ የተገደሉ ናቸው።
ተሓህት የፕሮግራም ዝግጅቱን ንድፈ ሃሳብ የጀመረው ገና በረሃ ሳይወጣ ማገብት ተብሎ በሚጠራበት ከ 1966 ጀምሮ ነው። ይህንን ፕሮግራም በሃላፊነት
ያዘጋጀው አረጋዊ በርሄ ሲሆን፣ ጥር 1967 ለወታደራዊ ስልጠና ኤርትራ፣ ስህል ወርደው ፕሮግራሙን በማጠናከር የተሰማሩት የትጥቅ ትግሉ መሪዎች አረጋዊ
በርሄ፤ በዋና ሃላፊነት፣ ግደይ ዘርአጽዮን፣ አስፍሃ ሃጎስ፣ በህመም የሞተ፣ ዘርኡ ገሰሰ፣ በወያኔ የተገደለ፣ ሥዩም መስፍን፣ ሃይሉ /ነጠበ/ መንገሻ ሲሆኑ ብዙ
የጎደለው እንዳለ ተስማምተው በይደር ወደ ደደቢት ተዘዋወረ።
የካቲት 11፣ 1967 ታጋዮቹ ደደቢት በረሃ እንደገቡና የትጥቅ ትግሉ እንደተጀመረ፣ ግንባር ቀደም ተግባራቸው ሶስት ነጥቦች ላይ ነበር ትኩረት ይሰጠው።
1 ኛ፣ የድርጅቱን ስም ማውጣት፣
2 ኛ፣ ለወደፊቱ ለምትመሰረተው የትግራይ ዲሞክራሲያዊ ሪፓብሊክ የግዛት ስፋት ከውጭ ሃገር፣ ሱዳን በሚገኘው መልኩ ማዘጋጀት፤
3 ኛ፣ ፕሮግራሙን ለመጨረሻው ዝግጅቱ ታማኝ ታጋዮችን በማሰባሰብ ለሚከተሉት ሰዎች፣
ማለትም፣ አረጋዊ በርሄ፣ ሊቀመንበር፣ ሥዩምመስፍን፣ አባይ ፀሃየ፣ ስብሃት ነጋ፣መለስ ዜናዊ፣ አውአሎም ወልዱ፣ ስየ አብርሃ፣ ግደይ ዘርአጽዮን ወዘተ ሃላፊነቱ
ተሰጠ።
ለዚህ መሰናዶ ከበጌምድር ጠቅላይ ግዛት፣ ፀገዴ፣ ፀለምት፣ ሁመራ፣ ወልቃይት እንዲሁም ከወሎ ጠ/ግዛት፣ ራያና ቆቦ፣ ወልድያ፣ አላማጣእስከ ላይኛው ሃሸንጌ 
ሃይቅድረስ በማጠቃለል የትግራይ መሬት ነው ተብሎ በመወሰን የፕሮግራሙን አቋም ደመደመ።
ይህ ፕሮግራም ለመጀመሪያ ጊዜ በእጅ ጽሑፍ ተዘጋጅቶ ወደ 30 ገጽ የሚሆን ተባዝቶ በመጽሓፍ መልክ ተጠርዞ በብዛት
ተያዘ። በሃላፊነትየጻፉት አረጋዊ በርሄ፣ ስብሃት ነጋ፣ሥዩም መስፍን፣ መለስ ዜናዊ፣ አባይ ፀሃየ ናቸው። በየቦታው እንዲሰራጭም ተደረገ።
ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻው ኢትዮጵያን ለመበታተን፣ ሕዝቧን በዘርና በጎሳ የከፋፈለ፣ አማራውን ደመኛ ጠላት ብሎ ያወገዘ ሆኖ የመጣና እነሆ ዛሬ
የኢትዮጵያ ሕገመንግሥት የሆነ አስተሳሰብ ነበር።
አማራ የትግራይ ህዝብ ደመኛ ጠላት ነው፣ ከሚለው
ቀጥሎም ለብዙ ዓመታት ነፃ ሃገር ትግራይ ነፃነቷ ተገፎ በአማራው (ኢትዮጵያ) ቅኝአገዛዝ ወድቃለች፣ በማለት ብዙይተነትናል። በአጼ ዮሃንስ ዘመነ መንግሥት 
ሃይሏ በርትቶ በአካባቢዋ የነበሩትን ነገሥታት በቁጥጥር ስርአውላ ነበር። ይሁን እንጂ አፄ ዮሃንስ ከሞቱ በኋላ በዳግማዊምኒልክ አማካኝነት ትግራይ በሸዋው 
ማእከላዊ ግዛት ስር ወደቀች። ከዚህ ጊዜበኋላ ነው አማራው የመሳፍንት ቡድን እና ተከታዮቹ የትግራይን ነፃነት ገፈው የህዝቧንአንድነት ያናጉት። በግልጽና ስ
ውር በሆነ ዘዴዎች(ሸዋዊ ዘይቤዎች) የትግራይ ህዝብ በድንቁርና፣ በበሽታ፣ በረሃብ አዘቅት ውስጥ እንዲሰምጥ ያደረጉት እያለ ይቀጥላል።
ከላይ የተጠቀስውና ሌላውን ጨምሮ ተሓህት የትግራይ ህዝብ ጠላት አማራ ነው፣ ነፃ ሃገር የነበረቸው ትግራይ ሃገርህ በአማራ (ኢትዮጵያ) ቅኝ ግዛት ሆና
አንተ ለክፉ መከራ ተረግህ በማለት አመራሩ በሙሉና የተሓህት ታጋዮች ወደ ህዝቡ ተበታትነው ፖለቲካቸውን አስተማሩት። ማንኛውም የትግራይ ህብረተሰብ
ይህ የምትናገሩት ሁሉ ፈጽሞ ከእውነት የራቀና የራሳችሁ የፈጠራ ፖለቲካ ነው። አማራ ለትግራይ ህዝብ ጠላቱ አይደለም፣ ወንድሙና እህቱ እንጂ። ሁላችንም
ተቃቅፈን በጋብቻ ተሳስረን በፍቅርና በሰላም የምንንሮር የአንዲት ኢትዮጵያ ልጆች ነን። ከትወልድ ወደ ትውልድ ሲተላለፍ የመጣውን ፍቅርና
ወንድማማችነትን እህታማችነት አታፍርሱብን። አማራ (ኢትዮጵያ) ትግራይን በቅኝ ግዛት ስር አድርጋለች የምትሉት ከየት ያገኛችሁት እንደሆነ እኛ አናውቅም።
ትግራይ ዱሮም አሁንም የኢትዮጵያ የታሪክ ማእከል ናት በማለት የትግራይ ህዝብ ከገጠር እስከ ከተማ ተቃውሞ አደረሰባቸው። በዚህም ምክንያት የገጠርና
የከተማ ኗሪው በቀን እና በሌሊት እየተለቀመ በሽብርተኞች ቡድን ተገደለ፣ ቤቱ ፈረሰ፣ ህፃናት በየቦታው ወድቀው ቀሩ። ለኢትዮጵያ አንድነትና ሉአላዊነት
ከፋሽስቱ ጣሊያን ጋር የተዋጉ የትግራይ ኢትዮጵያዊ አርበኞች በወያኔ ትሓህት ከየቤታቸው እየተለቀሙ ሃለዋ ወያኔ ገብተው በጥይት እየተረሸኑ መስዋእትነት
ከፈሉ።
ይህ በዚህ
እንዳለ፣ በ 1969 የተሓህት መሪዎች ስብሃት ነጋ፣ አረጋዊ በርሄ፣ አባይ ፀሃየ፣ መለስ ዜናዊ፣ ሥዩም መስፈን፣ ስየ አብርሃ፣አውአሎም ወልዱ ተሰባስበውበትግራ
ይ ውስጥ የሚኖረው አማራ፣ ኦሮሞና ሌላውም ከትግራይ ይውጡ፣ ትግራይ ለትግራይ ህዝብ ብቻ ናትየሚል አዋጅ አስተላለፉ። ይህንን ሃሳብ
ያልደገፉት ግደይዘርአጽዮን እና ዶ/ር አታክልት ቀጸላ ብቻ ነበሩ።
በዚህ የዘረኝነት አጥር ውስጥ የገባው የተሓህት አመራር ከ 1969 መጨረሻ በፕሮግራሙ
ያካተተው የትግራይ መሬት ብሎ ያስቀመጠውወልቃይት፣ ፀገዴ፣ ፀለምት፣ ሁመራቃፍታ ላይ ማነጣጠር ጀመረ። በተቻለ መጠንም በፍጥነት ተቆጣጥረን
በትግራይ ውስጥ ገብተው በተሓህት አመረር ስር መተዳደር አለባቸው የሚል እቅድ ያዘ። ከዚህ ቀደም ብሎ በአርከበ እቁባይ የተዘጋጀ
ካርታ ከበጌምድር ጠ/ግዛት ከላይየተጠቀሱትን ቦታዎች፣ ከወሎ ጠ/ግዛት ራያና ቆቦ፣ አላማጣ፣ ወልዲያ፣ አፍላ ደራ ለምትመሰረተውአዲሲቷ ዲሞክራቲክ ሪፑ
ብሊክ ትግራይሲካተቱ፣ በምእራብ
በኩል ደግሞ ወልቃይት፣ ሁመራ ፀለምት፣ ፀገዴ ተጨምረው ትግራይ ከሱዳን ጠረፍ ጋር እንደትገናኝ፣በደቡብ በኩልደግሞ ወደውሃ ምላሽ ትግራይ እንድትሰፋ 
ሲወስን፣ እነዚህ ቦታዎች ሁሉ ለምና ሃብታም መሬቶች ናቸው። ይህንን ውጥን ለማሳካትበወልቃይት ፀገዴተሓህት ህዝቡን እያፈነ ማጥቃት ጀመረ።
የወያኔ/ህወሓት/ተሓህት መሰረታዊ የታሪክ ወንጀል
የወላቅይት ፀገዴ፣ ፀለምት፣ ሁመራ ኢትዮጵያ ከተፈጠረች ጀምሮ ለብዙ ሺህ ዘመናት ሲወርድ ሲዋረድ የመጣው ታሪካዊ ቦታዎች የበጌምድር (ጎንደር) ግዛት
መሬት ነው። ታሪክም የሚያረጋግጠው ይህ ነው።። በምንም ተአምር ከትግራይ ግዛት ጋር ግንኙነት የለውም። የሚገናኙበት ኢትዮጵያውያን እና ኢትዮጵያዊነት
ነው። በጌምድርም ሆነ ትግራይ የአንዲት ኢትዮጵያ ልጆች ናቸው። በሃይማኖትና በጋብቻ ተያይዘዋል። ይህ ደግሞ በሁለቱ ህዝብ ማካከል ብቻ ሳይሆን
በመላው ኢትዮጵያ ውስጥም ያለ ነው። ኦሮሞው ከትግሬ፤ ትግሬው ከአማራ፣ አፋሩ ከጋምቤላው፣ ጉራጌው ከሌላው ዘር ጋር ወዘተ የተደባለቀ ህዝብ ነው።
የኢትዮጵያ ህዝብ በደም የተቆራኘና አንድ ህዝብ ነው።
አመቺ ጊዜ እስኪያገኝ በመጠባበቅ የቆየው የተሓህት አመራር በየካቲት መጨረሻ በ 1968 በድርጅቱ የተሰባሰቡት ታጋዮች ዲማ በተባለው በአጋሜ አውራጃ
ውስጥ የዲማ ኮንፈረንስ በመባል የሚታወቅ ኮንፈረንስ በማካሄድ ከ 150 የማይበልጡ ታጋዮች በአረጋዊ በርሄ ሊቀመንበርነት በሚመራ ስብሰባ ፕሮግራሙ
ቀርቦ እንዲጸድቅ ቢጠይቅም ታጋዩ አልተቀበለውም። ይሁንና፣ ሊቀመንበሩ ጸድቋል ብሎ የድርጅቱ የፖሊሲ አቋም ሆኖ እስከመጨረሻው ቀጥሏል።
የተሓህት የሰሜን በጌምድር የወረራ ዝግጅት
ተሓህት ወደ ሰሜን በጌምድር/ጎንደር በቀጥታ ሃይሉን አሰባስቦ አልገባም። ምክንያቱም፡
በመጀመሪያ ጊዜና ሁኔታውን ማስተከካል ፈለገ፤
ኢህአፓ በአካባቢው በስፋት ይንቀሳቀስ ስለነበር በአቅምና በትጥቅ ጥራት ህወሓት ዝቅተኛ ስለሆነ፣ ኢህአፓዎቹ ይመቱናል፣ ያጠቁናል የሚል ስጋት
ስለአደረበት፣
የወልቃይት ፀገዴ ፀለምት ህዝብ አይቀበለኝም ብሎ በማመኑ፣ አቅሙን እስኪያጠናክር መዘግየቱን እንደ አማራጭ ወሰደ።
ቢሆንም ግን፣ ተሓህት በድብቅ በ 1969 መጨረሻ ወደ ፀገዴና ፀለምት መሽሎክሎኩን ቀጠለ። በዚህ ጊዜ ደጀና ውስጥ ሽሬላ ተብላ በምትታወቀው ትንሽ
ከተማ የተሓህት ታጋዮች ቅዳሜ ቀን ህዝቡን ሲያንገላቱ በነበሩበት ወቅት ማንነቱ ባልታወቀ ቡድን ሁለቱን የተሓህት ታጋዮች በገበያው መሃከል ገደሏቸው።
በታህሳስ 1972 በሻእቢያና በጀብሃ፣ በወያኔና በኢህአፓ መካከል በተነሳው ጦርነት በኢህአፓ በሰነዘረው ጥቃት ተበታትነው ሱዳን ገቡ። በወልቃይት ፀገዴ
ፀለምት የኢህአፓን ሠራዊት በበላይነት ሲመሩት የነበሩት ታምራት ላይኔ፣ በረከት ስምኦን፣ አዲሱ ለገሰ፣ ተፈራ ዋለዋ፣ ታደሰቅንጥሾ ወዘተ አስቀድመው ለወያኔ
ህወሓት እጃቸውን ስለሰጡ፣ እየመሩም የኢህአፓን ሠራዊት እንዲጠቃ አደረጉ። በጥቃቱም ብዙዎቹ ተገደሉ፣ ተማረኩ፤ የተማረኩትም ተረሸኑ። ለዚህ
ተጠያቂዎቹ ስብሃት ነጋና አባይ ፀሃየ ናቸው።
ይህ ጊዜ ወያኔ ህወሓት ፍላጎቱ የተሳካበት ወቅት ነበር። አሁን ያለው የህወሓት አመራር በ 1971 የካቲት 5 ቀን
የተመረጡት፤ ስብሃት ነጋ፣የድርጅቱ ሊቀመንበር፤ አረጋዊበርሄ፣ ወታደራዊ አዛዥ፤ አባይ ፀሃየ፤ ግደይ ዘርአጽዮን፤ ስዩም መስፈን፤ መለስ ዜናዊ፤ አውአሎም ወ
ልዱ፤አርከበ እቁባይ፤ ዘርአይ አስገዶም፤ ተወልደ ወ/ማርያም፤ ገብሩአስራት፤ ስየ አብርሃ፤ ጽድቃን ገ/ተንሳይ፤ ዶ/ር አታክልት ቀጸላ፣ በወያኔየተገደለ፤ አስፍሃ ሃጎ
ስ፣ ታሞ የሞተ ናቸው። የህወሓት ከፍተኛ አመራር የነበሩና ሁሉን ትእዛዝ የሚሰጡት
ደግሞ፣ ስብሃት ነጋ፤ መለስ ዜናዊ፤አረጋዊ በርሄ፤ አባይ ፀሃየ፤ ስዩም መስፍን፤ ግደይ ዘርአጽዮን ናቸው። በወልቃይት ፀገዴ ጥቃቱን ያቀነባበሩት
አመራሮች፤ ስየአብርሃ፤ አርከበእቁባይ፤ ጻድቃን ገ/ተንሳይ፤ ዘርአይ አስገዶም፤ አውአሎም ወልዱ ናቸው። እነዚህ በሰሜን በጌምድር፣ ወልቃይት ፀገዴ ትእዛዝ
ይጠባበቁ የነበሩ ሲሆኑ፤ ይህንን ሁሉ በበላይነት የመራው ስብሃት ነጋ ሲሆን፤ የቅርብ ተባባሪዎቹ ደግሞ አባይ ፀሃየና አርከበ እቁባይ ነበሩ።

ከላይ የተጠቀሱት የህወሓት አመራር የሰሜን ጎንደር ኗሪ ሰላማዊ ህዝብ ለማጥቃት የታየው ሁኔታ አመራሩ ዝግጅት ያደረገው ነበር። በሪጅን 1 የህዝብ
ግንኙነት ሃላፊ የነበረው፣ በአባቱ ወልቃይት ፀገዴ፣ በእናቱ ሽሬ የሆነው መኮንን ዘለለው፣ የተወጠነውን ተልእኮ ይዞ ወልቃይት ፀገዴ ፀለምት እየተዘዋወረ
ህዝቡን በመሰብሰብ ይህ መሬት የትግራይ መሬት ስለሆነ እናንተ ከእንግዲህ ወዲህ የሰሜን ጎንደር ዜጎች አይደላችሁም፣ የትግራይ መሬት ስለሆነ እንኖራለን
ካላችሁ ትግሬዎች መሆናችሁን አምናችሁ ተቀበሉ፤ የትግራይ ዜጎች አይደለንም፣ ሰሜን በጌምድር የትግራይ አይደለም ካላችሁ ደግሞ የድርጅቱን የህወሓትን
ውሳኔ ተጠባባቁ፤ የምታምኑበትን አሁን ተናገሩ በማለት ሲያስጠነቅቅ፣ ከህዝቡ በኩል ያገኘው መልስ ግን አንድ ነበር። የቀረበውን ሃሳብ ከህፃን እስከ አዋቂ፣
የወልቃይት ፀገዴና የፀለምት ህዝብ፣ እኛ የሰሜን በጌምድር (ጎንደር) አማሮች እንጂ ትግሬዎች አይደለንም፣ የታሪካችን ስር መሰረቱ የበጌምድር አማሮች ነን።
ይህ ቆመህ የምትናገርበት መሬት ሰሜን በጌምድር ይባላል። ከጥንቱ ታሪካችን ብትነሳም ይህ መሬት ታሪካዊ ነው። ያለፉት የኢትዮጵያ ነገሥታት ከጥንት ጀምሮ
እስከ አሁኗ ሰአት በመንግሥት እውቅና ያገኘ የጎንደር፣ “የበጌምድር” ጠቅላይ ግዛት እየተባለ የሚጠራ ነው። ዋና ከተማችን ደግሞ ጎንደር ነው። የእናንተም
ትግራይ ጠቅላይ ግዛት ይባላል፣ ዋና ከተማው ደግሞ መቀሌ ነው። ስለዚህ ኣናንተ የተሓህት ታግዮች ጉዳዩን ብታስቡበት ጥሩ ነው። ወደ እርስ በርስ ግጭት
ያመራል። በተጨማሪም ታሪካዊ የወሰን ክልል አለን፣ እሱም ተከዜ ወንዝ ነው። የትግራይና በጌምድር የድንበርክልሉ ተከዜ ወንዝ ነው። ከጥንት ጀምሮ የሁለቱ
ኢትዮጵያውያን የድንበር ወሰን መሆኑን ልናረጋግጥ እንፈልጋለን በማለት በአንድነት ድምፅ ህዝቡ ራሱ አረጋገጠ።
ሁመራን በተመለከተ ወያኔ ተሓህት/ህወሓት የትግራይ ነው ቢልም በወቅቱ እስከ ግንቦት 1983 የኢትዮጵያ ምድር ጦር ሰፊ ጥበቃ ስለነበረው፣ ወያኔ ህወሓት
መሬቱን የተቆጣጠረው አዲስ አባባን በያዘበት ጊዜ ነው። ወያኔ ህወሃት በትግል ላይ በነበሩበት ጊዜ 17 ዓመታት ሙሉ ሁመራ አልገባም፣ አልተቆጣጠረም።
በአካባቢውም ድርሽ አላለም።
ከላይ የተጠቀስው እንደተጠበቀ ሆኖ፣ መኮንን ዘለለው የህዝቡን አንበገርም ባይነትና የሰሜን በጌምድር አማሮች ነን ባይነት፣ ለወራት የቆየበትን ሪፖርት
ለህወሓት አመራር ለስብሃት ነጋና ሌሎችም አቀረበ። ስብሃት ነጋ በመኮንን ዘለለው ላይ ወረደበት፣ ወዲያውኑም ከሪጅን 1 የህዝብ ግንኙነት ሃላፊነት
አወረደው። በዚህ ክስተት ባይታሰርም የአእምሮ በሽታ ሰለባ በማድረግ አሰቃዩት።
ከዚህ በመቀጠል የተነሳንበትን ታሪካዊ ትንተና በተጨባጭ ለማረጋገጥ የቀድሞውን የሃገራችን ኢትዮጵያን ካርታ በ “ሀ” እንዲሁም ወያኔ ህወሃት ኢትዮጵያን
ወሮ ከያዘ በኋላ ያዘጋጀውን ካርታ በ”ለ”፣ የበጌምድር ጠ/ግዛትን እና የትግራይን ጠ/ግዛት የወሰን ክልል ደግሞ በ “ሐ” ና “መ” ላይ በማነጻጸር እንመልከት።
ለሱዳን በህ.ወ.ሓ.ት. የተሸጠው መሬት
“ሀ” በሚለው የኢትዮጵያ ካርታ በኢትዮጵያ የነገሡ ነገሥታትና ህዝብ ያመኑበት፣ እንዲሁም በተባበሩት መንግሥታትና በአፍሪካ አንድነት ድርጅት ተቀባይነት
ያለው የኢትዮጵያ ግዛት መልክአ ምድር ካርታ ነው። በኢትዮጵያ በቅደም ተከተል የመጡ መሪዎች እስከ ደርግ ዘመን መንግሥት ይህንኑ ተቀብለውና አምነው
ኢትዮጵያና ህዝቧ አንድነቱን ጠብቆ የሃገሪቷን ዳር ድንበር በመጠበቅ ኢትዮጵያን የመሩበት ረጅም ዘመናት ያስቆጠረ ካርታ ነው።
በዚህ መሰረት የኢትዮጵያ ህዝብ የጠቃላይ ግዛቶች የወሰን ድንበር ሳይካልለው ኢትዮጵያዊ ዜጋ ሁሉ በፈለገውና በመረጠው ጠ/ግዛት ሄዶ በመንግሥት ሥራ፣
በእርሻ፣ በንግድ፣ በአንጥረኛነት፣ በሸማኔነት ወዘተ በመሥራትና የሃገሪቱን ሕገመንግሥት በመከተል ትዳር መስርቶ፣ ኢትዮጵያዊነትን ከደመ ስጋው ቀላቅሎና
ኮርቶ የሚኖር ህዝብ ነው። ኢትዮጵያ በልጆቿ ተከብራ ለዘመናት የቆየች ሃገር ናት። ሁሉም ኢትዮጵያዊ የሚኮራባት ሃገርም ነበረች። ዛሬስ? የሚለውን ጥያቄ
እንደሚከተለው እንመለከተዋለን።
ታሪካዊው የጠ/ግዛቶች የድንበር ክልል
የኢትዮጵያ ጠ/ግዛቶች ድንበር በ “ሀ” ላይ ያለውን የኢትዮጵያ ካርታን ብንመለከተው በቂ ግንዛቤ ይሰጠናል። ይህ ደግሞ ለዘመናት ጸንቶ የቆየ ነው። ለዚህም
ነው ከኢትዮጵያ ታሪክ ጋር የተቆራኘው።
የበጌምድር ጠ/ግዛትና የወሎ ጠ/ግዛትን ስንመለከት
የበጌምድር ጠ/ግዛትና የትግራይ ጠ/ግዛት ድንበርን ያካለለው ታሪካዊው የተከዜ ወንዝ ነው። ተከዜ ወንዝ በምእራብ በኩል በጌምድርን፣ በምስራቅ በኩል
ትግራይን ለይቶ በማካለል ለብዙ ዘመናት ጸንቶ የቆየና የኢትዮጵያ ነገሥታትም ያመኑበት ድንበር ነው።
ወልቃይት፣ ፀገዴ፣ ፀለምት፣ ቃፍታ፣ ሁመራ በሰሜን በጌምድር (ጎንደር) ስለሚገኙም ሰሜን በጌምደር (ጎንደር) ተብለው ይጠራሉ። ይህ ደግሞ በተለያዩ
የታሪክ መጽሐፍት የሚገኝ እውነት ነው።
የኢትዮጵያ ግዛቶች በወሰን ክልላቸው የሚታወቁት ከጥንት ተያይዞ የመጣ በመሆኑ በትግራይና በጌምድር፣ በትግራይና በወሎ እስከ ደርግ ዘመነ መንግሥት
ድረስ ያስነሳው ግጭትም ሆነ ይገባኛል የሚል ጥያቄ ተንስቶም አያውቅም፣ አይታሰብብምም። የትግራይ ህዝብ ሰሜን በጌምድር የትግራይ ነው አላለም። ይህንን
ተስፋፊነት የፈጠረው የተሓህት አመራር ነው። ይህ በህ.ወ.ሓ.ት የተፈፀው ሰብዓዊ መብት ረገጣም በከፍተኛ የወንጀል ተጠያቂው ወያኔ ነው። ሰሜን ጎንደር፣
አማራ ነው ግዛቱም የጎንደር ነው። በኢትዮጵያ ታሪክም የሚታወቀው ወልቃይት.. ፀገዴ.. ፀለምት.. ሁመራ.. ወ፣ዘ፣ተ የጎንደር ግዛቶች መሆናቸው ነው።
የድንበርን ቋንቋ በተመለከተ
በዚህ ዓለም በድንበር የሚገናኙ የተለያዩ ሃገራት አንዱ የአንዱን ቋንቋ ይናገራሉ። ለምሳሌ፤ ቤልጂየምን ብንመለከት፣ ፈረንሳይና፣ ደች፣ ጀርመንኛ የሚናገሩ
ሕዝቦ አሏት። ነገር ግን የቤልጂየም ዜጎች እንጂ ቋንቋውን በመናገራቸው የፈረንሳይ፣ ጀርመን ወይም የኔዘርላንድ ዜጎች አይደሉም።
በኢትዮጵያ ውስጥም በድንበር የሚዋሰኑ ጠቅላይ ግዛቶች፣ አፋሩ ትግርኛና አማርኛ ይናገራል፤ ትግራይም አማርኛና ትግርኛ ይናገራል፤ አማራውም ኦሮምኛና
ትግርኛ፣ አርጎብኛ፣ ጉራጌኛ ይናገራል። በቋንቋ ድንበርን ለመወሰን ፈጽሞ አይቻልም። ተስፋፊው ተሓህት/ህወሓት ግን የታላቋን የትግራይ ሪፓብሊክ
ለመፍጠር፣ የበጌምድር ጠ/ግዛትን እና የወሎ ጠ/ግዛትን ለም መሬቶች ትግርኛ ይናገራሉ በሚል ቁንጽል አስተሳሰብ በጉልበቱ መሬት
ነጥቋል። የሰሜን በጌምድር፣ ወልቃይት፤ ፀገዴ፣ ፀለምት፣ ሁመራ፣ባህላቸውና ቋንቋቸው አማራ ነው። ይህም ለብዙ ዘመናት እየዳበረ የመጣ ሲሆን፣ በተከዜ
ወንዝ ዳር የሚኖሩ ዜጎች ትግርኛ መናገር ቢችሉም ዋናው ቋንቋቸው አማርኛ ነው። ሙሉው የዘር ሃረጋቸውም አማራ ነው። ስለሆነም እነዚህ ዜጎች የአማራ
ሕብረተሰብ አካል ናቸው። ከትግራይ ሕብረተሰብ ጋር የሚያገናኛቸው ኢትዮጵያዊነታቸው ነው። በጋብቻ በመተሳሰር በሰላምና በፍቅር የኖሩ፣
በኢትዮጵያዊነታቸው የሚኮሩ ህዝብ ናቸው። በዚህም ምክንያት የትግራይ ህዝብም በበጌምድርና በወሎ ህወሓት የፈጸመውን ተስፋፊነት አልተቀበሉትም።
በእነዚህ ሶስት ጠ/ግዛቶች፣ ማለትም በጌምድር፣ ትግራይና ወሎ የመሬት ይገባኛል የድንበር ክልል ተነስቶ አያውቅም። የሚነሳበት ምክንያትም የለም።
የሕግ መሰረት
እነዚህ ከበጌምድር ጠ/ግዛት በተሓህት/ህወሓት የተነጠቁት መሬቶች፣ ወልቃይት፣ ፀገዴ፣ ፀለምት፣ ቃፍታ፣ ሁመራ፣ ከወሎ ጠ/ግዛት ደግሞ ደቡብ ወሎ
የተነጠቁት ቦታዎች ሕገወጥ ናቸው። ተስፋፊው ተሓህት በፕሮግራሙ መቅድም በሚለው አርእስት
ያካተተው የትግራይ ቦታዎችናቸው የሚለው የትግራይ ህዝብ ከመጀመሪያው፣ ከ 1969 ጀምሮ በቁርጠኝነት የተቃወመው ነው። እኛን ከህዝቡ በመነጠል
ችግር እንዲፈጠር አታድርጉ፤ የምትሉት መሬት በታሪክም የትግራይ አልነበረም ባለበት ጊዜ ነበር “ትግራዋይሸዋዊ” የሚል ስም የሰጡት። ህዝብ ያልተቀበለው
ተስፋፊነት ደግሞ አምባገነን እና ፋሽስትነት ነው። ስለሆነም በሕግ ተቀባይነት የለውም። ተሓህት/ህወሓት በጉልበት የነጠቃቸው መሬቶች ካለምንም ውጣ
ውረድ ወደ ቀድሞ ይዞታቸው ይመለሳሉ። ህዝብ በጠራራ ጸሓይ መሬቱ አይነጠቅም አይፈናቀልም።
በህዝብ ሬፈሬንደም ይወሰናሉ፣ ለምን?
በካርታ “ሀ” ላይ የተመለከተውን ታሪካዊ የሚያደርገው፣ በኢትዮጵያ የነገሡ ነገሥታት ተቀብለውት የጸና ሆኖ ብዙ ዘመናት ያስቆጠረ ስለሆነ ነው። የኢትዮጵያ
ህዝብ አምኖበት የተቀበለው፣ በምንም መልኩ የድንበር ግጭትና ኹከት ያልፈጠረ፣ ዜጎች ሁሉ አምነውበትና ኮርተውበት ኢትዮጵያውያዊነታቸውን አጠናክሮና
አቅፎ የተጓዘም ስለሆነም ነው።
አንዳንድ የተሓህት/ሀውሓት አመራርና ነባር አባላቱ የድንበሩ ጉዳይ በህዝበ ወሳኔ ይፈታ የሚሉ አሉ። ይህ በተሓህት/ህወሓት የተፈጸመው የመስፋፋት ጉዳይ
ሕገወጥ ነው። የሰሜን በጌምድር መሬት፣ የደቡብ ወሎ መሬት ለድርድር ሳይቀርቡ በቀጥታ ወደ ቀድሞ ግዛታቸው ይመለሳሉ። ለህዝበ ውሳኔ ይቅረብ ማለት
ፌዝና ቀልድም ጭምር ነው። ስለሆነም ህዝበ ውሳኔ ሕገወጥ
ነው። ፀገዴ፣ ወልቃይት፣ ፀለምት፣ ሁመራየበጌምድር (የጎንደር) ግዛት ናቸው። በወሎም፣ ወልዲያ፣ አፍላ ደራ፣ ራያና ቆቦ፣ አላማጣ የወሎጠ/ግዛት ናቸው። የወ
ያኔ ህወሓት አመረራርና አባላቱም ጭምር ይህንን አምነው መቀበል ግዴታቸው ነው።
የደረሰው የዘር ማጥፋት ወንጄል
ተሓህት/ህወሓት ሲፈጠር ተስፋፊነትን የፖሊሲው አቋም አድርጎ የተነሳ ድረጅት ነው። 5 ኛ ፕሮግራሙን እንመልከት። ተስፋፊነት ደግሞ ፋሽስት፣ አምባገነን፣
ጨካኝ፣ ምህረት የለሽነው። ተፈጥሯዊው ባህሪውም ስለሆነ በዚሁ ነው የሚያድገው።
ተሓህት/ህወሓት ታህሳስ 1972 በቀጥታ የዘመተው ወደ ሰሜን በጌምድር ነበር። ዘመቻው ሰላማዊ ኢትዮጵያውያን የአማራ ዜጎችን ለማጥፋት የወጣ እቅድ
ነው። በትግራይ ውስጥም አማራ ደመኛ ጠላትህ ነው ሲሉት፣ አማራ ለትግራይ ጠላት አይደለም፣ ወንድማችን ነው፣ በጋብቻና በዘር ደማችን የተቀላቀለ
ኢትዮጵያዊ ነን በማለት በቆራጥነት አቋሙን የገለጸ ህዝብ ነው። “የትግራይ የሸዋ” በሚል ከገጠሩ ጀምሮ እሰክ ከተሞች የግድያ እልቂት የሚፈጸምበት ጊዜም
ነበር። የትግራይ ህዝብ አማራ ወንድሜ፣ እህቴ፣ ልጆቹ ልጆቼ፣ ሁላችንም የአንዲት ኢትዮጵያ ልጆች ነን በማለቱ በስንት ሺህ የሚቆጠር ህዝብ በህወሓት 06
ሓለዋ ወያነ እየገባ በጥይት ተደብድቦ ከባድ መስዋእትነት የከፈለ የአማራው አጋር ኢትዮጵያዊ ነው።
ወያኔ ህወሓት ወደ ሰሜን በጌምድር ሲዘምት ዋናው አስተባባሪ ሆኖ እልቂቱ እንዲፈጸም ያስተባበረው የድርጅቱ ሊቀመንበር ስብሃት ነጋ ነበር። ከስብሃት ነጋ
ጋር በመተባባር በተግባር የዘር እልቂት እንዲፈጽሙ የተመደቡት የማእከላዊ ኮሚቴ አባላት
ደግሞ፣ አርከበ እቁባይ፣ ስዩምመስፈን፣ ዘርአይ አስገዶም፣ ስየ አብርሃ ናቸው። በእልቂቱ የታሳተፉ ተዋጊ ሃይሎች የተመሩት
ደግሞ፣ በሳሞራ የኑስ፣ ተከስተ እስጢፋኖስ፣ታደሰ ወረደ፣ መኮንን አሊሱም ሲሆኑ፤ ክርቢት ተብለው የሚታወቁት ሽብርተኛ ጋንታ የተመሩት
ደግሞ፤ በሻሸይ በላይ፣ አሰፋ ማሞ፣ ጸጋይቆማጥ፣ መሃሪ፣ ዳሳ ጉግሳ ነበሩ። አምስተኛ ክርቢት ደግሞ የተመራው በአርከበ እቁባይ ሲሆን፣ ስምሪታቸው በፀገዴ፣
ወልቃይት፣ ፀለምት ነበር። እዚህ የሚኖረው ህዝብ በኢትዮጵያዊነቱ የሚያምን ነው። እኛ በታሪክ ሲወርድ ሲዋረድ የመጣን አማሮች ነን በማለታቸው፣ በቀንና
በሌሊት እሳተ ነበልባል ወረደባቸው። በስብሃት ነጋ በሚመራው የህወሓት ሰራዊት ከያሉበት እየተለቀሙ በጥይት እየተደበደቡ አለቁ። ሃብት ንብረታቸው፣
እንቁላል፣ ዶሮ፣ የጋማ ከብት፣ ያፈሩት ንብረት ሁሉ በህወሓት እየተዘረፈ ወደ ትግራይ እየመጣ የሰራዊቱ ቀለብ ሆነ። ቤት ፈረሰ፣ ወላጆች፣ ህፃናትን ጨመሮ
በህወሓት አለቁ። ቤተሰቦች እየተሰበሰቡ እቤት ወስጥ እየታጎሩ አርከበ እቁባይ በሚመራው ክርቢት እሳት እየተለቀቀባቸው በእሳት አጋይተው ጨረሷቸው።
በሌላ በኩል ደግሞ፤ በብስራት አማረ የሚመራው ጨካኝና አረመኔ ሰራዊት፣ የቡድኑ
አባላት፤ አሰፋ ጉሬዛ፣ ሃይሉ በርሄ፣ ልኡል በርሄ፣ ዘርአይይህደጎ፣ ካህሳይ ቆራጽ፣ዘውዱ፣ ገብረዮሃን ለህወሓት የስለላ ሥራ ወልቃይት ፀገዴ ተሰማርተው ነበር።
በፀለምት በኩል ደግሞ በዘአማኑኤልለገሰ የሚመራና ተጠሪነቱ ለብስራት አማረ የሆነ ቡድን ተሰማርቶ ነበር። የቡድኑ
አባላት፣ አደም፣ ታደሰ 06፣ ታደስ መሰረት፣ ተስፋየ አፅብሃ(አፍርሰው)፣ መሃመድ፣ ፍሬ ጎይትኦም (ሴት) ነበሩ። ይህ በዚህ እንዳለ፣ ሃለዋ ወያኔ እያስገቡ
መግደል ስለሚመቻቸው፣ ለወልቃይት ፀገዴ፣ ፀለምት አመቺ የሆኑ ሃለዋ ወያኔ ተከፈቱ። እነሱም፣
ፍየል ውሃ ፀገዴ፣ በክንፈ ገ/መድህን የሚመራ፣
ባኽላ ሳሞረ፣ የፀገዴ ዳር፣ በሙሉጌታ ወዛም (ማይዶ አስክን) ዛሬ በአሜሪካ የሚኖር፣
ሱር ለፀለምት አቅራቢያ፣ በአበበ ተክለሃይማኖት የሚመራ (የአየር ሃይል አዛዥ ጄነራል ነበር)
የወልቃይት ፀገዴ ፀለምት ህዝብ በነብስራት፣ አማራው በቀንና በሌሊት እየታፈነ በሶስቱ ሃለዋ ወያኔ እየገባ በአማራው የሰሜን በጌምድር ህዝብ የዘር ማጥፋት
ወንጄል ህወሓት በመፈጸም ላይ እንዳለ፣ ቦታው በመጣበቡ ምክንያት ሌላ ሃለዋ ወያነ መጀመሪያ በሃሰን ሹፋ የሚመራ ሃለዋ ወያነ የአማራው ሕይወት
ተቀጠፈ፤ በጅምላ ጉድጓዶች እየገቡ በፍየል ውሃ፣ በባኸላ፣ በሱር፣ በገሃነብ፣ በህወሓት ጥይት እየተደበደበ ያለቀው ህዝብ ቤት ይቁጠረው። መሬቷና
በአካባቢው ከሞት የተረፈው ምስክርነትይሰጥበታል። ተሓህት/ህወሓት የአማራውን ህዝብ ዘር ማጥፋት የጀመረው ከ 1969 መጀመሪያ ቢሆንም በክፉና
አሰቃቂ መልኩ የጀመረው በ 1972 ታህሳስ ሲሆን ለረጅም አመታት ግድያው ቀጠለ።
ከዚህ የዘር ማጥፋት እልቂት ከደረሰበት የወልቃይት ፀጋዴ ፀለምት ህዝብ አሁን በእድል ከሞት ተርፎ ቤተሰቦቹ ያለቁበት ዜጋ፣ በዛን ጊዜ የህወሓት አመራር
ጠላቶቼ እነማን ይሆኑ? የሚል አእምሮውን የሚረብሹ ጥያቄዎች አሉ። ስለሆነም እዚያ የነበሩ የተሓህት/ህወሓት መሪዎች እነሆ ተቀበሉ። ጊዜውም ከ 1967
እስከ 1977 ነበር።
1. ስበሃት ነጋ፣ የህወሓት ሊቀመንበር ፖሊት ቢሮ
2. አረጋዊ በርሄ፣ ወታደራዊ አዛዥ ፖሊት ቢሮ
3. ግደይ ዘርአፅዮን፣ የህወሓት ም/ሊቀመንበር ፖሊት ቢሮ፣ ፕሮግራሙን ያልጠበቀ
4. አባይ ፀሃየ፣ ፖለቲካዊ ጽ/ቤት ፖሊት ቢሮ
5. ሥዩም መስፈን፣ የውጭ ጉዳይ ሃላፊ ፖሊት ቢሮ
6. መለስ ዜናዊ፣ የፖለቲካ አዘጋጅ ማ/ኮ
7. አውአሎም ወበዱ፣ የሪጅን 1-2 ሃላፊ ማ/ኮ
8. አርከበ እቁባይ፣ ወታደራዊ ማ/ኮ
9. ስየ አብርሃ፣ ወታደራዊ ማ/ኮ
10. ዘርአይ አስገዶም፣ ከተማ ግንኙነት ማ/ኮ
11. ተወልደ ወ/ማርያም፣ የገጠር ግንኙነት ማ/ኮ በህመም ምክንያት ሱዳን የሄደ
12. ገብሩ አስራት፣ የሪጅን 3 ሃላፊ ማ/ኮ
13. አስፍሃ ሃጎስ፣ የውጭ ጉዳይ ማ/ኮ
14. አታክልት ቀፀላ፣ በአመራሩ የተገደለ ማ/ኮ፣ በ 1971 የተገደለ
15. ጻድቃን ግ/ተንሳይ፣ ወታደር ማ/ኮ
ከዚህ የዘር ማጥፋት ወንጄል፣ የአማርኛ ቁንቋ የአማራው ገዢ መደብ ቋንቋ ስለሆነ አብሮ መጥፋት አለበት ተብሎም ከዘመቻው አንዱ ሆነ። ከዚህ በተጨማሪ፣
ክርስትና ሃይማኖት ተከታይ በመሆኑ ኢትዮጵያዊነት የሚለው ስር የሰደደ እምነት አብሮ ይጠፋል ሲሉ ነበር።
የህወሓት ፋሽስት ቡድን ኢትዮጵያን እንደተቆጣጠረ
ከዚህ ቀጥዬ የማቀርበው፣ እኔ የዚህ ጽሑፍ አዘጋጅ በወቅቱ የነበርኩት አዲስ አበባ ውስጥ ነበር። እነሱ ኢትዮጵያን ወረው ሲቆጣጠሩ ደግሞ ዩጋንዳ፣ ካምፓላ
ስለነበርኩ የማቀርበው ሃተታ በትግሉ ወቅት ጓዳኛዬ የነበረ፣ በ 1968 በተሓህት አብረን የተሰለፍን ግለሰብ የነገረኝን ነው። ገና ከመነሻው ጀምሮ የጋንታ መሪ፣
የሃይል መሪ፣ የባታልዮን መሪ፣ የብርጌድ መሪ፣ የክፍለ ጦር መሪ፣ እየሆነ የመጣ በትግሉ ታዋቂ የነበረ ታጋይ ነበር። ኢትዮጵያን እንደተቆጣጠሩ፣ የሽግግር
መንግሥት ተብሎ ሲቋቋም በጸረ-መለስ ዜናዊና ስብሃት ነጋ ተፈርጄ ህዳር 1984 ተባረርኩ ያለኝ የህወሓት ታጋይ የነበረ ነው። ይህ ግለሰብ ከህወሓት ሰራዊት
ብቻውን ሳይሆን በርካቶች መባረራቸውን ነግሮኛል። አሁን የምተዳደረው በግሌ በአነስተኛ ንግድ ነውም ብሎኛል። የተገናኘነው ዩጋንዳ፣ ካምፓላ ለግል ሥራ
በመጣ ጊዜ ነበር። ወሩና ዓ.ምን ጭምር እቤቴ እንደገባሁ በማስታወሻ ይዤው ነበር። ህወሓት በኔ ላይ በዙ ችግሮች እየፈጠረብኝ የነበረበት ጊዜ ስለነበር፣
እንኳን ለማነጋገር ለመቆም እንኳን አእምሮዬ ሊቀበልልኝ አልቻለም። እሱም እንደተጠራጠርኩት ስላወቀ፣ እኔን አትጠራጠረኝ፣ በኔ ላይ የፈጸሙብኝን ብነግረህ
ታለቅሳልህ ሲለኝ በመጠኑም ቢሆን ተቀበልኩት።
የተገናኘነው ሚያዚያ 1985 ነበር። ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ምንም ችግር ሳይገጥመን ካለ ምንም ጦርነት ከትግራይ በመኪና ተጭነን አዲስ አበባ መጥተን
ነበር። ሃገሪቷ በእጃችን በወደቀችበት ጊዜ በየመንገዱና በየቦታው የሃገሪቷን ሃብትና ንብረት ዘርፈናል። ደርግ ዘራፊ ይመስለኝ ነበር። ነገር ግን አንዲት ብር
ሳትነሳ ያገኘነው ባንክ ቤቶች፣ የመንግሥት ግምጃ ቤቶች፣ ያለውን ገንዘብ ጠራርገን ነበር የወሰድነው። አዲስ አበባ ስንገባ ሁለት ክፍለ ጦሮች ባንክና
ማንኛውንም የገንዘብ ተቋሞች እንድንጠብቅ ከተመደቡት አንዱ የኔ ክ/ጦር ስለነበር፣ የህወሓት አመራር በቀንና በሌሊት ፖሊት ቢሮ አመራር የበላይ ሆነው
የሚቆጣጠሩት ስብሃት ነጋና አዲስ አበባ ስንገባ ለሁለት ቀናት ለንደን የቆየው መለስ ዜናዊ ሆነው ለዘርፊያ
ተሰማሩ። በዝርፊያው የተሰማሩት የፖሊት ቢሮ አባላትም፣ ጻድቃን ገብረተንሳይ፣ አርከበ እቁባይ፣ አውአሎም ወልዱ፣ ክንፈገብረመድህን፣ ስየአብርሃ፣ አበበ ተ
/ሃይማኖት፣ አባይ ፀሃየ፣ የማነ ኪዳነ (ጃማይካ) በዋናነት የሃገር ሃብት፣ ገንዘብ፣ ወርቅና ልዩ ልዩ ውድቅርሳቅርስ ዘርፈዋል። የተዘረፈው ሃብትም መለስ ዜናዊ
በሚኖርበት ምኒሊክ ቤተ መንግሥት ተከመረ። እኛም ዘርፈናል በማለት የጀመረውን ጨዋታ ቀጠለ። ይህ የትግል ጓደኛዬ በአድዋ አውራጃ ቢወለድም
አብዛኛው ቤተሰቦቹ ጎንደርና አዲስ አበባ ይሚኖሩ ናቸው። የትምህርት ደረጃው ከአንደኛ ደረጃ ባይዘልም በኢትዮጵያ ላይ ጥሩ አመለካከት እንዳለው ከፊቱ
ይነበባል። ከአጫወተኝ ሁሉ ትኩረት የሰጠሁት፤
1 ኛ፣ የህወሓትፖሊት ቢሮ ኢትዮጵያን እንደሚቆጣጠርና እንደሚመራ የአሜሪካና የእንግሊዝ መንግሥታት በእርግጠኝነት ሲናገሩ፣ የኢትዮጵያ ምድር ጦር፣
አየር ሃይል፣ ባህር ሃይል በቀላሉ እንደማይሸነፉ ያውቁ ስለነበር፣ ሁለቱ መንግሥታት ይጨነቁ ስለነበር፣ በርካታ የጦር መሳሪያ ለህወሓትይሰጧቸው ነበር።
2 ኛ፣ የህወሓት የትግራይ ነፃ አውጪ ድርጅት ተብሎ ኢትዮጵያን ለመምራት ስለማይችል በፍጥነት ስማቸውን እንዲለውጡ ማድረግ። በዚህ መሰረትም
የህወሓት ፖሊት
ቢሮ፣መለስ ዜናዊ፣ ስብሃት ነጋ፣ አባይ ፀሃየ፣ ሥዩም መስፍን፣ ገብሩ አስራት፣ ስየ አብርሃ፣ አለምሰገድ ገ/አምላክ፣ አርከበ እቁባይ፣ ጻድቃን ገ/ተንሳይ፣ አበበ ተክ
ለሃይማኖት፣አውአሎም ወልዱ፣ አረጋሽ አዳነ፣ ተወልደ ወ/ማርያም ህዳር 1982 መቀሌ ከተማ ተሰብስበው የሚፈለገው ስም ለማውጣት አራት ቀን ተዘግተው
በጭንቀት ላይ ቆዩ። በመጨረሻም ተወልደ ወ/ማርያምና አለምሰገድ ገ/አምላክ የመጨረሻ አማራጭ ብለው ያቀረቡት ስም፣ “የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ
ዲሞክራሲያዊ ግንባር” (ኢህአዴግ) እንዲባል ፖሊት ቢሮ ተቀብሎ አጸደቀው። እንደ ወጥ ማጣፈጫ የሚጠቀሙበት ብአዴን በግንባሩ ውስጥ ከተቀላቀለ
ኢህአዴግ አስተማማኝና ተቀባይነት ያለው ስም ይሆናል ተባለ። ውሳኔውን እንግሊዝና አሜሪካም ተቀብለውታል። ብአዴን የተጨመረው አማራ ብሄር ሆኖ፣
“ህዝቦች” የምትለው ቃል ስትሸፍን፣ ‘አብዮት’ የምትለው ቃል ደግሞ ወያኔን ትሸፍናለች። የህወሓትን የበላይነትንም ታረጋግጣለች። በሌላ መልኩ
ደግሞ፣ ህዝቦችየሚለው ቃል የኢትዮጵያን ህዝብ አንድ ኢትዮጵያ ሳይሆን በዘፈቀደ የተሳባሰበነው ለማለትና በዘርና በቋንቋ ከፋፍለው ለመግዛትየሚጠቀሙበት
፣ ለሥልጣናቸው እድሜ ማራዘሚያ የሚያደርጉበት ነው።
3 ኛ፣ ህወሓት በሚከተለው ፖሊሲ መሰረት የአሰብ ወደብ የኢትዮጵያ አለመሆኑ ሻእቢያም የኤርትራ መሬትና ወደብ አይደለም፤ የኢትዮጵያ ነው፣ በማለት
ስለአረጋገጡ አሰብን ወደ ኢትዮጵያ አካለለች። እንግሊዝ ሃገር ልካችሁ ካርታችሁን አዘጋጁ የሚል ሃሳብም ቀርቦላቸዋል። ፖሊት ቢሮው በሙሉ ወደ እብደት
ወሰዳቸው። አሰብ የኤርትራ እንጂየኢትዮጵያ አይደለም፣ አሰብን አናካትትም በማለት፣ በተለይም ስብሃት ነጋ፣መለስ ዜናዊ፣ ስየ አብርሃ፣ ስዩም መስፍን፣ ብርሃ
ን ገ/ክርስቶስ ወዘተ በጥብቅ በማውገዛቸው የተነሳ እንግሊዝና አሜሪካም ሃሳባቸውን በመቀልበስ ኢትዮጵያን የባህር በር አልባ አደረጓት።
ይህንን ሁሉ የነገረኝ ይህ የቀድሞ ጓደኛዬ በንጹህ ልቦና ቢሆንም፤ እኔ ግን የህወሓትን እርኩስ ተግባር ስለማውቀው እስክንለያይ ድረስ መጠርጠሬ ከፍተኛ
ነበር። ከላይ የተጠቀሱት ነገሮች ከማንም የማላገኘው እውነታ በመሆኑ ጥሩ ግንዛቤ ስጥቶኛል። ቀደም ብዬ የማውቀው የወያኔ ህወሓት ፀረ-ሃገርና ፀረ-ህዝብ
የመሆኑን እምነቴን አዳብሮልኛል። በተለይ በአማራውና በኦሮሞ ህዝብ ላይ የሚፈጸምውን ከፍተኛ ግፍ በጽናት አውግዞታል።
ይህንን ካልኩ በኋል ወደ ወናው ሃሳቤ ስመለስ፣ ኢትዮጵያን እንደተቆጣጠረ፣ ፋሽስቱ ህወሓት ወያኔ ከሰኔ 1983 ጀምሮ ይፋ ያደረገው የኢትዮጵያ ካርታ ሃገር
የሚያፈርስ፣ ህዝብ የሚበትን፣ ደመኛ ጠላትነቱን ያረጋገጠ መሆኑን ሁሉም ኢትዮጵያዊ በትክክል ያውቃል። ሆኖም፣ ሃሳቦቼን በገጽ 5 ስላስቀመጥኩት፣
በትኩረት እንመልከተው።
በ“ለ” ላይ የተመለከተው የኢትዮጵያ ካርታየተዘረዘሩት የህወሓት አመራር ያዘጋጀውና ሆን ተብሎ የተሰራና የተወጠነ ነው። ምክንያቱም፣
1 ኛ፣ ካርታው እንደሚያመለክተው፣ የአማራውን ነገድ በታትኖ ዘሩን ለማጥፋት፣ ሰሜን በጌምድር ፀለምት፣ ፀገዴ፣ ወልቃይት፣ ቃፍታ፣ ሁመራ፣ በቀጥታ ወደ
ትግራይ ግዛት ሲካለሉ ከወሎ ደግሞ ራያና ቆቦን፣ አላማጣን፣ አፍላ ደራ፣ ወልዲያ፣ እነዚህንም ወደ ትግራይ ግዛት ተካለሉ። ህወሓት ታላቋን ትግራይ በጉልበቱ
ነጥቆ ፈጠራት። ወሎ አሁንም ቀድሞ ከነበረው ግዛቷ ከግማሽ በላይ ወደ አፋር
ተካለለ። የቀድሞዋ ጠ/ግዛት ወሎአሁን የለችም። የቀድሞዋ የበጌምድር ጠ/ግዛት አሁን የለችም። ጎጃም፣ ሸዋ የሉም።መተማና ሌሎች ወረዳዎች ወደ ቤኒሻንጉል
ተካለዋል። ወያኔ ህወሓት ኢትዮጵያን እንደተቆጣጠረ አማራው ተበታትኖ መኖሪያ አልባ ሆነ። ከተወለደበት፣ ካደገበት ቀዬ ተባረረ። ከርታታና ማደሪያ የሌለው
ሆኖ ለረሃብ፣ ለበሽታና ለብዙ ችግር ተዳረገ። የአማራው ህዝብ የሚኖርባት ክልል ከአንድ አውራጃ ያነሰች ሆነች።
2 ኛ፣ ይህ የህወሓት የካርታ ክልል ኢትዮጵያዊነንት ፍጽሞ የሚያጠፋ ነው። የኢትዮጵያ ህዝብ ግን አንድ ህዝብ ሆኖ በአንድነቱና በኢትዮጵያዊነቱ እንዳልኖረ
ሁሉ፣ የህወሓት አመራር ይህን እውነታ በመጻረር ሃገርን በጎሳ፣ በቋንቋ ከፋፍለውታል። የቀድሞው የወያኔ ግፈኛው ፋሽስት መሪ የነበረው መለስ ዜናዊ
በጻፈው “TPLF’s Strategies for Establishing its Hegemony and Perpetuating its Rule”  በሚለው ጽሁፍ የህወሓትን ዓላማ፣
ማለትም ሁሉንም የሃገሪቷን ጉዳይ በመቆጣጠር በቀጣይነት መግዛት ነው፣ በማለት አስቀምጦታል። ይሄንን ከገቡ ለማድረስ፣ ተቃዋሚ ሃይሎችን ማጥፋት፣ ነፃ
ሚዲያን በማጥፋት የህወሓት ልሳናትን ማሳደግ፣ የህወሓት ደጋፊዎችን የሥራ እድል መስጠት፣ ቁልፍ የፕሮፓጋንዳ መሥሪያ ቤቶችን፣ ማለትም፣ ትምህርት
ቤቶችን፣ የሃይማኖት ተቋማትን፣ የብዙሃን መገናኛዎችን፣ ጋዜጣ፣ መጽሔት፣ ሬዲዮ፣ ቲሌቪዥን ወዘተ በመቆጣጠር የህወሓት አገልጋይ ማድረግ በማለት
ጽፏል። በዋናናት ያስቀመጣቸው ደግሞ፣ ሃይማኖት ከአድሃሪው ህብረተሰብ ጋር የተቆራኙ ስለሆነ ያ መቋረጥ እንዳለበት ጽፏል። መለስ ዜናዊ አድሃሪ
ህብረተሰብ የሚለው፣ ሙስሊሙን፣ ክርስቲያኑን፣ ወዘተ ነው። አስከትሎም፣ አድሃሪ፣ የለውጥና የእድገት ተቃዋሚ የሚላቸው ደግሞ መላውን ኢትዮጵያዊ
ሲያንቋሽሽ ነው።
3 ኛ፣ ያለፈው የአማራው ትምክህተኛ አገዛዝ ኢትዮጵያዊነት ዘልቆ የተዋሃደውና ከደመ ነፍሱ ጋር የተሳሰረ ነው። ይህንን ከህዝቡ ስነአእምሮ ነቅለን ለመጣል፣
በዘር፣ በጎሳ፣ በቋንቋ ማደራጀትና በዚህ ዓላማ የሚመሩ ድርጅቶችን መፈጠር ይላል።
እነዚህ ከላይ የተጠቀስኳቸው የህወሓት መርሆዎች ገና ትግሉ እንደተጀመረ በኢህአፓ ላይ የፈጸመውን ወንጀል ማስታወስ ይበቃል። ኢህአፓ በኢትዮጵያዊነቱ
ያመነና የተደራጀ፣ ሁሉንም ኢትዮጵያዊ፣ ማለትም አፋን፣ አማራውን፣ ትግሬውን፣ ኦሮሞውን፣ ጉራጌውን፣ ኦጋዴኑን፣ ጋምቤላውን ወዘተ ያቀፈ፣ በዘር፣ በቋንቋ
የማያማን ድርጅት ነበር፤ ለዚህም ነው በህወሓት የተደመሰሰው። በሃይማኖቶች ላይ እየተፈጸመ ያለው ግፍም ህወሓት ገና በትግሉ ጊዜ እስልምና እና ክርስትናን
ለማጣፋት ታጥቆ የተነሳ እንደነበርና አሁንም በተግባር እያሳየው ያለ ጉድይ ነው።
ህወሓት ኢትዮጵያዊነትን ለማጥፋት የተነሳውም ገና ከትግሉ መነሻ ጀምሮ ነው። እንደዋናው ዓላማው አድርጎ የተጠቀመበት ኢትዮጵያዊነትን ለማጥፋት
አስቀድመን አማራውን ማጥፋት ብሎ ከ 1969 መጀመሪያ ጀምሮ ነበር። አማራውን ከትግራይ ውጡ በማለት የግፍ ግድያ የተፈጸመባቸው በዚህ ምክንያት
ነው። ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ህወሓት የአማራን ዘር ማጥፋቱን ቀጠለበት፣ አሁንም አላቋረጠም።
የካርታው ዓላማ ህወሓት በዘር፣ በጎሳና በቋንቋ የከፋፈለው፣ የህወሓት መሪዎችን የግዛት እድሜአቸውን ለማራዘም ነው። በተጨማሪም በኢትዮጵያ ውስጥ
የመግባቢያ ቋንቋ እንዳይኖር ለማድረግ ነው። በኢትዮጵያ ውስጥ አማርኛ የህዝብ መግባቢያ ቋንቋ በመሆኑ ይህንን በማጥፋት ኢትዮጵያዊነቱን እና አንድነቱን
ለማጥፋት የሸረበው ተንኮል ነው። አዲሱን ትውልድ በጥቅማ ጥቅም በመያዝ ሊያዘናጋ ቢሞክርም፣ ዛሬ የኢትዮጵያ ህዝብ ከዱሮው በበለጠ አማርኛ ቋንቋን
በንግግርና በሥነጽሑፍ አስፋፍቶ በኢትዮጵያ ውስጥና ውጩንም ጨምሮ ኢትዮጵያዊነቱን በማጠናከርና በማቀፍ በበለጠ እድገት እየተራመደ ነው።
የወያኔ ህወሓት መሪዎች እቅድ ከሽፎ የኢትዮጵያ ህዝብ ይበልጥ ኢትዮጵያዊንቱን በማጠናከር ተከፋፍለን አንገዛም በማለት ሁሉም በሃይማኖቱ፣ ሙስሊሙ፣
ካቶሊኩ፣ ፕሮቴስታንቱ፣ ኦርቶዶክሱ አንድነት ፈጥረው የህወሓት ፋሽስቱን መሪዎች መፈናፈኛ ያሳጣቸው ጊዜ አድርገውታል። ከዚህም የተነሳ የመለስ ዜናዊ
ጽሑፍ ውድቅ ሆኖ ቀረ። (ይህንን የመለስ ዜናዊን ጽሑፍ ያገኘሁት፣ Solidarity Movement for a New Ethiopia (SMNE) ድረገጽ ሲሆን፣
ሁሉም ኢትዮጵያዊ ቢያነበው የህወሓት ወያኔን ዓላማ ለማወቅ ያስችለዋል። አርእስቱ፣ “TPLF’s Strategies for Establishing its Hegemony
and Perpetuating its Rule” ነው።
በህወሓት አመራር የተፈጸመ የዘር ማጥፋት ወንጀል
ወደ ዘር ማጥፋት ከማቅናታችን በፊት ህወሓት ማን ነው የሚለውን በአጭሩ እንመልከት፤
1 ኛ፣ ተሓህት/ህወሓት ከመጀመሪያ ጀምሮ ቅጥረኛ ነፈሰ ገዳይ ሆኖ የተፈጠረ፣ የባእዳንን ተልእኮ ለማስፈጸም የተደራጀ ድርጅት ነው። ጥቁር የአፍሪካ ናዚ።
2 ኛ፣ ተሓህት/ህወሓት ተስፋፊ ድርጅት ነው። ታላቋን የትግራይ መንግሥት ለመመስረት ከበጌምድር ጠ/ግዛትና ከወሎ ጠ/ግዛት በህገወጥ መንገድ የነጠቀውን
ቦታዎች እንመልከት፣
3 ኛ፣ ተሓህት/ህወሓት ጠባብ፣ ዘረኛ፣ ፀረ-የኢትዮጵያ ሉአላዊነትና ፀረ-የኢትዮጵያ ህዝብ የሆነና በባእዳን የተፈጠረ ድርጅት ነው፣
4 ኛ፣ ተሓህት/ህወሓት ሽበርተኛ ድርጅት ነው። ከ 1969 ጀምሮ በጠራራ ፀሃይና በሌሊት ፈዳያን ብሎ ባሰለጠናቸውና በብስራት አማረ በመመራት ህዝብ
ፈጁ፤
5 ኛ፣ ተሓህት/ህወሓት ፀረ-ዲሞክራሲ፣ ጸረ-ሃይማኖት፣ ፀረ-ሕዝብ ሆኖ የተፈጠረ ድርጅት ነው። ይህ የማፊያ ድርጅት ኢትዮጵያን ለ 24 ዓመታት እየገዛ ያለ
ድርጅት ነው።
6 ኛ፣ ተሓህት/ህወሓት የሰው ሃብት ቀማኛና የሃገር ታሪካዊ ቅርሶችን፣ የሃገር ሃብትን ዘራፊ ድርጅት ነው። ከዚህም አልፎ፣ ህዝብ እያፈናቀለ ኢትዮጵያን
ለባለሃብት ባእዳን ሃገሮች በመሸጥ የተሰማራ ድርጅት ነው።
ይህ የባእዳን ቅጥረኛ ደርጅት ብዙ የከፋ ባህሪ ያለው ድርጅት ነው። ኢትዮጵያ ለዘመናት ብዙ ነገሥታትን ያሳለፈች፣ ዝነኛና ባለታሪክ ሃገር ናት። እንደ ወያኔ
ህወሓት የመሰለ በታሪኳ አጋጥሟት አያውቅም። በ 845 በዮዲት ጉዲት፣ በ 15 ኛው ክፍለ ዘመን በግራኝ መሃመድ አጥፊ ወራሪ ቢገጥማትም፤ ህወሓትን
የመሰለ አረመኔና ፋሽስት፣ ኢትዮጵያን እና ህዝቧን ለማጥፋት የተሰማራ፣ ተወዳዳሪ የሌለው እኩይ ድርጅት ህወሓት ብቻ ነው።
የህወሓት የዘር ማጥፋት ዓላማና ተግባር
ህወሓት በአማራው ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀልን ስራዬ ብሎ የተያያዘው ከ 1969 ጀምሮ ነው። በትግራይ ሰላማዊ ዜጎችና ታጋዮችንም በተመሳሳይ ሁኔታ ጎን
ለጎን ማካሄዱን ቀጠለበት። ማሰቃየትና መግደል የተጀመረው በዚሁ ወቅት ነበር። ህወሓት በአሁኑ ወቅት ከሚጠቀምባቸው የዘር ማጣፍት ወንጀሎች መካከል
ጥቂቶቹን እንመልከት፤
1 ኛ፣ በየክልሉ በወያኔ ሰራዊትና ካድሬዎች ዜጎችን በግልጽ በመትረየስና በነብስ ወከፍ ጠመንጃ መጨፍጨፍ፣
2 ኛ፣ ቤት ውስጥ አሰባስቦ በሩን በመዝጋት በእሳት ማጋየት፣
3 ኛ፣ አፍኖ በመሰወር፣
4 ኛ፣ ብርሃን እና ነፋስ በማይገባበት የጉድጓድ እስር ቤቶች ወስጥ በማጎርና በማጨናነቅ በተላላፊ በሽታ እንዲያልቁ ማድረግ። ዓይነ ስውር እንዲሆኑና
አእምሮአቸውን በመሳት እንዲያብዱ ማድረግ፣
5 ኛ፣ ኦሮሞ፣ አማራ ወዘተ በመሆኑ ብቻ ያለምንም ፍርድ ወህኒ ቤት ተሰቃይቶ እንዲሞት ማድረግ፣ ከዘመድ አዝማድ በማራቅ በሌላ ክልል ወስዶ ማሰር፣
6 ኛ፣ በዘጠኙ ክልሎች በወያኔ የተቋቋሙት እስር ቤቶች ውስጥ ያሉ ታሳሪዎች ሲታመሙ ህክምና ማግኘት ስለማይፈቀድላቸው፣ ብዙ ታሳሪዎች በዚህ
ምክንያት በበሽታ እንዲያልቁ ማድረግ፣
7 ኛ፣ በፈዋሽ መድሃኒት ስም ጽንስ የሚያስወርድና የሚያመክን መድሃኒት በመስጠት ዘር ማጥፋት፣
8 ኛ፣ የህወሓት መሪዎች እንደ ትልቅ ፖሊሲ አድርገው የያዙት ድርጊት፣ ወጣት ሴቶችና ወንዶች ሃገር ጥለው እንዲሰደዱ በማድረግ ሃገሪቱን የወደፊት ተረካቢ
በማሳጣት የሥልጣን ጊዜአቸው እንዲራዘም ማድረግ፣
9 ኛ፣ መሬት ነጠቃ፣ ህወሓት (ወያነ) ስልጣን ከያዘበት ጊዜ ጀምሮ፣ በእድገትና ሰላም ስም ሕዝቡን በግዴታ ከተወለደበትና ከሚኖርበት ቀየው እያፈናቀለ
ለባእድ ሃገሮች ለምና ሰፋፊ መሬቶችን በርካሽ በሊዝ በመስጠት ኗሪውን ህዝብ፣ ለረሃብ፣ ለችግርና ለስደት መዳረግ። ይህ ግፈኛና ፋሽስት መንግሥት
በኢትዮጵያ ህዝብላይ የፈጸመውና በመፈጸም ላይ የሚገኘው ግፍ ተቆጥሮ የሚያልቅ አይደለም።
የኦሮሞ ህዝብ በፋሸስቱ ገዢ ህወሓት የደረሰበት ግፍና ሰቆቃ
የኦሮሞ ህዝብ ትልቁ የኢትዮጵያ ነገድ ነው። የኦሮሞ ህዝብ በኢትዮጵያዊነቱ በሙሉ ልቡ የሚያምን እና የሚኮራ ዜጋ ነው። እናት ሃገሩን ኢትዮጵያን ከተለያዩ
የጠላት ወራሪዎች በመከላከል ለብዙ ዘመናት ከኢትዮጵያዊ ወገኖቹ ጋር በመሰለፍ ደሙን ያፈሰሰና አጥንቱን የከሰከሰ ጀግና ህዝብ ነው። የኦሮሞ ህዝብ
የኢትዮጵያን ሉአላዊነት ጠብቆ ለትውልድ ያስተለለፈ ህዝብ ነው። ልጆቹም በኢትዮጵያ በተለያዩ ወታደራዊ ክፍሎች ውስጥ፣ በውጭ ሃገር ከፍተኛ ትምህርት

ተምረው፣ በአየር ሃይል፣ በምድር ጦር፣  በባህር ሃይል፣ በፖሊስ ወስጥ


ተሰማርተው ሃገራቸውን ያገለገሉና የወገን ኩራትና አለኝታ የሆኑ ናቸው። ለአብነት ጥቂቶቹን ብንጠቅስ፣ ጄነራል ጃገማ ኬሎ፣ ጄነራል ሙሉጌታ ቡሊ፣ ጄነራል
ደምሴ ቡልቶ፣ ጄነራል ረጋሣ ጂማ፣ ጄነራል ዋቅጅራ ሳርዳ፣ ጄነራል ገብረክርስቶስ ቡሊ፣ ጄነራል አስራት ብሩ፣ ጄነራል ቀልቤሳ ቤካ፣ ጄነራል አበበ ገመዳ
የመሳሰሉትን ማንሳት ይበቃል። የኦሮሞ ህዝብ በተለያዩ የትመህርት መስክ ተሰማርተው በቀሰሙት እውቀትና ብቃት እናት ሃገራቸው ኢትዮጵያን ያገለገሉና
በማገለጋል ላይ የሚገኙ ዜጎች ናቸው። የህወሓት መሪዎች ዛሬ የኦሮሞን ህዝብ ሽብርተኛ ብሎታል። ሽብርተኛው ግን ራሱ ህወሓት ነው። ህወሓት ኢትዮጵያን
ወሮ ከተቆጣጠር ከ 1984 መጀመሪያ አንስቶ በኦሮሞ ህዝብ ላይ ይህ ነው የማይባል በርካታ ጥቃት ፈጽሞበታል። ግድያ ፈጽሞበታል፣ ሰቆቃ በመፈጸም አፍኖ
አጥፍቶታል፣ ከየሥራው አፈናቅሎታል፣ ወንድ ሴት ሳይለይ ከአንደኛ ደረጃ እስከ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚማሩትን ወጣት ተማሪዎች ከትምህርት
ገበታቸው አባርሯል፣ በወታደርነት፣ በፖሊስ ወዘተ ተሰማርተው የሚያገለግሉትን የኦሮሞ ተወላጆች ከሥራ በማባረር ለችግር ዳርጓቸዋል፣ ከመሬቱ ተፈናቅሎ
መሬቱን በእድገትና በልማት ስም ለውጭ ባእዳን አገሮች ሸጦበታል። ኢትዮጵያዊው የኦሮሞ ህዝብ አሁንም በህወሓት እየተሰቃየና እየተገደለ ነው።
ህወሓት የኦሮሞ ህዝብ በሙሉ የኦነግ ደጋፊና አፍቃሪ ነው በማለት በተለያዩ ቦታዎች በሺህ የሚቆጠሩ የኦሮሞና የሌሎች ነገድ ሰዎች የወያኔን እስር ቤቶች
አጨናንቀውታል። እንዲሁም ማንም በማያውቃቸው ድብቅ ወህኒ ቤቶች፣ ማለትም፣ ገሃንነብ (ቃሌማ)፣ ፍየል ውሃ የመሳሰሉ፣ በወልቃይት ፀገዴ የሚገኙና
ከመሬት በታች ሁለት ሜትር ጥልቀት ባላቸው እስር ቤቶች በማጎር ያሰቃያቸዋል። በአጠቃላይ እስር ቤቶች በሞላ በኦሮሞ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ተጣበዋል።
በወህኒ ቤቶች ካለ ፍርድና ፍትህ የሚማቅቀው የኦሮሞ ህዝብ ቁጥሩ ለማወቅ አስቸጋሪ ቢሆንም፣ እስር ቤት ያልገባውም ኦሮሞም የህወሓት እስረኛ ነው።
አማራው
ወያኔ ተሓህት/ህወሓት ሲፈጠር ጀምሮ ኢትዮጵያዊውን የአማራ ህዝብ ለማጥፋት ያቀደ ነው። ይህንንም በፕሮግራሙ ላይ በግልጽ አስቀምጦታል።
ተሓህት/ህወሓት ለውጭ ጠላት የሚውለውን ‘ጠላት’ የሚል ቋንቋ በአማራው ኢትዮጵያዊ ላይ መጠቀሙ የሃገርና የወገን ከሃዲዎች መሆናቸውን በግልጽ
ያመለክታል። ወያኔ ተሓህት/ህወሓት አማራው ጠላቴ ነው በማለት ዘሩን ለማጥፋት የተነሳው ከ 1969 ጀምሮ ሲሆን፣ አሁንም በአማራው ላይ መጠነ ሰፊ
የሆነ ጥቃት እየፈጸመበት ይገኛል።
ተስፋፊው ህወሓት በ 1967 ይዞት ወደ ደደቢት በረሃ በወረደው ፕሮግራሙ ላይ፣ ሰሜን በጌምድርን በሙሉ፣ ወልቃይት ፀገዴን፣ ሁመራን፣ ፀለምትን ወደ
ትግራይ ለማቀላቀል መሬቱ ከአማራ መጽዳት አለበት በማለት በታህሳስ 1972 ገልጾታል። ቀደም ብዬ እንደገለጽኩት፣ በሰሜን በጌምድር ጾታን ሳይለይ፣
ከህጻናት እስከ ሽማግሌ ሰቆቃ ተፈጽሞባቸዋል። እቤት ወስጥ እየታጎሩ በእሳት ጋይተዋል። ወያኔ ህወሓት በተለያየ ዘዴ አማራ የተባለውን እያደነ የዘር ማጥፋት
ድርጊት ፈጽሞበታል። ነፍሳቸውን ያተረፉት ለስደት ሲዳረጉ፣ የቀሩት ጥቂቶቹ ደግሞ ከቤት ንብርታቸው እንዳይፈናቀሉ በመፍራት የሚደርስባቸውን ስቃይ
እየተቀበሉ እየኖሩ ነው።
ወያኔ ህወሓት ኢትዮጵያን ወሮ ከተቆጣጠረ ‘ለ’ ተብሎ እንደተመለከው ካርታ አይነት በማዘጋጀት ሆን ብሎ አማራውን በዘዴ ለማጥፋት ያቀደ ክልል የሚል
ስምና ካርታ አዘጋጅቶ አማራውን በዚሁ አጠፋዋለሁ በማለት። ይህንንም ለማሳካት ከበጌምድር፣ ከወሎ፣ ከጎጃም ለም መሬቶችን እየመረጠ ወደ ትግራይ
አካሏል። በነዚህ ለም መሬቶች ላይ ሲኖር የነበረው የአማራው ህዝብ አብዛኛው ተገድሏል፤ ቀሪውም ተሰዷል። ያማራው ሕዝብ በቀጥታና ዘዴ በተላበሰ
መንገድ በወያኔ ህወሓት የግፍ እልቂት ተፈጽሞበታል። አለመታደል ሆነ እንጂ አማራ እኮ የኢትዮጵያ ጋሻ መታ ነው። ከ 7 ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የእናት
ሀገሩ ኢትዮጵያ ዳር ድንበር ከወራሪ ጠላት እየተከላከል የመጣ ባለታሪክ ህዝብ ነው።
ወደ ሌላ ሃሳብ ከመግባታችን በፊት፣ ኢትዮጵያውያን በብሄር ብሄረሰቦች በመተባበር ለረጅም ዘመናት አብሮ የኖረና በዳበረ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ባህላዊ
ትስስር የቆየ ህዝብ ነው። አሁንም ወያኔ የሚፈልገውን መንገድ አንከተልም በማለት የተጠናከረ ህብረት ፈጥሮ በሙሉ ልቦና እና ኢትዮጵያዊነት ተሰባስበው
እየተራመዱ ነው። እምቢ ለወያኔ አልገዛም እምቢ ለወያኔ የእድሜ መግዣ አልሆንም አማራ ነኝ አማራነቴም የሚነጥቀኝ ሀይል የለም። የመብት ገዴታየም
በህዝባዊ አመፅ አከብራሉ የኦሮሞ ህዝብም እንደዚሁ፡ ሌላው ኢትዮጵያዊ ህዝብም እንደዚሁ ተነስተዋ ግለቱ እየጨመረ። የወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት ስርአት በዚች
አመት ከርሰ መቃብሩ መግባቱ እይቀሬ ነው። ህዝብ ሀያል ነው፤ ህዝብ ከተነሳ የሚመልሰው ሀይል በዚች አለም የለም። የኢትዮጵያ ህዝብ አሁን የትቀጣጠለው
ህዝባዊ አመፅ ሀገር አቀፍ ሆኖ ዳሩን እናድርስው ነፃነታች እናስመልስ። ህ.ወ.ሓ.ት የመሰለ ክፉ ጠለት የለም።
ጋምቤላ
የጋምቤላ ኢትዮጵያዊ ዜጋም ልክ በአማራውና በኦሮሞው ህዝብ ላይ የሚደርሰው ዓይነት ሰቆቃ፣ እስራት፣ ግድያ፣ አፈና በወያኔ ህወሓት እየተፈጸመበት ዘሩ
እንዲጠፋ እየተደረገ ነው። በአማራው ላይ የተፈጸመው በመድሃኒት ስም በግድ ለወንዶችና ለሴቶች የሚሰጠው የማምከኛ መድሃኒትም ለጋምምቤላ ሕዝብ
እየተሰጠ ዘሩ እየጠፋ ነው። በህወሓት የሚመራው ሽብርተኛ ስርዓት በጋምቤላው አኝዋክ ህዝብ ላይ በጄነራል ጸጋዬ የሚመራው 43 ኛው ክፍለ ጦር በቀን
ከ 425 በላይ ገበሬዎችን፣ ሴቶችን እና ህጻናትን ገድሏል፣ ቤታቸው ተቃጥሏል፣ የተረፈውም ተሰዷል።
ይህ ሳይበቃው፣ የህወሓት ሽበርተኛ ስርዓት የጋምቤላ ህዝብ በእርሻ ላይ ተሰማርቶ የሚኖረውን ገበሬ የሚጠቀምበትን መሬት ለባእዳን ባለሃብቶች በመስጠት
ለችግርና መከራ ዳርጓቸዋል። ዛሬ፣ የጋምቤላ ህዝብ በደረሰበት የዘር ማጥፋት ምክንያት ህልውናው የተመናመነ ሆኗል።
ኦጋዴን
ወያኔው የህወሃት ፋሽስት መሪዎች በኦጋዴን ህዝብ ላይም ሰፊ የዘር ማጥፋት ወንጀል ፈጽመዋል። ይህ ኢትዮጵያዊው ህዝብ የኦነግ አባል ነህ በሚል ሰንካላ
ምክንያት በቀን እና በሌሊት እያደነ መጠን የሌለው ግድያ በመፈጸም ዘሩን አጥፍቷል። እቤት ውስጥ አሰባስቦ ቤቱን በመቆለፍ በህይወት እያሉ በላያቸው ላይ
እሳት በመለኮስ በእሳት ጋይተው እንዲሞቱ አድርጓል። በሌላው ዘር ላይ እንደተፈጸመው አይነትም ከመሬታቸው እንዲፈናቀሉና እንዲሰደዱ አስገድዷቸዋል።
አስገድዶ የማምከኛ መርፌና ኪኒን በመስጠት ዘሩ እንዲጠፋ አድርጓል። በየቦታው በማይታወቁና በሚታወቁ የወያኔ ህወሓት ወህኒ ቤቶች በበሽታ፣ በረሃብ
ቤተሰባቸው በማያውቀበት ሁኔታ ታስሮ ዘሩ እያለቀ ነው።
አፋር
የአፋር ኢትዮጵያዊው ዜጋም ከላይ በተጠቀሰው ዓይነት በህወሓት የዘር ማጥፋት ደርሶባታል። ከመሬቱ ተፈናቅሎ በገዛ ሃገረ ስደተኛና ባይተዋር ተደርጓል።
ትግራይ
የትግራይ ህዝብ ገና ወያኔ ሲፈጠር ይዞት የመጣውን ፕሮግራም አልቀበልም በማለት፣ አማራው ደመኛ ጠላትህ ነው ሲባል፣ አማራው ወንድሜና እህቴ፣ ደሜና
ስጋዬ ነው፣ አማራው ለትግራይ ህዝብ ጠላት አይደለም፣ እናንተ የወያኔ መሪዎች የምታወሩትና ከወገናችን ለማቃረን የሸረባችሁት ዘዴ ነው እንጂ፣ ሁለቱ
ህዝቦች ለብዙ ዘመን በፍቅር፣ በሰላም ተጋብቶና በደም ተቆራኝቶ የኖረ ህዝብ ነው። አማራ የትግራይ ህዝብ ጠላት ሳይሆን ወንድምና እህት እንዲሁም ወገንና
መመኪያ ነው። ትግራይ የኢትዮጵያ አካል እንጂ ነፃ ሃገር ነበረች የምትሉትን ተረታችሁን አንቀበለውም በማለቱ ከባድ መሰዋእትነት የከፈለ፣ ወገኔን አትንኩ
በማለቱ “የትግራይ ሸዋ” የተባለ ህዝብ ነው። በዚህም ምክንያት በወያኔ ተሓህት/ህወሓት ከፍተኛ ጥቃት ደርሶባታል፣ ተገድሏል፣ ንብረቱ ተወርሶ ለከፋ ችግር
ተዳርጓል።
በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ለደረሰው ለዚህ ሁሉ ጥቃት ተጠያቂዎቹ እነማን ናቸው? በኢትዮጵያ የዘር ማጥፋት ወንጄል በአማራው፣ በኦሮሞው፣ በጋምቤላው፣
በኦጋዴኑ፣ በአፋሩ፣ ወዘተ ላይ ተፈጽሟል። ከተወለደበት ካደገበት መሬት ተፈናቅሏል፤ በመድሃኒት አንዳይዋለዱና እንዳይባዙ ተደርገዋል፣ ንጹሃን ወገኖች
በጅምላ ተገድለዋል፤ እንዚህ ሁሉ ከዘር ማጥፋት ድርጊት ያላነሱ ተግባሮች ናቸው። እስከ አሁን በወያኔ ህወሓት አመራር የተገደለው ኢትዮጵያዊ ቁጥር ከ 9
ሚሊዮን በላይ እንደደረሰና ቁጥሩ በማደግ ላይ እንድሆነ ጥቆማዎች ያመለክታሉ። ከ 34 ሚሊዮን በላይ ደግሞ ከመሬታቸውና ከትውልድ ቦታቸው
ተፈናቅለው መኖሪያ አልባ በመሆን ለስደት፣ ለረሃብ፣ ለበሽታና ለሞት፣ ተዳርገዋል። ለዚህ ሁሉ ተጠያቂው ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ነው።
በእኩይ ተግባራቸው ታሪክ ሊረሳቸውና ሊፋረዳቸው የሚገባቸውን እንደሚከተለው አስቀምጣለሁ፤
መለስ ዜናዊ፣ ቢሞትም የሰራው የወንጄል ድርጊት ተጠያቂ ያደርገዋል፣ አዜብ መስፍን፣ ስብሃት ነጋ፣ ሥዩም መስፍን፣ አባይ ፀሃየ፣ ስየ አብርሃ፣ አውአሎም
ወልዱ፣ ገብሩ አስራት፣ ፃድቃን ገብረተንሳይ፣ አበበ ተ/ሃይማኖት፣ ሳሞራ የኑስ፣ ሃየሎም አርአያ፣ ብስራት አማረ፣ አርከበ እቁባይ፣ ፀጋይ በርሄ፣ ደብረጽዮን
ገ/ሚካኤል፣ ቴዎድሮስ ሃጎስ፣ ቴድሮስ አድሃኖም፣ አባዲ ዘሞ፣ አረጋሽ አዳነ፣ ተወልደ ወ/ማርያን፣ ጌታቸው አሰፋ፣ ክንፈ ገብረመድህን፣ ገብረአብ ባርኖባስ፣
ዘርአይ አስገዶም፣ የማነ ኪዳነ ጃማይካ፣ ብርሃን ገብረክርስቶስ፣ ሙሉጌታ አለምሰገድ፣ ቢተው በላይ፣ አባይ ወልዱ፣ በየነ ምክሩ፣ አዲስዓለም ባሌማ፣ ኢሳያስ
ወ/ጊዮርጊስ፣ ታደሰ መሰረት በዋናነት ተጠያቂዎች ናቸው። በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ በነዚህ ግለሰቦች ላይ እርምጃ መወሰድ አለበት።
በተጨማሪ የኢትዮጵያ ህዝብ ሊፋረዳቸው የሚገቡ፤
ከ 1967 ጀምሮ እስከ ዛሬ ያለው የማ/ኮሚቴ አባላት በሙሉ፣
ከላይ እስከታች ያሉት የደህንነት አባላት፣
በማእካላዊ ወህኒ ቤት ያገለገሉና የሚያገለግሉ በሙሉ፣
የህዝብ ግንኙነት ካድሬዎች በሙሉ፣
በዘራቸው ምክንያት የተሾሙት የህወሓት ጄነራሎች በሙሉ።

የብአዴን ሥራ አስፈጻሚ የነበሩና የሆኑ፣


ደመቀ መኮንን፣ ገዱ አንዳርጋቸው፣ በረከት ስምኦን፣ አየለ ጎበዜ፣ ዓለምነው መኮንን፣ ብናልፍ አንዱዓለም፣ አህመድ አብተው፣ ተፈራ ደርቤው፣ አምባቸው
መኮንን፣ በተጨማሪም የማ/ኮሚቴው አባላት በሙሉ።
የኦህዴድ ሥራ አስፈጻሚ የነበሩና የሆኑ፣
አባዱላ ገመዳ፣ ሶፍያን መሃመድ፣ በዙ ዋቅቢያካ፣ አስቴር ማሞ፣ ወርቅነህ ገበየሁ፣ ሙክታር ከዲር፣ ዲሪባ ኩማ፣ አከይል አዚዝ መሃመድ፣ ኡመር ሁሴን፣
አለማየሁ ቶምሳ፣ ኩማ ደመቅሳ፣ ግርማ ብሩ፣ እነዚህና ጠቅላላው የማ/ኮሚቴው።
የደቡብ ህዝብ ሥራ አስፈጻሚ የነበሩና የሆኑ፣
ሃይለማርያም ደሳለኝ፣ ሽፈራው ሽጉጤ፣ ሬድዋን ሁሴን፣ መኩሪያ ሃይሉ፣ ሲራጅ ፈጌሳ፣ ሽፈራው ተ/ሃይማኖት፣ አለማየሁ አሰፋ፣ ደሴ ዳልከ፣እነዚህና
ጠቅላላው የማ/ኮሚቴው።
ከላይ ከተጠቀሱት ባልተናነሰ ሁኔታ በዘር ማጥፋት መጠየቅ ያለባቸው፤ የትግራይ ክልል፣ የአማራ ክልል፣ የአፋር ክልል፣ የሶማሊ ክልል፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ
ክልል፣ የጋምቤላ ክልል፣ የደቡብ ክልል፣ የሃረሪ ክልል፣ የኦሮሚያ ክልል፣ የአዲስ አባባ አስተዳደር፣ የድሬደዋ አስተዳደርም ተጠያቂዎች ናቸው።
እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት የቅጥረኛ ቅጥረኛ ሆነው በማገልገል፤ የህወሓት ተባባሪ በመሆን የኢትዮጵያን ሉአላዊንት አፍርሰዋል፤ በዘር ማጥፋት ድርጊት ተካፋይ
ሆነዋል፣ ኢትዮጵያውያንን ከመሬታቸው በማፈናቀልና በመግደል እንዲሁም ንብረታቸውን በመንጠቅ ከፍተኛ ግፍ ፈጽመዋል፤ ከወያኔ በመተባባር የማምከኛ
መድሃኒት እየወጉ ዘር በማጥፋት ድርጊት ተሰማርተዋል፤ የኢትዮጵያን መሬት ለሱዳን መንግሥት እንዲሸጥ በማድረግ ተባብረዋል፤ በየክልላቸው ድብቅ
እስርቤቶችን በመሥራት ተቃዋሚዎችን እና ንጹሃን ዜጎችን ያለፍርድ አስረዋል፤ የኢትዮጵያን ህዝብ ስብአዊ መብቱን በመንፈግ ለግፍና መከራ ዳርገውታል።
ውድ የኢትዮጵያ ህዝብ ሆይ!!! ከትግራይ የመጣውና አሁን በሥልጣን ላይ ያለው ፋሺስቱ ህወሓት ሃገራችንን ተቆጣጥሮ በቅኝግዛት መዳፍ ውስጥ ካደረጋት
እነሆ ዛሬ 24 ዓመታት አልፈዋል። በነዚህ ዓምታት ውስጥ ኢትዮጵያ የባህር በር አልባ ሃገር ሆናለች፣ ለም መሬቷ ከሁመራ እስከ ሞያሌ ያለው የድንበር
ሃገራችን ለሱዳን በምልጃ ለወያኔ ጥቅም እየተሰጠ ነው፣ህዝብ ሊፈናቀል ነው፣ ከሃገሩ ከተወለደበት ካደገበት ተፈናቅሎ የት ሊገባ ነው? ይህ የአማራ ጉዳይ ብቻ
አይደለም፣ ሁሉንምየኢትዮጵያ ዜጋ የሚመለከት ነው፣ የኢትዮጵያዜጋ በሙሉ ካለአንዳች ልዩነት በአንድነት በመነሳትየሚፈለገውን የህይወት መስዋእትነት
ከፍሎ፣ ኢትዮጵያ ሃገራችንን የመሬት ወረራ እናድን። ታሪካዊ መሬት፣ ለም መሬት አሳልፈን ለሱዳን ወራሪ መንግስት በወያኔ የባንዳ ስርአትኢትዮጵያበሱዳን
አትወረርም። በየቦታው ያሉት ለም መሬቶች ለባእዳን ሃገሮች እየተቸበቸቡ ነው፣ በዚህም ምክንያት የሃገራችን ህዝብ መሬትና ሃገር አልባ በመሆን፣ ለረሃብ፣
ለእርዛት፣ ለበሽታና ለሞት ተዳርጓል፣ ግፉና በደሉ አሁንም ተጠናክሮ ቀጥሏል። ስለዚህ፣ ረሃብና በሽታ በየጊዜው እየተፈራረቁብህ እስከመቼ በባርነት
ትኖራልህ? ነፃነትህ ያለችው በእጅህ ላይ ስለሆች እምቢ ለወያኔ፣ አሁንስ በቃኝ ብለህ ተነሳ፣ አሁን የተጀመረውን ህዝባዊ አመጽበሀይልና በግለት አጠናክር።
የህዝብን ቁጣ ምንም ዓይነት ሃይል ስለማይቋቋመው ሆ ብለህ በመነሳት ሃይልህን በማሳየት ሃገራችን ኢትዮጵያን ነፃ አውጣ። የወያኔ ባርነት፣ ግድያ፣ ረሃብ፤
ስደትና ተመጽዋችነት ይብቃህ። ከኢትዮጵያዊ ዜግነትህ አልባ ሆነህ የባንዳ ልጆችና ባንዳዎች አገርህን እየዘረፉ፣ የኢትዮጵያን ሉእላዊነት እያፈረሱና እየሸጡ
እያየህ እስከመቸነው ዝምታው? አሁንስ በቃ። ፋሽስቱን ወያኔ የተዘረጋውን ክንዳችንን አናሳርፍበት።
ድል የኢትዮጵያ ህዝብ ነው!
ገብረመድህን አርአያ
ፐርዝ፣ አውስትራሊያ
ታህሳስ 2008 (ዲሴምበር 2015)

እነ ማን ነበሩ? አሁንስ ማን ናቸው? [ገብረመድህን አርኣያ ]


February 27, 2015
Ato Gebremedhin Araya

ገብረመድህን አርኣያ
(ፐርዝ፤ አውስትራሊያ)

ይህ ጽሑፍ ትኩረት የሚሰጠው በትግል በረሃ በነበርንበት ወቅት ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህ.ወ.ሓ.ት.) በክርስትና እና በእስልምና ሃይማኖቶች ላይ
ሲከተል የነበረውን አቋሙን ተቀብሮ ከነበረበት ጉድጓድ አውጥቼ ለኢትዮጵያ ሕዝብ እነማን ናቸው የሚለውን ታሪካቸውን እና የተፈጸመውን ጸረ-እምነት ግፍ
በአጭሩ ለማሳወቅ ነው።

Ato Gebremedhin Araya

ህ.ወ.ሓ.ት. ገና ሲፈጠርና ተ.ሓ.ህ.ት. ተብሎ እንደተመሰረተ ሙልጭ ያለ ጸረ-ዲሞክራሲ ድርጅት ነው። በጸረ-ኢትዮጵያነትና በጸረ- ሕዝብነት የተሰማራ
ቅጥረኛ ድርጅት መሆኑን ብዙ ጊዜ በጽሑፍና በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ለኢትዮጵያ ህዝብ ተናግሬአለሁ። የአሁኑ ጽሑፌ ህ.ወ.ሓ.ት. በሃይማኖት ላይ
ሲከተለው የነበረውን ፖሊሲ ገና ከመጀመሪያ ትግሉ አንስቶ እስከ አሁን ድረስ የነበረውን ጸረ- ሃይማኖት ተግባራቱን የኢትዮጵያ ሕዝብ በግልጽ አውቆታል።
እኔ ደግሞ የራሴን ልበል።

በ 1969 መጀመሪያ ጀምሮ “ወይን” በሚለው የድርጅቱ ልሳን መጽሔት ላይ በተደጋጋሚ “የክርስትና ሃይማኖትና አማራው” በሚል ርእስ ተጽፎ የሚወጣው
ጽሑፍ፣ “የክርስትና ሃይማኖት የአማራው ዋና መሳሪያና የግዛቱን ህልውና ማስጠበቂያ ነው፣ በመሆኑም የትግላችን ጠላት አማራውና መሳሪያው የተዋህዶ
ክርስትና ስለሆኑ አብረው እንዲጠፉ  ማድረግ አለብን” እያለ ያትት ነበር። ይህንን መጽሔት በሰፊው ለታጋዩና ለአባላቱ በማሰራጨት ሰፊ ቅስቀሳ አካሂዶበታል።
በነሐሴ 1969 “ወይን” መጽሔት አማርኛ ቋንቋም አብሮ መጥፋት እንዳለበት ሃተታ ይዞ ወጥቷል።

“ወይን” የምትለውን መጽሔት የሚያዘጋጁት ከፍተኛ የአመራር አባላት በፕሮፓጋንዳ ቢሮ ሆነው ለዚሁ ተግባር የተዘጋጁ ጽሑፎችን በስፋት የሚያሰራጩት፣
ስብሃት ነጋ፣ አባይ ፀሃየና መለስ ዜናዊ ነበሩ። እነዚህ ሶስቱ የህ.ወ.ሓ.ት. አመራር አባላት እብዶችና በጸረ- ሃይማኖት፣ ጸረ-አማራ ባህሪያቸውና አቋማቸው
በሰላማዊው ህብረተሰብና ታግዩም ጭምር በግልጽ የሚታወቁ ናቸው።

የሕዝብ ግንኙነት ቢሮ የሚመራውም በነዚህ ሶስት እብድ አመራሮች ነበር። ከዚህ በመነሳት መስከረም 1970 በጸረ-ሃይማኖት፣ በተለይም በተዋህዶ ኦርቶዶክስ
ላይ ቅስቀሳውን በስፋት ለማካሄድ በማሰብ፣ ሕዝብ ያሳምናሉ ተብለው የሚታመንባቸውን ታጋዮች መርጠው እገላ ወረዳ መሬቶ ተብላ በምትጠራ ቁሽት ውስጥ
ተሰብስበው ቦታ ተዘጋጅቶ ከላይ በተጠቀሱት ሶስቱ አመራር ሴሚናር ተዘጋጀ። በሴሚናሩ ላይ የሚከተሉት ታጋዮች ተካፍለው ነበር፤
1. መርሳ ረዳ                          9. ጉእሽ ጓእዳን

2. ሃለቃ ፀጋይ በርሄ              10. ቢተው በላይ

3. ቴዎድሮስ ሃጎስ                 11. ሃድሽ ገዛኸኝ

4. አባይ ወልዱ                     12. ሮማን ገ/ሥላሴ

5. ሃዳስ ዓለሙ                      13. አፈራ ተክለሃይማኖት

6. ኃ/ሥላሴ ገ/ኪዳን            14. ወልደገብርኤል ሞደርን

7. ሃሪያ ሰባጋድስ                   15. አዲስዓለም ባሌማ

8. ቅዱሳን ነጋ

ከላይ የተጠቀሱት ታጋዮች በተካሄደው ሴሚናር በጸረ-ክርስትና እና በጸረ-እስልምና አስተሳሰብ በሶስት ቀን ውስጥ ተጠምቀው ጨረሱ። እንደጨርሱም በሶስት
ሪጅን ተመደቡ፤ አመዳደባቸውም፤ ሪጅን 1 መርሳ ረዳ፤ ሪጅን 2 ሃለቃ ጸጋይ በርሄ፤ ሪጅን 3 አዲስዓለም ባሌማ በሃላፊነት እንዲመሩት ተመረጡ። ቀሪዎቹም
በእነዚህ የበላይ ተጠሪዎች ስር ተደለደሉ።

ሪጅን 1                                          ሪጅን 2                                               ሪጅን 3

መርሳ ረዳ (ተጠሪ)                ጸጋይ በርሄ (ተጠሪ)                     አዲስዓለም ባሌማ(ተጠሪ)

1- ጉእሽ ጓእዳድ                    1- ቅዱሳን ነጋ                              1- ቴዎድሮስ ሃጎስ

2- አባይ ወልዱ                      2- ሃዳስ ዓለሙ                            2- ወ/ገብርኤል ሞደርን

3-ኃ/ሥላሴ ገ/ኪዳን              3- ቢተው በላይ                            3- አፈራ ተ/ሃይማኖት

4-ሃርያ ሰባገድል                   4- ሃድሽ ገዛኸኝ

                                               5- ሮማን ገብረሥላሴ

በዚህ መልክ ተደራጅተው በየሪጅኑ ተሰማሩ። ድጋፍ ሰጪ የሕዝብ ግንኙነት ካድሬዎችም በየድርጅቱ በስፋት ተሰማሩ። እነዚህም በተጠናከረ ሃይል ጸረ-
ክርስትና፣ ጸረ-አማራ፣ ጸረ-እስልምና ቅስቀሳቸውን ቀጠሉበት።

 በተዋህዶ ክርስትና ላይ ሙሉ ሃይላቸውን በመጠቀም በስፋት ጸረ-ክርስትና ቅስቀሳውን በተከታታይ እሁድና ሌሎች በዓላት እንዳይከበሩና የሥራ ቀን
መሆናቸውን በማወጅ በህብረተሰቡ ላይ ካባድ ተጽእኖ አሳደሩበት። ቀሳውስትና ዲያቆናት በማንኛውም በዓላት ቤተ ክርስቲያን ከፍተው ሲቀድሱ ቢገኙ ከባድ
እርምጃ እንደሚወሰድባቸው አስጠነቀቁ። አልፎ አልፎ ተቃውሞ ይገጥማቸው ስለነበር በበላይ አመራሩ ለእነ ስብሃት ነጋ ምን እናድርግ እያሉ ሪፖርት ያቀርቡ
ነበር። ከአመራሩ የተሰጠው ምላሽ፣ ማንም ያንገራገረ ቄስ፣ ባህታዊ፣ ዲያቆን ወይም ሌላ እዛው ባለበት በሕዝቡ ፊት ግደሉት የሚል መመሪያ ተሰጣቸው።

 በዚህ መሰረት አድዋ አውራጃ እንዳባጻህማ ወረዳ የሚገኘው እንዳሥላሴ ተብሎ የሚታወቀው ጥንታዊ ቤተ ክርስቲያን መሪ አባ ሃይለሥላሴ የሚባሉ ቄስ፣
“ሃይማኖታችንን አታርክሱት፣ የተቀደሰ ሃይማኖት ነው” ብለው ስላሉ በቦታው የነበረ ጸጋይ በርሄ የሚባል ታጋይ በያዘው አጭር ጓንዴ ተኩሶ ጭንቅላታቸው
ላይ በመምታት በሕዝብ ፊት ገደላቸው። ቀሪው ምእመናን ተደናግጦና በርግጎ ተበታተነ። ሃለቃ ጸጋይ በርሄ በቤተ ክርስቲያኑ ውስጥ የነበረውን ንብረትና ሃብት
ጠራርጎ ወሰደው።

 በተመሳሳይ፣ ዛና ወረዳ የሚገኝ ቤተ ክርስቲያን መሪ የነበሩት አባ ቄስ አርአያ ከአንድ የ 90 ዓመት አዛውንት ባህታዊ ጋር ሆነው፣ “እባካችሁ ሃይማኖታችንን
አታርክሱብን” በማለታቸው ከቢተው በላይ ጋር ተደራቢ ሆኖ የሄድው አርከበ እቁባይ ሁለቱን ንጹሃን ዜጎች በሕዝቡ ፊት ገደላቸው። በስብሃት ነጋ፤ አባይ ፀሃየና
መለስ ዜናዊ የሚመራው ጸረ-ክርስትና ሃይማኖት ከላይ የተጠቀሱትን 15 ታጋዮች የተግባሩ ፋጻሚዎች በማድረግ በርካታ ቤተ ክርስቲያናትን አቃጥለዋል።
ከአድዋ፣ አክሱምና ተምቤን አውራጃዎች ብዙ ቀሳውስትና ባህታውያን እንዲሁም ዲያቆናት ሌሊትና ቀን እየታፈኑ ተውስደው የውሃ ሽታ ሆነው ቀርተዋል።

የእስልምና ሃይማኖትን በተመለከተ፤ እስልምና ተከታይ ኢትዮጵያውያን ጸሎት ለመድረግ በሚሰበሰቡበት ጊዜ እየጠበቁ ጸረ-እስልምና ሰበካዎችን ለማራመድ
በየመንገዱ ቅዱሱን ነብዩ መሃመድን እና ቅዱስ ቁርአንን ማብጠልጠልና ማራከስ በጀመሩበት ወቅት፤ ከሪጅን 1-3 በሚገኘው የእስልምና ተከታይ ሰፊ ተቃውሞ
ገጠማቸው። በተለይ በሪጅን 3 አፋሮች የእስልምና ተከታዮች ስለሆኑ ጸረ-ወያኔ ተቃውሞ በማሰማት ለእምነታችን እንሞታለን፤ እንዋደቃለን በማለት ከፍተኛ
ተቃውሞ አሰሙ። በሪጅኑ የተመደቡትን የህ.ወ.ሓ.ት. አባላት ተከታትለው በማደን ገደሏቸው። ከተገደሉት መካከል፣ ትእግስት አሰፋ፣ የኋላሸት ገ/መድህን
(አላሚን)፣ ፀሃየ አብርሃ ወዘተ ይገኙበታል። የዚህ አይነቱን ተመሳሳይ እጣ በታጋዮች ላይ በተደጋጋሚ አድርሰዋል።

የህ.ወ.ሓ.ት. አመራር ስለሁኔታው ሲጠየቅ እስከ አሁን ድረስ ድርጊቱን በመካድ በጦርነት ሞቱ እያለ ይዋሻል። በጦርነት ሳይሆን ነቢዩ መሃመድን
በማንቋሸሻቸውና ቅዱስ ቁርአንን በማቃጠላቸው በአፋር ሕዝብ የተገደሉ ናቸው። ቀሪዎቹ ማለትም አዲስዓለም ባሌማ፣ ቴዎድሮስ ሃጎስና አፈራ ተክለሃይማኖት
ጨለማን ተገን በማደግ ሸሽተው በዱር በገደል ሲያመልጡ ተሰባብረውና ገርጥተው ባንድ ወር ጊዜ አጋሜ አውራጃ ሶቦያ ደርሰው ሕይወታቸውን አዳኑ። በዚህ
ምክንያት ህ.ወ.ሓ.ት. እስከ 1976 ድረስ አፋር ውስጥ መግባት ስለፈራ እንቅስቃሴውን አቆመ።

በዚህ ወቅት በርካታ ቅዱስ ቁርአን እና መጽሐፍ ቅዱስ በህ.ወ.ሓ.ት. የተዘረፈ ንብረት ማጠራቀሚያ ውስጥ ታጉረው ለእሳት ማቀጣጠያ ይደረጉ እንደነበር
በርካታ በጊዜው የነበሩ ታጋዮች የሚናገሩት የነበረ ሃቅ ነው።

የእስልምና ታከታዩ ኢትዮጵያዊ በወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት. የተጀመረውን ጸረ-እስልምና እንቅስቃሴ በሶስቱ ሪጅን የሚኖረው አማኝ ከፍተኛ ተቃውሞ በማስነሳት
በአንድነት ቆመ። ወይ ወያኔ ይጨርሰን አለበለዚያ እኛ እንጨርሳችኋለን እንጂ በሃይማኖታችን አትገቡብንም በማለት የህ.ወ.ሓ.ትን አመራር ጉሮሮ ያዙት።
የወያኔ አመራር በሁኔታው ተደናገጠ። በገጠርም ሆነ በከተማ የሚኖረው ሕዝብ ይህንን ድርጊት የሚፈጽሙት የአመራር አባላት የሆኑት ስብሃት ነጋ፣ መለስ
ዜናዊና አባይ ፀሃየ መሆናቸውን በማወቁ እነዚህ ግለሰቦች በፍርሃቻ ከቦታ ቦታ መንቀሳቀስ አቆሙ፣ ከተንቀሳቀሱም በታጋይ እየታጀቡ ሆነ። በዚህ ጊዜ ወያኔ
በኢ.ዲ.ዩና በኢ.ህ.አ.ፓ. የተወረረበት ወቅት ስለነበረ የአመራሩ የትግል ስሜት መሬት የወረደበት ጊዜ ነበር።

 ከዚህ በመነሳት ለጸረ-ሃይማኖት ተግባር ለተመደቡት ታጋዮች አስቸኳይ ትእዛዝ በማስተላለፍ ጸረ-እስልምና እንቀቃሴአቸውን እንዲያቆሙ፣ ጸረ-ክርስትና
ሃይማኖት ሥራቸውን ግን እንዲቀጥሉበት ታዘዙ። ጸረ- ክርስትናው ቀጠለ። በህ.ወ.ሓ.ት. ነፃ መሬት የሚኖሩት የእስልምና ሃይማኖት እህቶቻን እና
ወንድሞቻችን ከዛች ቀን ጀምሮ ለወያኔ መታዘዛቸውን አቆሙ። ክርስቲያኑ ወገን የህ.ወ.ሓ.ት. ንብረት አመላላሽ እየሆነ ሲያገለግል የእስልምና ተከታዮች
ኢትዮጵያውያን ግን ሳይደፈሩ ተፈርተው ለዓመታት ቆዩ።

የካቲት 1971 የህ.ወ.ሓ.ት. 1 ኛው ጉባኤ በተካሄደበት ጊዜ የተመረጠው አመራር ማለትም፤ የድርጅቱ ሊቀ መንበር ስብሃት ነጋ፣ የፕሮፓጋንዳው ሃላፊዎች
መለስ ዜናዊን እና አባይ ፀሃየን መረጠ። እነዚህ ሶስቱ ጸረ-ሕዝብ አመራሮች ሃይላቸውን እና ጉልበታቸውን በማጠናከር ድርጅቱ ያወጣውን በርካታ አዳዲስ
ፖሊሲ ግንባር ቀደም በማድረግ በሥራ ላይ ማዋል ጀመሩ። እነሱም፣ የተዋህዶ ክርስትና ሃይማኖት የአማራው መሳሪያና መገልገያ ስለሆነ፣ እግዚአብሄር የሚባል
ነገርም ስለሌለ፣ ከአሁን ጀምረን ከነፃ መሬታችን ጠራርገን ማጥፋት አለብን። ለወደፊትም የሃገራችን የትግራይ መንግሥት ሲቋቋም ሕዝባችን ከማንኛውም አጉል
እምነቶች ነፃ የሆነ ሃገር እንመሰርታለን በማለት የህ.ወ.ሓ.ት. አመራር ወሰነ።

ከላይ የተጠቀሰው እንዳለ ሆኖ፣ በአዲስ ጉልበትና አዲስ ጸረ-ተዋህዶ ክርስትናን ማዳከሚያ ፖሊሲ ተጠናክሮ ወጣ። በተግባር ከተፈጸሙት መካከል፣

1.  በህ.ወ.ሓ.ት. ነፃ መሬት የሚገኙት አብያተክርስትያናት ያላቸውን ሃብትና ንብረት በሙሉ ለህ.ወ.ሓ.ት. እንዲያስረክቡ ታዘዘ፣

2.  ቄሶች ቆባቸውን እና ጥምጥማቸውን አውልቀው በመጣል የህ.ወ.ሓ.ት. “ወየንቲ” (ሚሊሻ ማለት ነው) እንዲሆኑ ተወሰነ፤ በተግባርም ታየ። ቄሶች
የህ.ወ.ሓ.ት. ምንሽር፤ ጓንዴ፤ አልቤን እየተሸከሙ የህ.ወ.ሓ.ትን ነፃ መሬት ጠባቂ ሆኑ።

3. በህ.ወ.ሓ.ት. ነፃ መሬት የሚገኙ ዲያቆናት ትዳር የመሰረተ ትዳሩን አፍርሶ ከነሚስቱ ወደ ትግል ሜዳ እንዲቀላቀሉ፣ ትዳር የሌለው ደግሞ በቀጥታ ወደ ትግሉ
እንዲገባ ተብሎ ተወሰነ። ብዙ ትዳር ፈርሶ በውዴታም በግዴታም የህ.ወ.ሓ.ት. ታጋይ ተደረጉ።

ወላጆች ጧሪ አልባ ሆነው ቀሩ። አብያተ ክርስቲያናት ካለ ቀዳሽና አገልጋይ ክፍት ሆነው ቀሩ። አብያተ ክርስቲያናት በዘራፊው የህ.ወ.ሓ.ት. ማፊያ ቡድን
ተዘረፉ። በወያኔ አመራር የተዘረፈው ጥንታዊና ታሪካዊ መጽሐፍት፤ ውድና ብርቅ ጥንታዊ ታሪካዊ ንብርቶች ሲዘረፉ፣ በርካታ የግእዝ የብራና መጽሐፍትና
ቅዱሳን መጽሀፍት ተቃጠሉ።
ይህንን ጸረ-ሃይማኖት ድርጊትና የማውደም ሥራ እንዲከናወን በተለያዩ ጊዜያት ትእዛዝና አመራር የሰጡት፤ ስብሃት ነጋ፣ መለስ ዜናዊና አባይ ፀሃየ ነበሩ።
በተባባሪነት ተጨማሪ እርዳታ የሚያደርጉት ደግሞ፣ አርከበ እቁባይ፣ ኤርትራዊው ጻድቃን ገብረተንሳይ፣ አውአሎም ወልዱ፣ ዘርአይ አስገዶም፤ ስየ አብርሃ፣
ስዩም መስፍን ሳይጠቀሱ የማይታለፉ ናቸው።

እነዚህ የአመራር አባላት የነመለስ፣ አባይና ስብሃት ታማኝና አገልጋይ አሽከሮች በመሆን ሕዝበ እስላሙን እና ክርስቲያኑን ሲያቃጥሉ የታዩ ናቸው። ብዙ አብያተ
ክርስቲያናትንም በማቃጠል አውድመዋል፡

ይህ በዚህ አይነት እየቀጠለ ባለበት ጉዞ፣ ከየአብያተ ክርስቲያናቱ በውድም በግድም የለቀቁ ቄሶችና ዲያቆናት የካድሬ ሴሚናር ለሳምንታት ለመስጠት
የሚከተሉት “መሪሕ ባእታ” ካድሬዎች ተመረጡ፤

1. ሙሉጌታ ጫልቱ

2. ዘርአይ አስገዶም

3. መርሳ ረዳ

4. አክሊሉ ደንበአርቃይ

5. ገብረኪዳን ደስታ

6. ጎበዛይ ወ/አረጋይ

7. አባይ ወልዱ

 8. ቅዱሳን ነጋ

 9. ግደይ በርሄ

 10. ቢተው በላይ

እነዚህ ካድሬዎች በሪጅን 1 እና 2 በመመደብ በተለያዩ ቦታዎች በመሰማራት ቀሳውስትና ዲያቆናትን ከ 1973 መጀመሪያ አንስቶ ለስድስት ወራት በመዘዋወር
የማርክሲስም ሌኒኒዝም ትምህርት በማስተማር በክለው ጸረ-ክርስትና ሃይማኖት አደረጓቸው። በሚመረቁበት ጊዜ በእነ ኢያሱ በርሄ የሚመራው የባህል ቡድን
በበዓሉ ላይ በመገኘት ቀሳውስቱ እስክስታውን (ስእሲኢት) አወረዱት፣ አምላክን አወገዙት፣ “ክርስትና ሃይማኖት ከአማራው ጋር አብረው ይደመሰሳሉ” እያሉ
በየስብሰባው መክፈቻ መፈክራቸው አደረጉት።

4. በህ.ወ.ሓ.ት. ነፃ መሬት የሚከተሉት በአዋጅ ታግደው ነበር። በሕዝብ ግንኙነት በኩል ተፈጻሚ እንዲሆኑም ትእዛዝ ተሰጥቶባቸው ነበር፣ እነሱም

 4.1 በህ.ወ.ሓ.ት. ነፃ መሬት ሠርግ ታገደ

4.2 ተስካር (ተዝካር) እና የሞት ፍትሃት ታገደ

4.3 አዲስ ለሚወለዱ ሕፃናት ክርስትና እና ጥምቀት ታገደ

4.4 በየወሩ በመሰባሰብ ጸበል ፀዲቅ ማድረግ ታገደ

4.5 በህ.ወ.ሓ.ት. ነፃ መሬት በየትኛውም ቦታ የሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት በየዓመቱ የሚያካሂዱት በዓላት ታገዱ።

ከላይ የተጠቀሱትን የህ.ወ.ሓ.ት ትእዛዝ የጣሰ እንደ ጸረ-ህ.ወ.ሓ.ት ተቆጥሮ ሃለዋ ወያነ 06 ገብቶ አስፈላጊው እርምጃ ይወሰድበታል። ሃብት ንበርቱ
ለህ.ወ.ሓ.ት ገቢ ይደረጋል። የፓርቲው የሕዝብ ግንኙነት ታጋዮችም ይህንን ተግባራዊ አደርገውታል። ስለሆነም ሕዝብ በሃሰት እየተከሰሰ ሃለዋ ወያነ በመግባት
የስንቱ ሕይወት በከንቱ ጠፍቷል። ንብረታቸው ተወርሶ እናትና ልጆቿ ለክፉ መከራ ተጋልጠዋል። አብያተ ክርስቲያናት ገንዘባቸውና ሃብት ንብረታቸው
ተዘርፏል። ይህ በ 1969 የተጀመረው ድርጊት ህ.ወ.ሓ.ት እስከ መጨረሻው ቀጥሎበት ፖሊሲውን በተግባር አውሎታል።

ከዚህ ጎን ለጎን ደግሞ በ 1969 መጀመሪያ ህ.ወ.ሓ.ት እንደ ግንባር ቀደም ፖሊሲው ያደረገው አማራ የትግራይ ሕዝብ ጠላት ነው የሚለውን ነበር። ለዚህ ዓለማ
ብለው የህ.ወ.ሓ.ት አመራር በፕሮግራሙ (ሕገ ደንቡ) የተጻፈውን ቀዳሚውን ፖሊሲውን በአጭሩ እንመልከት፤
አማራው በትግራይ ሕዝብ ላይ የሚፈጽመውን ተጽእኖ በማጠናከር በትግራይ ሕዝብ ላይ በሚያካሂደው የኢኮኖሚ ብዝበዛ ሕዝባችንን ለድህነት፤ ለረሃብ፤
ለውርደትና መንከራተት ዳርጎታል። ይህንን ግፍና በደል ጨቋኙ የአማራ ብሄር ሆን ብሎ ፈጽሞታል። በዚህም የተነሳ የትግራይ ሕዝብ በኑሮው እንዲጎሳቆል፤
ለሥራ አጥነት፤ ለሽርሙጥና፤ ለስደት፤ ለለማኝነትና መንከራተት ዳርጎታል። በተጨማሪም የትግራይን ሕዝብ ታሪኩን፣ ቋንቋውን እና ባህሉን እንዲጠፋ
አድርጓል። የሶስት ሺህ ዓመታት ታሪካችንን ተነጥቀን የአማራው መመኪያና የግል ታሪኩ አድርጎታል። የዛሬይቱ ኢትዮጵያ ያላት ታሪክ ከንጉሥ ምኒልክ
የሚጀምርና እንደሃገር የኖረችውም ከ 100 ዓመት አይዘልም። ኢትዮጵያ እንደ ሃገር የተፈጠረችው በአማራው ተስፋፊነት የተነሳ ስለሆነ ከምኒልክ ንግሥና በኋላ
ነው።

የአማራው ብሄር የትግራይን ሕዝብ ከአቅሙ በላይ ግብር እንዲከፍል በማድረግና በማስገደድና ጭቆናውን በማራዘም የትግራይን ሕዝብ ከሰብአዊ ፍጡር ውጭ
አድርጎታል። የትግራይን ሕዝብ እንደ እንሰሳ በመቁጠር በሚደርስበት ጭካኔ የተሞላ አገዛዝ (ኢሰብአዊነት) ድህነት፣ ረሃብ፣ ውርደትና ስደት እንዲደርስበት
አድርጓል። በተጨማሪም የትግራይ ሕዝብ ለረጅም ዘመን ሰብአዊና ፖለቲካዊ መብቱ ተንፍጎ ሲጠላና ሲናቅ እንዲሁም አድልዎ ሲፈጸምበት ቆይቷል። ይህንን
በደል ጨቋኟ የአማራ ብሄር ሆን ብላ እንደመንግሥት መመሪያዋ አድርጋ ስትሠራበት ነበር። ከላይ በጥቂቱ የዘረዘርኩት በህ.ወ.ሓ.ት. ፕሮግራም ግጽ 8-14፣
15-16፤ 18 ላይ ተመልክቷል። በአጠቃላይ ፕሮግራሙ ከመነሻው እስከ መጨረሻው አማራን ይወነጅላል። አሁን ደግሞ ደርግ ቀጥሎበታልም ይላል።
የትግራይን ሕዝብ ቂሙን እና ጥላቻውን እያለ ይገልጻል። ጨቋኟ አማራም ሕብረተሰባዊ እርፍትና ስላም አታገኝም ብሎ ይደመድማል። ገጽ 16 ላይ ይመልከቱ።

ሁሉም ኢትዮጵያዊ እንደሚያውቀው በኢትዮጵያ ውስጥ የአማራ መንግሥት የሚባል የለም፣ አልነበረምም። ኢትዮጵያ ብዙ ነገሥታትን አፍርታለች።
ነገሥታቱም የሚነግሡት በዘር ሃረጋቸው ነበር። ይህም የቤተ መንግሥቱን መቀመጫ በሃይል ሳይሆን በቅብብሎሽ የሚደረግ ነበር። የአክሱም ቤተ መንግሥት
ወደ ላስታ ተዘዋወረ፣ ከዚያም ወደ ሸዋና ጎንደር ሲዘዋወር በነገሥታቱም በሕዝቡም ተቀባይነት እያገኘ ነበር። በመጨረሻም ወንበሩ ሸዋ፣ አዲስ አበባ ላይ ሆነ።
አፄ ኃ/ሥላሴም በዚሁ በዳግማዊ ምኒልክ ቤተ መንግሥት ውስጥ ነገሡ። የአፄ ኃ/ሥላሴ መንግሥትም ከኦሮሞ፣ ከትግራይ፣ ከኤርትራ፣ ከአማራ፣ አፋር፣ ጉራጌ
ወዘተ ኢትዮጵያውያንን ማእከል ያደረገ ከፍተኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ነበራቸው። ከሚኒስቴር ዲኤታ እስከ መምሪያ ሃላፊዎች ሁሉንም ኢትዮጵያውያን
ያቀፈ መንግሥት ነበር።

እንዲያውም ቁልፍ የሆኑትን የሚንስቴር ቦታ ይዘው የነብሩት ትግሬዎች ነበሩ። በሥልጣን ክፍፍሉ አድልዎ አይታይም ነበር። በጤና እና በትምህርት ዋን
ተጠቅሚ ትግራይ ነበረች። በዚህም አድልዎ አልታየም። አርመኔያዊ አገዛዝ፣ ኢሰብአዊነት (Dehumanisation) እያለ የህ.ወ.ሓ.ት. ፕሮግራም የሚለፍፈው
እንደዚህ አይነት ተግባር በትግራይ አልታየም። እውነቱን እንነጋገር ከተባለ የአፄ ኃ/ሥላሴ መንግሥት ምርጥ ምርጡን ለትግራይ ይሰጥ የሚል ስርዓት ነበረው።
የትግራይ ሕዝብም ንጉሠ ነገሥቱን ከልብ ይወዳል፤ ንጉሡም የትግራይን ሕዝብ ይወዱ ነበር። ደርግ አፄ ኃ/ሥላሴን እንደገደላቸው ባወቀ ጊዜ የትግራይ ሕዝብ
ከትንሽ እስከ ትልቁ ደርግን ክፉኛ አውግዞት ነበር። የትግራይ ሕዝብ ከአፄ ኃ/ሥላሴ ሞት በኋላ በኑሮው የተጎሳቆለና ለችግር የተጋለጠ ሕዝብ ሆነ። በደርግ
ስርዓትም ቢሆን የትግራይ ሕዝብ ለችግርም ሆነ ለረሃብ ብዙ የተጋለጠ አልነበረም። ደርግ የመሬት አዋጁን በትግራይ ውስጥ ተግባራዊ አላደረገውም።
ምክንያቱም የእርሻ መሬቱ አነስተኛ በመሆኑ ነበር። ደርግ በሥልጣን ላይ በነበረበት ጊዜ በትግራይ ሕዝብ ላይ የፈጸመው ወንጀል የለም። በኑሮም
አልተጎሳቆለም። በቀይ ሽብርም ቢሆን የተጠቃው አማራው ነበር። የትግራይን ሕዝብ ያጠቃ፣ ለድህነት የዳረገ፣ ለስደት፣ ለሸርሙጥና እና ለመንከራተት
ያበቃውና ችግርና መከራ ይዞለት የመጣው ህ.ወ.ሓ.ት. ብቻ ነው። የህ.ወ.ሓ.ትን ፕሮግርራምና አፈጻፀሙን ካየን፣ ተግባራዊንቱን ደግሞ እንመልከት።

ወደዚህ ከመግባታችን በፊት ግን መመልከት ያለብን ነጥብ አለ። የአፄ ኃ/ሥለሴ መንግሥት ሃገር አቀፍ የሆነ ስርዓት እንጂ በአማሮች ብቻ የሚመራ መንግሥት
አልነበረም። አማራው እንደቀሪው የኢትዮጵያ ሕዝብ እንጂ የተለየ ጥቅም ተቀባይ አልነበረም። እውነታው ይህ ሆኖ እያለ ህ.ወ.ሓ.ት. ለምን አማራውን ብቻ
በጨቋኝነት፣ በዝባዥነትና በጸረ-ሰውነት ፈረጀው? ህ.ወ.ሓ.ት. በ 48 ገጾች ሆን ብሎ አማራውን ለማጥቃት ያሰናዳው ፕሮግራም ወንጀል ነው። ከትግሉ መነሻ
ጀምሮ አማራን ለማጥፋት 48 ገጽ ፕሮግራም ያወጣው ህ.ወ.ሓ.ት. ነው። አሁንም በሥልጣን ላይ ሆኖ በአማራው ላይ የዘር ማጥፋት ድርጊት የሚፈጽመው
ህ.ወ.ሓ.ት. ነው። ፕሮግራሙን አርቅቀው እንዲተገበር ያደርጉት እነማን ናቸው?

ዝርዝር ስማቸውን እንመልከት፤

1. አረጋዊ በርሄ                                          8. ተወልደ ወ/ማርያም

2. ስብሃት ነጋ                                           9. ገብሩ አስራት

3. መለስ ዜናዊ                                          10. አርከበ እቁባይ

4. አባይ ፀሃየ                                            11. ጻድቃን ገብረተንሳይ


5. ሥዩም መስፍን                                       12. ዘርአይ አስገዶም

6. አውአሎም ወልዱ                                    13. ግደይ ዘርአጽዮን

7. ስየ አብርሃ

ከነዚህ በተጨማሪ ከዚህ አለም በሞት የተለየው አታክለት ቀጸላ፣ በስብሃት ነጋ የተገደለ፤ አስፍሃ ሃገኦስ፣ ታሞ የሞተ፤ ግደይ ዘርአጽዮን ከ 1969 ጀምሮ
ህ.ወ.ሓ.ትን በጸረ- ዲሞክራሲነቱና በሽብርተኝነቱ ያወገዘ፤ ራሱን ከማንኛውም አስከፊ ተግባር ያገለለ፣ በታጋዩ ተከብሮና ታቅፎ የቆየና በ 1977 ከህ.ወ.ሓ.ት.
በመለስና በስብሃት ተባሮ የወጣው ኢትዮጵያዊ ይገኝበታል።

በህ.ወ.ሓ.ት. ፕሮግራም በገጽ 16 ተጽፋ የምትገኘው ደርግንም የአማራ መንግሥት በማለት በመፈረጅ ታወግዛለች። ደርግ ግን የአማራ አልነበረም። ከዘረኝነት
የጸዳ ነበር። የደርግ ስርዓት ሁሉንም ኢትዮጵያውያንን ያቀፈ ነበር። ህ.ወ.ሓ.ት. ይህን ሁሉ ውሸት የሚደረደረው ዋናው ምክንያት አማራውን ለማጥቃት
የተቀነባበረ “ላም ባልዋለበት ኩበት ለቀማ” ነው። በገጽ 16 መጨረሻ ላይ ጽሑፉ እንዲህ በማለት ያጠቃልላል፣ “ጨቋኟ አማራም ህብረተሰብአዊ እረፍትና
ሰላም አታገኝም” ይላል።

“ወይን” የሚባለው የህ.ወ.ሓ.ት. ልሳን መጽሔት ከ 1969 መጀመሪያ በአማራው ላይ እንዲፈጸሙ በመሬት ላይ ተግባራዊ መሆን አለባቸው ተብለው በአጭርና
በረጅም የትግል ጉዞ የተግባር ዝርዝር ሃታታ በስፋት በመዘርዘር አውጥተዋል። ከተዘረዘሩትም አንዱ የአማራው ሕዝብ እረፍትና ሰላም አያገኝም ለመኖርም
አይችልም የምትለው የህ.ወ.ሓ.ት. አቋምና ፖሊሲ ይዛለች። ህ.ወ.ሓ.ት. በአማራው ላይ አጸፋዊ እርምጃ ይወስዳል። እርምጃውም አማራው ከመኖር ወደ
አለመኖር ይለወጣል። በዚህ መሰረት በወይን መጽሔት የተዘረዘረው በጥር 1969 ወደ ተግባር ተለውጦ አማራው በተገኘበት መግደል ተጀምሮ ከዛም ወደ
ወልቃይት ፀገዴ ተሸጋግሮ የዘር ማጥፋት ተካሂዷል።

1. ማንኛውም በህ.ወ.ሓ.ት. ነፃ መሬት የሚኖር አማራ ከትግራይ ለቆ በአስቸኳይ ይውጣ። በሕዝብ ግንኙነት ከያሉበት እየተለቀሙ በርካታ በጡረታ የተገለሉ
ጦር ሰራዊት፣ ፖሊስ፣ ፊናንስ ፖሊስ፣ በሌላ የመንግሥት ሥራ ሲሰሩ የነበሩ በተለያዩ ቦታ ይኖሩ የነበሩ፤ ከትግራይ ሚስት አግብተው፤ ልጆች ወልደው
ብዙዎቹም ልጆቻቸው ለትዳር የበቁ የልጅ ልጅ ያዩ ናቸው። ይህ ድንገተኛ ዘረኛ የህ.ወ.ሓ.ት. ፖሊሲ እንደተላለፈ አማራውም ከየቦታው እየተያዘ ሃለዋ ወያነ 06
ገብቶ ይጠፋል፣ ንብረቱም ይወረሳል። የትግራይ መሬት ለትግራይ ሰዎች ብቻ በማለት ከሃገራችን ልቀቁልን ይላል። በትግራይ በ 1969 የተጀመረው አሁን
አማራው ከተለያየ ቦታ እየተጠረገ ተገፍቶ፣ ተፈናቅሎ በረሃ ላይ ወድቆ ይገኛል። ስለዚህ ከመሬታችን ውጡልን የተጀመረው በ 1969 በህ.ወ.ሓ.ት. ሲሆን
አሁንም ይህንን ክልል ተብለው የሚጠሩ የረጅም ጊዜ ውጥን ህ.ወ.ሓ.ት. በተግባር እፈጸመው ይገኛል። ከህ.ወ.ሓ.ት. ትግል መነሻ ጀምሮ እስከ ዛሬ አማራ ዘሩ
እየጠፋ ነው።

2. ኢ.ህ.አ.ፓ. አባይ ኢትዮጵያ ከትግራይ ውጣ ሲባል፣ ትግራይ ኢትዮጵያ እኛም ኢትዮጵያውያን ነን ብለው አንወጣም በማለታቸው ለጥቃት ተዳረጉ።

“ወይን” መጽሔት ከ 1969 ጀምሮ በተከታታይ የሚያወጣው ጽሑፍ በህ.ወ.ሓ.ት. ፕሮግራም ላይ የተቀመጡ የረጅም ጊዜ እቅድ በመተንተን እና በማብራራት
ለታጋዩ ለውይይት በማቅራብ ሲያብራራ፣ ኢትዮጵያ ወይም ሞት ብሎ የሚናገረውን አማራ ማጥፋት ከሱም ጋር አብሮ የሚቀበረው አማርኛ ቋንቋ ይሆናል
ይላል።

በህ.ወ.ሓ.ት. ፕሮግራምና በወይን መጽሔት እንደተዘገበው፣ አማራው የትግራይ ሕዝብ ጠላት እንደመሆኑ በግንባር ቀደምትነት ህ.ወ.ሓ.ት. አማራውን ማጥፋት
ግዴታው ነው ይላል። ኢትዮጵያን ለማጥፋትና ከዓለም ካርታ ፍቆ ለማስወጣት አማራው ሲጠፋ ብቻ ነው በማለት ወይን መጽሔት ይዘረዝራል። ከጎንደር
ጠ/ግዛት ከወሎ ለምና ሰፊ መሬት የነጠቀው ወያኔ በፕሮግርራሙ መቅድም V ላይ እንደዘረዘረው እውን ሆኖለታል። በሰፊና ለም መሬት የተከበበች ትግራይ
“የትግራይ ዲሞክራሲያዊ ሪፓብሊክ” ነፃ ሃገር ማቋቋም ግብ አማራው ከጠፋ ተቀናቃኝ አይገጥመኝም በማለት የታቀደ የረጅም ጊዜ የስትራተጂ እቅድ ቀስ በቀስ
ወደ ተግባር የሚለወጥ ነው።

የህ.ወ.ሓ.ት. አመራር ኢትዮጵያን እገዛለሁ የሚል ተስፋም ህልምም አልነበረውም። ደርግ ተዳክሞ በራሱ ጉዞ እንደጠፋ ህ.ወ.ሓ.ት. በለስ ቀንቶት ግንቦት 1983
ኢትዮጵያን እንደተቆጣጠረ እንደ ዋናው የፖሊሲ ፕሮጀክትና እቅድ በ 1984 መጀመሪያ በተግባር ላይ ዋለ። አማራውን ለብዙ ዓመታት ከኖረበት ቦታ
ያፈራውን ሃብትና ንብረቱን፤ በትዳር ከኦሮሞው፣ ከሲዳማው፤ ከወላይታው ጋር ከተሳሰረበት ለአማራው “ነፍጠኛ፣ ተስፋፊ” የሚል ተለጣፊ ስም በመስጠት
የአማራው ዘር እየተፈለገ በሁሉም እድሜ የሚገኙትን እየሰበሰበ በጥይት በመደብደብ፤ በገደል በመወርወር ፈጅቷል። ይህንን ተግባሩን እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ
በመቀጠል በቤንች ማጂና ጉራ ፈርዳ ተመሳሳይ ድርጊት ፈጽሟል። ሊገድላቸው ያልቻለውን ደግሞ የማንገላታት ተግባሩን ቀጥሎ የአማራውን ብሄረሰብ እየነጠለ
ከጉራ ፈርዳ፤ ከቤኒሻንጉል እንዲባረሩ በማድረግ ለክፉ ሰቆቃ ተዳርገዋል። ህ.ወ.ሓ.ት. ይህንን ሁሉ የሚያደርገው ከመመስረቱ ጀምሮ የወጠነውን እቅድ
ተግባራዊ ለማድረግ ነው።

ይህንን ለመተግበር ወያኔ አስቀድሞ ያዘጋጀው እቅድ የአማራውን ቦታ ማጥበብ ነው። ትግራይ ከበጌምድርና ከወሎ ሰፊና ለም መሬት ወስዳለች። ከወሎ ሰፊ
መረት ወደ አፋር ተከልሏል፤ የጎጃም መሬት ለአፋርና ለሌሎች ተሰጥቷል፤ ሸዋ እንዳለ የኦሮሞ ሆኗል። በዚህ አይነት የአማራው መሬት ተከፋፍሎ የቀረችው
መሬት የበሬ ግንባርም አታክልም። አንድ ነገር ካልተደረገ በስተቀር ነገ ደግሞ ከዚችው ከቀረችው መሬት ውጣ ሊባል ይችላል። ህ.ወ.ሓ.ት. ይህንን አማራውን
የማጥፋት “Systematic elimination and genocide” ዋናው ፖሊሲ አድርጎ የተነሳው ገና ትግራይ በረሃ እዳለ ነው። አማራውን መግደል፤ ካልተቻለም
በዘዴ ማጥፋት ብሎ ያቀደውን አሁን በግልጽ እያስፈጸመው ነው። አማራው ከሌላው ኢትዮጵያዊ ወገኑ ጋር በመሆን እኩል መስዋእትነት ከፍሎ ሃገራችንን ዳር
ድንበሯን በማስከበር ለብዙ ሺህ አመታት በነጻነት ያቆየን የሕዝብ አካል ነው።

ህ.ወ.ሓ.ት. አማራውን ለምን በጠላትነ ፈርጆ ያጠቃዋል? ለዚህ ብዙ ምክንያቶች መስጠት ቢቻልም ዋና ዋንዎቹን አንድ ሁለት ልበል፤

1. አማራውም ሆነ ቀሪው የኢትዮጵያ ሕዝብ በኢትዮጵያዊነቱ የሚኮራ ነው። ኢትዮጵያዊነቱን አምርሮ የሚወድና የሚያፈቅር አማራ ነው ብሎ ስለሚያስብ
አማራ ካልጠፋ ኢትዮጵያን ማጣፋትም ሆነ ማፍረስ ቀላ አይሆንም የሚል ግምት አለው። ስለዚህ አስቀድሞ የአማራውን አከርካሬ መስበር ከተቻለ
ኢትዮጵያዊነትም አብሮ ይሰበራል የሚል ሕልም ስለአለው ነው።

2. ወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት. ሃገሪቱን በቋንቋና በሃይማኖት ከፋፍሎ እርስ በርሱ በማፋጨት ቂም በቀል እንዲይዝና አዳክሞ አገዛዙን ማቅለል ከበረሃ ይዞት የመጣው
ውስጣዊና ድብቅ ፖሊሲው ነው።

3. በዚች ዓለም ብዙ የተለያዩ ቋንቋዎች ይነገራሉ። ቢሆንም ብሄራዊ ቋንቋ የሌላቸው ሃገሮች የሉም ማለት ይቻላል። ኢትዮጵያ ሃገራችንም ከ 85 በላይ የተለያዩ
ቋንቋዎች የሚነገርባት ሃገር ናት። ይሁን እና ለብዙ ዘመናት እንደብሄራዊ ቋንቋ ሲያገለግል የቆየው ግን በአማርኛ ነው። በኢትዮጵያ ውስጥ የትኛውም ቦታ
ቢኬድ አማርኛ ተናጋሪ አይጠፋም። የአማርኛ ቋንቋ መግባቢያ፣ መወያያና ሃሳብ ለሃሳብ መለዋወጫ ከሆነ በሺህ የሞቆጥር ዘመን አልፏል።

ወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት. የአማርኛ ቋንቋ የጠላት ቋንቋ ስለሆነ መጥፋት አለበት ብሎ በፖሊሲ ደርጃ ይዞ የተነሳው ከ 1967 ጀምሮ ነው። ኢትዮጵያን በቅኝ ግዛት
ስርዓቱ ስር እንደወደቀች፤ ክልል ብሎ ከፋፍሎ እንዲያመቸው በከፋፈላቸው ግዛቶቹ በት/ቤቶች፤ በፍርድ ቤቶች፣ በመንግሥት መስሪያ ቤቶች አማርኛ ጥቅም
ላይ እንዳይውል አገደ። ወያኔ ሥልጣኑን ከያዘ ወዲህ የተወለዱ ሕፃናት በትግራይ፣ ኦሮም፣ አፋር፣ ሲዳሞ፣ ጋምቤላ ወዘተ አማርኛ የማይናገረውና የማይሰማው
በርክቷል። ይዞት በመጠው የጫካው ፖሊሲ አማካኝነት አማርኛን እያዳከመ በመቅበር ላይ ይገኛል። ወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት. የአማርኛ ቋንቋን በማዳከሙ ምን ትርፍ
ያገኛል? የሚሉ አይጠፉም። በጥቂቱ ላስረዳ፤

1. የኢትዮጵያዊነት ብሄራዊ እምነትን ያዳክማል፤ ቀስ በቀስም ኢትዮጵያዊነትን ይደመሰስላል፤ ሃገር አልባና ባይተዋር ያደርጋል። የግል መገለጫና ማንነትን
ያጠፋል።

2. ብሄራዊ ቋንቋ ስለማይኖር ከተወለድክበት ክልል መውጣት አትችልም። በማንኛውም የኢትዮጵያ ግዛት ተዘዋውሮ መሥራት አይቻልም። ይህ ሁሉንም
የኢትዮጵያ ዜጋ የሚመለከት ነው። ይህ የወያኔ ፖሊሲ ወጣቱን ኢትዮጵያዊ አይኑን እና አእምሮውን ሸፍኖ ዜግነቱን እንዲረሳ የታቀደ ተንኮል ነው።

3. ብሄራዊ ቋንቋ እንዳይኖር እየተገበረ ስለሆነ፤ አመለካከትና አስተሳሰብ ከመንደር የዘለለ አይሆንም። ኢትዮጵያዊ ታሪክ፣ ባህልና ማንነት አብሮ ይጠፋሉ።

4. ብሄራዊ ቋንቋ ካልኖረ እድገትና ልማት በምንም ተአምር በሃገሪቱ አይታይም። ይህም አንዱ የህ.ወ.ሓ.ት. ጸረ-ልማት ፖሊሲ ነው።

ወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት. ክልል ብሎ ያስቀመጣቅቸው የኢትዮጵያ ሕዝብና ብሄራዊ የሆነውን የአማርኛ ቋንቋ በማዳከምና በማጥፋት ነው። አንዱን ክልል በሌላው ላይ
መጠራጠርና ጥላቻ እንዲፈጥር ቢጥርም የፈለጉትን ያህል አልተሳካላቸውም። በሕዝቡ ብርታትና አልበገር ባይነት በተቻለው ሁሉ ኢትዮጵያዊነቱን ጠብቆ
የሚኖር ኩሩ ሕዝብ እንደሆነ ይገኛል። የኢትዮጵያ ሕዝብ የህ.ወ.ሓ.ትን ማንነት አውቆ ድርጊቱን በተለያየ መንገድ መግለጽ ከጀመረ ከራርሟል።

ስለዚህ ህ.ወ.ሓ.ት. ይህንን የአማራውን የዘር ማጥፋት (Genocide)የረጅም ጊዜ እቅድና ፖሊሲ በማውጣትና በመተግበር በዋናነት የሚጠየቁት፤ ከነዘር
ሃረጋቸው፤ እነማን ናቸው የሚለውን እንመልከት፤

1. መለስ ዜናዊ፣ በአባቱም በእናቱም ሕዝብና ሃገር ያጠፋ የባንዳ ዘር ኤርትራዊ

2. ስብሃት ነጋ፣ በእናቱ የባንዳ ልጅ ኤርትራዊ (በናቱ በኩል)


3. አባይ ፀሃየ፣ የባንድ ልጅ አክሱም

4. ሥዩም መስፍን የባንዳ ልጅ ኤርትራዊ

5. አርከበ እቁባይ፣ የባንዳ ልጅ አድዋ

6. ዶ/ር ሰሎሞን እንቋይ፣ የባንዳ ልጅ ኤርትራዊ (በአባቱ በኩል)

7. ጸጋይ በርሄ፣ የባንዳ ልጅ ኤርትራዊ

8. ጻድቃን ገብረተንሳይ፣ የባንዳ ልጅ ኤርትራዊ

9. ቴዎድሮስ ሃጎስ፣ የባንዳ ልጅ ኤርትራዊ

10. አባይ ወልዱ፣ የባንዳ ልጅ ኤርትራዊ (በአባቱ በኩል)

11. ቴዎድሮስ አድሃኖም፣ የባንዳ ልጅ ኤርትራዊ

12. ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል፣ የባንዳ ልጅ (የሻእቢያ ፈዳያን የነበረ) ኤርትራዊ

13. አዜብ መስፍን፣ እድገቷ ኤርትራና ሱዳን ፀገዴ (ጸረ-አማራ)

ከላይ የተዘረዘሩት ሁሉም ወላጆቻቸው የጣልያን ወራሪን በባንዳነት አሽከር ሆነው እያገለገሉ፣ ኢትዮጵያን የወጉና ሕዝቧን ያስፈጁ የጠላት ልጆች ናቸው።
የወላጆቻቸውን ፈለግ በመከተል ወላጆቻቸው የሰጧቸውን አደራ በመከተል አሁንም በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ ጥቃትና በደል እየፈጸሙ ነው። ኢትዮጵያን
በማፍረስ፣ ሃብትና ንብረቷን በመመዝበርና በዘር ማጥፋት ወንጀል በመሰማራት በሕግ የሚያስጠይቃቸውን ድርጊት እየፈጸሙ ናቸው። ብ.አ.ዴ.ን. እና
ኦ.ህ.ዴ.ድ. እንዲሁም የደቡብ ህዝቦች ንቅናቄም በዘር ማጥፋት አስፈጻሚነታቸው በወንጀል ተጠያዊ ናቸው።

ይህንን የወያኔ ህ.ወ.ሓ.ትን እና የግብረአበሮቹን ሃገርና ሕዝብን የማጥፋት ተግባራቸው የመግቻው መፍትሄ ምንድን ነው? ለሚለው፤ እከሌ ከእከሌ፤ ፓርቲ
ከፓርቲ፤ ግንባር ከግንባር፣ ወገን ከወገን ሳይለያይ ሁሉም እጅ ለእጅ ተያይዞ አሻፋረኝ፣ አልገዛም፣ በቃኝ ብሎ በአጠቃላይ አንድ ሆኖ የሕዝብ አመጽ ማስነሳት
ብቻ መፍትሄ ያመጣል እላለሁ።

ኢትዮጵያና ሕዝቧን እናድን

ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር !

ህ.ወ.ሓ.ት.እና  ኢትዮጵያ (ገብረመድህን አርአያ)


December 20, 2017

250
SHARES
ShareTweet
                                

 ሕዳር 2010 ዓ.ም.                 .


ገብረመድህን
አርአያ
        የህ.ወ.ሓ.ት.ወያኔ መሪዎች አሁን በስልጣን ያሉ ፤ ከድርጅቱ የተባረሩ መሪዎች ጨምሮ  ሁሉ፤ ያ የተፈጥሮ ባህሪያቸው
የሆነው  ቅጥ አልባ ውሸት ትልቁ   መሳሪያቸው ፤ተጠቅመው ፤በየሄዱበት በተሰበሰቡበት በህዝብ ፊት አይናቸው በጨው
አጥበው የሚዋሹት ፤ህ.ወ.ሓ.ት. በኢትዮጵያ ዲሞክራሲና ፍትሕ ለማምጣት ለ 17 ዓመታት ከደርግ ጋር የነበረው ውጊያ ፤
በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ የትግራይ ወጣቶች መስዋእትነት ከፍለዋል ፤እያሉ የውሸት ጡሩምባቸው ሲነፉ እስከ አሁን ድረስ
ይደመጣሉ ።በሃገራችን አንድ ተረት አለ ፤ ፥ይህም  ‹፤” ደሮን ሲያታልልዋት በመጫኛ አልዋት”ወደ ሚል ተረት ተረት ፤
ያመጣናል ፤በመሰረቱ ህ.ወ.ሓ.ት. ፀረ ኢትዮጵያና ህዝብዋ እንጂ ወዳጅ አይደለም ። ኢትዮጵያ በነሱ አጠራር ደግም የአበሻ
ሃገር ብለው የሚጠርዋት ትግሉ ከመጀመራቸውና ትግሉም እንደ ጀመሩ ፤የጠላት ሃገር ብለው ፈርጀዋታል ፤ኢትዮጵያ
የጠላት ሃገር ከሆነች ወያኔዎች ለምን ብለው መስዋእትነት ይከፍላሉ ? ወያኔ ለኢትዮጵያ ብሎ አንዲት የደም ጠብታ
አልከፈለም አላየንም ፤ማን ይናገር የነበረ ነውና ፤  እንግዲህ እውነታው ይህ ነው ።ህ.ወ.ሓ.ት. ባውጣውና በሚከተለው
ፖሊሴ (ፕሮግራሙ )ተከትሎ  ፤ ኢትዮጵያ  ህልውናዋን ሉአላዊነትዋን ለማፍረስና ለመናድ ፤  ህዝብዋን ጭምር  ለክፉ
መከራና ለማያባራ ችግር ዳረጋት እንጂ ፤ ህ.ወ.ሓ.ት. ኢትዮጵያን እንደተቆጣጠረ ግንቦት ወር 1983 ዓ.ም. እንድ የኢርትራ
ጋዜጠኛ በ 1 ኛው ቀን ይህ ማለት ግንቦት 22 ቀን 1983 ዓ.ም የ 90 አመቱ ዘራፊ ሌባ ሙሰኛ ስብሃት ነጋ ደሴ ከተማ ባንክ
እና ሌሎች የገንዘብ ተቋሞች ሲዘርፍ አግኝቶት ፤አቦይ ስብሓት ኢትዮጵያ ተቆጣጠራቹሁ ምን ችግር ገጠማቹሁ  ፤ውግያ
ነበር ሌላም ካለ ይግለፁልኝ? በማለት ሲጠይቀው ፤ የሽማግሌው መልስ ፤ቅንጣት ታክል ችግር አልገጠመንም ፤ዘው ብለን
ገባን በቀላሉ ኢትዮጵያን ተቅጣጥረናል ፤ከመቀሌ ጀምሮ ታጋዮቻችን በአውቶቡስና  ሸራ በተሸፈኑ መኪናዎች ነው
ያጓኋዝነው ፤አንዲት የጥይት ተኩስ  አልተሰማም ፤ሲለው ፤ጋዜጠኛ ቀበል አደረገና >» እሞ በለስ ቀኒዓትና እያ  በሉኒ > (
እና በለሱ ቀናን ይበሉኝ ) በመጠጥ ሰስ የተኮማተረው ሽማግሌው ስብሃት ነጋ  ፊቱ እያሸ ሄደ ።

        ኢትዮጵያ እጅግ አረሜኔ ደመኛ ጠላትዋ ወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት.ቅኝ ግዛት ሥር ወደቀች ፤ህዝቡም በማያባራ የወያኔ ፋሽሽት
አገዛዝ ወደቀ ።

                

ዛሬ ኢትዮጵያ በክፉ መልኩ  የተጎዳች ሃገር ሆናለች ፤ በወያኔ  ዘረኛ ስርአት ወድቃለች፤ ይህን  ክፉ ጉዳትና መከራ 
ያንዣበባትም ገና ከ 1967 ዓ.ም. ወያኔ የተባለው  ፀረ ኢትዮጵያ ባእዳን ኃይሎች እርዳታና ድጋፍ ተመስርቶ ።የካቲት ወር
1967 ዓ.ም. ደደቢት በረሃ ወርዶ  የትጥቅ ትግሉን  እንደ ጀመረ  በፀረ ኢትዮጵያ ፤በፀረ ህዝብ አንድነት ፤በፀረ ኢትዮጵያ
ሉአላዊነት ፤የተደራጀው  ቅጥር  ፀረ ሃገርና ፀረ ህዝብ ፤የማፍያ ባንዳ ‹ቡድን ። ታላቅዋን  የትግራይ ዲሞክራሲያዊት ሃገር
መንግሥት  › እንመሰርታለን  በለው ፤የኢትዮጵያ የታሪክ እምብርት  የሆነችው  ትግራይን  ለመገንጠል  የተነሳው
ቡድን፤ደደቢት በረሃ ተሰባሰቡ  ይህች ገናናዋ   የትግራይ መንግሥት  የምትመሰረተው  በአማራው  ከርሰ መቃብር ላይ ነው
፤ተብሎም በመሪው በኩል ታወጀ ።= ፀረ ኢትዮጵያ የህ.ወ.ሓ.ት. ቡድን በድርጅቱ  መሪ  አረጋዊ በርሄ  በኩል የቀረበው 
የተስፋፊነት  ፖሊሲ በወቅቱ የነበሩት መስራቶች ተቀብለውበሙሉ አፀደቁት  ፤ በትግራይ አካባቢ የሚገኙ አዋሳኝ ጠቅላይ
ግዛቶች ጎንደር ጠ/ግዛት ወሎ ጠ ግዛት፤ አፋርን ጨምሮ ፤ ሰሜን ጎንደር እንዳለ በሙሉ ፤ደቡብ ወሎ እንዳለ በሙሉ
፤የትግራይ ግዛት ነበር ፤አጼ ዮሓንስ ከሞቱ በኋላ  ምኒሊክ መንግሥታዊ  በትረ ሥልጣኑ  ከያዘ፤ በአማራው መንግሥት
ሃገራችን ትግራይ  ነፃነትዋ  ፤ተነጥቃ ፤ በአማራው ቅኝ ግዛት ቀንበር ወደቅን ። ብለው ፤የሁለት ጠቅላይ ግዛቶች  ፤እጅግ 
ሰፋፊና ለም  መሬት  ወደ ትግራይ በማጠቃለል በካርታ አዘጋጅተው ያዙ ፤ይህ ብቻ አይደለም በዚህ ላይም  አማርኛ የጠላት
ቋንቋ ነው ተብሎም ተነገረ  ፤ማነም  እንዳይናገሩ ፤የጎንደሬው አማራ ፤ማንነት፤ ባህልና ወግ እንዳይጠቀም እንዳያነሳ በወያኔ
ተከለከለ ፤ በመስቀል፤ገና ፤የአዲስ ዓመት መለወጫ  ወ.ዘ.ተ. የቤተ ክርስትያን በዓላት በየአመቱ የሚከበሩ ጭምርም ታገዱ
።   -በዚሁ የአማራው ፤ የጎንደር  ፤የወሎው አማራ  ከዘር ዘራቸው ተዋልደው የመጡ ፤ኢትዮጵያውያን ዜጎች
፤ማንነታቸውና ባህል ወጋቸው ተደፍሮ የማያውቅ ፤  በህ.ወ.ሓ.ት. የተስፋፊነት ፖሊሲ ፤የወያኔ ባንዳ መሪዎች 
ለምትፈጠረው ታላቅዋ የትግራይ መንግሥት ፤ህብታምና ለም የበለፀገች  ሃገር እንድትፈጠርላቸው ፤ግዛታቸውም
እንዲሰፋላቸው ፤በ 1967 ዓ.ም. የተዘጋጀው ፕሮግራማቸው ተጠናክሮና ተዘጋጅቶ ፤ የካቲት ወር 1968 ዓ.ም  የትግራይ
ህዝብ ነፃ አውጪ ድርጅት ፖሊሲ ( ፕሮግራም  ) በሚል ስያሜ  ይፋ አደረጉት ።

 ከዚህ ጊዜ ተነስቶ ነው በአማራው ሲኦል የወረደበት  ዘሩን ማጥፋት በህ.ወ.ሓ.ት. በወቅቱ መጠሪያው ፤ተጋድሎ ሓርነት
ህዝቢ ትግራይ (ተ.ሓ.ህ.ት.)አማራ ደመኛ ጠላት በለው የውያኔ መሪዎች የፈረጁት  ።የመጀመሪያው ተጠቂ ግን የትግራይ
ህዝብ ነበር ፤ምክንያት የወያኔ ፕሮግራም አንቀበልም  እናንተም  ለትግራይ ህዝብ አትወክሉቱም ፤ወካይ ተወካይ የሚባል
ነገር አንፈልግም ፤በማለቱ ህ.ወ.ሓ.ት. 1 ኛ  በህዝብ ግኑኝነት በኩል እያሳፈነ   2 ኛ  ክርቢት ተብሎ የተቋቋመ ጠላፊና አፋኝ
ገዳይ ቡድን  ፤  3 ኛ   አጥፍቶ ጠፊ  ሽብርተኛ  ፈዳያን ተብሎ የሚታወቀው   ቡድን  አሰልጥኖ  የከተማው ህዝብ 
የገጠሩም  ህዝብ  በጠራራ ፀሃይ የፈጀው  4 ኛው  በድርጅቱ በተቋቋመው ህቡእ የስለላ ቡድን የትግራን  ህዝብ  በመግደል
ህዝቡን ጨረሱት ፤ዛሬ በትግራይ ውስጥ ታሪክ ነጋሪ የለም ፤ አጥፍተዉታል  ። በወቅቱ የትግራይ ህብረተሰብ  እንዴት
እንዳጠቁት እጅግ አሰቃቂና  ነበር ፤ ህፃናት ፤ ሽማግሌው፤ እንት፤ አባት፤ ወጣት፤  ፆታን ሳይለዩ  አርደዉታ ገድለዉታል።
ወያኔ ቀዳሚ መእራፉ በትግራይ አጠናቅቆ ወደ አማራው ፊቱ በማዞ ር የዘር ማፅዳት (GENOCIDE )ገባ ፤በአማራው
ላይ ህ.ወ.ሓ.ት. የፈፀመው የዘር ማጥፋት ወንጀል ይህች ዓለም ከተፈጠረች ጊዜ ጀምሮ እስከ አሁን በዚች ዓለም በሌላ ሃገር
ታይቶዋል ተከስተዋል የሚል ታሪክ የለም  ፤ይህ ልዩ ነው ፤አገዳደሉ ባለ ብዙ ዘርፍ ብልሀትና ዘዴም ጭምር  ነው ።ቀኑ ብቻ
ይውጣ ።ኋላ ኋላ   ግን ለወያኔ በሰፈረው ቁና  ትሰፈራለህ  ነውና ።

እንግዲህ ይህ ፕሮግራም (ፖሊሲ ) ነው ፤ለኢትዮጵያና ህዝብዋ መቅዘፍትና ሲኦል ፤ችግር ፤ርሃብ  ስደት ፤ ለእስርና  ሰቆቃ
ግድያ የዳረገው  እያደረሰበት ያለው ። የአንድ ኢትዮጵያዊ ማንነት፤ባህልና ወግህ  ተነጥቆ ፤ተወልደህ እትብትህ ከተቀበረበት
መሬትህ አፈናቅሎ ፤ ተወልደህ ያደግበት መሬትና ቦታ ለውጭ ባእዳን ተሽጦ ፤ሱዳን በዋናነ፤  ለመከራ የተዳረከው ። ዛሬ
በፋሽሽት ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ ኢትዮጵያን በቅኝግዛት ስርአቱ ወድቃ ፤ሁሉ ኢትዮጵያዊ  ሁሉ እንደ  ሁለተኛ ዜጋ
ተቆጥሮ ፤ ህገራችን የስቃይና  ሲኦል መሬት ሆናለች ፤ ነዋሪ ህዝብዋ በጨለማ የህ.ወ.ሓ.ት. ፋሽሽት የአፓርታይድ  ስርአት
ኢትዮጵያዊነቱ ተገፎ  ይኖራል  ።
እስከመቸስ ነው የኢትዮጵያ ህዝብ በዚሁ የሶቆቃና የችግር ማእበል የሚኖረው ?ወያኔዎችና፤ አባላቸው ፤ደጋፊዎቹ
፤ኢትዮጵያን ተቆጣጥረው ፤በምቾትና በሃብት ዝርፍያ ተጥለቅልቀዋል ፤ሃገራችን ፤ኢትዮጵያም  ለሽያጭ እያቀረቡ ፤ተቆርጣ
ተቆርጣ ለገብያ እየቀረበች ተሸራርፋ ልታልቅ ትንሽ ቀራት ፤መላ በል ኢትዮጵያዊ ሁሉ   የሃገር ዳር ድንበር ሲደፈር የሁሉ
ኢትዮጵያዊ  ጉዳትና ጥፋትም   ነው //

ዛሬ ኢትዮጵያ  የሚገዛ ያለው ስርአት የህ.ወ.ሓ.ት.ፋሽሽት የደደቢት በረሃ ማፍያ ፀረ ኢትዮጵያና ፀረ ህዝብ ፀረ ኢትዮጵያ
ሉአላዊነት ፀረ ኢትዮጵያ ህዝብ አንድነት ፤ከአንድነቱም ኢትዮጵያ ከብዙ ወራሪ ባእዳን ጠላቶችዋ ተፋልሞ አንድነትዋን
ሉአላዊነትዋን አስከብሮ ጠብቆ ፤ተከታትለው ለሚመጡ ልጆቹ አስረክቦ ታፍራና ተከብራ ለሺህ ዘመናት በጠላት ሳትደፈር
የመጣች ሃገራችን ፤አሁን  በወያኔ  ስርአት ፤ተደፍራ ዓለም አቀፋዊ ድንቦሮችዋ ተንደው ፤የባሕር ደንቦሮችዋ ተነጥቃ ዝግ
ሃገር ሆናለች ።

ኢትዮጵያ ለዚሁ ውድቀት የተዳረገችበት ዋናው ምክንያት በ 1967 ዓ.ም የተፈጠረው  የወያኔው ቡድን ፤ ኢትዮጵያ
የምትባል ሃገር አልነበረችም የዛሬዋ ኢትዮጵያ  በምኒሊክ ዘመነ መንግሥት የተፈጠረች  ሃገር  ናት ፤በማለት ህ.ወ.ሓ.ት. ፀረ
ኢትዮጵያ   ፕሮፓጋንዳው  በጽሁፍ ፤በቃል አስተምህሮ  በማካሄድ  የዛሬው የኢትዮጵያ ቅኝ ገዢው ስርአት ፋሽሽቱ ወያኔ
ከተፈጠረው ዕለት ጀምሮ እስከ ዛሬው ዕለት አመራሩ  ሁሉ ተከታትለው የመጡም  በዚሁ የፀረ ኢትዮጵያ ህልውና  ሰፊ
ዘመቻ በመክፈት  ሃገርና ህዝብ ክፉኛ አጥቅተዋል ፤ኢትዮጵያን አፍርሰዋል ድንበርዋ  በጥንታዊ ጠላትዋ ሱዳን ተደፈር ነው ፤
ኢትዮጵያዊው የአማራ   ህዝብም  ከትውልድ ቦታው ከእርሻው ፤ከሞኖሪያ ቤቱ  ቀዩ  እያፈናቀሉት ይገኛሉ ፤እየገደሉትም
ነው ።በረሃ በነበርንበት  ፤በ 1975 ዓ.ም የኢትዮጵያ ለምና እጅግ ሰፊ መሬት ለሱዳን መንግሥት ለጊዚያዊ  ጥቅማቸው ሲሉ
የሽጡት ወያኔዎች  ፤ በወቅቱ ትግራይ ነፃ እናወጣት አለን ብለው በሚንቀሳቀሱባት በትግራይ ህዝብ  ተቀባይነት ያላገኙ
፤በህዝቡ  ከፍተኛ ሲወገዙ ፤የነበሩበትም  ጊዜ ነው ፤በዚሁም ላይ የትግራይ ህዝብ ከደርግ  ጎን በመቆም ሲወጋቸው የነበር
ወቅትና ጊዜም  ነበር ። የኢትዮጵያ ህዝብ ከነ አካቴውም ወያነ ህ.ወ.ሓ.ት በፍፁም በፍፁም አያውቀዉም ።በዚሁ ጊዜ
የህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች እጅግ ከባድ የሃገር ክህደት ወንጀል ፈፅመዋል ። ዝርዝሩን ቀጥለን እንመልከት //

የተፈጸሙት ወንጀሎች//

            ከዚሁ ህ.ወ.ሓ.ት. ቀደም ሲል በትግራይ ህዝብ የፈፀማቸው


ወንጀሎች ፤በአማራው ላይ የተፈፀሙ የዘር ማጥፋት እና አሰቃቂ
ግድያዋች  በሃይማኖትም  በእስልምና በክርስትና ሁለቱ የኢትዮጵያ
እምነቶች ለማጥፋት ሲያካሂደው የነበረ ዘመቻ ። ህዝብ አፈናቅሎ
ገድሎ አጥፍቶ ፤ታላቅዋን ትግራይ ለማስፋፋት እና  የታላቅዋን
ትግራይ መንግሥት  ለመመስረት ህ.ወ.ሓ.ት. ወያኔ የፈፀመው
ፋሽሽታዊ ግፍ ወንጀል በይቀርታ የምይታለፉ ናቸው። ሃገር ለባእድ
አሳልፎ  ለጊዝያዊ ጥቅሙ የሸጠ የዘር ማጥፋት በህዝብ ላይ የፈፀመ
ሌላም ወ.ዘ.ተ  በዝምታ ሊታለፍም  አይገባም ፤  የወያኔ ቡድን
በኢትዮጵያና  በህዝብዋ የሰራቸው ጥቁር ታሪክ ከኢትዮጵያ ታሪክና
ከኢትዮጵያ ህዝብ በቀላሉ ሊፋቅ አይችሉም  ።አንዳንድ የዋሃን ግን
ደግሞም ሆን ብለው  አነስተኛ ቁጥር ያላቸው ሰዎች ወያኔ ቀደም ብሎ
የፈፀመው ጥፋት እንርሳውያለፈው አልፈዋል  ፤አሁን  ወያኔ ለድርድር
እንዲቀርብ እናርገው ወ.ዘ.ተ. የሚሉት በእጅጉም  ስህተት ነው ። ፤ያ
በዚሁ ፋሽሽት ወያኔ በዘር ማጥፋት ወንጀል የፈሰሰው ደምስ ፤
የትግራይ  ደምስ  ፤የኦርሞው ደምስ ፤የጋምቤላው፤ አኝዋክ ደምስ 
ወ.ዘ.ተ.   አሁንስ  በአማራው ፤በኦሮሞው ፤በጋምቤላው  ወ.ዘ.ተ.
እንደጎርፍ የሚፈሰው ያለ የንፁሃን  ኢትዮጵያውያን  ደምና ሂወት
ወኋላ ገሸሽ ተደርጎ መርሳት ተገቢም ትክክል አይደለም ።በታሪክ
በሕግ ጭምርም ያስጠይቃል ።እኔና ዘመዶቼ ጉዳቱ ስላልደረሰብን
የሌላው ምኔ ማለት ነው ።  ከህ.ወ.ሓ.ት.  ፋሽሽትድርጅት  ድርድር
ፈፅሞ አያስፈልግም አይቻልም ፤ተፈጥሪያዊው ባህሪውም
አይፈቅድለትም  ።ህዝብ ሃያል ነውና በህዝባዊ ሃይል መቃብሩ
መግባት አለበት ። ያች እናት ሃገራችን ኢትዮጵያ ዳር ድንበርዋ ለስንት
ሺህ አመታት  ኢትዮጵያዊ  ሁሉ ፤ አማራው ፤ኦሮሞው ፤ጋምቤላው ፤
ትግሬው ፤ አፋሩ ፤ጉራጌው ፤ድፍን ኢትዮጵያዊ  ደሙ እያፈሰሰ 
በሂወቱ ከባድ መስዋእትነት እየከፈለ ያቆያት ኢትዮጵያ ፤ ከሃዲው
የህ.ወ.ሓ.ት. ቡድን ለሱዳን መንግሥት የሸጠው ከ 1600 ኪሎ
ሜትር  ርቀት ያለው ከሁመራ ተነስቶ ሙሉ በሙሉ  የጎንደር ጠቅላይ
ግዛት  ከ 40 እስከ 80—100–ኪሎ ሜትር ወደ ውስጥ የገባ
፤የኢትዮጵያ ግዛት ባለ ታሪክ ላም ሰፊ   የህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች ሽጠው
ሃገርና ህዝብ አስደፍረዋ ፤ኢትዮጵያ በዛሬው ትውልድ  ተደፍራለች
የጥንት ጠላቶችዋ አመቺ ጊዜ አግኝተዋል ፤ኢትዮጵያን የምናጠቃት
የምንወራት አሁን ነው ብለዋል  ።  ወያኔም በኢትዮጵያ በለሱ ቀንቶት 
ስልጣኑ እንደጨበጠ  በ 1975 ዓ.ም. ከሱዳን መንግሥት በገባው
ውል መሰረት ለዛሬ የሱዳኑ መንግሥት በጀነራል አልበሽር
የምትመራው ሱዳን   አሳልፎ በመስጠት የኢትዮጵያ  ዳር ደንበር
ተደፍሯል ፤ይህ ለሞላው የኢትዮጵያ ህዝብ ጥቃት ሞትም  ነው
።በነዚህ  ቦታዎች ያለው አማራ ልቀቅ ይህ የሱዳን መሬት ነው
እየተባለ ከትውልድ ቦታው ከሃገሩ ኢትዮጵያ በሱዳንና በወያኔ ጦር
ሃይሎች  ከባድ የጥቃት እርምጃ እየተወሰደበት ህዝብ እየተሰቃየ
ይገኛል ። ከዚህ ከሃዲ ስርአት በምኑ  ባህሪያቱ ነው የምትደራደረው ?
ህ.ወ.ሓ.ት. በተፈጥሮው  ባህሪው  ፤ፀረ ኢትዮጵያ ፤ ፀረ ህዝብ ፤ፀረ
ኢትዮጵያ ሉአላዊነት ፤ ፀረ ኢትዮጵያ  አንድነት ነው ፤ያልተፈጠረው
ባህሪ ፤አሁን ሊያመጣ አይችልም ፤ ድንጋይ ወደ አምባሻ ይለወጣል ?
በምንም ታአምር አይለወጥም ። ወያኔ ማለትም ይህ ድንጋይ  ነው
።ይህ ከወያኔ ተደራድረን በሥልጣኑ እንዲቆይ እናደርጋለን  የሚል 
ሃሳብ  የሚመነጨው ግልፅ ነው ። ከተባረሩ የወያኔ ከፍተኛ ሃላፊዎች
የነበሩ  ከነ አረጋዊ በርሄ ፤ግደይ ዘርአጽዮን ፤  ወ.ዘ.ተ. ሌላውም
ጥቅም ፈላጊ ተጣቃሚ  ነው  ። እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቅልበሽ 
አለች  ነው ። ወሳኙ የኢትዮጵያ ህዝብ ብቻ ነው  ፤ ህዝብም በወያኔ
ላይ ትግሉ አጠናክሮ ቀጥሎበታ ፤እኛም ክህዝብ ጎን እንቁም ።እነዚህ
የህ.ወ.ሓ.ት. አንጋፋ መሪዎች በሃገርና በህዝብ  ከባድ ወንጀል 
የፈፀሙ ፤ኢትዮጵያን ለዚሁ ክፉ መከራና አደጋ  የዳረጉ መሪዎች
ናቸው ፤  በኢትዮጵያ  ሉአላዊነት ችግር ፈጥረዋል፤ መቋጫ የሌለው ።
በኢትዮጵያ ህዝብ ትግል  ግን  መፍትሄው  ያገኛል ።   የኢትዮጵያ
ሉአላዊነትም በህዝብዋ መስዋእትነት ዳግም ክብረ ወሰኑ ይቀዳጃል
።ጥርጥር በሌለው ። የወያኔ መሪዎች   በወንጀለኛ ድርጊታቸው
እንዳይጠየቁ  የማምለጫ ዘዴያቸው ብዙ ነው  ።እውቁ
ኢትዮጵያዊው ጋዜጤኛ ሳዲቅ አህመድ  ሁል ጊዜ የሚናገራት ጥቅስ “
ልብ ያለው ልብ ይበል”   እውነተኛ አነጋር ፤  አሁንም  “ ልብ ያለው
ልብ  ይበል  “ ከመቸ ነው እነ አረጋዊ እነ ግደይ ለኢትዮጵያና ህዝብዋ
ተቆርቋሪ የሆኑት?  የአማራው ህዝብ የጨረሱት ዘሩን ያጠፉት ፤አማራ
ደመኛ ጠላት የትግራይ ፤ ብለው ፈርጀው በወልቃይት፤ በጠለምት
፤በጠገዴ ፤ በየትም ቦታ የተገኘው አማራ ከ 1969 ዓ.ም. እስከ
1978 ዓ.ም የፈጁት ያጠፉት ፤ እነዚህ የህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች
አይደሉም እንዴ ?” ናቸው “ናቸው” ። እነዚህ  መሪዎች እይደሉም
እንዴ ? የኢትዮጵያ ዳር ድንበር ለሱዳን መንግሥት ለጊዜዊ ጥቅም
ሲሉ አሳልፈው የሸጡ ? “ ናቸው “ ናቸው “ ዛሬ ከባድ ችግር
ኢትዮጵያዊ አማራ ክመሬቱ እየተፈናቀለ እየተገደለ ውጣ ፤ይህ የሱዳን
መሬት ነው እየተባለ  የቁም ስቃይ በአማራው ወርዶበት ያለው ?
እነዚህ  ፤ አረጋዊ በርሄ ና ግድይ ዘርአጽዮን   በፈጠሩት መዘዝ 
አይደለም እንዴ ? ነው  ። የሌባ ደረቅ ልብ  ያደርቅ  ፤እንደሚባለው
አሁንም ኢትዮጵያ ገብተው  ሚኒስተር-፤-ጠቅላይ ሚኒስተር  ለመሆን
ይዳዳቸዋል ፤ ወንጀለኛ ነህ ቢሉህ በሰማህ ፤ አሉ አንድ ትልቅ
አዛውንት ፤ ሁሉ ኢትዮጵያዊ እነዚህ ወንጀለኞች እነ ግደይ ዘርአጽዮን
አጥብቆ መከታተል ሃገራዊ ግዴታው ስለሆነ ፤ መታለል የለበትም
።ዛሬ የወያኔው ስርአት በመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የተተፋ ፤የተወገዘ
ስርአት ፤እምቢ ለወይኔ ብሎ ህዝብ በተነሳበት ፤ወያኔ በመቃብሩ
አፋፍ ባለበት ሁኔታ እነ ግደይ፤  አረጋዊ ፤ወ.ዘ.ተ. ከገብሩ አስራት
በስተቀር  የወያኔን ሂወት ለማዳን በድርድር እንፈታዋለን   ማለታቸው
እነዚህ   ኢትዮጵያና ህዝብዋ ወክለው ለምናገር መብት የላቸውም ።
አይፈቀድላቸውም  ። የዜጎች ደም ያፈሰሱ ሃገር የሸጡ  ወጀለኞች
ናቸው ። በወያኔ ፋሽሽታዊ አገዛዝ  ህዝብ  አምርሮ፤ በቃኝ የወያኔ
አገዛዝ  ብሎ  እየታገለ ባለበት ጊዜ ። የሃገር ከሃዲዎች የወያኔ ዕድሜ
ለማዳን ለማትረፍ ፤   የሚያካሂዱት ያለ እንቅስቃሴ  በውጭ ያለ
ኢትዮጵያዊ ሁሉ እነዚህን ፀረ ሃገርን ፀረ ህዝብ ከማንኛውም መድረክ
ማግለል አለበት ፤ግዴታውም ጭምር ነው ።የኢትዮጵያ ህዝብ ተግሉ
የወያኔ  ስርአት አስወግዶ ፤ነፃነቱን ለመቀዳጀት እንጂ ከወያኔ
እየተደራደር  እየ ሞተ  እየተገደለ መኖር አይፈልግም   ።
5. 5. ህ.ወ.ሓ.ት. ከ 1968 ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ የእስልምና የክርስትና ሃይማኖቶች ለማጥፋት  የተሰማራ ሲሆን ሐይማኖት የግል
ነው የሚል  መርህን በመፃረር በሐይማኖቶች ጣልቃ በመግባት ገዥው ስርዓት ወያኔ ህ.ወ.ሐ.ት.የራሱ አገልጋይና በመሳሪያነት
ሊጠቀምባቸው ስለሚፈልግ ዛሬ በኢትዮጵያ የእስልምና  ሐይማኖት የግፍ ሰለባ ሆኖ የሐይማኖቱ መሪዎች በየወህኒ ቤቶች በእስር
እየማቀቁ ሲገኙ ቀሪው የእስልምና ሐይማኖት ተከታይ በየመንገዱ እየተገደለና ቀሪውም ወጣቱ ከየመንገዱ እየታፈሰ በየወህኒ ቤቱ
ታስሮ ይገኛል ። በክርስትና ሐይማኖትም ህዝብ  በመክፋፈል የወያኔ ስርዓት ተሰማርቶ ሕይማኖቱ እያዳከመው ይገኛል።ይህም
የሰባአዊ መብት የሚፃረር ነው። በአለም ሕግም ያጠይቀዋል:
6. ህወሓት የኢትዮጵያን ታሪክ ለማጥፋት ታጥቆ የተነሳ፣ በእንክብካቤ ተይዘው የቆዩትን የቤተክርስትያናት ቅርሶችን፣ ታሪካዊ
መጽሓፍትን እና መዛግብትን በመሸጠ በማቃጠል የሃገር ታሪካዊ እሴቶች በማጥፋት በማውደም ተስማርቶ የኢትዮጵያ ታሪክ
እያጠፋው ይገኛል ።
7. ህወሓት በአማራው ላይ በመድሃኒት አማካኝነት ዘርን በማምከን የዘር ማጥፈት ወንጀል ፈጽሟል፣እየፈጸመም ይገኛል ።
8. ህወሓት የሕዝብ ሃብትና ንብረት ወርሷል፣ የሕዝብን ሃብትና ንብረት በመዝረፍም ተሰማርቶ የራሱ የህ.ወ.ሐ.ት የግል ንብረት
የሆነው ኢ.ፈ.ር.ት.፡ለማጭበርበር እንዲመቸውም በትግራይ ህዝብ ስም ት፣ እ፣ም፣ት፣ ማለት ትካል እግሪ ምትካል ትግራይ የሚል
ሽፋን በመስጠት 1 ኛ በትግራይ ህዝብ ስም ማጭበርበር የህዝብ ማንነትና መብት የሚፃረር ከመሆኑ የትግራይ ህዝብ በኢ.ፈ.ር.ት
.ተጠቃሚ በማስመሰል የህ.ወ.ሓ.ት. ካድሬዎች የውሸት ወሬ በማሰራጨት ፤የትግራይ ህዝብ በኢትዮጵያዊ ወንድሙ እህቱ እንዲ
ጠላ እንዲገለል ሰፊ ዘመቻ አካሂደዋል አሁንም ከዚሁ ወራዳ ተግባራቸው አልወጡም ፤ ህ.ወ.ሐ.ት. ምንም መብት የሌው በህዝብ
ስም መሽቀትና ማወናበድ ዓለም አቀፍ ሕግ የጣሰ ወንጀለኛ ተግባር ነው።

የደርግ ቀይ ሽብር ለወያኔ ትልቅ አስተዋፀኦ ያበረከተም  ነው።ቀይ ሽብሩ እንደተፋፋመ  በስንት ሺህ የሚገመት ወጣት ሴት–
ወንድ የትግራይ ልጆች  ተቀላቀለ ፤በወያኔ ውስጥ ሶቆቃ፤እስራት ፤ግድያ የሌለ ምስሏቸው ፤ ወያኔ
ጉልበቱም እንዲ  ፈረጥምም አደረጉት ፤ በዚሁም ላይ ድሀው የገበሬ ልጅ በሀይል በማስገደድ ትግሉ ተቀላቀል እየተባለ
በስንት ሺህ የሚቆጠር የገበሬ ልጅ በማቀላቀል ህ.ወ.ሐ.ት. አሁን ግዙፍ የተደራጀ  ድርጅት ሆኖ ወጣ ። ወደ ኢርትራ በቀይ
ኮከብ ዘመቻ ውግያ  በመላክ   ወጣት ሴት ወንድ ኤርትራ ሳሕል በረሃ ሻዕብያን ለመርዳት ተልከው በውጊያው  ሞተው
ቀልጦው  ቀርተዋል ።
                                                    

                                              የኦሮሞ ህዝብ //

       ኢትዮጵያዊው የኦሮሞው ህዝብ የህ.ወ.ሓ.ት.የጥቃት ሰለባ የሆነው ከ 1985 ዓ.ም .የጀመር ሲሆን ፤ህዝቡ እጅግ ክፉ 
ሶቆቃና መከራ ደርሶበታል ፤አህንኑም  ንፁህ ኢትዮጵያ ኦሮሞው የጥቃት ሰለባ በመሆን  ስቃይ እየደረሰበት ይገኛል ።

    የኦሮሞ ህዝብ የኢትዮጵያ ዋልታና መከታ በመሆን  እናት ሃገሩ ኢትዮጵያ በተለያዩ ብርካታ  ባእዳን ጠላቶች ፤በኢትዮጵያ
ወረራ ለማካሄድ በተነሱበት ወቅት  ለምሳሌ  ድርቡሾች፤ግብፆች፤እንግሊዞች ፤ጣልያኖች ፤ወ.ዘ.ተ. ተደጋጋሚ ወረራዎች
ሲፈጸምባት የኦሮሞ ህዝብ ሃገሬ ኢትዮጵያ በውጭ ጠላት አትደፈርም ብሎ ግንባር ቀደም  መሪ  በመሆን  ለእናት ሃገሩ
ኢትዮጵያ ከወገኑ፤ አማራው፤ጋምቤላው፤ትግሬው፤አፋሩ ፤ጉራጌው ፤ኩናማው ፤አጎቡ ፤ወ.ዘ.ተ. በመሆንና በመተባበር 
ወራሪ ጠላቶች ቅስም ሰብሮ አሸንፎ የእናት ሃገሩ ኢትዮጵያ ዳር ደንበር ያስከበረ ኢትይጵያዊ ነው ። ወያኔ  በለሱን ቀንቶት 
በአሜሪካ  እና በእንግሊዝ ተደግፎ ኢትዮጵያን በቅኝ አገዛዝ ስርአቱ እንደወደቀች የአማራው ዘር ማጥፋት ከትግሉ መነሻ
የጀመረው የአማራው ህልውና አመናምኖ ለማጥፋት ከደደቢት ይዞት የመጣው ፖሊሲው በመቀጠል ።የአሮሞ ህዝብም
በዚሁ የህ.ወ.ሓ.ት. የጥቃት ዘመቻ  ቀለበት ውስጥ ገባ  ።

                                    የአሮሞ ህዝብ ጥቃት//

     ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ ፤የኦሮሞ ህዝብ የኢትዮጵያ አለኝታ መሆኑ ፤በሃገሬ ኢትዮጵያ አትምጡብኝ  ሃገሬ   እና
የሃገሬ ህዝብ  ለክፉ መከራ አሳልፌ አልሰጥም የሚል በኢትዮጵያዊነቱ የሚኮራ ህዝብ  መሆኑ ይገነዘባል ፤ያውቃል ።
ወያኔው ህ.ወ.ሓ.ት. ይህ አሮሞው፤ አማራው ፤ ካለ በቅኝ ግዛት የተቆጣጠርኩዋት ሃገር ለመኖር  አያስችለኝም ፤በማለት ልክ
በአማራው ያካሄድኩት የዘር ማጥፋት ፤በኦሮሞውም  ይደገማል የሚል መፈክር ይዞ በመነሳት ።ለኦሮሞ ህዝብም  በተለያዩ
የጥቃት ዘዴዎች አቀነባብሮ አስልቶ ጥቃቱን ጀመረ  ። አተገባበሩም  ።

        1 ኛ የኦሮሞ መሬት ፤የእርሻ መሬቱ ፤ የከርሰ መሬት ማአድናት ወርቅ፤ብር፤ወ.ዘ.ተ. ያከማቸ በኢንቨስትመንት ስም
በመንግስት ይዞታ አጠቃልሎ በመያዝ ህዝብ አፈናቅሎ    በመሸጥ  በመለወጥ ወያኔ ተሰማራ  ።የኦሮሞ ህዝብ ሜዳ ላይ
ተጣለ ።

       2 ኛ የሚመካበት ጫካዎች ዱሮች ወ.ዘ.ተ. በልማት ስም ማውደም ።

       3 ኛ ከሚኖረው ወረዳው ፤ቀበሌው በልማት ስም በግዴታ  በወታደር ሃይል  ማፈናቀል መኖሪያና መዳረሻ ማሳጣት ።

      4 ኛ በኦሮምያ ውስጥ ወንዞችና አነስተኛ የጅረት ወንዞችም በብዛት ስላሉ ህዝቡም ከአመት እስከ አመት በእርሻ መስኖ
ተጠቃሚ ፤የተለያዩ አትክልቶች ፤የአትክልት ፍሬዎች ተጠቃሚ ሆኖ የኖረ በመሆኑ ፤ይህ ትልቅ የሃብት ማግኛ፤ መሬት
የመንግሥት ስለሆነ ፤ በመሆኑም ፤በመንግሥት ስም  ውርስ ተደርጎ ፤በአካባቢውም  የሚኖር ኦሮሞዎች  ሁሉ  በመንግሥት
ወታደር በሃይል ተገዶ ቦታው እንዲለቅ መደረግ አለበት ተብሎ ከየቦታው አፈናቀሉት በወታደር ተገዶ ለቀቀ ፤ወያኔ ወረሰው
፤የመሬቱ ባላባት ህዝብ ወድቆ ቀረ  ።ዛሬ 90%የኦሮሞ ህዝብ መሬት አልባ ያደረገው ።ለስደት መከራ የዳረገው ።ይህ
በተፈጥሮ ሃብታም መሬት ህ.ወ.ሓ.ቶች ተከፋፍለው በመያዝ ፤ሳውዲ ስታር  ፤ሌሎች የውጭ ሃገር ቱጃሮች ተከፋፍለው
በመያዝ ፤የአሮሞ ህዝብ አውላላ ሜዳ ተጥሎ ችግር ላይ ወድቆ ይገኛል ።
     5 ኛ  የጫት ንግድም  በመንግሥት ቁጥጥር መግባት አለበት ተብሎ የወጣ ፖሊሲም ፤ተግባራዊ በማድረግ የቀድሞው
ጠ/ሚኒስተር የነበረው በሞት የተቀዘፈው የባንዳ ልጅ ራሱም ባንዳ መለስ ዜናዊ እና ሚስቱ አዜብ መስፍን እጅ ገባ ።

     6 ኛ ከጉሊት ንግድ እስከ ትልቁ የንግድ እንቅስቃሴ የኢ.ህ.አ.ዴ.ግ. አባል ያልሆነች/ ያልሆነ ፤ከንግድ እንቅስቃሴው
መታገድ አለበት ተብሎ ታገደ ።ብዙ የእገዳ ውሳኔዎችና ተግባሮችም  ተወሰነበት በተግባርም  ዋለ ።

      7 ኛ በ 2007 ዓ.ም. የኦሮሞ ህዝብ የገዳ በአል ባህሉና ወጉ በሚያከርበት ዓመታዊ በአል ብሸፍቱ ፤በአጋአዚ ልዩ
ኮማንዶ በበአሉ ቀን ከ 1000 ሺህ (ከአንድ ሺህ ) አሮሞዎች በአንዲት ጠራራ ፀሃይ ቀን ተገድለዋል ፤በብዙ መተዎች
ቆስለዋል ።በእንደዚህም በሌላም ነው ኦሮሞው በወያኔ እያለቀ ያለው ።

      ከላይ በትንሹ  የተጠቀሱ  የመብት ነጠቃ የዜግነትና ማንነት ነጠቃ በአሮሞ ህዝብ እየተፈፀሙ ናቸው ፤ይህም   ሁሉ
በጋምቤላ ህዝብም  ተግባራዊ እንዲሆኑ ስለተወሰነ ፤በጋምቤላ ህዝብም የዘር ማጥፋት ወንጀል ፤ተፈፅሞበታል ።ይህ
የጋምቤላ ህዝብ 90% መሬቱ ተቀምቶ ለህ.ወ.ሓ.ት አባላት የሆኑት ትግሬዎች ታድሎ ፤የጋምቤላ ህዝብ ተፈናቅሎ ውጣ
ተብሎ በአጋአዚ ወታደሮች ተገድሎ ተጨፍጭፎ ፤ሂወቱን ይዞ ያመለጠም ለስደት ተዳርጎ በሞት ሽረት ይገኛል ።

እንዚህ ከላይ በትንሹ ባጭሩ የተጠቀሱ ሁሉ የዘር ማጥፋት ወጀሎች ናቸው ።በተባበሩ መንግሥታት ሕግም በማያሻማ
መንገድ  ገልጾታል ፡”የአንዲት ሃገር ህዝብ ፤በመንግሥት ስልጣን ያለው ስርአት  ህ.ወ.ሓ.ት. ፤ህዝቡ ከሚኖርበት ፤ቦታው
፤ከእርሻው፤ከቤት ንብረቱ ማፈናቀል ፤ህዝብ ለችግርና መከራ ፤ለርሃብና በሽታ ፤ ለሞት ፤ያፈራው ሃብት ንብረት ማውደም 
ብሎም በጉልበት በመሳሪያ  ኃይል  መንጠቅ መዝረፍ  ያፈራቸው የጋማ እንስሣትም ለሞት ጥፋት ተዳርገው  ፤ይህ ሁሉ
ተደምሮ ስርአቱ “ በህዝብ ላይ የዘር ማጥፋት(GENOCIDE ) ወንጀል ፈፅመዋል ። በተ.መ.ድ .የተወሰነ ሕግም ይህ 
ነው ። በዚህ  ድርጊቱም  በከፍተኛ  የዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠያቂ ነው ፤ይላል  የተ.መ .ድ.  ።በአሮሞ ህዝብ ህ.ወ.ሓ.ት.
ይህ የዘር ማፅዳት ተግባርም በትክክል ፈፅሞታል ።   ስለሆነም ኢትዮጵያዊው  የኦሮሞ ህዝብ በወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት. የዘር
ማጥፋት ወንጀል የተፈፀመበት ።

     የህ.ወ.ሓ.ት. ፋሽሽት ገዢ ቡድን  ፤ የአሮሞን ህዝብ  “” ላም ባልዋለበት ኩበት ለቀማ  “” እንደተባለው የኦ.ነ.ግ.
ሽብርተኛ ድርጅት አባልና ደጋፊ ናችሁ  ብሎ በውሽትና በስም ማጥፋት ሞላው የአሮሞ ህዝብ ወንጅሎ ፤ህዝብ ባልፈፀመው
ድርጊት ፤ከየቤቱ ፤ ከስራው፤ከእርሻው ከተለያዩ ቦታዎች ወጣቱ ፤ ሽማግሌው ሴት ወንድ  ሁሉ በፖሊስ
፤በህ.ወ.ሓ.ት.ደህንነቶች ፤በአጋአዚ ጦር ፤ተለቅሞ ፤በሁሉ በኢትዮጵያ የሚገኙ ወህኒ ቤቶች በመቶ ሺዎች ኦሮሞዎች
ታስረው አሰቃቂ የቶርቸር ተፈፅሞባቸው ፤በዚሁም በተለያዩ በሽታዎች ለሞት ሰላባ ሆነዋል ፤አሁንም የህ.ወ.ሓ.ት. አገዛዝ
በኦሮሞው፤ በአማራውም ፤ በጋምቤላው ፤በአፋሩ  ወ.ዘ.ተ.  እንደዚሁ  በስፋት ቀጥሎበታል ። ህዝብ እያለቀ ነው ።

          

             የህ.ወ.ሓ.ት.እና የሱዳን መንግሥት፤ግኑኝነት ከትግሉ ፤መነሻ ///

                                         እስከ ዛሬ //
        ህ.ወ.ሓ.ት ገና ትግሉ ሳይጀምር በዝግጅት እንዳለ  በአዲስ አበባ የሚገኘው የሱዳን  ኢምባሲ ይፋ ባልሆነ   ፤ውስጣዊ 
ድጋፍና ትብብር ትንሽ የገንዘብ እርዳታም  በድብቅ ያደርግ ነበር ።ቀጥታዊ  ግንኙነቱም ከአረጋዊ  በርሄ  ምሲጢራዊ በሆነ
መልኩ  ይገናኝም  እንደ ነበር የቅርብ ትዝታ ነው ። የወያኔና የሱዳን መንግሥት ግኑኝነት ወያኔ ደደቢት በረሃ ሲወርድ
እንደወረደም  ጎልቶ  አይታይም ነበር ።ነገር ግን ሱዳኖች የወያኔን እንቅስቃሴ ፤ በቀጥታም በጥሞና ይከታተሉት ነበር ፤ሱዳን
ውስጥም በሻዕብያ ሽፋን እንደሚንቀሳቀስ ያውቁ ነበር ፤እያወቁም የፈጠሩለት ትፀእኖ ወይም  ችግር  አልነበረም ።

ከ 1973 ዓ.ም. ጀምሮ የሱዳን መንግሥት ኦፊሶልያዊ ባልሆነ መንቀሳቀስ በካቱም ፤ገዳሪፍ እንደሚያደርግ ያውቃል ፤ ትንሽ
ጉርሻም ጭምር በሚስጢር ይሰጣቸው እንደነበር  ከስብሃት ነጋ ስምተናል ።       

በአካባቢ ያሉትን ሀገራት ይህን ቀን ከሌሊት የህ.ወ.ሐ.ት እንቅስቃሴ ፀረ ኢትዮጵያ  ያጠናሉ ይክታተላሉ።ይህ እየሆነ ባለበት
ይህ ድርጅት እስከ 1974 ዓ.ም በሱዳንም ሆን በሌሎች የአረብ ሀገሮች  እውቅና አልተቸረውም ነበር ፤   የሚሰጡት መልስ
አቅማቹና ሀይላቹህ ማየት አለብን በመጀመሪያ ግን ተስፋ አትቁረጡ ትግሉ ስትጀምሩ ቃል ገብተናል።ሆነም ተረፈም ሻእብያ
ብቻ ነበር የሚረዳው የሚተባበረው። በ 1969 ዓ.ም ደግሞ የሱማሊ መንግሥት በዘይድ ባሬ የሚመራው መንግሥት
ኢትዮጵያን በወረረበት ወቅት ፤የወያኔው መሪ  አረጋዊ በርሄ ከሞቃድሸው መሪ ዘይድ ባሬ መንግሥት ግንኞነት ፈጠረ፤ከዚሁ
በመነሳት ሚስጥራዊ በሆነ መንገድ   የተለያዩ ወታደራዊ ትጥቅ ለወያኔ  መስጠት  የጀመረበት ጊዜም ነው ።

                       1974 ዓ.ም የሱዳኑ ፤ገዳሪፍ ; ጠ/ገዥ እና የወያኔ     ህ.ወ.ሓ.ት መሪዎች  ግኑኝነት//

                                    የገዳሪፉ ፤ስብሰባ ///

 ህ.ወሐ.ት. እንደጎለበት ሕዳር ወር 1974 ዓ .ም የሱዳን መንግስት ደብዳቤ ለህ.ወ.ሐ.ት አመራር ላከ የተላከው
ደብዳቤ  ለአረጋዊ በርሄ ደረሰ ። አረጋዊ በርሄና፤ ስብሀት ነጋ ከሸራሮ ተንስተው ሱዳን ገዳሪፍ  ገቡ :    ከገዳሪፍ 
ባለስልጣናት   (ሱዳን )  ተገናኙም ፤ የቀረበላቸው ጥያቄ ኢትዮጵያ በሐይል የሱዳን መሬት ቀምታ በግዛትዋ ውስጥ
በማካተት ነጥቃናለች ዛሬ የናንተን እርዳታና ትብብር እንፈልጋለን ፤ በኢትዮጵያ የተቀማን መሬታችን እንድታስመልሱልን
በአንክሮት እንጠይቃችሁ አለን  ፤ የሱዳን መሆኑም ማስረጃ አለን ፤ የናንተ ድጋፍ ወሳኝ ነው ለሱዳን መንግሥት ። የሱዳን
መንግሥትም  ሙሉ እርዳታና ድጋፍ ይሰጣል  ከሁሉም በላይ፤ ለ T.P.L,F. ሙሉ እውቅና ካላ ምንም ቅድመ
ሁኔታ ይሰጣል።የተለያዩ የአረብ ሀገራትም እውቅና ሰጥተው በሙሉ ነፃነት እንድትንቀሳቀሱ የትግራይ ህዝባችሁም
እንድታደራጁ እናደርጋለን በሱዳን ያላችሁ ነፃነት እዛም ታግኙት አላችሁ ።እኛን ብቻ ተባበሩን። ብለው ለአረጋዊ በርሄና
ለስብሃት ነጋ ተማፀኑ ሁለቱ የህ.ወ.ሓ.ት መሪዎችም በደስታ ይህን ሃሳብ ተቀበሉት ፤የጊዜ ቀጦሮ እስቀምጠው ። ከቀሪዎችን
የህ.ወ.ሐ.ት. አመራር ፖሊት ቢሮ ለማነጋር ለማሰባሰብና የተገኘው ከሰማይ የወረደ ዜና ይዘው ወደ ትግራይ ተመልሰው
መጡ።ስዩም መስፍን የውጭ ጉዳይ ሃላፊው  ሱዳን ውስጥ ነበር ፤እሱም እግረ መንገዳቸው ጠርተው ተከቶ ገባ፤በረሃ
ትግራይ ውስጥ የነበሩ  1 ኛ  ግደይ ዘርአፅዮን የድርጅቱ  ም/ሊቀመንበር 2 ኛ አባይ ፀሃየ የፖለቲካው ክፍል ሃላፊ  
3 ኛመለስ ዜናዊ ።  ማሳሰቢያ መለስ ዜናዊ በዚሁ ጊዜ የፖሊት ቢሮ አባል አልነበረም የነበረው ማእከላይ ኮሚቴ
ነው  ሃላፊነት የፕሮፓጋንድ ( የፖለቲካው) ክፍል የአባይ ፀሃየ ምክትል ሃላፊ ነበር።ነገር ግን አረጋዊ በርሄ የስብሐት ነጋና
የመለስ ዜናዊ ጥብቅ ሚስጥረኞች ከመጠን ያለፈ ግኑኝነት ሰለነበራቸው የነብስ አባታቸው ከመሆኑ የተነሳ ፤ ማንም ነገር
ፖሊት ቢሮ የሚወስነው መለስ ዜናዊ ሳይጨመርበት አይወሰንም።ይህን ሁሉ ጣጣ የሚፈጥረው አረጋዊ በርሄ ነው።ይህ ብቻ
አይደለም ለከፍተኛ የሥልጣን እርከን ያደረሳቸውም  አረጋዊ በርሄ ነው።

/በሃገር ክህደት ሤራ የድርጅታቸው ጊዝያዊ ጥቅም ለማስከበር  ሲሉ  ፤ የኢትዮጵያ  ሉአላዊነት በመፃረር  ዳር ድንበር ሃገርና
ህዝብ በመክዳት ፤ ለሱዳን መንግሥት የሸጡ ፤ የህ.ወ.ሓ.ት.  ፖሊት ቢሮና አንድ ማ/ኮሚቴ አባል ነበር እነዙህ ናቸው  ።

  1 ኛ አረጋዊ በርሄ        ፖሊት ቢሮ አባል     ወታደራዊ አዛዥ      የህ.ወ.ሓ.ት.ዋና የበላይ ሃላፊ ፤

  2 ኛ ስብሃት ነጋ         ፖሊት ቢሮ አባል             የህ.ወ.ሓ.ት. ሊቀ መንበር እና የሓለዋ ወያኔ ሃላፊ ፤

  3 ኛ ግደይ ዘርአፅዮን     ፖሊት ቢሮ አባል             የህ.ወ.ሓ.ት. ም/ሊቀ ፤መንበር እና   ም/የሓለዋ ወያኔ ሃላፊ ፤

  4 ኛ  አባይ ፀሃየ        ፖሊት ቢሮ አባል           የፖለቲካ ክፍል ሃላፊ

  5 ኛ  ስዩም መስፍን    ፖሊት ቢሮ አባል           የውጭ ጉዳይ ሃላፊ ፤

   6 ኛ  መለስ ዜናዊ     ማእከላይ ፤ኮሚቴ አባል      የፖለቲካ ክፍል ም/ ሃላፊ ፤

-ከሱዳን አረጋዊ በርሄ ና ስብሐት ነጋ እንደተመለሱ ትግራይ በረሃ እንደገቡም  ሁሉም ተሰብስበው በዚሁ ፀረ ሃገር
ሤራ በሚስጢር ተነጋግረው ካለ ምንም ልዩነት በሱዳን  የቀረበው ጥያቄ በደስታ ተቀብለው  ድምዳሜ ላይ
ደርሰዋል።ተግባራዊ እንደሚያደርጉትም  ያረጋገጡበት ወቅትም ነው  ።በሚስጢራዊት ግን ሊደበቅ አልቻለም ይህ የእነ
አረጋዊ ሱዳን የተጓዙበት ።

ምክንያት ሰብሓት ነጋ ለሚቀርበውና ለሚያምነው ታጋይ ሁሉ  ሱዳን በኢትዮጵያ መንግስታት መሬትየን   ተነጥቄ


አለሁ ተባበሩኝ እርዱኝ ብላ ስለጠየቀችን እኛ የመሬት ችግር የለንም ሱዳን የምትጠይቅው እንፈፅማለን የምንፈልገው በሱዳን
መንግሥት T.P.L.F እውቅና ማግኘት ቅድሚያ  የምንሰጠው ለትግላችን ወሳኝ በመሆኑ  ትልቅ  ፍላጎታችን ነው  ፤ከዚህም
በላይ  በብዙ ነገሮችም እንደሚተባበሩን ነግረዉናል በሙሉ ቃል አረጋግጠውልናል እኛ የምንፈልገውም
አግኝተናል  ። የሚል ዜና ስብሕት አዳረሰው። ለኔና ለሌሎችም ንግሮናል።በኋላ ኋላ ግደይ ዘርአጽዮን  ፤አባይ ፀሃየ በግልፅ
ነበር የሚናገሩት ፤በመሪሕ ባእታ ፤ካድሬ ስብሰባ ጊዜም  በየፊናቸው ተናግረዉታል  ።ከሃዲው ፀረ ኢትዮጵያ  ግደይ
ዘርአጽዮን ይህ በግልፅ የፈጸሙት ፀረ ኢትዮጵያ ከባድ ወንጀል ፤ክህደት ፤ ግን ይክዳል ።ሱዳን ሄደው የፈረሙት ረስቶታል ።

ይህንም በስፋት ያሰራጨው ፤ ሲናገረው የነበረም  መለስ ዜናዊም ጭምር ለመሪሕ ባእታ ( vanguard cadre)
በየስብሰባው በግልፅ ተናግሮታል   ሱዳኖች ኢትዮጵያ የሱዳን መሬት በጉልበትዋ ነጥቃናለች የናንተ ትብብርና እርዳታ
እንፈልጋለን በለውናል እትዮጵያ የዘረፈችው መሬትም  በግዴታ መሬታቸው ማግኘት አለባቸው በማለት
እያስተጋባው  የነበሩበት ጊዜና ወቅት ዛሬ አረጋዊ በርሄም ፤ግደይን፤  ቢክዱ  ነገ  ሐቁን ያጋልጠዋል። እውነት ተደብቃ
አትደበቅም ፤የወያኔ መሪዎች እነ አረጋዊ በርሄ ይህን ሊደብቁት አይችሉም በግልጽ በይፋ የተነገረ የታወጀም ነው ።ሶስት ጊዜ
አራት ጊዜ የፈረመበት አረጋዊ በርሄም ሆነ ሌሎቹ በሰነድ የተያ ዶኩመንት ነገ ይፋ ይወጣል ፤ኢትዮጵያ ውስጥም በወያኔ
ደኮሜንት እንደሚገኝ በሙሉ ልብ እተማመን አለሁ ።ቅንጣት ጥርጥር የልኝም ።የሱዳን መንግሥት የፅሁፍ ሰንድ ነው
።መለስ ዜናዊም ይህች ሰንስድ ይዞ ነው ለኢትዮጵያ ፓርላማ ሱዳኖች ለቡዙ ጊዜ ታግሰዉናል መሬታቸው በኢትዮጵያ
ነገሥታት ተነጥቀው ፤አሁን ግን ፍትሕ ከኛ እየተጠባበቀ ናቸው መሬታቸው እንሰጣቸው አለን እናስረክባቸው አለን ያለው
።የጎንደር ጠ/ግዛት መሬት የኢትዮጵያ ዳር ድንበር ከሱዳን ዳር ድንበር የሚዋሰን ነው  ።  የወያኔ መሪዎች በ 1975 ዓ.ም
የፈረሙ እነ አባይ ፀሃይም እኮ የዚህ ሰነድ ሱዳኖች ደግፎ ሲያቀብ እነሱም አብረዉት በፓርላማው ስብሰባው   አሉ ፤ታድያስ
የነ አረጋዊ ክህደት ምን ፋይዳ ሊያመጣ ነው  ። አረጋዊ በርሄና ግደይ ዘራፅዮን  በአማራው ሰሜን ጎንደር በወልቃይት፤ጠገዴ
፤ጠለምት ወ.ዘ.ተ. የፈፀማችሁት የዘር ማጥፋት ወንጀል እስከ 1977 ዓ ም  መጨረሻ .ለመካድም ሞክረዋል ህዝብ ያያቸው
ህዝብ የመሰከረላቸው አማራው የጨፈጨፉ ክህደታቸው  ሊሳካ  አልቻለም  ሲፍጨረጨሩ  ይታያሉ ፤ ፤በናንተ መሪነት
ያለቀው አማራ ህልቀ ስፍር የሌለውየ ህዝብ  ንፁህ  ደም  ፈሶ በከንቱ አይቀርም። በተለይ አረጋዊ እና ግደይ ለዚሁ የጎርፍ
ደም ግንባር ቀደም ተጠያቂ ስትሆኑ የጎንደርን አዋሳኝ ከሱዳን ድንበር የሚገናኝም  በመደራደር  የሸጣችህ ዋና ተጠያቂዎች
መሆናችሁን እ ማወቅና መገንዘ አለባቹህ  ። በዚሁ ደንበር የተነሳው የድንበሩ አካባቢ ኢትዮጵያዊያን የጎንደር ህዝብ ነዋሪዎች
፤የወይኔ ሠራዊትና የሱዳን ሠራዊት ግንባር ፈጥረው ኢትዮጵያዊ ዜጎች ተፈናቅለዋል እየተገድሉ ናቸው ፤የቁም ስቃይ ሰለባ
ሆኖዋል ፤ ሃብት ንብረታቸው ወድመዋል  ፤ይህም ችግር የመጣው እናንተ የሃገር ከሃዲዎች ሃገር ሽጣቹህ ለሱዳን ፈርማችሁ
በማስረከባቹ የመጣ መፍትሄ የሌለው ችግር ነው  ።

ሱዳኖች ተቀማን የሚሉት  የ 1902 ዓ.ም. ሕገ ወጥ የሆነ  ካርታ በማቅረብ  የወያኔ መሪዎች ከላይ በስም  የተዘረዘሩ
ለጊዝያዊ  ጥቅም   አሳምነው ፤ወያኔዎችም አምነው  ። በወቅቱ የቀይ ኮከብ ዘመቻ ኤርትራ ውስጥ ይካሄድ ስለነበር
ህ.ወ.ሕ.ትም. ሙሉ ተሳታፊ ስለነበር የሱዳኑ ቀጠሮ በማዘጌት የቆየው መስከረም ወር 1975 ዓ.ም. የህ.ወ.ሐ.ት. አመራር
1 ኛ አረጋዊ ብርሄ የህ.ወ.ሓ፣ት.ቡድን መሪ  ሰብሳቢና አስተባባሪ  2 ኛ ስብሐት ነጋ 3 ኛ አባይ ፀሃየ 4 ኛግደይ ዘርአፅዮን

5 ኛ መለስ ዜናዊ 6 ኛ ስዩም መስፍን  ሁኔታውን ሲያመቻች የነበረው ሱዳን ውስጥ እዛው ሱዳን ተቀላቀላቸው።በመስከረም
ወር 1975 ዓ.ም  ከገዳሪፍ ወደ ካርቱም የስብሰባ ቦታው ተሸጋግሮ ከሱዳን ባለ ስልጣናት ሱዳን በፕረዚዳንት ጃእፋር ኒሜሪ
በወቅቱ የምትመራ የነበረችው ሱዳን መሬትየን የህ.ወ.ሓ.ት.አመራር በእምነት ተቀብለዉታ  ይህም ተግባራዊ የሚደረገው  ።

እልባት የሚያገኘው ትግራይ ከኢትዮጵያ የቅኝ አገዛዝ ነፃነትዋ ስትቀዳጅ በተግባር ይፈፀማል ፤ተብሎ ፤ተፈራርመው
፤ የተፃፈው በሚስጢር ተይዞ ይቀመጥ ተብሎ  ተሰንዶ ተቀመጠ ።

        ህ.ወ.ሓ.ት፤ በኢትዮጵያ ምንም ሀላፊነትና እውቅና የሌለው ማፍያ ፀረ ኢትዮጵያ ድርጅት ይህ የሱዳኑ ጥያቄ አምኖ
ተቀብሎ-የኢትዮጵያ  ሉአላዊ ግዛት ዳር ድንበር  ለሱዳን መንግሥት  አሳልፈው ለባእድ ሃገር  የሽጠው ህዝባዊ ወያነ ሓርነት
ትግራይ መስከርም ወር 1975 ዓ.ም. ነው  ።አሁን ጎንደር ዳር ድንበሩ ከሁመራ አንስቶ እስከ ታች  የጎንደር ድንበሮች
በሱዳንና በወያኔ  ሠራዊት  ሁለቱ ተባብረው በዚሁ ኢትዮጵያዊ  ህዝቡ ላይ ግፍ እየተፈፀመበት ነው ፤ በአማራው 
የሚደርሱት  ያለ ጥቃት መፈናቀል ውጡ የሱዳን መሬት በወረራ የያዛችሁት ልቀቁ እየተባሉ በህዝብ የሚደርሰው ያለው
ግፍና መንገላታት የሁሉ ኢትዮጵያ ችግር፤ ዳር ደንበሩ የሁሉ ኢትዮጵያዊ  እንጂ የጎንደር ብቻ አይድለም ።

       ፌርማው ከተጠናቀቀ በሱዳን  መንግሥት  በላንድ ሮቨር መኪና ተጭነው 1 አባይ ፀሃየ 2 ስዩም መስፍን  3  መለስ
ዜናዊ አስቀድመው ሸራሮ ሲገቡ።
      የሱዳን መንግሥት ለህ.ወ.ሓ.ት.   ያሳለፈው ውሳኔ ለመቀበል ደግሞ እዛው የቆዩት አመራር  1  አረጋዊ በርሄ  2 
ስብሃት ነጋ   3  ግደይ ዘራፅዮን የሱዳን መንግሥት ለህ.ወ.ሓ.ት.የቸረው ውሳኔ ተቀብለው በ 3 ኛ ቀን በሱዳን መንግሥት
ላንድ ሮቨር መኪና ተጭነው ሸራሮ ገቡ  ።የሱዳን መንግሥት የሰጠው ውሳኔ ። የሚከተሉት ናቸው።

1 ኛ  ለ T.P.L.F. ህዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ የሱዳን መንግሥት ሙሉ እውቅና መስጠቱ።

2 ኛ  ከተለያዩ የአረብ ሃገራት ፤ ተነጋግረና ባጭር ቀናት ውስጥ ሙሉ እውቅና ለ T.P.L.F.ይሰጣሉ በኛ በኩል ደብዳቤው
ይደርሳችሀል።ያለቀም ጉዳይ ነው ። ይህም በቀናት ውስጥ ተግባራዊ ሆኖ ፤ለህ.ወ.ሓ.ት. ይደረርሳል ።በዚሁ መሰረት 
፤የእውቅና ደብዳቤ በፍጥነት  ከላኩ መካከል ፤ሊብያ ፤ግብፅ፤ሲሪያ ፤ኢራቅ ፤ሊባኖን (ቤሩት )ግንባር ቀደም ሲሆኑ እንግሊዝ
፤ጣልያንም ላኩ ;

 3 ኛ  ኢኮኖሚያዊ እና ሌሎች እርዳታውም በተመለከተ የሱዳን መንግሥት በገንዘብ በመድሀኒት በሕክምና መሳሪያ በተቻለ


አቅሙ  ለ ህ.ወ.ሓ.ት. ይረዳል በእርዳታውም ሙሉ ትብብሩ እስከ መጨረሻው ይቀጥላል ።

በጦርነት የተጎዱ በሌላም በሽታም ታጋዮቻችሁየሚደርስባቸው ጉዳትም ሆነ በሽታ  ነፃና ሙሉ ሕክምና በሱዳን የሚገኙ
ሆስፒታሎች ሙሉ አገልግሎት ይሰጣሉ ።ይታከማሉ ።

T.P.L.F ከዚህ ወር ጀምሮ በየትኛውም የሱዳን ግዛት ቢሮዎቹን ይከፍታል፤  የትግራይ ህዝብ ሱዳን ውስጥ የሚገኙ
የማደራጅትና የማሰባሰብ ሙሉ ሀላፊቱ የድርጅቱ ነው። ለሚከፈቱ ቢሮዎች የሱዳን መንግሥት የቤት ኪራይ ላልተወሰነ ጊዜ
ይክፍላል። ፓስፖርት በተመለከተ ለ T.P.L.F. አመራር የሱዳን መንግሥት ወጪው በመሸፈን ያዘጋጃል ለህ.ወ.ሓ.ት.
አመራር የዲፕሎማት ፓስፖት ይሰጣል ፤ ።ለሌሎችም በየአስፈላጊ ቦታ የሚንቀሳቀሱ ታጋዮችፓስፖርት  ያዘጋጃል ።
የ T.P.L.F. ታጋዮች በስራም ሆነ ለህክምና ሱዳን ሲገቡ  በፀጥታ ሀይሎች ስለሚጠየቁ ችግር እንዳይገጥማቸው
T.P.L.F.የመታወቅያ ካርድ በማዘጋጀት ለደህንነት ቢሮችን በማቅረብ ተቀባይነት ስለሚሰጠው  ሰለሚያገኝ የህ.ወ.ሐ.ት
ታጋይን አባልም ጭምር በሙሉ ነፃ በሱዳን ለመንቀሳቀስ ይችላል፤  መታወቅያ ካርዱ በመንግስት እውቅና
ስለተስጠው። አጠቃላይ ነገር ሁሉ ከተጠናቀቀ ፤  እነ አረጋዊ በርሄ ሁሉን ጨርሰው  የቆዩት  የአመራር ጉጅሌም
ተመልሶ ትግራይ ሸራሮ  ገቡ ። ሱዳንም ለህ.ወ.ሐ.ት ሙሉ እውቅና እንደሰጠች በአዋጅ አስነገረች። የወያኔም አመራር
ለታጋዩ የሱዳን መንገስት ለህ.ወ.ሐ.ት. ሙሉ እውቅና ከዛሬ መስከረም  ወር  1975 ዓ.ም እንደሰጠ አወጁ ።ከላይ የተጠቀሱ
ስምምነትም በሙሉ በተግባር ተፈፀሙ ተግባራዊነቱም  በግልፅ ታየ  ወያኔም በሱዳን ማነህ ሳይባል ከ 1975 ዓ.ም ጀምሮ
እስከ ዛሬዋ እለት እንደልቡ  የሚንቀሳቀስባት ሶዳን ሀገር ብቻ  ናት ።

የሱዳን መንግሥት እውቅናን ለመስጠት ለአረብ ሀገሮች  ያቀረበውም  በሳምንታት ውስጥ ሊብያ፣ግብፅ፣ በይሩት፣ፍሊስጤም


ኢራቅ፣ሶሪያ፣ ሳውዲ አረቢያ  T.P.L.F. ሙሉ እውቅና መስጠታቸው ለሱዳን መንግሥትም አሳወቁ።የወያኔው አመራርም 
ከሱዳን እየተነሱ እነዚህ ሀገራት  ይመላሱ ነበር ።ጣልያንም ጨምሮ ።

     ዛሬ በኢትዮጵያ ፤ ፤በሱዳንና በወያኔ ሠራዊት ትብብርና ቅንብር  በህዝቡ የሚደርስ ያለ ጥቃት ዘግናኝ ፤ነው ።እነ አረጋዊ
በርሄም  ይህ ሁሉ ችገርና መከራ በህዝብ አድርሰው ፤አሁንም ስለ ኢትዮጵያ ይናገራሉ ፤ይብቃቹ ማለት ፤አስፈላጊ ነው
፤ይህም የሚያደርጉት ያሉ  ከንቀት የተነሳ  ነው ።

 
         ህ.ወ.ሓ.ት. እና የዝያ ባሬ  ሞቃድሾ መንግሥት ዝምድና / በ 1969 ዓ.ም.

ህ.ወ.ሓ.ት. ለኢትዮጵያ እና ህዝብዋ ከሁሉ የከፋ ጠላት ነው ።  ኢትዮጵያን  ለመበታተንና ለማፍረስ የተፈጠረ እኩይ


ድርጅት ነው ። የኢትዮጵያ ባእዳን  ጠላቶች መሳሪያ ድርጅት ነው ። የሱማሊ መንግሥት በዘይድ ባሬ የሚመራ ኢትዮጵያን
ወሮ ኦጋዴንን ወደ ሶማሊ ግዛቱን ለማቀላቀል በ 1969 ዓ.ም.በከፈተው የወራር  ጦርነት በወቅቱ፤የወያኔ አመራር  ለወራሪው
ዘይድ ባሬ የሱማሊ መንግሥት ሙሉ ድጋፍ አበርክተዋል ።  የነበሩ አምራር  አመራር 1 አረጋዊ በርሄ  የድርጅቱ ሊቀ
መበርና ወታደራዊ አዛዥ 2 ስብሐት ነጋ  3  ግደይ ዘርአፅዮን ም/ሊቀ መንበር  4 ሥዩም መስፍን  5 አባይ ፀሃየ  እነዚህ 
(የተ.ሓ.ህ.ት ).ህ.ወ.ሓ.ት. ፖሊት ቢሮ ሲሆኑ  በወቅቱ ተለዋጭ ማእከላይ ኮሚቴ የነበሩ መለስ ዜናዊ ፤ ስየ አብርሃ
፤አውዓሎም ወልዱ ፤ሸዊት (አፅብሃ ) ዳኘው ፤ አልቆየም ወዲያውኑ በስብሃት ነጋና በመለስ ዜናዊ ተገደለ ፤ ሆነው
ተባብረው  ከሶማሊያ መንግሥት የግንኙነት መንገድ ፈጥረው  ለዚሁም በዋና አስተባሪነት ግደይ ዘርአጽዮን በማድረግ  ወደ
ሱማልያ የሚላከው መእክተኛ ደብዳቤውም ጭምር ተዘጋጀ  ለዘይድ ባሬ የተጻፈው ደብዳቤ  በስየ አብርሃ መሪነት ከብዙ
ቀናት ጉዞ መቃድሾ(ሱማሊ)ዋ ና ክተማ በመግባት በህ.ወ.ሐ.ት.የተላከው ለፕረዚዳንት ሰጠ።በዚህ ደብዳቤ ውስጥ ይዘቱ
ኢትዮጵያ ወራሪና ተስፋፊ ሀገር መሆንዋ የሚታወቅ ነው ።ትግራይም ልክ እንደ ኦጋዴን በአማራው መንግስት በሀይል
ተጎብጣ ዛሬ በአማራው ቅኝ አገዛዝ ውድቃለች ፤የትግራይ  ሃገራዊ ነፃነት ፤ በአማራው መንግሥት በምኒሊክ የሚመራው
ተነጥቀን ፤በአማራው ቅኝ አገዛዝ ወድቀን በስቃይ እንገኛለ ።  በትግራይ ነፃ አውጪ ድርጅት እየተመራ  የትግራይ ህዝብ
መሳርያ ታጥቆ ፀረ ወራሪው አማራ  ብረት አንስቶ ሃገራዊ  ነፃነቱ ለመቀዳጀት በትግል የሚገኘው ። ሱማሊም የግዛትዋ
መሬት ኦጋዴን በአማራው መንግሥት ተነጥቃልች። ስለሆነም የሱማሊ መንግሥትና በትግራይ ነፃ አወጪ ድርጅት
የሚያካሂደው ያለ ትግልና በሱማሊው የሚካሄድ ፀረ ወራሪው የአማራ መንግሥት በዓላማና በአቋም አንድ
ነው። የተ.ሓ.ህ.ት. አመራርና ድርጅቱ በሙሉ አቋም  ደግፎታል ።ከዚሁ በመነሳት ተጋድሎ ሐርነት ህዝቢ ትግራይ
(ተ.ሐ.ህ.ት.)  ኦጋዴን የሱማሊግዛት መሬት እንደመሆኑ ፤የሱማሊያ መንግሥት ፤የሃገሩ የግዛት ወሰን
ለማስከበርና  ለማስመለስ ፀረ ኢትዮጵያ የምታካሂደው ያለ ጦርነት ፍትሓዊነቱን  በማድነቅና በፖሊሲ መሰረትም
እንደግፋለን ። እኛም የትግራይ ነፃ አውጪ ድርጅት ድጋፍ ለመስጠት የተጋድሎ ሓርነት ህዝቢ ትግራይ ተዋጊ ሠራዊት
ለመላክ ተዘጋጅተናል።   

 ወታደራዊ ትጥቁና ሌላው ለናንተን  በመተው የምንልከው ሠራዊት የጉዞው ሁኔታ ይዘጋጅልን። ት.ሐ.ህ.ት።

የሶማሊው ፕረዚዳንት ሰይድ ባሬ ይህ ደብዳቤ ካነበበው  የተሰማቸው ደስታ ከፍተኛ በመሆኑ ከዚሁም በመነሳት
ለተ.ሐ.ህ.ት. አመራርና ለሚያስፈልጋቸው ሁሉ የዲፕሎማት  ፓስፖርት እንዲፈቀድላቸው ተወሰነ፤ የመሳሪያ ትጥቅ
ካላሽን፣አርፒጂ፣ቦምብ በየዓይነቱ ተፈቀደ ፤ ሌላም ዓይነት መሳሪያ ሰጡ። ገብሩ አስራት የህ.ወ.ሐ.ት ከፍተኛ አመራር
የነብረም ይህን በተመለከተ ሏአላዊነትና ዴሞክራሲ በኢትዮጵያ መፅሃፉ በግልፅ አስቀምጦታል። ይህን ሃሳብ ለማስረጃ
እንዲሆን የማቀርበው  ያለሁ ወያኔ ህ.ወ.ሐ.ት.ለጊዜያዊ ጥቅሙ ሲል የኢትዮጵያ ሏላዊነትና አንድነት በመፃረር
ሀገር ለመሸጥ፤ ለማፍረስና ለባእዳን አሳልፎ መሸጥ የጀመረው ገና ከጥዋቱ መሆኑን ለማስረገጥ ነው።የዚሁ ሁሉ ችግር
ፈጣሪው በየካቲት ወር 1967 ዓ.ም ተከትለዉት የመጡ ፕሮግራም ሆን ተብሎ የባእዳን ድጋፍ ታክሎበት  በወያኔ
አመራር  ተቀነባብሮ ኢትዮጵያን የሚያፈርስ የህዝብዋን አንድነት በሚፃረር መልክ የትዘጋጀ ፀር ኢትዮጵያ  ሉአላዊነት ፀር
ህዝብ አንድነት ፕሮግራሙም ሆኖ  በመዘጋጀቱ ነው ። ያዘጋጁት ሰዎች የፀር ኢትዮጵያ ባእዳን ጉዳዩን በባለቤትነት
ለመፈፀም የተነሱ ፕሮግራሙን በማዘጋጀት በኢትዮጵያ ሏላዊነት ከባድ ችግር ፍጥረዋል።ለዚሁ መከራና ችግር በኢትዮጵያና
በህዝብዋ በህ.ወ.ሐ.ት. እየደረሰስ ያልው ሲኦል እነማን ይዘዉት ደደቢት በረሃ ወረዱ ግንባር ቀደም ተጠያቂዎች
የህ.ወ.ሐ..ት ፖሊት ቢሮ አመራር በሙሉ በተለይም አረጋዊ በርሄ፤ ግደይ ዘራጽዮን ፤ስብሃት ነጋ ፤መለስ ዜናዊ ፤አባይ ጸሃየ፤
ሥዩም መስፈን ፤ዛሬ ኢትዮጵያን አሁን ለምትገኘው ውድቀትን የህዝብዋን መበታተን የሃገር ሏላዊነት መፍረስ ግንባር ቀደም
ተጠያቂ እነዚህ ናቸው ፤ እየተከታተሎ የመጡና አሁን በኢትዮጵያ  በሥልጣን ያለው ገዢው ስርአት ህ.ወ.ሓ.ት በአባይ
ወልዱ ሲመራ የነበረው ፤አሁን  በደብረፅዮን ገብረሚካኤል  የሚመራው ፤ከነአረጋዊ በርሄ ተያይዞ የመጣው ታልቅዋን
የትግራይ መንግሥት ለመመስረት መሥፋፋት ሃገር የመበታተን ፤የኢትዮጵያን ሃበት  ንብረት የመዝረፍ የህዝብ ማንነት
መንጠቅ ኢትዮጵያን አዳክሞው በታትነው ፤የበለጸገች የትግራይ (መንግሥት ) ለማቋቋም ነው ።ይህ እምነትና አመለካከትም
የፀና የማይለወጥ የሁሉ ከእነ አረጋዊ በርሄ አስከ እነ አባይ ወልዱ፤ ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል   ፤የፀና የማይለወጥ የአቋም
ፖሊሲ ነው ።በየወቅቱ በሥልጣን ለረጅም አመታት የመሩ እነ አረጋዊ በርሄ  ናቸው ፤በመካከላቸው የተፈጠረው የሥልጣን
ሽኩቻ ቢባረሩም በአቋም በፖሊሲ የሚከተሉት ግን የጤፍ ፍሬ የምታክል ልዩነት የላቸውም ፤ህ.ወሓ.ት ከሥልጣኑ
እንዲወገድ አይፈልጉም ፤በፈጸሙት ወንጀል ማለት የኢትዮጵያ ሏላዊነት በመፃረር ኢትዮጵያ ሏላዊነትዋን
አፍርሰዋል፤የኢትዮጵያ ዳር ለሱድን ሸጠዋል  ፤በዘር ማጥፋት ወንጀል በደም ታጥበዋል ፤የአማራው የማንነት ክብሩን
ነጥቀዋል ፤ታላቅዋን የትግራይ መንግሥት ለመመስረት በተስፋፊነት የአማራው መሬት በስፋት ወረዋል ፤ከወሎም እንደዚሁ
ከአፋር ፤የኤርትራ  ሃገር አሰብን ለመውረር በእቅድ ይዘዋል ፤ይህም እቅድ አሁን በሥልጣን ያለው የህ.ወ.ሓ.ት. ገዢ ቡድን
እና የቀድሞዎቹ የአመራር ቡድን የነበሩ ሃሳብና እቅድም  ነው ፤አሰቡን ከኤርትራ ሃገር  ወረራ ታላቅዋን የትግራይ መንግሥት
የባሕር በር ለማግኘት ተብሎ የሚደረግ ወራር ነው። እንጂ  ለሌላ አስበው  ተቆርቁረው እይድለም ። ኢርትራ ነፃ ሃገር ናት
፤ይህ ፋሽሽት የወያኔ አገዛዝ እንዴት ሲጠግብ ነው ነፃ ሃገር የሚወር ? ዛሬ አረጋዊ በርሄና ግደይ ዘራፅዮን  እነ ስየ አብርሃና 
ፃድቃን ገብረተንሳይ  ስለ ኤርትራ በዙ ይገራሉ ይጽፋሉ  ያወግዛሉ ፤እነ አረጋዊ በርሄ የሻዕብያ ምንጣፍ ተሸካሚ
እንዳልነበሩ። ፤ለኤርትራ ነፃነት ብለው የትግራይ ወጣት ወንድ ሴት  እስከ 160000( እንድመቶስድሳ ሺህ )የትግራይ ልጆች 
በቀይ ኮከብ ዘመቻ ወቅትና በተለያቱ ጊዜም ጭምር ልከው የሄደው ሁሉ በሣሕል በረሃ ሙቶ በአሸዋ ተቀሮ የቀረ ወጣት
የትግራይ ዜጋ ፤ዛሬ የትግራይ ወላጅ ደም እያለቀሰ የሚገኘው ።ብዛቱ አናውቀውም እንጂ ወደ ሱማልያ የላኩት ፤ከመቃድሾ
መንግሥት ጎን ተሰልፎ ፀረ ኢትዮጵያ ሠራዊት እንዲዋጋም በኦጋዴን ሙቶ የቀረም አለ ።ወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት. በኢትዮጵያና
በህዝብዋ የፈፀመው ወንጀል ዋንጫው ሞልቶ እየፈሰሰም ነው ።ግፈኛው ፋሽሽት አርአት የኢትዮጵያ ሏላዊነት ዳር ድንበር
ሸያጭ ህ.ወ.ሓ.ት ነው ።

 የማንነት ጥያቄ የመብት ጥያቄ ነው። የመብት ጥያዌም የመኖርና አለመኖር ቁልፍ የተፈጥሮ ሕግ ጥያቄ ነው።የእርሻ መሬትህ
ኑሮህ ልጅ ወልደህ ማሳደግ ሃብትና ንብረት ማፍራት በሰላም መኖር በነፃነት በፈለግከው መንቀሳቀስ ይህ በአንዲት ሃገር ሕገ
መንግሥት ቁልፍና የሕገ መንግሥቱ መሶሶ ነው። በዘረኛውና ፋሽሽት ሽብርተኛው ስርአት ወያኔ ይህን አይቀበለውም። የሕገ
መንግሥት አንኳር የህዝብን መብት የሚያስከብር አንቀፅ በዚሁ በሃገራችን ያለው የደደቢቱ መራሽ ማፍያ ወያኔ ቦታ
የለውም። ለምሳሌ እንኳን ብንመለከት በአማራው ወልቃይት፤ ጠገዴ፤ጠለምት፤ቃፍታ ሑመራ የማንነት ጥያቄው ከተነሳ
ከ 42 ዓመታት ወያኔ ለትግሉ ከተነሳ ጀምሮ የኔ ማንነት አማራ እንጂ ትግሬ አይድለሁም በማለቱ በጣም ሰፊ የዘር ማጥፋት
ወንጀል በህ.ወ.ሕ፣ት፣ ተፈፅሞበታል አሁንም አማራ የተባለው ሁሉ ከየአለበት በወያኔ እየተለቀመ ዘሩ እየጠፋ ነው። ይህም
በዓለም ሕግ ያስጠይቃል።የኦሮም ህዝብም መሬቱ ተንጥቆ ኢትዮጵያዊነቱ በወያኔ ተገፎ ከመሬቱ ተፈናቅሎ መፈናፈኛ ያጣ
ህዝብ ሆነ ፤የጋምቤላ ህዝብም  በአማራውና በአሮሞው የደረሰው ጥቃት ደርሶበታል  ዛሬ በወያኔው የሲኦል አለንጋ በስደት
በችግር  እየተሰቃየ ይገኛል ።

 
                               ውድ የኢትዮጵያ ህዝብ ሆይ //

              አሁን ያለህበት አሁን እየደረሰብህ ያለው ችግር ፤መከራ ፤ከተወለድክባት ተወለድህ  እትብትህ ከተቀበረባት
መሬትህ ፤ከቤት ንብረትህ ፤ከእርሻ መሬትህ  ከመስኖ እርሻ  መሬትህና ይዞታህ ተፈናቅለህ ፤በክፉ ፈተና ችግር ወድቀሃል
።አንተ በርሃ ላይ ተጥለህ በብርድ ፤በሽታ ፤ርሃብ ፤ውሃ ጥም ፤እየትሰቃይህ ፤የወልድካቸው ልጆችህም ለስደት ተዳርገው በየ 
በረሃው  እየሞቱ ፤በሊብያ እየታረዱ ፤ በሊብያ  ለባርያነት እየተሸጡ አጠቃላይ ኢትዮጵያዊ  ሁሉ በችግርና መከራ የሶቆቃ
ኑሮ ወድቆ  ይገኛል ።ይህ ሁሉ መከራ ጣጣና መዘዝ ይዞልህ የመጣው ከደደቢት ፈርጥጦ የመጣው ወያኔው ህ.ወ.ሓ.ት. ነው
።ይህ ድርጅት ሆን ተብሎ ኢትዮጵያና ህዝብዋን ለማጥፋት የተፈጠረም   ነው ።አሁንም ኢትዮጵያና ህዝብዋ  በፋሽሽታዊ 
የአፓርታይድ ስርአቱን እያሰቃየ  የሚገዛ ያለ የህ.ወ.ሓ.ት. ድርጅት ነው ።የወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት. በለሱ ቀንቶት ኢትዮጵያን
በግንቦት 20 1983 ዓ.ም. ተቆጣጥሮ  በዘረኛ  መሪዎቹ  አጃቢነት  ኢትዮጵያና ህዝብዋ በቅኝ ግዛት ስርአቱ ወደቁ ።አሁን
27 ዓመቱ ህ.ወ.ሓ.ት. ኢትዮጵያን  እየገዛ  ያለ ይህ እኩይ የባንዳ ስብስብ ነው ።በዚሁ 27 ዓመት የወያኔው የግዛት ዘመን
የኢትዮጵያ ህዝብ  የደረሰብህ ጉዳትና መከራ  ችግር ፤ሰቆቃ ራስህ ሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ ታውቀዋለህ ።ነጋሪ
አያስፈልግህም ።የተሰቃየህ ህዝብ ነህ ።ስቃይህ ደረቱን አልፎ እንደ ጎርፍ እየፈሰሰም ያለህበት ወቅትና ጊዜ ነው ፤  ፤እንተም 
አልቻልኩም መረረኝ፤በቃ ለወይኔ አልገዛ  እምቢ ለወያኔ ስርአት ብልህ በቆራጥነት ተነስትሃል ።በኦሮሞው የተነሳው ሰፊና
አድማሳዊ  የንቅናቄ ትግል ፤በቃኝ  ለወያኔ አገዛዝ ፤ወደ አማራውም ተሸጋግሮ የኦሮሞ ደም ደሜ ነው ፤በማት እነዘህ
ኢትዮጵያውያን   ፀረ  ወያኔ ትግላቸው በአንድነት አጣምረው  ፤አቀናጅተው ፤ዛሬ ህ.ወ.ሓ.ት.ወያኔ በመቃብሩ አፋፍ ይገኛል
።የኢትዮጵያ ነፃነትም  እየደረሰ ነው፤  ብርሃኑም ተስፋ ይዞ  እየሰነጠቀ ነው ።በዚሁ ጊዜና ስአት ፤የኢትዮጵያ ህዝብ እጅና
ጓንት በመሆን በአንድነት ተባብሮ የዚሁ የወያኔ አፓርታይድ  ( ፋሽሽትና ፤ዘረኛ ፤ከፋፋይ  )ስርአት በጀመረው ቁርጠኛ
ትግሉ ፋታ ሳይሰጥ  አሁን በያዘው  ቀጥሎ ፤ወያኔ እና  ስርአቱ ከመሰረቱ  ነቃቅሎ ከሃገራች ኢትዮጵያ እንዲያስወግደው
፤ወደ መቃብሩም እንድትከተው ፤ለኢትዮጵያ ህዝብ  ጥሬን ሳቀርብ ፤ አባቶቻችን በአድዋ ፤በማይጨው ጦርነት መስዋእትነት
ከፍለው ነው ፤ኢትዮጵያ ከወራሪው ፋሽሽት ጣልያን ነፃ ያወጥዋ ። ካለ መስዋእትነት፤ ነፃነትህ ፤የማንነት መብትህ አይገኝምና

     ለማጠቃለል  በአሁኑ ጊዜ የሱዳን መንግሥት የኢትዮጵያን ሉአላዊ ግዛት ውስጥ  ለምና ሰፊ መሬት የህ.ወ.ሐ.ት ገዥው
ስርአት የሱዳን መሬት ነው በማለት ለሱዳን መንግሥት ለማስረከብ ላይና ታች  እያለ ይገኛል ። ይህ በ 1975 ዓ.ም
በተቋጨው ወል እና ስምምነት በተፈራረሙበት መሰረት ነው። ሌላው በግንዛቤ ውስጥ መያዝ ያለብን ነገር የህ.ወ.ሓ.ት.
መሪዎች ይህን ጎንደር ጠ/ግዛት እና ሱዳን የሚያዋስን 750 ኪሊ ሜትር የኢትዮጵያ ግዛትና ድንበር ነው ።ህ.ወ.ሓ.ት.
የትግራይ ህዝብ እንኳን እውቅና ያልሰጠው ፤ያልተቀበለው ።ማንነቱ የማይታወቅ ፤ማፍያና የባንዳ ስብስብ በጎንደር
የኢትዮጵያ ዳር ድንበር አሳልፎ  ለማንም ባእድ ሃገር በምንም መልኩ ለመስጠት አይችልም መብትም የለዉም ።አሁን
ለተፈጠረው ችግር ፤ከላይ የተጠቀሱ ስድስት የህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች በሕግ ይጠየቁበታል ።  በሱማሊያ የተጠናከር መንግስት
ቢኖር ኑሮ የኦጋዴን የኢትዮጵያ ግዛትም አሳልፈው እንደሚሰጡት አንጠራጠር። ወያኔ በተቻለው አቅም ሁሉ ኢትዮጵያ
አውድሞ አፈራርሶ ወደ መጣበት ትግራይ ሊመለስ ነው እቅዱ። ሌላው ለማስገንዘብ የምፈልገው ለጁቡቲ መንግሥት በሊዝ
ሽፋን ስም በጣም ሰፊ መሬት ከኢትዮጵያ በወያኔ የተሰጠ መሬት አለ ይህም ለወደፊቱ የሚፈጥረው ችግር በእምነቴ በጣም
ያስፈራኛል በዚሁም ከባድ ስጋት አለኝ ።እነዚህ የወያኔ መሪዎች ኢትዮጵያን ለማጥቃት ለማጥፋት ታጥቀው የመጡ ጠላት
እስከሆኑ ድረስ ለጅቡቲ መሬት ለመስጠት ሲፈራረሙ በይዘቱና በውስጡ የቋጠሩት የፃፉት እትዮጵያን ለማጥቃት የተንኮል
ሴራ ይኖርበታል የሚል ስጋትም አለኝ ለምን ቢባል ጠላት ጠላት ነውና።  ልብ ያለው ልብ ይበል ( ሳዲቅ አህመድ )
==============================                                

 
                                                               ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ //

                                                              ድል ለተቀደሰች መሬት  እናት ኢትዮጵያ //

                                                                    ገብረመድህን  አርአያ

                                                                              አውስትራሊያ //

ዝሆን ላይ የሚጮህ እብድ ውሻ ብቻ ነው!!


(ገብረመድህን አርአያ)
August 31, 2017

957
SHARES

ShareTweet

ህ.ወ.ሓ.ት.

ገብረመድህን አርአያ
የኢትዮጵያ ሕዝብ ከህፃናት እስክ አዋቂዎች (የወያኔው) ፡ ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ ማንነት ካወቁ ብዙ ዓመታት
አስቆጥረዋል። ህወሓት ከየት መጣ፣ አላማውስ ምንድን ነው? የሚሉ ጥያቄዎች የሕዝብ መነጋገሪያ ክሆነ አመታት ያስቆጠረ
ነው ።የኢትዮጵያ ህዝብ ፤የኢትዮጵያን ሏላዊነት ደሙ አፍስሦ አጥንቱን ከስክሶ አንዲት ሏላዊት ኢትዮጵያ ያደረገ ህዝብ
፤በቋንቋ በሃይማኖት በዘር ያልተነጣጠለ ያልተከፋፈለ ህዝባዊ አንድነቱ ተፋቅሮ ተዋዶ በጋብቻ ተጋብቶ ፍቅርና ሰላም
ገንብቶ ለስንት ሺህ ዘመናት ከትውልድ ወደ ትውልድ እየተሸጋገረ የመጣ ኢትዮጵያዊነት ጠብቆ ፤የመጣ ኩሩ ህዝብ
ኢትዮጵያዊ ነው ። የኢትዮጵያ ህዝብ ፤ አረንጓዴ፤ብጫ ፤ ቀይ ፤ ሰንደቅ ዓላማው ከስንት ሺህ ዘመናት ተረክቦ የማንነቱ
መግለጫ አርማው ፤ተንከባክቦ ሲጠብቃት ጠብቆም ከትውልድ ወደ ትውልድ እያሸጋገር ሰንደቅ አላማችን የሃገርና የህዝብ
ኩራት ደማቅ መለይታችን ኩራታችን በመሆን የተስፋችን ሂወት ሆና ኑራለች።

የውጭ ባእዳን ጠላቶ ኢትዮጵያን በመውረር ግብጽ፤ሱዳን ፤ ጣልያን ሊብያ ወ.ዘ.ተ. በተደጋጋሚ ኢትዮጵያን ለማጥቃትና
ለመውረር ያደረጉት ብዙ ሙኮራዎች በህዝብዋ አንድነትና አኩሪ ጀግንነት ኢትዮጵያዊ የመጡበት ጠላቶች ፊት ለፊት በጦር
ሜዳ ተዋግቶ አሸንፎ ወራሪ ገድሎ ቀሪዉም ወደ መጣበት እንዲሸሽ በማድረግ የሚታወቅ የማይበገር ህዝብ ነው ።ኢትዮጵያ
በባእዳን ጠላቶች አትደፈርም ብሎ ዘብ የቆመው የኢትዮጵያ ህዝብ በታሪክ ማህደር ውስጥ በጠላት የማትደፈር እትዮጵያ
፤በዓለም ውስጥ ቀዳሚው መእራፍ ይዛለች ።

ኢትዮጵያ ብዙ ጠላቶች አልዋት ፤በመሬቱ ተፈጥራዊ አቀማመጥም በጠላቶችዋ የተከበበች ናት ፤በሆንም ቅሉ ጠላቶችዋ
የኢትዮጵያ ህዝብ ጀግንነት በጦር የማይቀለበስ ህዝብ ፤ወራሪ ጠላት ቢመጣበትም በአንድነቱ ተሰባስቦ ለጠላት እሾህ ተዋጊ
ደፋር ህዝብ መሆኑም በሚገባ ስለሚያውቁ ፤እንደ ድሮው ሠራዊታቸው አስከትለው ኢትዮጵያን ወረው የኢትዮጵያን
አንድነት ለማናጋት ፤ችሎታና አቅም እንደሌላቸው በመገንዘብ ፤ ከምዕራባውያን በተለይ እንግሊዝና አሜሪካ በመተባበር እነ
ሱዳን፤ግብጽ፤ኢራቅ፤ሶሪያ፤ ጣልያን ፤ሊብያ ሶማሊያ ( መቃድሾ )ወ.ዘ.ተ. ተባብረው ፤ኢትዮጵያን የምናፈርሳት
የምንበታትናት በራስዋ ዜጎች በቻ ነው ፤ይህም አስታጥቀን በተለያዩ ዘዴዎች እየደገፍን የብሄር ጥያቄ ፤ እስከ ነፃነት ጥያቄ
የሚታገሉ መፍጠር ብቻ ነው ያለው ፖሊሳቸው አማራጭ ብለው ባወጡት እቅድ ፤ማ.ገ.ብ.ት =====ማሕበር ገስገስቲ
ብሔረ ትግራይ === የዚሁ ፍሬ ነው ።ለዚሁም የመጀመሪያ ተማራኪው አረጋዊ በርሄ ሲሆን ጋሻ ጃግሬው ግደይ ዘራጽዮን
አስከትሎ ነው ።
ህወሓት የትጥቅ ትግሉን ከመጀመሩ በፊት ተዘጋጅቶ ወደ ትጥቅ ትግሉ የገባበት ምክንያት አሉት ። 1 ኛው የኢትዮጵያን
አንድነትና ሏላዊነት ለማፍረስ ብሎም ለመበታተን ነው ። 2 ኛው ሕዝብዋ በቋንቋው ሃይማናትና ዘርን መእከል በማድረግ
የኢትዮጵያን አንድነት በሚያዘጋጀው ፖሊሲ ለመከፋፈል ለመበታተን ከዚሁ መነሻ ህዝ ft ለእርስበርስ ጦርነት ኢትዮጵያዊ
ህብረተሰብ እርስበራሱ እንዲተላለቅ አመቺ ነው ብሎ ስላመነበት 3 ኛው   ተ.ሓ.ህ.ት. ህ.ወ.ሓ.ት. የተነሳለት ዓላማ
የኢትዮጵያን ሏላዊነት አንድነት ከፈረስ ህዝብዋም እርስበራሱ ወደ ማያባራው ጦርነትና መተላለቅ ከገባ ነፃ የሆነች ትግራይ
የትግራይ ዲሞክራሲያዊ ሪ ft ብሊክ መንግስት ለመመስረት አመቺና ጥሩ ሁኔታ ይፈጥራልብሎ ስለሚያም ፤ 4 ኛው
የህ.ወ.ሓ.ት መስራችና አመራር በትልቁ በአቋም ደረጃ የያዙት ኢትዮጵያን ለመበታተን ህዝ ft ን መከፋፈል ምቹ ሁኔታ
ለመፍጠር የ አማራው ህልውና በማያዳግም ሁኔታ መመታትና ከመሬት መጥፋትና መደምሰስ አለበት፤ ከዚሁም ጎን ለጎን
የእትዮጵያ ተዋህዶ ከርስትናም ሆነ የአማራው ቋንቋ የሆነው አማርኛ አብሮ እንዲከስም መቻል ማድረግም አለብን፤
የእስልምና ሃማኖትም አብሮ እንዲጠፋ ማድረግ ። ይህን በተግባር ስንጀምረው ኢትዮጵያዊነት የሚለው የአማራው

ካባውም አብሮ ይከስማል ይጠፋል ።/ስለሆነም በፕሮግራሙ ቀዳሚ ምእራፍ በመስጠት በጽሁፍ አስቀምጦታል።

ህወሓት የትጥቅ ትግሉ እንደጀመረም በሰሜን ኢትዮጵያ የሚገኘው ሕዝብ በተለይ የትግራይ ሕብረተሰብ በግልጽ በማያሻማ
ከመነሻው ጀምሮ ተቃውሞታል። ህ.ወ.ሓ.ት የተባለው ድርጅትና ፕሮግራሙ አልተቀበለውም ነበር ።ከዚሁም የተነሳ የ
ህ.ወ.ሓ.ት አመራር ቂም በቀል በመያዝ በሰነዘሩት የጥቃት እርምጃ የትግራይ ሕብረተሰ ft በጣም ብዙ የሒወት
መስዋእትነትና ሃብት ንብረቱ በህ.ወ.ሓ፣ት. እየተዘረፈ ውርስ ሆነዋል ተብሎ የፈረሰው ቤት ከህ.ወ.ሓ.ት ግድያ ያመለጠ
ትንሽ ቢሆንም ወደ ጎንደር ሸዋ ጎጃም ተበተነ ።

በየካቲት ወር 1968 የተዘረጋው ጸረ ኢትዮጵያና ጸረ-ሕዝብ ፕሮግራሙ በመጀመሪያ ተቃውሞ የገጠመው በትግራይ ሕዝብ
ነበር። በዚሁም የተነሳ የትግራይ ሕዝብ ከፍተኛ የመስዋ’እትነት እዳ ከፍሎበታል። በህወሓት አመራር ሕዝ ft ከየቤቱ
ከተገኘበት በህወሓት የሃለዋ ወያኔ አባላት እየተያዘ ተረሸነ፣ ንብረቱ ተወረሰ፣ ቤቱ ፈረሰ፣ ሕፃናት አሳዳጊና ወላጅ በማጣት
ተበታትነዋል። ፕሮግራሙ እውቅና አንሰጥም፣ እናንተ አሁን በትጥቅ ትግል ተሰማርተናል የምትሉትን ማንነታችሁን
አናውቅም፤ በግልጽ የሚታየው በፕሮግራም አቋማችሁ ጸረ- ኢትዮጵያ ሉአላዊነት መነሳታችሁ ይናገራል። እኛ የትግራይ
ኢትዮጵያውያን ኢትዮጵያ ሃገራችን በተደጋጋሚ በግብጾች፣ ቱርኮች፣ የሱዳን ማህዲስቶች፣ በጣልያን ስትወረር ሃገራችንን
ከጠላት ለመከላከል ሁላችን ኢትዮጵያውያ አማራ ኦሮሞው አፋሩ አሩሲው ወለጋው ትግሬው ወላይታው ሲዳማው ኦጋዴው
ከምባታው    ወ.ዘ.ተ.ሁሉም ኢትዮጵያዊ አንድም ሳይቀር  በዘር በቋንቋ በሃይማኖት ሳንከፋፈ በአንድነት
በኢትዮጵያዊነታችን ተባብረን ተደጋግፈን ሃገራችን ኢትዮጵያ በጠላት እንዳትወረር ደማችንን አፍሰን አጥንታችንን ከስክሰን
ነፃነቷን የጠበቀች ኢትዮጵያን ለልጆቻችን አስረክበናል።ተ.ሓ.ህ.ት. የምትሉት የምትናገራት ነጻነትዋ ታሪክዋ ገናናዋ እትዮጵያ
የቀይ ባህር ባለቤት የቀይ ባህር ንግሥት ኢትዮጵያ ታሪዋን በመካድ ኢትዮጵያ የተፈጠረችው በዳግማዊ ምኒሊክ ፡ታሪክዋ
ከ 100 ዓመት ያነሰ ኢትዮጵያ የምትባል ሃገር እንዳልነበረች በየቦታው እየተዘዋወራችሁ ለትግራይ ህብረተሰብ ትሰብካላችሁ
አማራ የትግራይ ህዝብ ጠላት ደመኛ ጠላት የምትሉት ለኛ ጠላት ሳይሆን ወንድማችን ሥጋችን ኢትዮጵያዊ ወንድማችን ነው

ዛሬ ለትግራይ ሕዝብ ታግለን ትግራይን ነፃ አውጥተን የራስዋ መንግሥት ትመሰርታለች የምትሉት የተሓህት- ህወሓት
መሪዎች ጣልያን ኢትዮጵያን በወረረበት ይህን በናንተ ፕሮግራም የተካተተውን ለአስተዳደሩ ለቅኝ ገዥነት እንዲመቸው
ያስቀመጥው ሃገርና ሕዝብን ከፋፍሎት የነበረውን በጣልያን እቅድ የኢትዮጵያን አንድነት ለማጥፋትና ለመደምሰስ ነው።
ታዲያስ እናንተ ከጣልያን የከፋችሁ እንጂ የተሻላችሁ አይደላችሁም፤ በማለቱና በግልጽ በመናገሩ ከሐምሌ 1968 ጀምሮ
የህወሓት መሪዎች ሰፊ የመግደልና የማጥፋት እርምጃ  በትግራይ ሕብረተሰብ ላይ በማጠናከር ሕዝ ft ን አጠፉት።ሃብት
ንብረቱ ወረሱት ፤ ቤቱ ፈረሰ ።

በዚህ ወቅት የነበሩት ዋና አመራር፤ አረጋዊ በርሄ፣ የድርጅቱ ሊቀመንበርና ወታደራዊ አዛዥ፤ ግደይ ዘርአጽዮን፣
ም/ሊቀመንበር፤ አባይ ፀሃየ፣ የፖለቲካ መሪ፤ ስብሃት ነጋ፣ የአረጋዊ በርሄ አማካሪና የሃለዋ ወያነ ሃላፊ፤ ስዩም መስፍን እና
ተጨማሪ ዋና ተባባሪ መለስ ዜናዊ። እነዚህ ስድስቱ ታጋዮች በሕዝብ ላይ የሚወስዱትን እርምጃ ትመካክረው በአንድነት
ተሰባስበው ይወስናሉ፣ በተግባርም ይፈጽማሉ። በ 1969 ከፈጸሙት የግፍ ግፍ ጣልያን 1928 ኢትዮጵያን ዳግም
በወረረበት ጊዜ ኢትዮጵያውያን ከተለያዩ የሃገሪቱ ክፍል ክተት በማለት ሃገራቸውን ከወራሪ ጠላት ለመከላከል በሞላው
ሃገራችን በተለያዩ የጦርነት አውድማ ተሰልፈው ወራሪውን ጠላት በአምስት ዓመት የአርበኞች ታጋድሎ ተሸንፎ ጓዙን
ሳይጠቀልል በውርደትና በሃፍረት ተሸንፎ ወደመጣበት ሃገሩ ጣልያን እንደሸሸ ከገድላዊ ታሪካችን ተምረናል። የትግራይ
ሕዝብ ከወንድሞቹ ኢትዮጵያውያን ጎን ተሰልፎ ለሃገር ሉዓላዊነትና ክብር ሲል መስዋእትነት ከከፈሉት ኢትዮጵያውያን
አንዱ ነው። የተሓህት-ህወሓት መሪዎች ይህ የሃገር ክብር የተቀደሰ ጀግንነት አልተቀበሉትም። ለምን የትግራይ ሕዝብ ጸረ-
ጣልያን ሆኖ ተሰለፈ በማለት የተናደዱት በአረጋዊ በርሄ የሚመሩ የተሓህት-ህወሓት መሪዎች አርበኞች አዛውንቶችን
ከየቤታቸው በመልቀም

ከየአሉበት በማሰር በቀን ከእርሻ ቦታው ለሊት ክቤቱ በማፈን ሃለዋ ወያነ አስገብተው ደብዛቸው እንድ ውሃ ሽታ ሆኖ ቀረ።
ከነዚህ ከተገደሉት ብዛታቸው ባይታወቅም ለአብነት ከሚጠቀሱት መካከል ፊታውራሪ በጹእ ው/ጊዮርጊስ፤ የ 82 ዓመት፣
ዳጃዝማች ዘገየ አዛውንት ከነልጆቻቸው፣ ባ ft ዘገየ፣ ፊታውራሪ እምብዛ፣ ፊታውራሪ አጽብሃ፣ አስር አለቃ ገብረሥላሴ፣
የ 10 አለቃ ገብረዝጊ አለማዮህ እነዚህ ለአብነት ይበቃሉ። እነዚህ የኢትዮጵያ አርበኞች ከያሉበት እየተያዙ የተገደሉት
ከጣልያን ጋር ለምን ጦርነት ገጠማችሁ ተብለው እንጂ አዛውንቶቹ ያጠፉት ጥፋት የለም። ይህ ሲሆን እውነት ተሓህት-
ህወሓት ለትግራይ ሕዝብ የቆሞ ነው? መልሱ፣ አይደለም ነው። ተሓህት-ህወሓት በፀረ-ኢትዮጵያ ባእዳን የተመሰረተ
ድርጅት ነው። ለስልጣን ያበቁትም እነሱ ናቸው። ተሓህት-ህወሓት በትግራይ ሕዝብ ላይ የፈጸመው ግፍ እጅግ ዘግናኝ
ስለሆነ ሌላው ቀርቶ ፈዳያን ወይም አትፍቶ ጠፊ terriorist ft ድን በማቋቋም በየአውራጃ ያፈሰሰው ደም የትናንት ትዝታ
ነው። የትግራይ ሕዝብ በተሓህት-ህወሓት ንብረቱ ተዘረፈ፣ መሬቱ ተነጠቀ፣ ቤቱ ፈረሰ፣ ለችግርና መከራ ተዳረግ፣ ተገደለ፣
ተሰደደ። ለዚህ ዋና ተጠያቂዎቹ የህወሓት አመራር፣ አረጋዊ በርሄ፣ ግደይ ዘርአጽዮን፣ አባይ ፀሃየ፣ ስብሃት ነጋ፣ ስዩም
መስፍን እና መለስ ዜናዊ ናቸው። እነዚህም ቢሆኑ ተከታትለው የመጡ፤ ስየ አብርሃ፣ አውአሎም ወልዱ፣ ገብሩ አስራት፣
ዘርአይ አስገዶም፣ ጻድቃን ገብረተንሳይ፣ አስፍሃ ሃጎስ፣ አርከበ እቁባይ፣ ተወልድ ወ/ማርያም፣ እነዚህ ደግሞ በሕብረተስዉ
ግድያውን በመፈጸም እና ጥረው ግረው ያፈሩትን ሃብት ንበረት ለህ.ወ.ሓ.ት ውርስ ተደርገዋል በማለት በመዝረፍ ተባባሪና
አስተባባሪ በመሆን በትግራይ ሕዝብ ወንጀል ፈጽመዋል ። በታጋዩ ላይ በፈጸሙት ወንጀል ተጠያቂ ናቸው ፤። በፈፀሙት
አሰቃቂ ተግባራቸው በወንጀሉ ይጠየቃሉ። በተለየ ደግሞ የኢትዮጵያን ሉአላዊነት በተመለከተ ከላይ የተጠቀሱት ዋና
መሪዎች የኢትዮጵያን አንድነት፣ ሉአላዊነት፣ መሬት አሳልፎ ለሱዳን በመሸጥ የወያኔ አመራር ቀዳሚ ተግባራቸው አደርገው
ሲንቀሳቀሱ፣ እነዚህ የተጠቀሱት የማ/ኮሚቴ አባላት ተባባሪ በመሆን በኢትዮጵያና ሕዝቧ ላይ በርካታ የካሃዲነት ተግባራት
ሲፈጽሙ የቆዩ ናቸው። የኤርትራን መገንጠልም ተባብረው ከነአረጋዊ በርሄ ጋር በመወገን ኤርትራን አስገነጠሉ በሃገር ላይ
ጉዳት አድርሰዋል።ለጊዛዊ ጥቅም ብለው ከሱዳን መንግሥት በጀነራል ጃእፈር ኒሜሪ ፕረዚዳንት ነበር ጊዜ በወቅቱ የነበረው
የገዳሪፍ ገዥ በ 1975 ዓ.ም  መስከረም  ወር ከላይ የተጠቀሱ የህ.ወ.ሓ.ት መሪዎች እና የሱዳን ባለሥልጣናት በቋጩት ውል
መሰረት የኢትዮጵያ ለምና ታሪካዊ መሬት በጸረ ኢትዮጵያዊነት የተነሱት የወያኔ መሪዎች አሳልፈው ለባእድ ሃገር ለጊዜዊ
ጥቅም ሽጠዋል ።ይህም ምንም  ህዝባዊ ውክልና ሳይኖራቸው ትግራይን ለማ ስገንጠል የተነሱ ከሃዲ ባንዳዎች ። ዛሬ
ኢትዮጵያን እየገዛ ያለው ቅኝ ገዢ ወያኔ ህወሓት ለሱዳን ለመስጠት ደፋ ቀና እያሉ ይገኛሉ ። በዚሁስ የኢትዮጵያ ህዝብስ
የሚወዳት የታሪክ ባለቤት ሃገሩ እየተሸራረፈች ለባዕድ ሃገር ለሱዳን እየተሸጠች ባለችበት ጊዜ ምን እያለ ነው ? የህ.ወ.ሓ.ት.
አመራር ድሮ የነበሩ አሁንም ያሉ የኢትዮጵያን ሏአልዊንት የኢትዮጵያን ዳር ድንበር በአለም አቀፍ የተከበር ወሰን በወያኔ
ባንዳ መሪዎች ለባእድ አሳልፎ መስጠት ከባድ ክህደት ኢትዮጵያና የኢትዮጵያ ህዝብ ሃገርና ህዝብ አሳልፎ መሸጥ
ተፈጽሞበታል ።ወያኔው ህ.ወ.ሓ.ት ኢትዮጵያና ህዝብዋን አጠፋለሁ በማለት ከደደቢት በረሃ ይዞት በመጣ ጸረ ኢትዮጵያ
አቋሙ ሥልጣን ከያዘበት ኢትዮጵያን በቅኝ ግዛቱ ወስጥ ከተቆጣጠረ የኢትዮጵያን ሏላዊነት ያወደመ ያፈረሰ ስርዓት ነው
።በህ.ወ.ሓ.ት. የፖለቲካ ወይም የፖሊሲ ልዩነት ተፈጥሮ ወይም ታይቶ አያውቅም ፤የሚከተሉት ፖሊሲ ያው ነች ፤ፀረ
ኢትዮጵያ ሏላዊነት ፀረ ህዝብ ከፋፋይ ፤ፀረ ዲሞክራሲ

አሁንም በሥልጣን ያሉትን ጨምረን አንድም የራእይ ልዩነት ያለው ግለሰብ አመራር የነበረው የለም። ችግራቸው የሥልጣን
ሽኩቻ ነው ፤ይህም ገና ከትግሉ መነሻ ጀምሮ በማያቋርጥ እስከ አሁኑ ጊዜ በግልጽ የሚታየው ነው ።በአሁኑ ጊዜ አረጋዊ
በርሄም ሆነ ሌሎቹ የተባረሩ የሚናገሩት ለኢትዮጵያ ህዝብን ለማታለል ፤ በትግሉ ጊዜ ብዙ ልዩነት ነበረን ሲሉ ይደመጣሉ
፤ልዩነታችሁ ምን ነበር ተብለው ቢጠየቁ ግን መልስ የላቸውም ፤በተለይ አረጋዊ በርሄ ፤ድርጅቱ እስከ ተባረረ ሓምሌ ወር
1977 ዓ.ም. በዋናነት በበላይነት ሲመራው የነበረ እርሱ ነው ፤ፕሮግራሙን ተንከባክ ft ያቆየው እሱ ነው ፤የሚወጡ አዳዲስ
ፖሊሲ በሱ ነው ፤በድርጅቱ ውስጥ አንድም አመራር የአረጋዊ በርሄ ሃሳብ የሚቃወም የለም ፤ሁሉ በእጁ ፤ስለሆነም ዛሬ
የሚናገረው ውሸት መሆኑ መታወቅ አለበት ፤ይህ ሁሉ የሚዘባርቀው ፤ህ.ወ.ሓ.ት. ወንጀለኛ ድርጅት ነው በዘር ማጥፋት
ወንጀል ይጠየቃል ፤ለወልቃይት ጠገዴ በጉልበቱ በመሪነት ፤ እንዲሁም የሰሜን ወሎ ወደ ትግራይ በማካለል የመሬት
መስፋፋትና ወረራ የፈጸመው እሱ ስለሆነ

ከተጠያቂነት ለማምለጥ ባፈሰሰው የንፁሃን ዜጎች ደም ተጠያቂነት ለመሸሽ ፤የፈጠረው ዘዴ ህዝብ መታለል የለበትም ።

አረጋዊ በርሄ በህወሓት ወስጥ ፈላጭ ቆራጭ ሆኖ የመጣበት ማህበረ ገስገስቲ ብሄረ ትግራይ (ማገበት) ከተመሰረተበት እለት
መስከረም 1967 ጀምሮ ተሓህት – ህወሓት የትጥቅ ትግሉን ከጀመረበት የካቲት 11፣ 1967 አንስቶ እስከ 1977 መጨረሻ
ህወሓትን የሚዘውረው የነበረ በዚሁ ፀረ-ኢትዮጵያ አንድነትና ፀረ-ሕዝብ ግለሰብ ነበር። በድርጅቱ የሚፈጸሙ ጉዳዮች የሱን
ይሁንታ ማግኘት አለባቸው እሱ ካልፈቀደ ደግሞ ይሰረዛል።

አረጋዊ በርሄ ገና ትገሉ ሳይጀመር የድርጅቱን ፕሮግራም በዋና ሃላፊነት ያዘጋጀ ነው። ይህ ፕሮግራም ነው ዛሬ ኢትዮጵያ
እያፈረስ እየበወዘ ሃገራችን ኢትዮጵያ በማትወጣው ችግር ዳርጓት ያለው ። የሰሜን ጎንደር ግዛቶችን አማራው የሚኖርበት
ለብዙ ሺህ ዓመታት የአማራ መሬት ከዘር እስከ ዘር ከትውልድ ወደ ትውልድ እየተሸጋገር የመጣው የአማራው ባህልና
ማንነት እየጠበቀ የመጣው የትግራይ መሬት በሚል አጉል የመስፋፋት ዘይቤ አማራውን ዘሩ በማጥፋት ያለቀው
በህ.ወ.ሓ.ት. አመራር ታሪክ ዘግቦታል ለዚሁየሰው እልቂት ዘር ማጥፋት ተጠያቂው የህ.ወ.ሓ.ት መሪዎች ከ 1967 ዓ.ም.
እስከ ዛሬዋ እለት ያሉትን አመራር ተጠያቂ ናቸው ። ነብሱን አይማረውና ባለቀንዱ የባንዳ ዘር መለስ ዜናዊ እና ሌሎች
የሞቱም በወንጀሉ ይጠየቃሉ ። ማለት ነው፣ ጠገዴ፣ ጠለምት፣ ወላቃይት፣ ቃፍታ፣ ሁመራ፣ ህ.ወ.ሓ.ት በፕሮግራሙ ውስጥ
የእጅ ጽሁፉ( የአቶ አረጋዊ በርሄ) ከሰሜን ወሎም ራያና ቆቦ፣ ወልዲያ፣ አፍላ ደራ ወዘተ አጠቃላይ አለውሃ ምላሽ ተብለው
የሚታወቁት የወሎ ግዛት ወደ ትግራይ አጠቃሎ ካርታውን ያዘጋጀው፣ መልክአ ምድሩን የለወጠው አሁን በትግራይ ክልል
የተጠቃለሉት በአረጋዊ በርሄ የተዘጋጀው ነው። ይህን ለማረጋገጥ መቅድም በሚለው ( v )ቁጥር ነው (ገጽ 5)እንመልከት ፤።

ህወሓት ትግሉን እንደጀመረ የቅድሚያ ትኩረት የሰጠው ሰሜን ጎንደርን ነበር። ይህንን የሰሜን ጎንደር ለም መሬት ለመያዝና
ወሮ ወደ ትግራይ ለማጠቃለለ በወቅቱ መጠሪያው ተጋድሎ ሓርነት ህዝቢ ትግራይ (ተሓህት) አስቀድሞ  በመዘጋጀት
ከነዚህም የሚታዩት ከነበሩት ተጨባጭ ሁኔታዎች። ጊዜው በ መጀመሪያ 1969 ዓ.ም መጀመሪያ ጀምሮ።
1. የዚህ ድርጀት የሕዝብ ግንኙነት አባላት ሰርገው በመግባት በየቦታው የሚኖሩትን አማራ ታላላቅ ሰዎች የቦታው ታሪካዊ ጥናት
የሚያውቁ ፤ በህዝ ft ተቀባይነት ያላቸው ፤ተናግረው ህብረተሰ ft የሚቀበላቸው

፤ጥናት በማካሄድ፣

2. የታጠቁ ሰዎች ብዛታቸውም ሆነ ስሜታቸውን ማጥናት፣ ያላቸውን ሃብትና ንብረት የአካባቢውን ኗሪ ብዛትም ጭምር ማጥናት፣ይህ
የትግራይ መሬት ነው ቢባሉ የሚያስከትሉት ችግር ማወቅ ማጥናት በተናጠል ማነጋገር ወ.ዘ.ተ. የሚሉትን ተሸክመው መንቀሳቀስ
ተጀመረ ።
3. ይህንን የሰሜን ጎንደር ለም መሬት በጉልበትና በሃይል ለመውረር በአማራው ላይ ከባድ ጥቃት መፈጸም ግዴታ መሆኑ አስቀድሞ
ተይዞ የትግራይን ሕዝብ ድጋፍ የሚፈልጉ የተሓህት አመራር በወቅቱ የነበሩ አመራር፣ አረጋዊ በርሄ፣ ስብሃት ነጋ፣ አባይ ፀሃየ፣ ስዩም
መስፍን፣ ግደይ ዘርአጽዮን፣ በአራቱ መአዘን ተበታትነው አማራ የትግራይ ሕዝብ ጠላት መሆኑን፣ የትግራይን መሬት ነጥቀው
የትግራይን ሕዝብ ለችግርና መከራ የደረጉት ደመኛ ጠላቶችህ ሲሆኑ የነጠቁህን መሬትህ ወልቃይት ፣ ጠገዴ፣ ጠለምት፣ ቃፍታ
ሁመራ፣ እንዲሁም በሰሜን ወሎ ከአለ ውሃ ምላሽ የተነጠቅነውን መሬታችንን ለማስመለስ የትግራይ ሕዝብ የፈጠርከው መሪ
ድርጅትህ ተሓህት ድጋፍህን እና እርዳታህን እንፈልጋለን፣ እያሉ ሕዝብ እየሰበሰ ft ተቆርቋሪ በመምሰል እያለቀሱ የትግራይን ሕዝብ
አስተሳሰብ ለመቀየር ከፍጠኛ እንቅስቃሴ አደረጉ። ቢሆንም ከትግራይ ሕዝብ ያገኙት መልስ የሚከተሉት ነበሩ።
4. አማራ ጠላታችሁ ነው የምትሉን ከእውነት የራቀ ነው። አማራ የትግራይ ሕዝብ ጠላት አይደለም፣ ሆኖም አያውቅም። በአንድነት
ሁነን ኢትዮጵያን ከብዙ የውጭ ወራሪ ሃይል አድነናል ተከላክለናልም።

በዚህም አማራና ትግሬው ኢትዮጵያዊ ማተባችን በጋብቻና በባህል የተሳሰረ ሕዝብ ነው። ስለዚህ አማራ የኛ ወገን
ትግሬውም የአማራ ወገን ነው።ልዩነት ጥላቻ ቅራኔ የለንም አንድ ኢትዮጵያዊ ህዝብ ነን ። ለወደፊቱ አይኖርም :አብረን
እንኖራለን ።

2. ስለመሬቱ የምትናገሩት የትግራይ አልነበረም ሆም አያውቅም። ስለሆነም የሰሜን ጎንደርና የሰሜን ወሎ የትግራይ መሬት አልነበርም
አሁንም አይደለም ከትግራይ የተነጠቀ መሬት የለም። የራሳቸው መሬት ነው። የኛ የትግራይ አይደለም፣ አልነበረም። የትግራይ
ሕዝብ በተናገረው እውነተኛ ሃሳ ft ቀጠለ። ከሃቀኛ ሃሳ ft ፍንክች ባለማለቱ የወያኔው አመራር ግራ ተጋባ ጸረ ትግራይ ህዝብም
መንቀሳቀስ ተጀመረ
3. ስለ ተሓህት የትግራይ ሕዝብ ድርጅት ነው የምትሉት፣ የታጠቀ ሃይል የትግራይ ሕዝብ ድረጅት አይደለም፣ አናውቀውም። የራሳችሁ
የናንተው ነው። የትግራይ ሕዝብ ይህንን ድረጅት ከየት እንደመጣ፣ ማን እንደፈጠረው የምናውቀው ነገር የለም፣ እውቅናም
አንሰጥም፣ በማለት የማያወላውል መልስ አግኝተው ራሳቸውን ደፉ፣ በዚሁ ጊዜ ግንቦት ወር 1968 ዓ.ም አካባቢ የትግራይ ህዝብን
በተናጠል ለማጥቃት የተነሱት ። እነ አረጋዊ በርሄ። እነዚህ የተህሓት መሪዎች በትግራይ ሕዝብ ላይ አጸፋዊ ጥቃት በተቀናጀ መልኩ
እንዲፈጸም ፖሊት ቢሮ፣ ማለትም በአረጋዊ በርሄ በሚመራው ግደይ ዘርአጽዮን፣ አባይ ፀሃየ፣ ስብሃት ነጋ፣ ስዩም መስፍን
ተሰብስበው በሶስት እቅዶች ላይ ተሰማሙ፡

–    1 የከተማውንና የገጠር ሕዝብ ግንኙነት በሕዝ ft ሙሉ የጥናት ክትትል እያደረጉ ለግደይ ዘርአጽዮን አንዲያቀር ft፤፤..

–     2 የከተማውን ኗሪ የሚያጠቃ ፈዳያን ‘አጥፍቶ ጠፊ” terrorist እንዲቋቋም፣ ስልጠናም እንዲያገኝ፣
–      3 ክብሪት የሚባል ጉጅሌ ገዳይና አፋኝ ft ድን እንዲቋቋም ተስማሙ። ይህ ጉጅሌ 12 ሰዎች የያዘ ሲሆን 7 ታጋዮች 5
ሚሊሽያ ሆኖ ተመሰረተ። የሚሊሽያው ዋና ተግባሩ መንገድ መሪ የሚፈለጉ ሰዎች ጦቋሚ።ከተራ ቁጥር 1—እስከ 3
ተግባራዊ ም ተደረገ

በዚሁም ጊዜ የነበሩት (06) ሓለዋ ወያነ፣ ቀደም ሲል የነበሩት ሰፋፊ ቤቶች እየተፈለጉ ነዋሪውን በማባረር ሲጠቀሙበት
የነበሩትን በመተው ሰው በማይንቀሳቀበት ቦታ በመምረጥ፤ ሽራሮ ወረዳ ሸሸቢት ft ምበት፣ ሱር፣ ወርዲ፣ ፃኢና አዲበቅሎ፣
ዓዴት፣ ዓዲ ጨጓር፣ ፣ በለሳ፣ ማይሃምቶና ባኽላ ሳምረ። እነዚህን ሰፋፊ መግደያ ቦታዎች በአዲስ ዘዴ በመስራት ገነ ft ።፣
ይህም በግደይ ዘርአጽዮን መሪነት ከመሬት በታች       2 ሜትር ተቆፍረው እንዲሰሩ ክ 200 ያላነስ እስረኛ የሚታሰርበት
አንዲት ጠባብ መስኮት ያላት ሆኖ እንዲሰራ በህ.ወ.ሓ.ቱ ም/ሊቀመንበር በግደይ ዘራጽዮን ትእዛዝ መሰረት ከላይ በተጠቀሱ
ቦታዎች ለመጀምሪያ ጊዜ ተሰሩ ። በተእዛዙ መሰረትም ሥራው ተጠናቀቀ። ይህ ጊዜ 1969 ዓ.ም መጨረሻ  ነበር ።የትግራይ
ህዝብም ያለቀው የተገደለው በእነዚህ ቦታ ነው ። በጠባብዋ መስኮት ዓየ ዛፍ በእርጥ ft እየተቆረጠ ተፈልጦ በእሳት
በማቀጣጠል በጠባብዋ መስኮት በመልቀቅ የሰው ልጅ ፍጡር በጢሱ ታፍኖ ያለቀው አምላክ ይቁጠረው ። የዚች አሰቃቂ
ግድያም የግደይ ዘራጽዮን ብልሃት ናት ።ለዚህ ክፉ የውንጀል ግድያም ይጠየቅበታ ።ይህ ክፉ አገዳደል በተለይ በአማራው
ህዝብ በስፋት የወያኔ መሪዎች በመጠቀማቸው የአማራውን ዘር አጥፍተዋል ።

ክብሪት ተንቀሳቃሹ ጉጅሌ፡ ሆኖ     ሲመሰረቱ፣ 16 ጉጅሌ     ነበር የተመሰረተው የእነዚህ መሪዎችም በአርከበ እቁባይ፣
አሰፋ ማሞ፣ ሰአረ መኮንን፣ ሽሻይ በላይ (አመደ)፣ ታደስ ጋውናይ፣ ወዘተ በመደራጀት በየገጠሩና በየከተማው አካባቢ
እንዲሁም በየወረዳው በሌሊት ተሽለኩልከው በመግባት የሚፈልጉትን ሰው ወንድ ፤ ሴት አፍነው በማውጣት ሃለዋ ወያነ
ታስሮ ፤ታስራ በማስገባት እዛው እርምጃ ይወሰድበታል ( 06 ) ሓለዋ ወያኔ የገባ ሰው ሁሉ በሂወት ወደ ቤቱ አይመለስም ።
ሕዝብ የሚገደልበት መግደያ የሲኦል ገሃነብ ነው ። በገጠሩ ነዋሪ በፈለጉት ስአት በመሄድ ኗሪውን ሰላማዊ ዜጋ ኢትዮጵያዊ
በማሰር ንበረቱን በመውረስ እየታሰረ ሃለዋ ወያኔ ገብቶ ይገደላል ፣ ቤት ፈረሰ ልጆች ካለ አባትና እናት ተበታትነው ቀሩ፤
በጅምላ ፉድጓድ በጥይት ይረሸናሉ። መግደያ ጉድጓዳቸውም የሚቆፉራት ራሳቸው ተገዳዮቹ ናቸው ።

ፈዳያን የተባለው በብስራት አማረ የሚመራው አጥፍቶ ጠፊ ሽብርተኛው ክፍል በተመሰረተው ከሓምሌ ወር 1969 ዓ.ም
ጀምሮ  በየከተማው አውራጃዎች አድዋ፤ መቀሌ ፤ሽሬ፤ አክሱም ፤አዲግራት፤ ውቅሮ ሁለት አውላእሎ ፤ ወዘተ እንዲሁም
በወረዳዎች እየገባ በመቶዎች የሚቆጠሩ በየከተማውና በወረዳው በቀን ተመሳስሎ በመግባት በየመጠጥ ቤቱ ሻይ ቤት
በማኸል ከተማ ቤተ ክርስትያን ውስጥ አጋጣሚው ሲመችለት አፍኖ በማስወጣት የስንቱን ንጹሃን ዜጎች በጠራራ ቀን
ደማቸው ፈሰሰ ተገደሉ።

በዚሁ ፈዳያን የተሰማሩ አመራር፣ አረጋዊ በርሄ፣ አድዋ፣ አባይ ፀሃየ፣ አክሱም፣ አርከበ እቁባይ፣ አዲግራት፣ ስዩም መስፍን፣
ውቅሮ፣ ስብሃት ነጋ፣ ተምቤን፣ በሽብርተኝነት ተሰማርተው ሰዎች ገድለዋል። ግደይ ዘርአጽዮን እንትጮ፣ ሰለክላካ፣ ራማ፤
ኩሓ የስንት ሰው ሕይወት ከግብረአበሮቹ ፈዳያን ጋር አጠፋ። ይህ የወያኔ ጥቃት ከተሓህት-ህወሓት በትግራይ ሕዝብ
የማጥቃት ዘመቻው በተለያየ መልኩ ቀጠለ።ግደይ ዘራጽዮን አክሱም ከተማ የጉጅሌ መሪ በመሆን ሁለት የአብርሃ ወአፅብሃ
ሁለተኛ መለስተኛ ደረጃ አስተማሪዎች መም/አበበ ፤ መም/ መላኩ መንገሻ የተባሉ አስተማሪዎች በመግደሉ ተወገዘ
።ተመልሶ አክሱም የሚገባበት እድልም የለውም
።ይህ ሰው በተፈጠረው ውግዘት ለወላጆቹም ግደይ በፈጸመው ወንጀል ቁርሸው ትቶ አልፈዋል ። የግደይ ጣጣ በዙ ነው
፤ግደይ ዘራጽዮን ሱር ሓለዋ ወያኔ ታስረው የነብሩት በዙዎቹ አማራ ቀሪዎቹ የትግራይ ሰዎች በየታሰሩበት ከመሬት በታች
የጉድጓድ እስር ቤቶች የዓየ እንጨት በማቀጣጠል እንጨቱ እይተቀጣጣለ በትንሽዋ ቀዳዳ መስኮት የገባው ጢስ እዛው
ጉድጓዱ የታሰረው ንፁሃን ዜጎች በጢሱ ታፍነው ሲያልቁ የተመለከተው በህዝብ ግኙኝነት ክፍል የሚሰራ ታጋይ ዓለም
ወልደገሪማ የሚባለው የቀ.ኃ.ሥ.ዩኒቨርሲትይ የ 4 ኛ ዓመት በኢኮነሚክስ ተማሪ የነበረው ፤ግደይ ዘራጽዮን ኢ-ሰአዊ
አረሜናዊ ግድያ ህዝ ft ን በመፍጀቱ በዓይኑ በማየቱ በድርጊቱ አወገዘው ፤ግደይ ቂሙን ቋጥሮ ቆይቶ ፤በስራ ምክንያት ዓለም
ው/ገሪማ ወደ ርጅን 2 የሚሄድ መሆኑ ስላወቀ ዓዴት የሚገኘ ሓለዋ ወያኔ 06 ለብስራት አማረ ደብዳቤ ፅፎ ፤የውስጥ
ይዘትዋ ዓለም ው/ገሪማ ይህች ደብዳቤ እንደሰጠ ተቀብለህ ወዲውኑ እሰረው ከዛ ረሽነህ ግደለው የምትል ፤ዓለም ው/ገሪም
የመግደያው የፍርድ ወረቀቱ ተሽክሞ ሂዶ አዲበቅሎ ዓዴት ወዲያውኑ በጥይት ተደብድቦ ተገደለ ፡ይህች የግፍ ግድያ ብዙም
ሳትቆይ እጃቸው ለደርግ የሰጡ የአክሱም ልጆች ታጋይ ነበር ፤ዓለም በግደይ ዘራጽዮን እንደተገደለ ለውላጅ አባቱ ነገርዋቸው
፤ምህረይ (ቄስ ) ወልደገሪማም የአክሱም ህዝበ አዳም በልጃቸው በህ.ወ.ሓ.ት. መሪው የተፈጸመው ገፍ በየቤተ ክርስትያኑ
ከማጋለጥ ቀጠሉበት ።የዓለም ወንድሞች ደማቸው ለመበቀል ፤ጊዜያቸው እየጠበቁ ናቸው ። ወደ ዋናው አረእስታችን
ስንመለስ ።

ወያኔዎች በትግራይ ህዝብ የጥቃት ዘመቻ የከፈቱበት ምክንያት የትግራይ ህዝብ በኢትዮጵያዊነቱ እምነቱ ከፋፋይና ዘረኛው
ወያኔ ፤በእውቅና አለመቀበሉ ቀጥሎ ያለውን ዋና ምክንያቶች እንመልከት ።

1. አማራ ደመኛ ጠላትህ ሲሉት አይደለም ወንድሜ ወገኔ ኢትዮጵያዊ ነው በማለቱ፣

2 ተሓህት የትግራይን ሕዝብ አይወክልም አንውቃችሁን  በማለቱ፣

3   ተሓህት የነጠቀውን የሰሜን ጎንደርና የሰሜን ወሎ ለም መሬቶች አንቀበልም፣ የሰሜን ጎንደሩ የጎንደር ጠ/ግዛት ነው፣
የሰሜን ወሎ የወሎ ጠ/ግዛት ነው፣ ከትግራይ ግንኙነት የላቸውም በጎንደር በኩል የሚያዋስነን ተከዜ ወንዝ ነው ።በወሎ
በኩል ማይ ጨው ችንኮማጂ ነው ፤ሲሆን በምን መልኩ ነው የትግራይ የሚሆነው በማለቱ፣ ከወንድሞቻችን ጥላቻና ቅራኔ
አትፍጠሩብን ብሎ ጭሆ በመናገሩ ፤ ሸዋዊ የትግራይ አማራ ተብሎ የግድያ ኖህ የወረደበት ።

4   የተሓህትን ፕሮግራም አንቀበልም 1 ኛ  ትግራይ የኢትዮጵያ  የታሪክ  አስኳል የትግራይ ህዝብ በኢትዮጵያዊነቱ የሚኮራ
የሚመካ ነው ፤ትግራይ የኢትዮጵያ አካል ግዛት እንጂ ቅኝ ተገዢ አይደለችም

፤ አማራው ኢትዮጵያዊ ፤ ትግራይም ኢትዮጵያዊ ፤ ምንም ልዩነት        የለንም ። በማለቱ ጭሆ በመናገሩ

።በህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ የታሪክ አዋቂዎች አዛውንት ሊቃውንት የአምስት ዓመት ከወራሪው ጣልያን
የተዋጉ አርበኞች በመብራት እየፈለገ የወያኔው መሪዎች የገደልዋችው ያጠፍዋችው ፤ ተገድለም ሃብት ንብረታቸው      
ህ.ወ.ሓ.ት ወረሰው ። እነዚህ የሃገርና የህዝብ አለኝታዋች ሙሉ በሙሉ በትግሉ ጊዜ አጠፉዋቸው ፤ ገደልዋቸው ። ፤ዛሬ ስለ
ትግራይም ሆነ አጠቃላይ ስለ

 
ነበረው ጥንታዊ ታሪክ በትግራይ ውስጥ የሚያውቅ ተፈልጎ አንድም አይገኝም ።ትግራይ በ 17 ቱ የህ.ወ.ሓ.ት. የትግሉ ዘመን
ወድማለች ። የታሪክ አዋቂ በኢትዮጵያዊነቱ የሚቆረቆር በትግሉ ዘመን ተመልሶ እንድያንሰራራ ተመልሶ እንዳይፈጠር
አድርገው በመምታት አጥፍተዉታል ። በጣም የሚያስገርም ሁኔታም የተፈፀመው በወልቃይት ፤ጠለምት ፤ ጠገዴ ብቻ
በሰሜን ጎንደር አማራው በተመሳሳይ ሁኔታ አዛውንቶች እየተፈለጉ በስውር እይታፈኑ የት እንደገ ft የማይታወቁ ማን ተያዘ
ማን ተገደለ የሚለው በግልጽ ለማወቅ አስቸጋሪ ቢሆንም ብዙ የሰሜን ጎንደር አዋቂ ሽማግሌዎች የውሃ ሽታ ሆነው የቀሩ አሉ
፤ይህን ለማወቅ የሚችሉት የየአካባቢው ነዋሪዎች ናቸው ።እነዚህ ግን የታሪክ አዋቂዎች ናቸው ።ታሪክ አዋቂ ሲጠፋም
ተተኪው ትውልድ ይቸገራል ።የህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች ይህ እንደፖሊሳቸው የሚጠቀሙበትም የቆየው ታሪክ ለማጥፋትና
ለማክሰም ነው  ።

በእነዚህ ንጹሃን የትግራይ እና የሰሜን ጎንደር ኢትዮጵያውያን የፈሰሰሰው ደም ትጠያቂው ማነው? ማነወስ ሃላፊነቱ
የሚቀበለው ? ምንስ አጥፍተው ነው ? ወደ ትግራይ ስንመለስ ፤ የተናገሩት እውነት ነው ፡ትግራይ የአማራው ቅኝ ተገዢ
አይደለችም ሰሜን ጎንደር ወልቃይት ፤ ጠገዴ ጠለምት ፤ቃፍታ ( ሰቲት ) ሁመራ የሰሜን ወሎን መሬቶች የትግራይ
አይደሉም አልነበሩም ይህም ታሪክ የሚያውቀው ሃቅ ነው ።የትግራይ ህዝብ ምን አጠፋ ህ.ወ.ሓ.ት የገደለው የረሸነው
ያጠፋው ። ማንኛው ህዝብ አስተዋይና አርቆም ሃሳቢ ነው የትግራይ ህዝብም ከዚሁ ተነስቶ ነብር እውነቱን የተናገርው ።
ይህ ህ.ወ.ሓ.ት የጀመረው በትግራይ ህብረተሰብ ማጥቃትና መግደል የንጹሃን ዜጎችደም በከንቱ የፈሰሰው ይህ ደም አሁንም
በእግዚአቢሄር ፊት እየጮኸ ይኖራል መሬትና ሰማይ የፈጠረ ጌታም ፍርዱ ይሰጣል የማይቀር ነው ። የህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች
የአማራው ጎንደሬው ለምና ሰፊ መሬት በሕገ ወጥ በጉልበት ለመንጠቅ የአማራው ደም የንጹን ኢትዮጵያወያን ዜጎች
ደማቸው በትውልድ መንደራቸው እንደጎርፍ ፈሰሰ ካለምንም ጥፋትና ሃጥያት ፈሰዋል ዘራቸው አጥፍተዋል ህፃን አራስ
እርጉዝ ሽማግሌ ወጣት ተገድለዋል በስዉር ጠፍተዋል የእንዚህ ንጹሃን ኢትዮጵያዊ ዜጎችም ፈጣሪ አምላክ ፊት ደማቸው
እየጮኸ ነው ።ቀሪዎቹ በሂወት ያመለጡም በስደት እየተንከራተቱ ይኖራሉ ።ይህን አሳዛኝ ታሪክ ያነሳሁት የትግራይ ነፃ
ህዝባዊ ወያኔ ፤ ህ.ወ.ሓ.ት. ማ.ገ.ብ.ት ተብሎ ሲፈጠር ቀጥሎም ደደቢት በርሃ ወርዶ ተ.ሓ.ህ.ት. ( ተጋድሎ ሓርነት ህዝቢ
ትግራይ ) ከዛም ስሙን ለውጦ ህ.ወ.ሓ.ት. ( ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ ) ቢልም እውቅና ያልሰጠው በአንጻሩ ግን
የትግራይ ሕብረተስብ ፀረ ወያኔ አምርሮ የታገለው ህዝብ ነበር ፤ ፀረ ወያኔ ሆኖ መታገሉ ከባድ መስዋእትነት በሂወቱ
በንብረቱ በሃብቱ ከፍሎ ያለፈው ። ሁሉ ኢትዮጵያዊም ይህን በእምነት ሁሉ ኢትዮጵያዊ ያምንበታል። ለዚሁም ተጠያዊቆቹ
አረጋዊ በርሄ፣ ስብሃት ነጋ፣ አባይ ፀሃየ፣ ግደይ ዘርአጽዮን፣ ስዩም መስፍን ፤መለስ ዜናዊ ሲሆኑ፣ እነዚህ በዋና የንፁሃን ደም
በሰሜን ጎንደር በትግራይ በኢትዮጵያውያን ንፁህ ደም በፈጸሙት ወንጀል ግንባር ቀደም ተጠያቂ ናቸው ። ቀጥሎ ደግሞ፣፣
ስየ አብርሃ፣ አውአሎም ወልዱ አርከበ ዕቁባይ ገብሩ አስራት በዋናነት ግንባር ቀደም ይጠቀሳሉ። የኢትዮጵያ ህዝብ ክስ
ሲመሰርትም መነሻው ከዚሁ ነው ።የህ.ወ.ሓ.ት. ፋሽሽት ድርጅት ለብዙ ዓመታት የምሩም እነዚህ ፤ተከታትለው ወደ
ሥልጣን የመጡ እንመለክታለን ።

ይህ የትግራይ ሕዝብ በማጥፋት የተሰማራው የህወሓት አመራር ሕዝብ በመግደሉ በተሰማራበት ወቅት በተሓህት ውስጥ
የነበርው ታጋይ በዝምታ አልተመለከተውም ነበር ከዲሞክራሲያዊ ጥያቄዎች እና በህዝ ft እየተፈጽሙት ያሉትን ግፍን ሰቆቃ
ድርጅቱ ከምን ተነስቶ በምን ምክንያት ሰላማዊ ህዝብ እያሰረና እያሰቃየ ሽማግሌዎች ወጣቱን ወንድ ሴት ይፈጃል የሚሉና
ተዛማች ብዙ ጥያቄዎች ተነሱ ። አመራሩ በታጋዩ የተነሱ የዲሞክራሲ ጥያቄዎች ተቀብሎ በሰላም ከመፍታት ይልቅ ታጋዩን
በመወንጀል ። ይህ ፀረ ተ.ሓ.ህ.ት እንቅስቃሴ ነው በማለት ራሱ አመራሩ ለተነሱ የዲሞክራሲ ጥያቄ በመወንጀል   
ሕንፍሽፍሽ የሚል ስም በምስጠት ፣ በበዙ ታጋዮችና ሰላማዊ ዜጋወም በሕንፍሽፍሽ ተመርዘዋል ተብሎ ሰላማዊ ዜጋው
ከየቤቱ እየተለቀመ ታጋዩ ከትግል ሜዳው እየተለቀመ እየታፈነ በቶርቸርና በእሳት እየተቃጠለ በእሳት የጋለ ፍም ሳንጃ ሆድ
እቃው እየገባ ተገደል፣ ጠፋ፣ የተገደሉት ሰላማዊ ዜጎችም ሙሉ      ንበረቱ ሃብቱም በህወሓት ተወረሰ።የስንቱን ቤት ፈረሰ

የትግራይ ሕብረተሰብ ለዚሁ ሁሉ መጥፎ ጥቃት የተዳረገበት ዋና ምክንያት ከላይ የተጠቀሱ ሲሆኑ ሌላው ደግሞ      
ጣልያን  ኢትዮጵያ    በ 1928 በወረረበት ጊዜ በአርበኝነት ጸረ ጣልያንን የተዋጉ  የተሓህት-ህወሓት አመራር ኮንነዉታ ፣
አረጋዊ በርሄ፣ ግደይ ዘርአጽዮን፣ አባይ ፀሃየ፣ ስብሃት ነጋ፣ ስዩም መስፍን፣ መለስ ዜናዊ ያሳለፉት መመሪያ እንዚህ የትግራይ
ሸዋ አማራ በአጭሩ አነጋገር ሸዋዊ ትግራዋይ በሙሉ በየትም ትግራይ መሬት የሚኖሩ በሕዝብ ግንኙነት እየተለቀሙ
ታስረው ሃለዋ ወያኔ (06 ) በሚስጢር እንዲጋ ft በማለት በሰጡት የትእዛዝ መመሪያ ሁሉ ከያሉበት ተለቅመው ሃለዋ ወያኔ
እየገ ft ተገድለዋል፣ ንብረታቸውን ተወርሰዋል። ዛሬ በትግራይ እንኳንስ ከጣልያን የተዋጋ በወቅቱ ሕጻናት የነበሩትም
አንድም ሰው አይገኝም፣ ተገድለዋል። ዋና ምክንያቱ የተገደሉት 1 የህ.ወ.ሓ.ት የፖለቲካ አቋም ወይም ፕሮግራም አንቀበልም
ብለው በማውገዛቸው 2 አማራ የትግራይ ህዝብ ደመኛ ጠላት ስለሆነ አብረን እንምታው እናጥቃው ሲሉትም የሰጠው
መልስ አማራ የትግራይ ህዝብ ጠላት አይደለም ሁላችን አንድ ኢትዮጵያ ወንድማሞች ነን አማራ የፈጸመብን በደል ጥቃት
የለም አማራው የኛ፤ እኛም የሱ ነን ፤ 3 የሰሜን ጎንደር የሰሜን ወሎ መሬት የትግራይ ነው የምትሉን የትግራይ አይደለም
በታሪክም አልነብረም የወንድሞቻችን በጉልበት የምትወሩት ያላችሁ ርስተ መሬት አንቀበልም በማለቱ          4 ጣልያን
ጣልያን የምትሉት በየቦታ ከጣልያን የተዋጋነው ሃገራችን ኢትዮጵያ ለመውረር በቅኝ አገዛዝ ስርአቱ ሊገዛን የመጣው ወራሪ
ቅኝ ገዢ ጠላት የሃገራችን ኢትዮጵያ አንድነትና ሏላዊነት አሳልፈን አንሰጥም በማለት ጣልያን መታነው አሸነፍነው ፤
ኢትዮጵያን ነፃ አወጣን ፤ በማለት ፀረ ወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት ባሳየው ጠንካራ አቋሙ ከላይ በተጠቀሱ የወያኔ መሪዎች ከባድ
ጥቃት በመሰንዘር ህዝብ አለቀ ። ዛሬ ታሪክ ነጋሪ በትግራይ ፈጽሞ አይገኝም። የታሪክ ፈላስፋዎች የታሪክ አዋቂዎች የሆኑት
የወያኔው መስራቶችና አሁንም በሥልጣን ያሉት ደንቆሮች የወያኔ መሪዎች በሥልጣን ኮረቻ የተንጠለጠሉ ቅኝ ገዢዎች
የህ.ወ.ሓ.ት. ባንዳዎች ናቸው።

ይህ በዚሁ እንዳለ፣ የትሓህት-ህወሓት መሪዎች በትግራይ ሕብረተሰብ የጀመሩትን ጥቃት እንደቀጠለ ሁኖ የወልቃይት፤
ጠገዴ ፤ጠለምት ፤ሰቲት ሁመራን ፤ በጉልበትና በማን አለብኝነት በካርታቸው የተካተተው በፕሮግራማቸው ውስጥ የትግራይ
መሬት ነው በማለት ሰፊዉን የጎንደር ክፍለ ሃገር መሬት የሰሜን ወሎ መሬት                                   በማካተት ( ፀሃፊና
አዘጋጅ አረጋዊ በርሄ ) ሕገ ወጥ የለም ሰፊ መሬት ወረራ ፈጽመዋል ።ይህን ወረራ ለማስፈጸም የተካሄድ ቅድመ ዝግጅት
በሰሜን ቤገምድር ( ሰሜን ጎንደር)  ማለት ነው  ) 1 ኛ  መኩንን ዘለለው የተባለው ነገር ግን አካባቢውን የማያውቀው በስመ
ተወላጅ በአባቱ በኩል ተወላጅ የሆነወን ታጋይና በህዝብ ግኑኝነት ክፍል የተመደበ በሱ የሚመራ ft ድን           በወልቃይት
፤በጠገዴ ፤በጠለምት ጥናት እንዲያካሂድ በ 1969 ዓ.ም ውስጥ ተላከ ይህ ከሃዲ ግለሰብ ከግለ ሰው እስከ ft ድን ከ ft ድን
በየ በአላቱ እሁድ ወ.ዘ.ተ. በየቤት ክርስትያኑ እየተንቀሳቀሰ        ወልቃይት ፤ጠገዴ ፤ጠለምት ፤ ቃፍታ ሁመራ  የትግራይ
መሬት መሆኑ የሰሜን ጎንደር ህዝብም ሁሉ ትግራዋይ መሆኑ የታርክ ሃቅነት በጎደለው ለማሳመን ባካሄደው መፍጨርጨር
ሳይሳካለት በሙሉ የሰሜን ጎንደር ህዝብ በልበ ሙሉነት ወድቅ አደረገው ።በግልጽም እናንተ ወራሪ የጣልያን አሽከሮች
ውላጅ ናችሁ በማለት አሸማቀቃችው ።ይህ የጎንደር ግዛት በማንም ያልተደፈረ በእናንተ ከሃዲዎች እይፈፈርም ብሎ ህዝ ft
በግልጽ የተናገረበት ጊዜም ነው ። ተዋርዱ ተደብዶቦ፤ ህዝ ft ም ወደ ማንም ቤት ዝር እንዳይሉ በማስጠንቀቅ በርሃብ
ጠውልገው ወደ መጡበት እንዲመለሱ አደረጋቸው ። ነገር ግን መኮንን ዘለለውና ft ዱኑ ሲያደርጉት የነበረው ሤራ ህዝ ft
ሁሉ ቢቃወምም ትልልቅ ሰዎች የታሪክ አዋቂዎች የበሰሉ ጠንካራ ሰዎች በብዛት በሚስጢር እየመዘገ ft ፤ እነዚህ ሰዎች
በሂወት ካሉ ነገሩ አይሳካም በማለት በድብቅ ስማቸው ወደ ወያኔ መሪዎች በየእለቱ በማስተላለፍ ለክፉ ሞት ዳረጉዋቸው ።
የህ.ወ.ሓ.ት . መሪዎች አሁን የገጠማቸው ክሽፈትና ወርዴት አጠፋውን ለመመለስ ዝግጅታቸው አሰቀመጡ ፤ ቀደም
በማለት

_በትግራይ ሕብረተሰብ የአፈና ዘዴ በመጠቀም አነስተኛ ሀይል አፋኝ ጉጅሌ በማደራጀት ክፉና አረመኔው ጨካኞች     
አፋኝ ft ድን ብሶስት አቅጥጫ ተሰማራ። ይህ ጊዜም በ 1969 ዓ.ም. ወደ መጨረሻው አከባቢ በሶስት አቅጣጫ
በማሰማራት     1. ወልቃይት ውስጥ፣ 2. ጠለምት፣ 3. ጠገዴ ውስጥ፤ ሲገ ft ፣ ጉጅሌቸው ይዘው በሶስቱ ቦታዎች
ተሰማርተው ቀደም ሲል ከመኮነን ዘለለው የነበሩ የህዝብ ግኑኝነት መሪነት በድብቅ በዘዴ የተቃወሙት የሰሜን ጎንደር
አማሮች አንድ በአንድ በተናጠል እያፈኑ ሰውን መልቀም ጀመራ የታፈነው

ሓለዋ ወያኔ ገብቶ ይገደላል ፣ ወንድ፣ ሴት ተገደሉ። ሃብት ንብረታቸውም እየተወረሰ ዝርፍያው ቀጠለ ቀስ በቀስም
የጀመሩት ጥቃት ቀጠለ ።

ተ.ሓ.ህ.ት.ለ 1 ኛው ጉባኤ ይዘጋጅም ስለነበረ 1 ኛ ጉባኤው የካቲት 5 ቀን  1971 ዓ.ም. ዓዲ ዳዕሮ አካባቢ ማይ አባይ
በተባለው ቦታ ተካሂዶ የአመራር ቦታ ለውጥም ተደረገ በዚሁ መሰረት እንደሚከተለው ተደላደሉ ። በዚሁ ጉባኤ የተመረጡ
አመራር ። አምስቱ የቆዩ ፖሊት ቢሮ ( ሥራ አስፈጻሚ ) እንዳሉ ተመልሰው ሥልጣናቸው ሲይዙ ቀሪዎቹም ዝርዝሩ
እንመልከት ።

1 ኛ    አረጋዊ በርሂ        ወታደራዊ አዛዥ                  ፖሊት ቢሮ

2 ኛ ስብሃት ነጋ         የህ.ወ.ሓት ሊቀ መንበር           ፖሊት ቢሮ

3 ኛ ግደይ ዘራፅዮን     የህ.ወ.ሓ.ት ም/ሊቀመንበር     ፖሊት ቢሮ

4 ኛ አባይ ፀሃየ           የፕሮፓጋንዳ ክፍል ዋና ሃላፊ    ፖሊት ቢሮ

5 ኛ ስዩም መስፍን     የውጭ ጉዳይ ዋና ሃላፊ            ፖሊት ቢሮ

6 ገብሩ አስራት                                              ማእከልይ ኮሚቴ

7 መለስ ዜናዊ          የፕሮፓጋንዳ ጽ/ቤት ም/ሃላፊ        ማእከላይ ኮሚቴ

8 አስፍሃ ሓጎስ                                                 ማእከላይ ኮሚቴ

9 አርከበ (ዮሓንስ )እቁባይ                                   ማእከላይ ኮሚቴ


10 ፃድቃን ገብረተንሳይ                                         ማእከላይ ኮሚቴ

11 ስየ አብርሃ                                                    ማእከላይ ኮሚቴ

12 አታክልት ቀፀላ                          ማእከላይ ኮሚተ  ግንቦት ወር 1971 ዓ.ም በስብሃት ነጋ በአባይ ፀሃየ እንዲሁም
በመለስ ዜናዊ የተገደለ ። ገዳይ ሳሞራ (መሓመድ ) የኑስ በሲሞኖቭ ባልር መነጽር ጠመንጃ ።

13 ዘርአይ አስገዶም                                               ማእከላይ ኮሚቴ

14 አውዓሎም ወልዱ                                                ማእከላይ ኮሚቴ

15 ተወልደ ወ/ማርያም                                              ማእከላይ ኮሚቴ ብዙም ሳይቆይ በህመም ምክንያት ሱዳን ሂዶ


1975 ዓ.ም የተመለሰው ።የነዚህን ስም ዝርዝር ያስቀመጥኩበት ካለ ምክንያት አይደለም ፤በአማራው በትግሬው ፤
በአማራው የዘር ማፅዳት ከባድ ወንጀል ፈፅመዋል ፤አማራው ያፈራው ሃብት ንብረት ወ.ዘ.ተ. መርፌም ሳትቀር ለህ.ወ.ሓ.ት
ውርስ ብለው የህዝብ ሃብት ንብረት የዘረፉ የአማራው ህዝብ የገደሉ ፤ የግድያውም ቀንደኛ ተባባሪዎችን ፈፃሚዎች የነበሩ
ናቸው ። እነዚህ ተሰባስበው ነው በንጹሃን ዜጎች ላይ እልቂትና ሶቆቃ እያደረሱ  የመጡ ፤ ስለዚህ ከአምስቱ ፖሊት ቢሮ
ስድስተኛው መለስ ዜናዊ አብረው የሚጠየቁ የሚከሰሱ ናቸው ። የሰሜን ጎንደር ህዝብ በአረጋዊ በርሄ የሚመራው
የህ.ወ.ሓ.ት ሰራዊት ቀሪው አራቱ ፖሊት ቢሮ በየቦታው ተሰማርተው ተዛዝና አመራር በምስጠት ማእከላ ኮሚቴውም
የበልጥ በዘር ማጥፋቱ የተሰማሩ ፤ 1 አዋአሎም ወልዱ 2  ስየ አብርሃ  3 መለስ ዜናዊ ከስየ አብርሃ ተደራቢ በመሆን  4
ዘራይ አስገዶም 5  ፃድቃን ገብረ ተንሳይ      6 ገብሩ አስራት 7 አርከብ እቁባይ     8  አስፍሃ ሓጎስ እነዚ ደግሞ በየተዋጊው
ሰራዊት ተመድበው ተእዛዝ በመጠት በአማራው ላይ ጥቃት በመክፈት የአማራ የዘር ማጥፋት ከባድ እርምጃ ነዋሪው አማራ
ሊቋቋመው በማችል ሁኔታ ሰላማዊው ኢትዮጵያዊ ዜጋ ዘሩን ለማጥፋት ያለው የሌው ሃይላቸው አጠናክረው የህ.ወ.ሓ.ት.
መሪዎች ማለት 1 አረጋዊ በርሄ 2        ግደይ ዘራጽዮን                                                   3 ስብሃት
ነጋ                    4 አባይ ጸሃየ  5 ሥዩም መስፍን 6  መለስ ዜናዊ  በሰሜን ጎንደር አማራ በትንሹ ከ 1969 ዓ.ም.
የጀመረው ጥቃት በክፉ መልኩ ተጠናክሮ ከታህሣስ ወ 1972 ዓ. ም.የተጀመረው የአማራ የዘር ማጥፋት ዘመቻ እስከ 1977
ዓ .ም

.በዋናነት ወንጀሉ የዘር ማጥፋት በአማራው የፈጸሙ ዋናዎቹ እነዚህ ናቸው ። በዚሁ የወያኔ ጥቃት ከ 2 ሚልዮን በላይ ነብሰ
ጡር አራስ ህፃናት ሽማግሌዎች ወጣቶች ወንድ ሴት ልዩነት በሌለው በወያኔ እጅ ተገድለዋል ፤ አገዳደሉም ንበተለያየ ዘዴ
ተፈጽሞባቸውል ፤ቀሪው ለስደት ተዳረግ ፤የመጣ ይምጣ ክቤትየ ወጥቸ አልንገላታም ያለም አለ ።

ከማ.ገ.ብ.ት ምስረታ እስከ የካቲት ወር 1967 ዓ.ም. የማገብት ሊቀ መንበር ፤ ቀጥሎም በትግሉ ሜዳ ከየካቲት ወ ር 11 ቀን
1967 ዓ.ም እስከ የካቲት ወር 1971 ዓ፣ም ሊቀ መንበርና ወታደራዊ አዛዥ  የነበረው አረጋዊ በርሄ

ነው። በምን ምክንያት ሊቀ መንበርነቱን ለቀቀ ለሚል ጥያቄ አጭር መልስ ። አረጋዊ በርሄ ስብሃት ነጋ መለስ ዜናዊ ገና
ጉባኤው ሳይገባ ሶስቱ እየተደበቁ ያደረጉት ስምምነት ነበራቸው ። ድርጅቱን በሞኖፖል ለመቆጣጠር የሚያስችላቸው ሶስቱን
የተስማሙበት አረጋዊ ሊቀመንበርነቱን ለስብሃት ነጋ ሊሰጠው አረጋዊ በወታደራዊ አዛዥነቱ እንዲወሰን መለስ ዜናዊ
የማርክሲስት ሌኒንስት ፤ በሌኒናዊ መርሀ ግብር የካድሬዎች አሰልጣኝና አደራጅ ኮሚሽን እንዲሆን በተስማሙት መሰረት
1 ኛው ጉባኤው ተካሂዶ 15 አመርር ተመርጠው የሥራአስፈፃሚው ምርጫ በሚመረጥበት ጊዜ በሁሉም በሙሉ ድምጽ
የተመረጠው አረጋዊ በርሄ የህ.ወ.ሓኣዓ.ት ሊቀመንበር ሲመረጥ ብሞትም አልቀበልም ስብሃት ነጋ ነው ብቁ ለሱ ይስጠው
ብሎ አንገቴን ለካር አለ፤ የተመረጡ አመራር ስብሃት ለዚሁ ብቃት የለውም እባክህ ተቀበለን ቢሉቱም በፍፁም አልቀበልም
በማለቱ ለስብሃት ነጋ ሰጡት መለስ የተሰጠው ቦታ አደላድሎ ያዘ አረጋዊም ድሮም የራሱ የነበረው ወታደራዊ አዛዥነቱን ያዘ
፤ቀሪው በየቦታው ተደላደለ ።በአጭሩ ነው የገለፅኩት እንጂ ብዙ ታሪክ አለው ፤ለወደፊቱ ራሱን በቻለ አረእስት ለህዝብ
አሳውቃለሁ ፤ለአሁኑ ይህ ይበቃል ። አረጋዊ በርሄ ደግሞ በታጋዩ እንዲጠላ እንዲናቅ ያደረገው ዋናው ይህ ነው ። ስብሃት
ነጋ ማለት ኧምሮው የዞሮበት ደፍድፍ ደንቆሮ ገዳይ ጨካኝ አውሬ ነው ። ህወሓት ከኢህአፓ ጦርነት ስለአጋጠመው ደፍሮ
ሰሜን ጎንደር ሕዝብ ለማጥቃት ሁኔታውና ጊዜው አልፈቀደለትም ነበር። ከኢህአፓ ጋር በተካሄደው ጦርነት ኢህአፓ ጥቃት
ደርሶበት ሴሜን ጎንደርን ለቆ በመውጣቱ ምክያት ህወሓት በአረጋዊ በርሄ ወታደራዊ አዛዥ የሚመራው የወያኔ ሰራዊት
ጠቅላላ ወልቃይት ጠገዴ፣ ጠለምት( ‘ሰሜን ጎንደር’) በመውረር ከፍተኛ የዘር ማጥፋት ወንጀል ተፈጸመ። ስብሃት ነጋ፣
ግደይ ዘርአጽዮን፣ አባይ ፀህየ፣ ስየ አብርሃ፣ ስዩም መስፍን መለስ ዜናዊ እነዚህ አመራር ሰዎች የወያኔው ሰራዊት ተከፋፍለው
በመያዝ ሰሜን ጎንደር የንጹሃን ዜጎች አማራ የሬሳ ክምር መሬት አደረጉት። እነዚህ ሁሉ አመራር በቀጥታ ትእዛዝ
የሚቀበሉት፣ የሚንቀሳቀሱት፣ ጥቃት የሚፈጽሙበት ቦታዎች ከአረጋዊ በርሄ በሚሰጣቸው መመሪያ ነበር። በዚሁ ጊዜም
ተጨማሪ (06) ሃለዋ ወያነ በስፋት እንዲዘጋጁ አመራሩ ስላመነበት በምክትል ሊቀመንበሩ ቁጥጥር እንዲዘጋጅ ፣ ምክትል
ሊቀመንበሩ ግደይ ዘርአጽዮን ተጨማሪ                                                         ሃለዋ ወያን ከመሬት በታች 1 2 ሜትር
ጥልቀት ትንሽ ጠባብ መስኮት 150 እስከ 200 እስረኞች የሚይዙ ሆነው እንዲሰሩ ወስኖ የነበሩትም እንዲሰፉ አድርጎ
አሰራው ። የሚሰሩበትም ቦታዎቹም ፣ ግህነብ ( ቃሌማ )፣ ፍየል ውሃ፣ ባኽላ ሳምረ፣ ሱር እስር ቤት ሲሆን፣ እንዲሰፋ አዲ
በቅሎ፣ ወርዒን ፃኢ ጨምሮ በስፋትና በብዛት ከመሬት በታች ሃለዋ ወያኔ ተሰሩ። በዚሁ ጊዜ አማራዎች፣ ሽማግሌ፣ ወጣት፣
ህፃን፣ ሴት፣ ወንድ ሳይለዩ ወደነዚህ ሃለዋ ወያኔ እየታፈሱ ታጋዙ። እዛው እንደገበም በተለያዩ የጭካኔ ግፍ ተገደሉ። በጢስ
እየታፈኑ የሞቱት አማራዎች ብዙ ናቸው። በጅላ ጉድጓድ በጥይት እየተደበደበ ያለቀው አማራ ብዙ ነው። ወህኒ ቤት በገባው
ተላላፊ በሽታ፣ ኮሌራን ሌላ በሽታዎች በመተላለፍ ሕዝብ አለቀ። በቶርቸር በመርዝ በእሳት የጋለ በረት ወደ ሆዱ በመክተት
አሰቃይተው ንጹህ ኢትዮጵያዊ ዜጋ አጠፉት ። የህ.ወ.ሓ.ት መሪዎች በአማራው ያልፈጸሙት ግፍ የለም ። እነዚ አረሜኔ
ግፈኞች በአንድ ህዝብ ላይ አማራ ጠላታች ብለው የዘር ማጥፋት ዘመቻ አካሂደዋል የሞተም በሂወት ያሉትና የሞቱትም
እንደነ መለስ ዜናዊ በከባድ ወንጀል 1 ዘር በማጥፋት 2 ሃገር ለባእዳን መሸጥ (ለሱዳን ) 3 የመሬት ወረራ መፈጸም (ሰሜን
ጎንደር ሰሜን ወሎ ) የታላቅዋን ዲሞክራቲክ ሪፓብሊክ የትግራይ መንግሥት ማስፋት የሌላው ክፍለ ሃገር ለምና ሰፊ መሬት
በመንጠቅ የህዝ ft ማንነት ባህሉ ወጉ ፀረ ዲሞክራሲ ፀረ ህልውና በመሆኑ ከባድ የወንጀል ተግባር ነው ። አሁንም
ህ.ወ.ሓ.ት በዚሁ እየቀጠለበት ሲሆን እንዲያውም በከፋ መልኩ በግማሹ ወደ ትግራይ በማካለል ግማሹ ለሱዳን መንግሥት
በመሸጥ በአማራው ላይ የሚፈጸመው ግፍ ወያኔው አባብሶታል ። በአማራው እየተፈጸመ ያለው ግፍ አማራን ብቻ
የሚመለክት አይደለም የሁሉ ኢትዮጵያዊ ጥቃት ነው ፤ አማራው ዘሩ ሲጠፋ አማራው ብቻ አይደለም ዘሩ የሚጠፋው ያለ
ሁሉ ኢትዮጵያው ነው ዘሩ የሚጠፋ ያለው ፤የጎንደር ለምና ሰፊ መሬት ለሱዳን እየተሸጠ ያለው የጎንደር ብቻ አይደለም
የሁሉ ኢትዮጵያዊ ነው የኢትዮጵያ ባለታሪክ ቦታዎች ቴድሮስ በመቅደላ ዮሃንስ በመተማ እምቢ ለጠላት ብለው የተሰዉበት
መሬት ወያኔ ለኢትዮጵያ ዝህብ ጠላት ለሆነው የሱዳን መንግሥት አሳልፎ መሸጥ ታሪካችንም አሳልፎ እየሸጠው የገኛል
፤ስለሆነም የጎደር ህዝባዊ ትግል የሁሉ ኢትዮጵያዊ ተልም ነው ፤አብረን ተባብረን የምንታገልበትም ጊዜው አሁን ነው ።
ጎንደርና ትግራይ ፤ጎንደርና ሲዳሞ ፤ ጎንደርና ሓረር ፤ ጎንደርና አፋር ፤ ዶንደርና አኦጋዴን ፤ ጎንደርና ጋምቤላ ፤ ወ.ዘ.ተ
ምንም ልዩነት የለንም ፤ሁላችን የኢትዮጵያ

 
ልጆች ነን ፤ ኢትዮጵያ የሁላችን ሃገር መመክያ ናት ፤ሁላችን ሃገራችን ከወያኔው ፋሽሽት ስርአት ከሃዲ ባንዳ ተባብረን
ኢትዮጵያን እናድን ።

የወልቃይት ፤ ጠገዴ ፤ጠለምት ፤ሌላውም አማራ በህ.ወ.ሓ.ት. ፤የወረደበት ከባድ የጥቃት ዘመቻ በዝምታ ወይም እየተገደለ
አልቀረም ፤ተወልዶ ያደገበት የትውልድ ቦታው ስለሆነ መግቢያው መውጫው   ስለሚያውቀው

፤መሳሪያ ያለው ታጥቆ ፤የሌለው በቤቱ ያገኘው ጎራዴ ፤ፋስ ፤ ገጀራ ፤ወ.ዘ.ተ. እናቶች ወጣት ሴቶች ወንድም ሳይቀር በርበሬ
በመያዝ ወያኔን በሚገባ በሁሉ አቅማቸው ገድለዉታል አጥቅተዋል ፤በአንዳንድ ቦታዎችም ሙሉ በሙሉ ለማለት የሚቻለው
የወያኔ ሠራዊት ደምሠዉታል ፤የወልቃይት ጠገዴ ህዝብ በታሪክ የተመሰከረለት አርበኛ ተዋጊ ፤ሙሉ ወኔ ያለው ህዝብ
ከመሆኑ የተነሳ ከ 1972 ዓ.ም. ጀምሮ ወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት.እንደፈለገው ኢትዮጵያን እንዲያፈርስ ህዝብ ሊበታትን በደም
ሊያቃባ እድል አልሰጠዉም ፤የወልቃይት፤ ጠገዴ ፤ጠለምት ህዝብ ቆለኛም ደገኛም ህዝብ ነው ፤የመሬቱ ነፋስ የተስማማ
ከመሆኑ የተነሳ ወያኔ ይህ ህዝብ በቀላሉ ሊያጠቃው ጠራርጎ ሊያባርረው አልቻለም ።ሌላው አማራ ቶሎ ብሎ በመቻኮል
ወደ በቀል አርምጃ አይሸጋገርም ፤ከተነሳ ግን ወደ ኋላ አይታጠፍም ፤በአማራ ጥርስ የገባ ጠላት የመጨረሻ እጣ ፈንታው
ውድቀት ምርኮ ናት ።አማራ ለኢትዮጵያ አንድነት ለኢትዮጵያ ሏላዊነት ዋልታና ማገር ፤ ፤የሃገሩ ድንበር በመጠበቆ ፤
የእስልምና ፤የክርስትና ሃይማናት ባለቤት በመሆኑም እነዚህ ሁሉ ተዳምረው በኢትዮጵያዊነቱ የሚኮራ ህዝብ ፤ በባንዴራው
አረንጓዴ ፤ብጫ፤ቀይ የሚኮራ ህዝብ ነው ፤ይህ አማራ የሚባለው ህዝብ ዘሩን ካልጣፋ ኢትዮጵያ የምትባል ሃገር በአፄ
ምኒሊክ የተፈጠረች ከተፈጠረችም ከ 100 ዓመት ያነሰ ዕድሜ ታሪክ አልባ ሃገር ከዓለም ካርታ ለመፋቅ አይቻልም ፤ብሎ
የተነሳው የባእዳን ቅጥረኛ ባንዳ ወያኔ ፤የአማራው ወኔ ጥንካሬ ጀግንነት አይቶታል አሁን እያየው ነው ።

ህ.ወ.ሓ.ት አማራውን ሲያጠቃ አብሮም የተጠቃው የኢትዮጵያ ተዋህዶ ክርስትናም ነው ፤ ቀደም ሲል ብ 1971 ዓ ም
በአኩሱም አውራጃ እንዳባ ጴንጦሌን (ብዙ አክሱማዊም እንዳባ ፍሬሚናጦስ ) እያለ የሚጠራው ከአክሱም ከተማ የ 5
ኪሎሜትር ርቀት ያለው አካባቢው የሚጠራበት ስም ደግሞ እንዳየሱስ በተባለው ቦታ ጥንታዊው ገዳም እንዳ አባ ጴንጦለን
ብዙ ጥንታዊ ቅርሶች ብዙ ጥንታዊ የታሪክ መጻህፍት ጥንታዊ የብራና ጽሁፎች የሚገኝበት ገዳም ለመዝረፍ ህ.ወ.ሓ.ት
በሰነዘረው ጥቃት ሳይሳካለት ቀረ ፤ቀጥሎም በአድዋ ውስጥ የሚገኘው እንዳሥላሴ ገዳም ቢሞክርም አልተሳካለትም ይህ
ኦፐረሽን የተመራው በአረጋዊ በርሄ ነበር ፤ቀጥሎ ወያኔ የዘመተው ወደ ዋልድባ ገዳም ፤ በዚሁ ገዳም ተልእኮው ሙሉ
ለሙሉ ተሳካለት በህ.ወ..ሓ.ቱ ሊቀ መንበር ስብሃት ነጋና በህ.ወ.ሓ.ቱ ም/ሊቀመንበር ግደይ ዘራጽዮን መሪነት ዋልድባ ገዳም
ሙሉ በሙሉ ተዘርፈዋል በዙ ብጿአን ባህታውያን፤ ቀሳውስት፤ አባዎች ተገድለዋል ታሪካዊ ቅርሶች መጻህፍት ብራናዎች
ሃብቱ ንብረቱ ወ.ዘ.ተ. ተዘርፈዋል አሁንም ዋልድባ ገዳም እየተጠቃ ይገኛል ባለታሪክ ጥንታዊ ገዳም እየወደመ ለህልፈቱም
ገደል አፋፍ ነው ያለው ፤ ይህ ገዳም አማራን ብቻ አይመለከትም የሁሉ ኢትዮጵያዊ ነው

፤ ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይና ዋልድባ ገዳም በሚል ርእስ ለሁሉ ኢትዮጵያዊ ስለ አሰራጨሁት የዚሁ ቅዱስ ዋልድባ
ገዳም በህ.ወ.ሓ.ት. የደረሰበትና እየደረሰበት ያለው ጥቃት በዝርዝር ስለፃፍኩት ጽሁፉ በየዌብ ሳይቱ ስለሚገኝ እዛው ፈልገን
እንመልከት ።

በአማራው የተፈጸመው አሰቃቂ ጥቃት ደግሞ ከሁሉ የከፋ በአርከበ እቁባይ፣ ዘርአይ አስገዶም፣ ሳሞራ የኑስ፣ ታደሰ ወረደ፣
ሃየሎም አርአያ ወዘተ የሚመሩ የገዳይ ft ድን ሕዝ ft ን እየሰበሰ ft በሳር ቤት ውስጥ በማስገብት ቤቱን በእሳት በማቃጠል
ያለቅው ሰው ቁጥር ብዙ ነው። እኔ ራሴ ያየሁት አርከብ እቁባይ 12 ቤተሰቦችን ሰብስቦ በገዛ ቤታቸው፣ አባት፣ እናት፣
ልጆች፣ የተዳሩ ሴቶች ልጆቻቸውን ጨምሮ ከነህፃናቱ ሰብስቦ ሳር ቤት አዳራሽ አስገብቶና ቤቱን ዘግቶ እሳት ለቀቀባቸው።
ሁሉም ቤተሰብ በእሳቱ አለቁ። በዚሁ በሰሜን ጎንደር የተካሄደው የዘር ማጥፋት ወንጀል በተጨማሪ ሁሉም ንብረታቸው
ሃብታቸው፣ በሬ፣ ላም፣ ፍየል፣ በግ፣ አጋሰስ ጠቅላላ የቤት እንሣት ሁሉ በህወሓት ተዘርፈው ተወርሰው ተወሰደዋል ።

ከ 1972 ዓ.ም. ታህሳስ ወር ይህ ሁሉ ጥቃት የተጀመረው አጠቃላይ የጠገዴ፣ ጠለምት፣ ወልቃይት አማራ ዘሩ ሲጠፋ
ቀሪው ደግሞ ወደ ሱዳን ተሰደደ፤ ጫካ ውስጥ ገብቶ ፀረ ወያኔ በሽምቅ ውጊያም የተሰማራ ጥቂት

አልነበረም፤ ህዝብም ባገኘው መንገድ ሁሉ ወያኔን ከማጥቃት አላቆመም ፤ የወልቃይት ፤ጠገዴ ፤ ጠለምት ፤ ሴቶች በርበሬ
በትንሽ ከረጢት ቋጥረው ከወገባቸው አትለይም በቤታቸው ውስጥም የተዘጋጀ አለ የወያኔ ታጋይ በመንገድ ሲገኙት
አቁመው ለማነጋገር በመሰለ መልኩ ከያዝዋት በርበሬ ዘግነው በማውጣት አይኑ ላይ በመርጨት እዛው ሲደናበር መሣሪያ
ማርከው ብዙ የወያኔ ታጋይ ገድለዋል፤ወደ ቤታቸው የሚመጣ ታጋይ ምበርበሬ በውሃ በጥብጠው የሚበላ የሚጠጣ
አቅርበው ደህና ነው ብሎ ሆዱን ሲሞላ ፤የበጠበጡት በርበሬ አይኑ ላይ በመድፋት የታጠቀው መሳሪያ ማርከው ታጋዩም
በድምፅ አልባ መሳሪያ ይገድሉታ በዚሁም ተገድሎ የጠፋ የወያኔ ታጋይ ብዙ ነው     ። በ 1973 ዓ.ም . በተለያየ መንገድ
የተገደሉ ከማስታውሳቸው ውስጥ ፤ በህዝብ ግኑኝነት የነበሩት ፤ አለማዮህ ፤ ብርሃነ ፤ ፍስሃ ፤ገብረተንሳይ ፤ ነጋሽ ፤ አማረ ፤
ደስታ ; ብዙ ተገድለዋል የጠቀስኩት ከማውቃቸው ነው ።በወያኔ ታጋይ ሰራዊትም በተለያዩ መንገዶች በህዝ ft የተገደሉም
ብዙ ናቸው ከማስታውሳቸው ለመጥቀስ ገብረ ሥላሰ ፤በላይ ፤ ፍጹም ፤ካህሳይ ፤ ነጋሽ ፤ ገረግዚሄር ፤ አባይ ፤ አበበ ፤ ጸጋይ ፤
የሚባሉ ህዝ ft ን ለመግደል በ ft ድን በ ft ድን ተከፋፍለው ሲንቀሳቀሱ የወልቃይት ጠገዴ ህዝብም በየጫካው ተደብቆ
በማድፈጥ የገደላቸው እነዚህን አስታውሳለሁ። የወልቃይት ፤ጠገዴ ፤ጠለምት ህዝብ የሚቻለው ሁሉ አቅሙ በፈቀደለት
መጠን ህ.ወ.ሓ.ት. ወያኔን ከማጥቃት ባለው መሣሪያ እየተጠቀመ ወደ ኋላ ሳይል ጀግንነቱን ያስመሰከረ ፤ያሳየ ህዝብ ነው ።
እኔ ባለኝ እምነት ይህ ኩሩ ጀግና ህዝብ ከወያኔ ፋሽሽት ቅኝ ገዢ አረሜኔ ስርአት እየታገለ የመጣው ያለኘ እምነት እውነትም
የኢትዮጵያ መድህን ጠባቂም ነው

። ተስፋ ሳቆርጥ ከ 1972 ዓ ም . አንስቶ እስከ ዛሬዋ ዕለት የማንነት ጥያቄው አድማሱን በማስፋት ወያኔ በማጥቃት
ተሰማርቶ ይገኛል። በመሬቴ ላይ እሞታለሁ እንጂ ትወልድ ቦታየ አለቀም ያለው በ 1969 ግንቦት ወር የተጀመረው ጥቃት
እስከ ዛሬ ድረስ ቀጥሏል። ይህ የሰሜን ጎንደር ህዝብ በወያኔ እየሞተ እየተገደለ ማንነቴን አሳልፌ አልሰጥም ብሎ 42 ዓመት
ሙሉ ከተሓህት-ህወሓት ዘራችንም ብታጠፉ አንድ ሰወ እስኪ ቀር ማንነታችን አሳልፈን አንሰጥም እኛ አማራ ጎንደሬች እንጂ
ትግሬዎች አይደለንም ብሎ እስከ አሁን ድረስ በማንነቱ የማይደራደር ማንነቱን አሳልፎ የማይሰጥ ኩሩ ኢትዮጵያዊ አማራ
ነው ። በምሬት እየታገለ የሚገኝ የጎንደሩ ህዝብ ከቀን ወደ ቀን ጥንካሬው በግልጽ እይታየ ነው ። የአማራው ህዝብ በየትም
ቦታ የተገኘ አማራ እንዲ ገደል ያወጀው ህ.ወ.ሓ.ት. በ 1969 ሲሆን፣ በትግራይ ውስጥ የሚኖሩ አማራዎችም ከየቦታው
እየተለቀሙ እንዲገደሉ አምስቱ የተሓህት አመራሮች፣ አረጋዊ በርሄ፣ ሊቀመንበር፣ ግደይ ዘርአጽዮን፣ የድርጅቱ
ም/ሊቀመንበር፣ አባይ ፀሃየ፣ ስዩም መስፈን፣ ስብሃት ነጋ፣ ትግራይ የትግራዮች እንጂ የሌላው መጤ ቦታ አይደለችም፣
ስለሆነም ማንም የትግራይ ተወላጅ ያልሆነ ከትግራይ ይውጣ ተብሎ ታወጀ። በአዋጁ መሰረትም አማራው በነቂስ እየተፈለገ
ተገደለ፣ እነዚህ ይህ ውሳኔ የተላለፈባቸው ከትግራይ ተጋብተው ልጆች ወልደው ያሳደጉም ናቸው ፤ ያመለጠውም ሂወቱና
ቤተ ስቦቹን ይዞ የሸሸም ብዙ ነው ።ይህ የተመለከተና ያየ የትግራይ ህዝብም ፤ወያኔን አወገዘ ፤መሬታቸው ነው አይወጡም
ይህ የኢትዮጵያ ቦታ ነው ፤ማነው ወጪ ማነውስ አስወጪ ፤ከፈለጋቹህ ወያኔዎች ውጡ እያለ ከአማራው ወንድሙ ቆመ ።
በየቦትው ፀረ ወያኔ እንቅስቃሴ ተነሳ

፤ወያኔም በየ ቦታው ፤ ይህ እንቅስቃሴ የታዩባቸው በህዝብ ግኑኝነቱ በፀረ ወያኔ ፖሊሲ ተንቀሳቅሰዋል ያላቸው የትግራይ
ሰዎች አንድ በአንድ እየለቀመ ሓለዋ ወያነ በማስገባት ደብዛቸው አጠፋቸው ፤ጠፍተዉም ቀሩ ።

ተሓህት-ህወሓት ይህን ሁሉ በሰሜን ጎንደር አማራው ህብርተሰብ ላይ ይህን ሁሉ ግፍ ሲፈጽም እጃቸውን ለወያኔ የሰጡ
የኢህአፓ አባላት የነበሩ፤ ታምራት ላይኔ፣ አዲሱ ለገሰ፣ ተፈራ ዋልዋ፣ በረከት ስምኦን፣ ዮሴፍ ረታ፣ መለሰ ጥላሁን፣ ህላዊ
ዮሴፍ፣ ታደሰ ካሳ፣ ሙሉአለም አበበ፣ ወዘተ ይገኙበታል። ከወያኔ ህወሓት በመተባባር የሰሜን ጎንደር፣ ወልቃይት፣ ጠገዴ፣
ጠለምት ወዘተ።የቀድሞዎቹ ኢ.ህ.ዴ.ን በህ.ወ.ሓ.ት አምሳልና ft ራኬ ተጠፍጥፈው የተሰሩ ተላላኪዎች የዛሬዎቹ ብአዴን
አካባቢው ለብዙ ጊዜ የቆዩበትና የሚመሩበት ስለነበሩ ሕዝ ft ን በነቂስ ስለሚያውቁት አካባቢ እየመሩ ለወያኔ ጥቃትና የዘር
ማጥፋት ወንጀልም ተባባሪ ሆነዋል። ወያኔን እየመሩ የሰሜን ጎንደሬውን አማራ አጥቅተውታል። ስለሆነም በማራው ላይ
የደረሰው የዘር ማጥፋት ወንጀል በተለያዩ የጥቃት ዘዴዎች በህወሓት የተፈጸመው እነዚህ የብአዴን አመራር ከህወሓት
አመራር ጋር አብረው ተጠያቂ ናቸው።

በሕዝብ ላይ ለሚደርሰው ጥቃት ፤ሃብት ንብረት ዘረፋ ፤ለሚደርሰው ማንገላታትስላማዊ ዜጋው ተይዞ ለእስር የሚዳረገው
በሕዝብ ግንኙነት በኩል ጥናትና ሪፖርት ነው ። መኮንን ዘለለው ለመጀመሬያ ጊዜ በህ.ወ.ሓ.ት በኩል ወደ ወልቃይት ጠገዴ
የተሰማራው እሱ ነበር የወልቃይት ጠገዴ ህዝብ ግን አልተቀበለውም ሪፖርቱ ሲያስተላልፍም ሁሉም ፀረ ተ.ሓ.ህ.ት.
ህ.ወ.ሓ.ት ናቸው በማለት ከነስም ዝርዝራቸው ለወያኔ ፖሊት ቢሮ ከ 100 በላይ ሰዎች ሴቶችም አሉበት ቀስ በቀስ አንድ
በአንድ ብስራት አማረ በሚመራው አፋኝ ft ድን ተለቅመው በ ft ምበትና ሱር ሓለዋ ወያነ ገብተው ጠፍተዋል
፤ንብረታቸውም ሙሉ በሙሉ በወያኔ ተዝርፎ ባዶ ቤት ቀረ ። የዚህ ሁሉ          ተጠያቂው ስንመለከት፣ መኮንን ዘለለው
ነው፣በዚህም ላይ የሚጠየቁ መረሳ ረዳ፣ አጽብሃ ሃይለማሪያም፣ ፀጋይ በርሄ(ሃለቃ)፣ መኮንን የአዲረመጽ ሕዝብ ግንኙነት፣
አርአያ ወ/ቅነህ፣ ቅዱሳን ነጋ፣ ቀሺ ታደሰ፣ መሃሪ ግብርገርግስ ሃለቃ ታደለ አለምሰገድ ፤መብራት በየነ ፤ ወዘት። እነዚህም
አንኳር ተጠያቂ ናቸው።

የህ.ወ.ሓ.ት.ፕሮግራም
ተሓህት-ህወሓት ገና ደደቢት በርሃ ከመውረዱ በፊት ማ.ገ.ብ.ት. ማሕበር ገስገስቲ ብሄረ ትግራይ እየተባለ በሚጠራበት ጊዜ
አዲስ አበባ ውስጥ ሆኖ ይጥቅሙኛል በሚላቸው ተግባራት ቢንቀሳቀስም ብዋናነት ሥራው ግን የትግሉ ፕሮግራም ወይም
የትግል አቋሙን ፖሊሲ ማዘጋጀት ነበር ። ከማ.ገ.ብ.ት. መስራቶቹ ውስጥ በቂ እውቀትና ችሎታ በትምህርቱም ከፍተኛ
ደረጃ በሳል እውቀትና ችሎታም ያለው አረጋዊ በርሄ ብቻ ነው። ስድስቱን ሰዎች ሰባተኛው ራሱ አሰባስቦ ማ.ገ.ብ.ት.
የፈጠረም እሱ ነው ። በዚሁ የተሰባሰ ft ጓደኞቹ በእውቀትም በችሎታም አንፃራዊ ናቸው ፤ ሁሉም የማ.ገ.ብ.ት. ሥራን
ሃላፊነትም እንዲመራ የመረጡት አረጋዊ በርሄን ነው ፤በዚሁ መሰረት 1 የፕሮግራሙ ንድፈ ሃሳብ ማዘጋጀት        2  
የውጭ ሃገር መንግስታት  በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ኢምባሲም ይሁን ቆንስላ እየተገናኘ ድጋፍ ማሰባሰ እውቅናና
ተቀባይነት ማግኘት የመሳሰሉ ስራዎች በሱ ብቻ ነበር የሚሰሩ ፤። የፕሮግራሙ ዝግጅት የተጀመረውን ገና ማህበር ገስገስቲ
ብሄረ ትግራይ (ማገብት) ተብሎ መስከረም ወር  1967 እንደተመሰረተ። መስራቶቹም ፣ አረጋዊ በርሄ፣ ሊቀመንበር፣ ግደይ
ዘርአጽዮን፣ ም/ሊቀመንበር፣ አባይ ፀሃየ፣ ፣ ስዩም መስፍን፣ ፣ ዘርኡ ገሰሰ፣ አስፍሃ ሃጎስ፣ ሃይሉ መንገሻ. ተሰብስበው
ማ.ገ.ብ.ት እንደመሰረቱ የሥራ ክፍፍልም አደረጉ ሲያደርጉ በዋና ሃላፊነት አረጋዊ በርሀ ፕሮግራሙን በማርቀቅና
በማዘጋጀት ሥራውን ቀጠለ። በዚሁም ተጨማሪ በኢትዮጵያ የሚገኙ የጥንት ጠላቶች ኤምባሲም ሆነ ቆንስላ እየተንቀሳቀሰ
የትግራይ ሕዝብ በቅኝ አገዛዝ በአማራው መንግሥት በአሰቃቂ ኑሮ ላይ ሰለሚገኝ ታግለን ትግራይን ከአማራው ቅኝ (
ኢትዮጵያ ) አገዛዝ በትግል ነፃነታችንን ካልተጎናጸፍን የትግራይ ሕዝብ የወደፊት እጣ ተበታትኖ መቅረት ስለሆነ የናንተን
እርዳታ እንፈልጋለን ብሎ መማጸኑን ሥራየ ብሎ ተያያዘው። ይህ ሰው ከደረሰባቸው ኤምባሲዎች፣ ቆንስላ ውስጥ፣ ከሱዳን፣
ግብጽ፣ ጣልያን፣ ሊቢያ፣ ኢራቅ፣ ሶሪያ፤ሶማሊ ( መቃድሾ ) ጎልተው
ከሚጠቀሱ                                                                  እየተዘዋወረ የተስፋ ይሁንታ በማግኘት ትንሽ ገንዘብ
ሲለቅም በዋናነት ፕሮግራማችሁን አሳዩን፣ በረሃ ወርዳችሁም ትግል ስትጀምሩ እንከታተላለን፤ በዚያን ጊዜም በትጥቅና
በገንዘብም ጭምር እንረዳለን እያሉ የቃላት ተስፋ         ሲገ ft ላቸው እንደነበር ይታወቃል በትግሉ ጊዜም የህ.ወ.ሓ.ት.
ተስፋ በነዚህ የዓረብ ሃገራት ነበር ትልቁ ተስፋው ከ 1967 ዓ.ም የገ ft በት ቃልም አላጠፉም በድብቅ በግልፅም እየረዱ
የመጡ ናቸው ።ይህ በዚህ እንዳለ ደደቢት በረሃ እንደገ ft ም የተዘጋጀው ፕሮግራም አጠናክረው  በማዘጋጀት በመፃፍ፤
የካቲት ወር 1968 ተሓህት በዲማ በጠራው ዲማ ኮንፈረንስ እየተባለ የሚጠራው ፕሮግራሙ ለተስብሳቢው ቀርቦ ፤
የነበረው ታጋይ ፕሮግራሙን አውገዘው ይህ ፕሮግራም ፀረ ኢትዮጵያ ሏላዊነት ፀረ ህዝብ አንድነት ነው ፤ትግራይ ክ/ሃገር
በአክሱም ዘመነ መንግሥት የኢትዮጵያ መናገሻ ዋና ከትማ ፤የኢትዮጵያ የታሪክ ማእክል ናት ከየት የመጣ በምን መልኩ ነው
የኢትዮጵያ ቅኝ ተገዥ የሆነችው ፤ ስለ ኤርትራ የምትናገሩት ኤርትራ ም የኢትዮጵያ ግዛት ናት ፤ ወልቃይት ጠገዴ የጎንደር
አልወሃ ምላሽ የወሎ ነው በማለት ይህ ፕሮግራም አንቀበለውም ሲል ታጋዩ ።ነገር ግን በትእቢትና በአምባገነናዊ ትምክህት
በሊቀመንበሩ አረጋዊ በርሄና ጥቂት ተባባሪዎቹ ፀድቆዋል አልፈዋል በማለት                                                        
ለሕዝብ በተነው። ዘሬ ይህ በአረጋዊ በርሄ የተዘጋጀው ፕሮግራም የኢትዮጵያ ሕገ፣መንግሥት በመሆን ኢትዮጵያ አንደነትዋ
እየፈረሰ

የገኛል። ሕዝብም ኢትዮጵያዊነቱን ተነጥቆ በዘርና ብቋንቋ ተከፍሎ ክልል በሚል ሃረግ ተወስኖ እንዲቀር ቀሰ በቀስ
ኢትዮጵያዊነቱን፣ አመለካከቱን፣ አስተሳሰ ft ን ከማላላቱም በላይ፣ አንድነቱን ያዳክማል፣ በማለት ወያኔ የኢትዮጵያ ሕዝብ
ተብሎ ለብዙ ዘመናት ሲጠራበት የቆየውን ‘ሕዝቦች” በሚል የተለያየ ሕዝብ እንደሆነ ገና በማገብት ጊዜያቸው የተጀመረና
በፕሮግራሙ ውስጥ የተካተተ መሆኑ በገጽ X (10) ይገኛል። ክልል የሚለውም በግልጽ ቃሉን ባያስቀምጠውም ብሄር
ብሄረሰቦች ተገንጥለው ራሳቸውን በራሳቸው በመወሰን ተገንጥለው የራሳቸውን መንግሥት መመስረት አለባቸው በሚለው
ጽንሰ ሃሳብ የተካተተ መሆኑ ለመገንዘብ ፕሮግራሙን እንመልከት። በአሁኑ ጊዜ የሚሰሙ ውሸቶች አሉ ፤በጣም
የሚገርመው ግን የአረጋዊ ብርሄ ንግግር ነው ፤ የህ.ወ.ሓ.ት. ፕሮግራም አላዘጋጀሁም በደፈና ራሳቸው ነው ያዘጋጁት ይላል
ራሱ በዋናነት ያዘጋጀው የራሱ የእጅ ሁፉ ያለበት ፕሮግራም እንዴት በግልፅ ለሚታየው ነገር ይካዳል ፤ ሌላው ትግሉን
ከጀመርን በስድስት ወራችን እንዲታረም ተብሎ፤ በፅሁፍ ግን ያየነው ለውጥ የለም ይላል ፤የድርግቱ ሊቀመንበር እሱ ራሱ
ነው ፤ ፕሮግራሙ ያዘጋጀው ያረቀቀው ራሱ፤ ያፀደቀውም እሱ ራሱ በሚመራው ስብሰባ ፤ፀድቀዋል ብሎ ያሳለፈው እሱ ራሱ
ነው ፤ይታረም ከተባለም የድርጅቱ ሊቀ መንበር ሃላፊነት ወስዶ የፖሊት ቢሮ አባሎቹ ሰብስቦ እያወያየ ፕሮግራሙ
ይታረማል ታርሞም እንዳዲስ ለጉባኤ ይቀርባል ፤የነበረው ስህተት ተገልፆ ጉባኤተኛውም አስተያየት ሰጦ ሃገርና ህዝብ
የሚከላከል ሆኖ ከተገኛ ያፋል ፤ካልሆነም ውድቅ ይደረጋል መሆን ያለበትም ይህ ነው ፤ይህ ሁሉ የአረጋዊ በርሄ ሃላፊነት
እንጂ የሌላ አይደለም ምክንያቱ የድርጅቱ መሪ ሊቀ መንበር እሱ ብቻ ነው ። ይህ የድርጅቱ ፕሮግራም ተራ ሰነድ አይደለም
በአንድ ተራ ታጋይ ወይም ማእከላይ ኮሚቴ ወይም በተራ አባል ፖሊት ቢሮ የሚሰራ አይደለም ፤ የድርጅቱ መመሪያ ነው
።አረጋዊ በርሄ የሚናገረው የኢትዮጵያ ህዝብ ንቀት መናቅ ማሳነስ ገና ከል ft አልተፋቀም ፤የት ይደርሳሉ ወያኒያዊ ትእቢቱ
አላስወገደም ።ይህ ሁሉ ተግባርና ሥራ የራሱ ነው የሚያስተካክለው ሌላ የለም ። ትግሉ ከተመሰረተ ጀምሮ እስከ 1977
ዓ.ም ፈላጭ ቆራጭ የነበረው አረጋዊ በርሄ ነው ፤ በህ.ወ.ሓ.ት ድርጅት ውስጥ ካለ አረጋዊ በርሄ ፍቃድ የሚሰራ ነገር የለም
፤ ደፍሮ የሚሰራም የለም ። በማ.ለ.ሊ.ት ምስረታ የመፈንቀለ መንግሥት ባልታሰበው ሁኔታ የደረሰዉም የራሱ ታማኝ
ሎሌዎቹ እነ ስብሃት ነጋ መለስ ዜናዊ ስየ አብርሃ አካሄዱበት እሱና አሽከሩ ግደይ ተባረሩ ። ሲባረሩም ምንም የፖሊሲ
ልዩነት አልንበራቸውም ስብሃት ነጋም በጉባኤው በማያሻማ መንገድ በጉባኤው በመካከላቸው ልዩነት ሳይፈጠር አብረው
መዝለቃቸው በንግግሩ ሲያረጋግጥ ፤ይህ ንግግርም አረጋዊ እና ግደይ ተቀብለዉታል የሰጡት የተቃውሞ ምላሽ የለም
።።፤ሁሉ የህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች ፀረ ኢይዮጵያ ፀረ አንድነት ፀረ ህዝብ ናቸው ። አረጋዊም ሆነ ሌሎቹ ህዝብን እያታለሉ
ገበናቸው ወንጀላቸው ሊደብቁ ፈፅሞ አይችሉም ፤። የንፁሃን ደም እየጮኸ ነው ። የኢትዮጵያ ህዝብ እነዚህ ፀረ ሃገርና ፀረ
ህዝብ ከሂዲዎች የጠላት መሳሪያ የወያኔ መሪዎች ይዞ ለፍርድ ማቅረብ ግዴታውም ሃላፊነትም የህዝ ft ነው ፤።

 የህወሓት ፕሮግራም በኢትዮጵያ ላይ የፈጠረው ችግር//    


 

ፕሮግራሙ ሙሉ በሙሉ ተዘጋጅቶ ይፋ የተደረገው በየካቲት ወር  1968 ነው። ለሕዝብም ተበተነ፣ በትግራይ ሕዝብ
ተቀባይነት አላገኘም። የትግራይ ሕዝብ ሙሉ በሙሉ ተቃውሞታል፣ በግልጽም ተናግሯል። ትግራይን ከቅኝ ገዢው አማራ
(ኢትዮጵያ) እጅ አስወጥተን ነፃ የትግራይ መንግሥት እንመሰርታለን፣ ትግራይ የኢትዮጵያ አካል አይደለችም፣አፄ ዮሃንስ
ከሞቱ ነፃነትዋ ተገፎ በአማራው (ኢትዮጵያ) ቅኝ አገዛዝ ስር የወደቀች ሃገር ናት ብሎ የተነሳው ተሓህት-ህወሓት።
ከኢትዮጵያ ሕዝብም መሰረትም ግኑኝነት የለውም። ከዚህ ተነስተው በእነ አረጋዊ በርሄ የሚመራው ድርጅት ዋናው
የምስረታ ዓላማው ጸረ-ኢትዮጵያ አንድነትና ሉአላዊነትፀረ ኢትዮጵያ ህዝብ አንድነት የሆነውን ፕሮግራማቸውን
ዘረጉት።የዚሁ ፕሮግራም ምሶሶ ፖሊሲ ትግራይን ገንጥለው የትግራይ መንግሥት ማቋቋም ነው ።ወያኔና የኢትዮጵያ ህዝብ
አይገናኙም ።

ወያኔ ኢትዮጵያን በቅኝ ግዛቴ ስር አስገባታለሁ የሚል ህልምም ሆነ ሃሳብ እስከ 1981 አልነበረውም። አጋጣሚ ሆኖ ግን
በነበረው የደርግ መንግሥት ዳካማ ስርዓት ኢትዮጵያና ሕዝቧ በወያኔ ቅኝ አገዛዝ እጅ ወደቀች። በዚህ

ጊዜ ይከተሉት የነበረው ፕሮግራም የኢትዮጵያ ሕዝብ ሕገ መንግሥት ስርዓት ሆነ። ለዚህም በምሳሌነት የወያኔን እንኳር
የሕገ መንግስት ልጥቀስ፤
 

1. የመገንጠል መብት ያረጋገጠው በፕሮግራሙ ብሄራዊ ተጽእኖ ገጽ 7 እንመልከት፣


2. ትግራይ ነፃ ሃገር ነበረች የሚለው በመቅድም 5 እንመልከት፤ የአረጋዊ በርሄ የእጅ ጽሑፍ ። ይህ ፕሮግራም በፀረ አማራ ከመነሻው
እስከ መጨረሻው ፀረ አማራ ፕሮግራም ነው፣
3. የኢትዮጵያን ጥንታዊ የባህር በር ያሳጣት ተሓህት-ህወሓት በፕሮግራሙ የኤርትራ ጥያቄ ለሚለው አርእስቱ ግዛቷን እና የበህር
በርም የሰጣት በፕሮግራሙ በገጽ 32 እንመልከት፣አሰብን ሳይቀር ወደ ኤርትራ አጠቃለሉት ።አሰብ አውራጃ የኤርትራ ሳይሆን
የወሎ ጠ/ግዛት ክፍልና አውራጃ ነው ፤ በኤትራም ሥር ገብቶ አያውቅም ፤ ይህን ያደረጉበት ዋናው ምክንያት ሆን ብለው
ኢትዮጵያን ለሞጉዳትና የባህር በር አልባ እንድትሆን ከኢትዮጵያ ጠላት ባእዳን ሃገራት ተነጋግረው የፈፀሙት ፤ፀረ ኢትዮጵያ
ተግባር ነው ።
4. ሕዝቦችና ክልል የሚሉትም የዚህ ፕሮግራም ጽንሰ ሃሳብ ናቸው።

ስለሆነም የተሓህት-ህወሓት ፕሮግራም የኢትዮጵያን አንድነትና ሉአላዊነት፣ የኢትዮጵያን ሕዝብ ፍቅርና ሰላም የሚንድ ጸረ-
ኢትዮጵያ ነው። ለዚህም ተጠያቂዎቹ፣ አርጋዊ በርሄ፣ መለስ ዜናዊ፣ ግደይ ዘርአጽዮን፣ ስብሃት ነጋ፣ ስዩም መስፍን፣ አባይ
ፀሃየ፣ ስየ አብርሃና አውአሎም ወልዱ ናቸው።

ህወሓት ሰሜን ጎንደርን ብ 1972 በወረረበት ጊዜ፣ በጠቅላላ ለማለት ይቻላል፣ በሬ፣ ላም፣ ፍየል፣ በግ፣ በቅሎ፣ ፈረስ፣ አህያ
ከወልቃይት፣ ጠገዴ፣ ጠለምት ወዘተ በመዝረፍና በመውረስ፣ ከ 1973 ጀምሮ ህወሓት የእንስሳ ነጋዴ ሆኖ ነበር። ገበሬዎች
እየመለመለ ነጋዴ በመሆን የተሰረቁትን የተዘረፉት እንስሳዎች በትግራይ አውራጃዎች በመሸጥ ገንዘ ft ይህ ነው ተብሎ
ባይደነቅበትም ጊዜዊው ችግሩ ይሸፍንለት ነበር ። ሌላው የዚሁ የሰሜን ጎንደር ከሰደትና ከሞት የቀረው የሰበሰበውን እህል
በመቀማት ህዝ ft ባዶ ቤት ይዞ የቀረበበት ነው ።

ህወሓት በአማራና በትግራይ ሕዝብ ላይ የፈጸመው ወንጀል በሕግ የሚጠየቅበት ነው። ተገድለዋል፣ ጠፍተዋል፣ ተሰደዋል፣
ንብረታቸው ውርስ ለህ.ወ.ሓ.ት. ተብሎ ተነጥቋል። ዛሬ በሕዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈጸመ፣እየፈጸመ ያለው የ
ህ.ወ.ሓ.ት ፋሽሽት መንግሥት ሕዝብ በአሰቃቂ መንገድ እያንገላታ፣ እየገደለ፣ አፍኖ  እያጠፋ፣ የሃገርን ሉአላዊነት እያፈረሰ፣
ከ 1600 ኪ.ሜ. ርዝመትና 100 ኪ.ሜ. ጥልቀት በላይ ያለውን የኢትዮጵያን መሬት በ 1975 ዓ/ም ለሱዳን የሸጠው ጊዝያዊ
ጥቅምና እውቅና በሱዳኖች አገኝበታለሁ ብሎ የኢትዮጵያ ሏላዊነት በመፃረር ለምና ታሪካዊ የኢትዮጵያ መሸጥ በከፍተኛ
ወንጀል የሚያስጠይቅ ነው ። ምንም በህዝብ አሜኔታ ያልተሰጠው በህዝብ የማይታወቅ የህ.ወ.ሓ.ት የማፍያና የባንዳዎች
ስብስብ ፤ የራሱን ፕሮግራም በ 1968 የፃፈው ያዘጋጀው ፤ የትግራይ መንግሥት ለመመስረት

ነው ፤ ዛሬ ደግሞ የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት ሆኖ ይገኛል አድርጎታልም ። ህወሓት ገና ከትግሉ መጀመሪያ ጀምሮ በሕዝብ
ላይ ያወረደው ግፍና መከራ ፤ሽብር አሁንም የሚወርደውን ግፈኛው አገዛዝ በባሰ መልኩ ቀጥሎበት ፤መላው የኢትዮጵያ
ህዝብ እያሰቃየ የሚገዛ ያለው በዚሁ ፕሮግራሙ ነው ፤ ስለሆነም ይህ ድርጅት ከአፈጣጠሩ ጀምሮ ሽብርተኛ በሽብርተኛነቱ
ተደራጅቶ በግልፅም በስዉር ህዝብ አጥቅተዋል ። ለዚሁ ምስክርነት የሚጠቅሙ አብነቶች ማንሳት እንችላለ ፤
1 ኛ ከ 1969 ዓ.ም ግንቦት ወር ጀምሮ ፈዳያን ይህ የአረብኛ ቃል ሲሆን ትርጉሙም አጥፍቶ ጠፊ ማለት ነው

፤ወደ እንግሊዝኛ ሲተሮጎም ደግሞ TERIORRIST ማለት ነው ፤የዚሁ የአጥፍቶ ጠፊ ft ዱኝ መሪ ብስራት አማረ
የተባለው ወኝጀለኛ ነው ፤የዚሁ ማስረጃም ፍኖተ ግድል › ብሎ ፀረ ኢትዮጵያ በጻፈው መፅሃፍ ፈዳያን በሱ የሚመራው
አጥፍቶ ጠፊ በሰላማዊ ሰዎች የፈጸመው ጥቃት በገፅ 172፤ 173 ፤ በጽሁፍ ማስረጃ በማያሻማ ሁኔታ ገልፆታል ፤መፅሃፉን
ፈልገን እንመልከት ።ይህ ደግሞ አንድ ድርጅት ሽብርተኛ የመሆኑ ቀዳሚ ማስረጃ በመሆኑ ተ.ሓ.ህ.ት. ህ.ወ.ሓ.ት.
ሽብርተኛ፡ድርጅት ነው ።

2 ኛ ዘር ማጥፋት በአፈና ፤በግድያ ፤በጢስ አፍኖ መግደል ፤በጋለ ብረት ወደ ሆድ እቃው አስገብቶ መግደል

፤በመርዝ በሚጠጣው ውሃ ፤በሚበላው ምግብ ጨምሮ ሰላማዊ ዜጎች መግደል ፤እርቃኑን ወንድ ሴት ከግንድ አጣብቀህ ቀን
በጽሃይ ለሊት በብርድ ለ 48 ሳአት አስረህ የሰው ፍጡር ነብስ ማጥፋት ፤በብልቱ 10 ኪሎ ግራም አሸዋ አስረህ ማንጠልጠል
ለረጅም ሳአታት በሴትም በጡቶችዋ ማንጠልጠል ፤ወ.ዘ.ተ. እነዚህ ሁሉ የአንድ ሽብርተኛ ተግባራት ናቸው ፤በዚሁ መሰረት
ህ.ወ.ሓ.ት. ከአፈጣጠሩም ሸብርተኛ ነው ።እነዚህ የተገለጹ የሽብር ተግባራት በተ.ሓ.ህ.ት. ህ.ወ.ሓ.ት. የተጀመሩት
ብ 1969 ዓ.ም. ft ምበት (ሸላሎ )በነበረው ሓለዋ ወያነ በም/ሊቀ መንበሩ በግደይ ዘራጽዮን መሪነት ተግባራዊ የተደረጉ
ሲሆኑ ም/ሊቀ መንበሩ ባለው ሃላፊነትና ሥልጣን መሰረት ጠቅላላ የተ.ሓ.ህ.ት.–ህ.ወ.ሓ ት. ሁሉ ሓለዋ ወያነ (06 )
የምርመራ ስራቸው በዚሁ እንዲሆንም ትእዛዙ በማስተላለፍ የህ.ወ.ሓ.ት. የምርመራ ቶርቸር በዚሁ ቀጠለበት ።

3 ኛ ይህ በብዙ አማራዎች የተፈጸ ነው ፤በተገኘበት አጋጣሚ ስል በሆነ ገጀራ አንገቱን ቆርጠህ መጣል ፤ወይ በሳንጃ ሆድ
እቃውን በጣጥሰ ገድለህ መጣል የጅብ እራት እንዲሆን ማድረግ ፤ይህ በብዛት የታየበት ቦታ ፍየል ውሃ ውስጥ የሚገኘው
ሓለዋ ወያኔ አካባቢ ዓዲበቅሎ በሚገኘው ሓለዋ ወያኔ አካባቢ ሲሆን የዚሁ ዋና ሃላፊው አባይ ጸሃይ ሲሆን መክትሉ ክንፈ
ገብረመድህን ነው ።

4 ኛ ፋሽሽት ሽብርተኛው ህ.ወ.ሓ.ት. ግንቦት ወር 1983 ዓ.ም .ኢትዮጵያ ወሮ በቅኝ ግዛቱ ካስገባ ከበረሃ ይዞት በመጣው
የአማራው ዘር ማጥፋት በስፋት በመቀጠል በተለያዩ የኢትዮጵያ ግዛት ይኖሩ የነበሩ አማሮች ተወልደው ባደጉበት መሬት
ሰፊ የዘር ማጥፋት ወንጀል ሲፈጽም በገደል በመወርወር ፤ቤት ውስጥ ሰብስቦ ቤቱን በእሳት በማቀጣጠል ህዝብ የፈጀ ሴቶች
ህፃናት እርግዞች እመጫት ሽማግሌዎች ሁሉ በአሰቃቂ መንገድ ገደላቸው ፤ይህ ድርጊትም የሽብርተኛው ተግባሩ፤ በዓለም
ደረጃ ያጋለጠው የህ.ወ.ሓ.ት. ሽብርተኛነት ነው ።

5 ኛ ህ.ወ.ሓ.ት. የአማራው ዘር ለማጥፋት ያልተጠቀመበት ዘዴ የለም ፤ወጣት ወንድ ሴት ሕክምና እያለ ሲፈልግ የአይን
ትራኮማ ሲፈልግ የጆሮ የተለያዩ ምክንያቶች በመስጠት፤ልጅ እንዳይወልዱ የሚከለክል ማምከኛ መድሃኒት በመስጠት
በርካታ መሃን ሁነው እንዲቀሩ አድርጎዋል ፤ይህ ከባድ የወንጀል ተግባርም የሽብርተኛ ሥራ ነው ፤በዓለም ደረጃ የተወገዘ
ተግባር የሚፈጽም ሽብርተኛ ብቻ ነው ፤ይህም የወያኔ ሸብርተኛነቱን ያጋልጣል ።

6 ኛ ወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት. ኢትዮጵያን በተቆጣጠረ እንኳን በአዲስ አበባና በጎንደር በወልይታ በተለያዩ ቦታዎች ንጹሃን
ኢትዮጵያውያን በለሊት ከየቦታ በማፈን ግድሎ ወንዝ ውስጥ ገድሎ ድልድይ ውስጥ መጣል የተለመድ ሆኖ የመጣብት ጊዜ
ነው ዛሬ ለምሳሌ ብንጠቅስ አዲስ አበባ ውስጥ እሪ በከንቱ ድልድይ ከስድስት ዓመት በፊት ስድስት ወጣቶች ተገድለው
ደልድዩ ስር ተጥለው መገኘታቸው በዜና ሰምተናል ሽብር ማለትም ይህ ነው ፤እነዚህ ተገድለው በየቦታው ተጥለው የሚገኙ
በደህንኖቶቹ የተገደሉ ናቸው ።

ስለዚህ ኢትዮጵያ የምትገዛው ያለች በሽብርተኛው ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ ነው ፤ይህ ድርጀትም ጊዜ ከመጠበቁ አንጻር
ካልሆነ ፤ኢትዮጵያን በታትኖ ህዝ ft ም ሃገር አልባ ከማድረግ እንደማይመለስ ካሁኑ ማወቅና መገንዘብ ለምናካሂድው
መከላከል ይጠቅመናል ።

ይህም በየትኛውም ዓለም የማይደረግ ድርጊት ። የኢትዮጵያ ህዝብ ግን የዚሁ የህ.ወ.ሓ.ት. ፋሽሽት ስርአት ሰለባ ሆኖ
እየተሰቃየ ይገኛል ። በአሁኑ ጊዜ የኢትዮጵያ ሕዝብ የሚያነሳው ትልቅ ጥያቄ አለ፣ እሱም፤ በኢትዮጵያ ወስጥ ለተፈጠረው
ችግር ተጠያዊው ማነው? እንዴትስ መጡብን ? የሚለው ነው። በ 1960 ዎቹ የተፈጠረው እንቅስቃሴ ለችግሩ ጥንስስ
መሆኑን እንዳለ ለታሪክ ሊቀውንቶች ልተወው።–

ህወሓት የተፈጠረው በዚሁ የተማሪዎች ንቅናቄ ወቅት ነበር። በመጀመሪያ የነበረው ስም በተፈጠረበት በ 1964 National
Tigray Organization (NTO) ብሄረ ትግራይ ድርጅት  ሲሆን፣ ይህንን ድረጅት የመሰረተው አረጋዊ በርሄ ብቻው
ነበር። ፣ ተሳታፊ አባላት አልነበሩትም። በዚህ ጊዜም ሌላ ድርጅት በጀብሃ ታጋድሎ ሃርነት ኤርትራ የተፈጠረም ነበር።
እሱም Tigray Liberation Front (TLF) የሚባል

ወይም ግንባር ገድሊ ሃርነት ትግራይ (ግገሃት) ነው። ይህ ድርጅት ጸረ-ኢትዮጵያ ሉአላዊነትና ጸረ- ዲሞክራሲ ነበር።
ተእዛዞችን በሙሉ የሚቀበለው ከጀብሃ ነበር። የትጥቅ ትግሉን የጀመረው በ 1964 ዓ.ም.

ነው። ይህ ድረጅት ትግራይ በአማራ መንግሥት (በኢትዮጵያ) ቅኝ ግዛት የወደቀችው ከአፄ ዮሃንስ 4 ኛ ሞት በኋላ ነው ብሎ
ያምናል። ትግራይ የኢትዮጵያ አካል አይደለችም ብሎ የሚያም ፅንፈኛ ድርጅትና ከሃድ ነው ፤ ህ.ወ.ሓ.ትም እምነቱ ይህ ነው
፤ ስለሆነም፣ለትግራይ ሃገራዊ ነፃነት እንዋጋለን ብሎ ነው የተነሳው። ጀብሃም ትግራይ የአማራው መንግሥት ቅኝ ግዛት ናት
ብሎ አምኖ ተቀብሎታል። የአረጋዊ በርሄ ድረጅትም ከግ .ገ.ሓ.ት. መሪዎች ግኑኝነት ነበረው ፤በብዛትም ጓደኞቹ የነበሩ
ናቸው ።የሁለቱ ድርጅቶች ማለት ግ.ገ.ሓ.ት. እና ብሄረ ትግራይ ድርጅት ቀጥሎ ማ.ገ.ብ.ት. ፕሮግራማቸው ምንም ልዩነት
የለውም። ሁለቱም ትግራይ በአማራው በምኒሊክ ዘመነ መንግሥት ነፃነትዋ ተነጥቃ በቅኝ አገዛዝ በአማራው እጅ የወደቀች
ሃገር ናት ፤ የአማራው መንግሥት ለትግራይ ህዝብ በሸዋዊ ዘዴዎቹ ከፍጡር ሁሉ ውጭ በማድረግ ለረሃብ በሽታ ድንሩርና
ለስደት ለሽርሙጥና ዳርጎት ይገኛል ። ስለሆነም በትጥቅ ትግል የሃገራችን ነፃነት እናስመልሳለን ፤ በለው የሚያምኑ ሁለት
ፅንፈኛ ድርጅቶች የተፈጠሩት በዚሁ የተማሪው ንቅናቄ ጊዜ ነው ። የፕሮግራማቸው ይዞታን አቀማመርም ልዩነት የለም
።ሁለት ድርጅቶች ፀረ ኢትዮጵያ ሏላዊነት ፀረ ኢትዮጵያ ህዝብ ናቸው ።ኢትዮጵታን ለማዳከም አዳክመው ለመበታተን
የተፈጠሩ ናቸው ። ሁለቱም ድርጅቶች ግንባር ገሊ ሓርነት ትግራይና የትግራይ ብሔር ድርጅት (NTO ) መቆም የቻሉት
በሱዳንና በግብፅ ውስጣዊ ድጋፍን መበረታታ ነው ፤ብዙም ሳይሆን ትንሽ የገንዘብ ድጋፍም ያገኙ ነበር ፤ ከዚሁ የተነሳ
ሱዳኖች ከአረጋዊ በርሄ የቆየ ግንኝነታቸው ተጠቅመው ሱዳኖች በ 1974 ዓ ም . ያነሱት ኢትዮጵያ መሬታችን ነጥቃናለች
ይመለስልን ያቀረ ft ት አቤቱታ የድርጅቱ ቁልፍ መሪ አረጋዊ በርሄም በመሆኑ ጥያቄው ተቀብሎ ያስተናገደው እሱ ስለነበረ
የሱዳን መንግሥት ለጠየቀው አወንታዊ መልስ በ 1975 ዓ .ም .መስከረም ወር ሱዳን መሬትዋ እንደምታገኝ በነበሩት
አምስቱ ፖሊት ቢሮ እና ስድስተኛው መለስ ዜናዊ ፈርመው ያረጋገጡላቸው ። ጊዜው እየተራዘመ ሲሄድ የአረጋዊ በርሄ
ድርጅት N.T.O. ( የትግራይ ብሄራዊ ድርጅት ) ጥቂት ሰዎች አሰባስቦ በመጀመሪያ መሰከረም ወር  1967 ዓ.ም. ፣ አረጋዊ
በርሄ የመሰረተው ድርጅት ተጨማሪ አባላትን በማሰባሰብ አዲስ አበባ ውስጥ ማገብት ተመሰረተ። ማህበር ገስገስቲ ብሄረ
ትግራይ ፤ ( የትግራይ ብሄራዊ ድርጅት) ( N.T.O. ) የሚለው ስም በማ.ገ.ብ.ት. ተለወጠ ።

;።ይህ ድርጅት የመሰረቱት ሰባት ሰዎች ናቸው: እነሱም፣ አረጋዊ በርሄ፣ ዋና ሰብሳቢና ሊቀመንበር፣ ግደይ ዘርአጽዮን
ም/ሊቀመንበር፣ አባይ ፀሃየ፣ የቅስቀሳና የፕሮፓጋንዳ ሃላፊ፣ ስዩም መስፍን፣ ዘርኡ ገሰሰ፣ አስፍሃ ሃጎስና አለምሰገድ መንገሻ
(ሃይሌ ነጠቦ) ናቸው። ማገብት እንደተመሰረተ ስብሃት ነጋ፣ መለሰ ዜናዊ፣ ቴዎድሮስ ሃጎስ፣ ስየ አብርሃ፣ አውአሎም ወልዱ፣
አጽብሃ ዳኘውና ገሰሰው አየለ በፍጥነት ተቀላቅለው አባል ሆኑ።

ፕሮግራሙን በተመለከተ፣ በዲማ ኮንፈረንስ በየካቲት ወር  1968 ይፋ እንደተደረገ የተ.ሓ.ህ.ት. የተግል ፖሊሲ የአቋም
ፕሮግራም ሆኖም ፀደቀ ።ፕሮግራሙም የድርጅቱ አቋም ሆኖ ቀጠለ ። ይህ ፕሮግራም ከደደቢት በረሃ ለትጥቅ ትግል ተ.ሓ
ህ.ት. ከተነሳበት ጊዜ ጀምሮ በትጥቅ ትግሉ ጊዜ ምንም አይነት ለውጥ ያልተደረገበት ታስቦም ተሞኩሮም የማይታወቅ ትግሉ
ከተጀመረ ክ 6 ወር ቆይታችን በኋል የነበሩት ጉድለቶች አርመነዋል የሚል የሚናገሩት ፍፁም ውሸት ሲሆን የታረመው
የትኛው ክፍል ነው ተብለው ቢጠየቁ መልስ የላቸውም ማስረጃም ሊያቀር ft ም አይችሉም ።የበሰበሰ አምባገነናዊ በታኝ ፀረ
ህዝብና ፀረ ሃገር ፕሮግራም ። ሀወሓት ወያኔ ኢትዮጵያ ወሮ የቅኝ አገዛዝ ስርአቱ ስልጣኑን ካረጋገጠበት ግንቦት 20 1983
ዓ.ም. ሳይለወጥ እንዳለ የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት ሆኖ ሃገር እያፈረስ ሃገር እየሸጠ ህዝብ እየበተነ ያልው የፋሽሽቱ ወያኔ
ፕሮግራም ነው ።            ። ይህ ፕሮግራም ከመነሻው ገጽ ጀምሮ ጸረ-ኢትዮጵያ ሉአላዊነትና ጸረ-ኢትዮጵያ ሕዝብ ነው።
ይህ ፕሮግራም በእነ አረጋዊ በርሄ የተዘጋጀና የተሳናዳ ሰነድ ከመነሻው ጀምሮ በትግራይ በሺዎች የሚቆጠሩ ሕዝብ
በአማራው ወልቃይት፣ ጠገዴ፣ ጠለምት ወዘተ የአማራውን ዘር ያጠፋ ወንጀለኛ ሰነድ ነው። ይህ ብቻ አይደለም፣ ተሓህት-
ህወሓት የአማራውን ግዛት፣ ጎንደሬዎች የሚኖሩበትን፣ ከትወልድ ትውልድ እየተላለፈ የመጣውን የአማራውን መሬት
የትግራይ ቦታ ወይም ግዛት ነው በማለት መሬታቸውን ተነጥቀዋል። የአማራውን ሕዝብ ከትውልድ ቦታቸው ለማጥፋት፣
ዘራቸው የጠፋው ከዚህ የመሬት ነጠቃ ጋር የተያያዘ የግፍ ግፍ ተፈጸመባቸው። ይህ በዓለም አቀፍ ሕግ

የዘር ማጥፋት ወንጀል ነው። በዚሁ ጊዜ ተዋናይ በመሆን ይህንን ግፍ ሲፈጽሙና ሲያስፈጽሙ የነበሩትን በግልጽ
ለማስቀመጥ፤ አረጋዊ በርሄ፤ ግደይ ዘርአጽዮን፣ ስብሃት ነጋ፣ አባይ ፀሃየ፣ ስዩም መስፍን እና መለስ ዜናዊ ናቸው።
የመጀመሪያዎቹ አምስቱ የፖሊት ቢሮ አባል ሲሆኑ፣ መጨረሻ ላይ የተጠቀሰው በማንኛውም ውሳኔ ከነሱ የማይለይ
ማእከላይ ኮሚቴ የነበረ በ 1975 ዓ.ም ደግሞ ፖሊት ቢሮ የሆነ ነው                      ። በዘር ማጥፋቱ ወንጀልና በትግራይ
በተፈጸመው ሕዝብ የመግደል፣ የማፈን እና ማጥፋት እንዲሁም ንብረትና ሃብት መንጠቅ ተለይቶ አያውቅም። ይህንን ሁሉ
ግፍ የፈጸሙት አብረው ነው።

እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት የህወሓት ከፍተኛ የአመራር አባላት የሚመሩት ድርጅት የፈጸመው ወንጀል የሚዘገንን ነው።
ወንጀል የሚፈጽሙበትን አሠራር አስቀድመው አዘግጅተዋል። ዋና ዋናዎቹ፣ ሃለዋ ወያነ (06) ወህኒ ቤቶችን ከተሟላ አባላቱ
ጋር በየቦታው መስርተዋል፤ ፈዳያን ( አጥፍቶ ጠፊ ) terrorist-አፍኖ የሚያጠፋና የሚገድል ft ድን፣ ክብሪት ተብሎ
የሚታወቀው በአንድ ጉጅሌ ከ 10—እስከ 12 ታጋና ወያኒ ( ምልሻ ) ያካተተ ሁሉ የታጠቁ አደገኛ ነብስ አጥፊ በቀን
በለሊት ሰውን እያፈን የሚገድል በማሰማራት ፣ ግለሰቦችን ባገኘበት ቦታ የሚገድል ft ድን፣ የስለላ መርበብም አጠናከሩት ፣
የሕዝብ ግንኙነት ታጋዮች፣ሁሉ በስለላው ውስጥ የተካተቱ ናቸው ፤ እነዚህ ህብረተሰ ft ን በማያውቀው የፖለቲካ ውጥንቅጥ
በማስገባት ህዝብ ራሱ በራሱ እንዲጠራጠር እንዳይተማመን አንዱ ለአንዱ ተከታታይ ሰላይ አደረጉት እንደ ድሮው አብሮ
መብላት መጫወት ቀረ ፤ ባል ከሚስቱ ፤ሚስት ከባልዋ መተማመን ቀረ ፤የህ.ወ.ሓ.ት መሪዎች የትግራይ ህዝብ ከፋፈሉት
፤ለሚጠሉት ለሚጠረትጥሩት ሁሉ ፤ ጸረ-ሀወሓት፣ ኢዲዩ፣ ኢህአፓ፣ ደርግ ወዘተ የሚል ስም እየለጠፉ ሕዝብ አስጨረሱት
፤ የአካባቢ ኗሪ ሰዎች ወንድ፣ ሴት እየመለመሉ ታማኝነታቸውን ለማስመስከር በውሸት ብዙ ሰዎች አጥፍተዋል።
ለውለታቸውም ሰፊ መሬት ይሰጣቸዋል። እነዚህ ከየቦታው እየተመለመሉ ተባብረው የሚሰሩት ከሕዝብ ግንኙነት አባላት
ጋር ነው። ከነዚህ መካከል ለስጋቸው ያደሩ ቄሶችና ካህናት ይገኙበታል። ቀሱም ካህኑም እግዚአብሄር የከዱበት ዘመን
ህ.ወ.ሓ.ት ፈጠረ

።በአስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ግን ይህ አልታየም ፤በእምነታቸው እንደፀኑ ቀጠሉ ፤ፀረ እምነታቸው ሁነህ ፤ከመጣህም
ይቃወሙሃል አይፈሩም አይንበረከኩም ።

መለስ ዜናዊና ስብሃት ነጋ ለስልጣን የበቁበት ምስጢር ስንመለከተው ምስጢሩ የሚያስገርም ነው። ገና የተሓህት 1 ኛው
ጉባኤ በእቅድ የተያዘው በ 1969 መጨረሻው አካባቢ ነበር። ስብሃታ ነጋ በወቅቱ ፖሊት ቢሮ ሲሆን መለስ ዜናዊም እስከ
1 ኛው ጉባኤ ድረስ ተለዋጭ ማእከላዊ ኮሚቴ አባል ነበር። የፕሮፖጋንዳው ክፍል ሁለተኛ ተጠሪ ከአባይ ፀሃየ በታች
በመሆን በሥራም የሚታወቀው ግን መለስ አዛዥ አባይ ታዛዥ ሆነው ሲሰሩ ድብቅ ምስጢር አልነበረም። ምክንያቱም መለስ
ዜናዊ የአረጋዊ በርሄ ታማኝ ነው። አረጋዊ በርሄም በመለስና በስብሃት የሚመጣ ነገር አያስችለውም።ፀር-መለስና ስብሃት
ሆነው የተነሱ ታጋዮች አረጋዊ በርሄ ካለምንም ማቅማማት ያጠፋቸዋል፣ ይገድላቸዋል።የተገደሉም አሉ ስብሃትና መለስ
አትመን ፀረ ሃገርና ፀረ ህዝብ ናቸው የባንዳ ልጆች ከመሆናቸው የተነሳ በትግራይ ህዝብ ቂም በቀል በሆዳቸው የቋጠሩ ችግር
ይፈጥራሉ ፤ ሌላም እነዚህ የባንዳ ልጆች የትግራይን ህዝብ መምራት ማለት ለትግራይ ህዝብ ስድብና ውርዴትም ጭምር
ነው ፤ብለው ብዙ ምክር ቢለጉስለት የራሱ የቅርብ ጓደቹ አረጋዊ ይህን አልሰማ ብሎ ይህ ቀና ምክር መጥፎ ትርጉም ስጥቶ
ገልብጦ የሥልጣን ሥሰኞች በማለት ተረሽነው ተገድለዋ በጥቂቱም ለማንሳት               1 እቁባዝጊ በየነ 2 አሰፋ
ገብረዋህድ 3 ዘወንጀል በየነ 4 ህንፃ ሽፈራው 5 ዓለም ወልደገሪማ ሌሎችም ብዙ ታጋዮች ተረሽነዋል ፤አመራሩ ሕንፍሽፍሽ
ብሎ የሚጠራው

በድርጅቱ ታጋይ አምነት የዲሞክራሲ ጥያቄ ነው፤ ዋና ግንባር ቀደም ጥያቄ ስብሃት ነጋ እና መለስ ዜናዊ ፀረ ህዝብ የባንዳ
ልጆች ይወግዱልን መለስ ፈሪ ከብዙ ጦርነት የሸሸ ይገደል በማለት ቀዳሚ ጥያቄ ሆኖ በተነሳ ለነ አረጋዊ ሊዋጥላቸው
ስላልቻለ በስንት ሺህ የሚቀጠሩ ታጋዮች ተረሽነው ተገድለዋል ።

ሌላው አስገራሚ ነገር በ 1969 ዓ.ም. መጀመሪያው አካባቢ በአረጋዊ በርሄ የሚመራ ft ድን ስብሃት ነጋ ግደይ ዘራፅዮን
ስዩም መስፍን ሆኖው ወደ ሻዕብያ ፤ሳሕል ድረስ ተጉዘው ነበር ፤ የጉዞው ዋና አንኳር ምክንያቱም ትግራይ ነፃ ሃገር ራስዋን
ችላ ቀደም ሲል የአኩሱም መንግሥት መስርታ ለ 900 መቶ

 
ዓመታት በነፃነትዋ የቆየች ሃገር ፤ በኋላም በአፄ ዮሃንስ መንግሥትነት እየተመራች የቆየች ነፃነትዋ አስከብራ የቆች ነፃ ሀገር
ከአፄ ዮሃንስ ሞት በኋል በንጉሥ ምኒልክ ተወራ በአማራው የሸዋ መንግሥት በቅኝ ግዛት ሥር ወደቀች ። ትግራይ ነፃነትዋ
ተገፋ የአማራ መንግሥት ቅኝ ግዛት ሆነች ። በአማራው ዘዴ ህዝብዋ ለመከራ ለችግር ለስደት ዜግነቱ ነፃነቱ ተነጥቆ ሁለተኛ
ዜጋ ሆኖ ፤ ነፃ ሃገር ትግራይ ፤ በአማራው ቅኝ አገዛዝ ስርአት                                        መሆንዋን የሻዕብያ ድርጅት
የአማራው ቅኝ ተገዥ መሆናችን እውቅና ሰጥቶ በእውቅና ይቀበለን የሚል ጥያቄን ልመና ይዘው ሳሕል ድረስ ሂደው አቀረ ft
።ይህን የእውቅና ልመና ይዘው የሄዱት የተ.ሓ.ህ.ት. መሪዎች               1 ኛ  አረጋዊ በርሄ  2 ኛ ግደይ ዘራጽዮን      3 ኛ
ስብሃት ነጋ                                4 ኛ  አባይ ጸሃይ ናቸው

። የአቶ ኢሳያስ አፈወርቅ መልስ ፤ ይህን ጥያቄ ማቅረባችሁ በጣም አዝናለሁ ፤ትግራይና ኤርትራ የኢትዮጵያ የታሪክ
እምብርት ናቸው ፤የኢትዮጵያም አካልና ግዛት ናቸው ፤በታሪክም በባልም በቋንቋም በሃይማኖትም አንድ ህዝብ ሆኖ የመጣ
ህዝብ ነው ። እኛም በኤርትራ ውስጥ ትግል የጀመርነው ለኤርትራ በተባበሩት መንግሥታት የተሰጠን የኤርትራ ፈደረሽን
በንጉሡ ተነጥቀን የነበረው መዋቅር አፍርሰው የተሰጠን መብት ተነጥቀን ነው ፤ በተባበሩ መንግሥታት የተሰጠን የፈደራሉ
አገዛዝ ቢመለስልን ውጊያ አያስፈልገንም ነበር፤ የፈደራሉ ስርአቱን ይዘ ኢትዮጵያዊነታችን ይበጀን ነበር፤ ግን አልሆነም ።
የአሁኑ የናንተ ጥያቄ የአማራ ቅኝ ተገዢ ነን ማለታችሁ ጤንነት የሌለው በመሆኑ አዝናለሁ ፤እኛ ለዚሁ አሳፋሪ ነገር ፀረ
ኢትዮጵያ እውቅን አንሰጥም ። በእትዮጵያዊነታቹህ ልትኮሩ በተገባቹህ ነበር፤ መልሳችንም ይህ ነው ። ብለው
አሰናበትዋቸው። እነዚህ የተ.ሓ.ህ.ት. መሪዎች የኤርትራው የሻዕብያው መሪ ኢሳያስ አፈወቂ የትግራይ የቅኝ ግዛት ጥያቂ
አልቀበልም ፤ትግራይ የኢትዮጵያ አካል ናት ስላለን ግኑኝነታችን ተበላሽትዋል ብለው ለተ.ሓ.ህ.ት.ታጋይ በአዋጅ በስብሰባ
ተናገሩ ፤ሁሉ ታጋይ ሻዕብያን እንዲያወግዝ ቢያደርጉም ሰሚ አልተገኘም ።የህ.ወ.ሓቅ.ት. መሪዎች ጠባሳ ታሪክ አደራ
አስቀምጠው ተመለሱ ፤ሻዕብያ ይህን በድምፅ ቀርፆ በሰነድ ፅሁፍ አዘጋጅቶ ነው የሚያስቀምጠው ።

የድረጅቱ ፋላጭ ቆራጭ፣ እስከ መባረሩ ጊዜ ድረስ ሆኖ የቆየው ፣ አረጋዊ በርሄ መሆኑና መኖሩ ሁሉ የህ.ወ.ሓ.ት ታጋይ
በግልጽ የሚያውቀው ጉዳይ ነው ።እሱ ያልፈቀደው አንዲት ነገር አትሰራም ፤ይሁን ያለው ይሆናል አይሆንም ካለም
አይሆንም ፤ የስብሃት ነጋ የመለስ ዚናዊ ከአረጋዊ በርሄ የነበራቸው ፍቅር የጠበቀ ግኑኝነት ልዩ ነበር ከዚሁ በመነሳትም መለስ
ዜናዊ በጦርነት ፈሪ በመሆኑ ጥይት ስትቶኮስ መሬት ተከፍታ ብትውጠው ይመኛል ከብዙ ጦርነቶች የሸሸ ፈሪ ታጋይ
ከህ.ወ.ሓ.ት. ውስጥ መለስ ነበር አንዱ ከብዙ የውግያ ቦታ የሸሸ ነው ሌላ በጦርነት ያፈገፈገ በቀጥታ ይገደላል መለስ ግን
ከዓድዋ ኦፖረሽን ከዓዲዳእሮ ፤ ከማይቅነጣል ወ.ዘ.ተ ፈርቶ ሸሽቶ ሲጠፋ የተወሰደበት እርምጃ የለም እድሜ ለአረጋዊ
የሚጠይቀውም የለም ። መለስ ከስልጣን ወደ ስልጣን እየተራመደ የመጣውም በአረጋዊ በርሄ ትክሻ ነው ፤ ስብሃት ነጋን
ጨምሮ ። ሶስቱ የነበራቸው ግኝኙነትና ጓደኝነት በጣም የጠበቀ የሚተማመኑ አመራር እነዚህ ሶስቱ ነበረ ሁሉም ታጋይ
በአይነ ቁራኛ ይመለከታቸው ነበር። አረጋዊ በርሄም የድረጅቱ ስልጣን በዋናነት በሶስቱ እጅ እንዲወድቅ በነበረው ምኞት
መሰረት ገና 1 ኛው ጉባኤ ከመድረሱ በፊት ሶስቱ ባልታወቀ ቦታ ተገናኝተው የሚከተለውን እቅድ አወጡ፣የሃሳ ft ባለቤት
አረጋዊ ሲሆን ፤በሚከተለው ሃሳብ ተስማሙ ፤

1 ኛ. የድርጅቱ ሊቀመንበር ለስብሃት ነጋ፣

2 ኛ. የድረጅቱ ወታደራዊ አዛዥ ለአረጋዊ በርሄ፣


3 ኛ. በህወሓት ውስጥ ለሚመሰረተው ማርክስ ሌኒናዊ አስኳል በመለስ ዜናዊ እንዲመራ ኮምሽነር ሆኖም ሁሉ የካድሬ
ሥልጠና በመለስ እንዲመራ       ተስማሙ።

ይህ በዚህ እንዳለ፣ ይህ የሶስቱ ሚስጢር ያገኘው ተክሉ ሃዋዝ የድርጅቱ የደህንነት ሃላፊ ነው ሚስጢሩም ያጫወተኝ
ያገኘሁትም ከተክሉ ሃዋዝ ነው ። አረጋዊ በርሄ ከተለያዩ ታጋዮች ስብሃት ነጋ እና መለስ ዜናዊ ለድርጅቱም ሆነ ለትግራይ
ሕዝብ አደገኞች መሆናቸው የተለያየ ሃሳብ ይሰጡት ነበር። ቢሆንም አረጋዊ በርሄ እነዚህ ታጋዮች የሚሰጡት ሃሳብና ምክር
ሳይቀበል ቀርቶ ይህ ምክር የለገሱት ታጋዮች በጠላትነት እየፈረጀ የሥልጣን ሱሰኞች እያለ ከገደላቸው የተማሩና አብረውት
ያደጉ ታጋዮች ለአብነት መጥቀስ አስፈላጊ ሆኖ ስለአገኘሁት ልጥቀስ፤ እቁባዝጊ በየነ፣ አሰፋ ገብረዋህድ፣ አባዲ ተምቤን፣
ዘወንጀል በየነ፣ ገብረዝጊ አለማየሁ፣

ይብራህ ገብረጊዮርጊስ፣ ዘሚካኤል ደስታ፣ ዓለም ወ/ገሪማ፣ አበራ ማንካ፣ ሃይለሥላሴ ገ/ሚካኤል፣ ሃዲሽ ዮሃንስ፣ ሃጎስ
ሃይለሥላሴ፣ ዘርኡ በዛብህ፣ ባሻይ ሃንጣል፣ ዘርኡ ገሰሰ፣ ገሰሰ አየለ፣ አዘናው ገ/ጻዲቅ፣ ተስፋይ ዓድዋ፣ ህንጻ ሽፈራው ወዘተ
መለስ ዜናዊና ስብሃት ነጋ ወደ አመራር መምጣት ከሚስጠው ጥቅም ለትግራይ ሕዝብ አደገኛ መሆናቸው በመጠቆም ሌላው
ድርጅቱ በባንዳ ልጆች መሙላቱ አድጋውን አስቀድመው በመተንበይ ሲናገሩ በአረጋዊ በርሄ ደግሞ የሥልጣን ሲሰኞች
ተብለው እነዚ ሁሉ ተገደሉ። በተሓህት-ህወሓት ውስጥ በዚሁ ወቅት የተለያዩ የዴሞክራሲ ጥያቄዎች ታጋዩ ይስነሳበት
ጊዜም ነው። እኛ የተሓህት-ህወሓት መብታችን ይከበር ድርጅቱ አምባገነን እና ፀረ-ኢትዮጵያ ሉአላዊነት፣ ፀረ-ሕዝብ
አንድነት፣ ፀረ-ሰላም ፀረ ዲሞክራሲ ነው ። መለስ ዜናዊ ከተለያዩ የጦርነት ቦታዎች በፍርሃት ሲያፈገፍግ የተወሰደበት
እርምጃ የለም። እኛ ታጋዮች ግን በዚሁ ምክንያት በመቶዎች ታጋይ ሃለዋ ወያኔ (06) እያስገባችሁ ተረሽነን ተገድለናል ወዘተ
የሚሉ ጥያቄዎች ተነስተዋል። የተሓህት-ህወሓት አመራር፤ አረጋዊ በርሄ፣ ስብሃት ነጋ፣ ግደይ ዘርአጽዮን፣ ስዩም መስፈን፣
አባይ ፀሃየ፣ መለስ ዜናዊ ተሰባስባችሁ በድርጅታችን ሕንፍሽፍሽ ተነሳ በማለት የዴሞክራሲውን ጥያቄ ወደ ሕንፍሽፍሽ
ለውጣችሁ ታጋዩን ፈጃችሁ፣ በጅምላ ጉድጓድ ቀበራችሁ። ሌላውም ሕንፍሽፍሽ ወደ ሰላማዊ ዜጋ ተዛመተ ተብሎ የገጠርና
የከተማውን ሰው እያጠፋችሁ ነው። የገደላችሁትንም ንብረቱን በህወሓት ውርስ ተደርጓል። የንጹህ የትግራይ ሕዝብ መብት
ይከበር በምንልበት ጊዜ፣ ሕጋዊና ዴሞክራሲያዊ ጥያቄ ብናነሳ መልኩን ለውጣችሁ ሕንፍሽፍሽ በማለት ተፈጀን፣ አለቅን።
ለዚህ ሁሉ ግድያ በታጋዩ እና በሰላማዊ ዜጋ ላይ የተፈጸመው፣ እየተፈጸመም ያለው እልቂት ተጠያዊ የምትሆኑት 6 (ስደስት)
የአመራር አባል ናችሁ። ከዚሁ በመነሳት ታጋዩ ባገኘበት መንገድ ወደ ደርግ የያዘው መሳሪያም ሆነ ሌላ የድርጅቱ ንብረት
እየተሸከመ በብዛት ጎረፈ ለደርግ እጁን ሰጠ።

ከላይ የተጠቀሱትና የተገደሉት ታጋዮችና ያልጠቀስኳቸው ሌሎችም የአረጋዊ በርሄ አብሮ አደግና የቅርብ ጓደኞቹ ናቸው።
ግን ለመለስ ዜናዊና ስብሃት ነጋ ተቆርቋሪ በመሆኑ መሆን የለበትም ፤የድርጅቱ ሕግ በሁሉ ታጋይ እኩል መስራት አለበት
ሌላው ሲገደል ሌላው አይጠየቅም ፍርድ እየተዛባ ነው በማለታቸው ገደላቸው። ይህም ተጠያቂ የሚያደርገው አረጋዊ በርሄን
ነው ፤ የፈጸማቸው ወንጀሎች ብዙ ናቸው። ከኢዲዩ ጦርነት ህወሓት በሚካሄድበት ጊዜ የኢዲዩ አብላት ተሸንፈው
እጃቸውን ሰጡ። በመስከርም አካባቢ 1969 ብዙ ምርኮኞች ናቸው አረጋዊ በርሄ ጨአ፣ መስከበት አካባቢ የጅምላ ጉድጓድ
አስቆፍሮ ረሸናቸው። ከሱ ጋር የነበረው አልአሚን፣( የኋላሸት ገብረመድህን)፣ ተው አትግደላቸው አሁን ጠያቂ ባታገኝም
ለኋላ ኋላ ግን ያስጠይቅሃል ብሎ ቢማጸነውም አልተቀበለውም። አልአሚን ያየውን ፋሽስታዊ ግፍ ለብዙ ሰዎች ተናግሯል።
በሚያዚያ 1972 በለሳ ማይሓማት በነበረው ሃለዋ ወያነ በሃሰን ሹፋ የሚመራው ( 06 ) የነበሩትን እስረኞች የሞት ፍርድ
ለመስጠት የሚያርፉበት ቦታ በ 03 (ሕክምና ክፍል ) እንዲዘጋጅ በማድረግ ትንሽ ድንኳን ተዘርግቶ አርጋዊ በርሄና ስብሃት
ነጋ ጨለማን ተገን በማድረግ ህክምና ክፍል በተዘጋጀላቸው ቦታ በመድረስ በጥዋቱ ወደ ሃለዋ ወያነ በመሄድ ቀኑን ሙሉ
ሞት ሲፈርዱ ይውሉና፤ ማታ ደግሞ ህክምና ክፍል ወደሚገኘው ማረፊያ እየተመላለሱ በአምስት

ቀናት ውስጥ 385 ላይ የሞት ፍርድ ፈርደዋል። ከነዚህ መካከል 153 ንጹሃን ሲቪል ዜጎች ሲሆኑ፣ 232 ደግሞ ታጋዮች
ናቸው ሁሉም ተረሽነው በአራት የጅምላ ጉድጓድ ተቀብረዋል። ከሰላማዊ ዜጎች መካከል አቶ አሰፋው ወልደአረጋይ፣
ግራዝማች ታደለ ማሩ አቶ ወርቀላኡል ግራ/በላይ ፣ ወዘተ ይገኙበታል። በዚሁ ተመሳሳይ፣ በ 1973 ግንቦት ወር አካባቢ ፃኢ
ሓለዋ ወያነ ህክምና ክፍል ተደብቀው አድረው ስብሃት ነጋና አራጋዊ በርሄ በጥዋቱ ጻኢ ሃለዋ ወያን በመሄድ እዛው
ተደብቀው የሞት ፍርድ በመፍረድ ከ 1500 በላይ ታጋዮችና ሰላማዊ ዘጎች በጥይት ተደብድበው እንዲገደሉ አድርገዋል።
ጻኢ ሃለዋ ወያነ በብዛት እስረኞች የሚታጎሩበት በጣም ሰፊ ወህኒ ቤትና መግደያ ቦታ ነው። እነዚህ ለአብነት ያህል ተጠቀሱ
እንጂ የህወሓት ሃለዋ ወያነ (06) በጣም ብዙና ሰፋፊ ወህኒ ቤቶች አሉት። ከሰፋፌሶቹ ሃለዋ ወያነ መካከል ለመጥቀስ፤ ሱሩ፣
ፍየል ወሃ፣ ገሃነብ፣ አዲ በቅሎ፣ ወርኢ፣ ባኽላ፣ አዲ ጨጓር፣ በለሳ ማይሃማቶ፣ ጻኢ፣ አዲ መሃመዳይ ወዘተ ሲሆኑ፣ በጣም
ሰፊና ከመሬት በታች ተቆፍረው የተሰሩ ጨለማ ወህኒ በቶች ናቸው። በብዙ መቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ አማሮች እንዲሁም
ትግሬዎች ያለቁበት መጥፎ ወህኒ ቤቶች ናቸው። እነዚህ ሃለዋ ወያነ በግደይ ዘርአጽዮን

ክትትል የተሰሩ ሲሆኑ፣ የወያኔ ህወሓት አመራር በወንጀል የሚጠየቁበት ይህም ነው። የወንጀል ተግባራቸው እየሰፋና
እየጨመረ ሲሄድ ከላይ የተጠቀሱት የአመራር አባላት በተናጠል እየተንቀሳቀሱ ህዝ ft ን ፈጅተዋል።

እነዚህ የህወሓት አመራር አባላት ዛሬ በየቦታው እየዞሩ እኔ ከደሙ ንጹህ ነኝ እያሉ የኢትዮጵያን ሕዝብ እያወናበዱ ይገኛሉ።
እነ አረጋዊ በርሄ፣ ግደይ ዘርአጽዮን፣ ስየ አብርሃ፣ ስብሃት ነጋ መለስ ዜናዊ ፤ አባይ ፀሃየ ስዩም መስፍን ፤አዋአሎም ወልዱ ፤
አርከበ ዕቁባይ ፃድቃን ገብረተንሳይ ፤አበበ ተክለሃይማኖት ፤ ብስራት አማረ

፤ ክንፈ ገብረመድህን ፤ሙሉጌታ አለምሰገድ       ወዘተ፣በብዙ ሞቶ ሺዎች የሚቆጠር አማራ በብዙ ሺዎች የሚቆጠ ትግሬው
ህዝብ ገድለዋል ።በዚህም ይጠየቃሉ ፤ለፍርድም ይቀርባሉ ። በሓምሌ ወር 1977 ዓ ም እነ አረጋዊ በርሄ ቢበረሩም
በአማራው ግድያ አፍኖ ማጥፋት እንዳለችው ነው፤ እነ መለስ ዜናዊም የቀጠሉበት። አረጋዊ፤ስየ ግደይ ስብሃት ወ.ዘ.ተ.
የኢትዮጵያን ህዝብ ለማደናገር የማቆፍሩት የለም፤ ሕዝ ft ግን በተገቢ ሁኔታ ማንነታቸውን የሚያውቃቸው በመሆኑ
የፈጸሙት የግድያ ወንጀል ጥርት አድርጎ እንደሚያውቅ አልተገነዘ ft ትም። በአማራ ብቻ እንኳን በንመለከት
በ 1985 ዓ.ም        የህዝብ ቆጠራ ከ 3 ሚልዮን አማራ ተገድሎ ደብዛው ያልተገኘ የቀረበ እስታክቲክስ የህዝብ ቆጠራ አለ
፤እንደገና በ 2006 ዓ.ም አካባቢ በተካሄደ የህዝብ ቆጠራ ከ 6 ሚልዮን በላይ አማራ የለም ፤ይህም በወያኔ
ህ.ወ.ሓ.ት.ተገድሎ የጠፋ ህዝብ ነው ። ህ.ወ.ሓ.ት በወሰደው የዘር ማጥፋት ዘመቻ     ንጹሃን ኢትዮጵያውያን ብዙው
አማራው እና ትግሬው ደማቸው በከንቱ የፈሰሰው ደም በእግዚአብሄር ፊት እየጮኸ ይገኛል ft ምበት ሃለዋ ወያነ (06)
በግደይ ዘርአጽዮን በትግራይና በአማራ ዜጎች ላይ የተፈጸመውን ግድያና ሰቆቃ አሰቃቂ ነው። በዚህ ስፍራ ከሰላሳ በላይ
የጅምላ ግድያ የተፈጸመባቸው የጅምላ መቃብሮች ይገኛሉ። እነዚህም በግድይ ዘራጽዮን የተገደሉ ናቸው፤ ።

 
ተ.ሓ.ህ.ት-ህ.ወ.ሓ.ት. መንቀሳቀስ ከጀመረበት ከ 1964 ስሙን እየለዋወጠ ነበር። ሃገርን እና ሕዝብን ማጥፋት ገና
ሳይጀምር በ 1964 የሚጠራበት ስም National Tigray Organization (NTO)፣ ብሄረ ትግራይ ድርጅት  ሲሆን፣
ቀጥሎ ማገብት ተባል። በ 1967 የካቲት 1967 እስከ የካቲት 5፣ 1971 ደግሞ ተጋድሎ ሓርነት ህዝቢ ትግራይ (ተሓህት)
እየተባለ ሲጠራ ነበር። በ 1 ኛው ጉባኤ፣ ከየካቲት 5፣ 1971 በተደረገው ጉባኤ ስሙን ልወጦ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ
(ህወሓት) እስከአሁን በሚጠራበት ስም ተሰየመ። ይህ ድርጅት በየወቅቱ ስሙን የሚለዋውጥበት ምክንያቶች ብዙ ናቸው።
ዋናኛው ግን ኢትዮጵያን ለማፍረስና ብሎም አማራን እና የኦርቶዶክስ ክርስትናን ክርስትና እምነት ለመጥፋት ባለው እቅድ
ነው ፤ይህም በተግባር ወያኔ እየፈጸምው ይገኛል ፤፤ እንዲሁም የእትዮጵያን ህዝብ በቋንቋን በዘር ከፋፍሎ ለማጋጨት
የተነሳው ገና ከማ.ገ.ብ.ት. ጀምሮ ለመሆኑ በፕሮግራሙ በማያሻማ መንገድ ጽፎታል ፤ አሁን በኢትዮጵያ እየደረሰ ያለውም
ይህ ነው ። እኛ አይደለንም፣ እኛ እስከተባረርን እስከ ማ.ለ.ሊ.ት. ጉባኤ ሓምሌ ወር 1977 ዓ.ም ድረስ ህ.ወ.ሓ.ት.
ዲሞክራሲያዊ ድርጅት ነበር የሚሉት እነ አረጋዊ በርሄ ግደይ ዘራፅዮን የፈጸሙት አሰቂ ወንጀል ለመሸፈን ከሆነ ይህን
አያዋጣም ፤ህ.ወ.ሓ.ት. ፋሽሽት ናዚ እያለ ታጋዩ ሲጠራው ከ 1968 ዓ፣ም አጋማሽ ጀምሮ እኮ ፋሽሽት ናዚ ተባልን እያሉ
ሲያለቅሱ የነበሩትን እንዴት ረሱት ? ክላሽናቸው ሽጉጣቸው ወልውለው የሰው ፍጡር ሲፈጁ ፤ የሰው ልጅ ከ 200 መቶ
በላይ በሰሩት ከመሬት በታች 2 ሜትር ጥልቀት ቆፍረው የሰሩት ሰፋፊ ወህኒ ቤቶች በጢስ እያፈኑ በብዙ ሺህ የሚቆጠር
የአማራው ሂወት አልቆ የሞተው ረሱት እንዴ?› ይህ ክፉ አረሜናዊ ወንጀ ይረሳል ብየ አላምንም ፤ እስቲ ፋሽሽቱ መሪ ግደይ
ዘራጽዮን ተናገር ፤ይህ ወንጀልህ ትረሳለህ ፤ ሌሎች ናቸው ከማለት ከነ ስብሃት ነጋ አባይ ፀሃይ መለስ ዜናዊ ስዩም መስፍን
ወ.ዘ.ተ ተባብረን በንጹሃን ዜጎች ኢትዮጵያውያ የዘር ማጥፋት ወንጀል በብዙ መቶ ሺዎች ሚልዮኖች አሰቃቂ ግድያ
በመፈጸም በወንጀሉ እንጠየቃለ ብላቹህ ማመኑ ይሻላችኋል ፤ በሰፈርከው ቊና ትሰፈራል አትርሱ ህ.ወ.ሓ.ቶች ። በዚህ
ማተለያ ዘዴ አልተጠቀሙም ማለት አይደለም፤ ማርክስ ሌኒናዊ ሊፍ ትግራይ (ማሌሊት) በ 1977 እንደተመሰረተ፣
ያላሰ ft ትና በስልጣን ሽኩታ የተባረሩት አረጋዊ በርሄና ግደይ ዘርአጽዮን በ 1969 በትንሹ የጀመሩት በከፋ መልኩ ደግሞ
ከ 1972 መነሻ ጀምሮ በተከታታይ አመታት የአማራውን ዘር በማጥፍት፣ የትግራይን ንጹሃን ዜጎችን በመግደልና በማሰቃየት
10 ዓመት ድርጅቱን የመሩ ከፍተኛ አባላት የተናገሩት ሁሉም ኢትዮጵያዊ የሚያስታውሰው ነው። ማሌሊት ከተመሰረተ
በኋላ፣ ድርጅቱ ህወሓት ማለት ነው፣ ጸረ-ዴሞክራሲ ሆኖ አማራውን የፈጁት የማሌሊት ባለስልጣናት ናቸው።

ከባለስልጣኖቹ መካከል ዋናዎቹ ፀረ አማራ ፀረ አኦርቶዶክስ ክርስትና መለስ ዜናዊና ስብሃት ነጋ ይገኙበታል። ነገር ግን
በተደጋጋሚ እኛ ከደሙ ነፃ ነን እያሉ ደጋግመው ያወራሉ። ሌላው ቀርቶ የኢትዮጵያን ታሪካዊ የባሕር በር ያሳጧት ገና ትግሉ
ሳይጀመር ነው። ትግሉ እንደተጀመረም ኤርትራ ነፃ ሃገር ነበረች፣ ነገር ግን በአማራው ገዥ መደብ ብቅኝ ግዛት ስር ወደቀች፤
እኛ የህወሓት አመራር በመሪ ድርጅታችን ስር ሆነን ኤርትራን ነፃ አውጥተን ያደገችና አገር እናደርጋታለን ስትሉ የነበራቹህ
እኮ አረጋዊ ፤ ግደይ፤ ስብሃት፤ መለስ፤ አባይ፤ ሥዩም ናቹህ ። በተለይ አረጋዊ በርሄ እንቅልፍ ያጣበት ሥራው ይህ ነበር።
ዛሬ ለኢትዮጵያ ተቆርቋሪ በመምሰል፣ የማሌሊት አመራሮች የኢትዮጵያን ታሪካዊ የባሕር በር አሳጧት እያለ ሲናገር ይሰማል
አረጋዊ ሃፍረት የሌለው ጅል ነው የተ.ሓ.ህ.ት. ፕሮግራም አዘጋጅና ለጉባኤው አቅርበህ ያፀደቀው አንተ ነህ ሌላው የኤርትራ
ካርታአዘጋጅተህ የርትራ መልካ መሬት አቀማመጥ አሰብን ያጠቃለለ ያቀረብክ አንተው ራስህ ነህ ይህን ሁሉ አሳፋሪ ፀረ
ኢትዮጵያ ሏላዊነት ጉድ ተሸክመህ ፤አትዋሽ አታደናግር        ። ከዚህም አልፎ፣ አረጋዊ በርሄና ጓደኞቹ በቀይ ኮከብ ዘመቻ
ኦፐሬሽን ጊዜ 120000 ከ(አንድመቶ ሃያ ሺህ ) በላይ የትግራይ ተወላጅ ወጣት ሴቶችና ወንዶች ወደ ኤርትራው ቀይ ኮከብ
ዘመቻ በመላክ በጦር ውግያው በማሰለፍ አሰማርቷል ይህ ሁሉ ወጣትም በቅይ ኮከብ ዘመቻው አለቀ ። ከነዚህ መካከል
አካለ ጎደሎ ሆነው የተመለሱት 1,345 ብቻ ናቸው። ለዚሁም ተጠያቂዎች ፤የህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች ሲሆኑ ።እነሱም ።
1 ኛ ስብሃት ነጋ    2 ኛ  አረጋዊ በርሄ    3 ኛ  መለስ ዜናዊ    4 ኛ  ግደይ ዘራፅዮን     5 ኛ  አባይ
ፀሃየ                              6 ኛ ስዩም መስፍን እነዚህ በተፈጸመው ህገ ውጥ ወዶ ገብ ዘመቻ ተግባር በወንጀሉ
ይጠየቁበታል ። ቀይ ባህርና የኢትዮጵያ የባህር ማሳጣት በተመለከተ ዋናው ተጠያዊው የህ.ወ.ሓ.ት አመራር ነው ።ኤርትራ
የሸዋው አማራ መንግሥት ( ኢትዮጵያ ) ቅኝ ግዛት ሃገር ናት በማለት ቅስቀሳው የተጀመረው በ 1964 ዓ.ም በወቅቱ ብሄረ
ትግራይ ድርጅት እየተባለ በሚጠራበት በአረጋዊ በርሄ የሚመራ ፤የተጀመረ ቅስቀሳ ጊዜ ሲሆን ቅስቀሳውም እየተጠናከረ
የመጣበት ጊዜም ነበር ፤ማ.ገ.በ.ት. እንደተፈጠረ ፤ከዛም ተ.ሓ.ህ.ት. ሲፈጠር በፕሮግራሙ ውስጥ አስቀምጦ ፤ለህዝብ ይፋ
አድርጎታል ፤የዚሁ ሁሉ አዘጋጅ አረጋዊ በርሄም ነው ።ዋናው ። በካርታ የተደገፈ የኤርትራን ቅርፅ መሬት በመንደፍ አሰብን
ያካተተ የኤርትራ መሬት ነው በማለት የህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች ኢትዮጵያን ለማጥቃት ለመጉዳት ከ 1967 ዓ.ም. መጀመሬያ
አንስቶ በሙሉ አቅሙና ል ft የተንቀሳቀሰበት ነው እስከ መጨረሻውም አደረሱት ፤በዚሁ ፀረ እትዮጵያ እኔ እጄ የለበትም
የሚሉት የህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች ህዝብን ለማደናገር ነው ።በስማቸው ብንጠቅሳቸውም የሚበልጥ ይሁናል ። ዋናዋናዎቹ ።

1 ኧረጋዊ በርሄ 2 ስብሃት ነጋ 3 መለስ ዜናዊ 4 ግደይ ዘራፅዮን 5 አባይ ፀሃየ 6 ስዩም መስፍን 7 አርከበ ዕቁባይ 8 ስየ
አብርሃ 9 ገብሩ አስራት 10 ፃድቃን ገብረተንሳይ     11 አረጋሽ አዳነ እነዚ የተዘረዘሩት የወያኔ መሪዎች በኢትዮጵያ
የደረሰውና እየደረሰ ያለው ችግር ተሸክሞዉት የመጡ ለተተኪዎቻቸውም ያስተላለፉት ፀረ እትዮጵያ አቋም እና ፖሊሲ
ኢትዮጵያን ከህልውና ውጭ እያድረጋት ነው ።ዛሬ ኢትዮጵያ የባህር በር አልባ ዝግ ሃገር ሆናለች ። ከድርጅቱ የተባረሩት
በ 1977 ዓ.ም. እና በ 1993 ዓ.ም. መሪዎች ሆን በለው ኢትዮጵያና ህዝብዋን ለመጉዳትና ኢትዮጵያን ወደብ አልባ
ያደረግዋት ዛሬ ሳይሆን ትግሉን እንደተጀመረ በዙ የተንቀሳቀሱበት አሰብ የኤርትራ እንጂ የኢትዮጵያ አይደለም በማለት
፤ቀደም ሲል ብሄረ ትግራይ ድርጅት በኋላም ማ.ገ.ብ.ት. ተ.ሃ.ሓ.ት ህ.ወ.ሓ.ት. በወይን (ልሳናቸው ) መፅሄት የኤርትራን
ካርታ በመፂሄቱ እየተሳለ አሰብን ያካተተ ፤ መፂሄቱ ለህዝብ በማሰራጨት ኢትዮጵያን ወደብ አልባ ያደረግዋት ገና
ከ 967 ዓ.ም. ነው ።ዛሬ እነዚህ በመለስ ዜናዊና በስብሃት ነጋ ከስልጣናቸው የተወገዱ ለኢትዮጵያና ለህዝብዋ ተቆርቋሪ
በመምሰል እሥስቶች አሰብ የኢትዮጵያ ነው በማለት ይናገራሉ ።ይህን የሚዘላበዱበት ያፈሰሱት የንፁሃን ኢትዮጵያውያን
በከፍተኛ ወንጀል ገና ስለሚጠየቁበት ይህን አረሜኔ ድርጊታቸው ለመሸፈን እንጂ ለኢትዮጵያና ህዝብዋ ተቆርቁረው
አይደሉም ። ለምን ድሮ በከፍተኛ ስልጣን ወያኔ በሚመሩበት ወቅት አሰብ የኢትዮጵያ ነው ወደ ኤርትራ መቀላቀል የለበትም
አላሉም ፤በዛን ሰዓት ቢሉ ኖሮ ፤ዛሬ አስብ በኢትዮጵያ እጅ ይገኝ ነበር።የወያኔ መሪዎች ይህን አይቀበሉትም በአደራ
የተቀበሉት                       ተልእኳቸው ፀረ ኢትዮጵያ፤ ኢትዮጵያን አዳክመው ለመበታተን ፤ከዓለም ካርታ ኢትዮጵያ
ተፍቃ እንድትወጣ ነው ፤የትግራይ ህዝብ ነፃ አውጪ ድርጅት የተሰጠው የግዳጅ ሃላፊነትም ይህ ነው

። ከሸጡት ከ 44 ዓመታት አልፎታል ፤በመሰረቱም ማንም የወያኔ መሪ ስለ እትዮጵያ ለመናገር ማን መብቱ ስጠው ፤ ፀረ
ኢትዮጵያ ስለ ሃገር ለመናገር አይችልም ።አሰብንም ሆነ አጠቃላይ በኤርትራ ጉዳይ የሚናገርው

የሚደራደረው በኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ መንግሥት ተምስርቶ በህዝብ የተመረጠ ሥርአተ መንግሥት ሲቋቋም በዚሁ
የሚፈፀም ብቻ ይሆናል ። ወያኔዎች እድሚያቸውን ለማራዘም የሚጠቀሙበት ዘዴ በስብሶ ሻግቶ ኋላ ቀር ውዳቂ ከሆነው
ረጅም ጊዜ አስቆጠረ ፤እንደዚሁ የወያኔ መሪዎች ደጋፊዎች ተግባራቹህን ስራቹህ ተጋልጦ ዘራፊ ሽብርተኞች ፀረ ሃገርና ፀረ
ኢትዮጵያ ህዝብ መሆናቹ ተረጋግጦ ከታወቀ በዙ ዓመታት አስቆጥረዋል ፤ ስለሆነም ማንም የወያኔ መሪ የነበረ አሁንም
ያሉት፤ በኢትዮጵያ ጉዳይ ለመናገር ለመደራደርም ሆነ ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ መናገር መብት የላችሁም ፤ ቅኝ ገዢ ፀረ
ኢትዮጵያ እና ፀረ ኢትዮጵያ ህዝብ ናቹህ ። የኢትዮጵያ ህዝብ በንቃተ ሂሊናው እናንተን አልፎ ከናንተ በርቀት እየመራ ነው
፤አትደርሱቱም፤ በናንተ ውሸትና ማደናገሪያ የሚታለል እትዮጵያዊ የለም ።ማንነታቹን   ታውቀዋል።
ወያኔዎች በ 1969 ዓ.ም የሱማሊው  መሪ መቃድሾ የነበረው መሪ ፕረዚዳንት  ዛይድ ባሬ ኢትዮጵያን በወረረበት ጊዜ
የተ.ሓ.ህ.ት. መሪዎች 1 አረጋዊ በርሄ የድርጅቱ ሊቀ መንበር 2 ግደይ ዘራፅዮን 3 ስብሃት ነጋ 4 አባይ ፀሃየ          5 ስዩም
መስፍን                               6 መለስ ዜናዊ 7 ስየ አብርሃ አዋአሎም ወልዱ በማስተባበር ለሱማሊያ መንግሥት ድጋፍ
በመስጠት ከጠላት ጋር በመተባበር ከነበራቹ ታጋይ ሁለት ሃይል ( ሁለት ሻምበል )ልካቹህ እነዚህን የሚመራ ስየ አብርሃ
ከሱማሊው ወራሪ ጠላት ጎን ተሰልፋቹህ ኢትዮጵያን የወጋቹህ የወያኔ መሪዎች ከጠላት ጎን ተሰልፋቹህ የኢትዮጵያ የሃገር
መከላከያ ሠራዊት የወጋችሁት የገደላችሁ እናንተ ናቹህ የሱማሊው መሪ ዘይድ ባሬም ለፈጸማችሁት ታማኝነት ብዙ ካላሽን
ኮፍ መሳሪያ ከነ ጥይቱ ፤ የእጅ ቦምብ ፤ፀረ መኪና በመንገድ የሚቅርበር ፈንጅ ፤የእጅ ቦምብ ቦምጠቃቹህ ።ባ ቻይና ተብሎ
የሚጠራ መትረየስ ከነ ጥይቱ ዛይድ ባሬ አሳጠቃቹህ ።ከጠላት የታጠቃችሁት መሳሪያና ጥይት የኢትዮጵያን ህዝብ
ገደላችሁበት ለሰላማዊ ዜጋ ማጥቅያ ዋለ ። የወያኔ መሪዎች በኢትዮጵያ ያልፈጸሙት ወንጀል የለም ፤ሁሉ አድርገዋል
የአንዲት ሏላዊት ሃገር ኢትዮጵያ ፤በማንም ውክልናም ሁነ እውቅና ያላገኛቹህ ተራ ወረበላ ዘራፊዎችና ሽብርተኞች ሁናችህ
ስትንቀሳቀሱ በነበራቹህ ወቅት ለመሰረታችሁት ድርጅት ፤ለራሳቹህ ጊዚያዊ ጥቀ ለማግኘት ብላችሁ ምንም ማንነታቹህ
እንኳን በማይታወቀበት ጊዜን ወቅት የአንዲት ሏላዊት ኢትዮጵያ ሕገ ወጥ በሆነ የወንጀል ድርጊት በ 1975 ዓ.ም. ለሱዳን
መንግሥት ለጊዚያዊ ጥቅም ስትሉ ሏላዊነት በመፃረር በጣም ሰፊ ፤ረጅም ፤ታሪካዊ ፤ ለም መሬት፤ ለሱዳን መንግሥት
የሸጣቹህ ፤እናንተ የወያኔ መሪዎች ናችሁ ፤ይህ ነገር ዛሬ የሱዳን መንግሥት የራሴ መሬት ነው በማለት ከወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት.
በመተባበር በአማራው ህዝብ                           በመተማ በላይ አርማጮህ በታች አርማጮህ ወ.ዘ.ተ. እይደረሰ ያለው
ግፍና መከራ ሁሉ ኢትዮጵያዊ የሚከታተለው ነው ። ለዚሁ የሃገርና የህዝብ ከህደት ፈፃሚዎች በወቅቱ የነበሩ አመራር
ይህም ከሱዳን መንግሥት ተባብረው ለፍጻሜ ያደረሱት ፤ የሱድን መንግሥት የጠየቀው የመሬት ይገባኛል ትክክል መሆኑ
አምነን የትግራይ መንግሥት ከተቋቋመ ተግባራዊ እናደርጋለን ፤በለው የፈረሙት የወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት.መሪዎች ።

1 ኛ አረጋዊ በርሄ ዋናው አስተባባሪ 2 ኛ ግደይ ዘርአጽዮን       3 ኛ ስብሃት ነጋ  4 ኛ አባይ ጸሃየ  5 ኛ መለስ ዜናዊ

6 ኛ ሥዩም መስፈን ናቸው ።እነዚህም ሁሉ በወያኔ የተፈጸሙ ወንጀሎች ፤እየተፈጸመ ያለው ወንጀል ግንባር ቀደም
ወንጀለኞች ሆነው ተጠያቂ ናቸው ።

ሌሎችም በ 1993 ህወሓት ለሁለት የተሰነጠቀበት ዋና ምክንያት በሥልጣን ሽኩታ እንጂ ለሃገርና ህዝብ ተቆርቋሪ ሆነው
አይደሉም ፤ ኢትዮጵያን ያፈረሱ የህዝብ አንድነት የበተኑ ናቸው ። እነ ስየ አብርሃ፣ ገብሩ አስራት አረጋሽ አደነ አውዓሎም
ወልዱ ፃድቃን ገ/ተንሳይ አበበ ተክለሃይማኖት ወዘተ ማገብት-ትሓህት- ህወሓት አባሪና ተባባሪ በመሆን የተዘጋጀውን አገርና
ሕዝብ በታኝ ፕሮግራም በማጠናከርን በማዘጋጀት ሰፊ ሚና ያበረከቱ መሪዎች ናቸው። ዛሬ ተመልስው ሕዝብ ለማደናገር፣
እኛ የተባረርነው ለኢትዮጵያ ሉአላዊነት፣ ለሕዝብ አንድነት በመቆማችን ነው እያሉ በመደጋገም ይዋሻሉ። በመሰረቱ
ተሓህት-ህወሓት ሲመሰረት ትግራይን ለመገንጠል ነው። ይህን መሰረት በማድረግ እስከ 1981 ድረስ የሰሩት ለኢትዮጵያ
ሳይሆን ትግራይን ለመገንጠል ነው። ይህ በዚህ እንዳለ፣ ብ 1982 መጀመሪያ አሜሪካና ምእራባውያን የደርግ ስርዓት
መወገድ አለበት በሚለው ፖሊሲያቸው፣ ህወሓትን በሰፊው በወታደራዊ አማካሪነትና በገንዘብ በወታደራዊ ትጥቅ
በመርዳትና በማገዝ ህወሓት ወደ ‘የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) የሚል የውሸት የስም
ለውጥ አድርጎ በአሜሪካና በእንግሊዝ መንግስታት ሙኡ ድጋፍ አገኘ፤ ህወሓት ከግንቦት 20፣ 1983 ጀምሮ ኢትዮጵያን
በቅኝ ግዛት እንዲቆጣጠራት አደረጉ።

 
ህወሓት ገና ትግሉም ሳይጀመርን ከተጀመረም በኋላም በኢትዮጵያ ሉአላዊነትና ሀገሪቷን ለመበታተን እንዲሁም ሕዝቧን
ተከፋፍሎ እርስ በርሱ ደም መፋሰሱ እንደማይቀር በወቅቱ የነበሩ አመራር አረጋዊ በርሄና ጓደኞቹ ባወጡት ፕሮግራማቸው
በግልጽ አስቀምጠዋል። በዚሁ መሰረትም በየካቲት 1968 ይፋ ያደረጉት በግልጽ አስቀምጠውታል። ይህ የህወሓት
ፕሮግራም ዛሬም የኢትዮጵያን ሕገ መንግሥት ሆኖ መቀጠሉ በኢትዮጵያ ሏላዊነት ፤በህዝ ft አንድነት እያደረሰ ያለው ሶቆቃ
እስራት የድህነት ችግር ሰላም ጠፍቶ ወረራና ርሃብ የኑሮ ጉስቁልና መኖሪያ አጥነት ኢትዮጵያዊ ዜግነቱ ተገፎ ኢትዮጵያዊ
ማንነት ተነጥቆ ፤ኢትዮጵያዊ ዜጋ ሁሉ በፋሽሽቱ ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ ስርአት በብረት ሰንሰለት ታስሮ የቁም ስቃዩ
እያየ ያች ለምለም ኢትዮጵያ አጠገ ft የለችም ።

በህወሓት አመራርነት ለረጅም ጊዜ ስልጣን ጨብጠው የነበሩ በሥልጣን ሽኩታ የተባረሩ፣ አረጋዊ በርሄ፣ ግደይ ዘርአጽዮን
በማለሊት ምስረታ ጉባኤ ሳያስ ft ት ድንገተኛ ዱብ እዳ ሲወርድባቸው የመለስ ዜናዊና፣ ስብሃት ነጋና ተባባሪዎቻቸው እነዚህ
ሁለት ግለሰቦችን አባረሩ። ቀጥሎም በቀሩት የህወሓት አመራር በውስጣቸው ሲቀጣጠል የቆየው የሥልጣን ሽኩቻ
በ 1993፣ ስየ አብርሃ፣ ገብሩ አስራት፣ አረጋሽ አዳነ፣ ተወልደ ወ/ማርያም፣ አውአሎም ወልዱና አለምሰገድ ገብረአምላክ
እነዚህ ሁሉ የህወሓት ፖሊት ቢሮ የነበሩትም በመለስ ዜናዊና ስብሃት ነጋና ሎሎች የማእከላዊ ኮሚቴ አባላት በማሰባሰብ
ተባረሩ። ከላይ የተጠቀሱት እነ አረጋዊ በርሄና የነ ስየ አብራህ ft ድን በድርጅቱም ሆነ ድርጅቱ የሚፈጽመው ፀረ-ኢትዮጵያ
ሉአላዊነት ከነ መለስ ዜናዊ ልዩነት ቅንጣት ታህል አልነበረባቸውም አሁንም ፀረ ኢትይዮጵያ ናቸው ። ልዩነታቸው ግለሰብ
ከግለሰብ ጥላቻ ሊኖራቸው ይችል ይሆናል ። ይህ ጥላቻም የስልጣን ሽኩቻ ነው። አረጋዊ በርሄ፣ ሰየ ወዘተ ተባራሪዎች
ትልቁ ፍርሃትና ስጋት የህወሓት ቅኝ አገዛዝ ስርአት ከኢትዮጵያ እንዲወገድና እንዲባረር አይፈፍልጉም። በእነዚህ ከድርጅቱ
የተባረሩ አንጋፋ አመራር የነበሩ ትልቁ ጽንሰ ሃሳባቸው ህወሓት ከኢትዮጵያ ሥልጣን እንደያዘ ለረጅም ዓመታት ሳይሆን
ለዘመናት መምራት አለበት ይላሉ። ከሚያቀር ft ት ምክንያት ኤርትራ ጨምሮ፤

1. ኢትዮጵያ ነፃ ያወጣናት እኛ የህወሓት አመራርና ነን ፣


2. የብሄር ብሄረሰብ መብት አስከብረናል፣ ማንም ብሄር ብሄረሰ ከፈለግ ከኢትዮጵያ ይኑር አልኖርም ካለም የመገንጠል መብቱን
አጎናጽፈናል፤ በቋንቋው እንዲካለል ፤በቋንቋ እንዲናገርና እንዲጽፍ አድርገናል፣በኢትዮጵያ ከነበረው ባርነት ነፃ አውጥተነዋል ፤
3. ከላይ የተጠቀሱትና አሁንም በአመራር ላይ ያሉት የህወሓት አመራር አሁን የሚጠቀሙበት ሕገ መንግሥት በሌላ መተካት የለበትም
የሚል እምነት አላቸው። ይህ ህወሓት ያወጣው ሕገ ሕገ መንግሥት ከተቀየረ እኛ መስዋእትነት ከፍለን ያመጣነው ነፃነት
ይወድቃል። ስለዚህ ሕገ መንግሥቱን መከላከል አልብን የሚል እምነት አላቸው። ዋናው ምክንያት ለሕገ መንግስቱ መቆየት
የሚከራከሩት ትልቁ ሃሳባቸው የፈጸሙት የሰሜን ጎንደር የስሜን ወሎ የመሬት ወረራ ሌላ ስርአት ሲመጣ ወደ ቀድሞ ይዞታው
ስለሚመለስ ፤፟ በሕዝብ ላይ የፈጸሙት የዘር ማጥፋት ወንጄል ተይዘው ለፍርድ እንደሚቀር ft ፤ ይህ ብቻ ሳይሆን በስንት መቶ
ሺዎች የሚቆጠሩ የኢትዮጵያ ዜጎች በተለያዩ አሰቃቂ ዘዴዎች፤ በጢስ አፍኖ መግደል፤ በመርዝ፤ በጋለ ብረት ሆድ እቃው ውስጥ
በምስገባት እጅና እግሩ ከግንድ አጣብቀው  በማሰር ለ 48 ስአታትበማሰቃየት ፤ ደም ተፍቶ እዛው በታሰረበት ግንድ ሞቶ ደርቆ
የቀረ ኢትዮጵያዊ ዜጋ ፤ ውጭ በማሰር በብርድና ፀሃይ አስቃይቶ መግደል ፤ በውሃ ጥም በአስርቦ መግደል ሰው ጨርሰዋል ፤
አስቁመው በሳንጃ ከሚቀበርበት ጉድጓድ አስጠግቶ መግደል ስንት የሰው ፍጡር ገድለዋል፤ በዓለም ህዝብ ፊት የወያኔ መሪዎች
የሚያጋልጡ ብዙ ናቸው ፤ ከ 1968 ዓ.ም. የወያኔ መሪዎች የፈፀሙት የወንጀል ድርጊት ማለቂያ የለዉም እንደሚጋለጡም እነሱም
ያውቃሉ ጥርጥር የሌለው ሃቅ         ነው። ከዚህ በመነሳት የወያኔ ሀወሓት ስርዓት ከወደቀ መሪዎቹ ሁሉ ታፈሰው የታሰራሉ፣ ከባድ
እርምጃም ይወሰድባቸዋል። በሰፈሩት ቁና ስለሚሰፈሩ ሕይወታቸውን ለማዳን የሚያደርጉት የጭንቀት ሃሳብ ነው፣ ዛሬ ለኢትዮጵያ
ተቆርቋሪ ማስለው እነ አረጋዊ
 

በርሄ ፤በየስብሰባው ይናገራሉ ፤አልሞትኩም ብየ አልዋሽም የሚል ህሊና የላቸውም ፤ የሚልዮኖች ህዝብ ኢትዮጵያውያን
የፈሰሰው ደም ግን በእግዚአቢሄር ፊት እየጮህ ነው ያለው ፤ከነ አረጋዊ በርሄ ስየ አብርሃ ግደይ ዘራጽዮን ለስብሰባ
የሚቀመጡ ሰዎች ግን ያሳዝናሉ እነሱ ባይገደሉም በእነ አረጋዊ የፈሰሰው ደም ገን ፤የራሳቸው ወገን ኢትዮጵያዊ ነው ።

1. ኢትዮጵያን ወደ መፈራረሰዋ በምትሄድበት ወቅት ህወሓት በፍጥነት ደርሶ ከአደጋው አድኗታል ብለው ያቅራራሉ ይናገራሉ ፤
ኢትዮጵያን ያፈረሳት ግን ይኸ ደመኛ ጠላት ቅኝ ገዢ፣ፋሽሽት ስርአት ወያኔ ነው ።እትዮጵያ አልፈረሰችም ነበር፤ ኤርትራን
አስገነጠለ የቀይ ባህር ባለቤትነትዋ የባህር በርዋን ያሳጣት ወያኔ ነው ።ከዚህም ለጊዚያዊ ጥቅም ብሎ የኢትዮጵያ ለምና የታሪክ
ቦታዎች ለሱዳን መንግሥት አሳልፎ በመስጠት ዛሬ ኢትዮጵያ ለከፍተኛ ውዝግብና ወረራ ተዳርጋለች ።
2. ኢትዮጵያን ለከፍተኛ ልማትና ለሰፊ ዲሞክራሲ ያደረሳት ህወሓት ነው ብለው ይመጻደቃሉ። ይህ አባባል ከወያኔ ደናቁርት ቢሰማ
ብዙም አያስደንቅም ።ልማት ካለህዝብ ተሳትፎና ካለዲሞክራሲ ሊመነጭ አይችልም ፤ወያኔ በተፈጥሪያዊ ባህሪው ፀረ ዲሞክራሲ
ፀረ ህዝብ ነው

።ኢትዮጵያዊ ህዝብ ሁሉ መሬቱ ተነጥቆ መኖሪያ ቤቱ ተነጥቆ አርሶ የሚበላበት መሬት የሌለው የሚኖርበት ቤት የሌለው
በመንከራተት በጉስቁልና በረሃብ የሚኖር ህዝብ ነው ፤ካለ ህዝብ ተሳትፎም ልማት ማሳደግ መበልፀግ ዘበት ነው ፤ስለዚህም
ወያኔ ልማት ሊያመጣ ወይ ልማት ለማሳደግ አይችልም ። ከህዝብ እየነጠቀ ለባእዳን እና ለደጋፊዎቹ እየሸጠ ኢትዮጵያዊ
ሁሉ ለልመና የዳረገ የወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት የወረበሎች አገዛዝ ኢትዮጵያን ለውድቀት አሳልፎ የሰጠ ፋሽሽት ስርአት ለልማት
አይበቃም ።

1. ስለ አሰብ ጉዳይና ስለ ቀይ ባህሩ ትንሽ ልጨምርበት ከላይ በተለያዩ ቦታዎች በስፋት ተገልፀዋል ይህን የኢትዮጵያ ግዛት ከእናት
አካሉ ተገንጥሎ እንዲሄድ ያደርገው በዋናነት ተጠያቂው የህ.ወ.ሓ.ት አመራር ነው ፤በግንቦት ወር 1983 ዓ .ም . መጀመሪያ 1
ሻዕብያ 2 ህ.ወ.ሓ.ት. 3 ኦ.ነ.ግ 4 ደርግ ፤ሶስቱ ድርጅቶች ከደርግ ለሰላም ውይይት ታስቦ የነበረው ፤በእንግሊዝና በአሜሪካ ወያኔ
ወደ ኢትዮጵያ ሻዕብያ ወደ አስመራ ኤርትራ ስልጣን እንዲይዙ ሁለቱ ሃገራት ማለት አሜሪካና እንግሊዝ ሲወስኑ ፤አስቀድሞ ያዩት
አሰብ የኢትዮጵያ ግዛት የነበረው በወሎ ግዛት ሲተዳደር የነበረ መሆኑ ከኤርትራ የማይገናኝ ፤ስለሆነም የኢትዮጵያ የባህር በር ነው
ተብሎ ሲወሰን ሻዕብያዎች ካለ ምንም ተቃውሞ ሲቀበሉት ፤የወያኔው መሪ መለስ ዜናዊ ይህን በሰማ ጊዜ ተናዶ አሰብ የኤርትራ ነው
፤የኢትዮጵያ አይደለም ፤ይህን የምትሉ ከሆናችሁ ስብሰባውን ረግጠን እንወጣለ ፤ብሎ ከሱ ጋር የነበሩት የወያኔ አመራርም የመለስ
ዜናዊ ሃሳብ በመደገፍ ፤አሰብ የኤርትራ ነው በለው ደገፉት ፤እነዚህም 1 ስዩም መስፍን 2 ብርሃነ ገብረክርስቶስ 3 አሰፋ ማሞ
ናቸው ። በእነዚህ ተቃውሞ አሰብ ከኢትዮጵያ ተነስታ ወደ ኤርትራ ተጨመረች ።ይህ በዚሁ እንዳለ በትግራይ በረሃ የነበሩ ከፍተኛ
አመራሮች ይህ የተከሰተው ነገር በሬድዮ መገናኛ ተላልፎ ሲነገሩ የእነ መለስ ዜናዊ ሃሳብ በመደገፍ አሰብ የኢትዮጵያ አይደለም፤
የኤርትራ ነው ፤የታገልንበትም ነው ፤የኤርትራ መሬት መነካት የለበትም በማለት ጠንካራ የድጋፍ መለክታቸው አስተላለፉ
።እንዚህም 1 ስብሃት ነጋ 2 ገብሩ  አስራት 3 ፃድቃን ገብረተንሳይ 4 አረጋሽ አዳነ 5 አዋዓሎም ወልዱ 6 አርከበ ዕቁባይ 7 ስየ
አብርሃ ሲሆኑ በተጨማሪም ኤርትራ እንደተገነጠለች ከፍተኛ መተባበር ሲያደርጉ የነበሩ ናቸው ። ወያኔ አንድ የድንቁርና ባሪ
የኧምሮ ስንኩልነት አለው ፤ለወደደው ስማይ ይሰቅለዋል ለጠላው ደግሞ መጥፎ ስም ሰጥቶ ሲያበሳብሰው ይታያል ፤ሻዕብያና ወያኔ
ጠላት ናቸው ፤ወያኔ የኢትዮጵያ ህዝብ አደናግሮ ዋሽቶ አጭበርብሮ ፀረ ሻእብያን አሰልፈዋለሁ የሚል ቅዠት አድሮበታል ፤ለዚሁም
ቱጃሩ ነጋዴው ፃድቃን ገብረተንሳይ ቀይ ባህር የኢትዮጵያ ነው ፤አሰብ በጦርነት ወደ ኢትዮጵያ እናስመልሳት አለን እያለ ቱልቱላው
ይነፋል ፤የዚሁ ዋና ምክንያት የወያኔ እድሜ ተመናምኖ ተዳክሞ ወደ መቃብሩ እያመራ በመሆኑ ፤ትንሽ የእድሜ ጥገና ከተገኘ

 
ተብሎ የታሰበ ነው ።ከሻዕብያ የተጠጋ በወያኔ የሚከሰሰው በሽብርተኛ ነው ፤የራስዋ ጉድ ያላየች የሌላው ታማስላለች
የተባለው የወያኔው አይነቱ ነው ፤በሽብርተኝነት የተፈረጀው ህ.ወ.ሓ.ት. ነው ።ከወያኔ የተባረሩትም መሪዎችም የወያኔ አሳብ
ደግፈው ክሻዕብያ የተጠጋ ሁሉ ሽብርተኛ ይሉታል ፤በተለይ በዚሁ ውገዛ ይተጠሙዱ ስየ አብርሃ አረጋዊ በርሄ ግደይ
ዘራጽዮን በሰኔ 2017 በ E.C.T. ETHIOPIAN TEGARU PALTALK በወያኔ በጀት የሚንቀሳቀስ አቤል በሚባል
የወያኔ ካድሬ ጋባዥነት የተናገርው አርበኞች ግንቦት 7 እና ሌሎቹም በኤርትራ ያሉቱን ሁሉ አወገዛቸው ፤ድሮ ገና ትግሉ
ከመጀመሩ በፊትና ትግሉ እንደተጀመረ እሱ ራሱ አረጋዊ በርሄ የሻዕብያ አፍቃሪ ታማኝ አሽከር ሆኖ የቆየ እስከ ተባረረ ዕለት
ነበር ፤ ስለ ኤርትራ ነፃነትም የኢትዮጵያ ቅኝ ግዛት ናት እያለም ከኤርትራውያን በላይ ጥብቅና ቆሞ ሲከራከር የተሟጋች ሰው
ዛሬ ኢርትራ ውስጥ ከለላ ያገኙ ድርጅቶችን ማውገዝና መወረፍ ምን አመጣው ። አንድ ሓቅ ግን አለ የህ.ወ.ሓ.ት መሪዎች
አረጋዊ በርሄ ስብሃት ነጋ መለስ ዜናዊ አባይ ፀሃየ ስዩም መስፍን ግደይ ዘራጽዮን ስየ አብርሃ ፃድቃን አውዓሎም ወዘ.ተ
በህዝብ የፈፀሙት ወንጀልና ግፍ በሕግ የሚያስጠይቃቸው መሆኑ ያውቃሉ ፤ከዚሁ በመነሳት የወያኔ ስርአት ለመጣል
የሚንቀሳቀሱ ኋይሎች ከማውገዝ ትግሉን ለማደናቀፍ የማይቆፍሩት ጎድጓድ የለም ።                      ወያኔ ከወደቀ በሕግ
ተይዤ ለፍርድ ከመቅረብ የወያኔ ዕድሜ ማራዘም የበለጠ ነው ፤ብለው ስለሚያምኑ ነው ፤ነገር ግን እነሱ ተናገሩ አልተናገሩት
የሚያመጡ ለውጥ የለም በሰሩት በፈጸሙት አሰቃቂን ግፍ በተሞላበት ወንጀላቸው ተጠያቂ ናቸው ፤እንደ መለስ ዜናዊ
ቢሞቱም ይጠየቃሉ ፤ዘር ያጠፋ፤ ህዝብ በአሰቃቂ ሁኔታ የፈጀ ሽብርተኛ ይኑር አይኑር በነጻ አያልፍም ። በታሪክ ማህደርም
ለዝንተ ዓለሙ በጥቁር ምግባሩ እየተከሰሰ ይኖራል

። የኢትዮጵያ ህዝብም እነዚህ አረሜኔ ፋሽሽት ወያኔዎች ካለ ምንም ርህራሄ ተከታትሎ ለፍርድ ማቅረብ ግዴታው ነው ።
ዛሬ የተነሳው ህዝባዊ ማእበል ፀረ ወያኔ በነዚህ ፋሽሽት ወንጀሎኞች አይቀለበስም ።

1. ህ.ወ.ሓ.ት. እና ኢትዮጵያ

   ህ.ወ.ሓ.ት.እና የመስፋፋት ዓላማው


ወያኔ ህወሓት የኢትዮጵያን ሉአላዊነት፣ የሕዝ ft ን አንድነት ፍቅርና ሰላም በማደፍረስ ህብረተሰ ft ን አጋጭቶ ከፋፍሎ
የመግዛት ዘዴውን ለማሳካት ያወጣው ፖሊሲ እጅግ አደገኛ ነው። ይህንን እኩይ ተግባሩንም በሥራ ላይ እያዋለው ይገኛል ።
ወያኔ ህወሓት በፕሮግራሙ ቀርጾ በተግባር ያዋለውና በትገሉ ጊዜም በስፋት የተንቀሳቀሰበት ጉዳይ ነው። ይህ ድርጅት
ኢትዮጵያ እገዛለሁ የሚል ህልም አልነበረውም ፤ፈፅሞ አይገምተውም ነበር ። የድርጅቱ ዋና አላማ ትግራይን አስገንጥሎ ፤
የትግራይ ሪፓብሊክ መንግስት መመስረት ሆኖ ፤እየታገለለት የመጣውም ለዚሁ ነው ። በጊዜውና በተፈጠረው አጋጣሚ ግን
ለወያኔ ምቹ ሁኔታ ፈጥሮለታል ፤ አሜሪካና እንግሊዝ የያዙት ፖሊሲ የደርግን ስርአት ማስወገድ ብለው የሚከተሉ የአቋም
እርምጃ ተከትለው ፤ደርግን ስናስወግድ ኤርትራም ነፃነትዋ ስለምትቀዳጅ በኢትዮጵያ ደግሞ ወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት. ካስቀመጥነው
ለአሜሪካ መንግሥት ጥቅም እጅጉ ጠቃሚ ነው ፤ የአፍሪካ ቀንድ በቀላሉ በአሜሪካ መንግሥት እጅ ቁጥጥር ይሆናል
፤ህ.ወ፣ሓ.ት. ብቻው ከገባ ህዝ ft ችግር ይፈጥርበታል ከኢትዮጵያ መሰል ድርጅት መተባበር ግን ጠቀሜታ አለው በህዝብ
ተቃውሞ ቢፈጠርም ችግሩ ይቀንሰዋ በማለት የአሜሪካው የሲ.አይ.ኤ ( C.I.A..)ከፍተኛ ባለሥልጣናት ከወያኔ መሪዎች
መለስ ዜናዊ ፤ስብሃት ነጋ፤ ስየ አብርሃ ፤አባይ ጸሃየ ፤ገብሩ አስራት ፤ሥዩም መስፍን ፤ተወልደ ወልደማርያም ፤አውዓሎም
ወልዱ ፤ ፃድቃን ገብረተንሳይ ፤ወ.ዘ.ተ. ተማክረው    ከኢ.ህ.ዴ.ን. ( የኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ) በወቅቱ
በታምራት ላይኔ በረከት ስምዖን፤ህልዊ ዮሴፍ ፤ዮሴፍ ረታ ታደስ ካሳ ወ.ዘ.ተ. በትግሬዎችን በኤርትራውያን ሲመራ የነበረው
ዛሬ በደመቀ መኮንን የሚመራ ፀረ አማራ ድርጅት ተላላኪ ft ዱን ፤ ጊዜው ሓምሌ ወር 1981 ዓ.ም. ነበር ስሙን ለውጦ
ብ.አ.ዴ.ን. ተባለም ይህ የተላላክ ድርጅት በወቅቱ የነበረው የሰዉ ብዛት ከ 80 ሰው የማይበልጥ በጣም

ደካማ  ። በ 1972 ዓ ም  በአምሳላቸው .ጠፍጥፈው የፈጠሩት ግኡዝ ft ዱን  ለወያኔዎች ግን ለኋላ ኋላ እየጠቀማቸው


የመጣ ብ.አ.ዴ.ን.፤  የትግራይ ግዛት ለማስፋፋት ፤ለሱዳን መንግሥት በ 1975 ዓ.ም. ለጊዚያዊ ጥቅም ብለው የሸጡት   
ለምና በጣም ሰፊ የኢትዮጵያ መሬትና ግዛት በወያኔ ተላልፎ የተሰጠው ለመስጠት ተባባሪም በመሆን ፤ፀረ ተውልዶ ላደገበት
ግዛት ።ይህ ሆኖ ግንባር ፈጥረው ፤ አብረው ኢትዮጵያ ቢገ ft ይበልጣል ብለው ባወጡት እቅድ ፤ወያኔ ህ.ወ.ሓ.ትም ይህች
እጅ ነስቶ ተቀብሎ በፍጥነት ጊዜና ቀናት ሳይጨርስ ኢ.ህ.አ.ዴ.ግ. ( የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሳዊ ግንባር ) እኛ
ለኢትዮጵያ ብለን የቆም ነን ብሎ በማጭበርበር በማታለል ህዝብ በማወናበድ ፤ለነ አሜሪካና እንግሊዝ በማሳወቅ ፤ደግፉን
እርዱን የናንተው ፖሊሲ እናራምዳለን ኢትዮጵያም እንበታትናት አለን ብሎ ቃል የገባው ወያኔ ፤ዛሬ የትግራይ ግዛት
በማስፋፋት

፤ሲዳሞ ጫፍ ደረሰ ።በአሚሪካ በእንግሊዝ ፤ ድጋፍ በለሱን ቀንቶት ካለምንም ችግርና ጦርነት ፤ ወያኔ ኢትዮጵያን በቅኝ
አገዛዝ ስርዓቱ ተቆጣጠራት ፤ ኤርትራን አስገንጥሎ ኢትዮጵያ ታሪካዊ ግዛቷ በህረነጋሽን በማሳጣት የቀይ ባህር እመቤት
እየተባለች እንዳልተጠረች ሙሉ በሙሉ የባህር በሯን በግንቦት ወር 1983 ዓ.ም.አጣች ፤ ይህም የሆነው ካለ ምክንያት
በድንገት የተፈጠረ ሳይሆን ወያኔ ገና በረሃ ወጥቶ ትግል ከመጀመሩ በፊት ማ.ገ.ብ.ት እየተባለ በሚጠራበት ወቅት ለኤርትራ
ነፃነት በሞቆም ኤርትራ የኢትዮጵያ ቅኝ ግዛት በአማራው መንግሥት የተወረረች ናት እያሉ የቆሙበት ጊዜ ፤ቀጥሎም
ተ.ሓ.ህ.ት. ህ.ወ.ሓ.ት. እንደተመሰረተም የትጥቅ ትግሉ እንደተጀመረም በዚሁ በመቀጠል ለብዙ አመተት የቆሙለት
አላማቸው ነው ። የትግራይ ማስገንጠል እንደተጠበቀው ሆኖ ለጊዜው በአዳሪ አስቀመጠው ፤ መጀመሪያ ኢትዮጵያ ሃብትዋና
ንብረትዋን እንዝረፍ ፤ህዝብዋም እርስ በራሱ እናጋጨው፤ አማራውም ተመናምኖ ይወድቃል
፤                                                                                      ቀጥሎም በጣም ሰፊና ለም መሬቷ ለሱዳን መንግሥት
ከተሰጠ ሱዳን ያገኘው መሬት ለመከላከል ብሎ የአማራው መንቀሳቀስ ያዳክማል አማራ ተዳክሞ ይወድቃል በዚሁ
ህልውናው ያበቃል ። ሕዝ ft ን በዘርና በቋንቋ ክልል

ከተበታተነ አማራውም ካዳከምነው ፤ሃገር የለም ህዝብ የለም ኢትዮጵያዊነት አብሮ ይጠፋል ፤                    ኢትይጵያም
ተሸንሸና ትጠፋለች ።የትግራይ የቆዳ ስፋት፤ ላይ አርማጮህ ታች አርማጮህ ሌላ ቦታም ተጨምረው በእጅጉ ይሰፋል
፤እነዚህ ቦታዎች ለም ድንግል መሬት ናቸው ፤ ከዚህ ባልትለየ፣ ጠባ ft፣ ጎጠኛው ወራሪ የፋሽስት ስርአት ከ 1983 ጀምሮ
በፕሮግራሙ መሰረት የሰሜን ጎንደርን፣ ወልቃይትን፣ ጠገዴን፣ ጠለምትን፣ ቃፍታ ሁመራንም እና የሰሜን ወሎ ለምና
ሃብታም መሬት ከአለ ውሃ ምላሽ አንስቶ በዙ ሰፊ ለም መሬት ወደ ትግራይ ጠቀለለ ከአፋር መሬትም በመአድን ይዞታቸው
የሚታወቁ ወደ ትግራይ አካለለ ነጠቀ፤                                           በትግራይ ካርታም አካተተ። ወያኔ መስፋፋቱን
ቀጠለ ፤ከዚህም አልፎ ወያኔ እስከታች በመስፋፋት ቤኒሻንጉል ድረስ፣ አልፎም አዋሳ ድረስ ፤ ግፈኛው ወያኔው የትግራይ
ግዛት በማለት ተስፋፊነቱን እየቀጠለ ይገኛል ። የወሉ ህዝብ       ለዘመናት በእጁ የነበሩት ለም መሬቶችም ራያን አዘቦ ቆቦ፣
አፍላ ደራ. ወልዲያ፣ ሰቆጣ ወዘተ ሲሆኑ እነዚህም ለወሎ ህዝብ የማንነቱ መግለጫዎች ናቸው ፤ዛሬ በህ.ወ.ሓ.ቱ ፋሽሽት
ስርአት ተነጥቆ                                 የወሎ ህዝብ ለድህነትና ለችግር ዳርጎታል ፤ህዝ ft ሃብቱ ልማቱ እነዚህ ነበሩ ።፣
ተስፋፊው ፋሽስት ህወሓት ኗሪዎችን በማፈናቀል የመሬት ወረራ ሲፈጽም ነዋሪ ህዝ ft ም ለስደትና ለችግር ተዳርጎ መሬት
አልባ ማንነቱ የተገፈፈ ህዝብ ሆኖ ቀረ    ፤ማንነት የሌለው ህዝብ ደግሞ ዜጋ ሳይሆን መጤ እንደ ሁለተኛ ዜጋ ነው
የሚሆነው ፤እነዚህ ግን ኩሩ ኢትዮጵያውያን ኢትዮጵያ ሃገራቸው ናት ፤ ህ.ወ.ሓ.ት ግን ኢትዮጵያውያዊ ሳይሆን ወራሪ ፀረ
ኢትዮጵያ ቅኝ ገዢም ነው ። በኢትዮጵያዊ ሁሉ                                    እየፈጽመ ያለው ግፍ በደል በኋላ በራሱ ላይ
ይወድቃል ። ድርጊቱም የወያኔ ማንነት እያጋለጠ ነው ፡ ውድቀታቸውም እያፋጠነው ይገኛል ። በኢትዮጵያ ሃያል ህዝብ እጅ
ስለሚወድቁ የሚያድናቸውም የለም ። ለሁሉም ጊዜ አለውን ፤ሩቅ ሳንሄድ ባጭር ጊዜ የወያኔ ውድቀትና በኢትዮጵያ ህዝብ
እጅ እንደሚወድቅ ፍርዱም ከህዝብ የሚሰጠው እናያለን ።

በዚሁ የመሬት ወረራ ህወሓት የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈፀመ ድርጅት ነው ። በአጠቃላይ በፕሮግራሙና በተለያዩ
መጽሔቶቹ፣ በተለይም ወይን በሚባለው መጽሔቱ ጠቅላላው አማራ ደመኛ ጠላት ብሎ በመፈረጅ መጥፋት እንዳለበት
አስረግጦ የተናገረበት ገና ትግሉ ሳይጀመር ነው። ትገሉ እንደተጀመረም ያንኑ አቋሙን ከ 1969 ጀምሮ በተግባር ላይ አዋለ።
በታህሳስ 1972 በእነ አረጋዊ በርሄ የሚመራው ድርጅት ህወሓት በሰሜን

ጎንደርና በሌሎች የጎንደር አካባቢ የአማራን ዘር በማጥፋት ከሚሊዮን በላይ ሰዎች በመግደል ዘራቸውን ለማጥፋት በስፋት
ዘመተበት ፤ይህ የዘር ማጥፋት የወንጀል ድርጊቱ ቀጠለበት ፤ስልጣን እንደያዘም በከፋ መልኩ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖረ
ኢትዮጵያ አማራ በመለስ ዜናዊ እየተመራ በብ.አ.ዴ.ን. ሥራ ፈጻሚነት ተግባራዊ የግድያ ስሚሪት አማራው በተለያዩ በገዛ
ሃገሩ የሚኖረው ተገደለ ጠፋ ። በህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ የጠፋውና የተገደለው አማራ ከ 5 እስከ 7 ሚልዮን
መድረሱን የተለያዩ መረጃዎች በግልፅ ያመለክታሉ በሌላ እስታክቲስ የተገኘ መረጃ እንደገለጸው  ደግሞ የሚያሳየው
ህ.ወ.ሓ.ት ትግሉን ከጀመረበት ከ 1969 ዓ.ም አንስቶ ወያኔ ሃገር ወሮ በቅኝ አገዛዝ ስርአቱ ኢትዮጵያ ከገባች እስከ 1985 ዓ
ም በተካሄደው ህዝብ ቆጠራ 3 ሚልዮን ( ሶወስት ሚልዮን ) አማራ መጥፋቱ ።

በ 1998 ዓ.ም .በተደረገው ህዝብ ቆጠራ 6 ሚልዮን አማራ መጥፋቱ ያመልክታ ይህ ሁሉ አማራ በህ.ወ.ሓ.ት እጅ የተገደለ
መሆኑ ለማረጋገጥ በቂ አሳማኝ ማረጃዎች ይገኛሉ ። በቂ አስተማማኝ ማስረጃዎች አለ ።ጊዚው ይመጣል ሩቅ አይደለም
፤የመሬት የጅምላ መቃብር ፤የሰው ማስረጃ ወ.ዘ.ተ. ሁሉ ይቀርባሉ ።

ወያኔ ህወሓት በለስ ቀንቶት ኢትዮጵያን በቅኝ ግዛት ሲቆጣጠር ኢትዮጵያን ከመፈራረስ አደጋ አዳንኩ የሚለው
የማጭበርበሪያ ውሸት ፤ ኢትዮጵያ በደርግ ጊዜ ሉአላዊነቷን እና አንድነቷን ጠብቃ ነው የቆየችው። ኢትዮጵያን ያፈረሰና
ያጠፋው ህወሓት ወያኔ ስልጣኑ ከጨበጠ ነው። ለዚህም ያበቁት የውጭ ሃገር ባእዳን የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶቿ ናቸው።
በሱዳን፣ በግብጽ፣ በሊቢያ፣ በኢራቅ፣ በሶሪያ፣ በፍልስጤ፤ ኢራን፤ ወዘተ ተፈጥሮና ተደራጅቶ የመጣ ድርጅት ነው። ሀወሓት
ገና ወደ ትገል በረሃ ሳይወጣ በሱዳን፣ በሊቢያና በግብጽ መንግሥታት ምስጢራዊ እርዳታ ይደረግለት ነበር። የድርጅቱ
መስራችና መሪ አረጋዊ በርሄ በእነዚህ በተጠቀሱት መንግሥታት አዲስ አበባ የሚገኙ ኤምባሲዎቻቸው፤ ቆንስላዎች ፤ እየሄደ
ገንዘብ ሲቀበል መኖሩን                                                                                                                  
አነስተኛ እርዳታ ሲያደርጉለት፤ በወቅቱ የታየ፤ የሚታወቅ ሃቅ ነው ፤ይህ ፀረ-ኢትዮጵያ ድርጊታቸውን በርካታ ሰዎች
ያውቁታል፡ የወያኔ መሪዎች ይህን ዛሬ ቢክዱ ፤ሃቁም ነገ ይወጣል ፤ ይህ ሁሉ እንቅስቃሴ የኢትዮጵያን ሉአላዊነት ለማፍረስ
ሲሆን፣ በተለይ ኢትዮጵያ የቀይ ባህር ባለቤት እንደመሆኗ ከዚህ ተወግዳ ካለባህር በር እንድትቀርና እንድትዳከም ለማድረግ
ነው፤ከዚህም ዋና ምክንያት ኢትዮጵያ የአባይ ወንዝ ባለቤት ከመሆንዋ የተነሳ ግብፅና ሱዳን አባይን በበላይነት ለመያዝ
ኢትዮጵያን ካዳከምናት ከወደቀች የሚያግደን የሚቆጣጠረን የለም ፤ ኢትዮጵያ ከአባይ ባለቤትነት ማስወጣትም ህ.ወ.ሓ.ት.
ትልቅ ሚና አለው ቀዳሚ ሥራው ይህ እንዲሆን ማድረግ እንችላለን ብለው የተነሱ ግብፅንና ሱዳን ዛሬ በግልፅ የምናየው ሃቅ
ሆኖዋል። እቅድ አፈጻጸም ለህወሓት አመራር የተሰጠ ነው ። በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥም እንደ ህወሓት ኢትዮጵያን እና
ሕዝቧን ያጠቃ  የካደ ድርጅት የለም ፤  ለክፉ ጥቃት ዳረጋት ። የህወሓት አመራር ገና ከ 1967 ጀምሮ እሰክ አሁን ያሉት
አመራሮች ኢትዮጵያን አፍርሰዋል፣ ለም ታሪካዊ መሬትዋ ወንዝዋ የቀይ ባህር ባለቤትነትዋ አሳጥተዋታል ለግልፅ ለሱዳን
መንግሥት ሽጠዋል ፤ በኢትዮጵያና በሕዝቧ ላይ ከባድ ግፍና መከራ ፈጽመዋል። የኢትዮጵያ አንድነትና ሏላዊነትዋ በመፃረር
ሃገር ፈርሳለች ።ተጠያቂ ወያኔ ህ.ወሓ.ት ነው።

ከላይ በስም የተጠቀሱትና በሥልጣን ሽኩቻ የተባረሩትም ሆነ አሁን በስልጣን ያሉት ወያኔዎች በኢትዮጵያ ላይ ያለቸው
ጥላቻ ሕዝቧን የመበታተን ኢትዮጵያን ተዳክማ ወድቃ ለማየት የሚጓጉ በአንጻሩ ደግም ታላቅዋን ትግራይ፤ ሰፍታ ፤እደጊ
ተመንደጊ የቅዠት ህልማቸውና ፍላጎታቸው በምኞት የተንጠለጠለ ዥዋዥዌ ቁጢጥ በለው ልሃጫቸው ሲንጠባጠብ
ይታያሉ ፤የጊዜው ባለስልጣናት ፤ ኢትዮጵያ ሃብታም ለም ሃገር ናት ገና እንቦሮብራት አለን ብለው በሚከተሉት
ፖሊሲያቸው የሃገር እና የህዝብ         ሃብት በማጋዝ ተሰማርተዋል ። ህ.ወ.ሓ.ት. ኢትዮጵያን ባለው ሁሉ አቅሙ
እያዳከማት እያጠቃትም ነው፤ ህዝብዋ ተጎሳቋለ ፤በግድያ፤መኖሪያ ቤቱ እየተቀማ በራንዳ አዳሪ ሆነ ፤ለለማኝነት ተዳረገ ፤
በእስር፤በርሃብ፤በበሽታ፤ በስደት፤ ኢትዮጵያዊ ለህ.ወ.ሓ.ት. ሲኦል ተዳረገ ። ዛሬ ኢትዮጵያና ህዝብዋ በህ.ወ.ሓ.ት. እጅ
ቢወድቁም ፤ነገ እንደዚሁ አይቀጥልም ከወደቀችበት ትንሳለች ታሪክዋም በልጆችዋ መስዋእትነት ይመለሳል ። ወያኔን እዚህ
ያደረሱት ባለሥልጣናት ነበር አሁን ያሉትም የወያኔ ባለሥልጣናት መሪዎች አቋማቸው አሁንም ኢትዮጵያ ገና አልፈረሰችም፣
ሕዝቧም አልተበታተነም፣ ብዙ ውስጣዊ ስራ ቀርቶናል ብለው የሚያምኑ ናቸው። ሕዝብን ለማጭበርበርና በግንባር
ቀደምትነት የሚያነሱት ግን ኢትዮጵያ የባህር በሯን አጣች እያሉ የተቆጩ

በማስመያወራሉ። ኤርትራ የኢትዮጵያ አካል አይደለችም ፤ ኤርትራና ኢትዮጵያ የተለያዩ ሃገራት ናቸው ቀይ ባህርም ሆነ
አሰብ ወደብ ኢትዮጵያን አይደለም ፤ ፤አሰብ የኤርትራ ነው ፤ ብሎ በየውጭ ሃገራት ባለሥልጣናት በር ላይ በመቆም
ሲማጎትና አቤት ሲሉ የነበሩት የህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች አልነበሩም ? አሁን ወይኔና የሻዕብያ መንግሥት ስለተጣሉ፤የለመዱት
ጉርሻ ስላጡ አፍቃሬ ኢትዮጵያ መስለው አሰብ የኢትዮጵያ ነው ቀይ ባህርም የኢትዮጵያ ነው የሚሉት የሚዘላብዱት
ወያኔዎች እድሜያቸው ለማራዘም አሁን የኢትዮጵያ ህዝብ ከዳር እስከ ዳር ፀረ ወያኔ ሆኖ በመነሳቱ በዚህ አጭበርባሪ
ባህሪያቸው ህዝ ft ን ሃሳ ft ን ለማስቀየር ለማለዘብ በነሱ የተነሳው ተቃውሞ ለማብረድ ያለመ የማወናበጃ ተግባራቸው ነው
። በ 1983 ዓ.ም በለንደኑ ስብሰባ ሄርማን ኮሆን ሌሎቹም አደራዳሪዎች አሰብ የኢትዮጵያ ነው፤ በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ
ሆኖ የመጣ በዙ ዘመናት ያስቆጠረ ነው ስለሆነም የኢትዮጵያ ግዛት ፤በዚሁ ይካለላል ፤ ትልቅ ሃገር ብዙ ሚልዮን ህዝብ
የሚገኝባት ዝግ ሃገር መሆን የለባትም ብለው ሲወስኑ፤ የወያኔው መሪ መለስ ዜናዊ ይህን በመቃወም ፤አሰብ የኢትዮጵያ
አይደለም አሰብ የኤርትራ ነው ፤ በምሬት የተቃወመ የእናንተውው መሪ መለስ ዜናዊ አይደለም ? ባነሳችሁት ተቃውሞም
ኢትዮጵያ ከግዛትዋ ከባህር በርዋ እንድትባረር አደረጋቹህዋት ሃገርና ህዝብም ለመጥፎ ችግር ጣላችሁት ፤ ይህ በቻ አይደለም
ገና ህ.ወ.ሓ.ት ወደ ደደቢት በረሃ ከመውረዱ በፊት በኋላም ደደቢት በረሃ እንደወረደ በፕሮግራሙ ውስጥ ያሰፈረው
ኢርትራ ነፃ ሃገር እንደሆነች በአማራው መንግሥት ተወራ በአማራው ቅኝ አገዛዝ ስርአት የወደቀች ሃገር ናት በትግላችን
ነፃነትዋ ትቀዳጃለች አያላችሁ የየቀኑ መፈክራችሁ ይህ አልነበረም ወይ ? ለምን በትግል በነበራችሁበት በአመራርም ወንበር
ቁጭ ባላቹህ በነበረው ወቅት አሰብ የኢትዮጵያ መሆኑን ኢትዮጵያም የቀይ ባህር እመቤት መሆንዋን አንስታችሁ ስትከራከሩ
ተሰምቶም ታልሞሞ በፍፁም አይታወቅም በጠላትነት ከመፈርጅ በስተቀር በጠላትነት መፈረጅ ብቻ አይደለም የኢትዮጵያ
ሏላዊነት በመፃረር ግዛትዋ ለባእዳን በመሸጥ ሱዳን በህ.ወ.ሓ.ት. ድጋፍና ትብብር የኢትዮጵያ መሬት ወረዋል ፤ ተጠያቂም
ናቹህ ዛሬ ለኢትዮጵያ ተቆርቋሪ የሆናችሁት ? ከኢትዮጵያ ህዝብ በጠራራ ጸሃይ የዘረፋችሁት ሃብት ንብረት ባንኮች
የመንግስት መስሪያ ቤቶች ከህዝባዊ ተቋማት የዘረፋችሁት ወርቅ ገንዘብ ኢ.ፈ.ር.ት. (ትካል እግሪ ምትካል ትግራይ )
የኢትዮጵያ ህዝብና የሃገር ሃብት ሙልጭ አርጋችሁ ዘርፋችሁ ያቋቋማችሁት ት.እ.ም.ት. ወይም እ.ፈ.ር.ት የሃገርና የህዝብ
ሃብት ንብረት ነው ። በዓለም ውስጥ እንደ ህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች ወንጀለኛ ዘራፊም የለም ፤ማንነታችሁም በተግባራችህ
አስመስክራችኋል ።. የኢትዮጵያ ህዝብ በፀረ ወያኔ ተነስቶ ህዝባዊ ማእበሉ አቀጣጥሎታል                                      
እኛም ሃብታችን እ.ፍ.ር.ትም. ለከፉ አደጋ ወድቀናል ፤ ከእንግዲህ ህዝ ft አይመለስም በስጋትና ድንጋጤ ወደቃቹህ      ፤
ለማጭበርበርና የህዝ ft ን ስሜት ማስቀየሻ ብላቹህ ኢትዮጵያ

የባር በርዋ እናስመልሳለን ካልን የህዝ ft ድጋፍ እናገኛለን ብላችሁ ማሰባችሁም ምን አይነት ደረቅ ዓይን አውጣ አጭበርባሪ
መሆናቹህ ራሳቹህ ተመልሳቹህ አረጋገጣችሁት ፤ ይህ ሁሉ የምትቀባዥሩት የዘረፋችሁት ሃብት እስክ ታሸሹ ፤ዓላማው ይህ
ነው ።የኢትዮጵያ ህዝብ አያደርገውም እናንተ ወያኔ በኢትዮጳያ ህዝብ ሙሉ በሙሉ ስለ ተተፋቹህ ጦርነት ከሻዕብያ
ብታነሱም የኢትዮጵያ ህዝብም እንኳንስ ደጋፍ ሊሰጠው ቀርቶ ዘወር ብሎ የሚያያቹም አንድም ኢትዮጵያዊ ዜጋ አታገኙም
።ከፉ ጠላት ለኢትዮጵያ ህዝብ ወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት. ነው ፤ ከሃዲ ባንዳ ፀረ ኢትዮጵያና ፀረ ህዝብ ወያኔ ሃገር የሸጠ ከሃዲ
ወንጀለኛ ባንዳ የስንት ሚልዮን ህዝብ ሂወት ያጠፋ ጠባብ ዘረኛ ሽብርተኛ የኢትዮጵያ ህልዉና ያጨለመ እንደ ወያኔ ማን
አለ ። ፤የሃገር ታሪካዊ እና ለም መሬት ለሱዳን የሸጠ ማነው? ከጎንደርና ከወሎ መሬት ወደ ትግራይ በጉልበት ነጥቆ
ያካለለው ማን ነው? የአማርውን ዘር ያጠፋ በተልያዩ ዘዴዎች እየገደለ የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈጸመና እያስፈጸመ ያለው
ማነው? የሕዝብ ንብረት ያወደመና የዘረፈ ማን ነው? የህወሓት መሪዎችና አጋሮቹ አይደሉምንመውረርና መስፋፋት፡ የአንድ
የፋሽስት ስርአት ቀዳሚ ተግባሩ ነው ። የሚከተለውን ካርታ እንመልከት ፤ትግራይ ብትግራይነትዋ የምትታወቀው ሁሉ
ኢትዮጵያዊ አስተካክሎ ያውቀዋል ፤ዛሬ በወያኔ ስርአት ደግሞ በጣም ሰፊ ለም መሬትና ጫካዎች ወንዞች ተራሮች ያቀፈች
ከሰሜን አስከ ደ ft ብ በሱዳን የተካለለች ትግራይ ሆና ትገኛለች ፤ ይህን ሁሉ ግዙፍ የቆዳ ስፋት ከየት መጣ ? በሌላም በኩል
ከአፋር ተነጥቆ ወደ ትግራይ የትግራይ ግዛት ነው ተብሎ የገባ ሰፊ መሬት አለ ፤ ያ ሰፊ ለም መሬት ጫካው ተራራው ወንዞቹ
ከአማራው ህዝብ የተነጠቀ ነው ።በጉልበትህ ተማምነህ የአማራው ህዝብ ተወልዶ ያደገበት ስንት ዘመናት በነዋሪነቱ
ያስቆጠረው ኢትዮጵያዊ ዜጋ ተባሮ ለስደትና መከራ ተዳርጎ ፤ማንነቱ ተነጥቆ በስቃይና በእንግልት ውስጥ ይገኛል ፤ በደ ft ብ
ወሎም ይህ ነው የደረሰው ፤የወሎ ህዝብም በስቃይና ችግር ይገኛል፤ጎጃምም በጣም ሰፊ መሬትዋ ተነጥቃ የትግራይ ግዛት
ቤንሻንጉል ጉመዝ ደርሰዋል ፤ ታላቅዋ ትግራይ ከታች ያለውን ካርታዋን ተመልክተን ኢትዮጵያዊ ሁሉ ውሳኔው ያሳርፍበት።
ወያኔ የሕዝብ አንድነትን እየበተነ ሃገርን በማፍርረስ የራሱ የትግራይ ግዛት ለማጠናከር ብሎም የሃገርን አንድነት በማፍረስ
ሕዝብን እርስ በርሱ እልቂት እንዲፈጥር ማድረግ ዋናው ስትራቴጂውና እቅዱ ነው።
ቅኝ                                                                                                                      ገዢው

ህወሓት

 
 

አጋጣሚውን በመ ጠቀም የኢትዮጵያን ሕዝብ በዘር፣ በሃይማኖት፣ በቋንቋ ወዘተ እየከፋፈለ እቅዱን በተግባር ላይ
እፈፅመዋለሁ ጉልበት አለኝ ለሚለው ስንኩል አስተሳሰ ft፤ የኢትዮጵያን ህዝብ ብርታትና ጥንካሬም ዛሬ እያየው ነው  ።
ህወሓት መውረርና መስፋፋት የጀመረው ከ 1967 ጀምሮ ነው። በ 1968 የበተኑት ፕሮግራማቸው የትግራይ መንግስት
የማቋቋም ፍላጎታቸው የሚያረጋግጥ ነው።ጊዜው እየጠበቁ ናቸው ።

ወያኔዎች ሳይቀድሙን እንቅደማቸው የማስፋፋቱን ሂደትም በፍጥነት ማካሄድ አለብን ፤የሚል ፍልስፍናቸው ከትግሉ ጊዜ
ይዘዉት የመጡ ነው ፤ ። ለዚህ ዓላም እውን መሆን ሕዝ ft ን የመበታተን እቅድ በግልጽ ያረጋገጠ ሰነድ ነው።ወረራ
ሲፈፅሙም ኗሪውን ሕዝብ ማጥፋት አለብህ። ለመስፋፋቱ አመቺ ሁኔታ ለመፍጠር ኗሪውን ማፈናቀል፣ መግደልና ማጥፋት
ትፈጽማለህ። በሰሜን ጎንደር የሆነውም ይኸው ነበር። ገና ከ 1969 ጀምሮ፤ ጠንከር ባለ መልኩ ደግሞ ከታህሳሥ 1972
ጀምሮ የህወሓት መሪዎች ወልቃይትን በሙሉ በአረጋዊ በርሄና ስብሃት ነጋ የሚመራ፣ ጠገዴን በሙሉ ደግሞ በግደይ
ዘርአጽዮን እና አባይ ፀሃዬ የሚመራ፣ ጠለምትን በሙሉ ተባባሪነት ሰራዊታቸውን አስከትለውና በስየ አብርሃ፣ ሀየሎም
አርአያ፣ ታደሰ ወረደ ወዘተ ተጠናክረው የሰሜን ጎንደርን ሕዝብ ፈጁት። የዚህ ወረራ አላማ መስፋፋትና የአማራውን ሕዝብ
ዘር ማጥፋት ነበር። የሰሜኑን ወረራ ተከትሎ ትግራይ ተስፋለች። የወልቃይት፣ ጠገዴ፣ ጠለምት፣ ቃፍታና የሁመራ ባለቤት
ሆነች። የህወሓት መሪዎች በሕዝ ft ላይ ጥቃት ሲፈጽሙ የሰሜን ጎንደር ህዝብ ሃይሉን በማስተባበር እስከመጨረሻው ድረስ
ወያኔን በመዋጋት ጀግንነቱን በሚያኮራ ሁኔታ በማሳየት ወያኔ ላይ ትልቅ ኪሳራ አድርሶበታል። ለጊዜው የመስፋፋት
እቅዳቸው እንዳሰ ft ት ሙሉ በሙሉ ሳይሳካ ቢቀረም፣ ወያኔ በለስ ቀንቶት  በግንቦት ወር 1983 ካለምንም ችግር
ኢትዮጵያን በቅኝ ግዛቱ ስር አደረገ። በትረ ስልጣኑን እንደያዙም አላማችወን ከግብ ለማድረስ በመላው ኢትዮጵያ የጥፋት
ዘመቻቸውን አጧጧፉት። አማራውን ከየሚገኝበት ክፍለ ሃገር ማሳደድ፣ መግደልና ማፈናቀል ቀጠሉ።ህወሓትም
መስፋፋቱን ለመቀጠል፣ የአማራ ህዝብ አዳከሙት ፤ወያኔ ስልጣኑ በማደላደል ቀደም ሲል ሰሜን ጎንደር በመቀጠልም ፣ ላይ
አርማጮሆ፣ ታች አርማጮሆ፣ ቤኒሻንጉል ጕሙዝን በሙሉ፣ እስከ አሶሳ ታንጎ መጨረሻ ዳርቻ ምእራብ ወለጋን ጨምሮ
አዋሰኑ (ካርታውን ይመልከቱ)። የትግራይ መሬት ነው ብሎ ወደ ትግራይ እያካለው ይገኛል ።ጥንታዊው የቦታዎቹ ስም
በመለወጥ የትግርኛ ስምም በመስጠ ት ወረራውና መስፋፋቱ እያፋጠነው ይገኛል ።

ተስፋፊው ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ወይም የትግራይ ነጻነት አውጪ ድርጅት የትግራይን መንግስት
እመሰርታለሁ ብሎ በወጣበት ጊዜ የሰሜን ጎንደር፣ ወልቃይት፣ ጠገዴ፣ ጠለምት፣ ቃፍታ፣ ሁመራ፣ ከሰሜን ወሎ ደግሞ
ራያን ቆቦ፣ ወልዲያ፣ አፍላ ደራ፣ እስከ አለውሃ ምላሽ በፕሮግራሙ አካትቶ በረሃ የወጣው ወያኔ ዛሬ በይበልጥ ተስፋፍቶ
ወደታች ወረደውን ወረራ በማስፋት ፤ ባለቤት የሆነው ህዝብን በማፈናቀል በመግደል በማሰር ሰቆቃ ግፍ እየፈጸመ ያለው
ህ.ወ.ሓ.ት. ፤ ኢትዮጵያን አዳክሞ ፤የህዝ ft ን አንድነት ኢትዮጵያዊነት ፤የአንድነት ታሪኩን አዳክሞ ፤ለጥንታዊ ባእዳን
ጠላቶችዋን፤ የሰጣችሁን አደራ እየፈጸም ነን ደስ ይበላቹህ እያለ ነው ። ሱዳንም የምትመኘው የኢትዮጵያ መሬት
በህ.ወ.ሓ.ት. ገጸ በረከትነት አገኘች ፤ይዛለች። ግብፅም የአባይ ወንዝ ባለቤትነቱ ፈላጭ ቆራጭ ለመሆን እየተቃረበኩ ነኝ
ትላለች ፤ የኢትዮጵያ መዳረሻ የት ይሆን? የሚታዩ በመሬት ያሉ ግልፅ አሳማኝ ተስፋዎች ግን ይታያሉ ፤ኢትዮጵያ እድሜ
ለልጆችዋ አትወድቅም አትበታተንም ፤በልጆችዋ ጥንካሬና መስዋእትነት ትነሳለች ፤ጠላቶችዋን ሁሉም ታንበረክካቸው አለች
፤ በቁጥጥርዋ ሥር ይወድቃሉ ።ኢትዮጵያ ጠንክራ ጎልብታ ከወደቀችበት ትነስታ ፤ልጆችዋም የኢትዮጵያዊነታቸው መንፈስ
ይጎናጸፋሉ ፤ይህ ሁሉ የኛም ብርታት ይጠይቃል ።

የካርታው ቅርጽና አቀማመጥ ክ ft ር ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማሪያም ፣ የወያኔ አገዛዝና የኢትዮጵያ ወደፊት እጣ ብለው
ከጻፉት ፅሁፍ የተገኘ ነው። እዚህ ጽሁፋቸው ውስጥ ካርታው የትግራይ ግዛት መስፋፋት የሚገልጽ ሆኖ ፣ ከአፋር እና
ከኤርትራም አሰብን ያጠቃልላል። ካርታው በህወሓት የተዘጋጀ ነው። ይህን ያዘጋጁት የመስፋፋትና የመሬት ወረራ
ተግባራቸውን ከመጀመራቸው በፊት ነው። ሕዝ ft ን በጎሳ ከፋፍሎ እርስ በርሱ ማጋጨትና በመካከላችው ቅራኔ መፍጠር
ቀዳሚ አጀንዳቸው ሆኖ ። ለዚህም አላማቸው፣ ቅማንትና አማራን ማጋጨት፣ የቅማንት ህብረተሰብ አማራ አይደለንም ብሎ
ከጎንደር ጠቅላይ ግዛት ተገንጥሎ የራሱን ግዛት እንዲያቋቁም የመገፋፋት ተንኮል ላይ ተጠምደዋል። ይህ ህወሓት ምን ያህል
ጸረ-ኢትዮጵያ መሆኑን በግልጽ ያሳያል። ህወሃት ይህንን ጸረ-ኢትዮጵያ የሆነ ዘመቻ ቢያራምድም፣ የቅማንት ህብረተሰብ ግን
በጎንደሬነቱ የሚተማመን ሕዝብ ነው። ጎንደር የቅማንት ቅማንትም የጎንደር መሆኑን ያምኑበታል። ሕዝ ft በጋብቻ፣
በመዋለድና አብሮ ለብዙ ሺህ አመታት የኖረ የአማራ ሕዝብ ነው። የህወሓት ሕዝብን ከሕዝብ የመከፋፈሉ ተግባር በቅማንት
ሕዝብ ላይ ብቻ የተፈጸመ ድርጊት አይደለም። በአፋር፣ በጋምቤላ ወዘተ ሕዝብ

ላይም የተፈጸመና በመፋጸም ላይ ያለ ድርጊት ነው።፤የዚህ ጎጠኛና ፋሽሽት ሽብርተኛ ወያኔ የመሬት መስፋፋት ብቻ ያተኮረ
ሳይሆን ወያኔ በሚያዘጋጀው የተንኮል ዘዴ ህዝብን እርስ በራሱ ደም እንዲቃባ በጠላትነት በመጠራጠር እንዲኖር ፤የህንንም
በማድረገ የህ.ወ.ሓ.ት. የሥልጣን ማራዘም ዕድሜ ለማግኘት ነው ።በካርታው ውስጥ የተካተቱ ወደ ትግራይ የሚጠቀለሉ
ደባርቅ ፤አዲ አርቃይ ፤በየዳ ፤ጃናሞራ ፤ ላይ አርማጮህ ፤ በስተ ምእራ ft ም መተማ ፤ቋራ ፤ታች አርማጮህ ።
በሃገሪቱ ወስጥ ህ.ወ.ሓ.ት. በየቦታው የሚያካሂደው ያለ መስፋፋት ለም መሬቶችን፣ የማእድን ስፍራዎችን፣ የሃገር ኢኮኖሚ
ተቆጣጥሮ ወዘተ ወደ ትግራይ ማካለል የሚያካሂደው ያለ ፤ በመጨረሻ ውድቀቱ ሲደርስ ታላቂቷን የትግራይን መንግሥት    
ለመመስረት የቅድመ ዝግጅት ሥራው መሆኑ  አመላካች ነው።የወያኔ መሪዎቹ ቢያቅዱም ተግባራዊነቱ ግን ተፈጻሚነት
የለዉም ፤ዘራፊ ተስፋፊ መሬት ነጣቂ በሰፊው ህዝብ ክንድ ይደመሰሳል ፤በዚህ ዓለም ከባድ ሃይልና ጉልበት ያለው ህዝብ
ብቻ ነው ።ተወልዶ ያደገበት መሬት ተነጥቆ የሚተኛ አማራ ፤አኦሮሞ፤ወላታ ፤አፋር፤ ከምባታ ወ.ዘ.ተ.የለም ። ወያኔ
ያቀደው ዕቅድ ይሳካል ብሎ የሚያምን ካለ ስህተት ነው ፤ወያኔ ከማን በልጦ ጎልብቶ ነውና ፤ ፋሽሽቱ ፤ሽብርተኛው ወያኔ
በትእቢት የሰከር በያዘው መሳሪ የሚደነፋ አጉል ሽብርተኛ ነው ፤ ከኢትዮጵያ ህዝብ የአፀፋው ምላሽ ያገኛል ።ይህ ደግሞ
የሁሉ ኢትዮጵያዊ እምነትና ህዝባዊ የስትራተጂ የሃላፊነት ግዴታ ነው ። አእምሮ ሰንካላው ወያኔ ግን ለጊዜው እንደኔ ማን
ቢሊም ይህ የፋሽሽቶች ባህሪን መገለጫ ። አወዳደቁ ግን ተሰባብሮ የማይነሳ በአስቃቂና ክፉ ውድቀት ይወድቃል ።

ህወሓት ገና ኢትዮጵያን ክግንቦት ወር 1983 ዓ.ም ጀምሮ መግዛት ከመጀመሩ በፊት በአሜሪካ መሪነት በለንደን የደርግ
መንግሥትን ለማግለል የተደረገው የሰላም ድርድር ህወሓትን ወደ ሥልጣን ለማምጣት የተሠራ ዘዴ ነው። ኤርትራ
እንድትገነጠል፣ ተገንጥላም በኢሳያስ አፈወርቂ የሚመራ መንግሥት፣ ኢትዮጵያ ደግሞ በመለስ ዜናዊ የሚመራ መንግሥት
እንዲመሰረት ፈቅደው ያደረጉት ጉዳይ ነው። አስቀድሞ ግን ኢትዮጵያ ሰፊ አገር ስለሆነች የባሕር በር ያስፈልጋታል፣ ስለዚህ
አሰብ ወደ ኢትዮጵያ ተካቷል የሚለ ውሳኔ ተሰጥቶ ነበር። ይህንን ሃሳብ አቶ ኢሳያስ አፈወርቂም የተስማማበት ጉዳይ ነበር።
መለስ ዜናዊ ግን ጠንከር አድርጎ በሄርማን ኮኸን የቀረበውን የአሰብ ወደ ኢትዮጵያ መካለል ትክክል አይደለም በማለት
አጥብቆ ተቃወመው ። እንዲያውም ስብሰባውን ረግጦ ሲወጣ አብርውት የነበሩት የህወሓት አመራርና አባላት፣ ሥዩም

መስፍን እና ብርሃነ ገብረክርስቶስ፤ አሰፋ ማሞ ሃሳ ft ን በማውገዝ ተከትለውት ወጡ። አሜሪካዊው የስብሰባው መሪም
በድርጊቱ ግራ ተጋ ft። መለስ ዜናዊ እና አባሎቹ ፤ ኢትዮጵያ የባህር በር አያስፈልጋትም ከፈለግን ከሌሎች ሃገራት የባህር
ወደብ ተከራይተን ለመጠቀም እንችላለን ሞምባሳም አለን ሲል ፤ አደራዳሪው ከሌሎች አባሎቻቸው ጋር በመነጋገር አሰብን
ወደ ኤርትር ውስጥ እንድትካለል አደረጉ። የኢትዮጵያ የባህር በር ማጣት በዚሁ ተወሰነ ።ኢትዮጵያም የባህር በር የሌላት
ሃገር ዝግ ሃገርም ሆነች ፤በህ.ወ.ሓ.ት. ፍርድ ። ፀረ-ኢትዮጵያው መለስ ዜናዊም የተፈጠረውን ሁኔታ ትግራይ ለነበሩት
አመራር አባላት አስተላለፈ። በጊዜው ትግራይ የነበሩት የፖሊት ቢሮ አባላት፣ ስብሃት ነጋ፣ አባይ ፀሃየ፣ ስየ አብርሃ፣ ገብሩ
አስራት፣ ጻድቃን ገብረተንሳይ፣ አረጋሽ አዳነ፣ አውአሎም ወልዱ፣ ተወልደ ወልደማርያምና አርከበ እቁባይ ነበሩ። እንሱም፣
በስብሃት ነጋና በአባይ ፀሃየ እየተመሩ ከፍተኛ ተቃውሟቸውን ለሄርማን ኮኸን በሬዲዮ መገናኛ አሰሙ። ሰብሰባው ቀጥሎ፣
አሰብን በተመለከተ ወደ ኤርትራ ተካቷልና ሀሳባችሁን ንገሩን ሲሉ ሰብሳቢው ጠየቁ። መለስ ዜናዊ ተነስቶ፣ ኢትዮጵያ
የምትባል አገር የተፈጠረችው ክ 100 ዓመት በፊት በአፄ ምኒሊክ ነው፤ ኤርትራ የተፈጠረችው ግን ከኢትዮጵያ በጣም
ቀደም ብሎ ሲሆን ሰፊ ባለታሪክ አገር ነበረች፣ ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር የምትነጻጸር ሃገር አይደለችም ሲል ምስክርነቱን
ሰጠ። በመቀጠለም፣ ኢትዮጵያ የባህር በር ያልነበራት አገር ነበረች። ስለሆነም የአሰብ ጉዳይ ኢትዮጵያን አይመለከትም፤
አሰብ የኤርትራ ብቻ ነው ብሎ በተደጋጋሚ በመናገር ውሳኔው እንዲጸና አደረገ ።

ህወሓት ወያኔዎች ሲናገሩ፣ ኢትዮጵያ የባህር በር አያስፈልጋትም። ካስፈለገነም የጅ ft ቲን፣ የኬኒያን እና የሶማሌን ወደቦች
እንጠቀማለን ሲሉ የነበሩ፣ ዛሬ ደግሞ ኤርትራን ወረው አሰብን ለማስመለስና በካርታቸው ላይ

ከትግራይ ጋር አካለውታል። ኤርትራ ነፃ ሀገር ሁና የተባበሩ መንግሥታት ፤የአፍሪከ አንድነት ሙሉ አባል ናት በምን ሃይሉ
ነፃ ሃገር ሊወር ወሮም አሰብን ወደ ትግራይ ሊያካልል ይችላል መብቱስ ማን ሰጠው ፤አይችሉም ። እንደ ወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት
የመሰለ የኢትዮጵያ ደመኛ ጠላት ፤የትም አይደርስም ብለህ በንቀት ልታልፈው አይገባም ይህ ድርጊታቸው የህወሓት አመራር
ኢትዮጵያን በታትነው የትግራይ ዲሞክራሲያዊ ሪፓብሊክን ለመመስረት የታለመ እቅዳቸው ነው። ይህስ ማድረግ ይቻላል
ወይ ? ነው ጥያቄው? መልሱ የሚቻል አይደለም ነው። አሁን ያወጡት ካርታ ከጎንደር እስከ አሶሳ የወረሩት መሬት በተግባር
ሊወል አይችልም። ወልቃይት፣ ጠገዴ፣ ጠለምት፣ ቃፍታ፣ ሁመራ ወደቀድሞ ግዛታቸው ወደ ጎንደር ይመለሳሉ። የወሎም
እንደዚሁ። በኤርትራ ውስጥ የሚገኘው       አስብን ወደ ትግራይ ለማጠቃለልም ወያኔ ፈጽሞ አይችልም ። ይህ የወደ ፊት
ትልቅ ሥራ የኢትዮጵያ ህዝብ ሥራ ስለሆነ ፤ሽብርተኛው ፋሽሽት ወያኔ አይመለከተውም ፤ስለ ኢትዮጵያ ሁኔታም
የህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች ነበርና አሁንም በስልጣን ያሉ የመናገር መብት የላቸውም ;። ይህ የኢትዮጵያውያን ጉዳይ ብቻ ነው ።
ያሉት የሚያሳየውም የወያኔ ህወሓት ውድቀት መቃረ ft ን ብቻ ነው። ።ይህን ሁሉ ችግር የፈጠሩት ራሳቸው የወያኔው
መሪዎች እንጂ ሌላ ሰው የፈጠረው አይደልም ፤ ኢትዮጵያና ህዝብዋ ለማጥቃትና ለመጉዳት ።በተግባርም ስለስሩት ወያኔዎች
ኢትዮጵያ ለማጥቃት ደደቢት እንደወረዱ ኢትዮጵያ አዳክመ እንበታትናት ያሉቱም በፕሮግራማቸው ያሰፈሩት ሁሉ
ፈፅመዋል ፤እየፈፀሙም ናቸው ፤።ኤርትራ ነፃ ሃገር በአማራው የቅኝ አገዛዝ ቀንበር የወደቀች ሃገር እኛ የተ.ሓ.ህ.ት
ህ.ወ.ሓ.ት. ቅድምያ ትኩረት የምንሰጠው ከትግራይ ነፃ ማውጣት እኩል መሆኑን ተገንዝበን ለኤርትራም የምንከፍለው
መስዋእትነት ግዳጅ አለን ።ብለው ስላመኑበት ከ 1969 ዓ.ም ጀምሮ የትግራይ ወጣት ሴት ወንድ በኤርትራ  ከሻዕብያ ሳሕል
በረሃ አሰልፈውታል በዙም የትግራይ ወጣቶች ሞተዋል ፤የ 1974 ዓ.ም የቀይ ኮከብ ዘመቻ የተለየና ከባድ ዘመቻ ከመሆኑም
የተነሳ ከ 120000 ( ከአንድ መቶ ሃያ ሺህ ) አስከ 160000 ሺህ ወጣት የትግራይ ገበሬዎች  በዚሁ ጦርነት ተማግደው
ያለቁበት ወቅት ነው ፤ይህ ድርጊትም የትግራ ህዝብ በሚገባ የሚያውቀው ሃቅ ነው ፤ በትግራህዝብ ሁሉ ተቃውሞ የተነሳበት
ነው ፤ይህን ነገ ወያኔ ከመንበረ ሥልጣኑ ሲወገድ የትግራይ ህዝብ አቤቱታም የሚቀርብበት ነው ። ይህን ሁሉ ሰው ኤርትራ
ሂደው ከሻዕብያ ምሽግ ውስጥ ገብተው የሻዕብያ ሓራ ( ነፃ ) እንዲከላከሉና ፤ ደርግን እንዲደመስሡ ግዳጅ ተሰጥዋቸው
፤በየምሽጉ ወድቀው ቀርተዋል ።ከዚሁ ሁሉ አካለ ጎደሎ ሁነው የተመለሱ 1347 ታጋዮች በቻ ነበሩ ።እነዚሁም ሲመለሱ
አቀባበል ያደረግንላቸው ሙሉጌታ አልምሰገድና እኔ የዚሁ ፅሁፍ አቅራቢ ገብረመድህን አርአያ ነን ቦታው ተከዜ ወንዝ ዳርቻ
።ጥር ወር 1975 ። የዚሁ ሁሉም ተጠያቂዎችም ግንባር ቀደም አረጋዊ በርሄ ሲሆን ግደይ ዘራፅዮን ስብሃት ነጋ አባይ ጸሃየ
ሥዩም መስፍን መለስ ዜናዊ ።እነዚህ አመራሮች በዓመት ውስጥ ከስድስት ጊዜ በላይ ኤርትራ እየሄዱ ደጅ የሚጠኑበት ጊዜ
ነው የነበረው ።በተለይ ደግሞ አረጋዊ በርሄ ስብሃት ነጋ ግደይ ዘራጽዮን እነዚህ ተያይዘው ሳሕል በመጓዝ ከአቶ ኢሳያስ
አፈወርቅ ደጃፍ የማይለዩ ደጅ ጠኒ የነበሩ ናቸው ።ስለኤርትራ ሲዋጉና ሲጨነቁ የነበሩት እነዚ የወያኔ አመራር ናቸው ፤አሁን
ከኢሳያስ አፈወርቅ ስለተጣሉ ፤የለመዱት ጉርሻ ስላጡ ፤አሰብ የኤርትራ እንጂ የኢትዮጵያ አይደለም ኢትዮጵያ የባህር በር
የላትም ያሉት እነሱ እንጂ ኢሳያስ አፈወርቅ አይደለም ።ጠበቃ ሁነው የሚከራከሩ የወያኔ መሪዎች ናቸው ፤ ፤ከዚሁም
ተነስተው ኢትዮጵያን በሚያሳዝን ደረጃ አጠቁዋት ፤ ተጠቃችም ።የኢትዮጵያ ህዝብም ይፋረዳቸዋል ፤ገና ከኢትዮጵያ ህዝብ
የሚወርድባቹ የሲኦል ነበልባል ትቀምሱት አላቹህ ። ለፍርድም ትቀርባላቹህ ። በየአደባባዩ በገመድ ትሰቀላላቹህ ።ባልር
ጥቁር ታሪክ ናቹህ ።

እነዚህ እርማቸው የበሉ ከሃዲ አረሜኔ ጠላቶች ወራሪ ፋሽሽቶች ቅኝ ገዢዎች ኢትዮጵያን አፍርሰው የአንዲት ሏላዊት ሃገር
ሏላዊነትዋን አሳልፈው የሸጡ ለሱዳን የኢትዮጵያ በታሪካቸው የሚታወቁ ለምና ሰፊ መሬት ለጥቅማቸው የሸጡ ከሃዲ ባንዳ
ወራሪዎች አሁን ተመልሰው የሚናገሩት የጤንነት ሳይሆን የእብደት ንግራቸው ኢትዮጵያ የቀይ ባህር በርዋ ማስመለስ አለባት
የኢሳያስ አፈወርቅ መንግሥት መጣል አለበት እያሉ ለኢትዮጵያ ህዝብ ቅስቀሳቸው ጀምረዋል ፤ኤርትራ ከኢትዮጵያ ተገንጥላ
ነፃ የሆነችው  ከግንቦት ወር 1983 ዓ.ም . በተባበሩ መንግሥታት እውቅና ያገኘት ሃገር ፤የኢትዮጵያ ህዝብ የናንተ የእብዶች
ሃሳብ ሰምቶ ወደ አልሆነ ጦርነት አይገባም ፤ እናንተ ራሳችሁ የኢትዮጵያና የኢትዮጵያ ህዝብ ጠላትና ሽብርተኛ ፋሽሽት ቅኝ
ገዢዎች ናቹህ ፤ስለ ኢትዮጵያ ልታስ ft ና ልትቆሮቆሩ በህዝብ የተሰጣቹ መብትና ግዴታ የለም ። በህዝብ ያልተመረጠ ቅኝ
ገዢ
 

ህ.ወ.ሓ.ት. ይህን ሁሉ አንደ ዕብድ ውሻ የምትፈራጩት የምትቅበዘበዙት ያላችሁ ዕድሜያችሁ እያበቃ መሆኑ ተንሽ የዕድሜ
ማራዘሚያ ቀን ለማግኘት ብላቹህ ህዝብን ለማወናበድ ያሰባችሁ የሌባ ማተላይ ነው ፤የኢትዮጵያ ህዝብ ግን ከህፃን አስከ
ሽማግሌ ፀረ ህ.ወ.ሓ.ት. እና አበሮቹ ሁላቹህ ዳግም እንዳትነሱ ግባተ መሬት ሊከታቹ ተነስተዋ ፤የወያኔ ዕድሜ እያበቃለት
መሆኑ ወያኔዎች ተገንዘ ft ት ።እናንተ ግባተ መሬት ከገባቹ ፤የኢትዮጵያ ህዝብ ይበጀኛል ይጠቅመኛል ብሎ በሚያቋቁመው
መንግሥት ሁሉ የኢትዮጵያ ችግሮች ይፈታሉ ። ቅድሚያ የኢትዮጵያ ህዝብ ሥራና ተግባር ግን የወያኔ(የህዝባዊ ወያኔ
ሓርነት ትግራይ ) ሥርአት እና አሰስ ገሰሱ ለማስወገድ ትግሉን እያፋጠነ ነው የሚገኘው።”ዋዋዋ “ እያለ ያንዣብባል ጥቁር
አሞራው፤ በራሳቹህ ላይ ፤። በስንት ሚልዮን የሚቆጠር ህዝብ ያፈሰሳችሁት ንጹህ ደም እግዚአቢሄር ፊት ቁሞ አብየት እያለ
ነው ።

ህወሓት ገና ሲፈጠርና ወደ ትግሉ በረሃ ሳይወጣ አብሮት የተፈጠረ ባህሪያት አሉት። ትምክህት፣ ዘረኝነት፣ ጠባብነት፣
ውሸት፣ ሌብነት አስመሳይነት አጭበርባሪነት አደናጋሪነት ወዘተ የመሳሰሉ ቫይረስ የተሸከመ ድርጅት ነው። ከነዚህ በሽታዎች
የባሰ ደግሞ ፀረ-ኢትዮጵያ፣ ፀረ-ሕዝብ አንድነት፣ ወራሪና ተስፋፊ ሆኖ የተፈጠረ ድርጅት ነው። ኢትዮጵያዊነትን የተላበሰ
አንድ የህወሓት አመራር ፈልጎ ማግኘት አይቻልም። ከመጀመሪያ ትግሉን የመሰረቱ እስክ አሁን ያሉ መሪዎች ፀረ ኢትዮጵያ
ፀረ ህዝብ ባንዳዎች ናቸው ፤በተደጋጋሚ የተጠቀሱ አመራሮች ብናይ፣ ኢትዮጵያን እና ሕዝቧን ይጠላሉ። ሕዝ ft ን እና
አንድነቱን አንድላይ ያወግዛሉ። ስለዚህ፣ ህወሓት ማለት ፀረ-አገርና ፀረ-ሕዝብ የሆነ ሽብርተኛና ፋሽሽት ድረጅት ነው።የዚሁ
ድርጀት ዋናው መሳሪያው ደግሞ ግድያ ነው ፤ግድያው ማስፈፀሚያ ድግሞ የተለያዩ ዘዴዎች አሉት ።

በዚች ዓለም ውስጥ እንደ ህወሓት አመራር ኢትዮጵያን የሚጠላና ታሪኳን የካደ የለም። ጣልያን እንኳን ኢትዮጵያን
በወረረበት ጊዜያቶች የኢትዮጵያን አስደናቂ ታሪክና ያለፉትን ገናና መሪዎቿን ጨምሮ አልካደችም። የህወሓት አመራር ግን
ገና ትግሉን ሳይጀምሩ ኢትዮጵያ በምኒሊክ ዘመነ መንግሥት የተፈጠረች አገርና ከ 100 ዓመት እድሜ ያልበለጠ አገር ናት
ይላሉ። የኢትዮጵያ አንድነትና ታሪክ በብዙዎች አጥንትና ደም የተገነባ የብዙ ሺህ ዓመት ባለታሪክ ነው። ወያኔ ሀወሕት
ይኽንን ታሪክ መካድና የማጥላላት ሥራውን የጀመረው  ክ 1964 ዓ.ም ጀምሮ ነው። ይህንን አስቀያሚ ክህደት
የሚያራምዱት ለበርካታ ጊዜ ካላይ የተጠቀሱት የፖሊት ቢሮ አመራሮች ናቸው። በወቅቱ ያዘጋጁእት በራሪ ወረቀት ‘ድምፃ
ብሄር ትግርይ’ (ቮይስ ኦፍ ትግራይ ኔሽን) በለው በጠሩት መጽሄታቸው ውስጥ ኢትዮጵያን እና ሕዝቧን ወንጅለዋል።
አሁንም በዚሁ እምነታቸው ቀጥለውበታል። የዚሁ ዋና አዘጋጆች የነብሩ አረጋዊ በርሄና ግደይ ዘራፅዮን ናቸው ; በወቅቱም
በህዝ ft ውግዘት ደርሶባቸዋል ፤እነዚህ ሰዎች ኢትዮጵያን ሲተነትንዋት እንደ ሃገር ሳይሆን እንደውዳቂ ft ቱቶ ረጋግጠው
ሲያጨማልቅዋት ሲታዩ በህዝብ ተረግመዋል ። ዛሬ ደግሞ ስው ማሳይ በሸንጎ ሆነው ስለኢትዮጵጵያ ተቆርቋሪ መስለው
ፊታቸው ሸፍነው ከኢትዮጵያውያን ጎን ተቀምጠው ስለ ሃገር ይናገራሉ ፤በደም የሚጠየቁ ።ሃገር ያፈረሱ ፤ የዘር ማጥፋት
ወንጀል የፈጸሙ ፤ሃገር የሸጡ ፤ኢትዮጵያን በዘር ብቋንቋ ከፋፍለው አሁን የደረሰችበት አስከፊ ደረጃ ያደረስዋት ናቸው ።

የህወሓት መሰረታዊ አቋሙ ኢትዮጵያን ለመበታተን ነው።ህዝብን ከፋፍለው ማቆምያ በሌለው የእርስ በርስ ግጭት ፈጥረው
ራስ በራሱ እንዲተላለቅና ህዝብ እንዲጠፋ ይህ ከሆነ ፤ ኢትዮጵያ ተዳክማ እንድትበታተን ነው ። ህ.ወ.ሓ.ት. ሲፈጠር ጀምሮ
በተለያዩ ዘዴዎች ይህን እያራምዱ የመጣ የመስፋፋት ዓላማው አሁንም በስፋት መስፋፋቱን ተግባራዊ በማድረግ ላይ ነው።
የኢትዮጵያ ሕዝብ ግን፣ በወያኔ ህወሓት ሴራ ሳይፈታ፣ አንድነቱን፣ ፍቅሩን እና ኢትዮጵያዊነቱን እያጠናከረና እያዳበረ
ይገኛል።
አርእስትዋን ለማጠቃለል ፤ ይህን ያህል የህ.ወ.ሓ.ት. የመስፋፋት ዓላማ ፤ሕገ ወጥ ወረራ ነው ፤ የወያኔ የመስፋፋት ዘመቻ
፤በስፋት የሚያካሂደው ያለ በአማራው መሬትና በአማራው ህዝብ ላይ ዘሩን እያጠፋ የሚደረግ ሲሆን የሚወረረው አማራ
ብቻ ሳይሆን ተወራሪው መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ነው ።ግዛቱ የኢትዮጵያ በመሆኑ ።ስለዚህ በሙሉ የኢትዮጵያ ህዝብ
ተባብሮ በወራሪው ህ.ወ.ሓ.ት ሰፊ ሃገራዊ ጥቃት ከፍቶ ወያኔን ላንዴና ለመጨረሻ ግብአተ መቃብሩ መክተት ግዴታው ነው
። ይህ የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ ፤መስፋፋትም ዓላማ ያለው ነው መደመር መቀስ አያስፈልገውም ፤ይህም ትግራይን
ገንጥሎ ሰፊ

የትግራይ መንግሥት ለማቋቋም የመጨረሻው  ግ ft ይህ ነው ። መለስ ዜናዊ በ 1984 ዓ . ም. በየካቲት ወር ድርጅቱ


የተመሰረተበት በዓል ለማክበር ከአዲስ አበባ ወደ ትግራይ ሂዶ በበዓሉ የተናገረው ፤እኛ የህ.ወ.ሓ.ት. ታጋዮች የሞትንለት
ዓላማ ደማችን ፈሶ አጥንታችን የከሰከስነው ትግራይን ለማልማትና ለማሳደግ ዘመናዊት ትግራይ ለመፍጠር እንጂ ለማንም
ብለን አይደለም ብሎ እቅጩን የተናገረበት ጊዜ ነው ።ይህ የመለስ ዜናዊ አነጋገር ቀስቱን ያነጣጠረው ፤አንድ ቀን ትግራይ
ከኢትዮጵያ ተገንጥላ የራስዋ መንግሥት ትመሰርታለች ነው ። ይህ የትግራይ መገንጠል በፕሮግራማቸው አስቀምጠው
ትግሉን እየመሩ የመጡት እነ አረጋዊ በርሄ፤ ግደይ ዘራጽዮን ፤ ስብሃት ነጋ፤ ፤ አባይ ጸሃየ፤ ሥዩም መስፍን፤ መለስ ዜናዊ፤
ቀጥሎም ገብሩ አስራት፤ ስየ አብርሃ፤ አውአሎም ወልዱ፤ አረጋሽ አዳነ ፤ አርከበ ዕቁባይ፤ቀጥሎም ሃለቃ ፀጋይ በርሄ፤ አባዲ
ዘሞ ፤ቴድሮስ ሓጎስ ፤ አሁንም የህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች 1 አባይ ወልዱ 2 ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል 3 አዲስ ዓለም ባሌማ 4
ጌታቸው አሰፋ 5 ቴድሮስ አድሃኖም 6 አዜብ መስፍን 7 በየነ ምክሩ 8 ፈትለወርቅ ገ/እግዚሄር 9 ዓለም ገ/ዋህድ ሌሎቹም
ከአንድ መሪ ወደ ተከታዩ መሪ እየተላለፈ የመጣ የዓላማቸው መርሃ ግብር ነው ።ስለዚህ ከዚሁ የአቋም ፖሊሲ ተነስተው
ኢትዮጵያን በታትነው ፤በተስፋፊነት በወረራ የያዙት ሰፊና ለም መሬት ይዘው ትግራይ ገንጥለው ፤ <« የትግራይ
ዲሞክራቲክ ሪፓብሊክ መንግሥት >›ለማቋቋም በጥድፍያና በመረባረብ የሚገኙት ።ይህ ነው የህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች
የፖሊሲ እና የአቋም የመጨረሻ ግባቸው ።

  የህወሓት አመራር በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ የፈጸመው ወንጀል    


በመጀሪያው ገጽ እንዳስቀመጥኩት፣ ‘በዝሆን ላይ የሚጮህ እብድ ውሻ ነው’ ያልኩት ያለምክንያት አይደለም”። ዛሬ
ኢትዮጵያዊ ሁሉ ህወሓት ማን እንደሆነ፣ የተፈጠረበትን ምክንያት፣ የወደፊት እቅዱን፣ የፈጸማቸውን አስከፊ የወንጀል
ድርጊቶች፣ ኢትዮጵያን የማዳከም ጥረት፣ ሃገር ለመበተን ያልውን እቅድ ወዘተ በዝርዝር የሚያውቀውና የሚተነትን
ኢትዮጵያዊ ህዝብ ነው። የወያኔ አመራር ዘረኛ ስርዓቱን በፍለገው መንገድ ሊያስኬደው አይችልም ሕዝብንም ከእንግዲህ
ልያታልል አይችለም የሆነ ይሁን የህ.ወ.ሓ.ት ገዢ አፓርታይድ ስርአት የሚናገረው የሚሰራው በኢትዮጵያ ህዝብ ተቀባይነት
የለውም .። እየዋሸን የስልጣን እድሜአችንን እናራዝማለን ማለቱ ከቀቢጸ ተስፋ የመነጨ ነው። እምቢ ለወያኔ ህወሓት ብሎ
ያመጸው ሕዝብና የተነሳውን ሕዝባዊ አመጽ ትግል ሊያቆመው ፈፅሞ አይችልም። የኢትዮጵያ ሕዝብ ትግል ሁለገብ ትግል
ነው። በኢትዮጵያ አንድነትና ሉዓላዊነት ፤የነፃነት ትግል ነው። በትጥቅ ትግሉ ላይ የተሰማሩ የነፃነት አርበኞችም የህዝ ft
አካል ናቸው ሃይልና ብርታቱም የነሱ ነው ፤በመሆኑም ወያኔ ህወሓትን ተሸንፎ መቃብሩ ውስጥ መግባቱ የማይቀርለት ነው
። ገበሬውና ይከተማው ሕዝብም እምቢ ለወያኔ ዘረኛና ከፋፋይ ፋሽስት አንገዛም በማለት ውጤታማ ሰላማዊ ትግል
ተሰማርቶ የወያኔን ኢኮኖሚ እያሽመደመደው ይገኛል። እነዚህ ጣምራ ትግሎች ወያኔን አዳክመውታል፣ ግብአተ መሬቱን
አቃርበውታል።
የህወሓት ባህሪያት ቀደም ብለው ተጠቅሰዋል። የህወሓት ፀረ-ዲሞክራሲ ባህሪው ወደ እብድ ውሻነት ለውጦታል። ከዚህ
እብድ ውሻ ጋር በውይይት መድረክ ተቀምጦ በመወያያት ማንነቱን ማስለወጥና ሥልጣኑን ለሕዝብ ያስረክባል የሚሉ
ድርጅቶች ወይም ግለሰቦች ካሉ እጅጉን ተሳስተዋል። ወያኔ የማይለወጥና የማይሻሻል አእምሮ ስንኩል ነው። ኢትዮጵያን እና
ሕዝቧን ለማዳን የተጀመረውን ትግል አጠናክሮ በአንድነት ህዋሓትን ወደማይቀረው ግብአት መሬቱ ማስገባቱ አማራጭ
የሌለው ግዴታ መሆን አለበት። የህ.ወ.ሓ.ት. የቀድሞዎቹና የዛሬው ያሉትን አመራሮች ባላቸው የታጠቁት መሳሪያ
የሚተማመኑ ፤ሌላ መተማመኛ ካርዳቸው እንግሊዝና አሜሪካ ናቸው ፤ይህን ሁሉ ዋጋ የለውም ፤የኢትዮጵያ ህዝብ ትግል
ደግሞ ፤ህዝባዊ ትግል ነው ፤የመሳሪያ ብዛት የመሳሪያ ጋጋታ ፤ለህዝብ ሃይል ሊገድበው አይችልም ። የጠላት ሃገራት
ከወያኔው ጎን መቆም ፤ትግሉ መራራና መስዋእትነትን የሚጠይቅ ያደርገዋል እንጂ ፤ተሸናፊው ተማራኪው ወዳቂው ወያኔ
ህ.ወ.ሓ.ት ነው ። የኢትዮጵያ ህዝብ የጀመረው ህዝባዊ ትግል ሊሰብረው ሊያሸንፈው ፍጹም አይችልም ፤አሸናፊው ፤ድሉን
የሚቀዳጀው የኢትዮጵያ ህዝብ ትግል ብቻ ነው ።

   የህ.ወ.ሓ.ት. መስራቶች ዋናዎች ከየት መጡ ፤እንዴትስ ተሰባሰ ft፤

የህ.ወ.ሓ.ት. አመጣጥ ቀደም በማለት ሰባቱ መስራቶቹ ከላይ የተገለጹ ናቸው ።ከነዚህም ውስጥ አጋአዚ ገሰስ ራሳቸው
መሪዎቹ የገደሉት ነው ፤ሌላው ሃይሉ መንደሻ በ 1968 ዓ.ም መጨረሻ ከነሱ ከድቶ እጁን ለጀብሃ ( ተጋድሎ ሓርነት
ኤርትራ ) በመስጠት ከትግሉ ሜዳ ወጣ ፤ጠፍቶም በሱዳን አድርጎ አሜሪካ ገባ ።አሁን የቀሩት አምስት አመራር ሲሆኑ ፤
እነሱም 1 አረጋዊ በርሄ 2 ስብሃት ነጋ 3 አባይ ጸሃየ  4 ግደይ ዘራፅዮን 5 ሥዩም መስፍን ናቸው ። ድርጅቱም በዋናነት
የሚመራው        በአረጋዊ በርሄ ነው። መለስ ዜናዊ እና ስብሃት ነጋን አረጋዊ በርሄ የነብስ አባታቸው ነው ። በወቅቱ
የነበረው ታጋይ መለስና ስብሃይን አያምናቸውም ይጠላቸዋል ፤እነሱም ከባድ ስጋት ያሳደሩበት ወቅት ነው ።ለማኝናውም
ማንነታቸውን ባጭሩ ላቅርበው ።

 መለስ ዜናዊ ማን ነው ፤   


 

ህ.ወ.ሓ.ት.በግንቦት 20/1983 ዓ.ም ኢትዮጵያን ወሮ በቅኝ ግዛት መዳፍ እጁን ኢትዮጵያን ከተቆጣጠረ ጀምሮ በየ ቦታው
በሄድክበት ስለ መለስ ጀግንነት የጦርነት አመራር ችሎታው የጦርነት እስትራቴጂ ሊቅ፤ በታንክ እየተዋጋ በአንድ እጁ ሲዋጋ
በአንድ እጁ መፃህፍት እያገላበጠ ጦርነቱን ለድል የሚያበቃ ፤በዚች ዓለም ያልተፈጠረ ያልታየ ጀግና ከትግራይ ተፈጠረ
እየተባለ ከንቱ ውዳሴ ሲወደስለት ከበሮ ሲደለቅለት አይተናል ። የሚያሳዝኑ ይህን በባዶ ሃዋሁው የሚለፍፉ ሰዎች ፤እነዚህ
አድማቂዎች የራሳቸው ጤንነትም አጠያያቂ ነው ፤ ምክንያቱም መለስ ዜናዊ ማን ነው? የሚለውን ጥያቄ ሊመልሱም
አይችሉም።

መለስ ዜናዊ የመናገር ችሎታ አለው ፤ወላጅ አባቱ ዜናዊ አስረስም ሙልጭ ያለ ተናጋሪ ወስላት ነው ፤ያላየው ያልሰማው
፤እንዳየ እንደሰማ አስመስሎ የሚናገር ውሸታም መሆኑ ህዝብ የመሰከረለት አስመሳይ ውሸታም የሚወዳደረው የለም ።
መለስ ዜናዊም የወላጅ አባቱ ባህሪያት የወረሰ የዜናዊ አስረስ ልጅ በው ።ከመለስ ዜናዊ አብረን ለብዙ ዓመታት በረሃ ገብተን
ታግለናል መጻህፍትም ያገላብጣል ነገር ግን ለእለቱ የሚጠቅሙት ካልሆነ በስተቀር ርቆ አይሄድም ፤ይጽፋልም አሁኑም ለጊዜ
የሚጠቅሙት ብቻ ይመርጣል ፤የሚመርጣቸውም ለማደናገር በቂ ናቸው ብሎ ካመነባቸው ይጠቀምባቸዋል ለሁሉም
ይደርሳል ።

መለስ ዜናዊ በሚያደርጋቸው ንግግሮች ሁሉ አስቀድሞ ውሸትና ማስመሰል በማርና ቅቤ ተለውሰው ለሰሚውም እውነት ወደ
ተግባር የሚለወጡ በማስመሰል ፤ውስጡ ግን ባዶ ጠብ የምትል እውነታ የሌለበት የውሸት ዲስኩሩ በሚድያም ሆነ በፅሁፍ
ያሰረጫል ግን ሃቅነት የሌለው የውሸት ተስፋ ማደናገሪያ ነው ።

መለስ ዜናዊ ትልቁ ችሎታው በውሸት እና በማስመሰል የፈጠራ ችሎታው የሚወዳደረው የለም ይችልበታ ዘዴው ብልሃቱ
አቀነባበሩ ያውቅበታል በዚሁ ብቃቱም ሰው አሳምኖ ሙርከኛ ያደርገዋል ።ይህ ለጊዜው ያገኘው ድል ፤ጊዜና ወቅት
ቢወስድም የተናገረው የሰጠው ተስፋ ሁሉ በሙሉ ውጤት አልባ ባዶ ናቸው ፤ ምክንያቱም በውሸትና በማስመሰል
የምትናገረው የምትንቀሳቀሰው በአሸዋ ላይ የተገነባ በተጨባጭ ፍሬ የሌለው በናኝ የውሸት ነው ።

የመለስ ዜናዊ ትውልድ እና እድገት _፟መለስ ዜናዊ ትውልዱ ኤርትራዊ ነው ፤1/4 አንድ /አራተኛ አድዋ በሴት አያቱ ትውልድ
አለው ። ወልጅ አባቱ ዜናዊ አስረስ ይባላል የሹምባሽ አስረስ ተሰማ የጣልያኑ ባንዳ ልጅ ፤ ራሱም ባንዳ የጣልያን አሽከር
።የመለስ ዜናዊ ወላጅ እናት ው/ሮ አለማሽ ወልደሉዑል ይባላሉ እንደባላቸው ሙሉ ቤተ ስቦቻቸው የጣልያን ባንዳዎች
ናቸው ። ስለዚህ መለስ ዜናዊ ከዚህ ቤተ ሰብ የተወለድ ተወልዶም የመጣ ነው ።ከዚሁ ዓይነት ቤተሰብ የመጣም ፀረ
ኢትዮጵያ መሆን ደሙ ያስገድደዋል ። እኔ የዚሁ ፅሁፍ አቅራቢ ፤ከመለስ ዜናዊ በጣም የምንቀራረብ ፤ጥሩ ጓደኝነት በትግሉ
ወቅት ነበረን ፡ከዚሁ በመነሳት የነበረው ተፈጥራዊ ባህሪ ፤በተገቢው አውቀዋለሁ ።

ልጅ የአባቱን ባሪይ ይወርሳል፤ የሚል የአባቶቻችን አነጋገር ትክክል ነው ፤ አንድ ኡነተኛ ታሪክ ላቅርብ ። በ 1952 ዓ.ም.
ዓድዋ አውራጃ ፍ/ቤት ዜናዊ አስረስ ለምስክርነት ተጠርቶ ፤የውሸት ምስክርነት በመመስከሩ

ፍ/ቤቱ የ 3 (ሶስት )ወር እስራት ፈርዶበት በማንኛው የመንግሥት መ/ቤት ለምስክርነት እድሜ ልኩ እንዳይፈለግ የሰጠው
ብይን በዓድዋ አውራጃ ፍ/ቤት [በዓድዋ አውራጃ ፖሊስ ጽ/ቤት የሚገኝ ማስረጃ ነው ።

ወያኔዎች አውጥተው ካላጠፉት ። መለስ ዜናዊም ከወላጅ አባቱ የውረሰው ብዙ ነው ።

የመለስ ዜናዊ ባህሪያት>>ውሸታም ፤ ፈሪ ፤ አስመሳይ ፤ አጭበርባሪ ፤በጣም ተንኮለኛ መሰሪ ፤ቂመኛ ፤ ገዳይ ፤ ፀረ
ኢትዮጵያ ሏላዊነት፤ ፀረ ህዝብ ፤ከፉ ዘረኛ ፤ ሌባ ፤ ሽብርተኛ ፤ ዘራፊ ቀማኛ ፤ እልም ያለ ፀረ አማራ  100%ከዚሁም
ይበልጣል፤ ወ.ዘ.ተ.።

የመለስ ዜናዊ እውቀትም ችሎታም በተመለከተ ፤መለስ ዜናዊ ጥልቅ እውቀት ችሎታም የለውም እውቀትና ችሎታ ለማግኘት
መማር የግድ ይላል ፤መለስ ዜናዊ በእርግጥ በቀ.ኃ.ሥ.ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዓመት ተምሮ በ 1967 ዓ.ም በረሃ ወጣ
፤ይህም የተማረ ነው አትለዉም ፤ሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቁ ብቻ ያረጋግጣል ፤ስለሆነም መለስ ዜናዊ ፤የትምህርት ደረጃው
አነስተኛ ነው እውቀትም ብቃትም ትምህርትም የለውም ።አዶልፍ ሂትለርም እንድዚሁ ነበር ።
መለስ ዜናዊ ትልቁ ችሎታው ፤« ውሸት+ማስመሰል+ ማጭበርበር » እነዚህን በአንድ ላይ አደባልቆ ደመሮ

+ቤት ካለምሶሶ ያቆማል ፤ምንም ያልተገነባ ቤት በባዶ ሜዳ እልም ያለ ያጌጠ ያሸበረቀ አዳራሽ እንደገነባ አድርጎ ያሳያሃል
፤ይህም ትልቅ የማጭበርበር ስጦታ ነው ፤ብንለውም የኋላ ኋላ ግን የሚያስከትለው ተሰባብሮ ውድቀት ነው ። በውሸት
በማጭበርበር በማስመሰል የምትጓዘው የውሸት የአሸዋ አስፋልት ክምር ተንዶ እዛው አንተና ተከታዮችህ ደምሮ ተቀብረህ
ትጠፋልህ ። መለስ ዜናዊም በዚሁ የባዶ አሸዋ ክምር ሲዋልል የኖረ ሬሣ ነበረ ።ጣልያኖች ይዋሻሉ ይባላል ፤የመለስ
ቤተሰብም ይህን መውረሳቸው እይቀርም በምን ብንልም ዘር መንዘሩ ሁሉ በአባቱ በእናቱ የጣልያን አሽከሮችና ባንዳዎች
በመሆናቸው የፋሽሽት ጣልያን ባህሪ ይወርሳሉ ፤መለስ ዚናዊም ይህን ወረሰ ። ውሸታም ፀረ እትዮጵያ መቀኛ ፤ደመኛ ፀረ
ኢትዮጵያ ህዝብ ሆኖ የመጣው ።

መለስ ዜናዊ ==የህ.ወ.ሓ.ት ነባር ታጋይ ነው። ፤መስራች ግን አልነበረም። ህ.ወ.ሓ.ት የመሰረተው አረጋዊ በርሄ ነው
።መለስም ደደቢት ውስጥ ተቀላቀለ ፤የካቲት ወር 11 ቀን 1967 ዓ.ም ተ.ሓ.ህ.ት. (ተጋድሎ ሓርነት ህዝቢ ትግራይ) ተብሎ
ሲመሰረት ግን እዛው ነበረ ፤ጠቅላላ የነበሩም 32 ታጋዮች ተሰባሰበው የነበሩበት ጊዜ ነው ።በወቅቱም ያጊዜ ለመለስ ዜናዊ
አልተመቸውም ነበር፤ርሃ ft ብርዱ የወባ በሽታው ተደራርበው የስነ ኧእምሮ ጭንቀት በስፋት ይታይበት ስለነበር ፤ወደ
ቤቱም እንዲመለስ የጠየቀበት ወቅት ነበር የሚሉም አመራር ታጋዮች ነበሩ፤ ይህም እውነት ነው ፤ አረጋዊ በርሄ አግባብቶ
ሃሳ ft ን እንዲለውጥ አደረገው ።ይህ ሃቅም ራሱ መለስ ለኔ ነግሮኛል ፤በበለጠም ተክሉ ሃዋዝ የድርጅቱ የደህንነት ሃላፊ ይህን
ነገር ስለዊያውቅ አጫውቶኛል ።

መለስ ዜናዊ ጦርነት አይወድም በእጅጉ በጣም ፈሪ ነው ። ለመጀመሪያ ጊዜ በጦርነት የተሳተፈው ዓድዋ ውስጥ የሚገኘው
ንግድ ባንክ ለመዝረፍ የብዙ ቀናት ጥናት ተካሂዶበት ፤ጥናቱ እንድተጠናቀቀ በአረጋዊ በርሄ የሚመራ ኦፐረሽን፤ መለስ
ዜናዊም እንደ ማእከላይ ኮሚቴ አባልነቱ፤ ባንኩ አጠገብ ሆኖ ታጋዮችን እንዲያስተባብር ተመድቦ ፤ ኦፐረሽኑ ይሳካል በለው
ያቀዱት ፤፤የሚጀመረውም ከለሊቱ በ 10 ሳአት ንጋቱ አካባቢ ተብሎ ፤ልክ ኦፐረሽኑ ሲጀመር ቶክሱም ሲከፈት መለስ ዜናዊ
በተፈጠረበት ፍርሃትና ድንጋጤ የተሰጠው ሃላፊነት ትቶ በመሸሽ  በታጋዩ ላይ ከባድ ኪሳራ ወደቀ ፤ ታጋዮቹ በየቦታው
ወደቁ በአብዛኛው ታጋዩ ሙቶ ( ተገድሎ ) ፤ ክፉኛ ቆስሎም በየጥጉ ወደቆ ፤መለስ ዜናዊ ግን ፤ከዓድዋ ከተማ የጀመረው
ሽሽቱ በእጁ ይዞት የነበረው ሬድዮ መገናኛ ዎኪ ቶኪ ጥሎ ፤በመሸሽ በእንዳማሪያም ሸዊቶ አድርጎ እገላ ( ገርሁስርናይ )ተገኘ
። በዚሁ አኦፐረሽን የተመድ ft ሃይሎች አራት ነበሩ ከእነዚህ በሂወት የተመለሱት ጥቂት ናቸው ፤የዓድዋ ነዋሪ ህዝብ በአይኑ
ስለተመለከተው በታጋዩ ለደረሰው እልቂት በጣም አሳዝኖት ነበር ፤ ጊዜው ግንቦት መጀመሪያ 1969 ዓ.ም .ነበር ።በዚሁ
ወቅት ይህን ሁሉ ታጋይ ሙትና ቁስለኛ ሆኖ ሳይመለስ የቀረው ፤በድርጅቱም የደረሰው ከባድ ኪሣራ በመለስ ዜናዊ
ምክንያት እንደሆ የድርጅቱ ታጋይ ሁሉ ከባድ ተቃውሞ ቢያስነሳም ፤እድሜ ለነብስ አባቱ አረጋዊ በርሄ የተጠየቀበት
አንዳችም ነገር የለም ። በድርጅቱ ሕግ መሰረት ከጦርነት ፈርቶ የሸሸ ፤ከጦርነት ያፈገፈገ የሚሰጠው ፍርድ ሞት ተብሎ
ተደንግጎ ፤በሕግ የሰፈረው በሌሎች ታጋዮች በተግባር እየተፈፀመ ፤በስንት መቶዎች የሚቆጠሩ ታጋዮች ፤ከጦርነት አፈግፍገሃ
፤ሸሽተሃል ፤

ቁጥቋጦ ወይ ድንጋይ ሥር ተደብቀህ ተገኝተሃል እየተባለ በብዛት ሲረሸንበት ( በጥይት ሲገደል ) ወቅት በመለስ ዜናዊ ላይ
አልሰራም ።የመለስ ዜናዊ የፍርሃት ሽሽት በዚሁም አላበቃም ፤ ነሓሴ ወር 1970 ዓ.ም. ከዓዲ ዳዕሮ ጦርነት  ፤  ሰኔ  ወር
1970 ዓ.ም ውጊያ ዕዳጋ ረ ft እ  ፤ ጥቀምት ወር 1971 ዓ.ም. ውጊያ ፈረስ ማይ
፤ መስከረም ወር 1971 ዓ.ም ጦርነት ማይቅነጣል      ፤በዙም ማንሳት ይቻላል ከእነዚህ የውጊያ ቀጠናዎች ፈርቶ የሸሸ
መለስ ዜናዊ እንጂ ሌላ አልነበረም ፤የዚሁ ሰው ዛሬ የጦር መሃንዲስ የደርግ ጦር ያሸነፈ ማርሻል ወ.ዘ.ተ. ሆዳሞችና
ለከርሳቸው ያደሩ የወያኔ አሽከሮችን ቅጥሮኞች ጌታቸው መለስ ዜናዊ ስንት ጉድ የተሸከመ ፈሪ ሽንታም መሆኑን የሚያውቁ
ያውቃሉ የማያውቁ ደግሞ የመለስ ዜናዊ ማንነት ይወቁት ።ይህ ሁሉ ፍርሃትና ሽሽት በመለስ ሲታይ የወቅቱ ፖሊት ቢሮ
ዳግም ወደ ጦርነት እንዳሄድ ወሰነለት ለመለስ ዜናዊም ትልቅ ድል ፈጠረለት ። መለስ ዜናዊ በቅርበት የማውቀው
እንዲያውም ካሉ በትግሉ አብረን በነበርንበት የጠበቀ ግኑኝነትና ፍቅር የነበረን ነበርን አሁን ያሉት ምድረ ሆድም ሸቃጭ
መለስ ከኔ በላይ አያውቁትም ፤ዛሬ በመለስ የሚያመልኩ ፤መለስ ማለት እኮ ፤የውጊያ አይሮፕላን ሲመጣ መሬት አፍዋን
ከፍታ ልትደብቀው የሚመኝ በዓለም ተወዳዳሪ የማይገኝለት ፈሪ ነው፤እንኳን ከደርግ ጦር ፊት ለፊት ጦርነት ሊገጥም ቀርቶ
የወያኔ ሠራዊትም ፊቱ አያውቀውም ፤መለስ የሚያውቁት እነ ሳሞራ ጻድቃን ሰዓረ ታደሰ ወረድ ወ.ዘ.ተ. ናቸው ፤ በተረፈ
የህ.ወ.ሓ.ት. ሰራዊት ፊቱም አይቶት አያውቀም መልስን አያውቅም እውነቱ ይህ ነው ።ለአረጋዊ በርሄ ሁሉ ያውቀዋል
በየግዳጁ ከስራዊቱ አይለይም ፤በማንኛውም ጊዜ ከሰራዊቱ አብሮ ስለሚንቀሳቀስ ።መለስ ዜናዊ ግን ይህን አድርጎት
አያውቅም ፤

መለስ ዜናዊ >አንባቢ ፀሃፊ ተማራማሪ ጠበብት የሚሉ ተስፈኞች አሉ ፤የመለስ ትምህርትና እውቀት ከላይ በመጠኑ
እንደተገለፀው ሲሆን መለስ ለመዋሽት ለማጭበርበር ለማስመሰል የሚጠቅሙት ህዝብ የሚያወናብድበት ህዝብ ለህዝብ
የሚያጋጭበት ተፈጥራዊ መሰሪነት አለው፤ በዚሁም ነው ህ.ወ.ሓ.ት. በስልጣን ኮረቻ በዥዋዥዌ ተንጠልጥሎ ያለው ፤ ይህ
ጭራቅ ስርአት ሌላው ምክንያትም ህ.ወ.ሓ.ት.ሲፈጠር ጀምሮ ህዝባዊነትያልተላበሰ ፤ ያልተፈጠረበት የባዕዳን አሽከር
የባዕዳን ዲቃላ ፀረ እትዮጵያና ፀረ ህዝብዋም ሆኖ የመጣው ፤የመለስ ሆነ የሌሎቹ ፖለቲካ በዚሁ የታጠረ ሆኖ ኢትዮጵያና
ህዝብዋ ማውደም ግንባር ቀደም ተግባራቸው ነው ፤።ይህ ደግሞ ግንባር ቀደም መሪው መለስ ዜናዊ ነው ።ፀረ ኢትዮጵያ
የውጭ ሃሎችም መለስን ይረዳሉ ።

ሌላው መለስ ዜናዊ በስፋት የሚታወቅበት >›መለስ ተንኮለኛ እና ከፋፋይ ነው ።ይህም ትግሉን ከተቀላቀለ ጀምሮ በተግባር
ሲጠቀምበት ተው ያለው የለም ፤አመራር ከአመራር ታጋይ ከታጋይ የመከፋፈል ዘዴው ሲጠቀም ፤በየእለቱ ታጋዮች መለስ
የሚሰራው ያለ ታጋዩን እየከፋፈለ እርስ በራሱ እንዲጠራጠር አለመተማን እየፈጠረብ ፤እንዴት አታርሙትም ይህ ሰው
በድርጅቱ አደጋ ይፈጥራል ፤ የሚል ተደጋጋሚ ሪፖርት የሚደርሰው አረጋዊ በርሄ ፤ሪፖርቱን በማጥላላት ይህ የራሳችሁ
ፈጠራ ውሽት ነው ፤እያለ ታጋዮችን እያሸማቀቀ እስከ መረሸን መግደል የደረሰበት ሁኔታ በሂወት ያለ ነባር ታጋይ
የሚያውቀው ሃቅ ነው ። በአመራርም እንደዚሁ ብዙ አመራሮች መለስ የሸረበው ተንኮል ከሃላፊነታቸው ተባረዋል ፤ገሰሰ
አየለ ( ስሑል

)የተገደለው ሸሸቢት በርሃ ፤ft ምበት በአዋአሎም ወልዱና በአሰፋ ማሞ የተረሸነው መለስ ዜናዊና ስብሃት ነጋ በሸረ ft ት
ተንኮል ነው ። ። እድሜ ለአረጋዊ በርሄ መለስ ዜናዊ የፈለገው እየሰራ የህ.ወ.ሓ.ት. ኮከብ እየተባለ የመጣው ፤ውስጡ ግን
ባዶ ጣሳ ።መለስ ለራሱም ለአረጋዊ ከስንቱ ታጋይ ፤ነው ያጋጨው እንዲጠላ እንዲናቅ ያደረገው ፤መለስ ዜናዊ ነው ፤ ወዳጅ
የሚባል አያውቅም መለስ ዜናዊ ለራሱ የምትጠቅመው ካልሆነች ።

መለስ ዜናዊ በጣም የከረረ ጥላቻው በኢትዮጵያና በኢትዮጵያ ህዝብ ሁሉ መጠነ ሰፊ ትላቻን ቂም አለው ። ስብሃት ነጋም
፤በዚሁ ጥላቻና ቂም በቀል የተነሳም ገና ከትግሉ መነሻ ጀምረው በግልፅ ያንፀባርቁት ስለነበር ለድርጅቱ ሊቀ መንበር ለሆነው
አረጋዊ በርሄ በተደጋጋሚ ቢነገረው ፤በውሸት እነዚህ ሁለት ታጋዮች አትክሰሱ ለድርጅቱ በጣም ጠቃሚ ብዙ አስተዋጻኦ
የሚያበርክቱ ስለሆኑ እናንተ የሥልጣን ( በወቅቱ አነጋገር ፤የመዝነት ሠኞች ) ናችሁ ተብለው ክተወገዙ ብዙም አልቆዩም ፤
ከያሉበት በብስራት አማረ ተለቅመው ተረሽነው ተገደሉ
፤ እነዚሁም ከላይ የተጠቀሱ እነ እቁባዝጊ በየነ እነ ፍስሃ ገብረዋህድ ወ.ዘ.ተ. ናቸው ። የመለስ ባህሪያት በሌሎቹ አመራርም
የሚገኙ ናቸው ፤ሁሉ ከነ አረጋዊ በርሄ ጀምሮ እስከ አሁንው ስአት ያሉቱን የወያኔ

መሪዎች ኢትዮጵያ በመግዛት በስልጣን ላይ የሚገኙ ባህሪያት ነው ።ዛሬ ስልጣን ባኖራቸው የተባረሩ የህ.ወ.ሓ.ት.መሪ ነበር፤
የህ.ወ.ሓ. ውድቀት ለማየት አይፈልጉም ፤ ፤ተቃዋሚ ናቸው ለማስባል የሚጠቀሙበት ስዉር ዘዴ ፤እነ ስየ አብርሃ ፤አረጋዊ
በርሄ ፤ግደይ ዘራጽዮን ወ.ዘ.ተ. ኢትዮጵያዊው ሕብረተሰብ ለማደናገር ፤ ለማጭበርበር የሚናገሩት  ዲስኩር ፤ላይኛው ሽፋን
በማየት እውነት የመሰለው ሲያጨበጭብላቸው   ይስተዋላል

፤ይህ ግን በነሱ ለኡነት ለሃቅ አይደለም ፤ከሕብረተሰ ft ተቃዋሚ መስለው ለማደርና ለመታየት ያለመ እቅድ እንጂ ከልባቸው
አንጻር ወያኔ ተነስተው አይደለም ፤ወያኔ በሚመሩበት ጊዜ አሁን መለስ ዜናዊ እየተከተለው ያለ ፀረ ኢትዮጵያና ህዝብዋ
፤እነሱ እየሰሩት እየፈጸሙት የመጡት አደራ ተቀብሎ ነው ፤እያራመደው የቆየው ፤ እሱ ከሞተም፤ ተኪዎቹ የህ.ወ.ሓ.ት.
ባለስልጣናት በተግባር እያዋሉት ያሉት ፤ስለዚህ በህ.ወ.ሓ.ት. የአመራር ለውጥ ሲከሰት ፖሊሲውና ፕሮግራማቸው ቅንጣት
ታህል አይለወጥም ፤በነበረበት ባለበት የሚቀጥ ነው ። ለዚሁም ነው እኮ ህ.ወ.ሓ.ት. የማይለወጥ የማሻሻል ደረቅ አክራሪ ፀረ
ኢትዮጵያና ህዝብዋ የሆነው ።. ጉሉቻ ቢለወጥ ጉሉቻ ነው ወጡ አያምርም ፤ በህ.ወ.ሓ.ት ውስጥም አመራር የነበረው
ቢባረረ ቢሞት                                                                                                                  .ለውጥ ወይም
ማሻሻል የሚባል ፈፅሞ የማይታሰብ የማይደረግ ጉዳይ ነው ። ይህ አፓርታይድ ሽብርተኛ ስርአት የሚያዋጣው ከስር መሰረቱ
ነቅለህ መቅበር መደምሰስ ያለበት ፀረ ሃገርና ህዝብ መድሃኒቱ ይህ ብቻ ነው ።

ስብሓት ነጋ ማነው  ?
ስብሓት ነጋ እና መለስ ዜናዊ ቤተስብ ናቸው ሁለቱም የባንዳ ልጆች ናቸው የስብሃት አባት አቶ ነጋ የጣልያን ተላላኪ የነበሩ
ሲሆኑ ቢያንቶኒ ነጋ ተብለው ይጠራሉ ቢያንቶኒ ማለት ተላላኪ ማለት ነው ፤እናቱ የኤርትራ ሰው ሲሆኑ፤ ታላቅ    
ወንድማቸው ፀረ ኢትዮጵያ፤ የጣልያን ባንዳ ካራሚኘሪ ሹምባሽ ተክሉ መሸሻ የሚባሉ ናቸው ።በአጭሩ ታሪካቸው
ካራሚኘሪ ተክሉ መሸሻ የስብሃት ነጋ ወላጅ እናት ታናሽ እህታቸው የአንድ አባት የአንድ እናት ታላቅና ታናሽ ወንድምና
እህት ናቸው።ጣልያን በ 1928 ዓ.ም ኢትዮጵያን እንደወረረ ሹምባሽ ተኽሉ መሸሻ ጣልያንን ተቀብሎ የወራሪው ፋሽሽት
ጣልያን ምልምል ባንዳ ወታደር ሁኖ ወደ ደ ft ብ ኢትዮጵያ ከፋሽሽት ጦር መሪዎች ጀኔራል አጎስቲን ጀነራል ናባሩ ጀነራል
ናዚና ኢትዮጵያን ለመውጋት የዘመተ ባንዳ ነው

። በዚሁ ደ ft ብ ኢትዮጵያ ጦርነቱ ከባድ ስለነበር አርበኞቹ በሱስት አቅጣጫ ተከፋፍለው ወራሪው ጣልያን ሲያስጨንቁት
ከ ft ር ራስ ደስታ ዳምጠው በነበሩበት ነገሌ የመርዝ ቦምብ የታጠቁ አይሮፕላኖች ጣልያን አሰማርታ ብዙ ጉዳት በአርበኞቹ
ስለደረሰ ፤ራስ ደስታ ዳምጠውም በዚሁ ነገሌ ቆሰሉ ፤ይህን ለጣልያኑ ጀነራሎች ሹምባሽ ተኽሉ መሸሻም በአካባቢው
ስለነበር ራስ ደስታ ዳምጠው
መቁሰላቸው                                                                                                           ሪፖርት በማቅረብ ወደ
ገ ft በት ተከታትሎ በሜሄድ ራሱ ቅላቸው ( ጭንቅላቱ) አንገታቸውን ጨምሮ በመቀረጥ ለጀኔራል አጎስቲኒ ትልቅ ጀግንነት
እንደሰራ አቅርቦ ፤የደጃዝማችነት መአርግ ተሰጠው ። ታሪኩ የተገኘው ከታሪክ ባለሙያ የኢትዮጵያ ታሪክ ፀሓፊ ተክለ ፃድቅ
መኩሪያ ።ይህ ፋሽሽት ባንዳ ተኽሉ መሸሻ የስብሃት ነጋ አጎት ነው ።ስለሆነም ስብሃት ነጋ በአባቱ በእናቱ ለክ እንደ መለስ
ዜናዊ የባንዳዎች ልጅ ነው ።

የስብሃት ነጋ ባህሪ >>»ውሸታም ፤ የውሸት አሉባልታ አቀባባይ ፤ ሰካራም ፤ ዝሙተኛ ፤ ሲበዛም ተንኮለኛ ፤ ከፋፋይ
አብረዉት የሚንቀሳቀሱ ፖሊት ቢሮውና ማእከላይ ኮሚቴው በመከፋፈልና በማጋጨት ተግባር ሁሉ ጊዜ እንደተጠመደ
፤ገዳይ ፋሽሽት በትግሉ በቆየበት ወቅት ከሓለዋ ወያኔ 06 የማይለይ በስው መግደል እድሜው ያሳለፈ ሽማግሌ ባንዳ
፤ታስረው የሚመጡ ሴቶች በማስፈራራት ወሲባዊ ግኑኝነት የሚፈጽም ሰው ነው ለነገታው የሚረሽናት የሚገድላት ይህ
በተደጋጋሚ የሚሰራው ተግባሩ የወጣለት ፋሽሽት ባለጌው ስብሃት ነጋ ነው ።በትግሉ ወቅት ወሲባዊ ግንኙነት የፈጸመ
ታጋይ በሞት የሚያስቀጣ ሲሆን ፤ የህ.ወ.ሓ.ት. ሕግና ስነስርአት በፖሊት ቢሮውና በአንዳንድ ማእከላይ ኮሚቴው ተግባራዊ
ስለማይደረግ ልቅና አጉራ ዘለል ሙሰኞች ናቸው ፤ለምሳሌ እንደ እነ መለስ ዜናዊ ፃድቃን ገብረተንሳይ ብርሃነ ገብረክርስቶስ
የማነ ኪዳነ ( ጃማይካ )ክንፈ ገብረመድህን ሳሞራ የኑስ ሓየሎም አርአያ ወ.ዘ.ተ. ከሴቶችም ድብቅ አመንዝራዎች
ነበሩ፤እነዚህ ሴቶች የፖሊት ቢሮዎች ድብቅ የወሲበ ሥጋ አገልጋይ ናቸው ለምሳሌ አዜብ ጎላ፤ ፈትለወርቅ
ገብረእግዚአብሄር፤ ትርፉ ክ/ማርያም ፤መብራት በየነ፤ ሮማን ግ/ስላሴ ፤ሓድስ ባህታ ፤ለምለም ገሰሰ፤ወ.ዘ.ተ. ፤ በዚሁም
የማእከላይ ኮሚቴው አሉ እነዚህ ግን እጣ ፈንታቸው በኋላ ኋል ሓለዋ ወያኔ ገብተው ይገድላሉ ።

የዚሁ ሁሉ መሪም ስብሃት ነጋ ነው ። ድብቅ ሙስና ብልግና በህ.ወ.ሓ.ት. ውስጥ እያደገ የመጣው ከትግሉ መነሻ ጊዜ ጀምሮ
ነው ።       ስብሃት ነጋ እልም ያለ ፀረ ኢትዮጵያ ፀረ አንድነት ፀረ ህዝብ ነው ። ኢትዮጵያ በእጅጉ ይጠላታል ፤ለኢትዮጵያ
ህዝብም አምርሮ ይጠላል ፤የኢትዮጵያ ህዝብ ማለት ፈፅሞ አይዋጥለትም ሲጠራውም ይህ አጋሥስ አበሻ ብሎ ነው የሚጠራ
በየስብሰባው ። ስብሃት ነጋ በቀ.ኋ.ሥ.ተምሬ አለሁ ይላል ግን የደረጃ ትምህርቱ ዜሮ ነው ፤ከዚሁ ዝነኛ ዩኒቭርሲቲ ትምሮ
አልወጣም የሚሉ በዛው የተማሩ ብዙ ናቸው

። ስብሃት ነጋ ክፉ ተኮለኛ ከመሆኑም የተነሳ መቀኝነት ቋጣሪ ነው ፤ሰው በሰውነቱ ይጠላል ፤ስብሃት የጠላውም አንዲት
ሌሊት አያሳድረውም አንድ ሰው ይሁን መቶ ሺህ ሰዎችም ተረሽነው እንዲገደሉ ትእዛዝ ይሰጣል ይገደላሉ ፤ ከሁሉ በላይ
አምርሮ የሚጣላው ለአማራው ህዝብ ነው ። አማራ ሲነሣ ጥርሱ ይጋጫል ከንፈሩ ይንቀ ጠቀጣል ፤ ፀረ አማራ ከምን ተነስቶ
የአማራውን ህዝብ እንደሚጠላ ፤ መላ ምቶች አሉ የባንዳ ልጅ ከመሆኑ የተነሳ ነው የሚሉም አሎ ፤እሱም ብቻ አይደለም
ሁሉ የህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች በዚች ዓለም የመጀመሪያ ጠላታቸው አማራ ነው ።አላማቸውና ፖሊሳቸውም በቻሉት መንገድ
የአማራ ህልውና ማጥፋት መደምሰስ ነውበለው የሚያምኑ አመራር ናቸው ።ሁሉ አመራር ለአማራው ህዝብ ሲጠሩት አህያ
፤አህዮች ብለው ይጠሩታል ፤ይህን ስም ያስተጋባ ለመጀመሪያ አረጋዊ በርሄ ሲሆን ለምመራው ትግል ይበጀዋል ያለው እስከ
አሁን ወያኔና የወያኔ ደጋፊዎ ለአማራው አህያ በማለት ይጠሩታል ፤ ይህ አሳፋሪ ነገር መሪዎቹ ምን አይነት ሥር የሰደደ
በህዝብ ጥላቻ ተመርዘው መፈጠራቸው በግልጽ የሚያሳይ ተግባር መሆኑ አረጋግጦ ያለፈ ነው ።

አረጋዊ በርሄ
አረጋዊ በርሄ ተውልዶ ያደገው ዓድዋ ከተማ እንዳ መድሃኒ ዓለም ሰበካ ውስጥ ነው ። በአባቱም በእናቱ የአርበኞች የጀግኖች
ልጅ ነው ። በአጭሩ እንመልከት ።

የአረጋዊ ወላጅ አባት ቀኛ/በርሄ ገብረማርያም ይባላሉ ፤አባታቸው ፊታውራሪ ገብረማርያም ናቸው ትውልድ ዓድዋ
፤ቀኛ/በርሄ የቤተ ክህነት ትምህርታቸው ሙሉ በሙሉ በልጅነታቸው ያጠናቀቁ ሊቅ ናቸው ። ወራሪው ፋሽሽት ጣልያን
በ 1928 ዓ.ም. ኢትዮጵያን አንደወረረ ፊታውራሪ ገብረማሪያም የ 20 ዓመት ልጃቸው በርሄ ገብረማሪያም አስከትለው
ከኢትዮጵያ አርበኞች ጋር ተቀላቀሉ ፤በማይጨው ዘመቱ ፤ምድብ ቦታቸው አላጀ ግንባርም ነበር ፤የኢትዮጵያ አርበኞች
በማስተባበርም ግንባር ቀደም መሪ በመሆን ወራሪው ጣልያን ያሽመደመዱ ጀግና መሆናቸው በህዝብ አድናቆት ያገኙ
ናቸው፤በኢትዮጵያ ታሪክም የገድሉ ታሪካቸው በባህረ መዝገብ የተጻፈ ኢትዮጵያዊ ጅግና ናቸው ፤ ፤በመጨረሻ አላጄ ግንባር
ለናት ሃገራቸው ኢትዮጵያ መስዋእትነት ከፍለው በፋሽሽት ጣልያን በተቶኮሰው የአይሮፕላን ቦምብ ተመተው ተሰውተዋል
።አይበገሬው ወጣቱ ልጃቸው በርሄ ገብረማሪያም እስከ መጨረሻው ከአርበኞቹ ሳይለይ ወራሪው ጣልያን እየተዋጋ ቆይቶ ፤
ጣልያን ተሸንፎ በድል አርበኝነት ኢትዮጵያ ሙሉ ነፃነትዋ ከተቀዳጀት ወጣቱ በርሄ ገብረማሪም አረንጓዴ ብጫ ቀይ
የሚወዳት ሃገሩ ኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማው ተሸክሞ ዓድዋ ገባ ።

አረጋዊ በርሄ በወላጅ እናቱም የአርበኛ ልጅ ነው ፤ የእናቱ ወላጅ አባት       ፊታውራሪ በዛብህ ፍላቴ ይባላሉ የዓድዋ ባላባት
፤ፋሽሽት ጣልያን በ 1928 ዓ.ም .ኢትዮጵያን እንደወረረ  ከአርበኞች ተቀላቀሉ የዘመቻ ምድባቸው ማይጨው ስለነበር
፤ማይጨው ዘምተው ከራስ ካሳ ኋይሉ የጦር ቀጠና መሪ ሆነው 5 ዓመት በአርበኝነት እናት ሃገራቸው ኢትዮጵያ ያገለገሉ የ 5
( የአምስት ) አርበኛ ናቸው ።ኢትዮጵያ ነፃነትዋ እንደተቀዳጀችም ፤በቀዳማዊ ኋይለ ሥላሴ ንጉሰ ነገሥት ዘ ኢትዮጵያ
መልካም ፍቃድ አዲስ አበባ ድረስ ተጠርተው ሚያዝያ 27 ቀን 1945 ዓ.ም በክብረ በዓሉ ፤ በቦታው በመገኘት የልጅ
መዓርግ ከነሙሉ የመዓርግ ልብስ ተሸልመዋ የአምስት ዓመት የአርበኞች የተለያዩ መዳሊያዎች የተሸለሙ አርበኛ ። በልጅ
በዛብህ ፍላቴ ፍላጎት መሰረት የመንግሥት ሥራ ይቅርብኝ ልረፍ ስላሉ ፤ለሃገርህ ኢትዮጵያና ለንጉሠ ነገሥትህ ታማኝ ሆነህ
አምስት ዓመት ሙሉ ከጠላት ተፋልመህ ለሃገርህ ነፃነት ጉልህ ሚና ያበረከት የአንድ አውራጃ ገዥ ደሞዝ

በየወሩ የሚከፈልህ የጡሮታ ክፍያ እድሜህ ልክ ከዛሬ ጀምሮ ተፈቅዶልሃል ተብለው በክብር የተሰናበቱ ጀግና ናቸው ።

አረጋዊ በርሄ በጥሩ ቤተ ሰብ ያደገ ፤ ተማሪ በነበረበት ሰው አክባሪ ትሁት ታዛዥ መኖሩን የዓድዋ ነዋሪ ህዝብ ያውቃል ።
በትምህርቱ ጎበዝ ፤ወላጆቹ ተልቅ ተስፋ ያሳደሩበት ነበር ፤አያቱ ልጅ በዛብህ ፍላቴ ሲጠሩት ያይኔ ብርሃን ብለው ነው
የሚጠሩት ፤በጠቅላላ ቤተ ሰ ft ሁሉ የሚኮራበት ነበር ።በመጨረሻው በረሃ ወጥቶ በፀረ ኢትዮጵያዊነት ተሰልፎ ንፁሃን
ኢትዮጵያውያን የትግራይ ዜጎች በመግደል መሰማራቱን በየቀኑ በሚደርሳቸው ዜና ረግመዉት ፤ውጉዝ ከመ ስይጣን ብለዉት
ከዚህ ዓለም አልፈዋል ። ከዚህም የከፋ ነገር የለም ።

አረጋዊ በርሄ ከእነዚህ አብራክ የተፈጠረ ልጅ ፤360 ዲግሪ ተገልብጦ ለምን ፀረ ኢትዮጵያና ፀረ ኢትዮጵያ ህዝብ አንድነት
ሆነ ? የሚለው ጥያቄ ገና ክ 1964 ዓ .ም የተነሳ ጥያቄ ነው ።መልስ ያላገኘ ፤ግን መልስ አለው ፤ በዙም ባይባሉም ጥቂት
ምሁራኖች ለምን ኢትዮጵያን ጠላህ ? የሚሉትም ነበሩ የሚሉም አሉ፤መልሱ ደግሞ አረጋዊ በርሄ በባዕዳን ፀረ ኢትዮጵያ
ኋይሎች በጥቅም የተገዛ በተክለ ሰውነቱ ባንዳ አተላ ዝቃጭም ነው ።
የአረጋዊ በርሄ ጥልቅ ባህሪያት ፤ 1 ኛ  የወጣለት ፀረ አማራ ነው ። አማራን ይጠላል ፤አማራን ያወግዛል ; በዙ ጊዜ እኔ ራሴን
የሰማሁት በትግሉ ወቅት አማራ ብሎ እንዳይጠራ ስሙን ስለሚጸየፈው ‹አህዮች ›እያለ ነው የሚጠራው ፤በስብሰባም ይሁን
በተገኘው አጋጣሚ ።እነዚህ አማሮች ነፃነትዋ ጠብቃ ለብዙ ሺህ ዓመታት ትግራይ አፄ ዮሓንስ ከሞቱ በኋላ ትግራይ በሸዋ
አማራ መንግሥት ቅኝ ግዛት ሥር ወድቃ ዛሬ በአማራ አገዛዝ እየማቀቅን እንገኛለን ፤አረጋዊ ይህ ለህዝብ በሚያስተምርበት
እያለቀሰ ነው ፤የሚናገርው ።

2 ኛ ከሃዲ ውሸታም ነው ። ያደረጋት የሰራት በግልጽ የታየው የተሰራው ከተጠያቂነት ለማምለጥ ፤ በአፍጢምየ ድፍት
ያርገኝ እኔ አልዋልኩበትም ብሎ ይክዳል ለምሳሌ የህ.ወ.ሓ.ት. ፕሮግራም አልጻፍኩም አላዘጋጀሁም ። ሰውም የገደልኩት
የለኝ ንጹህ ነኝ ፤ይላል ።

3 ኛ አምባገነን ፀረ ዲሞክራሲ እኔ ያልኩት ይሁን እኔ የምለው ተቀብሉ እናንተ የምትሉት አያዋጣ እያለ በቀጥታ የሚክራከር
ሰው ፡በውስጡ የያዘው ሃሳብ አለው ተቃዋሚ መስሎ በመቅረብ ወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት. ሙሉ በሙሉ በህዝብ እንዲወገዝና
እንዲጠላ ከሥልጣኑ እንዲወገድ አይፈልግም ፤ምክንያቱም በትግሉ ወቅት በህዝብ ላይ በኢትዮጵያ ሏላዊነት የፈጸሙት
ከባድ ወንጀሎች ሃገር ዛሬ ፈርሳለች ኢርትራ ተገንጥላለች ፤ሰፊ ለም ታሪካዊ የኢትዮጵያ መሬት ለሱዳን መንግሥት
ሽጠዋል፤ወ.ዘ.ተ. ይህን በከፍተኛ ወንጀል የሚያስጠይቅ ነው ፤ ከ 1972 ዓ.ም. ጀምሮ በአማራው ህዝብ ከባድ የዘር
ማጥፋት ወንጀል አካሂደዋል ፤ይህ ራሱ በከባድ ወንጀል የሚያስጠይቅ ነው ። ሊላም ብዙ አለ ከዚሁ ፍርሃትና ጭንቀት
የሚከላከልላቸው የህ.ወ.ሓ.ት. ስርአት ሲኖር ብቻ ነው ። ስለዚህ ተቃዋሚ ቢሆኑም በተቃዋሚ ኋይሎች ሰርገው በመግባት
ቢያንስ ቢያንስ ወያኔ ዕድሜውን ለማራዘም የሚያስፈልጉት ነገሮች ከማስተካከል ወደ ኋላ አይሉም ።

አረጋዊ በርሄ የህ.ወ.ሓ.ት. ዋናው መስራች ነው ፡ይህ ድርጅት የተመሰረተው በ 1964 ዓ.ም. ነው ።በዛን ጊዜ ስሙ ብሄረ
ትግራይ ድርጅት ነው ፤ተከታይ ግን አልነበረውም ብቻው አረጋዊ ነበር፤ከብዙ ውጣ ውረድ ክ 3 ዓመት በኋላ መስከረም 
ወር መጀመሪያ 1967 ዓ.ም. ሰባቱን ሰዎች ተሰባስበው ማ.ገ.ብ.ት. ፈጠሩ ሊቀመንበሩ አረጋዊ በርሄ ሆነ ፤የነበረው ሃላፊነት

1 ኛ የድርጅቱ ፕሮግራም ማዘጋጀት ይህ ግንባር ቀደም ሆኖ ወደ ሥራው ተሰማራ ፤ ፕሮግራሙ ከመነሻው እስከ መጭረሻው
1 ፀረ ኢትዮጵያ ሏላዊነት ፤ 2 ፀረ ኢትዮጵያ ህዝብ አንድነት ፤ 3 ጎጠኛ ከፋፋይ ፤ 4 ኢትዮጵያ በዘር በቋንቋ ተከፋፍላ
ተበታትና ከዓለም ካርታ ውጭ እንድትሆን በማድረግ ያዘጋጀው ፤ 5 በኢትዮጵያ ያሉት ብሔር ብሔረሰቦች በኢትዮጵያ
ውስጥ ሰላምና አንድነት ፍቅር እንዳይኖር ህዝ ft በእርስ በርስ ግጭት እንዲተላልቅ ፤የሚፈጥር አርጎ ፕሮግራሙን ያዘጋጀ ።
6 ሙሉ በሙሉ ፀረ አማራ ፤ የአማራ ህዝብ የፈጀ ዘሩን ያጠፋ ።በዚሁ ፕሮግራም በሃላፊነት ተጠያቂው አረጋዊ በርሄ ነው ።

2 ኛ በፕሮግራሙ ውስጥ መስፋፋትና የመሬት ነጠቃ ያካተተ ሆኖም ተዘጋጀ ።በዚሁ መሰረት ሃላፊነት በጎደለው በጉልበት
በኃይል ተግባራዊ የሚደረጉ ።

ሀ— የሰሜን ጎንደር የአማራ ለም መሬቶች ፤    ወልቃይት ፤ጠገዴ ፤ ጠለምት ፤ ቃፍታሁመራ ወደ ትግራይ ያጠቃለለ ፤ይህ
መሬት አማሮች በስልጣናቸው በጉልበታቸው ከትግራይ ነጥቃው ወደ ግዛታቸው ያጠቃለሉት ነው ፤ብሎ በወሰነው አረጋዊ
በርሄ ፤የትግራይ መሬት ነው ፤ትብሎ በፕሮግራሙ በእስትራቴጂ ደረጃ ወደ ፕሮግራሙ ገባ ። እነዚ ቦታዎች ግን ለስንት ሺህ
ዘመናት የአማራ መሬትና ግዛት እንጂ የትግራይ ሆነው አያውቁም ፤በአማራነታቸው የሚታወቁ ዋናው የሁሉ የአማራ ህዝብ
መሰረት እዚሁ ነው ።

ለ—- ሰሜን ወሎ ፤በሰሜን ወሎ የሚገኙ መሬቶች የወሎ ህዝብ መሰረታዊ የኑሮው የሂወቱ ምንጭ የሆኑት አለውሃ ምላሽ
በመባል የሚታወቆ ፤ ራያና ቆቦ ፤ ኦፍላ ደራ ፤ ወልድያ ፤አላማጣ ወ.ዘ.ተ. ወደ ትግራይ በፕሮግራሙ ገባ ። እነዚህን ሰሜን
ጎንደር ሰሜን ወሎ በተመለከተ ያካተተው አረጋዊ በርሄ መቅድም በሚለው አርእስት ገጽ v ወይም ገጽ 5 ማለቱ ነው ፤በራሱ
የእጅ ፅሁፉ ይገኛል ፤ፕሮግራሙን ተመልከቱ ።

<‹ <የትግራይ ህዝብ ነፃ አውጪ ድርጅት >» በዋናነት ያዘጋጀው ፕሮግራም ወይም የአቋም
ፖሊሲ                                                                                                                    አረጋዊ ብርሄ በየካቲት
5 ቀ 1968 ዓ.ም .በዲማ ኮንፈረንስ የፀደቀው ፤ዛሬ የኢትዮጵያ ህዝብ ሕገ መንግሥት የሆነው ። የአማራ ህዝብ ማንነት
የነጠቀ ፕሮግራም አማራው በገዛ ሃገሩ ሁለተኛ ዜጋ የሆነባት ኢትዮጵያ ፤ያደገበት እትብቱ የተቀበረበ ወልቃይት ጠገዴ
ጠለምት፤ ውጣ ይህ የትግራይ መሬት እንጂ ያንተ አይደለም ተብሎ አማራው የወልቃይት ጠገዴ ህዝብ ለስደትና ረሃብ ችግር
የተዳረገበት ዘመን ነው ፤ ይህ ሁሉ መከራን ሲኦል የወረደውም በህ.ወ.ሓ.ት. መስራቹና የፕሮግራሙ አዘጋጅና ፈላስፋው
በአረጋዊ በርሄ ነው ።

አረጋዊ በርሄ የውልቃይት ጠገዴ ጠለምት ቦታዎች ለመያዝና ለመቆጣጠር ቀደም ሲል ከ 1969 ዓ.ም. በትንሹ የተጀመረው
ፀረ አማራ ዘመቻ             በታህሳስ ወር 1972 ዓ .ም. በከፋ መልኩ ተጠናክሮ አረጋዊ በርሄ በሚመራው ድርጅታዊ
መዋቅር የዘር ማጥፋት ዘመቻው ሁሉ የተ.ሓ.ህ.ት. ህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች ፤ 1 ስብሃት ነጋ 2 ግደይ ዘራጽዮን 3 አባይ ጸሃየ 4
ሥዩም መስፍን     5 መለስ ዜናዊ ከስየ አብርሃ ተደራቢ በመሆን የህ.ወ.ሓ.ቱ . ዋናው ወታደራዊ መሪ አረጋዊ በርሄ እነዚህን
አመራሮች በወልቃይት በጠለምት በጠገዴ በየአቅጣጫው በማሰማርት ፋታ በማይ ሰጥ ሁኔታ የአማራው ሰሜን ጎንደር
ህዝብ በተቻላቸው ሁኔታ የዘር ማጥፋት ወንጀል ፈጽመዋል።ይህ የዘር ማጥፋት ድርጊትም አማራው በተገኘበት እንዲገደል
ፖሊት ቢሮው አረጋዊ በርሄ ስብሃት ነጋ  ግደይ ዘራጽዮን  አባይ ፀሃይ  ሥዩም መስፍን መለስ ዜናዊ ባሳለፉት ውሳኔ ገና
ሲጀምሩት በ 1968 ዓ .ም መጨረሻ . ማንም የትግራይ ተወላጅ ያልሆ ከትግራይ ይውጣ፤ትግራይ የመኖር መብት የለውም
ትግራይ የትግራዊያን ናት ተብሎ ፖሊት ቢሮው ያሳለፈው ውሳኔ ለየርጅኑ ማለት ፤ርጅን 1 ሽሬ አውራጃ ሰመማና ጭላ
ከፊል አክሱም ማለት ነው ርጅን 2 ከፊል አክሱም ዓድዋ ተምቤን ርጅን 3 ዓጋሜ፤ ሁሉት አውላእሎ እንደርታ ራያ (
ማይጨው ) በእነዚህ አካባቢ( ሓራ ) ነፃ መሬት በወቅቱ ይህን ያህል ነፃ መሬት ባይኖርም ግን በየቦታው ለሚገኙ ፤የህዝብ
ግኑኝነት ትእዛዙ በማስተላለፍ አማራው በቀን በለሊት ከያለበት እየተለቀመ ሓለዋ ወያነ ( 06) እየተወሰደ የተገደለው
አምላክ ይቁጠረው፤ በዚሁም ላይ ጠቅላላ ያፈራው ንብረት ሃብቱ ገንዘ ft እየተወረሰ በጡሮታ የወጣ በተለያየ መስክ
ተሰማርቶ እየሰራ የሚኖረው አማራ በመሆኑ ብቻ የጥፋት ኖህ ወረደበት ። ይህም ለአመታት ዘለቀ በዚህ የግድያ መቅዘፍት
ብዙ የትግራይ ሰው የአማራ ደጋፊ እየተባለ ታስሮ የተገደለው በጣም ብዙ ነው ፤ሃብቱ ንብረቱም እይተወረስ ቤቱ የፈረሰው
የትግራይ ሰው አምላክ ይቁጠረው ።

ይህ ሁሉ ችግር የፈጠረው አረጋዊ በርሄ በመሪነቱ መሰረት ያወጣው ፕሮግራም የሰሜን ጎንደር መሬት በመስፋፋት የትግራይ
ግዛት ለማድረግ ሰሜን ወሎ ጨምሮ ታላቅዋን የትግራይ መንግሥት ለመመስረት ፤ በፕሮግራሙ ወይም ፖሊሲ መሰረት
በንፁሃን ኢትዮጵያውያን ላይ በወልቃይት ጠገዴ ጠለምት የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈፀመ ወንጀለኛ መሪከነ ድርጅቱ ።

መስፋፋት<<‹ሕገ ወጥ ነው ፤በማንም ህብረተሰብ ተቀባይነት የለውም ፤ መስፋፋት ፀረ ማንነት ፤ፀረ ዜጋም ነው ፤የፋሽሽት
መለያም ነው ፤መስፋፋት የሕብረተሰዉን ዘር ለማጥፋት ልዩ መሳሪያም ነው፤ የአማራ ግዛት ዳር ድንበር ተሻግረህ ራሱ የቻለ
ታሪካዊ፤ ለስንት ሺህ ዘመናት በኢትዮጵያ ነገሥታት ተከብሮ የኖረው የግዛት ደንበር በጉልበትህ ተማምነህ     ባዘጋጀው
ፕሮግራም ወልቃይት፤ ጠገዴ፤ጠለምት ቃፍታ ሁመራ ወደ ትግራይ በማስገባት የራሳቸው መሬት ለማስፋፋት ነዋሪው
ባለቤት በሆነው ህዝብ ዘሩን አጥፍተው መሬቱ በሃል

ተቆጣጥረዉታል ።ይህም በዓለም አቀፍ በከባድ ወንጀል ከማስጠየቁም በላይ ፤ተስፋፊነት የዘር ማጥፋት ወንጀልም ነው ።

የወልቃይት ፤ጠገዴ ፡ጠለምት ፤ቃፍታ ሁመራ ፤ በ 1968 ዓ.ም. ባፀደቁ የትግራይ ህዝብ ነፃ አውጪ ድርጀት ፖሊሲና
የአቋም ፕሮግራም መሰረት፤ ዛሬ ማንነቱ የተገፈፈ ህዝብ ፤ የትውልድ ቀዩ መሬት ተነጥቆ፤ ተበታትኖ በስደትና ችግር ወድቆ
የሚገኝ ፤ የአማራ ህዝብ ነው ፤ ከሞትና ከስደት የተረፈው እዛው የሚገኝ የወልቃይት ጠገዴ ህዝብ እንደሁለተኛ ዜጋ ተቆጥሮ
ውጣ ከዚህ የትግራይ ቦታ እየተባለ ለመኖር እንኳን መብት የለውም ። ይህ ችግርና መከራም የፈጠረው ያመጣው አረሜኔው
የናዚ ውላጅ አረጋዊ በርሄ ነው ።

በ 1974 ዓ .ም. የሱዳን መግሥት በፕረዚዳንት ጃእፈር ኒመሪ የሚመራ የሱዳን መግሥት በወቅቱ በነበሩ የገዳሪ ጠ/ገዢ
ከህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች ተደራድረው በ 1902 ዓ.ም.. በጊዜው የሱዳን ካርቱም አስተዳዳሪ የነበረው ሻለቃ ጋዊን የተባለ
ካለመብቱ የኢትዮጵያን ሏላዊነት በመጋፋት በራሱ ፍላጎት ሱዳንን የለም መሬት ባለቤት ለማድረግ በሕገ ወጥ መንገድ
የኢትዮጵያ መሬት ወደ ሱዳን ለማካለል ያዘጋጀው ፤ሕገ ወጥ ነው ተብሎ ማንም የማያውቀው ውድቅ የተደረገ ካርታ
፤የኒሜሪ መንግሥት ካርታውን ይዞ ከህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች ተደራድረን በእነሱ እናገኘው ብሎ በላከው ደብዳቤ ፤በአረጋዊ
በርሄ የሚመራው ፖሊት ቢሮ አመራር ተቀብሎ ፤አረጋዊ በርሄን ስብሃት ነጋ ግደይ ዘራጽዮን ሆነው ፤ለዳግማይ ቀጦሮ
ተወስኖ ። በ 1975 ዓ ም .ሱዳን ገዳሪፍ ተግናኝተው ፤የህ.ወ.ሓ.ት .መሪዎች 1 ዋናው የ ft ዱኑ መሪ አረጋዊ በርሄ 2 ስብሃት
ነጋ 3 ግደይ ዘራጽዮን 4 አባይ ፀሃይ 5 የውጭ ሃላፊ በመሆኑ አስተናጋጁ ሥዩም መስፍን 6 መለስ ዜናዊ ተባብረው
የኢትዮጵያን መሬት ካለ ምንም ቅድመ ሁኔታ አሳልፈው ሰጡ መስከረም 1975 ዓ ም ። ወያኔም ለዚሁ ውለታ የስዳን
መንግሥት ሙሉ እውቅና ሰጠ ሁሉ አስፈላጊ ነው የሚባል ለወያኔ ሙሉ እርዳታ እንደሚያደርግ ፤ሌሎች የአረብ ሃገራትም
ለህ.ወ.ሓ.ት. እውቅና እንዲሰጡ አደርጋለሁ ብሎ በገባው ቃል መሰረት ግብፅ፤ሊብያ ;ኢራን

;ኢራቅ ;ወ.ዘ.ተ ከመቅፅበት እውቅና ሰጡ ።እላይ ያለዉን ካርታ ይመልከቱ ። ይህ በህ.ወ.ሓ.ት. ፈላጭ ቆራጩ መሪ አረጋዊ
በርሄ አመራር በኢትዮጵያ ላይ የተፈፀመ የወንጀል ክህደት ነው ። የህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች ለጊዝያዊ ጥቅም የሸጡት የኢትዮጵያ
መሬት ዛሬ በህዝ ft ፈጥሮት ያለውን ችግር ፤እነዚህ በፈጠሩት ሰበብ ነው ።

ባለፈው እየተፈጸመ የመጣው የዘር ማጥፋት ወንጀል የመሬት መስፋፋት ፤የአማራው ማንነት ባህሉ ተነጥቆ ከትውልድ
ቦታው ተፈናቅሎ ተባሮ .ኢትዮጵያዊ ኩሩ ፤የሃገር መከታ ህዝብ ፤ ለሞተላት ኢትዮጵያ ፤ ከጠላት እየተከላከለ ሏላዊነትዋ
ጠብቆ ከትውልድ ወደ ትውልድ እያረካከበ የመጣ የአማራው ህዝብ ፤ዛሬ በህ.ወ.ሓ.ት.ወያኔ በጠላት ተፈርጆ ሁለተኛ ዜጋ
ሆኖ ሲገደል ሲታሰር መኖሪያ ያጣ ህዝብ ሆኖ በችግር በሰቆቃ እየተገረፈ ነው ። እነዚህ ሰሜን ጎንደር፤ ሰሜን ወሎ በታሪክም
የአማራ መሰረት ናቸው ። ፤ሌላው ኢትዮጵያዊ አኦሮሞው አፋሩ ወላይታው ጋምቤላው ቆቱው ሃረሬው ወ.ዘ.ተ.፣ አብሮ
በወያኔው ፋሽሽቱ እየተጠቃ ነው ።ይህ ጥቃት የሁሉ ኢትዮጵያዊ ዘር ጥፋት የሁሉ ኢትዮጵያ ሞት ስደት ችግር ሶቆቃ ፤የሁሉ
ኢትዮጵያዊ ማንነት ማጣትን መነጠቅም ነው ። ይህን ሁሉ በኢትዮጵያና በህዝብዋ እየደረስ የመጣው እየደረሰ ያለው
፤ኢትዮጵያና ህዝብዋ በአንድነት እንዳይ ኖሩ በታትነን እርስ በሩሱ አጋጭተን ትምክህተኛው ኢትዮጵያዊ ሃገር አልባ
እንደርገዋለ ። ይህ ሁሉ ሤራም የኢትዮጵያ የውጭባእዳን ጠላቶች በእጅ አዙር
እነ                                                                                                    አረጋዊ በርሄ በመያዝ ኢትዮጵያ በሞት
አፋፍ አድርሰዋታል ።አረጋዊ ብርሄ በኢትዮጵያ እየደረሰ ላለው ችግር አሁንም ግንባር ቀደም ተጠያቂ ነው ።እሱ ገና ከትግሉ
መጀመር አዘጋጅቶ ያመጣው ፕሮግራም ( ፖሊሲ ) አሁንም ሃገር እየፈረሰች ናት እስከ 1977 ዓ .ም . ህዝብ እያጠፋ የመጣ
የዘር ማጥፋት ያስፈጸመው የፈጸመ የድርጅቱ ፈላጭ ቆራጭ የነበረ ሰው በሥልጣንሽኩቻ ቢባረርም ከያዙም በስፋት
ቀጠሉበት እስከ 1977 ዓ ም . አረጋዊ በርሄ ሲስራቸው የነበሩ ወንጀሎች ሌሎቹ ተረክበው እየቀጠሉበት ይገኛሉ።

1  ግደይ ዘራጽዮን
ግደይ ዘራጽዮን የማ.ገ.ብ.ት. መስራች በሥልጣንም ሁለተኛ ሰው ነው ።ይህ ሰው በትውልዱ ኢርትራ ክ/ሃገር ነው
።ወላጆቹም በ 1952 ዓ.ም. ወደ አክሱም በመምጣት የንግድ ሥራቸው በመቀጠል ክህዝብ ተፋቅረው ተስማምተው
የሚኖሩ የቤተ ክርስትያን ሰዎች ጥሩ ኢትዮጵያውያን ናቸው ።

ግደይ ዘራጽዮን ልክ እንደጓደኛው አረጋዊ በርሄ 360 ዲግሪ ተገልብጦ ፀረ ኢትዮጵያ ሏላዊነት ፀረ ኢትዮጵያ አንድነት ፀረ
ህዝብ ፀረ ዲሞክራሲ አረሜኔ ጨካኝ ርህራሄ የሚባል የማያውቅ ወዶ ገባ ባንዳ ሃገር አጥፊ ሰው ነው ።

ግደይ ዘራጽዮን በማ.ገ.ብ.ት. ምስረታ ም/ሊቀመንበር በየካቲት 11 ቀን 1967 ዓ . ም. ተጋድሎ ሓርነት ህዝቢ ትግራይ (
ተ.ሓ.ህ.ት. ) እንደተመሰረተም አረጋዊ በርሄ ሊቀ መንበር ሲሆን ግደይ ዘራጽዮን ም/ ሊቀመንበር በመሆን በሃላፊነት የነበረ
ቀጥሎም በየካቲት 5 ቀን 1968 ዓ . ም .በተካሄደው የዲማ  ኮንፈረንስ (ጉባኤ ) የአመራር ምርጫ ሲደረግም ተመርጦ
የም/ሊቀ መንበርነቱ እንዳለ በመቀጠል ሥልጣኑ ጨበጠ ፤ይህ በዚሁ እንዳለ የካቲት 5 ቀን 1971 ዓ . ም. በተካሄደው 1 ኛ
ድርጅታዊ ጉባኤ በተደረገው የአመራር ምርጫ ተመርጦ የድርጅቱ ስም ከተሓ.ህ.ት. ወደ ህ.ወ.ሓ.ት. ይህም ማለት ህዝባዊ
ወያነ ሓርነት ትግራይ ፤በሆነበት የህ.ወ.ሓ.ት. ስብሃት ነጋ ሊቀመንበር ሲሆን ግደይ ዘራጽዮን ም/ሊቀ መንበር ሆኖ ተመርጦ
እስከ 1977 ዓ. ም . የድርጅቱ ሃላፊ በመሆን የሰራ ቁንጮ መሪ ነው ።እምብዛም ፖለቲካዊ እውቀትና ችሎታ የሚያጥርበት
ድሃ የንግግር ችሎታም የሌለው መሪ ።ጨካኝ አረሜነ ተብሎ የተነገረለት ።

በዚሁ ጉባኤ የተሰራው አ ሻጥር ድርጅቱን አጥብቀ በኢ- ዲሞክራሲ ለመቆጣጠር ፀረ ኢትዮጵያና ፀረ ህዝብ አንድነት የሆኑት
መሪዎች ወደ ሃላፊነት የመጡበት ጊዜ ነው ።ይህ ሁሉ የተደረገውም በአረጋዊ በርሄ ነው።በዚሁ መሰረት ።

1 ስብሃት ነጋ                        የድርጅቱ ሊቀ መንበር                      ፖሊት ቢሮ

2 አረጋዊ በርሄ                     ወታደራዊ አዛዥ የድርጅቱ የበላይ ሃላፊ ፖሊት ቢሮ

3 መለስ ዜናዊ                     የማርክሲሲት ለኒኒስት አደራጅ ኮምሽን ሃላፊና የካድሬዎች አሰልጣኝ በየቦታው የሚመደ ft
ካድሬዎች መዳቢና ተቆጣጣሪ ፤እንዲሁም በፕሮፓጋንዳ ጽ/ቤት ምክትል ሃላፊ ። በማእከላይ ኮሚቴ ደረጃ ።

4 ግደይ ዘራጽዮን                    ም/ሊቀመንበር                 ፖሊት ቢሮ


5 አባይ ጸሃየ                           የፕሮፓጋንዳ ጽ/ቤት ሃላፊ    ፖሊት ቢሮ

6 ሥዩም መስፍን                   የውጭ ጉዳይ ሃላፊ             ፖሊት ቢሮ

እነዚ ሰው በላ አረሜኔ COLD BLOODED    መሪዎች ድርጅቱን የተቆጣጠሩት ።ይህ ሁሉ ቅንብርም የተዘጋጀው
በተግባር የዋለው በአረጋዊ በርሄ ፀረ ዲሞክራሲ ሥራ ነው ። ወደ ግደይ ዘራጽዮን እንመለስ ፤

ግደይ ዘራጽዮን ሰው ሆኖ በሰው ልጅ ቀንጣት ርህራሄ የሌለው ጨካኝ አረሜኔ አውሬ ፍጡር ነው ፤ በተለያየ ጊዜ ፤የትግራን
ህዝብ ለሰንሰለታዊ የአማር ቅኝ ተገዥ፤ ትግራይም የአማራ ቅኝ ግዛት ሆና ለድህነትና ለክፉ ስቃይ የዳረጋት አማራ ነው እያለ
ሃቅነት የሌለው የውሸት ፕሮፓጋንዳው በየስብሰባው እንደ ገደል ማሚቶ እያራገበ ሰላማዊ ኢትዮጵያውያን ዜጎች
ወንድማሞች አማራና ትግራይ በደም ለማቃባት ያልፈነቀለው ድንጋይ አልነበረውም ፤ይህ ደካማ ፀረ ህዝብ ሃሳ ft ደግሞ
ተቀባይነት አላገኘም የሚሰማውም አንድም አልነበረም ።ከዚህ ተነስቶ ግደይ አማራ በመጥፎ ውግዘት ያወግዘዋል ።
በመሰረቱ ግደይ ዘራጽዮን አማራውን በሚገባ አያውቀውም ፤ይህን ያህል ውግዘት በሄደበት የሚወረውረው ።

ግደይ የህ.ወ.ሓ.ት. መሪና ም/ሊቀመንበር  ነው ፤በወቅቱ ተ.ሓ.ህ.ት. በ 1968 ዓ.ም..በግንቦት ወር በ ft ምበት

»ሸላሎ ታች አድያቦ ውስጥ >» የተቋቋመው 06<‹ሓለዋ ወያነ መሪና አዛዥ ምክትሉም አበበ ተክለሃይማኖትና ብስራት
አማረ ጋር በመሆን ፤የፈጸመው ግድያ ለሰሚው ጀሮ ቀፋፊ እናም አስደንጋጭ ነው ። ይህ ft ምበት በዚሁ ጊዜ ትልቁ
የተ.ሓ.ህ.ት. 06 ነው፤ በዚሁ ጊዜ ከየትም እየተለቀመ ምንም ጥፋት ወንጀል ያልሰራ ንጹህ ዜጋ             ፤ተ.ሓ.ህ.ት.
የሚቃወም ፤የኢድዩ አባል ነህ እየተባለ ፤የኢ.ህ.አ.ፓ አባል ነህ እየተባል ፤የደርግ ሰላይ ፀረ ኤርትራ ትግል ነህ እየተባለ
የተ.ሓ.ህ.ት. መሪዎችና የህዝብ ግንኙነት ካድሬዎች ስም በመለጠፍ እዚሁ ጭር ያለ በረሃ ታስረው የሚሰቃዩ ቁጥራቸው
ብዙ ሲሆኑ ፤በግደይ ዘራጽዮን

መሪነት ከባድ የሶቆቃ ቶርቸር ለመጥቀስ 1 1 ያለምግብ ውሃ ብርሃንም እንዳያዩ በጨለማ አፍኖ ለቀናት ማሰቃየት 2፤ወንድ
ሴት እርቃናቸው በማውጣት ውጭ ከግንድ አጣብቆ በማሰር ቀን በፀሃይ ለሊት በብርድ ፤ 3 በጣም የፈላ ውሃ በታሳሪው
ጭንቅላት ላይ በመድፋት ወይም መልቀቅ ፤ 4 በወንድ ብልት 5 ኪሎ አሸዋ ማንጠልጠል ፤በሴትም በግራና በቀኝ ጡትዋ
የአሸዋ ከረጢት ማንጠክጠል ለረጅም ሰዓታት በማሰቃየት፤ 5 ጎማ በለበስ ወፍራም የኤለትሪክ ገመድ ሆድ እግሩና ጀርባው
ቆዳው እስኪላላጥ ደብድቦ ማሰቃየት ፤ 6 ሴት እርቃንዋን ወጥታ ማህፀንዋ ላይ መግረፍ 7 በመርዝ መግደል ምግብ ላይ
በሚጠጣ ወህ ተጨምሮ 8 በጋለ ብረት በሆድ እቃው ማስገባት፤ሰፊ ጉድጓድ ራሳቸው የሚረሸኑ ቆፍሮው ተመልሰው
ጉድጓዱ ውስጥ በማስገባት በጥይት ተደብድበው ተረሽነው በጅምላ መግደል ፤ ወ.ዘ.ተ. ወደ ዚሁ ማሰቃያ ማእከል የገባም
አይቆይም እጃቸው ላይ ይሞታል ። የአምላክ ፍጡር ያጠፋ መሪ ግደይ ዘራጽዮን ነው ።በዚሁ ሰቆቃ የተገደሉ አዛውንቶች
ሰላማዊ ዜጎች ውስጥ ለአብነት ያህል ፤ አቶ ገብረሊባኖስ መዝገ ft ፤አቶ ተወልደ ገብረሥላሴ ፤አቶ አበበ ገብረማሪያም ፤አቶ
ሙሉጌታ ደስታ ፤ወ/ሮ ሥላስ ፤ወ/ሮ መድህን ፤ አቶ ወልደ ንጉሥ ፤አቶ ገብረጻድቅ ፀጋይ ፤የ 10 አለቃ ጥላሁን ፤ ቄስ ፅጌ አቶ
በላይ ባህታ ይገኙበታል ፤በዚሁ ጊዜ የተገደሉት ገዳዮቹ በብስራት አማረና በአበበ ት/ሃይማኖት የሚመሩ ገዳይ ታጋዮች
በለቀቁት ተባራሪ ውስጥ ለወስጥ እንዲታወቅ ብለው ያሰራጩት ከ 4500 በላይ ህዝበ አዳም በ 10 ቀናት ውስጥ በጅምላ
ጉድጓድ ተረሽንው መገደላቸው የተረጋገጠበት ወቅት ነው ። ታጋዩ በሕንፍሽፍሽ ሰላማዊ ዜጋ ፀረ ወያኔ የሚል ስም እየተሰጠ
፤በግደይ ዘራጽዮን መሪነት ft ምበት ውስጥ ተገድለዋል ።ይህ ሰው በሻዕብያ የትማረኩ ምርኮኞች ሻዕብያ ስንቀ ስጥቶ ወደ
ትውልድ ቦታቸው አሸጋጉርዋቸው በማለት የላካቸው ግደይ ተቀብሎ 300 መቶ ምርኮኞች ረሽኖ መግደሉን ሕዳር ወ 1971
ዓ.ም. ጊዜ ሁሉ ታጋይ የሚያውቀቅ ሓቅ ፤በዚሁ ድርጊቱም ናዚ አዶልፍ ሂትለር ተብሎ መወገዙም ራሱ ግደይ የሚያውቀው
የትናንት ትዝታው ነው ።

ግደይ ዘራጽዮን  የትግራይ ህዝብ ለማዳከም፤  የአማራ ህዝብ ዘሩን ለማጥፋት እቅዱን ለማሳካት በ 1969 ዓ . ም. ድርጅቱን
ከሚመሩ ጓደኞቹ በመተባበር ሁሉ 06 ሓለዋ ወያነ ከመሬት በታች 2 ሜትር ጉድጓድ ተቆፍሮ ከ 150 እስከ 200 እስረኞች
የሚይዝ ሆኖ መሰራት አለበት ብሎ ባቀረበው ሃሳብ ፤ሁሉ አመራር ተስማምተው ፤የ ft ምበት ሓለዋ ወያነም ወደ ሱር
ሽመልባ ሸራሮ ተዛውሮ ስለነበር ።

1  ሱር               2  ፃኢ             3 ገሃነብ ቃሌማ             4   ፍየል ውሃ

5 ወርዒ             6 ባኽላ              7   ዓዲ በቅሎ

በግደይ ዘራጽዮን ትእዛዝ ከመሬት በታች ተሰሩ በነብስ ወከፍ እስር ቤቶች በጣም ተንሽ ቀዳዳ መስኮት ያላት ሆነው በብዛት
ተሰሩ ። እነዚህ እስር ቤቶች ለወልቃይት ጠገዴ አዋሳኝም ናቸው ፤ይህ የሆነበት ምክንያት የሰሜን ጎንደሩ አማራ በእነዚህ
ማሰሪያ ቦታዎች እያጎሩ ለመግደል ለማጥፋት ለማሰቃየት አሰቃይቶ ለመግደል አስበው የሰሩት ነው ።

ግደይ ዘራጽዮን ወደ እነዚህ ሓለዋ ወያነ ከትግራይ ህብረተሰብ አነስተኛ ቁጥር ቢሆንም በአብዛኛው ግን አማራ ወንድ ሴት
በአንድ ክፍል ጉድጓድ ከ 200 መቶ በላይ እየታጨቀ በማሰር ሌላ በውጭ ጥልቀት ያለው ሰፊ ጉድጓድ ተቆፍሮ<‹ ዓየ
>›ተብሎ የሚጠራ ዛፍ እየተቆረጠ በተቆፈረው ጉድጓድ አስገብተው በማቀጣጠል ጢሱ በትንሽዋ ቀዳዳ መስኮት እየገባ
chamber smoke ሰዉ ሁሉ እየታፈነ አለቀ ፤የዓየ እንጨት እንደ ሌላው እንጨት አይነድም የሚተፋው ጢስ ብቻ ነው
እንዳለም ረመጥ ነው የሚሆነው ። የዚሁ ፈላስፋና መሪም ግደይ ዘራጽዮን ነው ። ግደይ የአማራው ህዝብ የጨረሰው በዚሁ
በጢስ አፍኖ ድምጽ የሌለው መሳሪያ የጨረሰው ።

አባይ ፀሃየ
ተውልዱ አኩሱም ነው ፤የቤተ ሰ ft ማንነት ብዙ አይታወቅም ፤አባይ ፀሃየ የማ.ገ.ብ.ት መስራች ነው ፤ በትግሉ መጀመሪያ
በየካቲት ወር 1967 ዓ ም .ተ.ሓ.ህ.ት. ከመጀመሪያዎቹ አንዱ መሪ ነው ፤ቀጥሎም

በዲማ ጉባኤ የካቲት ወር 1968 ዓ ም .ተመርጦ የፖሊት ቢሮ አባልም ነው ፤ቀጥሎም ተ.ሓ.ህ.ት. በየካቲት 5 ቀን 1971 ዓ.
ም. በዓዲዳዕሮ ውስጥ ማይ አባይ ተብሎ በሚታወቀው ቦታ በተካሄደው 1 ኛ ድርጅታዊ ጉባኤሲካሄድ ተመርጦ
የህ.ወ.ሓ.ት. ፖሊት ቢሮ ሆኖ እስከ አሁን በማገልገል በከፍተኛ ሥልጣን ይገኛል ።

አባይ ጸሃየ ወላዋይ አቋም የሌለው መሪ ነው ፤እሥስት በደቂቃዎች ሃሳ ft ን የሚለዋውጥ ተንሸራታች ፍጡር፤ በትግራይ
ህዝብ ግፍ የፈፀመ ፤ስንቱ ንጹሃን ብስራት አማረ በሚያቀርብለት የውሸት ወንጀል ሪፖርት ብዙ የትግራይ አዛውንት ሴቶች
ወጣቶች በመካከለኛ ዕድሜ የሚገኙ ሰዎች በተለያዩ ዘዴዎች ህዝብ የፈጀ ወንጀለኛ ከመሆኑ በላይ ፤በ 1969 እስከ 1970
ዓ.ም አጋማሽ የቆየው የደርግ ቀይ ሽብር ተደናግጠው ወደ ተ.ሓ.ህ.ት. ሂወታቸውን ለማዳን የመጡ ወደ ወታደራዊ
ማሰልጠኛ በመውሰድ የደርግ ሰላዮች ናችሁ ተጋለጡ እያለ በመሪነት ስብሰባው እየመራ አስጨንቆ በመያዝ በማስጨነቅ
በከባድ ፍርሃት የተነሳ የተሰብሳቢ ብዛት በማኸል ቁሞ በፍርሃት ያልሆነው ነኝ ሲል እየተያዘ 06 ሓለዋ ወያነ በማስገባት
የስንቱን ሂወት ጠፋ ፤በዚሁም ላይ በሕንፍሽፍሽ ተበክለሃል ማን አስገባህ ምንስ ተነጋገራቹ የምታውቃቸው በዚሁ
ሕንፍሽፍሽ የተበከሉ እነማን ናቸው ተናገር አውጣ እይተበለ ከደርግ ግድያ ያመለጠ የመሰለው ከድርግ የባሰ ተ.ሓ.ህ.ት.
ገጠመው ስንትቱን ተገደለ ተረሸነ ናዚ ወንጀለኛው ወጣቱን የጨረሰው አባይ ጸሃየ ነው። ይህ በዚሁ እንዳለ በዚሁ ወቅት
የተ.ሓ.ህ.ት. አመራር የፈጸመው ወንጀል ታሪክ ይቅር የማይለው ከወቅቱ ሊቀ መንበር አረጋዊ በርሄ፤ም/ሊቀመንበሩ ግደይ
ዘርአጽዮን ስብሃት ነጋ ፤መለስ ዜናዊ ሥዩም መስፍን  በመተባበር   በፍርሃት ሸሽተው የመጡ በእድሜ ህፃናት ከ 12 ዓመት
እስከ 14 ዕድሜ የነበራቸው ህፃናት የበረሃው ኑሮ ከበዳቸው ርሃ ft ብርዱ በተለይ በወባ በሽታ ክፉኛ ስለተጠቁ የእናት አባት
እህት ወንድም ናፍቆት በላዩ ተጨምሮ ለኧእምሮ ጭንቀት ስለዳረጋቸው ጥቂትም ታመው ሲተኙ እዛው ሞተው የቀሩ
፤ቀሪዎቹም በዛት ቁጥር ያላቸው ወደ ቤትየ ሊሂድ ቤተሰቦቼን እናቴ ናፈቁ ፤እያሉ ቀኑን ሙሉ ሲያለቅሱ በዚሁም ችግሩን
ለመሸከም የማይ ችሉ ህፃናት ፤ከላይ የተጠቅሱ መሪዎች ለነዚህ አቅመ አዳም ያልደረሱ ደቂ እነይ >›የናቴ ልጆች >»በለው
ስም በመስጠት፤ ሁሉ ተረሽነው እንዲገደሉ ውሳኔ በምስጠት በአባይ ጸሃየ እርምጃው እንዲፈጸም ተወስኖ እነዚህን አሰባስቦ
ወደ ተለያዩ ሓለዋ ወያነ በብስራት አማረ እንዲከፋፈሉም ተወስኖ ገዳይ አስገዳዩ ብስራት አማረ ከፖሊት ቢሮው የተላለፈው
ትእዛዝ በቶሎ ተግባራዊ እንዲሆን ተነገረው ። በዚህ ትእዛዝ መሰረት ብስራት አማረ ፤

1  ፃኢ ሓለዋ ወያነ   በስብሃት ነጋ መሪነት   ዋና ገዳዮች ሙሉጌታ አለምሰገድ ፤ወዲ ሻምበል( ዘአማኑኤል ለገሰ  ዘራይ
ይህደጎ

2 ዓዲ በቅሎ 06 በአባይ ጸሃየ መሪነት አለምሰገድ ኢንቺ ተስፋየ ጡሩራ አበበ ዘሚካኤል

3 ዓዲ ጨጓር 06 በመለስ ዜናዊ መሪነት ብስራት አማረ ድልዊ ( ገድለዉታል በሂወት የለም አሰፋ ጉሬዛ ይህም ገድለዉታል
በሂወት የለም

4 ሱር 06   በግደይ ዘራጽዮን መሪነት አበበ ት/ሃይማኖት ጀቤ፤ ዓወተ ተስፋይ

5 ባኽላ   06 በአረጋዊ በርሄ መሪነት ሙሉጌታ ፀጋይ፤ መኮነን ገብረማሪያም ( ወዲ ኾምበል )

6 በለሳ ማይሓማቶ 06 አዋአሎም ወልዱ ሓሰንሹፋ ተስፋየ አፈርሰው አረፋይኔ ጡሩራ

በእነዚህ የግድያ ቦታዎች ሌሎች ካላሽን ኮፍ የታጠቁ ገዳዮች በየቦታው የተመደ ft አሉ ፤ይህም የብስራት አማረ ሃላፊነት ነው
።የሁሉ አሰቃቂ ተግባር የደረሰው በአባይ ፀሃየ ምክንያት ነው ።ህጻናትም በስድስቱ ሓለዋ ወይነ ተረሽነው ተገደሉ

ይህ በህፃናቱ ለአቀመ አዳም ያልደርሱ የተፈጸመው ግድያ ከመቅጽበት በድርጅቱ በስፋት ተሰራጨ ፤ታጋዩም አሳዘነው
አስቆጣው ከታጋዩም አልፎ በገጠሩም ወሬው ተሰራጨ ፤ቀስበቀስም በትግራይ አውራጃዎች ወረዳዎችም ወሬው ተስራጨ
፤የትግራይ ህዝብ በተ.ሓ.ህ.ት. ህ.ወ.ሓ.ት. ፋሽሽታዊ ተግባር ደም አለቀሰ ፤ በደርግ ስርአት ቁጠጠር በመሆኑ ያለው
አማራጭ ቤቱ ዝግቶ ማልቀስ ብቻ ነው ።ህ.ወ.ሓ.ት. ተወገዘ በየከተማው ወረዳ የነበርው ህዋሳት ተበታትነው ወደቁ
የከተማው ግንኝነቱም ፈረሰ ፤በከተማው አለኝ የሚለው አባል ሙሉ
 

በሙሉ አጣ ።ደርግ በዙ ደጋፊ አግኝቶ ነበር ፤ግን አያውቅበትም ፤ተመልሶ ያፈርሰዋል ወያኒም ይህች ይፈልጋል

የእነዚህ ህጻናት ግድያ በድርጅቱ ትልቅ ቀውስ እየፈጠረ ሲመጣ መሪዎቹም ለስጋት ስለጣላቸው ፤የፈጠሩት ዘዴ ስድስቱ
አመራሮች 1 አረጋዊ በርሄ  2 ግደይ ዘራጽዮን 3 ስብሃት ነጋ 4 አባይ ጸሃየ 5 መለስ ዜናዊ 6 ሥዩም መስፍን በሱዳን ለሚገኙ
አባላት ፤ተበታትነው በታጋይም በህዝብም ፊት እየቀረ ft ፤እርምጃው ወስደናል ነገር ግን ለድርጅቱ ህልውና ስንል ነው
፤እነዚህ ከለቀቅናቸው እንደገና ደርግን እየመሩ ሊያስመቱን ስለሚችሉ ለህ.ወ.ሓ.ት. ህልውና ስንል እንዲ ረሸኑ አድርገናል
፤እያሉ ሲማፀኑ በተለ በህዝብ በኩል ተቀባይነት አልነበርውም ፤የትግራይ ህዝብም ድሮውም እውቅና ሰጥቶ ስላልተቀበላቸው
የህዝብ ነቀርሳ ፀረ ኢትዮጵያ መሆናቸው በሚገባ ስለሚያውቃቸው ወግዘቱም ቀጠለበት  ።

አባይ ጸሃየ ፕሮግራሙ በአረጋዊ በርሄ ሲዘጋጅም የድርሻው አስተዋጻኦ ሲወጣ የምጣ ነው ፤በዲማ ኮንፈረንስ በተደረገው
ሰብሰባ የነበረው ታጋይ ሲቃወመው ፤ታጋዩን በማስፈራራት ውደዱ ጥሉ ይህ ፕሮግራም በዙ ወራት የጨረሰብን ፤ብናንተ
ጭቅጭቅ ንትርክ አንዲት ፊደልም አትሰረዝም ፤የትግል ፖሊሳችን መመርያችን ነው ።

ስለ ወልቃይት ጸገዴ ስለ አለውሃ ምላሽም ያነሱ ጥቂት ታጋዮች አሉ ፤እንደ ወራሪነትም የተመለከቱትም ፤አሉ ተ.ሓ.ህ.ት.
ወራሪ አይደለም ፤የሚሰጠን ጥቅም ብዙ ስለሆነ ነው ፤ወደ ሱዳን መውጫ ለም መሬት በመሆኑ ፤ የሚመሰረተ የትግራይ
መንገሥት ፤እነዚህ ቦታዎች ካልተጨመሩ ሙሉ መንግሥት አይሆንም ስለዚህ ተነጋግረን አምነንበት የተዘጋጀ ነው ።አማራው
መሬትየ ተቀማሁ ብሎ ከመጣ ድርብ ድርብርብ ጥቃቱ ተቀብሎ እንደ ጨው ይሟሟል ፤አማራ ማለት ክፉ ጠላት ነው
፤ነፃነትዋ ጠብቃ ለብዙ ዘመናት የቆየችው ትግራይ በምኒሊክ የሚመራው የአማራ መንግሥት አፄ ዮሓንስ ከሞቱ በኋላ
በጉልበት ትግራይን ቅኝ ግዛታቸው በማድረግ ሆን ብለው በአማራው ሸዋዊ ዘዴያቸው የትግራይ ህዝብ ሙሉ ነፃነቱ ተገፎ
፤ለልመና ለስደት ለችግር ለበሽታ ተዳርጎ ቤቱ ፈርሶ እየተንከራተተ ያለ በዚሁ ጨቋኝ አማራ ነው ።በተ.ሓ.ህ.ት.የሚመራው
የብረት ትግል አማራውን ዘሩን እንዳልነበር አድርገን ፤በአማራው መቃብር የትግራይ ዲሞክራቲክ መንግሥት በትግራይ
ይመሰረታል ። ይህን በተመለከተ የተዘጋጀ ፅሁፍ ካስደመጠ ፤ከአጭር ቀናትም በወይን መፅሄት ለታጋዩ ተዘረጋ ።

ሥዩም መስፍን
ይህ ሰው ትውልዱ ኤርትራ ክ/ሃገር ዓዲ ቀይሕ ነው ወላጅ አባቱም የጣልያን ባንዳ እንደነበሩ ይታወቃል ፤ ሆኖም ግን
ኢትዮጵያ ነፃነትዋ እንደተቀዳጀች በመንግሥት ስራ ተቀጥረው ዓዲ ግራት ውስጥ ለብዙ ዓመታት ሰርተዋል ። ፤ሥዩም
መስፈን ከዚሁ ተነስቶ የዓዲ ግራት ልጅ ነኝ የሚለው ።ግን አይደለም ።

ሥዩም መስፍን የህ.ወ.ሓ.ት. መስራችም ነው ፤ማ.ገ.ብ.ት. ሲመሰረት ከሰባቱ መስራቶች አንዱ ነው ፤በዛን ጊዜ ኢርትራ በጥር
ወር 1967 ዓ.ም. ኢርትራ ሳሕል ወርደው የአንድ ወር ወታደራዊ ሥልጠና በሻዕብያ የተሰጣቸው አመራሮች 1 አረጋዊ በርሄ
2 ሥዩም መስፍን 3 አባይ ጸሃየ 4 ግደይ ዘራጽዮን 5 ሃይሉ መንገሻ 6 አስፍህ ሓጎስ 7 አጋዚ ገሰሰ ናቸው ። ሌሎች
የማ.ገ.ብ.ት. መስራች ያልሆንትም እዛው ሳሕል ተገናኝተው የተቀላቀልዋቸው 1 አስገድ ገብረሥላሴ                         2
ካሕሳይ በርሄ ( ዶ/ር ግንፅል ) 3                                     ታከለ ወልደሚካኤል እነዚህም ተቀላቅለው በየካቲት ወር
1967 ዓ ም . ደደቢት በረሃ ወረዱ ፤መሪያቸው አረጋዊ ነው ።

ሥዩም መስፍን በተ.ሓ.ህ.ት. ፕሮግራም ዝግጅት ተሳታፊም ነበር ፤ጣልያንን የተዋጉ የትግራይ አርበኞች በጣም ያወግዛል
፤ይጠላል ።

ሥዩም ውሸታም ነው የተናገረው ይክዳል ቂመኛ ነው ለጠላው ታጋይ ሌሊት አያሳድረውም መግደል ነው ፤ ከምን እንደተነሳ
ባይታወቅም ክፉ ቀናተኛ ነው ፤ ሥዩም አመንዝራ ሸርሙጣም ነው ገና በትግሉ መጀመሪያ በተደጋጋሚ እጅ ከፍንጅ የባላገር
ሴቶች እያስገደደ ሲደፍር እየተያዘ የደረሰበት ነገር የለም ፤ሌላው ተራ ታጋይ ግን በጥይት ተደብድቦ ይገደላል ።

ሥዩም መስፍን ብዙ የሰው ሂወት ያጠፋ የገደለ አረሜነ ጨካኝ ነው ፤በወልቃይት ጠገዴ ህዝብ የፈጸመው የግድያ ወንጀል
ዘግናኝ ቢሆንም ፤ይህስ ይቀር ተብሎ ሊታለፍ አይቻልም ፤በ 1972 ዓ ም ሥዩምና አርከበ ዕቁባይ ፤ሥዩምና አረጋዊ በርሄ
፤ሥዩምና ግደይ ዘራጽዮን ፤ሥዩምና ሳሞራ የኑስ በተለያዩ ቀናቶች በተገናኙ ህፃን ሴት ወንድ ሽማግሌ ሳይሉ ቤት ውስጥ
በማስገባት ሰዉ ወደ ኋላ ዘግተው እሳት እየለቀቁ ቤቱን በማቃጠል ህዝብ ፈጅተዋል ።

ሥዩም ሱዳን ውስጥ መሽጎ ፀረ ተ.ሓ.ህ.ት. ህ.ወ.ሓ.ት. ናቸው የሚላቸው በሱዳን ውስጥ ሸቅለው ሂወታቸውን የሚገፉ
ንፁሃን የትግራይ ሰዎች በህ.ወ.ሓ.ት. አባላት በለሊት እያስገደለ የስንቱን ሂወት በማያውቁት ሃገር ያጠፋ ወንጀለኛ ነው ።

ሥዩም በሱዳን ውስጥ የሚኖሩ የትግራይ ሴቶች በተለያዩ ስራ ተሰማርተው ያፈሩት ሃብት ለመዝረፍ ከሌሎቹ የህ.ወ.ሓ.ት.
መሪዎች በመነጋገር ይሁንታ ካገኘ በኋላ እዛው የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ስብሰባ በመጥራት ራሱ በሚመራው ስብሰባ
ያፈራችሁት ሃብት ንብረት እንዳይጠፋ ወርቃችሁ ገንዘባቹህ ለኛ አስረክ ft ን በጥንቃቄ በአደራ ስም እናስቀምጥላቹህ
፤በምትፈልጉት ጊዜም ውሰዱ ፤ እያለ አስመሳይ በሆነ የማጭበርበሪያ ዘዴ ተጠቅሞ እህቶች ወንድሞች እውነት
ስለመሰላቸው ፤ከባንክ ሳይቀር ያስቀመጡት ሃብታቸው አስወጥተው ለሥዩም መስፍን የህ.ወ.ሓ.ቱ መሪ አስረክበው
፤ሙልጭ አድርጎ ከሰበሰበ ወደ በረሃ በመለክ ፤የሚላከው ሃብት ስብሃት ነጋ እየተቀበለ ፤ስብሃትም በበኩሉ ወርቁ ከገጠር
ከተማ እየተመለለሱ የሚነግዱ ነጋዴዎች በሚስጢር እየተገናኘ በመስጠት ወርቁ መቀሌ ሽሬ ወ.ዘ.ተ. እየተቸበቸበ የሱዳን
ሴቶች ቀልጠው ቀሩ ።

ስብሃት ነጋ እና መለስ ዜናዊ እንዴት ለዚሁ ሥልጣን በቁ // ከትግሉ መነሻ ጀምሮ እስከ 1971 ዓ.ም .ሁለቱ ሰዎች በጊዜው
በነበረ ታጋይ የተወገዙና የሚጠሉ እነዚሁ ናቸው

፤የሚስሩት ስራ ሁሉ ከአራጋዊ በርሄ በስተጀርባ ተጠልለው ነው ፤ታጋዩ አያምኑቱም ፤ስብሃትና መለስ ግን

ባገኙት መድረክ ታጋዩን መደፍጠጥ ነው ፤ስለ መለስ ዜናዊ ተደጋግሞ የቀረበ አብዮቱታ በአረጋዊ በርሄ ውድቅ እየተደረገ
፤አቤቱታ ያሰሙም የሥልጣን ሠኞች እይተባሉ ተረሽነዋል ።በስብሃትም እንደዚሁ ፤እነዚህ ሁለቱ ታጋዮች በፀረ ኢትዮጵያ
አንድነት በፀረ ህዝብ አቋማቸው ግልጽ የማያጠራጥር ሆኖ እየታየ በወቅቱ በነበሩ አመራር እንደ ብልህ አዋቂዎች ለትግሉ
አመራርነት ብቃት እንዳላቸው አድርገው በመስበክ ሁሉም ነገር ከነሱ ተማክረው ሲሰሩ የነበረው ታጋይ አጥብቆ ይከታተለው
ስለነበር ፤ተወደደም ተጠላ ለሃላፊነት እንደሚያበቁዋቸው ለሁሉ ታጋይ ግልጽ ነበር ፤መክንያቱም አመራሩ የሚያቀርበው
ይሾማል ለሚጠላው ይገድላል ፤እድሜ ለአረጋዊ በርሄ ተ.ሓ.ህ.ት.—ህ.ወ.ሓ.ት. ዘረኝነት ሽብርተኝነት ዘረኝነት ሲባልም
የክልሉ ሰዎች በአብሮ አድግነት የትምህርት ቤት ጓደኝነት ስር በሰደደ መልኩ የተፈጠረ ድርጅት ነው ።በዚሁ መሰረት በዲማ
ኮንፈረንስ በየካቲት ወር 1968 ዓ ም .ሲካሄድ የነበረው እቅድ ስብሃት ነጋና መለስ ዜናዊ ወደ ማእከላይ ኮሚቴው ለማምጣ
ሲሆን በተካሄደው ጉባኤ ስብሃት ነጋ በዙ ዲስኩር ተነግሮለት አብዛኛው ታጋይ በግደይ ዘራጽዮን የተነገረው ውሸት መሆኑ
ስለሚያውቅ አልተቀበለውም ነገር ግን ምርጫው ተካሂዶ በማጭበርበር ስብሃት በምርጫ አልፈዋል ብለው አጸደቁለት
የስብሰባው መሪ አረጋዊ በርሄ ። በመለስ ዘናዊም በአረጋዊ በርሄ የተነገረው ዲስኩር መለስን ሰውነቱ ሁሉ በቅቤ ቀብቶ ሊቅ
የተዋጣለት ታጋይ አድርጎ ሞናሊዛ አስመስሎ አቀረበው ይህ ሁሉግን እልም ያለ ውሸት ነበር ለምርጫም ቀርቦ ወደቀ
።አረጋዊ በርሄ ግደይ ዘራጽዮን አባይ ጸሃይ ሥዩም መስፍን መለስ ዜናዊ በመውደቁ ተናደው አቦራ አስነሱ ፤ላንቃቸው
ተላልጦ ቀረ ያመጡት ለውጥ የለም ።በዚሁ መሰረት የተመረጡ;

1 አረጋዊ በርሄ የድርጅቱ ሊቀ መንበርና ወታደራዊ አዛዥ።

2 ግደይ ዘራጽዮን   የድርጅቱ ም/ሊቀመንበርና ዋና አስተዳዳሪ ።

3 ስብሃት ነጋ          የአረጋዊ በርሄ ረዳት ።

4 አባይ ጸሃየ           የፖለቲካ ሃላፊ ።

5 ሥዩም መስፍን      የውጭ ጉዳይ ሃላፊ ።

6 አጋአዚ ገሰሰ          የህዝብ ግኑኝነት ሃላፊ

7 ሙሴ ተኽለ            በወታደራዊ ተብባሪነት ።

መለስን አሸንፎ የተመረጠው አጋአዚ ገሰሰ ነበር ፤አጋአዚ ደግሞ የማ.ገ.ብ.ት መስራች ነው ፤ነገር ግን የውቅሮ ሁለት
አውላዕሎ ሰው በመሆኑ ፤ይህ የማ.ገ.ብ.ት. መስራች አግልለው መለስን የመተካት የአረጋዊ በርሄ ፕላን ታጋዩ ውድቅ
አደረገለት ።ሙሴ ተኽለም በታጋዩ ሃይልና ብርታት ነው የተመረጠ በእነ ግደይ ዘራጽዮን የተጠላ ሰው ነበር ።የመለስ ዜናዊ
አለመመረጥ ለአረጋዊ በርሄ እረፍት አልሰጠዉም አጋአዚ ገሰሰ እና ሙሴ ተኽለ በድርጅቱ አመራር በዘዴ አስገደላቸው
፤በ 1968 ዓ ም መጨረሻ አመራሩ 5  ( አምስት ) ብቻ ስለቀሩ ለሥራችንም እንቅፋት ስለሆነብን በሚል የምክንያት ዘዴ ፤ 1
መለስ ዜናዊ 2 ስየ አብርሃ      3 አዋአሎም ወልዱ                                                                                       4
አጽብሃ ዳኘው ( ሸዊት ) መስከረም ወር መጀመሪያ በተለዋጭ ማ/ኮሚቴ ለከፍተኛ ሃላፊነት በቁ ፤ መለስም የፖለቲካ ክፍል
ምክትል ዋና ሃላፊ በቃ ፤አረጋዊ በርሄም የሚፈልገው ሰመረለት ።

ስለዚህ ስብሃት ነጋና መለስ ዜናዊ ለዚ የሥልጣን ሃላፊነት ያበቃቸው ያደረሳቸው አረጋዊ በርሄ ነው ። ማንነታቸው
የሚታወቁና እየታወቁ የመጡ ስብሃትና መለስ ፀረ ኢትዮጵያ ሏላዊነት ፤ ፀረ ኢትዮጵያ ህዝብ አንድነት ድብቅ ሳይሆን
በግልጽ እየተንቀአቀሱ እሱም ራሱ እየተንቀሳቀሰ ሃገርና ህዝብ እዲያጠፉ ተንከባክ ft በመያዝ እዚህ ደረጃ ያደረሳቸው
በዋናነት ተጠያቂው ሃላፊነቱን የሚሸከመው አረጋዊ ብርሄ ነው ።
ይህ ብቻ አይደለም  1 ኛ ፀረ አማራ  የሆኑ ንጥር ያለ አቋም ያላቸው ።

2 ኛ ፀረ ኢትዮጵያ ሏላዊነት ፀረ ኢትዮጵያ ህዝብ አንድነት ፈልፍሎ ብቁ ናቸው የሚላቸው

እየመለመለ በሚያስተማምን ደረጃ ኢትዮጵያና ህዝብዋ ያጠፉሉ ብሎ ተስፋ የጣለባቸው እንደ ሓረግ እየመዘዘ ለሥልጣን
ያበቃቸውም ።  1 ኛ ስየ አብርሃ  2 ኛ ገብሩ አስራት  3 ኛ  አዋዓሎም ወልዱ         4 ኛው መለስ ዜናዊን ጨምሮ ወደ ሥራ
አስፈጻሚ ሃላፊነት አወጣቸው ፤ ከእነዚሁ ፀረ ህዝብ ባለሥልጣናት ስየ አብርሃ የተናገረው ወልጅ አባቴ ቀኛዝማች አብርሃ
በአማሮች ስለተገድሉ እኔም በአማራው በቀሌን አወጣለሁ በሎ የተናገረ ሰው ነው ፤የተናገረውም በአማራ ላይ ከፍተኛ የዘር
ማጥፋት ወንጀል የፈጸመ ነው ፤።በዚሁ ተመርጠው የመጡ ፖሊት ቢሮ ( ሥራ አስፈጻሚ ) ይቀርባል ። ወደ ማ/ኮሚቴ
ሥልጣን የሚደርሱ ከላይ የተጠቀሱ ሁለት መስፈርቶች የሚያሟሉ መሆናቸው አስቀድሞ የተጠና የተረጋገጠ በዚሁም
ያሳዩት ተግባር ተንተርሶ ለማእከላይ ኮሚቴ ምርጫ የሚቀርበው ።

ከህ.ወ.ሓ.ት. በሥልጣን ሽኩቻ የተባረሩት ፤የመጀመሪያዎቹ 1 አረጋዊ በርሄ 2 ግደይ ዘራጽዮን በሓምሌ ወር 1977 ዓ.ም
.መጨረሻ በማ.ለ.ሊ.ት ጉባኤ  ነው ፤ በጉባኤው በግልፅ የተነገረው እነዚህ ሁለቱም የሰሙት ያዳመጡት ፤በህ.ወ.ሓ.ት
ፖሊሲ በህ.ወ.ሓ.ት. ፕሮግራም ቅንጣት የምታክል ልዩነት የለንም ፤ከሃላፊነት የሚነሱ ያሉበት ዋና ምክንያት በብቃት ማነስ
ብቻ ነው ፤ሲባል ግደይና አረጋዊ የሰጡት መልስ ወይም የተክራከሩበት ነገር አልነበረም ፤ባይኖርም ግን በግልጽ የታየው
የስልጣን ሽኩቻ መሆኑ ነበር ።አረጋዊ በርሄ ገና ከየካቲት ወር 1967 ዓ.ም. እስከ ተባረረባት ሳአት ሓምሌ ወር 1977 ዓ .ም
.ድርጅቱን በዋና ህላፊነት የመራ ፤ካለሱ ፈቃድ ውጭ ምንም የማይተገበር ፈላጭ ቆራጭ በመሆን ህ.ወ.ሓ.ትን የመራ
ድርጅቱን የመሰረተ ፕሮግራሙን አርቅቆ ወደ ተግባር የለወጠ አንጋፋው መሪ ነው ።

አረጋዊ በርሄ በተደጋጋሚ እንደሚናገረው በድርጅቱ አመራር ውስጥ በዙ ንትርክ መቆሳሰል እንደነበረ ይናገራል ፤ይህ ግን
ሃቅነት የሌለው ደረቅ ውሸት ነው ፤ከፕሮግራሙ ጀምሮ ሲናገር ፤ፕሮግራሙ ያረቀቁ ሰዎች ይህ ስህተት ነው አንሱት
ብንላቸውም አልተቀበሉንም በማለት ደጋግሞ ሲናገር ፤ ሃፍረት ሊሰማው በተገባ ነበር

፤ግን ሰውየው ማወናበድና ማጭበርበር እንደ ስልት ስለሚጠቀምብት “” ደጋግሞ መዋሸት ወደ ሃቅ ይለወጣል–

-የሚባለውን ዘዴ እየተጠቀመ ህዝብ ያወናብዳል ፤ሰሜን ጎንደር ወልቃይት፤ ጠገዴ ፤ጠለምት ፤ቃፍታ ሁመራ ሰሜን ወሎ
አለውሃ ምላሽ ወደ ትግራይ ያካተተው እኮ አረጋዊ ብርሄ ነው ።

የሰሜን ጎንደር ፤የሰሜን ወሎ የህዝ ft ማንነት አማራነቱን ኢትዮጵያዊነቱን እንዲነጠቅ ያደረገው እኮ አረጋዊ በርሄ ነው ።ዛሬ
ህዝ ft እንደ ሁለተኛ ዜጋ ተቆጥሮ በህ.ወ.ሓ.ት እየተሰቃየ ያለው ለዚሁ ሁሉ ችግር ህዝ ft የተዳረገበት እኮ በአረጋዊ በርሄ
ነው ። ፀረ አማራ አማራ ይትግራይ ህዝብ ደመኛ ጠላት ነው ፤ብሎ ፀረ አማራ ቅስቀሳና ፕሮፓጋንዳው ያስፋፋው እኮ አረጋዊ
በርሄና፤ ስብሃት ነጋ፤ ግደይ ዘራጽዮን መለስ ዜናዊ ፤አባይ ጸሃይ፤ሥዩም መስፍን እነዚህ ናቸው እኮ አማራውን ያጠፉት
፤ማንነቱን ነጥቀው ፤አማራው ክትውልድ ወደ ትውልድ እይተሸጋገር የመጣ የአማራ መሬት ነጥቀው የትግራይ መሪርት ነው
ብለው ወደ ትግራይ ያካለሉት ።
ስለዚህ በህ.ወ.ሓ.ት. በአመራሩ ውስጥ በፖሊሲ፤ በአቋም፤ ልዩነት ተፈጥሮ አያውቅም ሁሉ አማራር በዚሁ ተስማምቶ
ተደጋግፎ ነው የመጣው ልዩነት የላቸውም ፤ እንደውርስ ሆኖ በመምጣቱም አሁንም እየቀጠሉበት ነው ።በህ.ወ.ሓ.ት ውስጥ
እኔ በልጥ እኔ በልጥ እኔ አውቃለሁ ሽርሙጥና ለብቻው ተደብቆ መብላት ተደብቆ መጠጥ መጠጣት ይታያል ፤በአጋጣሚ
በዚሁ ሲነጫነጩ ትሰማለህ ፤በዚሁም ደግሞ የድርጅቱ ታጋይ በመሆንህ ታፍራለህ ፤አመራሩ ሁሉ ሂስና ገለሂስ ፈፅሞ
አያደርግም የድርጅቱ ፖሊት ቢሮ አመራር ወሰን የሌለው መብት አለው ፤ስድና ልቅ ነው ። ከዚሁ ተነስተውም ብዙ ወንጀል
ይፈጽማሉ የሚፈጽሙት ወንጀልም በጠራራ ፀሃይ ነው ።

በየትኛውም ጉባኤ ትልልቅ ስብሰባዎች ወይም በካድሬ ስብሰባዎች ሁሉ ፖሊት ቢሮ ስለሚገኙ በእንደዚሁ ስብሰባ
የሚያሳልፉት ውሳኔ ሁሉም ተደጋግፈው ተስማምተው ያሳሉፉታ ቅንጣት የሉዩነት ፍንጭ የለም አይታይም ።ይህ እየሆነ
እየታየ ንትርኩ መቆሳሰሉ በየት ይመጣል ፤ከዚሁ ተነስተን የአረጋዊ በርሄ እና ሌሎቹ ራሳቸው አግዝፈው ለማሳየት
ወንጀላቸው ለመደበቅ የሚፈጥሩት የወደቀ ተረት ነው ።

ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ ኢትዮጵያን ወሮ በቅኝ ግዛቱ መዳፍ እጅ ከወደቀች ከግንቦት 20 ቀን 1983 ዓ. ም.እንኳን
የሚመራው በህ.ወ.ሓ.ት. ፕሮግራም ነው ፤አረጋዊ በርሄ ያዘጋጀው ፤ሌላው በረሃ በነበረበት የሚወጣ ፖሊሲ እቅድ በአረጋዊ
የሚዘጋጁ ነው የነብረው አሁንም በድሮው ስታሊናው ፋሽዚም የሚጠቀሙት የአረጋዊ ብርሄ  እቅዶች  ናቸው
።//////////////////////////////////////////////////////////////////////

ሕብረት ምን ማለት ነው ? ጥቅሙስ ?


ሕብረት ማለት ሰፊ አመለካከት ያለው ሃገራዊ አድማስ ነው ። ሕብረት በጥቂት ሰዎች ስብስብ የሚጀምር ሆኖ ግን ደግሞ
በፍጥነት እያደገ የሚሄድ ነው ፤ሕብረት ወንዝና ተራራ፤ ቋንቋና ሃይማኖት አይደርተውም ፤ሕብረት ጠባብ ብሔርተኝነት
ወገናዊነት አይቀበልም፤ ግ ft ኢትዮጵያዊነት ነው ።ሕብረት ከጥቂት ስብስብ ወደ ብዙሃን ስብስብ ፤ከብዙሃን ስብስብ ወደ
አንድነት ከአንድነት ወደ ኢትዮጵያዊነት የሚያሸጋግር ሰፊ ጠንካራ ድልድይ ነው ።በምሳሌነት ለመጥቀስም  1 ኛ ልሳነ
ግፉአን             2 ኛ  ጎንደር ሕብረት     3 ኛ  ጎጃም ሕብረት                                                            እንደ
ምሳሌነት ብንወስድ በሚያደርጉት እንቅስቃሴ ኢትዮጵያዊነት ማእከል ያደረገ የግባቸው እስትራተጂ ኢትዮጵያዊነት ነው ፡
የሚመሩት ህዝባዊ እንቅስቃሴ ለጎንደር ወይም ለጎጃም ህዝብ ብቻ ያተኮረ ሳይሆን አድማሱ በማስፋት ሞላው ኢትዮጵያ
የሚሸፍን ነው ።ይህ እንቅስቃሴ በትኩረት ስንመለከተው ከዘር ከቋንቋ ከሃይማኖት የፀዳ ነው ፤ ዋናው እስትራተጅው ፀረ
ክልል ሲሆን                ይደመስሰዋ መሰረቱ ያጠፈዋል ፤ በእነዚህ ሕብረቶች ቦታ የለውም ፤ያወግዙታል አይቀበሉትም
፤ሌለው ትልቁ ራኢያቸው በሁለገብ ትግል ያምናሉ ይቀበላሉ ፤ይተባበራሉ ፤ይህ ደግሞ ኢትዮጵያዊ አመለካከታቸው
በመስፋቱ በሃገር ውስጥም በውጭም የሚኖረው ኢትዮጵያዊ ሁሉ የማሰባሰብ ብቃታቸው ከዳር እስከ ዳር ሊያሰባስበው
ይችላል ።ጠባብ ብሔርተኝነት በጎሳ መሰባሰብ ለጎሳህ መቆርቆር እነዚህ አደገኛ ፀረ ህዝብ ዝንባሌዎች በጣጥሶ የሚጥላቸው
ይህ የአንድነት ሕብረት ነው ።

ኢትዮጵያና ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ //


ኢትዮጵያ እና የትግራይ ህዝብ ነፃ አውጪ ድርጅት( ህ.ወ.ሓ.ት.) የሚገናኙበት መንገድም ሆነ ዓላማ የላቸውም፤አይገናኙም
። ኢትዮጵያና ህ.ወ.ሓ.ት.ያላቸው ልዩነትም የመሬትና ሰማይ ርቀት ነው  ፤ የትግራይ
 

ህዝብ ነፃ አውጪ ድርጅት በፕሮግራሙ በአቋም ፖሊሲው ትግራይን ከኢትዮጵያ አስገንጥሎ የትግራይ ዲሞክያቲክ
መንግሥት ለመመስረት ነው፤ወደ በረሃው ትግል የተሰማራው ።<<ፕሮግራሙ ይመልከቱ ።>>» ህ.ወ.ሓ.ት. በፀረ
ኢትዮጵያ ሉአላዊነት በፀረ ኢትዮጵያ አንድነት የተሰለፈ ድርጅት ፤እንደመሆኑ ከኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ ሲታይ በእጅጉ
ተቃራኒ ናቸው ፤የትግራይ ህዝብም ለህ.ወ.ሓ.ት. በእውቅና አልትቀበለውም ፤ በሃይሉ በጉልበቱ ብቻ ነው እንደ መዥገር
በትግራይ ህዝብ ተለጥፎ የመጣው ፤ህ.ወ.ሓ.ትና የትግራይ ህዝብም በአንድ ዓይን የማይታዩ የተለያዩ ናቸው ፤ህ.ወ.ሓ.ት
በጥቂት ማፍያዎች የተመሰረተ የተፈጠረ ፀረ ህዝብና ፀረ ሃገር ድርጅት ነው፤ጎጠኛ፡ዘረኛ በአንድ ክልል ስም የተነሳ
የአፓርታይድ አካል ነው ።

በኢትዮጵያ ሉአሏዊ ግዛት የማያምን ፤የኢትዮጵያ ታሪክና ታሪካዊ አመጣጥ የካደ ፤የህዝብ ታሪክ የከዳ ፀረ ኢትዮጵያ ነው
፤ይህ ድርጅት በኢትዮጵያ ጠላቶች በነ ሱዳን ፤ግብጽ ፤ድጋፍና ሃይል የተመሰረተ ነው ፤በእነዚህና ሌሎች ድጋፍ ነው እዚህ
ደረጃ የደረሰው ።ይህ ድርጅት ኢትዮጵያን ለማጥፋትና ለማዳከም ቆርጦ የተነሳ ከመሆኑ ባሻገር ፤በህዝብም ብዙ ችግር
እያደረሰ የመጣ አሁንም እያደረሰ የሚገኝ ፀረ ኢትዮጵያ ነው ።

ጠባብ ብሔርተኛ ከመሆኑም የተነሳ በፕሮግራሙ ያስቀመጠው ኢላማ አድርጎ ያነጣጠረው          በፀረ ኢትዮጵያ ህዝብ ፤
በፀረ ኢትዮጵያ ሉአላዊ ግዛትና አንድነት ፤ ታሪካዊ ሃገራዊ እሴቶች ነው ።ከዚሁ በመነሳት ህ.ወ.ሓ.ት. ፀረ ኢትዮጵያ ወራሪ
ሃይል ነው ።ይህ ድርጅት በግንቦት ወር 1983 ዓ.ም. ፤ኢትዮጵያን በመውረር በፀረ ኢትዮጵያ ህዝብ ፍላጎት ሃይሉን ተገን
በማድረግ ኢትዮጵያና ህዝብዋ በቅኝ አገዛዝ ስርአቱ ተቆጣጠረ ።ይህ ቅኝ ገዢ ሃይል በኢትዮጵያ ውስጥ የዘረጋው ሕግ
በበረሃ ውንብድና ጊዜ ሲጠቀመው የነበረው የህ.ወ.ሓ.ት. ፕሮግራም ኢትዮጵያን ለመበታተን ይጠቅመኛል ብሎ ስላመነ
አንኳር የሕገ መንግሥቱ ምሶሶ በማድረግ አስቀምጦታል ።

የህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ መሪዎች ነበርና አሁንም በሥልጣን ያሉት ሁሉ ተደምረው ህ.ወ.ሓ.ት. ለኢትዮጵያ
ዲሞክራሲን ለማስጨበጥ አምባገነኑ የደርግ ስርአት ለማስወገድ ፤ብሎ ከአምባገነኑ የደርግ ሠራዊት ትንቅንቅ የጀመረው ገና
ከትግሉ መነሻ ጀምሮ ስንት መስዋእትነት እየከፈለ የመጣ ድርጅት ነው ፤ሲሉ ትንሽ ሃፍረት የማይሰማቸው ባንዳና የማፍያ
ስብስቦች ፤በህዝብ የፈጸሙት አሁንም እየፈጸሙት የሚገኙት ወንጀል ለማድበስበስ የታሰበ የሌባ አይነ ደረቅ የገዳዮች
ማደናገሪያ ነው ። ህ.ወ.ሓ.ት. ለኢትዮጵያ ህዝብና ሉአላዊነት ብለው የከፈሉት መስዋእትነት ፈፅሞ የለም መሪዎቹም
አያስ ft ትም ኢትዮጵያና ህዝብዋ በጠላት ከመፈረጅ በስተቀር የወያኔ መሪዎች ኢትዮጵያ ብለው መጥራት ስለሚቀፋቸው
ለኢትዮጵያ ዓዲ ሓበሻ ( የአበሻ ሃገር ) ለህዝ ft ደግሞ (ሓበሻ ) በለው መጥራት የመርጣሉ ፤፤ወያኔ የኢትዮጵያ ግዛት እንኳን
በቅጡ አያውቃቸውም ስልጣን እስከ ጨበጠ ድረስ ። ለመሆኑ ዲሞክራሲና ወያኔ፤ ኢትዮጵያና ወያኔ ፤የኢትዮጵያ ህዝብና
ወያኔ ፤ ይገናኛሉ ? አይገናኙም ፤ የኢትዮጵያ ህዝብ ወያኔ የሚባለው ድርጅት አያውቀውም ፤ ።ወያኔ ፀረ ዲሞክራሲ ነው
፤ወያኔ ፀረ ኢትዮጵያ ሉዓላዊነት ነው ፤ወያኔ ፀረ ኢትዮጵያ ህዝብ አንድነት ነው ፤ወያኔ በዘር የተደራጀ ጎሳና ጎጥ ማእከል
ያደረገ የአፓርታይድ ድርጅት ነው ፤የትግሉ አላማም ደደቢት በረሃ የገባበትም ትግራይ ነፃ ሃገር የነበረች በአማራው (
ኢትዮጵያ ) ነፃነትዋ ተገፋ ዛሬ የአማራው ቅኝ ግዛት ስለሆነች ፤ትግራይን ነፃ ለማውጣት ብሎም የትግራይ መንግሥት
ለማቋቋም ነው ፤ስለዚህ ወያኔና ኢትዮጵያ አይገናኙም ።በዚሁ መሰረት ዛሬ ኢትዮጵያ ሃገራችን የወደቀችው ፤በክፉ
ጠላቶችዋ ወያኔዎች ፤ቅኝ አገዛዝ ስርአት ወድቃለች ። ከጣልያን ቀጥሎ የመጣ ወራሪ ቅኝ ገዢ ህ.ወ.ሓ.ት. ነው።የደርግ
አገዛዝ በኢትዮጵያ ህዝብ ትግል ተፍረክርኮ ሲወድቅ ለወያኔም ምቹ አጋጣሚ ስለፈጠረለት በለሱን ቀንቶት ዘው ብሎ አዲስ
አበባ ገባ ፤ኢትዮጵያና ህዝብዋ ተቆጣጠረ ፤ ይህ መንገዱም ለወያኔ ያመቻቹሁለቱ ሃያላን መንግሥታት አሜሪካና እንግሊዝ
ናቸው ።
የወያኔ መሪዎች ነበርና አሁን ሥልጣን ላይ የሚገኙት ሁሉ ማለት ነው ፤የሚናገሩት ነገር ከተግባራቸው ጋር ይጋጫል ፤የሰው
ልጅ ዘር ለማጥፋት የተሰማሩት ገና ከ 1969 ዓ.ም. ጀምሮ ሲሆን የሰሜን ጎንደር ህዝብ መሬቱን ለመውረርና የትግራይ
ግዛታቸው ለማስፋፋት በከፋ መልኩ ደግሞ ከ 1972 ዓ ም በህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች በአረጋዊ በርሄና በቀሩት ፖሊት ቢሮ
ሠራዊታቸው እየመሩ በህዝ ft ላይ የዘር ማጥፋት ከባድ ወንጀል እየፈፀሙ የመጡ እስከ አሁን ካለማቋረጥ በአማራው
እየተፈጸመ ያለ የወንጀል ድርጊታቸው ፤በአኝዋክ ሕብረተሰብ የፈጸሙት የዘር ማጥፋት ወንጀል ፤በኦሮሞው ህዝብ
የፈጸሙት እየፈጸሙት ያሉት ገድያ ጭፍጨፋ

በእስር ቤት ምንም ባላጠፋ ኢትዮጵያዊ ዘጋ በቶርቸር በተለያዩ አፍኖ የማጥፋት ዘዴዎች ኦሮሞው አልቀዋል እያለቀም ነው
፤ከባድ የግፍ ወንጀል እየተፈጸመበት ነው ፤ኦሮሞው ዛሬ ከመሬቱ እየተፈናቀለ በገዛ ሃገሩ ኢትዮጵያ ልክ በአማራው የደረሰው
ሃገር አልባ መሬት አልባ እጣ ደርሶት ከርታታ ዜጋ አድርገዉታ ወያኔዎች ፤ በዚሁ መልክ የሰሜን ወሎ ህዝብ መሬት በግፍ
የተነጠቀው የማንነቱ መግለጫ የሆነው አለ ውሃ ምላሽ ወ.ዘ.ተ.ተነጥቆ ወደ ትግራይ ተጨምሮ መሬቱ ብቻ ሳይሆን
ማንነቱም የተነጠቀ ኢትዮጵያዊ ዜጋ ዛሬ መሬት አልባ አድርገዉታል ፤ ጋምቤላውም ይህ ችግር ደርሶት መሬቱ ተነጥቆ
ለትግሬው ባለሃብት ታድሎ ዛሬ የጋምቤላ ህዝብ የወያኔ ባለሥልጣናት ህዝ ft እንደ አገዳ እያጨዱ በዘር ማጥፋት
ተሰማርተው የጋምቤላ ህዝብ በሚፈጸምበት ግድያ አፍኖ ማጥፋት ፤ለመጥፎ ስደት ተዳርጎ በኬንያ ደ ft ብ ሱዳን እየተሰቃየ
ይገኛል ፤ በአፋሩም ይህ የስቆቃ ድርጊት እየተፈጸመበት ነው ፤መሬቱ ተነጥቆ የትግራይ ክልል ነው ተብሎ ከኖረበት ትውልድ
ቀዩ ተፈናቅሎ የመሬቱ ባላባት የነበረው ዛሬ እየተንከራተተ ይግኛል ፤እነዚህን ጭብጥ ከያዝን ፤ወያኔ ለኢትዮጵያ ዲሞክራሲ
ፍትህ ብለን ስንቱን መስዋእትነት ከፍለናል የሚለው ፤ውሃ የማይቋጥር ቀዳዳ አሮጌ ጣሳ ንግግራቸው ምን ያህል
አጭበርባሪዎች አስመሳይ ውሸታሞች መሆናቸው በዚሁ ማረጋገጡ በቂ ነው ። ስለሆነም ወያኔ ኢትዮጵያና ህዝብዋ
ለማጥፋት የመጣ የባእዳን ቅጥረኛ ወራሪ እንጂ ለኢትዮጵያ በሎ የምጣ አይደለም ።በሥልጣን ያለው የህዝባዊ ወያኔ ሓርነት
ትግራይ ቁንጮ የማፍያ ስርአት በጉልበቱ የመጣ ወራሪ ቀኝ ገዢ ከመሆኑም ባሻገር በሃገሪቱ ያስቀመጠው ሕገ መንግሥት
በሎ ወያኔ የሚጠራው፤ ጣልያን ኢትዮጵያን በወረረበት ወቅት በ 1928 ዓ. ም. ከጣልያን ሃገር ይዞት የመጣ ከወያኔ
ተመሳሳይ ፖሊሲ ከፋፋይና በታኝ ፤ የኢትዮጵያ ህዝብ አልቀበልም ብሎ ጣልያንን እንዳሳፈርው ፤የወያኔ ሕግ መንግሥትም
ለኢትዮጵያ ህዝብ ሕገ መንግሥት ሊሆን አይችልም ፤ህዝብም አልተቀበለዉም ።

ለማጠቃለል …. ህ.ወ.ሓ.ት. ለኢትዮጵያ ብሎ የታገለለት ወቅትና ጊዜ ፈፅሞ የለም ፤በረሃ ወርዶ ለ 17 ዓመታት የታገለው
ትግራይን ለመገንጠል ብቻ ነው ።

ህ.ወ.ሓ.ት. የሚከተለው ፕሮግራሙ ፤ፖሊሲው ራሱ ባዘጋጀው በስፋት የሚገልጸው በፀረ ኢትዮጵያ በፀረ ህዝብ አንድነት
ከፋፋይ ጎጠኝነት ማእከል ያደረገ ፀረ ህዝብና ፀረ ኢትዮጵያ አንድነትና ሉአላዊነት ነው ።

ህ.ወ.ሓ.ት. ለራሱ የዲሞክራሲ ሕግጋት የማያውቅ ፀረ ዲሞክራሲ ድርጅታዊ ስርአት ፤ለሌላው ህብረተሰብ ዲሞክራሲ
ያመጣል ብሎ ማመን የማይታሰብ ከመሆኑም በላይ ወያኔም ከተፈጥሮው ጀምሮ ፀረ ዲሞክራሲ ሆኖ ነው የተፈጠረው ።

ህ.ወ.ሓ.ት. ለኢትዮጵያ ብሎ የከፈለው መስዋእትነት በፍጹም የለም በአፈጣጠሩ ታሪክም ይህንኑ የማያሟላ ዘረኛ ነው ።

ህ.ወ.ሓ.ት. በዘር ማጥፋት ወንጀል የተሰማራ ፤የለም ሰፊ መሬት ወራሪ ተስፋፊ ፤ለሚመሰርተው የትግራይ ግዛት የሰሜን
ጎንደር ፤የሰሜን ወሎ ፤የአፋር ፤እጅግ ሰፋፊና ለም መሬቶች በጉልበቱ የነጠቀ ወደ ትግራይ ያካለለ ፀረ ኢትዮጵያ ነው ።
ህ.ወ.ሓ.ት. ኢትዮጵያዊ ሊሆን የማይችልበት በዙ መስፈርቶች ማንሳት ይቻላል ፤ነገር ግን ባጭሩ ህ.ወ.ሓ.ት. ለኢትዮጵያ
ሲል ታገልኩ የሚለው አስመሳይ የወሸት ማጭበርበሪያ ጋጋታው ኢትዮጵያን የሚመለከት እንኳን ያወጣው ፕሮግራም
የለውም ፤ በምን መልኩ ነው ለኢትዮጵያ ታገልኩ የሚለው ፤ ይህ በትግራይ ነፃ አውጪ ድርጅት ህ.ወ.ሓ.ት. ፀረ ኢትዮጵያና
ፀረ ኢትዮጵያ ህዝብ ፖሊሲው በፕሮግራሙ በማያሻማ መልኩ ገልፆታል፤ አስቀምጦታልም ራሱ በራሱ ፀረ ኢትዮጵያ
ድርጅት ሆኖ መፈጠሩ በራሱ ፕሮግራም ( ፖሊሲ ) ፅሁፍ ይጋለጣል። ስለዚህ ወያኔ ለኢትዮጵያ ብሎ የከፈለው
መስዋእትነት የለም ።፤ለኢትዮጵያ ብሎም የታገለለ ጊዜም የለም ። ፤የኢትዮጵያ ሃብት ንብረት ፤የህዝብ ሃብት ነብረት
መዝረፍ ፤ታሪካዊ ቅርሶች ፤ታሪካዊ መዛግብት በመሸጥ በማቃጥጠል የተሰማራው ህ.ወ.ሓ.ት. ከ 1969 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ
ዛሬ ፤በምን መልኩ ብሎ ለኢትዮጵያ መስዋእትነት ይከፍላል ፤ጣልያን ኢትዮጵያን በወረረበት ወቅት ሲሰራው የነበረ በከፋ
መልኩ ወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት.እየሰራው እይፈጸመው ይገኛል ፤ዘር ማጠፋት፤ ግድያ ፤ ዜጎች አፍኖ ማጥፋት ፤የህዝብ መብት

መንጠቅ ፤ማገድ የህዝብ ማንነት መንጠቅ ፤የኢትዮጵያ ግዛቶች ለባዕዳን መሽጥ በዘረኛውና ሽብርተኛው ፖሊሲው ህዝብ
ማሰቃየት።ስለዚህ ወያኔ ፀረ ሃገርን ፀረህዝብ ፤ቀኝ ገዢ ስርአት ነው ።

ኢትዮጵያ ዛሬ
ኢትዮጵያ  በአሁኑ ጊዜ ህወሓትን እና እኩይ ሥራውን የማያውቅ ኢትዮጵያዊ አለ በሎ ለማመን ያስቸግራል። ህወሓት
ሲፈጠር ኢትዮጵያን ለመበታተን፣ ሕዝቧን በዘርና በቋንቋ ለመበታተን የተፈጠረ የኢትዮጵያና የሕዝቧ ደመኛ ጠላት ነው።
ዓላማው ኢትዮጵያን በታትኖ መሬቷን በመውረር ታላቋን የትግራይ ሪፓብሊክ መንግሥት ማቋቋም ነው። የድርጅቱ መሪዎች
በኢትዮጵያ በህዝብዋ         መራር ጥላቻ ያላቸው ናቸው። ሊፍቁት ሊያስወግዱት የማይፈልጉት በፖሊሲና በአቋም መሰረት
ያደረገ ። ለዚህ ትልቁ ማስረጃ በፕሮግራማቸው ላይ የተቀመጠው የፖሊሲ አቋማቸው ነው። ኢትዮጵያን የሚመሩበት ሕገ
መንግሥትም ሌላው ማስረጃ ነው።

ህወሓት ገና በረሃ ሳይወርድ በፀረ-ኢትዮጵያ የውጭ ሃይሎቸ፣ ማለትም፣ ጣልያን፣ ሊቢያ፣ ሱዳን፣ ግብፅ፣ ሲማሊያ፣ ኢራን፣
ኢራቅ፣ ሶሪያ ወዘተ በመጠኑም ቢሆን ድጋፍ እያገኘ የተፈጠረ ድርጀት ነው። አሁንም የእነሱ ድጋፍና ማበረታታት
አልተለየውም። በአንጸሩ ደግሞ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሃገራችን አትፈርሰም፣ አትበታተንም፣ ለወራሪ ባእድ አትሸጥም፣
አትለወጥም ብሎ በኢትዮጵያ አራቱም ማእዘን በተነሳው አመጽ የወያኔ እቅድ ግ ft ን ሊመታ አልቻለም።ሱዳኖች ግን ወያኔ
በሸጠላቸው ሰፊና ለም መሬት የኛ ነው ብለው በጎንደር ክ/ሃገር ህዝብ ላይ ከወያኔ ተባብረው በህዝብ ላይ ከፍተኛ ጥቃትና
ማፈናቀል እያደረሱበት ይገኛሉ ። መላው ኢትዮጵያዊ ሁሉ የሃገሩ ዳር ድንበር በሱዳኖች ተደፍሮ ሲወረር ኢትዮጵያ በጠላት
ተወረረች ነው ። የኢትዮጵያ ህዝብም ስሜቱ የሚነካ ሃገሩ ኢትዮጵያ በወያኔዎች ትብብር እየፈረሰች የግዛት ድንበርዋን
ተደፍሮ ፤ህዝብዋም ለሶቆቃ ሲኦል የተዳረገበት ጊዜ ነው ።በሕብረት የምንነሳበት ጊዜና ሳአት አሁን ነው ።

እኔ ትግሉን የጀመርኩት ከማገብት ጀምሮ ሲሆን፣ በረሃ በወጣሁበትም ጊዜ የህወሓት አመረር በሙሉ የቅርብ ጓደኞቼ ናቸው
። ሆኖም ግን አንድም ቀን ስለ ኢትዮጵያ አንድነትም ሆነ ስለታሪኳ ጥሩ ሲናገሩ ስምቼ አላውቅም። ሕዝብ ስብሰበው
የሚሰጡት ትምህርትና ቅስቀሳ ስለኢትዮጵያ ወራሪነት፣ ስለታሪኳ መጥፎነት፣ ስለአማራው ጠላትነት ብቻ ነው። ስለትግራይ
ሲያወሩ፣ በአማራው መንግሥት ነፃነቷን ያጣች በማለት መርዛማ በሆነው በሬ ወለደ ተረታቸው ሊያሳምኑት ጥረዋል።
ፍላጎታቸውን ለትግራይ ሕዝብ ቢለፍፉም የትግራይ ህዝብ አልተቀበላቸውም ለዚሁም ከባድ መስዋእትነቱ የከፈለው
የትግራይ ህዝብ ነው ፤በወያኔዎቹ ተገደለ ሃብት ንብረቱ ተወረሰ ቤቱ ፈረሰ ልጆቹ በሃይል እየተገደዱ ታገሉ ተብለው በየ
በረሃው ወድቀው ቀርተዋል ። ዛሬ ከድረጅቱ በሥልጣን ሽኩቻ የተገለሉት ህወሓቶች የሚነዙት በሬ ወለደ የትግራይ የቅኝ
አገዛዝ በአማራው መንግሥት እጅ መውደቅ የሚለው፤ ከፕሮግራሙ መነሳት አለበት ብለን ወስነን ፤ያንሱት አያንሱት በፅሁፍ
አላየሁም ፤ብሎ የሚናገረው አረጋዊ በርሄ ፤ ማን ነው የድርጅቱ የበላይ መሪ እሱ ራሱ ፤አንሺውስ ማን ነው ? እሱ ራሱ ፤
የድርጅቱ ሊቀ መንበር ራሱ፤ የድርጅቱ ወታደራዊ አዛዥ ፤ሙሉ በሙሉ ትእዛዝ ሰጪ ራሱ ፤ ድርጅቱን ከላይ እስከ ታች
የሚቆጣጠረው ራሱ አረጋዊ በርሄ ፤ማረም ማንሳት የነበርው ራሱ አረጋዊ በርሄ ፤ መቆጣጠር ማረም ብቻ ሳይሆን
ፕሮግራሙ በሙሉ ፀረ ኢትዮጵያ ፤ፕሮግራሙ በሙሉ ፀረ ኢትዮጵያ ህዝብ ፀረ አንድነት በመሆኑ ተቃጥሎ፤ ሌላ ፕሮግራም
ተዘጋጅቶ ለህዝብ ይፋ መደረግ መሆን ነበረበት ፤ይህ አልተደረገም ፤ ታርሞ ከሆነም ለህዝብም ሆነ ለታጋዩ በመጀመሪያ ራሱ
የፈጠረው ድርጅት ከነሃገር አፍራሽ ፕሮግራሙ ራሱም ቆሞ ሂስና ግለሂ አድርጎ ራሱ ያዘጋጀው ፕሮግራም በፅሁፉ የያዘው
ስህተት መሆኑ አምኖ ተቀብሎ የፕሮግራሙ ፀረ ኢትዮጵያ መሆኑ ተቀብሎ መዘጋት ፕሮግራሙም መቃጠል ሲገባው
፤በግሉም ሂሱን አውርዶ ነጻ በወጣ ነበር ይህ ሁሉ ሳያደርግ መዋሸትና መመጻደቅ ። አሁንም በሃላፊነት መጠየቁ
አይቀርለትም

፤ለዚሁ ሁሉ በኢትዮጵያ እየደረሰ ያለው አረጋዊ በርሄ የፈጠረ መዘዝ ነው ። ። በማሌሊት ምስረታ ጉባኤ ወቅት መለስ ዜናዊ
ስለትግራይ በጉባኤው የተናገረውን፣ ማለትም፣ ኢትዮጵያዊነት አንቀበልም ብንል  መብታችን

ነው ፤ስለ ኢትዮጵያ በዚሁ ጉባኤ የሚነሳበት ምክንያት የለም ፤ጉባኤው የሚያቶኩረው ስለመጪው ትግራይ ዕድገት ብቻ ነው
። ያለውን ማስታወሱ በቂ ነው ። በጉባኤው የነበሩ አባላት የሚያስታውሱት ሃቅ ነው ።

ዛሬ ኢትዮጵያ በካባድ አደጋ ላይ የወደቀችው በወያኔ ምክንያት ነው። ቀደም ብሎ እንደተገለጸው ድርጅቱ የተፈጠረው
ኢትዮጵያን ለመበታተን ነው። ፀረ-ኢትዮጵያ ሆኖ መንቀሳቀስ ከጀመረ 44 ዓመት በላይ አስቆጥሯል። ኢትዮጵያን በቅኝ
ግዛት ስር ካደረጉ ዳግሞ 26 ዓመት ሆኗል።

በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ ይህ ነው የማይባል መከራና ስቃይ ባማድረሳቸው ተጠያቂዎቹና ለፍርድ መቅረብ ያለባቸው የህወሓት
አባላት እንደሚከተለው ተዘርዝረዋል። እነዚህ

እነዚህ ክየካቲት ወር 1967 ዓ.ም. እስከ የካቲት ወር 1968 ዓ.ም. ተ.ሓ.ህ.ት. እየመሩ የመጡ

1   አረጋዊ በርሄ      የተ.ሓ.ህ.ት. ሊቀ መንበርና ወታደራዊ አዛዥ    ፖሊት


ቢሮ
2 ግደይ ዘራጽዮን   የተ.ሓ፣ህ፣ት፣ ም/ሊቀ መንበር                    ፖሊት ቢሮ
3 ስብሃት ነጋ        የአረጋዊ በርሄ ረዳት የሓለዋ ወያኔ ( 06 ) ሃላፊ   ፖሊት ቢሮ

4 ሥዩም መስፍን   የውጭ ጉዳይ ሃላፊ                          ፖሊት ቢሮ

5 አባይ ጸሃየ      የፖለቲካ ክፍል ሃላፊ                           ፖሊት ቢሮ

6 መለስ ዜናዊ   ይህ ሰው በፖሊት ቢሮው ደረጃ ባይካተትም በማ/ኮሚቴ ተለዋጭ ሆኖ በማንኛው ውሳኔና ስብሰባ ከላይ
ከተጠቀ አምስቱ ተለይቶ አያውቀም ። እድሜ ለነብስ አባቱ አረጋዊ በርሄ ።

ከየካቲት ወር 1968 ዓ.ም  በዲማ ኮንፈረንስ ጉባኤ .ስብሃት ነጋ ተጨምሮ  አምስት ፖሊት ቢሮ ሆኑ ፤ ሊቀመንበሩ አረጋዊ
በርሄ ሲሆን ም/ሊቀ መንበር ደግሞ ግደይ ዘራጽዮን ነበሩ ።

ሁለት ማእከላይ ኮሚቴዎች ከላይ በዝርዝር የሚታዩ አመራር 1 አጋአዚ ገሰሰ          በሙሴ ተክለ በእጅ አዙር ዘዴ
አስገደልዋቸው ፤መክንያቱም ከላይ ከተጠቀሱ አመራር በሚሰሩት በሚፈጽሙት ፀረ ሃገርና ፀረ ህዝብ ተግባራቸው
ስለማይስማሙ ።

በተ.ሓ.ህ.ት 1 ኛው ጉባኤ የተካሄደው የካቲት 5 ቀን 1971 ዓ፣ም ፣ ሲሆን ለውጦች ተደረጉ ፤የድርጅቱ ስም ከተጋድሎ
ሓርነት ህዝቢ ትግራይ ( ተ.ሓ.ህ.ት. ) ወደ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህ.ወ.ሓ.ት. )ተለወጠ ጉባኤው የተመራው
በአረጋዊ በርሄም ነበር ።

በዚህ ጉባኤ የተመረጡ ፖሊት ቢሮ ፤

1 ኛ  አረጋዊ በርሄ          ፖሊት ቢሮ          ወታደራዊ አዛዥና የድርጅቱ የበላይ ተቆጣጣሪ ፤

2 ኛ ስብሃት ሀጋ         ፖሊት ቢሮ            የድርጅቱ ሊቀ መንበር ፤

3 ኛ   ግደይ ዘራጽዮን     ፖሊት ቢሮ          የድርጅቱ ም/ሊቀ መንበር ፤

4 ኛ   አባይ ፀሃየ          ፖሊት ቢሮ           የፖለቲካ ክፍል ሃላፊ ፤

5 ኛው ሥዩም መስፍን    ፖሊት ቢሮ            የውጭ ጉዳይ ሃላፊ ፤እነዚህ አምስቱ ድርጅቱ በሃላፊነት እንዲመሩ ተመረጡ
።በሊቀ መንበርነት የተመረጠው አረጋዊ በርሄ ነበር ፤ቀደም ብለው ከላይ የተጠቀሰው በአረጋዊ በርሄ ስብሃት መለስ በድብቅ
በተስማሙበት ውዲት መሰረት ፤አረጋዊ ሊቀ መንበርነቱ ለስብሃት ነጋ ስጡት ብሎ አንገቴ ለካራ በማለቱ ፤ስብሃት ሊቀ
መንበርነቱን ተረከበ። ሆነም በዚሁ የነበሩ ማ/ኮሚቴ ስብሃት ብቃትና ችሎት የለውም ድርጅቱ ለመምራት አይችልም
በማለት ተከራክረው ነበር ፤የአረጋዊ ፍላጎት ለመሻር ግን ስለማይችሉ አረጋዊ ባለው ፀደቀ ።
ቀጥሎ የመጣው 2 ኛ ጉባኤ ነው ፤ይህም ተከዜ ውስጥ ፀሊሞይ ተብላ በምትታወቀው ቦታ ተካሄደ ፤ይህም ግንቦት ወር
1975 ዓ .ም .ነበር ።በዚህ ጉባኤ የተመረጡ ፖሊት ቢሮ ። በተጨማሪም በዚሁ ጉባኤ አራት ፖሊት ቢሮ የጨመረ ጉባኤ
ነው ።የጉባኤው ሊቀ መንበር አረጋዊ በርሄ ።ምርጫው በሚከተለው ተፈጸመ ፤

1 ኛ አረጋዊ በርሄ          ፖሊት ቢሮ        ወታደራዊ አዛዥን የድርጅቱ ዋና የበላይ ሃላፊ  ፤

2 ኛ ስብሃት ነጋ          ፖሊት ቢሮ         የድርጅቱ ሊቀ መንበር ፤

3 ኛ ግደይ ዘራጽዮን    ፖሊት ቢሮ         የድርጅቱ ም/ሊቀ መንበር ፤

4 ኛ አባይ ፀሃየ        ፖሊት ቢሮ        የፖለቲካ (ፕሮፓጋንዳ ) ክፍል ሃላፊ ፤

5 ኛ ሥዩም መስፍን    ፖሊት ቢሮ         የውጭ ጉዳይ ሃላፊ ፤

6 ኛ መለስ ዜናዊ       ፖሊት ቢሮ         የማርክሲሲት ለኒነስት ፓርቲ አደራጅ ኮሚሽን

ዋና ሃላፊና የፕሮፓጋንዳ ምክትል ሃላፊ ።

ተደላደሉ ።

7 ኛ ገብሩ አስራት        ፖሊት ቢሮ ፤

8 ኛ አውዓሎም ወልዱ   ፖሊት ቢሮ ፤

9 ኛ ስየ አብርሃ           ፖሊት ቢሮ         በወታደራዊ ክፍል ፤ እነዚህ ተመርጠው

 
 

ከዚሁ ቀጥሎ የመጣው ምርጫ የማ.ሌ.ሊ.ት ጉባኤ ነው ፤ይህም ከሓምሌ 1 ቀን እስከ ሓምሌ 30 ቀን 1977 ዓ.ም.  የረጅም
ቀናት ጉባኤ፤ ይህ አንድ ወር የፈጀ ጉባኤ ለህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች መንደላቀቅያና  ፈንጠዝያ ነበር የተዘጋጀው ፤በሌላ ደግሞ
ትግራይ በክፉ ድርቅ ተመታ የትግራይ ህዝብ የሚላስ የሚቀመስ አጥቶ በዚሁ ክፉ ድርቅ በየበረሃው በየመንደዱ እየ ሞተ
ቀባሪ ያጣበት ክፉ ጊዜ ነው የነበረው ፤የሚረዳው ያጣበት ክፉ የምፀት ዓመት የወረደበት ወቅት ;በትግራይ ህዝብ ስም
ተለምኖ የመጣ እርዳት በመለስ ዜናዊ በስብሃት ነጋ ከግብረ አበሮቻቸው ጋር ተባብረው በችግር ከወደቀው ህዝብ አፍ
ተነጥቆ ፤ህዝብ እንደቅጠል እየረፈ ሲሞት የሚጠጣው ውሃ ወንዞች ጅረቶች ደርቀው ያፈራቸው የቤት እንስሣት አልቀው
፤መሬት ለትግራይ ህዝብ ጨለማ የሲኦል ነበልባል በሆነችበት ወቅት የህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች ፤                                   ይህ
ጉባኤ ከ 35 000 000 ብር ሚልዮን በላይ                                 ( ከሰላሳ አምስት ሚልዮን በር ) በላይ ወጪ በማድረግ
፤የተንደላቀቀ በምግ ft በመጠጡ                    እፁብ ድንቅ ተብሎ የተነገረለት የፈንጠዝያ ጉባኤ አካሂደዋል ።ሙሉ
በሙሉ ለትግራይ ህዝብ ተብሎ በዓለም ሕብረተሰብ የተለገሰው መጠነ ሰፊ እርዳታ ነጥቀው ፤ዘርፈው ፤ይህ ጉባኤ አካሄዱ ።
የትግራይ ህዝብ በወያኔ እጅ መውደቁ ከእግዚአብሄርር የመጣ ቁጣ ነው ።ገና ትግሉ እንደጀመሩ በዚህ ህዝብ ግፍ የፈጸሙት
ታሪክ ይቅር አይለዉም ፤ሓለዋ ወያኔው እያስገ ft ገድለዉታል አርደዉልም ፤በዚ ክፉ ድርቅ ጊዜም ቂማቸው ይዘው አጠፉት
፤ለህዝብ ተብሎ የመጣው እርዳታ እየሸጡ ወታደራዊ መሳሪያ በየአይነቱ ከሱዳን ግብፅ ፤ሊብያ ፤ኢራን ኢራቅ
ወ.ዘ.ተ.ገዙበት ፤በመስረቱም ይህ ድርጅት ሲፈጠርም ፀረ ኢትዮጵያ ፀረ ኢትዮጵያ ህዝብ ፀረ ትግራይም ሽብርተኛ ድርጅት
ሆኖ ነው የተፈጠረው ።

በዚሁየማ.ለ.ሊት ጉባኤ የተመረጡ መርዎች በሥራ አስፈፃሚነት የተመረጡት የሚከተሉት ናቸው ;

በዚሁ ጉባኤ የተወገዱት ባልታሰበ ሁኔታ በድንገት ዱብ እዳ የወረደባቸው አረጋዊ በርሄና ግደይ ዘርአጽዮን ስብሃት ነጋ
ተነስቶ ከአረጋዊና ግደይ የአቋም የፖሊሲ ልዩነት የለንም ፤ገንዘብ እንሰጣቸው አለን ቢፈልጉ በተራ ታጋይነት በድርጅቱ
ታቅፈው ሊታገሉ ይችላሉ ካፈለጉ ደግሞ ወደፈለጉበት ሊሄዱ ይችላሉ ፤በማለት አረጋገጠላቸው ፤በመጨረሻ 1980 ዓ.ም.
ለአረጋዊ በሄ $35 000 ሺህ ዶላር ( ሰላሳ አምስት ሺህ ዶላር ) ለግደይ ዘርአጽዮን $ 30000 ሺህ ዶላር ( ሰላሳ ሺህ ዶላር )
አሸክመው መጀመሪያ ግደይ እስከ ገዳሪፍ ሱዳን አጅበው አደረሱት ዘግየት ብሎም አረጋዊ በርሄን እስከ ገዳሪፍ ሱዳን ሸኙት
;የመጡ ሥራ አስፈፃሚዎች።

1 ኛ  አባይ ፀሃየ              ፖሊት ቢሮ          የማ.ለ.ሊ.ት ሊቀ መንበር

2 ኛ ስብሃት ነጋ            ፖሊት ቢሮ         የህ.ወ.ሓ.ት ሊቀ መንበር እና የማሕበር ኢኮኖሚ ሊቀ መንበር

3 ኛ መለስ ዜናዊ           ፖሊት ቢሮ         የፕሮፓጋንዳ ጽ/ቤት ዋና ሃላፊ የማለሊት ኮሚሽነር

4 ኛ ሥዩም መስፍን        ፖሊት ቢሮ        የውጭ ጉዳይ ሃላፊ

5 ኛ ስየ አብርሃ            ፖሊት ቢሮ         ሙሉ የህ.ወ.ሓ.ት. ወታደራዊ አዛዥ አረጋዊ በርሄን ተክቶ


6 ኛ ተወልደ ው/ማርያም ፖሊት ቢሮ        የህዝብ ግኑኝነት/ክፍል / ሃላፊ

7 ኛ ገብሩ አስራት          ፖሊት ቢሮ        የርጅን 1 ሃላፊ እና የማሕበር ኢኮኖሚ ም/ሊቀ መንበር

8 ኛ አውዓሎም ወልዱ      ፖሊት ቢሮ        የርጅን 2 ሃላፊ

9 ኛ ጻድቃን ግ/ተንሳይ     ፖሊት ቢሮ        የርጅን 3 ሃላፊ ቢሆን የሥራዊቱ ኮሚሣር ተወስኖ ቀረ

10 ኛ  አረጋሽ አዳነ           ተለዋጭ ፖሊት ቢሮ     ምድብ የለም

11 ኛ አርከበ ዕቁባይ           ተለዋጭ ፖሊት ቢሮ በወታደራዊ ጽ/ቤት ምድብ ።ከዚሁም በስየ አብርሃ ተባሮ

፤በማሕበር ኢኮኖሚ ለትንሽ ቀናት ቢሰራም ከገብሩ አስራት ስለማይግባ ft ተገሎ ቆየ ።በትንሹ ስለ አርከበ ( የቤቱ ስም
ዮሃንስ ነው ) አርከበ የሰከነ አእምሮ የሌለው ግራ የተጋባ ፍጡር እንደ አርከበ የለም በቀን አምስት ከዛ በላይም ፕላን
ይቀይሳል ያወጣል ፤አንዲትም ሳይሰራ ይመሽበታ ፤ነገም እንደዚሁ ዛሬ እስራዋለሁ ያለው ማታ ይጥለዋል ፤ቁርሱ ሲበላ
እቅድ ያወጣል ፤የተለያዩ ወረቀቶች ከሚጠቀምበት ጠረጴዛ ይከምራል ይህን በጣሙ ይወደዋል ፤ግን አንዲት ስራ ሳያከናውን
ይመሽበታ ፤አርከበ እቁባይ ማለት ውሃ ቅዳ ውሃ መልስ ማለት ነው ፤አርከበ ወደ መለስና ስብሃት ወሬ ማመላስ ማቀበል
ይወዳል ትንሽ ወሬ ካገኘም እስዋን አግዝፎ መልክ ሰጥቶ የሚዋሽ ውሸታምም ነው ፤ አርከበ ራሰ ወዳድ በምግብ ሳይቀር
ስሥታም ምርጥ መርጡ ለኔም ባይ ነው። ለዚሁ ሃላፊነት ያበቃው በችሎታው ሳይሆ በመንደር ልጅነት አረጋዊ በርሄ ነው
፤ግን በማ.ለ.ሊ.ት .ጉባኤ ከመለስና ስብሃት ወግኖ አረጋዊ በርሄን ሰደበው አበሻቀጠው ።

3 ኛው ጉባኤ የተካሄደው በ 1981 ዓ.ም. ሲሆን የሥራ አስፈጻሚ ሆነው የተመረጡ እነዚህ ከላይ ተጠቅሰው የሚታዩ
ተመረጡ የታየው ለውጥ መለስ ዜናዊ የህ.ወ.ሓ.ት. ማ.ለ.ሊት ሊቀ መንበር ሆነ ፤ስየ አብራሃም የህ.ወ.ሓ.ት. ማ.ለ.ሊ.ት
ምክትል ሊቀ መንበር ወታደራዊ አዛዥ ሆነው ተሾሙ ። በአራተኛ ጉባኤም እንዚህ ነው የትመርጡት ።በ 1993 ዓ. ም.
በተፈጠረው ህ.ወ.ሓ.ት. በሁለት መሰንጠቁ የተለያዩ ታጋዮች ወደ ፖሊት ቢሮ ደረጃ መጡ እነዚሁም የታወቁ ፀረ ኢትዮጵያ
ሉአሏዊነት ፀረ ኢትዮጵያ ህዝብ አንድነት በዘር ማጥፋት ወንጀል እጃቸው በደም የታጠ ft ህዝብ የፈጁ የሃር ሃብት ንብረት
የዘረፉ ሽብርተኞች ናቸው ፤ከተባረሩት ምንም ለውጥ ይላቸውም ፤በመሰረቱ በህ.ወ.ሓ.ት. ለውጥ ይመጣል ብሎ የሚጠብቅ
ካለ ሞኝነት የተጠናወተው ብቻ ነው ። ህ.ወ.ሓ.ት. ህ.ወ.ሓ.ት. ነው ።

ይህ ድርጅት ከተፈጠረበት ጊዜ ጀምሮ በተለያዩ ጊዜ ወቅት ድርጅቱን እየመሩ የመጡ የህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ
መሪዎች ፤በኢትዮጵያና በህዝብዋ እጅግ ከፍተኛ ወንጀል እየፈፀሙ የመጡ መሆናቸው ሁሉ ኢትዮጵያዊ የሚያውቀው ሃቀና
ኡነታም ነው ።

1 የዘር ማጥፋት ወንጀል በአማራው ገና ከ 1969 ዓ ም. በትንሹ የጀመሩት በ 1972 ዓ ም .ታህሳስ ወር በዘግናኝ መልኩ
በመቅጠል በሰሜን ጎንደር ወልቃይት ፤ጠገዴ ፤ጠለምት ወዘተ.የሰው ልጅ ዘር አጥፍተዋል ፤ሃብት ንብረቱም በህ.ወ.ሓ፣ት
ውርስ እየተደረገ ዘርፈዋል የዚሁ ህዝብ ዘር ማጥፋት አሁንም ወያኔ አላቆመም ቀጥሎበታል ፤በአኝዋክ ህብረተሰብም በዚሁ
ተመሳሳይ ዘሩ በማጥፋት ወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት. ተሰማርቶ አኝዋኮች ዘራቸው ጠፍተዋል በጋምቤላ ፤በአፋር የዘር ማጥፋት ጥቃት
ተፈጽመዋል ።

2 የኢትዮጵያ ሉአላዊነት የግዛት አንድነትዋ በህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች ኢትዮጵያን ለመዳከም ለማጥፋት ይዘዉት በተነሱት
አቋም ፕሮግራም መሰርት በማድረግ ፤ ሃገር አፍርሰዋል ኤርትራን አስገንጥለዋ ኢትዮጵያን ካለ ባህር በር በማድረግ ዛሬ
ኢትዮጵያ ባህር በር አልባ ዝግ ሃገር ሆናለች ።

3 የህ.ወ.ሓ.ት. መሪዎች በኢትዮጵያና በህዝብዋ ምንም እውቅና ተቀባይነት ሳኖራቸው ባንዳና የማፍያ ስብስብ የኢትዮጵያ
ሉአላዊነት በመፃረር በ 1974 ዓ.ም. በሱዳን መንግሥት ተነሺነት ኢትዮጵያ በ 1902 ዓ.ም. በተቀመጠው የመሬት ካርታ
አልቀበልም ብላ መሬታች በሃይል ስለ ነጠቀችን የናንተ እርዳታና ተብብር ስለምንፈልግ በማለት ለወያኔ መሪዎች ደብዳቤ
በመጻፍ በረሃ ድረስ በመላክ ፤ደብዳቤው ለአረጋዊ በርሄ ደረሰው ፤አረጋዊ በርሄም የነበሩ አመራር ሰብስቦ  እነሱም  ፤1
ስብሃት ነጋ  2  ግደይ ዘራጽዮን 3  አባይ ጸሃየ  4 መለስ ዜናዊ 5 ሥዩም መስፍን ፤ ተሰብስበው የደብዳቤ ይዘት በመሪው
አረጋዊ በርሄ ከተብራራ የወያኔ አመራር በእልልታና በደስታ ተቀብለው በሃገርና በህዝብ የማይታወቅ የባንዳ ስብስብ
በ 1975 ዓ. ም. የሱዳን መንግሥት የጠየቀው በተግባር እንደሚፈፅም ከላይ የተጠቀሱ አመራር ስድስቱ በፊርማቸው
አረጋገጡ ። እነዚህ የትግራይ ነፃ አውጪ መሪዎች የአማራው ለምና ሰፊ መሬት ዛሬ የሱዳን መንግሥት የሱዳን መሬት ነው
እያለ በአማራው ህዝብ እየተፈጸመ ያለው ችግርና መከራ በእነዚህ የወያኔ መሪዎች የተፈጸመ ወንጀል ነው ። ፤ የሱዳን
መንግሥትም ለህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ ሙሉ እውቅና በመስጠትና በሙሉ እውቅና ይቀበላል ፤ በተጨማሪም በአረብ
ሃገሮች በግብፅ ፤በሊብያ ፤ኢራን ፤ኢራቅ ፤ሶሪያ ፤ሳውዲ አረቢያ ፤ወ.ዘ.ተ ተቀባይነትና እውቅና እንድታገኙ ሙሉ በሙሉ
እናስፈጽማለን ፤ከዚሁ በተጨማሪ የሱዳን መንግሥት ሙሉ ድጋፉ ማለት በሱዳን ግዛት የህ.ወ.ሓ፣ት ቢሮ ይከፍታል
ወጪው በሱዳን መንግሥት ይሸፈናል ፤ማንም የህ.ወ.ሓ ት. አባል በሱዳን በነፃ ይንቀሳቀሳል ፤ለታጋዮች በነጻ ሙሉ ህክምና
፤አስፈላጊው ወታደራዊ ቁሳቁስ በእኮኖሚ ሙሉ ድጋፍ ያደርጋል ፤የሚል ቃል የሱዳን መንግሥት በመግባት ፤ የወያኔ
መሪዎችም ለጊዚያዊ ጥቅም ብለው ሃገር ሽጠዋል ።ይህም በዓለም አቀፍ ሕግ በጣም የተወገዘ ወንጀል ነው ።የኢትዮጵያ
ሉአላዊነት በመፃረር ሕጋዊነት የሌላቸው ሕገ ወጥ የትግራይ ነፃ አውጪ ድርጅት የአማራ መሬት ከጥንት ሲወርድ ሲዋረድ
የአማራው ግዛትና መሬት ለሱዳን ለጥቅማቸው ሲሉ ሽጠዋል ።በሕግም ይጠየቃሉ ።የሱዳንም እየፈጸመችው ያለች ከሕገ
ወጥ የወያኔ ማፍያዎች በመተባበር በአማራው ህዝብ ከትውልድ መሬቱ ማፈናቀ መግደል ማጥቃት በሃይል መሬቱን መንጠቅ
ወ.ዘ.ተ ከወያኔ ጋር ተባብራ የአማራው ህዝብ ግፍ እየተፈጸመበት ነው ።

4 የመሬት መስፋፋት ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ የመጀመሪያው ስሙ ፤ ትግራይ ብሔር ድርጅት ፤ቀጥሎ ማሕበር
ገስገስቲ ብሔር ትግራይ ( ማ.ገ.ብ.ት. ) ፤ቀጥሎ ትግሉ እንደ ጀመረ (ተ.ሓ.ህ.ት. ) ተጋድሎ ሓርነት ህዝቢ ትግራይ  በየካቲት
ወር 1967 ዓ. ም.  ቀጥሎ በ 1 ኛ ጉባኤው በየካቲት 5 ቀን 1971 ዓ. ም. ስሙን በመለወጥ ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (
ህ.ወ.ሓ.ት. ) ተብሎ ተጠራ ።ይህ ድርጀት ገና ወደ በረሃ ሳይወጣ ትግሉን ከመጀመሩ በፊት በፀረ አማራ ተሰልፎ ፤የአማራ
ስም በማጥፋት ትምክህተኛ ፤ፀረ ህዝብ ትግራይ ፤ ተስፋፊ ፤ጨቋኝ ገዢ ፤ትግራይና ኤርትራ ነፃ ሃገራት በቅኝ ግዛቱ በሃይሉ
የጠቀለለ ቀኝ ገዢ ወ.ዘ.ተ እያለ ፤ ኢትዮጵያ የምትባል ሃገር የተፈጠረችው በ 19 ኛው ክፍለ ዘመን በምኒሊክ መንግሥትነት
ስትሆን ግዛትዋን በመስፋፋት ኢትዮጵያ ተብላ ታወቀች በማለት ታሪክዋን በማጉደፍ ፤የካደ ድርጅት ይህ ነው ።የኢትዮጵያ
ስም

 
ያጠፋ ፤ወራሪ ፤ተስፋፊ ፤ሽብርተኛ ፀረ ኢትዮጵያ ፤ፀረ ህዝብ አንድነት ፤ሆኖ ተፈጥሮ የባእዳን ፀረ ኢትዮጵያ ሃይሎች ቅጥረኛ
ሆኖም የመጣ ድርጅት ህ.ወ.ሓ.ት. ነው።

ህ.ወ.ሓ.ት. በረሃ ደደቢት ከመውረዱ በፊት የዘጋጀው የፕሮግራሙ ረቂቅ የዞ ደደቢት እንደገባ ፤ረቂቅ ፕሮግራሙ 1 አረጋዊ
በርሄ ዋናው አዘጋጅ 2 ግደይ ዘራጽዮን ተባባሪ 3 አባይ ጸሃየ 4 መለስ ዜናዊ 5 ስብሃት ነጋ 6 ሥዩም መስፍን 7 ስየ አብርሃ 8
አውዓሎም ወልዱ ተባብረውም ፕሮግራሙን አዘጋጅተው ጽፈው በመጽህፍ መልክ ሰንደው ፤በየካቲት ወር 1968 ዓ . ም.
ለህዝብ ተሰራጨ ።

የመሬት መስፋፋት የወያኔ መሪዎች ትልቅ ትኩረት የሰጠት የምትመሰረተው የትግራይ መንግሥት ሰፊና ለም መሬት
በመውረር ወደ ውጭ መውጫ ከሱዳን የሚያገናኝ ኩታ ገጠም ጎረቤት መሆን ፤የሰፋፊ እርሻ ባለቤት መሆን ፤ወንዝ ፤ጫካ
፤በስፋት ያላት ትግራይ መፍጠር ቅድመ ዝግጅት በማድረግ ወያኔ ተ.ሓ.ህ.ት. ሰሜን ጎንደር በሙሉ በፕሮግራሙ በማስገባት
ወልቃይት ፤ ጠገዴ ፤ጠለምት ፤ቃፍታ ሑመራ የትግራይ ነው ተብሎ ተካተተ።

ሰሜን ወሎ አለ ውሃ ምላሽ ራያና ቆቦ እስከ ታች ሶቆጣ የትግራይ ነው ተብሎ ተካተተ ። ከአፋርም እንደዚሁ በማአድን
ሁብታቸው የሚታወቁ ብዙ ወረዳዎች

ከዚህ በታች ስም ዝርዝራቸው ቀጥሎ ያለው ከማ.ገ.ብ.ት. እስከ ተ.ሓ.ህ.ት. ቀጥሎም እስከ ህ.ወ.ሓ.ት. በከፍተኛ አመራር
ፖሊት ቢሮ ደረጃ ሃላፊነት ድርጅቱን እየመሩ ከየካቲት ወር 1967 ዓ.ም. እስከ  ሓምሌ ወር 1977 ዓ

.ም. በዋና የድርጅቱ መሪነትና ፈላጭ ቆራጭ ሆኖው የመጡ አረጋዊ በርሄና ግደይ ዘራጽዮን በስልጣን ሽኩቻ ብቻ ሲባረሩ
ቀሪዎቹ ደግሞ በዛው የቀጠሉ ናቸው ።በፖሊሲም ሆነ በሚከተሉት የአቋም ፕሮግራም ልዩነት ሳይፈጠርባቸው አንድ አካል
አንድ አምሳል ሆነው የመጡ ሁለቱ ዋና መሪዎች እንደተባረሩም የድርጅቱ ሥራና ተግባርም ምንም ሳይዛነፍ በነበረበት ሂደት
ቀጠለ ።ቀጥሎም በ 1993 ዓ. ም. በስልጣን ሽኩቻ በመለስ ዜናዊ እና በስብሃት ነጋ የተባረሩትም በፕሮግራሙ አቋምና
በፖሊሲ ልዩነት ሳይሆን በተፈጠረው የስልጣን ይገባኛል በዚሁ በመጣው አለመግባባት ስየ አብርሃ ፤ገብሩ አስራት
፤አውዓሎም ወልዱ ፤ተወልደ ወ/ማርያም ፤አረጋሽ አዳነ ከፖሊት ቢሮው ሲባረሩ ፤በሥልጣን በነበሩበት ጊዜ ኢትዮጵያና
ህዝብዋ ያጠቁ የገድሉ ዘር በማጥፋት ወንጀል በንጹህን ደም የታጠ ft አረሜኔ ጨካኞች ፤ሃገርና ህዝብ ለባእድ ሃገር የሸጡ
ከሃዲ ናቸው ።በለንደኑ ስብሰባ በየካቲት ወር መጀመሪያ 1983 ዓ.ም አሰብ ለኢትዮጵያ ነው የሚገባው ሲሉ አደራዳሪዎች
መለስ ዜናዊ ይህን ሲቃወም መለስ ዜናዊ ደግፈው አስብ የኤርትራ እንጂ የኢትዮጵያ አይደለም ብለው ለአደራዳሪው
ሂአርማን ኮሆን የተቃውሞ መልእክት ያሳለፉ እነዚህ ከሃዲዎች ናቸው ፤ዛሬ አዲስ ጭምብል ሰፍተው ኢትዮጵያዊ መስለው
የሚታዩት ፤ልክ የነ አረጋዊ በርሄ ዘዴ ተከትለው እኛ ያባረሩን የኢትዮጵያ ግዛት መከበር አለበት ፤የታገልነው በኢትዮጵያ
ዲሞክራሲን ለማምጣት ነው ፤አሰብና ባድሜ የኢትዮጵያ ናቸው ብለን በተፈጠረው ክርክር አባረሩን በማለት የፈጠሩት
ደርቅ ውሸት ፤ቀላል የማይባል ቁጥር ኢትዮጵያዊም አደናግረዋል፤ ይህ የሚለት የሚናገሩት ለምን በትግሉ በረሃ በነበሩበት
አያነሱትም አይከራከሩም ነበር ? ኢትዮጵያዊ ስሜት ያልነበራቸው ቀንድ ያወጡ ፀረ ኢትዮጵያ ፀረ ህዝብ አንድነት
ተሰልፈው ኢትዮጵያን ያጠቁ መሪዎች ናቸው ።እነ ስየ አብርሃ አረጋዊ በርሄ ወ.ዘ.ተ. በየስብሰባው በየመድረኩ ኢትዮጵያና
ህዝብዋ ሲያወግዙና እንደመስሣቸው አለን እያሉ የጉሮሮ ላንቃቸው እስኪ ሰነጠቅ፤ እያለቀሱ ድርጅቱን ሲመሩ ነው ያየናቸው
፤ዛሬ የኢትዮጵያ ህዝብ ለማደናገር ብለው የሚዋሹት ከተግባራቸውና ከመጡበት የ 17 ዓመት የአመራር ጉዛቸው የፈጸሙት
ግፍ ፤አድበስብሶ አደናግሮ ገበናቸው ለመደበቅ የሚያደርጉት እንቅስቃሴ ለጥቂት ቢያታሉሉም በሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ
ግን ተቀባይነት የለዉም ።ደደቢት በረሃ የወረዱት ኢትዮጵያና ህዝብዋ ለማጥቃት ለማጥፋት ነው ፤እንዚህ ጠላት እንጂ
ወዳጅ አይደሉም                                                አሁንም ጠላት ናቸው፤ የኢትዮጵያ ህዝብ ላጠቃው ጠላቱ ምህረት
መስጠት የለበትም ፤የጊዜ መጠብቅ ካልሆነ ። ፤ኢትዮጵያ አሁን ያለችበት ችግርና ውድቀት እነዚ መሪዎች የፈጠሩት
ያመጡት ነው ። ዝም ብሎ ከሰማይ የወረደ አይደለም ።፤ዋናው መሪ አረጋዊ በርሄ ህዝብ የፈጀ ሃገር የሸጠ የኢትዮጵያ
ጥንታዊ ቅርሶችና ታሪካዊ መዛግብት መጻህፍት ከየቤተክርስትያኑ በሃይል ዘርፎ የሸጠ ኢትዮጵያና ህዝብዋ ለዛሬው ሲኦል
የዳረገ በየስብሰባው ይጠራል ፀረ

ኢትዮጵያና ፀረ ህዝብ ሰውየ መድረክ ወጥቶም ይናገራል ፤ ፤ይህ ትልቅ ስህተት ነው ፤የፈሰሰው የንጹሃን ደም ጋባዞቹ
ረስተዉታል ። ለወደ ፊቱም ይወቀሳሉ ፤ሊወገዙም ናቸው ።የንጹሃኑ ደም እግዚአቢሄር ፊት ቆሞ እየጮኸም ነው /// ቀጥሎ
ተፈላጊ ወጀለኞች ዋናዎቹ ስም ዝርዝሩን ከዚህ በታች ያሉትን ሲሆኑ ፤ ለኢትዮጵያውያን የሕግ አዋቂዎች እንስጥ ። እነዚህን
ከያሉበት የሕግ ባለሙያ ኢትዮጵያውያን በሚከተሉት የሕግ አሰራርና መንገድ ለፍርድ ማቅረብ የነሱ ሙያ በመሆኑ አካሄዱ
ለባለ ሞያዎቹ እንስጥ ፤እኛ ኢትዮጵያውያን ደግሞ ግዴታችን ይህ ብዙ የገንዘብ ወጪ ስለ ሚጠይቅ በሁሉ ኢትዮጵያዊ እንዲ
ሸፈን የኛ ጥረትና ሃላፊነቱን እንወጣ ።

1 አረጋዊ በርሄ       2   ግደይ ዘራጽዮን     3 ስብሃት ነጋ        4   አባይ ጸሃየ     5 ሥዩም መስፍን

6 መለስ ዜናዊ ሲሆኑ ። እነዚህ ስድስቱ አመራር ትግሉ ከመጀመሩ በፊትና ትግሉም እንደ ተጀመረ ተ.ሓ.ህ.ት. ህ.ወ.ሓ.ት.
እየመሩ የመጡ ና የመሩ በከፍተኛ ሃላፊነት የነበሩ አሁንም ያሉ ትንሽ ዓመታት ቅየት ብሎም ስየ አብርሃ ፤ገብሩ አስራት
፤አውዓሎም ወልዱ የተቀላቀሉ ፖሊት ቢሮ ፕሮግራሙን በማሰናዳት ፤የስሜን ጎንደር ፤ የሰሜን ወሎ ለምና ሰፊ መሬት ወደ
ትግራይ አስገብተው የነጠቁ ተስፋፊዎች የአማራው ህዝብ ዘር ያጠፉ የፈጸሙ ታሪካዊ ቅርሶች የሸጡ ፤ለምና ሰፊ የኢትዮጵያ
ግዛት ለሱዳን የሸጡ ወ.ዘ.ተ. ግንባር ቀደም ተጠያቂ ናቸው ቀጥለው ያሉትን ፖሊት ቢሮ እየተከታተሉ የመጡ ሲሆኑ ከእነ
አረጋዊ በርሄ የተቀበሉትን አደራ መስመር ተከትለው የኢትዮጵያ አንድነት እያዳከሙ የሃገርና የህዝብ ሃብት ነብረት
በመዝረፍ እየዘረፉ ሃገርና ህዝብ ወደ ድህነት አዘቅት ያስገ ft ወራሪ ፀረ ሃገርና ፀረ ህዝብ ፤ብዙ ሚልዮን ህዝብ የፈጁ
የህ.ወ.ሓ.ት መሪዎች

፤የኢትዮጵያ ቀይ ባህርን የሸጡ ሸጠውም ኢትዮጵያ የባህር በር አልባ ዝግ ሃገር ያደረግዋት ከሃዲ ባንዳ ፀረ ኢትዮጵያና
ህዝብዋ እነዚህ ናቸው ፤

7 ስየ ሃብርሃ 8  አውአሎም ወልዱ 9 ገብሩ አስራት 10  ፃድቃን ግ/ተሳይ 11  ተወልደ
ወ/ማርያም 12  አርከበ እቁባይ 13  አረጋሽ አዳነ 14    ክንፈ ገብረመድህን

15    ቴድሮስ  ሓጎስ          16     ፀጋይ በርሄ  (ሃለቃ )       17   አዜብ መስፍን      18  ገብረአብ ባርኖባስ

2
19 ቴድሮስ አድሓኖም 20 ዶ/ር ሰሎሙን እንቋይ አባይ ወልዱ 22 ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል
1

23 ትርፉ ክ/ማርያም 24   ፈትለወርቅ ገ/እግዚአቢሄር 25 ዓለም ገብረዋህድ

26 ጌታቸው አሰፋ         27    አዲስ ዓለም ባሌማ          28 አባዲ ዘሞ           29    በየነ ምክሩ

30 ገብረመስቀል ታረቀ   31   ሙሉጌታ አለምሰገድ         32 ክንፈ ገብረመድህን 33 አበበ ተ/ሃይማኖት

የአመራሩ ቀኝ እጅ በመሆን ህዝብ የፈጁም ከሚፈለጉ ማእከላይ ኮሚቴ የነበሩ አሁንም ያሉ በኋላም ወደ ፖሊት ቢሮ የወጡ
በሰቆቋ ህዝብ የፈጁ የሚከተሉት ናቸው

1 ዘርአይ አስገዶም             2 ሓሰን ሹፋ            3 ሕ ft ር ገ/ኪዳን           4    ሳሞራ የኑስ

5 ብርሃነ ገ/ክርስቶስ         6 ሰሎሞን ተስፋይ ጢሞ    7 የማነ ኪዳነ ጃማይካ   8 ቢተው በላይ

9 ታደሰ በርሄ  ጋውና          10  ሃለቃ ጸጋይ በርሄ             11 አብርሃ ካሕሳይ        12 ታደሰ ወረደ

13 ወ/ሮ ሮማን ገ/ሥላሴ       14 ኢሳያስ ወ/ጀወርጊስ          15 ብርሃነ ኪ/ማርያም         16 ተክለወይኒ አሰፋ

17 ቅዱሳን ነጋ                   18  ኪሮስ ቢተው                  19 አስመላሽ ወ/ሥላሴ       20 ጌታቸው አሰፋ

21 ሙሉ ሰንደቅ                22 ሸዊት ገ/ክርስቶስ             23 ሕሽ ለማ                   24 አክሊሉ ደንበአርቃይ ፤እነዚህ


ብቻ ሳይሆኑ በጠቅላላ ማእከላይ ኮሚቴው የህ.ወ.ሓ.ት ብዙ ከባድ ወንጀል የፈጸሙ ናቸው ከፍርድ አያመልጡም የጠየቃሉ

ከዚህ በታች ተዘርዝረው የሚታዩ ታጋዮች በንጹሃን ኢትዮጵያዊ ዜጎች ከፖሊት ቢሮው በሚሰጣቸው ትእዛዝ ህዝበ
ኢትዮጵያ የፈጁ የሓለዋ ወያኔ ሃላፊዎች ናቸው ።

1 ብስራት አማረ           2 ሓሰን ሹፋ                3 ዘአማኗኤል ለገሰ ( ወዲ ሻምበል )


4 አበበ ዘሚካኤል          5 መኮንን ገ/ማሪያም ወዲ ኾምበል    6 አረፋይኔ ጡሩራ

7 ተስፋየ አፈርሰው(አጽብሃ     8 ተስፋየ መረሳ (ጡሩራ )     9 ታደሰ መሰረት

10 ዘርአይ ይሕደጎ                11  ካሕሳይ ቆራጽ                 12 መኮነን ገ/ማርያም ( ወዲ ኮምበል )

13  ዘአማኑኤል ለገሰ ( ወዲ ዛምበል ) 14  ሃይሉ በርሄ (ሃይሉ ሳንቲም )  15  ሕ ft ር ገ/ኪዳን

16  ግደይ ወዲፉዳል           17  ተስፋየ ጡሩራ መረሳ                18  ተስፋየ አፈርሰው

19  ልኡል በርሄ 20   ወልደሥላሴ ገ/ሚካኤል 21 ገ/እግዚአቢሄ የአዲስ አበባ ፖሊስ

ኮሚሽነር የሆነው 22 አስመላሽ ው/ሥላሴ 23 ፍሬ ጎይትኦም ( ሴት )አውስትራሊያ

ፐርዝየምትገኝ 24 አራንሺ የአ.አ. ኮሚሽነር 25 ቢተው በላይ

እነዚህ በሓለዋ ወያነ በተለያየ የሶቆቃ ዘዴዎች ህዝብ የጨረሱ ያሰቃዩ ዋና ዋናዎቸ ሲሆኑ ብዙዎቹ ግን ለምስታወስ
አልቻልኩም በጣም ብዙ ናቸው ፤የእነዚህ ዋና መሪ ደግሞ ብስራት አማረ ነው ።የሞቱም ብዙ ናቸው ።

ገብረመድህን   አርአያ

ፐርዝ አውስትራሊያ

20/07/2017

You might also like