You are on page 1of 33

ውይይት 1ኛ ዓመት ቁጥር 10

ነሐሴ 28 /2008

አንድ ሰው ትኩሳት

የቋንቋ ፋይዳ
ሳሚ-ዳን በሬጌ
በሥራና በትምህርት
በዚህ ዓመት ከወጡ አልበሞች መካከል የመጀመሪያ
አልበሙን ይዞ ብቅ ያለውን እና ወጣ ባሉ ሥራዎቹ የፌዴራሉ ክልሎች እና በየክልሉ ያሉ ዞኖች… በራሳቸው
ተወዳጅነትን ማትረፍ የቻለውን የሳሚ-ዳን ‹ከራስ ጋር ቋንቋ የመማር፣ የመሥራት፣ የመዳኘት እና ሌሎችንም
ንግግር› በመንተራስ የሳሙኤል ብርሃኑን የሙዚቃ መሠረታዊ አገልግሎቶች የማግኘታቸው ጉዳይ አስፈላጊነት
ሕይወት መብራቱ በላቸው እንደሚከተለው ያስቃኘናል። ትልቅ ጉዳይ መሆኑን የጠቀሱት ሲሳይ መንግሥቴ እነዚህ
ብሔር ብሔረሰቦች የሚግባቡባቸው የጋራ የሥራ ቋንቋ
ገጽ 23-25 መኖር ወሳኝነትንም አብረው ተመልክተዋል። የራያን ሕዝብ
እና ሌሎችንም እንደማሳያ በማንሳት በቋንቋ ዙሪያ ያሉ
ተግዳሮቶችን በዛሬው መጣጥፋቸው ያስነብቡናል።
ገጽ 26 - 29

የኢትዮጵያው አገዛዝ እና
የሰብኣዊ መብቶች የወልቃይት ጠገዴ ጥያቄ
አከባበር ምን እና ምን? እንዴት ይፈታ?
አምባሳደር ተስፋዬ ሐቢሶ ከ46 ዓመታት በፊት
ደረጀ መላኩ በዚህ ጽሑፉ የዓለምዐቀፉ ሰብኣዊ መብት የወልቃት ሁመራ አካባቢ ይተዳደር የነበረው በቤጌምድርና
ድንጋጌ/መግለጫን በመመልከት እና ከኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ ስሜን ጠቅላይ ግዛት ሥር እንደነበረና የትግራይ ጠቅላይ
ጋር በማመሳከር በሕገ መንግሥታችን ሳይቀር የተቀመጡት ግዛት ከተከዜ መልስ መሆኑን እንደሚያስታውሱ ከግል
መብቶች አለመከበራቸውን ጽፏል። በተጨማሪም፣ ላለመከበሩ ገጠመኛቸው ጋር በማስታከክ ያስረዱ ሲሆን፣ ከ1987 በኋላ
መንስዔ ናቸው ያላቸውን ጉዳዮች በዝርዝር አቅርቧል። በኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ሕገ መንግሥት ክልሎች ሲዋቀሩ ወልቃይት
አምባገነኖች በልማት ሥም ሰብኣዊ መብትን እንደሚጨፈልቁ ሁመራ ወደ ትግራይ ክልል መካለሉን በመግለጽ፣ እንዲሁም
ገልጾ፣ ልማት ግን ያለሰብኣዊ መብት መከበር እና ያለነጻነት የአካባቢዎች አከላለል በዓለምዐቀፍ ተሞክሮዎች በየጊዜው
ሊገኝ የማይችል እንደሆነ ይከራከራል። እንደሚስተካከል አንስተው የወልቃይት ጠገዴ ጥያቄም በዚያ
ገጽ 30 - 31 ስሜት መስተናገድ አለበት ብለዋል።

ገጽ 32

ዋና አዘጋጅ
ሞላ ዘገየ እና ቤተሰቦቹ ኃ/የተ/የግ/ማኀበር በፍቃዱ ኃይሉ አምደኞች
እየታተመ በየ15 ቀኑ የሚወጣ መጽሔት አድራሻ፤ አ.አ.፣ የካ ክ/ከተማ፣ ቀበሌ
01፣ የቤት ቁጥር 255
አምባሳደር ተስፋዬ ሐቢሶ
ሚያዝያ 22፣ 2008 ተጀመረ!
አድራሻ፡- ቦሌ ክ/ከተማ፣ ወረዳ 3 የቤት ቁጥር 283 ኢሜይል፡- befeqe@gmail.com መስከረም አበራ
ፖ.ሳ.ቁ. 3845 ዶ/ር ቴዎድሮስ ኃ/ማርያም
አዲስ አበባ ም/ዋና አዘጋጅ መብራቱ በላቸው
ስልክ ቁጥር፡- +251118688992 ዘላለም ክብረት ሔኖክ አክሊሉ
ኢሜይል፡- weyeyet@gmail.com ኢሜይል፡- zolak79@gmail.com ተሾመ ተስፋዬ
ድረገጽ፡- www.weyeyetmagazine.com ቴዎድሮስ አጥላው
አዘጋጅ
ማኔጂንግ ኤዲተር በሪሁን አዳነ
ሞላ ዘገዬ ኢሜይል፡- berihunq@gmail.com አታሚ፡
ኢሜይል፡- molla.zegeye@yahoo.com ሶፍ ሚክ ማተሚያ ቤት ኃ.የተ.የግ.ማኅበር
ተባባሪ ማኔጂንግ ኤዲተር ዲዛይን ካርቱን አድራሻ፡ ልደታ ክ/ከተማ
አበበ በየነ ሀብ ዲዛይን ወረዳ 04 የቤት ቁ.064
ኢሜይል፡- habdesign707@gmail.com
ያቺ ‘ባነር’
በሕዝብ ብዛት የትልልቆቹ ክልሎች የኦሮሚያ እና አማራ ሕዝቦች
በመንግሥታዊ ስርዓቱ ላይ በማመፃቸው የተደናገጠው ሕ.ወ.ሓ.ት.
ከሕዝባዊ ተቃውሞዎቹ ባሻገር… መራሹ መንግሥት እና ደጋፊዎቹ የሁለቱን ሕዝቦች ትብብር
ለማክሸፍ ሕዝቦቹን እርስ በርስ የማይስማሙ “እሳትና ጭድ”
መሆናቸውን በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ በመግለጽ ለመከፋፈል እና
4 ለማዳከም እየሞከሩ ነው። መስከረም አበራ ይህ ዓይነቱ ፕሮፓጋንዳ
እስከዛሬ ባለመሥራቱ ‹ከንቱ ልፋት› ነው በማለት፣ በሁለቱ
ሕዝቦች መካከል ያለው ፍቅር አንዲት ሠላማዊ ሰልፍ ላይ በወጣች

ምልክታችን
‹ባነር› ሰበብ ከተቀበረበት አቧራውን አራግፎ ተነስቷል ትለናለች።

ፈይሳ ሌሊሳ 5-7


በሮቤል ኪሮስ አሳፋሪ ሽንፈት የተጀመረው የኢትዮጵያ
የሪዮ ኦሎምፒክ 2016 ተሳትፎ፣ በፈይሳ ሌሊሳ ድርብ ድል ትዕምርታዊው ትዕይንት፤
ተጠናቅቋል። እሁድ ነሐሴ 14፣ 2008 ለኢትዮጵያውያን ልዩ ቀን
በመሆን ተመዝግባለች። በኢትዮጵያ ያሉትን የመብት ጥሰቶች የተቃውሞዎቹ ሒደትና ተስፋ
ለመቃወም ዜጎች እጆቻቸውን በማጣመር የሚያሳዩትን ምልክት
አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ በሪዮ ኦሎምፒክ ላይ በማሳየት ልዩ ታሪክ ‹በኢትዮጵያ የተቀሰቀሱት ሕዝባዊ ተቃውሞዎች በ‹ዓልቦ-
አስመዝግቧል። የዓለም መገናኛ ብዙኃን በኢትዮጵያ ያሉትን አመፅ ቀኖና› ሲመዘኑ ምን ይመስላሉ?› የሚለውን ጥያቄ
ችግሮች ከመቼውም ግዜ በላይ እየተቀባበሉ እንዲዘግቡ እና ለመመለስ ዘላለም ክብረት እጅን አጠላልፎ ወደላይ ከፍ በማድረግ
በዓለምዐቀፉ ማኅበረሰብ ችላ የተባለውን ጉዳይ እንዲያወሱ ፈይሳ የሚደረገውን የተቃውሞ ትዕምርታዊ ትዕይንት አጀማመር፣
ሌሊሳ በድርብ ድሉ አስገድዷቸዋል። መብራቱ በላቸው የዚህን እንዲሁም ሌሎች የኢትዮጵያ ተቃውሞ መገለጫ የሆኑ ተግባራትን
ጀግና አትሌት የጀብድ ታሪክ በጥቂቱ ያስቃኘናል። በመዘርዘር እና በዓለማቀፍ ዕውቅና ባገኙ የሠላማዊ ተቃውሞ
መንገዶች ሚዛን ላይ በማስቀመጥ በዚህ ጽሑፉ መዝኗቸዋል።
8- 10 11-13
አራተኛው አብዮት? ፌስቡክ እና
የዘንድሮው ሕዝባዊ የተቃውሞ ማዕበል፣ ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. በአገዛዝ
ታሪኩ ቀደም ሲል ከተጋፈጠው የ1997ቱ ዐብይ ምዕራፍ፣ ቀጥሎ
ሌላ አዲስ ምዕራፍ ለመሆን የሚችል ነው። በሪሁን አዳነ የአፍሪካ
የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ
አምባገነን ስርዓቶች አመጣጥና አካሔድ፣ እንዲሁም የ1966ቱን ፌስቡክ የተባለው በዓለም ከፍተኛ ተጠቃሚዎች ያሉት ግንባር
አብዮት መነሻ በማድረግ እና በዚሁ ጉዳይ ባለሙያዎችን በማናገር ቀደም ማኅበራዊ አውታር በኢትዮጵያ ከሦስት ሚሊዮን በላይ
የዘንድሮውን የተቃውሞ ማዕበል ከአብዮቱ ጊዜ ጀምሮ ከተከሰቱ ተጠቃሚዎች እንዳሉት ይነገራል። ቴዎድሮስ አጥላው በአሁኑ
የለውጥ ምዕራፎች እንደአንዱ አድርጎ ይመለከተዋል። ይዞታው ፌስቡክ ባይኖር የማናውቃቸውን ደራሲያን እያወጣልን
ቢሆንም፣ ለድርሰት ሥራ ስጋት የሚሆን አዝማሚያም አለው
በማለት የመፍትሔ ሐሳቦችን ይጠቁማል።
14-15
16-18
የብሔረሰቦች ጥያቄ
በኢትዮጵያ ከየት ወዴት? የአግላይ የምርጫ ስርዓት ጦስ
በተለምዶ ‹ያ ትውልድ› እየተባለ የሚጠራው የ1966ቱ የኢትዮጵያ ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. የምርጫ ስርዓቱን ለመሻሻል በማይቀል መልኩ ሕገ
አብዮት ንቁ ተሳታፊ የነበረው ትውልድ ካነሳቸው ግልጽ ያልሆኑ መንግሥቱ ውስጥ እንዲካተት አድርጓል። ዕኩል ጡንቻ ያላቸው
እና እስካሁንም በትክክል ያልተመለሱ ከሚመስሉ ጥያቄዎች ፓርቲዎች በሌሉበት ስርዓት ውስጥ የመድብለ ፓርቲ ስርዓትን
ውስጥ አንዱ ‹የብሔረሰብ ጥያቄ› ነው፡፡ ቴዎድሮስ ኃይለማርያም አያበረታታም የሚባለው ‹First Past the Post (FPTP)› ስርዓትን
(ዶ/ር) ይህንን ጉዳይ እንዴት ልንሻገረው እንደምንችል ሐሳቡን በመከተል የፓርላማ መቀመጫዎችን በሙሉ በመቆጣጠር ራሱን
በዚህ መጣጥፍ አስፍሯል። ‹አውራ ፓርቲ› ነኝ ብሎ ሠይሟል - ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ.። ተሾመ
ተስፋዬ ይህንን እውነታ በመገምገም በጊዜ ካልታሰበበት ጦሱ
19-20 ለአገሪቷ ደኅንነት እንደሚያሰጋ መክሯል።

21-22

2 ውይይት ነሐሴ 2008 1ኛ ዓመት ቁጥር 10


ርዕስ አንቀፅ
ሕዝባዊ ናዳን መግታት አይቻልም
2008 ተገባድዷል። 100 በመቶ የሚሆኑትን የምክር ቤት ምኅዳሩን ባጠበቡ (በአዋጆች ሥም የተደገፉ እና አንዳንዴ ሙሉ ለሙሉ
ወንበሮች የተቆጣጠረው ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. አዲሱ ምክር ቤት አንደኛ ሕገ ወጥ የሆኑ) አፈናዎች የፖለቲካ ምኅዳሩ ተጣቦ ምርጫዎች ላይ
ዓመቱን አጠናቅቋል። ዓመቱ ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. በታሪኩ ከገጠመው አቅም ያለው ተወዳዳሪም፣ አሸናፊም ራሱ - ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. እና አጋሮቹ
ሕዝባዊ ተቃውሞዎች ሁሉ ለየት እና ጠንከር ያለ ተቃውሞ ሳይለየው ብቻ ሆነው ቀርተዋል።
ያለፈበት ዓመትም ጭምር ነው። ይሁን እንጂ ሕዝባዊ ተቃውሞዎች ይሁን እንጂ፣ ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. የድኅረ 1997ቱን ቀውስ
ብቻ አልነበሩም የዓመቱ ፈተናዎች፤ ድህነት እና የጤና ፖሊሲ በተቃዋሚዎች “ሁከት ወዳድነት” እና “በአቋራጭ ሥልጣን ለመንጠቅ”
ድክመት የሚያመጣቸው ተላላፊ በሽታዎች ወረርሽኝ መነሳት፣ የ“ሕገ እንደተወሰደ እርምጃ በማናናቅ የሕዝቡን ለውጥ ፈላጊነት ዕውቅና
ወጥ” ቤቶች መፍረስን ተከትሎ የተከሰተ ግጭት፣ ሌላው ቀርቶ የዋና ሳይሰጠው አልፏል። ከዚያ በኋላ ያለውን ጊዜም ቢሆን፣ ሕዝቡ
ከተማዋን ቆሻሻ ማስወገድ አለመቻል ሳይቀሩ መንግሥትን ሲፈታተኑት ቅሬታውን ለመግለጽ የሚችልበትን ዕድል በማሳጣት በብቸኛ ፈላጭ
የቆዩ ከዓመቱ ችግሮች ጥቂቶቹ ናቸው። ችግሮቹ፣ አንዳቸውም ቆራጭነት ለመግዛት እየጣረ ቆይቷል። ነገር ግን፣ የተዳፈነ ይመስል
ሁነኛ መፍትሔ ሳያገኙ ዓመቱ መገባደዱና አዲሱ ዓመት ተጨማሪ የነበረው ሕዝባዊ ቅሬታ እና የለውጥ ፍላጎት መልኩን እና ቅርፁን
ችግሮችን ይዞ የሚመጣ መሆኑን ማሰብ አገሪቱ እስካሁን የመጣችበትን ቀይሮ፣ ገዢው ፓርቲ መቶ በመቶ ተመርጫለሁ ባለ ማግስት የድጋፍ
ብቻ ሳይሆን ወደፊት እየሔደችበት ያለውን አቅጣጫ እንድንፈራው መሠረቴ ናቸው በሚላቸው የገጠር አካባቢዎች እና ትናንሽ ከተሞች
ያደርገናል። ሳይቀር አመፅ የቀላቀለ ተቃውሞ እየለበለበው ይገኛል።
ከምርጫ 2002 የኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. 99.6 በመቶ ድል በኋላ ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. ግን አሁንም ከ1997ቱ ስህተት የተማረ
አቶ በረከት ስምዖን “የሁለት ምርጫዎች ወግ” ብለው በጻፉት አይመስልም። ዛሬም፣ ችግሮቹን በ“ብልሹ አስተዳደር” ብቻ በማሳበብ፣
መጽሐፋቸው ላይ ከ1997 ምርጫ በፊት የነበሩትን ሁለትና ሦስት ሕዝባዊ ተቃውሞዎቹን “ሕዝብ ቅሬታውን እንዴት መግለጽ
ዓመታት ‹በኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. ላይ ናዳ ይዘው የመጡ ዓመታት› በማለት እንደሚችል ባለማወቁ ነው” በሚል ሕዝብን በሚያንኳስስ ትንታኔ፤
ነበር የጠሯቸው። አቶ በረከት ‹ናዳውን ለመግታት የተደረገው ሩጫ ከማንነትና ነጻነት ጋር የተያያዙትን ጥያቄዎች “በጠባብነት” እና
በስኬት መጠናቀቁን› ለማብሰር የ1997 ምርጫ በፊትና በኋላ የተደረጉ “ትምክህተኝነት” እንዲሁም “አክራሪነት” ጋር በማያያዝ፤ ብሎም፣
መንግሥታዊ እርምጃዎችን በመጥቀስ ፓርቲያቸውን ያወደሱ ሲሆን፤ የማይጨበጠው ልማት “የሕዝብን ፍላጎት በመጨመሩ ነው” በሚሉ፣
የ2002ቱን ምርጫ ውጤት ደግሞ ከናዳው አምልጦ የሚገሰግስ ታላቅ ሕዝብ ላይ ማላገጥ በሚመስሉ መልሶች እና በፓርቲ የውስጥ ተሐድሶ
ፓርቲ ድል እንደሆነ ገልጸዋል። እርሳቸው (የፓርቲያቸውን ሐሳብ ብቻ የሚፈቱ ችግሮች በማስመሰል፣ የችግሮቹን መሠረታዊነት የሳተ
ይወክላሉ ብለን እንገምታለን) ይሄን ይበሉ እንጂ ናዳ የተባለው ግን መልስ በመስጠት ላይ ይገኛል።
እስከዛሬም አልቆመም። ገዢው ፓርቲ፣ በሕዝባዊ ቅሬታዎች ላይ የሚከተለው አፈታት
ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. ቅድመ እና ድኅረ ምርጫ 1997ን የሚያስታውሰው በትግል አሸንፌያቸዋለሁ ከሚላቸው የቀድሞ የፖለቲካ ስርዓቶች ታሪክ
የሕዝብ ጥያቄ እና ስሜት እንደተንፀባረቀበት መልካም አጋጣሚ እና ፍፃሜ ትምህርት የወሰደ አይመስልም። ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. የሕዝብ
ሳይሆን፣ ነጻ እና ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ለሥልጣን ይዞታው አደጋ ሊሆን ጥያቄዎችን የሚያጠለሹ ሥያሜዎችን ከመስጠት ያለፈ መልስ
እንደሚችል የተረዳበት አስደንጋጭ አጋጣሚ ነው። ለዚህም ይመስላል ለመስጠት መማር አለበት። ይህ አይሆንም ባለ ቁጥር፣ ያመለጣቸው
ከ1997 በኋላ ያለውን ጊዜ ‹ለሠላም እና ልማት ሲባል ዴሞክራሲያዊ የሚመስለው የሕዝብ ናዳዎች፣ እየበረከቱ ማሳደዳቸውን ይቀጥላሉ።
መብቶች የተወሰኑ ሊጨቆኑ እንደሚችሉ› በአደባባይ እስከመነገር አዲሱ ዓመት፣ አዲስ መፍትሔዎችን የምናገኝበት እና
የደረሰው። ከ1997 በፊት የነበረውን ዴሞክራሲያዊ ምኅዳር መፈናፈኛ የምንተገብርበት እንዲሆን መልካም ምኞታችንን እንገልጻለን።
እስከሚታጣ ድረስ ያጠበበውም በዚሁ ሳቢያ እንደሆነ ይታወቃል።
ከ1997 ወዲህ መንግሥት በወሰዳቸው የኃይል እርምጃዎች (ከ193
በላይ ዜጎች ነፍስ እንደጠፋ በወቅቱ መንግሥት አምኗል)፣ በመገናኛ በውይይት መጽሔት ላይ የመጽሔቱ አቋም የሚንፀባረቀው
ብዙኃን መዘጋት፣ በተቃዋሚዎች መታሰር፤ ከዚያም በኋላ በተከሰቱ በ‹ርዕሰ አንቀፁ› ላይ ብቻ ነው።

1ኛ ዓመት ቁጥር 10 ውይይት ነሐሴ 2008 3


ከሕዝባዊ ተቃውሞዎቹ ባሻገር…


ቢሆንም እስካሁን መቆጣጠር አለመቻሉ፣ ይሁን እንጂ ይህም ዘላቂ መፍትሔ እንደሚሆን
ትዮጵያ በተቃውሞ እየተናጠች ወረርሽኝን በመከላከል እና በመቆጣጠር ረገድ ምንም ማረጋገጫ ሊኖር አይችልም።
ነው። ከዓለምዐቀፍ እስከ ደርሰንበታል የሚባለውን ደረጃ አጠራጣሪ
አገር ውስጥ ዜናዎች
በነዚህ የተቃውሞ ዜናዎች
ያደርገዋል። የቤት አልባዎቹ ገመና
ወረርሽኙ አፋጣኝ ዘመናዊ ሕክምና
ተጠምደዋል። መንግሥትም ካላገኙለት የመግደል አቅሙ 50 በመቶ ሊደርስ አዲስ አበባ ስትናጥ ከከረመችባቸው
ለችግሩ ሁነኛ መፍትሔ ለማበጀት ቁርጠኝነት እንደሚችል ባለሙያዎቹ ይናገራሉ። በአዲስ ፈተናዎች መካከል “ሕገ ወጥ ቤቶችን በማፍረስ”
በማሳየት ፈንታ ተቃውሞዎቹ እንዳይሰሙ አበባ “ሁለት ሆስፒታሎች (ዘውዲቱ እና ሥም የደረሰው ቀውስ ነው። ከ20 ሺሕ እስከ
የዜና ምንጮች ለማፈን እየተፍጨረጨረ ራስ ደስታ) እንዲሁም 29 የጤና ጣቢያዎች” 200 ሺሕ የሚደርሱ ሰዎች የሚኖሩባቸው
ይገኛል። በወረርሽኙ የተጠቁትን ሰዎች በማከም ላይ መንደሮች፣ ያውም መንግሥት መንገድ
ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የሕዝባዊ ይገኛሉ። በተለይ ሆስፒታሎቹ በአ.ተ.ት. የጠረገላቸው፣ የመብራት እና የውኃ አገልግሎት
ተቃውሞዎችን እና የፖሊስን በሠላማዊ ከተያዙ ሰዎች በስተቀር ማስተናገድ አቁመዋል። የሠራላቸውን ቤቶች ለማፍረስ በተደረገው
ተቃዋሚዎች ላይ የሚወሰድ ያልተመጣጠነ አ.ተ.ት. በአዲስ አበባ ብቻ ሳይሆን በደቡብ “የደንብ አስከባሪዎች” እንቅስቃሴ ለሰው ሕይወት
የኃይል እርምጃ ያክል የሚያሳስባት ነገር የሌለ ክልል፣ በኦሮሚያ፣ በባሕርዳር እና መቀሌ እስከማለፍ መንስዔ ሆኗል። ምንም እንኳን
ይመስላል። ይሁን እንጂ የፖሊሲ እና የአፈፃፀም ከተሞች አካባቢም ተከስቷል። ይህ በእንዲህ ወራቱ ክረምት ቢሆንም፣ ደንብ አስከባሪዎች
ችግሮች የፈጠሯቸው፣ በሕዝባዊ አመፆች ዜና እንዳለ ከኑሮ ሁኔታ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት የነዋሪዎችን ንብረት ሜዳ ላይ በመበታተን
የተሸፈኑ ሌሎችም ገመናዎች ያገጠጡባት አገር እንዳለው የሚነገረው የእከክ በሽታም አዲስ እና ቤቶቹን በማፈራረስ የመንደሮቹን አሳዛኝ
ሁናለች። ከሕዝባዊ አመፆቹ ውጪ በዚህ ዓመት አበባ ውስጥ መከሰቱ ተሰምቷል። ፍፃሜ አፋጥነዋል። ከምርጫ በፊት በሚደረጉ
ተከስተው እስካሁን ሁነኛ ምላሽ ያልተገኘላቸው ጦሳቸው ያልታሰሰባቸው “ሕገ ወጥ ቤቶች
ጥቂቶቹን ብቻ እንመልከት። ሕጋዊ ይሆናሉ” የሚሉ ቀቢፀ ተስፋ ንግግሮች
የቆሻሻው ገመና እና ቤቶቹ ሲሠሩ እያዩ እንዳላዩ በማለፍ
ሥም አይጠሬው ገመና አ.ተ.ት. የሚከሰተው በአካባቢ ንፅሕና ቸልተኝነት በተፈጠሩ የመንግሥት ስህተት
ጉድለት እና በውኃ መበከል ነው። የጤና የተገነቡ “የጨረቃ ቤቶችን” በሌላ ሕገ ወጥ
እውነተኛ ሥሙ “ኮሌራ” እንደሆነ ጥበቃ ሚኒስትርም፣ የአሁኑ ወረርሽኝ መንስዔ መንገድ በማፍረስ ብዙ የነፍስ እና የንብረት
ባለሙያዎቹ ይናገራሉ። መንግሥት አጣዳፊ የወንዞች መበከል እና የንፅሕና ጉድለት መሆኑን ኪሳራ እንዲደርስ ሆኗል።
ተቅማጥ እና ትውከት (አ.ተ.ት.) ተብሎ አልሸሸገም። ከዚሁ ጋር በተያያዘ አዲስ አበባ በሪፖርተር ጋዜጣ (ነሐሴ 18፣ 2008
እንዲጠራ እንደወሰነ በዘርፉ ያሉ ባለሙያዎች ፈተና ገጥሟት ነው የከረመችው። በየአካባቢው እትም) “በችግር ላይ የሚገኙ የወረገኑ
ገልጸዋል። ‹ዋሽንግተን ፖስት› የተባለው የተከማቹት ቆሻሻዎቿን ማንሳት እና ማስወገድ ተፈናቃዮች የስደተኞችን ያህል ዕርዳታ
የአሜሪካ ዕውቅ ሚዲያ ጤና ላይ የሚሠሩ ሳትችል በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ሆኖባት እንዲፈቀድላቸው ጠየቁ” የሚል ዘገባ ወጥቷል።
ለትርፍ ያልተቋቋሙ ድርጅቶች ‹ኮሌራ› ሰንብቷል። ዜጎች በገዛ አገራቸው ላይ የስደተኛ ማዕረግ
የሚለውን ትክክለኛውን የወረርሽኙን ሥያሜ የከተማዋን ቆሻሻ ያስተናግዳል ተብሎ ለማግኘት እስከሚመኙ ድረስ መድረሳቸው
እንዳይጠቀሙ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ከአዲስ አበባ 27 ኪ.ሜ. ርቀት፣ ሰንዳፋ ላይ በመንግሥታዊ ቅሌትነት የሚወዳደረው
ባለሥልጣናት እንዳስጠነቀቋቸው ጠቅሶ የተገነባው የደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃን የአካባቢው የማይገኝለት ዜና ነው።
ዘግቧል። እንደ‹ዋሽንግተን ፖስት› ድርጅቶቹ ነዋሪዎች በመቃወማቸው አገልግሎት እነዚህ ሦስቱ ከላይ የጠቀስናቸው
ያልተፈቀደላቸው የወረርሽኙን ትክክለኛ ሥም መስጠት አልቻለም። የአካባቢው ነዋሪዎች ገመናዎች በሙሉ ከአስተዳደር ድክመት
እንዳይጠሩ ብቻ ሳይሆን በወረርሽኙ የተጠቁትን የቆሻሻ ማስወገጃው አገልግሎት እንዳይሰጥ እና ሕዝብን ያማከለ ፖሊሲ ካለመኖሩ ጋር
ሰዎች ቁጥርም እንዳይናገሩ ጭምር ነው። የተቃወሙት በአካባቢው በሽታ ሊያመጣ የሚችል ተያይዘው የሚወለዱ ችግሮች መሆናቸው
መንግሥት ወረርሽኙ በሥሙ እንዲጠራ ሽታ በመፍጠሩ፣ ወንዞቻቸው በመበከላቸው አያጠያይቅም። ነገር ግን እነዚህ የሕግ
ያልፈለገበትን ምክንያት የጠየቅናቸው እና አትክልቶቻቸው በመድረቃቸው ወዘተ. የበላይነት ባለባቸው አገራት በሚኒስትር ማዕረግ
ባለሙያዎች የሰጡን መልስ፣ “ኮሌራ በብዙ እንደሆነ ተናግረዋል። ትክክለኛ እርምጃ ነበር። ላይ ያሉ አመራሮችን ከሥልጣን እስከማስነሳት
የዓለም ክፍሎች ታሪክ ሆኗል።… በጣም በቀላሉ የሰንዳፋ ነዋሪዎች የአዲስ አበባ ቆሻሻ ማራገፊያ የሚያስደርሱ ችግሮች፣ በአገሪቱ የባሱ ችግሮች
መከላከል የሚቻል በሽታ ነው! በሽታው የጤና የሚሆኑበት ምንም ምክንያት የለም። ነገር ግን በመኖራቸው ምክንያት ተዳፍነዋል። ከእነዚህ
ፖሊሲ ችግር በመሆኑ እና የአገር ገጽታን የአዲስ አበባ ቆሻሻ መራገፊያ አጥቶ በየአካባቢው የባሱት ችግሮችም ቢሆኑ መንግሥትን ለባሰ
በተለይ በቱሪዝም ዘርፍ ሊጎዳ ይችላል ብለው ፈስሶ ከተማዋ ከገጠማት የበሽታ ወረርሽኝ ሌላ ተጠያቂነት የሚያስገድዱት ቢሆንም በስርዓቱ
ስለሚያስቡ” ነው የሚል ነው። በርግጥም፣ እንድትጠራ እያስገደዳት ነው። ባሕሪ የተነሳ እስካሁን አልተደረገም። ነገር ግን
ወረርሽኙ የሚቀሰቀስባቸው መንገዶች የፍሳሽ ‹የዚህ ሁሉ መንስዔ ምንድን ነው?› ይህ የትም የማያደርስ ጉዞ መሆኑ መታወቅ
አወጋገድ እና የአካባቢ ንፅንሕና ጉድለት ጋር የሚለው ጥያቄ የተነሳ እንደሆን፣ ኃላፊዎች 40 አለበት።
በተያያዘ ስለሆነ፣ ጉዳዩ ከሕዝብ ብዛት፣ ድህነት ሚሊዮን ብር የእርሻ መሬት ካሣ ለአካባቢው ምንም እንኳን መንግሥት ሕዝባዊ
ቅነሳ እና አካባቢ ጥበቃ ፖሊሲዎች ጋር ነዋሪዎች ተከፍሎ የተዘጋጀ ነው በሚሉት አመፆቹን ለመቆጣጠር ሙሉ ኃይሉን እና
በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ የሚገናኝ ነው። (በእርግጥ የአካባቢው ነዋሪዎች የተከፈለው ካሣ ትኩረቱን እነርሱ ላይ በማድረጉ ሊሳካለት
በአ.ተ.ት. የተጠቁ ሰዎች ቁጥር እስካሁን ከ5 ሚሊዮን ብር እንደማይበልጥ መጥቀሳቸው ቢችል፣ እነዚህ ችላ የተባሉት እና ሌሎችም
ድረስ ስንት እንደሆነ ትክክለኛ መረጃ ማግኘት ተዘግቧል) የደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ አገልግሎት ያልተነገሩ ችግሮች ሌሎች ሕዝባዊ ብሶቶችን
አልቻልንም፤ በአዲስ አበባ፣ ቅዱስ ጳውሎስ መስጠት ያልቻለው የጎንዮሽ ጉዳቱ ላይ በቂ እና ተቃውሞዎችን እንዳያስነሱ ማድረግ
ሆስፒታል ብቻ 18 ሰው መሞቱን በቅርቡ ጥናት ሳይደረግ ወደ አገልግሎት እንዲገባ አይችልም። በመሆኑም፣ መፍትሔው
የወጣ ዜና ያመለክታል። ወረርሽኙ በአዲስ መደረጉ ነው። አሁን፣ የአዲስ አበባ ቆሻሻ ረጲ የአስተዳደር እና የፖሊሲ ሥር ነቀል ለውጥ
አበባ መከሰቱ የታወቀው ከየካቲት ወር ጀምሮ ወደተባለ አካባቢ መወገድ መጀመሩ ተሰምቷል፤ ማድረግ ብቻ ነው።

4 ውይይት ነሐሴ 2008 1ኛ ዓመት ቁጥር 10


ሐሳብ

ያቺ ‘ባነር’
በሕዝብ ብዛት የትልልቆቹ ክልሎች የኦሮሚያ እና አማራ ሕዝቦች
ስለኢትዮጵያዊ ወንድማማች/እህትማማችነት
በመንግሥታዊ ስርዓቱ ላይ በማመፃቸው የተደናገጠው ሕ.ወ.ሓ.ት. ማውራት እንደ መርገም ጨርቅ ያለ ነገር
መራሹ መንግሥት እና ደጋፊዎቹ የሁለቱን ሕዝቦች ትብብር ለማክሸፍ ሆኖ ኖረ። የመርገም ጨርቁ ሥም ደግሞ
ሕዝቦቹን እርስ በርስ የማይስማሙ “እሳትና ጭድ” መሆናቸውን “ትምክህተኛ አማራነት” ነው። የኢትዮጵያ
በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ በመግለጽ ለመከፋፈል እና ለማዳከም እየሞከሩ አንድነት የሚጠቅመው ለአማራው ብቻ
ነው። መስከረም አበራ ይህ ዓይነቱ ፕሮፓጋንዳ እስከዛሬ ባለመሥራቱ ባለመሆኑ ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. አማራ ከሚላቸው
ሰዎች ሌላም በሁሉም የአገራችን ጥግ
‹ከንቱ ልፋት› ነው በማለት፣ በሁለቱ ሕዝቦች መካከል ያለው ፍቅር አንዲት ሠላማዊ ለኢትዮጵያዊነት የሚቃትቱ ኢትዮጵያዊያን
ሰልፍ ላይ በወጣች ‹ባነር› ሰበብ ከተቀበረበት አቧራውን አራግፎ ተነስቷል ትለናለች። በብዛት አሉ። ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. ለእነዚህም ሥም
አለው - “የአማራ ተላላኪዎች” ሲል አንድ
ሰው ስለ አገሩ ኅልውና እና የአገር ባለቤትነት
ጥቅም በራሱ ጭንቅላት አስቦ ይረዳ ዘንድ


የማይቻል አስመስሎት ቁጭ ይላል። እውነታው
ኢትዮጵያ ዘመናዊ ታሪክ መባቻ ከዘመነ መሳፍንት ማክተም ጋር ኢትዮጵያዊነት በሁሉም ኢትዮጵያዊ ልቦና
የሚቆራኝ ነው። የአገራችንን የቀደመ ግርማ አኮስሶ፣ የጦር አለቆች ውስጥ ትልቅ ሥፍራ ያለው ነው። አከራካሪው
የረብሻ ምድር አድርጓት የኖረው፣ በታሪክ ዘመነ መሳፍንት ተብሎ ነገር ኢትዮጵያ እንዴት ለሁሉም ኢትዮጵያዊ
የሚታወቀው ወቅት የቆየበት ጊዜ ዘለግ ያለ በመሆኑ ተክሎት ያለፈው ዕኩል የሆነች እናት ትሁን በሚለው ታሪክ
ችግር ሥር የሰደደ ነበር። በተለይ ከዘመነ መሳፍንት በፊት የነበሩ ከማቃለል ይልቅ እያከማቸው በመጣው የቤት
የኢትዮጵያ ነገሥታት በታላቅ አገር ላይ ታላቅ መሪ የመሆን አልፎም ቀይ ሥራ ላይ ይመስለኛል። ከእውነት ጋር ብዙ
ባሕርን ተሻግሮ የማስገበር የታላቅነት ምኞት በትንንሽ መንደሮች ትንሽ አለቃ የማይስማማው ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. ታዲያ ይህን
ለመሆን ወደ መቃተት የንዑስነት ምኞት አንሶ ነበር። ይህ የንዑስነት ዘመን የታሪክ ክፍተት ለተፈጠረበት ኢትዮጵያዊነትን
መንደርተኛነት በአገራዊነት ላይ የገነነበት፣ መነጣጠል አብሮነትን የረታበት፣ የማደብዘዝ ዕኩይ ዓላማ በደንብ ተጠቀመበት።
የኢትዮጵያዊነት ስሜት የሰለለበት አገዛዙ በቆይታው ስኬታማ የሆነበት ዋናው
ዘመን ነበር። ይህ የድቀት ዘመን ጉዳይ ይህን እኩይ ዓላማ ከግብ ለማድረስ
እውነታው ኢትዮጵያዊነት ያከተመው ከወደ ጎንደር በተነሳ የሮጠው ሩጫ ይመስለኛል።
የቀደመ ታላቅነትን የመናፈቅ ሕ.ወ.ሓ.ት. ዐሥራ ሰባት ዓመት “ጭንጫ
በሁሉም ኢትዮጵያዊ ልቦና ሐሳብ ነበር። ሥር የሰደደው ገደሉን ረግጬ፣ ቧጥጬ፣ የታገልኩት ለብሔር
የዘመነ መሳፍንት ዘመን የንዑስነት ብሔረሰቦች መብት ስል ነው” ባይ ነው። ይህን
ውስጥ ትልቅ ሥፍራ ያለው ምኞት እና የመከፋፈል አባዜ ያስመሰክር የነበረው ደግሞ የአማራ ሕዝብን
በቋራው ካሣ ታላቅነት የመናፈቅ ቅስም የሚሰብሩ ንግግሮች፣ ድርጊቶች በማድረግ
ነው። አከራካሪው ነገር ከፍ ያለ እሳቦት ፍፃሜውን አገኘ። ነው። ሕ.ወ.ሓ.ት. ወደ ሥልጣን ከመምጣቱ
የካሣን ውድ ሕይወት ቢነጥቅም በፊትም ሆነ ከመጣ በኋላ የፖለቲካ ግንዛቤው
ኢትዮጵያ እንዴት ለሁሉም በዘመነ መሳፍንት የመንደርተኝነት ጥግ የአማራን ሕዝብ ማጥላላት፣ ያልሆነ
ዝንባሌ እልም-ስልም ሲል የባጀው ሥም መለጠፍ፣ ማሰር፣ ማፈናቀል፣ መግደል፣
ኢትዮጵያዊ ዕኩል የሆነች የኢትዮጵያዊነት ስሜት ወደ ሕዝብ ሰድቦ ለተሳዳቢ መስጠት ይመስለው ነበር።
ልቦና ተመለሰ። ለሌሎች ብሔር ብሔረሰቦች መብት መቆሙን
እናት ትሁን በሚለው ታሪክ ሆኖም ከዘመነ መሳፍነት የሚያስመሰክረውም የጠየቁትን፣ ራሱም በሕገ
ማክተም ብዙ ዘመን በኋላ መንግሥቱ የጻፈውን እስከ መገንጠል የዘለቀውን
ከማቃለል ይልቅ እያከማቸው ኢትዮጵያዊነት ሌላ ፈተና መብት በመተግበር ሳይሆን የአማራን ሕዝብ
ገጠመው። በተለይ ከኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. በአደባባይ በማበሻቀጥ፣ ‘የድሮ በዳያቸውን’
በመጣው የቤት ሥራ ላይ ወደ መንበር መምጣት በኋላ
ኢትየጵያዊነትን የማቀንቀን
(አማራን መሆኑ ነው) የማጥፋቱን ታዳጊነት
ገድል በመተረክ ነው። የድሮው ይቅርና በቅርቡ
ይመስለኛል ፖለቲካዊ አቋም፣ ስለ ኢትዮጵያ
አንድነት ትሩፋቶች መስበክ፣
የአቶ ኃ/ማርያም ደሳለኝን ወደ ሥልጣን
መምጣት አስመልክቶ አዛውንትነታቸውን

ወደሚቀጥለው ገጽ

1ኛ ዓመት ቁጥር 10 ውይይት ነሐሴ 2008 5


ሐሳብ

የሚመጥን የንግግር ጨዋነት የሚያጥራቸው ለፍቶ ያፈራውን ንብረት ለቆ እንዲወጣ ሲደረግ ብዙኃን፣ የራሳቸውን ኃላፊነት አልቦ አንደበት
አዛውንቱ ስብሓት ነጋ ‘ሰውየውን መሾማችን ይህን ያደረገው ማን እንደሆነ ስለሚያውቅ እና ከሁለቱም ብሔር የወጡ ግዙ ባለሥልጣን
አማራን እና የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ተከታይን በተዋለደው እና አብሮ በኖረው ሕዝብ ላይ እና ካድሬዎችን ብቻ አይደለም። የነመለስ ዜናዊ
ከሥልጣን አጥረግገን የማጥፋታችን ምልክት አፉን አላላቀቀም። አማራነቱ ብቻ በደል ሆኖ የጥፋት መንገድ እጅግ ረቂቅ ነውና የተስፋየ
ነው’ ሲሉ ጫካ የለከፋቸው የጥላቻ ክፉ ደዌ ተቆጥሮ የሚገረፍበትን በትር ብርታት ስላወቀ ገብረአብን ውብ ብዕርም ለዚሁ እንቅልፋቸውን
እያደር የሚብስ መሆኑን አመልክተዋል። አድርጎት የማያውቀውን አንገቱን መድፋት ለሚነሳቸው የሁለቱ ሕዝቦች አብሮነት
ይህን ክፉ ጥላቻ ያረገዙት ሕ.ወ.ሓ.ት.ዎች ተማረ፣ ቅዝምዝምን ዝቅ ብሎ ማሳለፍ ማፍረሻ በደንብ አድርገው ተጠቅመውበታል።
የሕዝብ መገናኛ ብዙኃንን ለብቻቸው አንቀው ተሽሎት ወገኖቹ ሲታሰሩ፣ ሲገደሉ፣ ከምድር ተስፋየም ሐፍረት እና ይሉኝታ ባለፈበት
መያዛቸው፣ በመገናኛ ብዙኃን ይህንኑ የጥላቻ ዳርቻ ሲሳደዱ አዝኖ እንዳላዘነ ሆኖ አለፈው። ያለፈ ሰው ስላልሆነ ‘ነቅተንብሃል’ እየተባለም
ስብከት ለማጧጧፍ እፍረትም ሆነ ኃላፊነት ሽሽት የማያውቀው ሕዝብ ሽሽት ለመደ። ይሄኔ በልጅነቱ እንደማተብ የታሰረለትን የጥላቻ
የማይሞክራቸው መሆኑ ደግሞ የነገሩን ነው እነ ስብሓት ነጋ፣ ሳሞራ የኑስ እና መለስ ክታብ ሊያወልቅ አልቻለም፤ ከቀድሞ አልባሽ
ውጤት በተለይ በአማራው ሕዝብ ላይ ክፉ ዜናዊን የመሰሉ የጥላቻ ሰባኪዎች ‘አማራን አጉራሾቹ ጋር ከተጣላ በኋላም የጥላቻ ብዕሩ
አድርጎት ኖሯል። ብዙ የፖለቲካ ተንታኞች እንዳይነሳ አድርገን ቀበርነው’ ያሉት። መርዝ መትፋቱን አላቆመም። ሕ.ወ.ሓ.ት.
ከኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. በኋላ ያለችውን ኢትዮጵያ ሰፊውን የአማራ ሕዝብ ብቻቸውን ገድሎ ይህን ሁሉ ከንቱ ድካም ሲደክም የኖረው
ዕጣ ፈንታ አጨልመው የሚያቀርቡትም ለመቅበር የንዑስነት አቅማቸው እንደማይፈቅድ በአሽዋ ላይ የቆመ ቤት ለመሥራት ነበርና
ከዚህ እውነታ ጋር በተያያዘ ነው። የሠራውን የተረዱት ሕ.ወ.ሓ.ት.ዎች ባለግርማውን የአንድ ቀን የሕዝብ ድምፅ የሃያ አምስት ዓመት
የሚያውቀው ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. ደግሞ በዚህ የኦሮሞ ሕዝብ መጠለያ ማድረግን መረጡ። ድካሙን ገደል ከተተው። ከወደ ጎንደር በፍቅር
ኃላፊነት በጎደለው ሥራው ሊያፍር ሲገባው ‘ከየት አመጣችሁት?’ ተብለው የሚጠየቁበት ብዕር፣ በመተሳሰብ ሸማ ላይ የተከተበች አንድ
ይኩራራል፣ ‘ከሌለሁ ወዮላት ለኢትዮጵያ’ ሲል መድረክ የለምና የኦሮሞ እና የአማራ ሕዝብ ባነር ታሪክ ለወጠች። “በጎዳና ላይ የሚፈሰው
ያስፈራራል። በአገሪቱ ሌላ ፍጥረት ያልተፈጠረ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ በኖረ የመረረ፣ የከረረ የኦሮሞ ወንድምና እህቶቻችን ደም የእኛም
ይመስል የእልቂቱ ተዋናዮች፣ የአገሪቱ ዕጣ ጠላትነት እንዳላቸው ብቻቸውን በያዙት ደም ነው” የምትል የኦሮሞ ፌዴራል ኮንግረስ
ፈንታ ወሳኞች የአማራ አና የኦሮሞ ሕዝብ መገናኛ ብዙኃን ሲያላዝኑ ኖሩ። በሐሰት (ኦ.ፌ.ኮ.) ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚደንት አቶ
እንደሚሆኑ ይተነብያል። የአማራ እና የኦሮሞ የተለወሰ የፈጠራ እና የጥላቻ መርዛቸውን በቀለ ገርባን ምስል የያዘችው ባነር ስንቱ ፊደል
ሕዝብ ለመገዳደል ብቻ የሚፈላለጉ ታሪካዊ መድኃኒት አስመስለው የሚያቀርቡበትን ስብከት ጠገብ አጥብቆ የፈተለውን የጥላቻ ገመድ
ባላንጣዎች አድርጎ ውሸትን እጅግ ደጋግሞ ስለሚያረክስባቸው በሳይንሳዊ መረጃ ላይ በጣጠሰች፤ በምትኩ ሁለቱን ታላላቅ ሕዝቦች
እውነት ሊያስመስል ምንም አልቀረውም ነበር። የቆሙ የታሪክ ድርሳናትን አጣጣሉ። እውነትን በፍቅር እንባ አራጨች። መብቱን ከማስከበር
ለመፈለግ በየዋሻው የተሻጡ ‘ኦርጅናል’ የታሪክ ጎን ለጎን የጠፋ ወንድማማች/እህትማማችነትን
ከንቱው ልፋት መዛግብትን የሚያስሱ ኢትዮጵያ-በቀል የታሪክ ፍለጋ የወጣው የጎንደር ሕዝብ በፍቅር ፊት
ተመራማሪዎችን ፈተናቸውን አብዝተው ከአገር መቆም የማይችለውን የሕ.ወ.ሓ.ት.ን በአሸዋ
የስሌት አውዳችን ጎሳን ማዕከል ያደረገ
አሰደዱ። ሰሞኑን በፕ/ሮ ፍቅሬ ቶሎሳ አዲስ ላይ የተገነባ የጥላቻ ቤት በፍቅር አውሎ ንፋስ
ከሆነ ሕ.ወ.ሓ.ት. ወጣሁበት የሚለው የትግራይ
መጽሐፍ ሽያጭ ላይ የተዘመተው (የመጸሐፍ ከሥሩ ነቀነቀው። የጥላቻ መንገድ አይቀናም።
ሕዝብ በኢትዮጵያ ንዑስ ቁጥር ካላቸው ጎሳዎች
አዟሪ ነጋዴዎችን የማሰር) ዘመቻ ለዚህ አንድ የሴራ ወንበር አይፀናምና ይህ የሚጠበቅ
ወገን ነው። እንደ እውነቱ ቢሆን የጎሳ ፖለቲካ
ማሳያ ነው። ነው። የጥላቻ ሰባኪዎች ግን ይህን ይረዱ
መሲህ ነኝ የሚለው ሕ.ወ.ሓ.ት. የሰፈሩን
ዘንድ ብቁ አይደሉም። በወርቅ የማይገዛውን
ልጆች ጠርቶ የወረረውን የፖለቲካ ሥልጣን
ለታላላቆቹ ኦሮሞ እና አማራ ጎሳዎች መልቀቅ የጎንደሩ ጥሎሽ የወንድማማችነት ፍቅር “ያልተቀደሰ ጋብቻ”
ሲሉ ያልተቀደሰ ጭንቅላታቸው ያቀበላቸውን
ነበረበት። ይህን እንደማያደርግ ልቦናው ሕ.ወ.ሓ.ት. ሁለቱን ሕዝቦች እርቅ ዘባረቁ፤ ፍርሐት ያራደው ከንፈራቸው ላይ
የሚያውቀው ንዑሱ ሕ.ወ.ሓ.ት. ታዲያ እንደ ሊጎበኘው በማይችል የጠላትነት አዘቅት ውስጥ የሞላውን ስድብ ሁሉ በሰፊው ሕዝብ ላይ
አማራጭ ያየው ሥልጣኑ ለሚገባቸው ጎሳዎች ለመክተት የተጠቀመው መንገድ መገናኛ አወረዱ።
እርስበርስ የመናቆር፣ ዓይን እና ናጫ የመሆን
ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ.ዎች ጥሩ የተናገሩ
የቤት ሥራ መስጠት ነው። ለኦሮሞዎች
የተበዳይነት ሙዚቃ ከፍቶ ሲያስቆዝም በትዝታ እንዲቆዝም እየመሰላቸው ከአንደበታቸው የሚወረውሯቸው
ቃላት እና ሐረጋት በመንግሥት መንበር ላይ
ለአማራው እንደጉተና የከበደ የበዳይነት
ሸክም ጫነበት። አማራው በተነፈሰ ቁጥር የተደረገው ኦሮሞ ታዲያ መሰየማቸውን አይመጥኑም። ሌሎቹ ቀርተው
‹የአንደበታቸው ርቱዕነት ወፍ ያረግፋል› ይባሉ
በእብሪተኛነት፣ በጭካኔ፣ በትምክህተኛነት
እየፈረጀ ሁለተኛ ወደ ሥልጣን ዝር ማለት አሁን ሊቀመጥበት የነበሩት የአቶ መለስ አንደበት እንኳን በግሌ
ጨዋነት የጎደለው፣ ማናለብኝነት ያሸነፈው፣
የሌለበት እኩይ አድርጎ ያቀርበዋል።
በትዝታ እንዲቆዝም የተደረገው ኦሮሞ የሚችለውን የፖለቲካ አንዳንዴም ግልብ እንደነበረ ይሰማኝ ነበር።
በተከበረው ፓርላማ ፊት ‘ጣትህን እቆርጣለሁ፣
ታዲያ አሁን ሊቀመጥበት የሚችለውን
ምላስ እዘለዝላለሁ’ ይሉ ነበር። የሁለት አካላትን
የፖለቲካ ሥልጣን ወንበር ጥያቄ ረስቶ ቀና ሥልጣን ወንበር ጥያቄ ሠላማዊ ግንኙነትም ከዕቁባታዊ ግንኙነት ጋር
ብለው “አቤት” የማይሉትን ዐፄ ምኒልክን
እየመሰሉ ማስረዳቱ ይቀናቸው ነበር። በ1997
በመርገም፣ በመውቀስ እንዲጠመድ ተደርጓል። ረስቶ ቀና ብለው “አቤት” አላሰናዝር ብለው የነበሩትን አና ጎሜዝን
ዐፄ ምኒልክም መላውን አማራ ወክለው የሞቱ
በተመለከተ ለ‹አዲስ ዘመን› እና ‹ዘ ኢትዮጵያን
ይመስል ለእርሳቸው በተነሳው የጭቃ ጅራፍ
አማራ የተባለው ሁሉ ይገረፍ ያዘ፣ ለምኒልክ
የማይሉትን ዐፄ ምኒልክን ሄራልድ› ጋዜጦች ኤዲተር በጻፉት ማስታዎሻ
“what’s love got to do with this?”
የተከፈተ የበደል ሙዚቃ ለአማራ ሁሉ የሚበቃ
የጥላቻ ስንቅ አስቋጥሮ በጎሪጥ ሲያስተያይ፣
በመርገም፣ በመውቀስ የሚለውን የታዋቂዋን ዘፋኝ የቲና ተርነርን
ሙዚቃ ግጥም መንግሥትነትን በማይመጥን
አፍንጫ ሲመታ ዓይን እንዳያለቅስ እንባ
አድርቆ ኖሯል። አማራውም በፊናው በዋናነት
እንዲጠመድ ተደርጓል አላስፈላጊ ሁኔታ አስገብተው ነበር።
አሁን የመንግሥት አንደበት ተደርገው
በኦሮሚያ፣ በደቡብ እና በሌሎች ክልሎችም

6 ውይይት ነሐሴ 2008 1ኛ ዓመት ቁጥር 10


ሐሳብ

የተሰየሙት አቶ ጌታቸው ረዳ መሆናቸው መንግሥት ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. ብቻ ሳይሆን ድሮም ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. በሚያራግበውን እና


ደግሞ በኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. መንደር ለአንደበት አይቀርም። “የአማራ እና የኦሮሞ ህዝብ ይህን ፅንፈኛ የጎሳ ልኂቃን በሚያንፀባርቁት ደረጃ
ጨዋነት ብዙ ቦታ እንደሌለ አሳባቂ ነው። ዓይነት መፈክር ይዘው መውጣታቸው “የእኛን ሕዝቦች በጠላትነት እንደማይፈላለጉ ነው።
ብሶት በጠበንጃ ፊት እንደቆመ እንኳን አስረስቶ ሥራ ያለመሥራት ያመላክታል” አሉ አቶ የኦሮሞ ሕዝብ ሳይውል ሳያድር “እናንተም
የሚያጮኸውን የኦሮሞ ሕዝብ ከጅኒ ጋር ጌታቸው ረዳ ለፋና ሬዲዮ። ፋይሉ በድረገጾች የእኛ ናችሁ” ሲል መልስ የሰጠው በፍቅር
እያነፃፀሩ ሲያስረዱ ለአቶ ጌታቸው በአማርኛ ስላለ ዝርዝሩን አንባቢዎቼ ቢያዳምጡ ሙሉ መበለጥን ስላልፈለገ ነው። በፍቅር ላለመበላለጥ
መራቀቅ፣ በሐሳብ መምጠቃቸው ሊሆን ስዕሉን ለማግኘት ይችላሉ። ይህ ከአእምሮ በላይ መሽቀዳደም ደግሞ የመልካም ልቦና ዝንባሌ
ይችላል። ለሰሚ ግን ትርጉሙ ሌላ ነው። ነው! ነው። ይህ ብው በሚያደርግ ንዴት ውስጥ
አንድ ሰው በቤቱ የቀረ በማይመስል ሁኔታ ቅዱሱ ጋብቻ! የሚከተው ደግሞ ራሱን መመርመር ግድ
ነቅሎ የወጣውን የአማራ ሕዝብ ጥቂት ይለዋል!
የሽፍታ ጠበቆች ሲሉ ዘለፉ። ሁለቱ ሕዝቦች የኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ.ን እግር ተከትሎ በአገራችን ጎንደር እና አዳማ አፋፍ ላይ ሆነው “ደምህ
ከተገደሉ ልጆቻቸው ዕኩል የተሰደቡት ስድብ የተንሰራፋው እትብት እየተማዘዙ የጎሪጥ ደሜ፣ አጥንትህ አጥንቴ” ሲባባሉ ሌሎች
አስቆጥቷቸዋል። በዚህ የማያበቁት አቶ የመተያየት አባዜ አሁንም የአገራችን ፖለቲካ ከተሞችም ይህን ሲከተሉ የኮምፒውተር “በተን”
ጌታቸው ‘ሁለት ባላንጣዎች ያተቀደሰ ጋብቻ ዋና ነቀርሳ ነው። ችግሩ የሚመነጨውም ሆነ በነኩ ቁጥር ሕዝብን የመሩ የሚመስላቸው
መሥርተዋል’ ሲሉ አከሉ። እውነት ለመናገር የሚበረታው ተማርኩ በሚለው የኅብረተሰብ የጥላቻ ሰባኪዎች የወንጀለኝነት ስሜት
ነገሩ በጋብቻ ሁኔታ ባይገለጽ ደግ ነበር:: ሆኖም ክፍል ነው። መማሩ ሥነ ልቦናውን ከታሪክ እንደሚሰማቸው ጥርጥር የለኝም። ወትሮም
ሰው በልቡ የሞላውን በአንደበቱ ይናገራልና ጋር እያዋቃ ጥላቻን ብቻ እንዲሰብክ ገታራነት የማይጫናቸው የኦሮሞ ምሁራን
አቶ ጌታቸው በልባቸው የሞላውን ገለጹ። ነገሩ ያደረገው የትየለሌ ነው። እንደ ደህና ነገር ይህ የሕዝብ መተሳሰብ የኖሩበትን የፖለቲካ
የሚገባቸው በጋብቻ ሁኔታ መገለጽ ካለበት ስንት ገጽ መጽሐፍ አሳትሞ በየገጹ ጥላቻን አቅጣጫ እንዳስቀየራቸው በአንደበታቸው
የኦሮሞ እና የአማራ ታላላቅ ሕዝቦች ቅዱስ ሳይረሳ የሚሰብክ ምሁር በበዛበት አገር፤ ሲናገሩ ሰምቻለሁ። ሁሉም የሚሉት ‘ሕዝብ
ጋብቻ ጎንደር ላይ በቀረበችው የፍቅር ጥሎሽ ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ.ም ይህን በደንብ ሲያሳልጥ መራን፤ ሕዝብ በለጠን፤ ሕዝብ ቀደመን’ ነው!
(ያቺ ባነር) ተጀምሮ ኦሮሚያ ላይ “አማራ ሃያ አምስት ዓመት ከንቱ ሲደክም ቢኖርም የትምህርት ደረጃን ቆጥሮ ብዙኃኑን ሕዝብ
የኛ” በሚል ሙዚቃ ታጅቦ ተፈጽሟል። ሰሚው ሰፊ ሕዝብ ጥላቻን የሚሰማበት ሳይንቁ፣ እኔ አውቅልሃለሁ ሳይሉ፣ ይልቅ
ይህ ቢመርም ሊቀበሉት የሚያስፈልግ ሐቅ የጆሮ መስኮቱን ዘግቶ ኖሯል። የጎንደር መበለጥን አውቆ አካሔድን ማስተካልም
ነው! በምድር ላይ የሚያስተዳድረው ሕዝብ ሕዝብ የጀመረውን የፍቅር ምልክት የኦሮሚያ የምሁራኑን ትህትና ያመለክታልና በተለይ
መተሳሰብ የሚያናድደው፣ ክፉ የሚያናግረው ሕዝብ ወዲያው ማስተጋባቱ የሚያረጋግጠው የኦሮሞ ምሁራን ለዚህ ትህትናቸው ምስጋና
ይገባቸዋል።

ያመኑት ፈረስ…
ከሕ.ወ.ሓ.ት. የወቅቱ ዘዋሪዎች አንዱ
አይተ ኣባይ ፀሓየ የፓርቲያቸውን አርባኛ ዓመት
በዓል ድል ባለ ድግስ ሲያከብሩ ‘እነ ኢ.ሕ.አ.ፓ.
ሲንኮታኮቱ እኛ ድል የተቀዳጀነው ሕዝብን
ለማታገል ቀለል ያለውን የጎሳ ፖለቲካ የሙጥኝ
ስላልን ነው’ ዓይነት ንግግር ሲናገሩ ተገርሜ
ነበር ያዳመጥኳቸው። ሕዝብን የማታገያ ዘይቤ
የሚመረጠው ስለቀለለ ነው ወይስ የሕዝብ
እውነተኛ ጥያቄ ስለሆነ? ቀላል የተባለው የጎሳ
ፖለቲካ ከምክንያት ይልቅ ስሜትን ስለሚፈልግ
ብልጣብልጦቹ የሕ.ወ.ሓ.ት. መኳንንት በጎሳህ
ምክንያት የፈረደበት አማራ ቆረጠህ ፈለጠህ
እያሉ የብረት ተሸካሚ፣ ወላፈን እሳት ላይ
ተማጋጅ ነፍስ ለማግኘት ስለማያስቸግር
ነው። ሥልጣን ላይ ከተሳፈረ በኋላም
ሕ.ወ.ሓ.ት. መራሹ ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. ከላይ
ለመጥቀስ በተሞከረው መልክ በአገሪቱ የሚገኙ
ወንድማማች ሕዝቦችን ከአንድነታቸው ይልቅ
ልዩነት ላይ እንዲያተኩሩ ማድረጉን በቀላሉ
ሥልጣን ላይ ተወዝቶ የመኖሪያ ሁነኛ ዘዴ
አድርጎት እንደነበር ነገራ ነገሩ ያስታውቃል።
በዚሁ በጎሳ እና በጥላቻ ፖለቲካ ተፀንሶ፣
አድጎ ዙፋን ላይ የተሰየመው ሕ.ወ.ሓ.ት./
ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. የሚወደውን ዙፋኑን እየነቀነቀው
ያለው ከጎሳ ፖለቲካ ጋር በተዛመደ የመረረ
ጥያቄ መሆኑ ትልቅ የፖለቲካ አያዎ ነው!
ከወደ ጎንደር በፍቅር ብዕር፣ በመተሳሰብ ሸማ ላይ የተከተበች አንድ ባነር ታሪክ ለወጠች። “በጎዳና ላይ የሚፈሰው የኦሮሞ ወንድምና
እህቶቻችን ደም የእኛም ደም ነው” የምትል የኦሮሞ ፌዴራል ኮንግረስ (ኦ.ፌ.ኮ.) ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚደንት አቶ በቀለ ገርባን ምስል
የያዘችው ባነር ስንቱ ፊደል ጠገብ አጥብቆ የፈተለውን የጥላቻ ገመድ በጣጠሰች፤ በምትኩ ሁለቱን ታላላቅ ሕዝቦች በፍቅር እንባ አራጨች መስከረም አበራ በኢሜይል አድራሻዋ
(ፎቶ፤ ማኅበራዊ ሚዲያ) meskiduye99@gmail.com ሊያገኟት ይችላሉ፡፡

1ኛ ዓመት ቁጥር 10 ውይይት ነሐሴ 2008 7


በሮቤል ኪሮስ አሳፋሪ ሽንፈት የተጀመረው
የኢትዮጵያ የሪዮ ኦሎምፒክ 2016 ተሳትፎ፣
በፈይሳ ሌሊሳ ድርብ ድል ተጠናቅቋል። እሁድ
ነሐሴ 14፣ 2008 ለኢትዮጵያውያን ልዩ ቀን
በመሆን ተመዝግባለች። በኢትዮጵያ ያሉትን
የመብት ጥሰቶች ለመቃወም ዜጎች እጆቻቸውን
በማጣመር የሚያሳዩትን ምልክት አትሌት ፈይሳ
ሌሊሳ በሪዮ ኦሎምፒክ ላይ በማሳየት ልዩ
ታሪክ አስመዝግቧል። የዓለም መገናኛ ብዙኃን
በኢትዮጵያ ያሉትን ችግሮች ከመቼውም ግዜ
በላይ እየተቀባበሉ እንዲዘግቡ እና በዓለምዐቀፉ
ማኅበረሰብ ችላ የተባለውን ጉዳይ እንዲያወሱ
ፈይሳ ሌሊሳ በድርብ ድሉ አስገድዷቸዋል።
መብራቱ በላቸው የዚህን ጀግና አትሌት የጀብድ
ታሪክ በጥቂቱ ያስቃኘናል።

8 ውይይት ነሐሴ 2008 1ኛ ዓመት ቁጥር 10


አንድ ሰው

ምልክታችን
ፈይሳ ሌሊሳ
የማትረሳዋ ምሽት በሪዮ አደባባይ ገልጸናል፤” ሲል በየማኅበራዊ ሐውልት አቁመውለታል።
ነሐሴ 14 ቀን 2008 የአዲስ አበባ ሚዲያው ላይ ለፈይሳ አድናቆቱን እና ክብሩን ቶም ስሚዝና ጆን ካርሎስ “ዛሬ ምን
ፖሊሶች በሥራ ተጠምደው ነበር ሌሊቱን ገለጾለታል። በመላው ዓለም የሚገኙ የመገናኛ ዓይነት ታላቅ ሥራ እንደሠራን አሜሪካዊያን
ያነጉት። “እሁድ ይደረጋል” ተብሎ በማኅበራዊ ብዙኃንም ወሬውን ተቀባበሉት፤ ከአድማስ ሁሉ ያውቃሉ፤” ብለው ሲናገሩ በታላቅ
ሚዲያዎች የተናፈሰው የሠላማዊ ተቃውሞ አድማስም አስተጋቡት። በዓለም ላይ ያሉ ኩራትና ወኔ ነበር። “ድላችን የሕዝባችንን
ሰልፍ ጥሪ ነበር የአዲስ አበባን ሕዝብ ምሽቱን የዓለማችን ታዋቂ ሚዲያዎች ዘገቡት፤ ድምፅ ለዓለም ሕዝብ ማሰማት መቻላችን
በሔደበት ሁሉ በፍተሻ እንዲዋከብ ያደረገው። ተነተኑት፤ ጉዳዩን ለዓለም አሰሙት። ነው” ብለው ነበር። የእኛው ፈይሳ በሪዮ
እሁድ እንደታሰበው መስቀል አደባባይን የሁለት ኦሎምፒኮች ወግ ኦሎምፒክ የአጋርነት ምልክታችንን ካሳየ በኋላ
ሠላማዊ ሰልፈኛ ሕዝብ ሳይሆን የፌደራል ሲናገር “አስቤበትና አቅጄ ያደረኩት ነው።
እንደ ጎርጎሳዊያኑ አቆጣጠር በ1968 ለሚገደሉ የአገሬ ልጆች ድምፄን በማሰማቴ
እና የአዲስ አበባ ፖሊስ ነበር የወረረው። ሜክሲኮ ድል ያለ የኦሎምፒክ ድግስ አሰናድታ
ከተማዋም ከፍተኛ ውጥረትን አስተናግዳ ደስ ይለኛል። ሌሎች አትሌቶችም በየመድረኩ
ነበር። ወቅቱ ጥቁሮች በምድረ አሜሪካ ድምፃቸውን ማሰማት አለባቸው” ነበር
የተቃውሞ ሰልፉን አመለጠች። ይሄን የታዘበው መብታቸው ተረግጦ ለመብታቸው ከፍተኛ
የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ሚኒስቴር መሥሪያ ያለው። ታሪክ እንደሚነግረን መቼም ይሁን
መስዋዕትነት እየከፈሉ የነበረበት የትግል የት የተገፉና ድምፃቸውን ማሰማት ያልቻሉ
ቤት እፎይታ በተሞላበት ሁኔታ፣ ነገር ግን ወቅት ነበር። በ200 ሜትር ሩጫ አሜሪካንን
ብዙዎች እንደ ቀልድ በቆጠሩት የማኅበራዊ ሰዎች በታላላቅ አደባባዮች አንዱ እንደ ሁሉ
ወክለው የተሰለፉት ቶሚ ስሚዝና ጆን ካርሎስ ድምፁን ከፍ አድርጎ የሚያሰማላቸው ጀግና
ድረገጽ መልዕክት “ሠላም ወዳዱን የአዲስ አበባ በድል አጠናቀቁ። የሜዳሊያ ሽልማት ሲከናወን
ሕዝብ እጅ ነሳ”። ያገኛሉ። እውነትም ደግሞ የፈይሳ ግብዣ
ግን ሁለቱ ጥቁር አሜሪካዊያን በወቅቱ በከንቱ አለመቅረቱን፣ ገና በሳምንቱ፣ ነሐሴ
ሰልፉ ባለመካሔዱ እፎይታ የተሰማው በወገኖቻቸው ላይ ይደርስ የነበረውን በደልና
መንግሥት፣ የዛኑ ዕለት፣ እሁድ፣ ነሐሴ 23፣ 2008 በኩዩቤክ (ካናዳ) ከተማ የማራቶን
መድሎ በመቃወም የጥቁር ኃይል ምልክት ውድድር ላይ በአንደኝነት ያጠናቀቀው ኤቢሳ
15፣ 2008 እፎይታውን የሚገፍፍ፣ እረፍት የሆነውን ጥቁር ጓንት በማድረግ እጃቸውን ከፍ
የሚነሳ፣ ሊቆጣጠሩት አቅም የሚያሳጣ ክስተት እጅጉ እጆቹን አጣምሮ የድል ሪባኑን በመበጠስ
አድርገው ተቃውሟቸውን በዓለም አደባባይ የፈይሳን ታሪክ ደግሟል።
ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀናት በቀሩት የሪዮ ኦሎምፒክ አሳዩ። ይሄ ክስተት በዓለም የኦሎምፒክ
አደባባይ ተከሰተ። ዓይኖች ሁሉ በሪዮ ኦሎምፒክ ታሪክ ብቻ ሳይሆን በተጨቆኑና በተበደሉ
የመዝጊያ ታላቁ የወንዶች የማራቶችን ውድድር የሰው ልጆች ታሪክ ሁሉ ሲታወስ ይኖራል። የፈይሳ የሩጫ ጉዞ
ላይ ትኩረት ባደረጉበት በዚያች ሰዐት ነበር ፈይሳ በወቅቱ የደረሰባቸውን ውግዘትና እንዲሸማቀቁ ፈይሳ ሌሊሳ ለኦሎምፒክ አደባባይ
ሌሊሳ በታላቅ ተጋድሎና ጀግንነት ኬኒያዊውን ለማደረግ የተሸረበ ሴራ ተቋቁመው በዓላማቸው ለመድረስ ብዙ ልፋትና ድካምን በብዙ
ኢሉድ ኪፕቾግ /Eliud kipchoge/ ተከትሎ በመፅናታቸው ተምሳሌት ሆነው ይታወሳሉ። የዓለም የአትሌቲክስ መድረኮችን አሳልፏል።
የሁለተኝነት ድሉን የተቀዳጀው። ይሄ ድል ግን ዛሬ በሳንሆዜ ዩኒቨርሲቲ የድል ሠላምታ ተብሎ የመጀመሪያ ዓለማቀፍ የአትሌቲክስ ተሞክሮው
ዝም ተራ ድል አልነበረም። ታሪክ ቀያሪ፣ ታሪክ ሐውልት ቆሞላቸዋል። እንደ ጎርጎርሳውያን አቆጣጠር በ2008 የዓለም
ሠሪ፣ የዓለም ሁሉ መነጋገሪያ ልዩ ድል እንጂ! ከ50 ዓመት በኋላ በሪዮ ኦሎምፒክ አገር አቋራጭ ውድድር ላይ በሜጄር ሯጭነት
ፈይሳ ለረጅም ጊዜ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች በማራቶን ኢትዮጵያን ወክሎ የተሳተፈው ነበር። በዚህ ውድድር ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች
“ድምፃችን ይሰማ” እያሉ ተቃውሟቸውን ፈይሳ በአገሩ እየደረሰ ያለውን ኢሰብኣዊነት፣ በቡድን ነሐስ ያመጡ ሲሆን የፈይሳ አስተዋፅዖ
በመንግሥት ላይ ሲያሰሙ ይጠቀሙበት ግድያና ጭቆና በመቃወም ከወገኖቹ ጋር ትልቅ ነበር። በቀጣዩ ዓመት በተደረገው የዓለም
የነበረውን ምልክትና በመላው ኦሮሚያና አማራ ያለውን አጋርነት ለማሳየት የነጻነት ምልክት አገር አቋራጭ ውድድር ላይ ፈይሳ ‹ሲኔር›
የተቃውሞ ምልክት ተደርጎ የተወሰደውን እጅን እየሆነ የመጣውን እጅን ወደላይ ማጣመርን በመሆን ሲወዳደር የራሱን ደረጃ ያሻሻለ ሲሆን
ከፍ አድርጎ መስቀለኛ በማጣመር በአሁኑ ሰዐት ከፍ አድርጎ አሳየ። በዚህም ታላቁ የኦሎምፒክ ኢትዮጵያ የነሐስ ሜዳሊያ እንድታገኝ ትልቅ
በአገሩ እየተደረገ ላለው የተቃውሞ እቅስቃሴ ክስተት መሆን ብቻ ሳይሆን በአገሩ እየደረሰ ሚና ተጫውቷል።
አጋርነቱን አሳየ። ያለውን ግፍና መከራ ለዓለም ለማሳየት ቻለ። በ2009 መስከረም የ‹ሮክ ኤን ሮል ቨርጂኒያ
ያች ምሽት በኦሎምፒክ ታሪክ ከተመዘገቡ ፈይሳ አስቦበት ለወገኖቹ አጋርነቱን ለማሳየት ቢች› ግማሽ ማራቶን /Rock ‘n’ Roll Virgin-
ታላላቅ ክስተቶች እንደ አንዷ ሆና በመላው ያደረገው እንደሆነና በዚህም ምክንያት ia Beach Half Marathon/ በመሮጥ 1፡02፡15
ዓለም ተመዘገበች። የአዲስ አዲስ አበባ ሕዝብም የሚመጣበትን ማንኛውንም ነገር ለመቀበል ሰዐት በመግባት በተቀናቃኙ ኬኒያዊው ዊሊያም
“በመስቀል አደባባይ የተቀማነውን ሠላማዊ መቁረጡን ለመገናኛ ብዙኃን ተናግሯል። ቺብሮ /William Chebro/ ተቀድሞ ሁለተኛ
የተቃውሞ ሰልፍ ዕድል በፈይሳ ሌሊሳ በኩል ብዙዎችም በልባቸው የጀግና መታሰቢያ ወጣ። በቀጣዩ ወር በተካሔደው ደብሊን
ወደሚቀጥለው ገጽ

1ኛ ዓመት ቁጥር 10 ውይይት ነሐሴ 2008 9


አንድ ሰው

ማራቶን /Dublin Marathon/ ላይ በመሮጥ ነበር የምትገነዘበው የፈይሳ ባለቤት። ፈይሳን ለመርዳት በተደራጀ መልኩ የተንቀሳቀሱ
ከሁለት ጊዜ ባለድሉ አሌክሲ ስኮሎቪ /Aleke- የሰው ልጅ በደልና መገፋትን የሚታገስበት ሲሆን በአስደናቂ ሁኔታ በአምስት ቀን ውስጥ
sey Sokolov/ ላይ በመንጠቅና በ2፡09፡12 ለከት አለው። ቋቱ ሲሞላ ግን መፍሰሱ አይቀሬ አንድ መቶ አምሳ አራት ሺሕ አምስት መቶ
ሰዐት በመግባት የወርቅ ሜዳሊያውን አጠለቀ። ነው። በሕግ የተሰጠ መብት ተነጥቀው ሠላማዊ ሰባ ሶስት /154, 573.00/ የአሜሪካን ዶላር
ፈይሳ ጉዞውን በማጠናከርና በማሻሻል በ2010 ወገኖቹ ሲሰቃዩ እያየ እንዳላየ የሚያልፈው ለማሰባሰብ ችለዋል። ሁለት የሕግ አማካሪዎች
ዢማኒ ዓለማቀፍ ማራቶን /Xiamen Inter- ብዙ ነው። ክብሩን፣ ዝናውን፣ ሕይወቱን እና ከአሜሪካን አገር በራሳቸው ወጭ ሪዮ፣ ብራዚል
national Marathon/ ላይ በመሮጥ ለዓመታት ቤተሰቡን ኅሊናው ለሚያዘው እውነትና ፍትሕ ድረስ በመሔድ የሕግ ድጋፍ እያደረጉለት
በሳሙኤል ሙቱሪ /Samuel Muturi/ ተይዞ የሚያስገዛ አንድ አንድ ሰዎች ግን አሉ - ፈይሳ ይገኛል። የዚህ ዓይነቱ ድጋፍና አጋርነት በጣም
የነበረውን ሪኮርድ በማሻሻልና በ2፡08፡47 ሌሊሳ አንዱ ከእነዚህ አንዱ ነው። እንደዚህ እንዳስደሰተውና ብርታት እደሆነው የሚናገረው
በመግባት የመጀመሪያውን የሜጄር ማራቶን ዓይነት ታላቅ ጀብዱ ለመፈፀም ግን የትልቅ ፈይሳ ይሄን ያህል ድጋፍ አገኛለሁ ብሎ አስቦ
ድል ተቀዳጀ። ፈይሳ በሮተርዳም ማራቶን / ሞራል ልዕልና ባለቤት መሆንን ይጠይቃል። እንደማያውቅ ተናግሯል።
Rotterdam Marathon/ ያስመዘገበው ድል ግን ፈይሳ ሌሊሳ የዚህ ትልቅ ሞራል ልዕልና ባለቤት
ከሁሉም አስደናቂ ነበር። በ2፡05፡23 በመግባት በመሆኑ ነው “በሌሎች ላይ እየደረሰ ያለው ግፍና እንደ ማጠቃለያ
ኬኒያዊ ያልሆነ ከኃይሌ ገ/ሥላሴና ፀጋዩ መከራ አንድ ቀን እኔ ቤት መምጣቱ አይቀርም”
ከበደ በመቀጠል በማራቶን ሦስተኛው ፈጣን በማለት በዓለም አደባባይ ድምፁን ከፍ አድርጎ ፈይሳ ሌሊሳ በሪዮ ኦሎምፒክ እጁን ከፍ
ኢትዮጵያዊ ሯጭ ለመሆን በቃ። ስለ እውነትና ፍትሕ ለዓለም የተናገረው። ዛሬ አድርጎ የነጻነት ምልክትን በማሳየት የከፈለው
ብዙ ውድድሮችን ያደረገው ፈይሳ በ2012 ከኢትዮጵያ ሙስሊሞች የሃይማኖታዊ ነጻነት ትልቅ መስዋዕትነት የሁሉም የተበደሉ
በሆስተን ግማሽ ማራቶን /Houston Half Mar- ጥያቄ ጀምሮ መላ አገሪቱን ያጥለቀለቀው የ‹X› ኢትዮጵያዊያን ምልክት ነው። በመላው ዓለም
athon/ የርቀቱን ሰዐት በማሻሻል በአንደኝነት ምልክት በፈይሳ ሌሊሳ አማካኝነት ለፍትሕ፣ ያሉ መገናኛ ብዙኃን ስለ ሪዮ ኦሎምፒክ ሲያነሱ
አጠናቀቀ። በ‹አር.ኤ.ኬ.› ግማሽ ማራቶን /RAK ለዕኩልነትና ለነጻነት ለሚደረግ ትግል በመላው ከሚጠቅሱት ታላቅ ክስተት አንዱ የሆነው ይሄ
Half Marathon/ ከሆስተን ግማሽ ማራቶን ዓለም ምልክት ሆናለች። ምልክት ፈይሳ በመገናኛ ብዙኃን ያስተላለፈውን
ሁለት ደቂቃ ዘግይቶ በመግባት አምስተኛ ፈይሳ በሪዮ ኦሎምፒክ በሩጫው ማገባደጃ መልዕክት ይዞ በመላው ዓለም ይጮሃል። ፈይሳ
ወጥቷል። በኒዮርክ ግማሽ ማራቶን የአገሩን ላይ የነጻነት ምልክቱን ካሳየ በኋላ በድጋሚ ሲናገር “ምልክቱን ያሳየሁት በአገሬ እየደረሰ
ልጁ ድሪባ መርጋን ተከትሎ ሦስተኛ ወጥቷል። በጋዜጣዊ መግለጫ ወቅትም በመድገም ያለውን በደል በመቃወም አጋርነቴን ለማሳየት
እነዚህን ለአብነት የጠቀስኳቸውንና ሌሎች ምልክቱን ያሳበትን ምክንያት ለዓለም የመገናኛ ነው” ብሏል በታላቅ ልበ ሙሉነትና ወኔ።
እጅግ የበዙ ድሎችና ውድድሮችን በማድረግ ብዙኃን አስረድቷል። እንደዚህ ዓይነት ተቃውሞ ይሄ ድምፅ ደግሞ ፍትሕ፣ ዕኩልነትና ነጻነት
በታላቅ ትጋትና ጥረት ውስጥ ያለፈው ፈይሳ አድርጎ ወደ አገሩ ቢመለስ ምን ሊገጥመው የሚፈልገው የዚህ ትውልድ ድምፅ ነው።
ያለው ብቃት አስተማማኝ በመሆኑ ነበር እንደሚችል ጠንቅቆ የተረዳው ፈይሳ ወደ አገሩ አሁንም ቢሆን ነገሮችን በሰከነ መንገድ
ለሪዮ ኦሎምፒክ ኢትዮጵያን ወክሎ በማራቶን እንደማይመለስ ያሳወቀው ወዲያውኑ ነበር። ለመፍታት ካልተቻለና በቀደመው ግደለው፣
የተሰለፈው። መንግሥት በበኩሉ ምንም እንኳ ያደረገው እሰረው መንገድ ከተሔደ የፈይሳን ፈለግ
ድርጊት ትክክል ባይሆንም ወደ አገሩ ቢመለስ ተከትለው በመላው ዓለም በታላላቅ መድረኮች
ድምፃቸውን የሚያሰሙ ብዙዎች ይወለዳሉ።
“X” ለምን ? ምንም “የተለየ” ነገር እንደማይደርስበት ገልጾ
ምልክቱን የተመለከተ ሁሉ በደልን፣ ጭቆናንና
ነበር። ሮይተርስ የዜና ወኪል የፈይሳን እናት
የሃይማኖት ነጻነት ይከበር በሚል “ይሄን የመንግሥት ቃል ያምኑት እንደሆነ” መታሰርን ያስታውሳል። ከፍትሕ፣ ከዕኩልነትና
መርሕ “ድምፃችን ይሰማ” በማለት የኢትዮጵያ ሲጠይቃቸው “አይ፣ የሚታመን አይመስለኝም። ከነጻነት ጋር ወዳጅነት ያላቸው ደግሞ
ሙስሊሞች የጀመሩት ሠላማዊ ትግል ለትግሉ እኔስ እዛው ቢሆንልኝ ይሻለኛል” ብለዋል። ይሄን አጋርነታቸውን ያሳያሉ። የአፍሪካ ስፖርት
ካበረከቷቸው ብዙ በጎ ነገሮች ውስጥ እጅን ወደ ተከትሎ በመላው ዓለም ያሉ ኢትዮጵያዊያን ፌዴሬሽን ፈይሳ ላሳየው አጋርነት ያለውን
ላይ ከፍ አድርጎ በማጣመር የ‹X› ምልክት አክብሮት ገልጿል። ፌዴሬሽኑ ፈይሳ ለወገኖቹ
ማሳየት አንዱና ዋነኛው ነው። ታስረናል፤ ላሳየው አጋርነት ያለውን አድናቆትና ክብር
ነጻነት አጥተናል፤ ታፍነናል እንደ ማለት በሕግ የተሰጠ መብት አሳይቷል። ይሄ ድርጊት በሌሎች ነጻነትን
የሚቆጠረውን ይሄን ምልክት በኦሮሚያ ክልል በሚሹና በሚደግፉ ዘንድ ሁሉ ይቀጥላል።
እየተደረገ ያለው ሕዝባዊ ተቃውሞ እንደ ዋና ተነጥቀው ሠላማዊ ወገኖቹ በሜክሲኮ ኦሎምፒክ ተቃውሟቸውን
የተቃውሞ ምልክትነት ከወሰደው ቆየት ብሏል። ያሰሙት ቶሚ ስሚዝና ጆን ካርሎስ
የዚህ ምልክት አድማስ ወደ ሌሎች ክልሎችም ሲሰቃዩ እያየ እንዳላየ ከተቃውሞው በኋላ ከተለያዩ አካላት ብዙ
በመዛመት በአማራ ክልል የሚደረገው ሕዝባዊ ትችትና ውርጅብኝ ደርሶባቸው ነበር። ከናዚ
ተቃውሞ የራሱ አድርጎ በመውሰድ አገራዊ
ምልክት እንዲሆን አድማሱን አስፍቶታል።
የሚያልፈው ብዙ ነው። ሠላምታ ጋር አመሳስለው እንዲሸማቀቁ
የሞከሩ ነበሩ። በዚህ ሁሉ ግን ከጎናቸው ቆሞ
ፈይሳ ሌሊሳ ተወልዶ ባደገበት የኦሮሚያ
ክልል እየተደረገ ላለው እንቅስቃሴ ባዳ
ክብሩን፣ ዝናውን፣ ሕይወቱን ሜዳሊያ ሊቀበል የነበረው ነጩ አውስትራሊያዊ
ፒተር ኖርማን የብር ሜዳሊያውን ሲያጠልቅ
አይደለም። በየቀኑ የሚሞቱ፣ የሚቆስሉና
የሚታሰሩ ወገኖቹን ሲያይ ኅሊናው እረፍት
እና ቤተሰቡን ኅሊናው የሁለቱ አትሌቶችን ዓላማ በመጋራት የሰብኣዊ
መብት ምልክት የሆነውን ባጅ ደረቱ ላይ አኑሮ
ያጣ ነበር። ባለቤቱ ለሮይተርስ ዜና ወኪል
ስትናገር “የተቃውሞ ምልክቱን ማሳየቱ
ለሚያዘው እውነትና ፍትሕ አጋርነቱን አሳይቷቸው ነበር። ይሄም ለነሱ
ትልቅ ብርታትና ፅናት ሰጥቷቸው ነበር። ዛሬም
አልገረመኝም። ምክንያቱም ከፍተኛ ድብደባ
የተፈፀመባቸው በርካታ ሰዎች ሲታሰሩና
የሚያስገዛ አንድ አንድ ሰዎች ፈይሳ የፈፀመውን ጀብዱ በማጣጣል፣ ከአገር
ክህደት ጋር በማቆራኝትና ከአይ.ኤስ.አይ.
ብዛት ያላቸው ሰዎች ተገድለው አስከሬናቸውን
በማኅበራዊ ሚዲያ ሲለቀቅ በሚመለከትበት ግን አሉ - ፈይሳ ሌሊሳ አንዱ ኤስ. ምልክት ጋር በማያያዝ ለማሸማቀቅና
ለማደብዘዝ የሚፍጨረጨሩ አይጠፉም።
ወቅት ክፉኛ ያዝንና ይበሳጭ ነበር። በመሆኑም በፅናት፣ ባንድነትና ባጋርነት በመቆም አርማውን
ተቃውሞውን መግለጹ አልገረመኝም” ትላለች ከእነዚህ አንዱ ነው በመላው ዓለም ከፍ በማድረግና አጋርነትን
ኅሊናው በወገኖቹ ስቃይ እረፍት ያጣ እንደ በመግለጽ ሸፍጡን ማምከን ይቻላል።

10 ውይይት ነሐሴ 2008 1ኛ ዓመት ቁጥር 10


ሐተታ

ትዕምርታዊው ትዕይንት፤
የተቃውሞዎቹ ሒደትና ተስፋ
‹በኢትዮጵያ የተቀሰቀሱት ሕዝባዊ ተቃውሞዎች በ‹ዓልቦ-አመፅ ከሌሎች ‹የኮሚቴው አባላት ጋር ግንኙነት
ቀኖና› ሲመዘኑ ምን ይመስላሉ?› የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ አላችሁ› ከተባሉ ግለሰቦች ተይዘው በፌደራል
ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ዘርፍ (ማዕከላዊ)
ዘላለም ክብረት እጅን አጠላልፎ ወደላይ ከፍ በማድረግ የታሰሩ ሲሆን፣ በዘጋቢ ፊልሙ ላይም
የሚደረገውን የተቃውሞ ትዕምርታዊ ትዕይንት አጀማመር፣ መንግሥት አቡበክር አሕመድን ጨምሮ አምስት
እንዲሁም ሌሎች የኢትዮጵያ ተቃውሞ መገለጫ የሆኑ የመፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴው አባላት በድብቅ
ካሜራ የተቀረፁ ምስሎቻቸውን በማሳየት
ተግባራትን በመዘርዘር እና በዓለማቀፍ ዕውቅና ባገኙ የሠላማዊ ተቃውሞ “ጥፋተኝነታቸውን ለሕዝብ ያሳይልኛል” ያለውን
መንገዶች ሚዛን ላይ በማስቀመጥ በዚህ ጽሑፉ መዝኗቸዋል። ጉዳይ በሚፈልገው መንገድ አቅርቧል። ነገር
ግን በዚሁ ምሽት በድጋሚ ሊቀርብ የተሞከረው
ይሄው ዘጋቢ ፊልም ባልታወቀ ምክንያት
ለፊልሙ ግብዓት የሆነው የመፍትሔ አፋላላጊ
ኮሚቴው ሊቀመንበር አቡበክር አሕመድ ለፖሊስ
‹የኢትዮጵያ የቱሪዝም አባት ማነው?› የሚስብ ነው” በማለት ትችቶች ቀርበውበታል።
ሲሰጠው የነበረው ቃል በድብቅ ካሜራ ተቀርፆ
ለሚለው ጥያቄ የብዙዎች መልስ ‹ሀብተሥላሴ ከሁሉም በላይ ግን ኢትዮጵያ ያስተዋወቀችው
የነበረው ሲሆን፣ ለዐሥራ ስምንት ደቂቃዎች
ታፈሰ› የሚል ነው። አውሮፓና አሜሪካን አዲስ የቱሪዝም ምልክት ብዙ ሰዎች ያልሰሙት
የታየው የአቡበክር ቃል ማስፈራሪያና ማላገጥ
ዞሮ በ1950ዎቹ አጋማሽ ወደ አገሩ የገባው ጉዳይ መሆኑ ነው የአዲስነቱ ምፀት። ከዚህ
እንዳለበት ሆኖ አቡበክር እጆቹን በእጅ ካቴና
ሀብተሥላሴ አገሩን ለጎብኝዎች ማስተዋወቅ ይልቅ ለብዙ ኢትዮጵያዊያን በዓመቱ ውስጥ
እንደታሰረ የሚያሳይ ነበር። ከዛን ጊዜ ጀምሮም
እንዳለበት በመወሰን በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ኢትዮጵያን ሊያስተዋውቅ የሚችለው ምልክት
በተለይም በኢትዮጵያዊያን ሙስሊም የመብት
የሆነውን የቱሪዝም ምልክት ‹Thirteen ሁለት የተጣመሩ እጆችን በ‘X’ ምልክት
አራማጆች ዘንድ የታሰሩ ሁለት እጆች እንደ
Months of Sunshine› (በአማርኛ ውርስ ተቃውሞ የሚያሳየው ምልክት እንደሆነ
ተቃውሞው ማሳያ በስፋት መወሰድ ጀመሩ።
ትርጉሙ - ‹የ13 ወር ፀጋ›) በሚል ቀምሮ የሚያስማማ ነው ማለት ግነት አይሆንም።
ይህ የብዙዎች ትዝታ ቢሆንም ጋዜጠኛና
ዓለም አገሪቱን በዚሁ ሥያሜ እንዲያውቃት ከሕዳር ወር 2008 ጀምሮ በኦሮሚያ ክልል
አራማጅ አክመል አሕመድ ከጥር 2005
አድርጓል። በዚህ ምልክት (brand) መጠሪያነት የፈነዳው ሕዝባዊ ተቃውሞ ላይ ከሕፃናት እስከ
ቀደም ብሎ ይህ ሁለት እጆችን አጣምሮ በ‘X’
መጽሐፍት ተጽፈዋል፤ የሆሊውድ ፊልም አዛውንቶች ድረስ ‹ማስተር ፕላኑን አንቀበልም›
ምልክት የመቃወም ስልት ተጀምሮ እንደነበር
ተሠርቷል፤ የሬጌ ዘፈን ሳይቀር ተቀንቅኗል። የሚለውን ተቃውሞ ለማስተጋባት ሁለት
ያስታውሳል።
የያኔው ጎልማሳ ሀብተሥላሴ ስለ ምልክቱ እጆቻቸውን አጣምረው የ‘X’ ምልክት በማሳየት
“…የሙስሊሙ የመፍትሔ አፈላላጊ
ሲገልጽ “ጎብኝዎች ‘እንዴት ዐሥራ ሦስት በተለይም በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ በመለጠፍ
ኮሚቴ አባላት መታሰር እውን ወደመኾን
ወራት? እንዴት ሁሌም ፀሐይ?’ ብለው ተቃውሟቸውን ሲያሳዩ የነበሩ ሲሆን፣ ከቅርብ
ሲሄድ ሦስት ነገሮች ተፈጠሩ” ይላል አክመል
በመገረም ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጡ” ለማድረግ ጊዜያት ወዲህ ደግሞ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ
ምልክቱ እንዴት እንደተጀመረ ሲገልጽ
የታሰበ እንደነበር ያስረዳል። ማናቸውም ተቃውሞዎች በዚሁ ምልክት
“(ሀ). የመንግሥት ተቃውሞዎችን በኃይል
ነገር ግን ይህ ለአምሳ ዓመታት አገሪቱ እየተገለጹ ይገኛሉ። የምልክቱ ወካይነት (Sym-
የመበተን እርምጃ (ለ). አመራሩ ወደ ሕቡዕ
ራሷን ስታስተዋውቅበት የነበረ ምልክት ከዚህ bolization) ግን አሁን ካሉት ተቃውሞዎችም
መለወጥ [እና] (ሐ). እንቅስቃሴው ‹ቮካል›
ረጅም ጊዜ በኋላ ባሳለፍነው መጋቢት 2008 የሚሻገር ተምሳሌትነት እና ታሪክም ያለው
መሪውን ወደ መነጠቁ። እነዚህ ሦስት
“ካደረግነው ሳይንሳዊ ጥናትና የቱሪስቶች ምክረ ነው።
መንስኤዎች የተቃውሞዎቹ ይዘት ለውጥ
ሐሳብ በመነሳት ‹Thirteen Months of Sun-
እየፈጠሩ እንዲሔዱ ምክንያት ሆነዋል።
shine› የሚለው የቱሪዝም ምልክት ‹Ethiopia: የአቡበክር እጆች ከዚህም በኋላ ነው የዝምታ ተቃውሞዎች
Land of Origins› በሚል አዲስ ገዥ ምልክት
ጥር 28፣ 2005 ማታ ከሁለት ሰዓት ዜና በስፋት መተግበር የጀመሩት። ይሄ ስልት
ተክተነዋል” በሚል መግለጫ አገሪቱን ለሚጎበኙ
በኋላ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የቀረበው ‹ጅሐዳዊ በአንድ በኩል የመንግሥትን የኃይል እርምጃ
ቱሪስቶች አዲስ የቱሪዝም ምልክት ጠቅላይ
ሃረካት› የተባለ ዘጋቢ ፊልም ለኢትዮጵያዊያን ለማስቆም ወይም ጉዳትን ለመቀነስ መፍትሔ
ሚኒስትሩ በተገኙበት የተዋወቀ ሲሆን፣ ጉዳዩን
ሙስሊሞች ብዙ አስደንጋጭ ነገሮችን ይዞ ተደርጎ ነበር የተወሰደው። በሌላ በኩልም ሌላ
ለሰሙ ብዙ ሰዎች አዲስ ምልክት ያስፈለገበት
የመጣ ነበር። በሐምሌ 2004 በአቡበክር የተቃውሞ ስልትን ለማስተዋወቅ አልሞ ነበር።
ምክንያት ግርታን ከመፍጠሩ በላይ “ኢትዮጵያ
አሕመድ የሚመራውን የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የድምፅ ተቃውሞ ሲኖር ግርግር ስለሚፈጠር
የምትታወቅበት ‹Thirteen Months of Sun-
መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት በከፊል ለመንግሥት የኃይል ጥቃት አመቺ ነው፤
shine› ከአዲሱ የቱሪዝም ምልክት የተሻለ
ዝምታ ግን የተረጋጋ ሁኔታ ለመፍጠር ጥሩ
ወደሚቀጥለው ገጽ

1ኛ ዓመት ቁጥር 10 ውይይት ነሐሴ 2008 11


ሐተታ

መፍትሔ ነበር። የዝምታ ተቃውሞ ሲደረግ አካል ታስረው ወኅኒ ወረዱ፤ አንዳርጋቸው ሕግ› ያለው መንግሥት ያስፈልገዋል በሚል
አንድ አስፈላጊ የነበረው ጉዳይ የመፍትሔ ፅጌ። ምክንያት መሣሪያ ማንሳትን መምረጡን ጠቅሶ
አፈላላጊ ኮሚቴ አባላትን መታሰር በምልክት የአንዳርጋቸውን የሕይወት ታሪክ የትግል ስልት መቀየሩን አሳውቋል። እስክንድር
ተቃውሞ መግለጽ ነበር” ይላል። አያይዞም መጻፍ የዚህ ጽሑፍ ዓላማ አይደለም። በበኩሉ “የዐረቡ ዓለም ዓይነት ሕዝባዊ
“በቀዳሚነት ይሄን ለማድረግ የተወሰደው ይልቁንም የመጡበት የትግል ስልት ስለአሁኗ እምቢተኝነት (‹የቀለም አብዮት› ይለዋል
ስልት እጆችን በገመድ ወይም [በ]ሰንሰለት ኢትዮጵያ ጠቋሚ በመሆኑ ነው ያነሳነው። ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ.) ኢትዮጵያ ውስጥ ለማስነሳት
አስሮ ከፍ በማድረግ ማሳየት፣ አፍን ደግሞ በተለይም ከመስከረም 1998 እስከ የካቲት አሲረሃል” ተብሎ የዐሥራ ስምንት ዓመታት
‹በፕላስተር› መለጠፍ ነበር። ይሄ በመፍትሔ 2000 ድረስ ባሉት 30 ወራት አንዳርጋቸው እስር ተፈርዶበት እስሩን እየገፋ ይገኛል።
አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት እስር ሙከራ ሰሞንና ሕዝባዊ እምቢተኝትን እንደትግል ስልት አሁን ኢትዮጵያ ያለችበትን ሁኔታ
የመጀመሪያ ጥቂት የእስር ቀናት አካባቢ ለመተግበር ወስነው የተንቀሳቀሱባቸው ቢመለከቱ አንዳርጋቸውም ወደ ትጥቅ ትግል
የተሞከረ ስልት ነበር፤ ኾኖም በመስጂድ በሮች ጊዜያት አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ እየተካሔዱ ከመግባት ይልቅ የሕዝባዊ እምቢተኝነት
ላይ ጥብቅ ፍተሻ በመጀመሩና ምንም ዓይነት ካሉት ተቃውሞዎች አንፃር መመልከቱ ሐሳቡን ይቀጥልበት ነበር፣ እስክንድርም “በእኔ
የተቃውሞ ቁሳቁስ ወደ መስጂድ ማስገባት የተቃውሞዎቹን ስልት የበለጠ እንድንረዳው በኩል [ሕዝባዊ እምቢተኝነት በኢትዮጵያ
አስቸጋሪ ኾኖ በመገኘቱ፣ ‹አክቲቪስቶች› ምንም ያደርገናል። ውስጥ]፣ ለጊዜው፣ ይሠራል ወይም አይሠራም
ዓይነት ቁሳቁስ የማይጠይቅ አካላዊ የተቃውሞ የቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ለማለት አልፈልግም” ብሎ ከመጻፍ ይልቅ
መንገድ መፍጠር ነበረባቸው” የሚለው አመራር የነበረው አንዳርጋቸው ፅጌ ከምርጫ ወደ መጀመሪያው አማራጭ ያደላ ነበር ብለን
አክመል፤ ላጋጠመው ችግር እንደ መፍትሔ 97 አራት ወራት በኋላ በመስከረም 1998 ብንደመደም ‹ደፋር› አያስብለንም። ነገር ግን
ይሆን ዘንድ “[…] እጅን አጠላልፎና ከፍ “የተዘረፈውን የሕዝብ ድምፅ ለማስከበር” በሚል እዚሁ ላይ አሁንም ጥያቄው እየተካሔዱ
አድርጎ ማሳየት አማራጭ የተቃውሞ መግለጫ መነሻ ሕዝባዊ እምቢተኝነትን እንደ የትግል ያሉት ተቃውሞዎች ሕዝባዊ እምቢተኝነት
መንገድ ተደርጎ መተግበር ጀመረ። ይሄ ስልት ስልት ለመተግበር ያስችላል ያለውን 19 ገጽ በሚባሉበት አግባብ እስከ መቼ ይቀጥላሉ?
መጀመሪያ የተተገበረው[ም] ሐምሌ 20፣ 2004 የግምገማና ‹የወዴት እንሒድ› ሰነድ ለቅንጅቱ ዘላቂነታቸውስ እስከመቼ ነው? የሚል ጥያቄ
በታላቁ አንዋር መስጂድ ከጁሙዓ ሶላት በኋላ ከፍተኛ አመራር አባላት ያቀረቡ ሲሆን፣ አቶ መነሳቱ አግባብ ነው።
ነበር” ይላል። አንዳርጋቸው ባቀረቡት ሰነድ “የኢትዮጵያ
እንግዲህ በሐምሌ 2004 የተጀመረው ሕዝብ የተቀማውን ድምፅ ለማስመለስ የተለያዩ ተቃውሞዎቹ ‘በዓልቦ-አመፁ
እጆችን አጣምሮ መታሰርን ለመግለጽ ይካሔድ ዓይነት የሕዝባዊ እምቢተኝነት የተቃውሞ
የነበረው የኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞች ተቃውሞ ስልቶች በመጠቀም ሕዝቡን ማደራጀትና ማኬቬሊ’ መነፅር
ከጥር 2005 ጀምሮ ከላይ ባየነው አግባብ ስርዓቱን በግድ የሕዝብ ድምፅን እንዲያከብር የአራት ጊዜ የኖቤል ሽልማት እጩው እና
ተጠናክሮ በመቀጠል በአለፉት ዐሥር ወራት ማድረግ አለብን” በሚል መነሻ ቀጣዩን ጉዞ የ88 ዓመቱ ጅን ሻርፕ እንደ ጎርጎሮሳዊያኑ
ደግሞ የመንግሥትን ዕቅድ ከመቃወም ጀምሮ፣ ለመጠቆም ሞክረው ነበር። አቶ አንዳርጋቸው አቆጣጠር በ1968 ታላቁን ሀርቫርድ ዩኒቨርሲቲ
አፈናንና አፋኝን እስከማውገዝ እንዲሁም በግላቸው ይሄን ዓላማቸውን እውን ለማድረግ የፖለቲካል ሳይንስ የጥናት ዘርፍ የዶክትሬት
ሐዘንን እስከ መግለጫነት ውሎ እናገኘዋለን። የተለያዩ አደረጃጀቶች በማቋቋም ሲንቀሳቀሱ ዲግሪውን ለመሥራት ሲቀላቀል ዛሬ ዓለም
ነገር ግን ሁለት እጆችን አጣምሮ የ‘X’ ምልክት እንደነበር በተለይም እርሳቸው ከታሰሩ በኋላ ላይ በክፉም ሆነ በበጎ የሚነሳበት ደረጃ ላይ
ማሳየት ተምሳሌትነቱ ከምልክትነቱ አልፎ የወጡ መረጃዎች ጠቁመዋል። እደርሳለሁ ብሎ አላሰበም ነበር። አሁን ጅን
ሥር የሰደደውን የአገሪቱን ችግሮች እንዲሁም በሌላ በኩል አንዳርጋቸው የሕዝባዊ ሻርፕ በዓልቦ-አመፅ የትግል ስልት (Non-vi-
ኢትዮጵያ ውስጥ ብዙ ሲባልለት የኖረውን እምቢተኝነት አስፈላጊነትን ባቀረቡበት መስከረም olent Struggle) ዋነኛው ተጠቃሽ ሊቅ ነው፡
‹ሕዝባዊ እምቢተኝነት› (Civil Disobedience) 1998 ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ‹ሠላማዊ ፡ በጃንዋሪ 2013 የወጣው የእንግሊዙ ‹ኒው
መጀመር አብሳሪ ሆኖ ተገኝቷልን? ብለን ትግል› የምትል 106 ገጽ መታሰቢያነቷን ስቴስትማን› መጽሔት ጅን ሻርፕን ‹The
እንድንጠይቅ የሚያስገድድ ክስተት ሁኗል። “ሰኔ 1/1997 በግፍ ለተጨፈጨፉት ንፁኃን Machiavelli of Non-Violence› በማለት
የዴሞክራሲ ሰማዕታት” ያደረገች ትንሽ ነበር የገለጸው። ሻርፕ የዶክትሬት ማሟያ
የአንዳርጋቸው 30 ወራት፤ መጽሐፍ የጻፈ ሲሆን፣ እስክንድር በመጽሐፉ ጽሑፉን የሠራው በዓልቦ-አመፅ የትግል ስልት
“የሕዝባዊ እምቢተኝነት ፅንሰ ሐሳብ በሰፊው ሲሆን ከዚህም ተነስቶ እስከ አሁን ድረስ
የእስክንድር 106 ገጾች እያነጋገረ ባለበት በአሁኑ ጊዜ፣ በኢትዮጵያ ለሕዝባዊ እምቢተኝነት እንደ መሪ ጽሑፍነት
በመጀመሪያ የኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. አመራር ይሠራል ወይ? ብለው የሚጠራጠሩ ሰዎች የሚቆጠረውን ‘The Politics of Non-Vi-
ሆኑ። ይህን ግን ብዙም አልገፉበትም። ቀጥሎ እንዳሉ አውቃለሁ። በእኔ በኩል፣ ለጊዜው፣ olent Action’ በ1973 በሦስት ክፍል በ902
ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ.ን ከሥልጣን ለማውረድ በሠላማዊ ይሠራል ወይም አይሠራም ለማለት ገጽ አቅርቧል። ይህ የጅን ሻርፕ ሥራ ሕዝባዊ
መንገድ የታገለው የቅንጅት ለአንድነትና አልፈልግም” በማለት እንዲሁ ደፋር ድምዳሜ ተቃውሞዎች በተነሱ ቁጥር ትግበራቸውንና
ዴሞክራሲ አመራር ሆኑ። ይሄኛውም መንገድ ላይ መድረስን እንዳልመረጠ ይገልጻል። ስኬታቸውን ለመተንበይና ለመመዘን በብዙ
ብዙ አላስኬዳቸውም። የትግል አጋሮቻቸው ነገር ግን እስክንድር መጽሐፏን የጻፈበት ምሁራን ዘንድ ጥቅም ላይ እየዋለም ይገኛል።
መታሰራቸውን ተከትሎ የውስጥ ለውስጥ ዓላማ ሕዝባዊ እምቢተኝነት በሌሎች አገራት በዚህ ዳጎስ ያለ ብሉይ ሥራቸው ጅን
የሕዝባዊ እምቢተኝነት የትግል ቡድን እንዴት እንደሠራና እንደተተገበረ በማሳየት ሻርፕ እጅግ ዝነኛ የሆኑትን 198 የዓልቦ-አመፅ
አቋቁመው ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ.ን ለመታገል ‹ሕቡዕ› ለኢትዮጵያም ይበጃል በሚል ሐሳብ ያቀረበው የትግል ዘዴዎችን በሦስት መሠረታዊ ክፍሎች
ገቡ። ‹ይሄም አያዋጣም› አሉና በመጨረሻ እንደሆነ ለማየት ይቻላል። በመክፈል ያቀረቡ ሲሆን። የመጀመሪያው
እርሳቸው “ከአመፅ ውጭ ወያኔ ለሠላማዊ አንዳርጋቸው የሕዝባዊ እምቢተኝነት ተቃውሞን ማሰማት (Protest and Per-
ትግል በሩን እንዲከፍት ሊገፋው የሚችል ሌላ ‹ስትራቴጅ› አቅርቦ ለመተግበር 30 ወራትን suasion)፣ ሁለተኛው ትብብርን መንፈግ
ምንም ዓይነት ሁኔታ በአሁኑ ወቅት [የካቲት ደፋ ቀና ካለ በኋላ በየካቲት 2000 በጻፈው ሌላ (Non-Cooperation) እንዲሁም ሦስተኛው
2000] የማይታይ በመሆኑ” ባሉት ምክንያት 23 ገጽ ሰነድ “ሠላማዊ እና ሕጋዊ ትግል ሊጓዙ መብትን ለመጠየቅ ጣልቃ መግባት (Interven-
የትጥቅ ትግል ጀመሩ። ይሄኛውን የትግል የሚችሉበት ድረስ ሒደው የተወሰኑ ድሎችን tion) እንደሆኑ ያትታሉ።
ስልት በጀመሩ በስድስተኛው ዓመት ግን ዕድል አስመዝግበው አብቅተዋል” በማለት ቀጣዩ ጅን ሻርፕ ተቃውሞን ማሰማት የሚሉት
ከእርሳቸው ጋር አልነበረችምና በሚታገሉት መንገድ “የአመፅ መንገድ ብቻ ነው” በማለት በዋናነት አንድን ድርጊት በመቃወም ከቃላት
ሕዝባዊ እምቢተኝነትም ቢሆን ትንሽ ‹ፈሪሀ-

12 ውይይት ነሐሴ 2008 1ኛ ዓመት ቁጥር 10


ሐተታ

ባለፈ ተምሳሌትነት ባላቸው ነገሮች ተቃውሞን


ማሰማትን ሲሆን ይሄም የዓልቦ-አመፅ ተቃውሞ
ጅማሬ እንደሆነ ይገልጻሉ። በመግቢያችን
ላይ ያየነው አሁን በኢትዮጵያ ውስጥ ሁለት
እጆችን አጠላልፎ በ‘X’ በማሳየት እየተደረገ
ያለው ተቃውሞ በዚህ ደረጃ የሚመደብ ሲሆን
ነገር ግን በአሁኑ ወቅት በመላ አገሪቱ ውስጥ
ያሉ የተቃውሞ ሰልፎች ምልክቱን የተለያዩ
ነገሮችን ለመቃወም እየተጠቀሙበት እንደሆነ
ለማየት ይቻላል። ይህም ምልክቱን የሚያሳዩት
ኢትዮጵያዊን አንድን ነገር ብቻ እየተቃወሙ
እንዳልሆነ የሚያሳይ ቢሆንም የሚቃወሙት
ጉዳይ የተገለጸና አንድ ዓይነት ቢሆን
ተቃውሞውንም ሆነ ተምሳሌትነቱን የበለጠ
በማጉላት የሚፈልጉትን ለውጥ ለማምጣት
እንደሚያስችል የዓልቦ-አመፅ ‹ኤክስፐርቶች›
የሚገልጹት ጉዳይ ነው። በሌላ በኩል ግን
ሁለት እጆችን አጣምሮ በ‘X’ ምልክት ማሳየት
‹እጅግ ሠላማዊ ናቸው› ከሚባሉት ተምሳሌታዊ
(symbolic) የተቃውሞ ስልቶች መካከል ላጋጠመው ችግር እንደ መፍትሔ ይሆን ዘንድ “[…] እጅን አጠላልፎና ከፍ አድርጎ ማሳየት አማራጭ የተቃውሞ መግለጫ መንገድ
የሚመደብ መሆኑ፣ መንግሥት “እየተካሔዱ ተደርጎ መተግበር ጀመረ። ይሄ ስልት መጀመሪያ የተተገበረው[ም] ሐምሌ 20፣ 2004 በታላቁ አንዋር መስጂድ ከጁሙዓ ሶላት በኋላ
ነበር” (ፎቶ፤ የ‹ድምፃችን ይሰማ› ፌስቡክ ገጽ)
ያሉት ተቃውሞዎች ኃይል የቀላቀሉ ናቸው”
የሚለውን ክስ ባዶ የሚያስቀሩ ናቸው።
ተምሳሌትነታቸውም ይሄው ነው። የመደባቸው ተቃውሞዎች ጣልቃ በመግባት እየሞከሩ የሚቀጥሉ ከሆነ ስኬታቸው ላይ
ጅን ሻርፕ በሁለተኛ ጎራ የመደቧቸው መብትን ለማስከበር የሚሞከርባቸው (Inter- አሉታዊ ተፅዕኖ ሊያሳድር እንደሚችል የብዙ
የተቃውሞ ስልቶች ትብብርን መንፈግ vention) የተቃውሞ ዓይነቶች ሲሆኑ፣ እኒህ አገራት ተሞክሮ የሚነግረን እውነት ነው፡፡
(Non-Cooperation) የሚወክሉ ሲሆን የዓልቦ-አመፅ ዓይነቶች ቀጥተኛ ተግዳሮት በሌላ በኩል ተቃውሞዎቹ እየቀረቡበት
ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ የሆኑ ጉዳዮች ላይ ለመንግሥታት የሚጋርጡም ናቸው። በዚህ የሚገኘው ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. ዓመፅ-አልቦ
በዋናነት የሚገለጹ ናቸው። ይህ የተቃውሞ ጎራ የተካተቱት የተቃውሞ ዓይነቶች ለረጅም ተቃውሞን ለአለፉት ዐሥር ዓመታት
ደረጃ የመጀመሪያው የተቃውሞ (Protest ጊዜ ለማስቀጠል ከባድ ሲሆኑ ለጫናም “የውጭ ኃይሎች ሴራ (በተለይም የምዕራብ
and Persuasion) ደረጃ ዕድገት እንደሆነ የተጋለጡ መሆናቸውን ሻርፕ ይገልጻሉ። መንግሥታትና ድርጅቶች ሴራ) ነው”
የሚገልጹት ጅን ሻርፕ፣ በዚህ የተቃውሞ በዚህም ምክንያት ይህ ዓይነቱ ተቃውሞ በማለት በማጣጣል የሚታወቅ ሲሆን፣ አሁን
ስልት ውስጥ ያሉ የተቃውሞ ዓይነቶች አንድን ነገር በተምሳሌታዊ የተቃውሞ ስልቶች የተከሰቱትን አመፅ አልባ ተቃውሞዎች ግን
መንግሥት ላይ ከተምሳሌታዊ ተቃውሞ መቃወም እና ትብብርን መንፈግን አልፈን ተቃውሞዎቹ በተነሳባቸው አካባቢዎችና
ባለፈ ጉዳት የሚያደርሱና በሚገባ ካልተተገበሩ በመጨረሻ ልንደርስባቸው የሚገቡ የተቃውሞ በጥያቄዎቹ ማንነት ላይ ተመሥርቶ ወቀሳውን
ተቃዋሚውንም የሚጎዱ እንደሆነ ያስረዳሉ። ዓይነቶች ሊሆኑ እንደሚገቡም አክለው በዚሁ አግባብ በማቅረብ የጥንቱን ጠባብነትና
በአሜሪካ ካሊፎርኒያ የሚገኘውን ያሳስባሉ። አሁን በኢትዮጵያ እየተካሔዱ ካሉት ትምክህተኝነት እንደገና ለማነቃቃት እየሞከረ
የኑክሊየር ኃይል ማመንጫ ለማዘጋት ረጅም ተቃውሞዎች መካከል በጣልቃ መግባት ጎራ ይገኛል። ኢትዮጵያዊያንም ከትንንሽ መንደሮች
ጊዜ የፈጀ ዓልቦ-አመፅ ትግል በተደረገበት ወቅት ልንመድበው የምንችለውና በተለያዩ ቦታዎች ጀምሮ እስከ ዓለማቀፍ መድረኮች ድረስ ሁለት
የተቃውሞው ተሳታፊዎች በጎርጎርሳዊያኑ የምናየው የመንግሥት ተቋማትን በሠላማዊ እጆቻቸውን አጣምረው የ‘X’ ምልክት በማሳየት
አቆጣጠር 1978 ባዘጋጁት ‹Diablo Canyon መንገድ መቆጣጠር (Non-Violent Invasion ተቃውሟቸውን ቀጥለዋል። አሁን የበዙት
Blockade Handbook› ትብብርን የመንፈግ - NVI) እና ‹ይወክሉኛል› የሚሏቸውን ሰንደቅ ዓለማቀፍ የሚዲያ ተቋማት ኢትዮጵያን
ተቃውሞን አስፈላጊነት ሲገልጹ “መንግሥት ዓላማዎችን መስቀል ነው። የሚያውቋትም በዚህ የተቃውሞ ምልክት
የምንለው አካል ሁሌም የግለሰቦችና የተለያዩ እንግዲህ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ እየሆነም ነው። አዲሱ የኢትዮጵያ የቱሪዝም
ቡድኖች ጥገኛ ነው። ትብብርን በተነፈገ ቁጥር እየተካሔዱ ያሉት ሰልፎች በአብዛኛው ዓመፅ- ምልክትም የውጭ ዜጎቹን ወደኢትዮጵያ
ያ መንግሥት ፈራሽ ነው” በማለት ነበር፡፡ በዚህ አልባ ተቃውሞዎች ሲሆኑ ነገር ግን የዘርፉ ይጠራ ዘንድ ኢትዮጵያዊያን በተቃውሞ
ረገድ አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ እየተካሔዱ ካሉት ምሁራን እንደሚጠቅሱት ከትንሹ መቃወም እያቀረቧቸው ያሏቸው ጥያቄዎች መጀመሪያ
ሕዝባዊ ተቃውሞዎች መካከል በአማራ ክልል ጀምሮ እስከ ትልቁ ጣልቃ መግባት በሒደት ምላሽ ማግኝት ይኖርባቸዋል። ወሳኙ ጉዳይም
የተለያዩ ከተሞች እየተካሔዱ የሚገኙት ከቤት የሔዱ ሳይሆኑ ሦስቱንም የዓልቦ-አመፅ ይሄ ነው። በሌላ በኩል ደግሞ በመንግሥት
ያለመውጣት (Stay-at-home) ተቃውሞዎች የትግል ስልቶች በአንድ ጊዜ እየተሞከሩባቸው ግትር አቋሞች ምክንያት በቅርቡ የሚቆሙ
እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል የተቃዱት ያሉ ናቸው። ምንአልባትም ይህ ሁኔታ የማይመስሉት ተቃውሞዎችም ለስኬት ይበቁ
ያለመገበያየት የኢኮኖሚ የተቃውሞ ስልት ተቃውሞዎችን የሚያስተባብር አንድ የሚታወቅ ዘንድ አካሔዳቸውንና ስልታቸውን ከትናንት
በዋናነት የሚጠቀሱ ናቸው። የመንግሥት አካል ካለመኖሩ (ቢኖር መንግሥት በቀላሉ ዛሬ እያሻሻሉ አገሪቱን ዜጎቿ እንደሚፈልጓት
አካላት “ሕዝቡ ቤት የማይወጣው ፀረ-ሠላም እሱን ለማጥፋት ጠዋት ማታ መድከሙ ያደርጓታል ብለን ተስፋ ማድረጋችን መልካም
ኃይሎች እንዳይወጣ ስለሚያስፈራሩት ነው” አይቀርም ነበር) እና ተቃውሞዎቹ ይዘዋቸው ነው። ‹የዓልቦ-አመፅ ትግል አባት› እየተባለ
ከማለት ውጭ “ዜጎች ለምን እንዲህ ያሉ የተነሱት ጥያቄዎች ከቦታ ቦታ የሚለያዩ የሚታወቀው ማሕተማ ጋንዲ እንዳለውም ‘If
የተቃውሞ ጥሪዎችን ሰምተው ቤት ይውላሉ?” በመሆናቸው ምክንያት ሊሆን እንደሚችል one takes care of the means, the end will
የሚለውን መሠረታዊ ጥያቄ ለመመለስ ብዙም መገመት ይቻላል። ነገር ግን ተቃውሞዎቹ take care of itself’ (‹አካሔዱ ከታወቀበት፣
እየጣሩ አይደለም። ሁሉንም የትግል ስልቶች በተመሳሳይ ጊዜ ውጤቱ ለራሱ ያውቅበታል› እንደማለት)።
በሌላ በኩል በሦስተኝነት ጅን ሻርፕ

1ኛ ዓመት ቁጥር 10 ውይይት ነሐሴ 2008 13


ሐተታ

አራተኛው አብዮት?
የዘንድሮው ሕዝባዊ የተቃውሞ ማዕበል፣ ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. በአገዛዝ ታሪኩ ማግስት አዲስ ምዕራፍ ተከፈተ እንዳሉት ሁሉ፣
ቀደም ሲል ከተጋፈጠው የ1997ቱ ዐብይ ምዕራፍ፣ ቀጥሎ ሌላ አዲስ በአገራችንም የደርግ አገዛዝ ወድቆ የሽግግር
መንግሥት በተመሠረተበት ወቅት ብዙ ብዙ
ምዕራፍ ለመሆን የሚችል ነው። በሪሁን አዳነ የአፍሪካ አምባገነን ተብሎ ነበር። ስለ አዲሲቱ ዴሞክራሲያዊት
ስርዓቶች አመጣጥና አካሔድ፣ እንዲሁም የ1966ቱን አብዮት መነሻ ኢትዮጵያ ምሥረታ፣ ስለመድበለ ፓርቲና
በማድረግ እና በዚሁ ጉዳይ ባለሙያዎችን በማናገር የዘንድሮውን መድበለ ሐሳብ ስርዓት ግንባታ፣ ስለሕግ
የተቃውሞ ማዕበል ከአብዮቱ ጊዜ ጀምሮ ከተከሰቱ የለውጥ ምዕራፎች የበላይነት፣ ስለሰብኣዊና ዴሞክራሲያዊ
እንደአንዱ አድርጎ ይመለከተዋል። መብቶች መከበር ወዘተ. ያልተባለ በጎ ነገር
አልነበረም። በወቅቱ ልክ እንደቱኒዚያ በርካታ
የፖለቲካ እስረኞች የተፈቱ ሲሆን፣ በውጭ
አገራት የሚኖሩ ብዙ ወገኖችም በታላቅ ተስፋ
እ.ኤ.አ. ኅዳር 7 ቀን 1987 “የሕይወት የንቅናቄው አባላት ተስፋ ሳይቆርጡ በግለሰብ
ወደአገራቸው ተመልሰው ከመንግሥት ጋር
ዘመን ፕሬዚዳንት” ሲባሉ የነበሩት ሀቢብ ቡርጊባ ደረጃ ተወዳደረው ራሱ የቤን አሊ መንግሥት
መሥራት ጀምረው ነበር። ሆኖም በእኛም አገር
በጠቅላይ ሚኒስትር ቤን አሊ የተገለበጡበት ቀን ባመነው መሠረት 14 በመቶ ድምፅ ማግኘት
ተስፋው ለብዙ ጊዜ አልቆየም። ሁኔታዎች
ነው። ቤን አሊ “ሕገ መንግሥታዊ መፈንቅለ ቻሉ።
በሒደት እየተፈተሹ ሲመጡና አሸናፊው
መንግሥት” የሚል ሥያሜ ባተረፈው ደም ውጤቱና የንቅናቄው አካሔድ ለቤን አሊ
ኃይል እንደሚለው ልዩነትን እንደማያከብርና
ያላፋሰሰ ሒደት የርዕሰ መንግሥትነቱን መንግሥት የሚዋጥ አልሆነም። ስለሆነም ይህ
ለመድበለ ፓርቲ ስርዓት ያለው ቁርጠኝነት
ሥልጣን በጨበጡ ማግስት በርካታ የፖለቲካ የ‹አል ናህዳ› ግስጋሴና የሕዝብ ደጋፍ ያሰጋው
በጣም ደካማ መሆኑ ግልጽ ሲሆን፣ በሽግግር
እስረኞችን ከመፍታታቸውም በላይ፣ ቱኒዚያ መንግሥት፣ ንቅናቄውንና የንቅናቄውን አባላት
መንግሥቱ ተሳታፊ የነበሩ ድርጅቶችና
ውስጥ የሚንቀሳቀሱ ሲቪክ ማኅበራትና አንዴ እስላማዊ መንግሥት ሊመሠርቱ
ግለሰቦች ራሳቸውን ከሒደቱ ማግለል ጀመሩ።
የፖለቲካ ኃይሎች በነጻነት የሚንቀሳቀሱበት ይንቀሳቀሳሉ እያለ እየወነጀለ፣ ሌላ ጊዜ
አንዳንዶችም ከሒደቱ በግፊት እንዲወጡ
ከባቢ እንደሚፈጠርና አገራቸው አዲስ የፖለቲካ በመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ እየከሰሰ
ተደረገ። በ1992 የመጀመሪያው ብሔራዊ
ጎዳና እንደምትጀምር አብስረው ነበር። ይህን ብዙዎችን ወደእስር ቤት ወረወራቸው። በክስ
ምርጫ ተቃዋሚዎች ያልተጠበቀ የምክር
የፕሬዚዳንት ቤን አሊን እርምጃ ተከትሎ ከእስር ላይ ክስ እየተደራረበባቸው በፅናት ሲታገሉ
ቤት ወንበር ማግኘታቸው፣ በተለይ ደግሞ
የተፈቱት ዝነኛው ምሁርና ፖለቲከኛ ረሽድ የቆዩት ጋኑሺም የግድያ ሙከራ ከተደረገባቸው
በምርጫ 97 አገዛዙን ያስደነገጠ የሕዝብ ድጋፍ
ጋኑሺም እሳቸውና የትግል ጓዶቻቸው ቤን አሊ ከሰኔ 1989 በኋላ ወደ ለንደን ለመሰደድ
ማግኘታቸው ያልተዋጠለት መንግሥት፣ የዚህ
የጀመሩትን የፖለቲካ ሒደት እንደሚደግፉ፣ ተገደዱ። በሌሉበት የዕድሜ ልክ እስራት
ዓይነት ሁኔታ የሚፈጠርበትን ዕድል ዘጋው።
ይልቁንም ቀደም ሲል እንቅስቃሴ እንዳያደርግ የተፈረደባቸው ረሽድ ጋኑሺ፣ በስደት ሆነው
በሒደቱ ተሳታፊ የነበሩ ፖለቲከኞችን ማሰርና
ተከልክሎ የነበረው ‘አል ናህዳ’ የተሰኘው የንቅናቄው መሪና አገር ውስጥ የሚደረገው
ማሳደደ የተለመደ ሆነ። በዚህ ምክንያት
ፓርቲያቸው የተፈጠረውን የፖለቲካ ሁኔታ ትግል ዋና አንቀሳቃሽ (የመንፈስ መሪ) ነበሩ።
በሠላማዊ ትግሉ ተሳታፊ የነበሩት ወገኖች፣
ተጠቅሞ እንደሚንቀሳቀስና የሒደቱ አካል አገር ቤት ካለው ሕዝብና ከድርጅታቸው አባላት
ሌላ መንገድ መቀየስ ጀመሩ። ከእነዚህ ውስጥ
እንደሚሆን ገለጸው ነበር። ጋር ያላቸው ግንኙነትም ጠንካራ ነበር።
ልክ እንደጋኑሺ በሌሉበት የዕድሜ ልክ እስራት
ወቅቱ ሁሉም በወደቁት ፕሬዚዳንት እ.ኤ.አ ከ1990 ጀምሮ በየጊዜው
የተፈረደባቸው አሉ። አገዛዙ ሁሉንም ነገር ካፀዳ
ላይ የሚረባረብበት፣ በአገሪቱ አዲስ የፖለቲካ እየተቀሰቀሰና በመንግሥት እየተመታ የቀጠለው
በኋላ፣ በልማታዊ መንግሥትና በአውራ ፓርቲ
ምዕራፍ ስለመከፈቱ የሚገልጽበት፣ ተቀናቃኝ የቱኒዚያ ወጣቶች ተቃውሞ ለሁለት ዐሥርት
ስርዓት ሥም በፍፁም የበላይነት አሸነፍኩ እያለ
ፖለቲከኞች ባልተለመደ ሁኔታ የሚከባበሩበት፣ ዓመታት ውጤት ማምጣት ባይችልም፣
የፖለቲካ ከባቢውን አፈነው።
የሚደናነቁበትና ሁሉም በተስፋ የተሞላበት እንደአውሮፓውያን ዘመን አቆጣጠር በ2010
ይህ የመንግሥት አካሔድ ትመሠረታለች
ወቅት ነበር። ችግሩ፣ ይህ ሁሉ የአዲስ ምዕራፍ መገባደጃ ላይ ዓለምን ባስደመመና ለሌሎች
የተባለችውን አዲሲቷን ኢትዮጵያም ይገነባል
ጅማሮ ብሩኅ ተስፋ ብዙም አልቆየም። የ‹አል የዐረብ አብዮቶች በር ከፋች በሆነ ሠላማዊ
የተባለውን የመድበለ ፓርቲ ስርዓትም ገደል
ናህዳ› የፖለቲካ እንቅስቃሴና ድርጅቱ በሕዝቡ ተቃውሞ የቤን አሊን አገዛዝ ለማስወገድ
የከተተ ሆኗል። በየአካባቢው እየተቀሰቀሰና
ዘንድ ማግኘት የጀመረው ድጋፍ ያሰጋቸው ቤን በቅቷል። የቤን አሊን አገዛዝ መወገድ ተከትሎ
የብዙዎችን ሕይወት እየቀጠፈ የቀጠለው
አሊ፣ ብዙም ሳይቆዩ በንቅናቄው ላይ የተለያዩ ወደ አገራቸው የተመለሱት ጋኑሺ፣ በቱኒዚያ
ሕዝባዊ አመፅ አገዛዙ የገባውን ቃል
የእመቃ እርምጃዎችን መውሰድ፣ የድርጅቱን የፖለቲካ ሽግግር ላይ ትልቅ ሚና ሲጫወቱ
ካለማክበሩ የመጣነው ነው። “እንቅስቃሴው
አባሎች ማሰርና ማሳደድ ጀመሩ። ከዚህም በላይ ቆይተዋል። ስደተኛው ጋኑሺ ወደ አገራቸው
ለሕዝቦች ዕኩልነት፣ ለሐቀኛ ፌደራሊዝምና
እ.ኤ.አ. ሚያዚያ 1989 በተካሔደው ብሔራዊ ሲመለሱ፣ አሳዳጁ ቤን አሊ ከአገር ተባረሩ።
ለሕግ የበላይነት የሚደረግ ትግል ነው”
ምርጫ የደርጅቱ አባላት በግላቸው ካልሆነ አሳዳጁ ተሳዳጅ የሚሆንበት እና ተሳዳጁ
ይላሉ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኅብረተሰብ
በስተቀር፣ ድርጅታቸውን ወክለው መወዳደር መልሶ አሳዳጅ የሚሆንበት የጥፋት አዙሪት -
ሳይንስ ትምህርት ክፍል ባልደረባ የሆኑት
እንደማይችሉ፣ ድርጅቱም በምርጫው አስቀያሚው የአፈና አገዛዝ ትሩፋት!
ዶ/ር ደረጀ ጥላሁን (ሥማቸው የተቀየረ)።
እንደማይሳተፍ ዕቀባ ተደረገባቸው። ሆኖም ቤን አሊ መፈንቅለ መንግሥት ባደረጉ
“ኢ-ዴሞክራሲያዊ አገዛዞች ራሳቸውን ማረም

14 ውይይት ነሐሴ 2008 1ኛ ዓመት ቁጥር 10


ሐተታ

ስለሚሳናቸው እስከመጨረሻው ድረስ አይበገሬ ዝግጁ እንደነበረች ይነግሩናል። የየካቲት 66ቱ ክልላችን ያለሕ.ወ.ሓ.ት. ጣልቃ ገብነት ራሳችን
መስለው መታየት ይፈልጋሉ። ይህ አካሔድ ኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮት ከሌሎች ሶሻል እናስተዳደር፣ በፌደራል መንግሥት ደረጃ
ደግሞ ይበልጥ እንዲጠሉ፣ ይበልጥ ከሕዝብ አብዮቶች ጋር የሚጋራቸው ነጥቦች ግን እነኝህ የሕዝብ ቁጥራችን መሠረት ያደረገ ውክልና
እንዲነጠሉና የለውጡ አካል እንዳይሆኑ ብቻ አይደሉም። ብዙዎች እንደሚስማሙበት ይኑረን ወዘተ. ነው ሲባል የሚሰማው።
ያደርጋቸዋል” የሚሉት ዶ/ር ደረጀ፣ የኢትዮጵያ የየካቲቱ አብዮት እንደ ታላቁ የፈረንሳይ “የሕዝቦች ዕኩልነት ጥያቄ በአብዮቱ ወቅት
መንግሥት ከዚህ የተለመደ አውዳሚ አካሔድ አብዮትና እንደ ሩሲያው አብዮት በተስፋ ጀምሮ ከተነሱት ዓበይት ጥያቄዎች አንዱ ነበር። ጥያቄው
ታርሞ በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የሚታዩት በሰቆቃና ፀፀት የተደመደመ አብዮትም ነበር። አብዛኛውን ሕዝብ የሚያስማማ አጀንዳ ሳይሆን
ሕዝባዊ ተቃውሞዎችን በበጎ ሊመለከታቸውና ከዚህም በላይ፣ ፅንፈኝነት የክላሲካል አብዮቶች አይቀርም። ልዩነት የሚመጣው፣ የብሔረሰቦች
ሐቀኛ ለሆነ ብሔራዊ መግባባት ሊዘጋጅ አካል ነውና የየካቲት 66ቱ አብዮት በፅንፈኝነት መብት በምን መልኩ ይከበር? በሚለው አጀንዳ
እንደሚገባው ይመክራሉ። የታጀበና ሽብር የነገሠበት፤ እንደሌሎች ላይ ነው። አሁን የተያዘው መንገድ ምግቡን
አብዮቶች ሁሉ አገሪቱን ወደ መልካም ነገር ሰጥቶ እጅን የማሰር ያህል ነው። ከመነሻው
ምዕራፍ አራት? ያሸጋግራታል ሲባል ጨቋኝ ኃይል በመትከል ተቀባይነት ለማግኘት በሚል መነሻ የተፈጠሩት
የተጠናቀቀ አብዮትም ነበር። ክልሎች ካርታው ከተሰጣቸው በኋላ የፌደራል
በየካቲት 66ቱ የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮት “የየካቲት 66ቱ አብዮት ፍፃሜ አሳዛኝ መንግሥቱ በክልሎች ጉዳይ ላይ እንደፈለገ
ላይ የጻፉ ምሁራን እንደሚነግሩን የዐፄ ከመሆን አልፎ ያልመለሳቸው ብዙ የሕዝብ ለመወሰን የሚያደርገው ጥረት የራስ አስተዳደር
ኃይለሥላሴ አገዛዝ በሐሳብ የተበለጠውና ጥያቄዎች ቢኖሩም፣ አብዮቱን ተከትሎ ከሚለው አሠራር ጋር በቀጥታ የሚጋጭ
ውድቀቱ የተፋጠነው የኢትዮጵያ ተማሪዎች የወጣው የመሬት አዋጁ የባለመሬት-ጭሰኛ ነው። መፍትሔው ሐቁን መጋፈጥ ነው። ያ
“መሬት ላራሹ!” የሚለውን ዝነኛ መፈክር ካነገቡ ግንኙነትን በማጥፋቱ ፍትሐዊ ነበር። በሌላ ካልሆነ ግን ስርዓቱ ሥልጣኑን ለማቆየት ሲል
በኋላ ነው። መሬት ላራሹና ሌሎች ጥያቄዎች፣ በኩል፣ እንደሚታወቀው ከአብዮት በፊት ራሱ በፈጠረው ስትራቴጂ ሊወገድ ይችላል።
በተለይም የሕዝቦች ዕኩልነትና የሕዝባዊ ብዙኃኑ የኢትዮጵያ ሕዝብ ጭሰኛ እንጂ ዜጋ መቀበሪያውን የሚቆፍር ስርዓት እንበለው?”
መንግሥት ጥያቄዎች ከተነሱ እነሆ ግማሽ አልነበረም። ከአብዮት በኋላ ነው እውነተኛ ሲሉ ይጠይቃሉ ዶ/ር ደረጀ።
ክፈለ ዘመን ተቆጠረ። ሆኖም ከእነዚህ ግንባር ዜጋ ለመሆን የበቃው። ስለሆነም በዚህም
ቀደም ጥያቄዎች ውስጥ ብዙዎቹ አሁንም በቂ
ምላሽ አላገኙም። ይልቁንም ሌሎች ተጨማሪ
ረገድ ቢሆን ያ አብዮትና አብዮቱን የመራው ጥያቄውን ወይስ ጠያቂውን?
አገዛዝ ሊመሰገኑ ይገባል” ይላሉ ዶ/ር ደረጀ።
ጥያቄዎችን እየወለዱ በመቀጠላቸው ምክንያት ሆኖም ምሁሩ እንደሚገልጹት “በአብዮቱ የዕኩልነት ጥያቄው የፍትሐዊ ልማት
አገራችን አሁንም ወደሌላ ግጭት ልትገባ ወቅት የተነሱና ምላሽ ያልተሰጣቸው ሌሎች ጥያቄንም ያጣመረ ነው። እንደሚታወቀው
ብቻ ሳይሆን ኅልውናዋም ፈተና ላይ ሊወድቅ በርካታ ጥያቄዎች ስለነበሩ፣ በተለይ በወቅቱ ጥቂቶች እጅግ በተጋነነ ሕይወት በመምራት
የሚችልበት ዕድል እየታየ ነው። የብሔረሰቦች ጥያቄ ምላሽ ያላገኘ ስለነበረ፣ ላይ ሲሆኑ፣ ብዙኃኑ ሕዝብ አሁንም
አብዮት ለምን፣ መቼና እንዴት ይከሰታል? ይህን ጥያቄ ያነገቡ ድርጅቶች ከየአቅጣጫው እንደድሮው በከፍተኛ ድህነት ላይ የሚገኝ
የአብዮት መሠረታዊ ባሕርያትስ ምንድን ተፈልፍለው ለወታደራዊው አገዛዝ መውደቅ ነው። በየካቲት 66ቱ የአብዮት ወቅት በከፍተኛ
ናቸው? ወዘተ. የሚሉት ጥያቄዎች በአብዮት ምክንያት ሆነዋል። ስለሆነም አብዮት ልክ እንደ ደረጃ ሲነገርለት የነበረውና መቀስቀሻ የነበረው
ጉዳይ ላይ የሚጽፉ ምሁራንን በሰፊው መሬት መንቀጥቀጥ በአንድ ፍንዳታ የሚቆም የጥቂቶች ምቾትና የሰፊው ሕዝብ አስከፊ
ሲያከራክሩ የቆዩ ትላልቅ ርዕሰ ጉዳዮች ናቸው። ክስተት ባለመሆኑ የ1983 ለውጥ ከየካቲቱ ድህነት በዘመናችን በኢንዱስትሪ ደረጃ አድጎ፣
በምሁራኑ መካከል የሚደረጉት ክርክሮች አብዮት ቀጥሎ የተከሰተ የመጀመሪያው ንዝረት በሀብታሙና በድሃው መካከል ያለው ልዩነት
አሁንም መቋጫ አላገኙም፤ ወይም የሚያገኙ (aftershock) ወይም ሁለተኛው ምዕራፍ ነው ለመናገርም የሚከብድ ሆኗል።
አይመስሉም። ሊባል ይችላል። በሌላ በኩል ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. ሌላው በየካቲት 66ትም ሆነ በዘመነ
ክሬን ብሪተን (Crane Briton) የተባለው ቃል ገብቶ ሲያበቃ፣ ያልመለሳቸው በርካታ ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. ምላሽ ያላገኘው ጥያቄ፣ የሕግ
በዚህ ዘርፍ ጥልቅ ምርምር ያደረገ ምሁር፣ መሠረታዊ ጥያቄዎች ስላሉ፣ በእነዚህ የሕዝብ የበላይነት ጥያቄ ነው። በዐፄ ኃይለሥላሴ
‹The Anatomy Of Revolution› በሚለው ጥያቄዎች ላይ ተመሥርቶ የተደረገው ምርጫ ዘመነ መንግሥት የነበሩት ሕገ መንግሥታትና
መጽሐፉ፣ የሩሲያውን የጥቅምት አብዮት 1997 እንደ ሦስተኛ፣ እንዲሁም በዚህ ዓመት ሌሎች ሕጎች ንጉሠ ነገሥቱን የሚያገለግሉ
ጨምሮ ሌሎች ትላልቅ (ክላሲካል) አብዮቶች በተለያዩ አካባቢዎች መጠኑንና አድማሱን የመግዣ መሣሪያዎች እንደነበሩ በስፋት
በሰባት ጉዳዮች ላይ ተመሳስሎሽ እንዳላቸው እያሰፋ የመጣው ሕዝባዊ ንቅናቄ እንደ አራተኛ ተጽፏል፤ ተዘግቧል። ይህን አስተሳሰብ
ገልጿል። እነኝህ አብዮቶች በተከሰቱባቸው ምዕራፎች ሊቆጠሩ የሚችሉ ናቸው።” በመቃወም የተጀመረው “ሕዝባዊ መንግሥት
አገራት (ሀ) ኅብረተሰቦች ከቀደመው ጊዜ ዶ/ር ደረጀ በበቂ ሁኔታ ያልተመለሱ ይመሥረት!” የሚለው የአብዮት ዘመን መፈክር
ይልቅ መሻሻሎች (ለውጦች) በማሳየት ላይ ጥያቄዎች ከሚሏቸው መካከል የሚጠቀሰው ሕዝቡ የሉዓላዊ ሥልጣን ባለቤት መሆን
ነበሩ፣ (ለ) በኅብረተሰቡ መካከል ግልጽ የሆነ የብሔረሰቦች ጥያቄ ባለፉት ሁለት ዐሥርት እንደሚገባውና ማንም ኃይል ከሕግ በላይ ሆኖ
የመደብ መቃቃር ነበር፣ (ሐ) ገዥ ኃይሎች ዓመታት ሲያወዛግብ የቆየ አጀንዳ እንደሆነ የሕዝቡን መብት እንዳይደፈጥጥ የሚያስገነዝብ
ወይም መንግሥታት ደካማ (አቅመ ቢስ) ሆነው ይታወቃል። ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. ሥልጣን ከያዘና ሕገ ነበር። ሁሉም በሕግ ፊት ዕኩል የሚሆንበትን
ነበር፣ (መ) ገዥ ‘ኤሊቶች’ በራስ መተማመን መንግሥቱ ከፀደቀ በኋላ የብሔረሰቦች መብት ስርዓት ለመፍጠር እንቅስቃሴ ከተጀመረ ከ40
የጎደላቸው ሆነው ነበር፣ (ሠ) መንግሥታቱ ያለገደብ ስለመከበሩና በአገሪቱ ከዚህ ቀደም ዓመታት በኋላም ግን የሕግ የበላይነት ጥያቄ
የፋይናንስ ችግሮች ነበሩባቸው፣ (ረ) የተማረው ታይቶ በማይታወቅ መልኩ ዴሞክራሲያዊ ወቅታዊና አንገብጋቢ ጥያቄ ነው።
ኃይል (ኤሊት) ስርዓቱን ከድቷል ወይም አንድነት እየተጠናከረ ስለመምጣቱ በስፋት በአጠቃላይ፣ “ያለሞግዚት ራሳችን በራሳችን
መደገፉን አቁሟል፣ (ሰ) የተከሰቱትን አመፆች ቢነገርም፣ ብሔረሰቦች ራሳቸውን በራሳቸውን እናስተዳድር”፣ “ፍትሐዊ ልማት ይኑር”፣ “የሕግ
ለመቀልበስ የተወሰዱት የኃይል እርምጃዎች እያስተዳደሩ አለመሆኑና በፌደራል መንግሥት የበላይነት ይረጋገጥ” ወዘተ. እየተባለ ነው።
ደካማ (አነስተኛ) ነበሩ። ደረጃ የሕ.ወ.ሓ.ት. የበላይነት መንገሡ በራሱ የሕዝቡን ሐሳብ አክብሮ፣ እነዚህን መሠረታዊ
በኢትዮጵያ ተማሪዎች እንቅስቃሴ ውስጥ በገዥው ፓርቲ ስብሰባዎች ውስጥ ሳይቀር የሕዝብ ጥያቄዎች ለመመለስ ጥረት ማድረግ
ጉልህ ተሳትፎ የነበራቸውና በኢትዮጵያ የሚነሳ የዘወትር ጥያቄ ነው። በአሁኑ ወቅት ያስፈልጋል። ጥያቄውንና ጠያቂውን ለማጥፋት
አብዮት ላይ የጻፉት ዶ/ር ጳውሎስ ሚልኪያስ በተለይ በአማራና ኦሮሚያ ክልሎች የሚታየው መሞከሩ ግን ለነ መንግሥቱ ኃይለማርያምም፣
ከላይ ብሪተን የጠቀሳቸው ሁኔታዎች ኢትዮጵያ ሕዝባዊ ተቃውሞ መነሻም ይኸው ጥያቄ ነው ለነቤን አሊም፣ ለሌሎች በርካታ አፋኝ አገዛዞችና
ውስጥ እንደተከሰቱና አገሪቱም በወቅቱ ለአብዮት ማለት ይቻላል። የክልላችን ወሰን ይታወቅ፣ መሪዎችም አልሠራም። አይሠራም።

1ኛ ዓመት ቁጥር 10 ውይይት ነሐሴ 2008 15


ውይይት

ፌስቡክ እና
የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ
ፌስቡክ የተባለው በዓለም ከፍተኛ ተጠቃሚዎች ያሉት ግንባር ቀደም ያደረጉ በርካታ የፌስቡክ ቡድኖች እና ገጾች
ማኅበራዊ አውታር በኢትዮጵያ ከሦስት ሚሊዮን በላይ ተጠቃሚዎች አሉ። አንዳንዶቹ ስለ መጻሕፍት የመወያየት፣
ስለ መጻሕፍት መረጃ የመለዋወጥ፣ እንዲሁም
እንዳሉት ይነገራል። ቴዎድሮስ አጥላው በአሁኑ ይዞታው ፌስቡክ ባይኖር መጻሕፍትን በሶፍት ኮፒ ጭኖ የመካፈል ዓላማ
የማናውቃቸውን ደራሲያን እያወጣልን ቢሆንም፣ ለድርሰት ሥራ ስጋት እና ተግባር ያላቸው ናቸው፤ ሌሎቹ ወይም
የሚሆን አዝማሚያም አለው በማለት የመፍትሔ ሐሳቦችን ይጠቁማል። ብዙዎቹ ደግሞ የቡድኑ አባላት በተለይ የግጥም
ሙከራዎቻቸውን እንዲያስነብቡ የሚጋብዙ፣
ለጀማሪዎቹም ለበቁትም ዕኩል ቦታ የሚሰጡ
መድረኮች ናቸው፤ ያሳተሟቸውን መጻሕፍት
የሚያስተዋውቁ አልፎ አልፎም ስለመጻሕፍት
አንዳንድ አባባሎችን እና መረጃዎችን
ፌስቡክ "ቨርቹዋል" የሆነ ማኅበራዊ እንግዲህ ይሄ ሥነ ጽሑፍ የሚባለው
የሚለጥፉ የመጻሕፍት አሳታሚዎች እና
ግንኙነትን መፍጠሪያ እንደመሆኑ መጠን፣ ቋንቋን መሠረቱ ያደረገ ኪነት፣ በዚህ የዓለምን
የመጻሕፍት መደብሮች አሉ፤ አንዳንዶቹ
በዚህ መድረክ የሚገናኙ ሰዎች የተለያዩ ሕዝብ ያቀራረበ ማኅበራዊ ግንኙነት መፍጠሪያ
ገጾች እና ቡድኖች ደግሞ በግለሰብ ደራሲዎች
መረጃዎችንና ዕውቀቶችን እንዲለዋወጡ፣ መድረክ ውስጥ አንድ ሰብኣዊ ገደድ በመሆኑ
ወይም በአድናቂዎቻቸው ተከፍተው፣ እነዚህ
በአንድ ወይም በሌላ የጋራ ዓላማ እንዲተባበሩ፣ የራሱን ሥፍራ ይዞ እናገኘዋለን። የየአገሩ
የገጾቹ ባለቤቶች የፈጠራ ሥራዎቻቸውን እና
አንዳቸው የሌላቸውን ስሜቶች እንዲካፈሉ - ሥነ ጽሑፍ እና የሥነ ጽሑፍ እንቅስቃሴ
አንዳንዴም ያሰኟቸውን ዓይነት ጽሑፎች፣
የራሳቸውንም አውጥተው እንዲናገሩ፣... ዕድል በፌስቡክ መድረክ ያቅሙን ያህል ቦታ ወስዶ
ፎቶዎች እና ቪዲዮዎች የሚለጥፉባቸው
ይሰጣል። ከእነዚህ ሰዎች በፌስቡክ አማካይነት የመጎልበትም የመቀጨጭም ለውጡን እያሳየ
ናቸው። ከዚህ በተጨማሪ የፌስቡክ የግል
ከሚጋሯቸው ጉዳዮች አንዱ ደግሞ ሥነ ነው።
ሰሌዳቸውን የሥነ ጽሑፍ ሥራዎቻቸውን
ጽሑፍ ነው። ለምሳሌ እነ ሩትሊጅ፣ ፔንጊውንን
ለማስነበብ፣ ስለመጻሕፍት ለማውራት፣...
እና ራንደም ሀውስን የመሳሰሉት ታላላቅ
የሚጠቀሙ ደራሲዎችም በተቋም ደረጃ
ሥነ ጽሑፍ በፌስቡክ አሳታሚዎች፣ በተለይ ራሳቸው ያሳተሟቸውን
የኢትዮጵያ ደራሲያን ማኅበርን ጨምሮ ሌሎች
መጻሕፍት እና ደራሲዎቻቸውን በፌስቡክ
ደራሲዎች የሥነ ጽሑፍ ሥራዎቻቸውን የሥነ ጽሑፍ መርሐ ግብሮችን በሬዲዮ/ቲቪ
ገጾቻቸው ያስተዋውቃሉ፤ ስለመጻሕፍቱ
ያስነብቡበታል፤ የፌስቡክ መታወቂያ ወይም በመድረክ በማካሔድ ላይ የሚገኙ
የተጻፉላቸውን ሒሶች/ ዳሰሳዎች በመቶ እና
ያላቸው ደራሲዎች ግጥሞቻቸውን፣ ድርጅቶችም፣ በተለይ ከሥነ ጽሑፍ ጋር
በዐሥር ሺሕዎች ለሚቆጠሩ ተከታዮቻቸው
አጫጭር ልቦለዶቻቸውን፣ ወጎቻቸውን የተያያዙ መረጃዎችን የሚሰጡባቸው ገጾች እና
ሥራችን ብለው ያስነብባሉ።
ፌስቡክ ለየግላቸው በሰጣቸው ሰሌዳ (Wall) ሰሌዳዎች አሏቸው።
ከማኅበራዊ መገናኛ ብዙኃን መምጣትም
ላይ ይለጥፋሉ፤ እዚያው ወዲያውም በፊት የመጻሕፍት ሒሶችን በማሐዘብ
ከጓደኞቻቸውና ከተከታዮቻቸው ስለለጠፉት የሚታወቁት እነ ዘ ፓሪስ ሪቪው፣ ዘ ኒው ሥነ ጽሑፋችን ከፌስቡክ
ጽሑፍ የሚሰጧቸውን አስተያየቶች እና
ስሜቶች፣ ማበረታቻዎች እና ማጣጣያዎች፣
ዮርክ ሪቪው ኦፍ ቡክስ፣ ዘ ጋርዲያን ካልቸርን ምን አተረፈ?
የመሳሰሉት መገናኛ ብዙኃንም በአማካይ እስከ
ከንቱ ውዳሴዎች እና ስድቦች፣... ይቀበላሉ። አራት መቶ ሺሕ ከሚደርሱ አንባቢዎቻቸው ጋር በእኔ አተያይ ፌስቡክ የሚባል ሉላዊ
ሰዎች ስለ ሠነ ጽሑፍ እና ስለ ሥነ ጽሑፍ በመደበኛነት ይገናኛሉ። በምርምር ጆርናልነት መድረክ ላይ እነዚህ የጠቀስኳቸው ገጾች እና
ሥራዎች (መጻሕፍትን ጨምሮ) የተሰማቸውን ከፍ ያለ ሥፍራ የሚሰጣቸው እንደ JSTOR ቡድኖች መኖር በየዘመኑ መፋዘዝ ለማያጣው
እና ያሰቡበትን ያካፍሉበታል፤ የሥነ ጽሑፍ ያሉ ጆርናሎችም ወደ ፌስቡክ መጥተዋል። ሥነ ጽሑፋችን አዲስ መነቃቃትን ፈጥሮለታል።
ወይም የመጻሕፍት ጉዳይ ይመለከተናል በዓለም ከፍተኛ ተነባቢነት ያላቸው እንዲህ የሚያስብሉኝን ነጥቦች በዝርዝር ላንሳ፡-
የሚሉ ግለሰቦች የዳበረ ሒስ፣ የመጻሕፍት እንደነፓውሎ ኮኤልሆ (28 ሚሊየን ተከታዮች አንደኛ፦ በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ፌስቡክ
ዳሰሳ፣ ያነበቧቸው መጻሕፍት የቀሰቀሱባቸውን አሉት) ያሉ ደራሲያን ሳይቀሩ ሥራዎቻቸውን እና ሥነ ጽሑፍ ባለበት ሁሉ፣ ሐሳቦቻቸውን፣
የአድናቆት፣ የብስጭት፣ የተስፋ፣ እና ሌሎችም በትጋት ያስተዋውቃሉ። የአጻጻፍ ክኂላቸውን፣ ስሜቶቻቸውን፣
ስሜቶች በፌስቡክ ሰሌዳዎቻቸው አማካይነት ግንዛቤዎቻቸውን እና አመለካከቶቻቸውን በሥነ
ለጓደኞቻቸው እና ለተከታዮቻቸው ያጋራሉ። ጽሑፋዊ ቅርፆች አማካይነት ለአንባቢ ማቅረብ
ደራሲዎች፣ አሳታሚዎች፣ መጽሐፍ ሥነ ጽሑፋችን በፌስቡክ ምን እየፈለጉ በአሳታሚ ተቀባይነት በማጣት፣
ሻጮች፣ የደራሲ ወዳጅ ዘመዶች ወዘተ. ደግሞ ዓይነት ቦታ አለው? መድረክ በማጣት፣ መድረክም በመፍራት፣
መጻሕፍትን ያስተዋውቁበታል። ወይም ድርሰቶቻቸውን ወደ አንባቢ ማድረሻውን
የአገራችንን ሥነ ጽሑፍ ጉዳያቸው
መላ በማጣት ተቸግረው ለቆዩ ያልታተሙ

16 ውይይት ነሐሴ 2008 1ኛ ዓመት ቁጥር 10


ውይይት

ደራሲዎች ፌስቡክ ትልቅ እና ሆደሰፊ መድረክ ከዚያ ምን ያህል ተከታይ "እንደወደደላቸው" ገበያ በመፍጠርም ረገድ አስተዋፅዖ አበርክቷል።
ሆኖ ተገኝቷል። ቁጥሩን ካሰብን ከመቼውም ይቆጥራሉ፤ የተሰጧቸውን አስተያየቶችም በዚህ ረገድ የአሌክስ አብረሃምን መጻሕፍት
ጊዜ በላይ ድርሰትን ለሚሞካክሩ ሰዎች ወደ ውጠው ዝም ይላሉ፣ ወይም ጠቅልለው ሽያጭ በራሱ ምስክርነት ማየት ይቻላል፤
አደባባይ መምጣት ፌስቡክ ትልቅ አስተዋጽዖ “ወዳጆቼ ሆይ ስለሰጣችሁኝ አስተያየቶች በተለይ ሁለት የአጫጭር ልቦለዶች ስብስብ
አድርጓል። አመሰግናለሁ” ይሉና ከምልልስ ይገላገላሉ። መጻሕፍቱ በተደጋጋሚ ታትመው በደንብ
በዚህ ሒደት ውስጥ አብዛኞቻችን በርግጥ ከ“ያምራል” እና ከ“ወረድክብኝ” የዘለለ እየተሸጡ መሆናቸውን ነግሮኛል። የበዕውቀቱ
ቅድመ ፌስቡክ በደራሲነት የማናውቃቸው፣ እና ለውይይት የሚጋብዝ አስተያየት ብዙ ሥዩም "ከአሜን ባሻገር" በአጭር ጊዜ በብዙ ሺሕ
ምናልባትም ፌስቡክ ባይኖር ሳናውቃቸው እና ጊዜ ላያጋጥማቸው ይችላል። ስለታተሙ ቅጂዎች መሸጥ በዕውቀቱ በሌሎች ሥራዎቹ
የፈጠራ ሥራዎቻቸውን በረከቶችም ሳንቋደስ መጽሐፎቻቸው የሚሰጡባቸውን አስተያየቶችም ከገነባው ሥሙ በተጨማሪ፣ የፌስቡክ ውጤት
ልንቀር የምንችልባቸው የአጫጭር ልቦለድ እንዳዩዋቸው ማወቅ እንኳን አይቻልም። መሆኑን አይቻለሁ። የዮሐንስ ሞላን "የብርሐን
ደራሲዎች፣ ገጣሚዎች እና ወግ ጣፊዎች የአዳም ረታ ገጽ ግን በዚህ ረገድ ዳይናሚክ ሰበዞች" የማስታወቂያ ዘመቻ እና ውጤቱንም
ሥነ ጽሑፋችን ውስጥ ተከስተዋል። ለምሳሌ ነው ማለት ይቻላል፤ ለሚጽፍበት ስልት ወይም መመርመር ይቻላል።
እነ ዮናስ አንገሶም፣ በላይ በቀለ፣ አሌክስ ቅርፅ ከሚጽፈው ሐሳብ/ታሪክ ዕኩል ቦታ አምስተኛ፦ በየዕለቱ ከማደርገው የፌስቡክ
አብረሃም፣ ዮሐንስ ሞላ፣ ሕይወት እምሻው፣ የሚሰጠው ደራሲ አዳም ለሚነሱለት ጥያቄዎች ንባብ የተነሳ፣ ፌስቡክ ላይ የሚወጡ ግጥሞችን
ረድኤት ተረፈ፣ እነ አሳዬ ደርቤ እነሱለይ መልስ ለመስጠት ዝግጁ ሆኖ ከመጠበቁም እና ዝርው የፈጠራ ጽሑፎችን ሥራዬ ብሎ
አደም፣ ሌሎችም ጸሐፊዎች ሊጠቀሱ ይችላሉ። በላይ፣ ከአንባቢዎቹ አስተያየቶች በመነሳት የሚመረምር አጥኚ የሚደርስባቸው አዳዲስ
እነዚህ በፌስቡክ የተዋወቅኋቸው ደራሲዎች ብዙዎቹ አንባቢዎቹ ሊወዛገቡበት ይችላሉ የሥነ ጽሑፍ ዘውጎች፣ የአደራረስ ዘይቤዎች
በፌስቡክ ብቻ ሳይገደቡ በታተሙ መጻሕፍት ብሎ በሚጠረጥረው ጉዳይ ላይ ከብዙዎቹ እንደሚኖሩ እገምታለሁ። ወይም ቢያንስ
ድርሰቶቻችንን በእጅ በእጃችን ሰጥተውናል። የሥነ ጽሑፍ አጥኚዎች እና አስጠኚዎች በላይ ፌስቡካዊ ሥነ ጽሑፍ የምንለው ይኖረናል።
በተለይ ‹መስቀል አደባባይ› የተባለው የላቁ የረቀቁ ማብራሪያዎችን የመጻፍ ትጋቱን የፌስቡክ ተወዳጅ ጽሑፎች በመጽሐፍ ላይ
እና በፌስቡክ ታዳሚዎች የተመረጡ፣ ገጹ ላይ እናያለን። ፌስቡክ ይህን መድረክ ከሚታተሙ ጽሑፎች የሚለዩዋቸው ባሕርያት
በገጣሚነታቸውም በፌስቡክ የታወቁ አምስት ለሁሉም የፌስቡክ ገጽ ላላቸው ደራሲዎቻችን ላይ ተመሥርቶ አዲሶቹን ዘውጎች መልክ
ወጣቶች በኅብረት ያሳተሙት የግጥም መድበል እና አንባቢዎቻችን በመክፈቱ፣ አጠቃቀማችን ማስያዝ ይቻላል። ለምሳሌ የፌስቡክ ጽሑፎች
የፌስቡክ ፍሬ ነው። በተሻሻለ መጠን ሥነ ጽሑፋችንም እንደሚያድግ አጫጭሮች፣ አንባቢውን የማጫወት ዓይነት
ቅድመ ፌስቡክ በመጻሕፍት እና መገመት ይቻላል። አተራረክ ያላቸው፣ ብዙ ጊዜ በምስል የሚደገፉ፣
በተለያዩ መድረኮች የምናውቃቸው እንደ ሦስተኛ፦ አንዳንድ አጥኚዎች እንደሚሉት የጸሐፊውን እና የአንባቢዎቹን ሐሳቦች አንድ
ሰሎሞን ሳህሌ፣ ዮሐንስ ሀብተ ማርያም፣ ፌስቡክ አንባቢያንን እያበራከተ መጥቷል። መድረክ ላይ የሚያገናኙ ናቸው።
በዕውቀቱ ሥዩም፣ አዳም ረታ፣ በኃይሉ እኛ ሦስት እና አምስት ሺሕ ቅጂ አሳትመው
ገብረእግዚአብሔር፣ ቸርነት ወልደገብርኤል፣ ሸጠው የጨረሱ ሰዎችን እንደ ቤስት ሴለርስ ስጋቶች
አለማየሁ ገላጋይ፣… እና ሌሎችም ጸሐፊዎች ለምንቆጥረው ሰዎች፣ በፌስቡክ መቶ ምናምን ፌስቡክ እነዚህ እና እነዚህን የመሳሰሉ
ፌስቡክን ከአንባቢዎቻቸው ጋር በመገናኘት ሺሕ ተከታይ ያለው ቡድን፣ ሰማኒያ ሺሕ ጥቅሞች ለሥነ ጽሑፍ ይሰጣል እንበል እንጂ
እየተነበቡ ለመዝለቅ የሚያስችል መድረክ ገደማ ተከታዮች ያሉት የአንድ ደራሲ ገጽ ሥነ ጽሑፋችን ላይ ስጋት የሚሆንበት ጠባይ
አድርገው ሲጠቀሙበት እናያለን። ለዚህም ማየት ምናልባትም አንባቢ የለንም የሚለውን የለውም ማለት አይደለም።
በየሰሌዳዎቻቸው ላይ ወጎቻቸውን፣ የሥነ ድምዳሜያችንን ከቀድሞው የበለጠ ጥያቄ ፌስቡክ እና መሰሎቹ በተለይ የሥነ
ጽሑፍ አተያዮቻቸውን፣ ግጥሞቻቸውን፣ ውስጥ የሚከት ጉዳይ ነው። የፌስቡክ ገጽ ጽሑፍን ዕድገት በተመለከተ ሲወራ
ከትላልቅ ሥራዎቻቸው የተወሰዱ ቅንጭብ ተከታይ ሁሉ አንባቢ ነው ወይም አይደለም ተወድሰው፣ በርቱ ተብለው ብቻ የሚተዉ
ሥራዎቻቸውን ያካፍሉናል። የሚል ሙግት ማንሳት ይቻላል። ጉዳዮች አይደሉም። ፌስቡክ እና ሌሎቹ
ሁለተኛ፦ ፌስቡክ በኢትዮጵያ ባልተለመደ አራተኛ፦ የአንባቢያን እና የደራሲያን ጽሑፍ ተኮር ማኅበራዊ ድረ ገጾች ለዓለም
መልኩ ደራሲያን ከአንባቢዎቻቸው ጋር መተዋወቅ፣ እንዲሁም የፌስቡክ አንባቢያንም ሥነ ጽሑፍ የመነበቢያ ዐውድ ሆነው ብቻ
በመገናኘት አንባቢዎቻቸው ስለድርሰቶቻቸው መበራከት ለተወዳጅ ደራሲዎች መጻሕፍት ሰፊ ሳይሆን የመቃብር ጉድጓዱ ሆነው ጭምር
የሚሰጡትን አስተያየት (የእውነትም የውሸትም መምጣታቸውን የተለያዩ አጥኚዎች ይናገራሉ።
ቢሆን፣ የይሉኝታም የምቀኝነትም ቢሆን፣ ሩቅ ሳንሔድ አንድ የጎረቤታችን የኬንያ ጸሐፊ
የቡድናዊነትም ጭምር ቢሆን) ማግኘት የእነዚህን ድረገጾች አሉታዊ ተፅዕኖ እንዲህ
የሚችሉበትን መድረክ ፈጥሮላቸዋል። በርግጥ
ፌስቡክ በአብዛኛው እንደ ሥሙ የፊት እንጂ
“ማኅበራዊ ድረ ገጾች ሲል ያስቀምጠዋል፦
“ማኅበራዊ ድረ ገጾች የተሻሉ ደራሲዎች
የልብ ሐሳብ ስለማይከፈልበት የሚሰጡት እያደረጉን አይደሉም፤ ይልቁንም አያሌ ሰዎች
አስተያየቶች ሙሉ በሙሉ ጠቃሚዎች ናቸው
ብሎ ለመናገር ይከብዳል። ሆኖም በጥበብ
የተሻሉ ደራሲዎች እያደረጉን ደራሲዎች የሆኑ እንዲመስላቸው እያደረጉ
ነው።”
የአንባቢዎቻቸውን ስሜቶች እና ሐሳቦች
መበዝበዝ የሚችሉት ደራሲያን ራሳቸውን አይደሉም፤ ይልቁንም አያሌ የዳበረ የሒስ ባሕል ያላቸው ሥነ
ጽሑፎች ሳይቀር ሒስ በ"ላይክ" እና በ"ኮመንት"
ለማሻሻል እንደሚጠቀሙበት መገመት ይቻላል። መተካቱ፣ ይህም የዓለም ሥነ ጽሑፍ ማስተር
ወይም ደግሞ የአንባቢያቸውን ፍላጎት፣ አቋም፣
ምንትነት ለማጥናትም ይጠቀሙበታል ብሎ ሰዎች ደራሲዎች የሆኑ ፒሶች በቁርጥራጭ ፖስቶች፣ ባላለቁ ሥራዎች
እና የአርትኦትን ደረጃ ዘለው ለሕዝብ በደረሱ
ተስፋ ማድረግም ይቻላል። ያም ሆነ ይህ ግን ድፍድፍ ድርሰቶች ይተካሉ የሚል ስጋት
ፌስቡክ የመገናኛውን መድረክ ፈጥሯል።
ከዚሁ ጋር አያይዤ ማንሳት የምፈልገው
እንዲመስላቸው እያደረጉ አድሮባቸዋል። ለዚህም ነው በተለያዩ የንባብ
አጋጣሚዎች ‹DEATH› እና ‹APPOCA-
የአዳም ረታን ምሳሌነት ነው። ብዙዎቹ ነባርም LYPS› የሚሉ ቃላትን ከሥነ ጽሑፍ ዕጣፈንታ
አዲስም ደራሲዎቻችን የፌስቡክ ሰሌዳ ላይ
የምናየው ደራሲዎቹ ግጥሞቻቸውን ወይም
ነው።” ጋር ተቆራኝተው የምናገኛቸው።
በዚህ ረገድ ማኅበራዊ ድረገጾች ላይ
ተረኮቻቸውን ወይም ወጎቻቸውን ያቀርባሉ፤
ወደሚቀጥለው ገጽ

1ኛ ዓመት ቁጥር 10 ውይይት ነሐሴ 2008 17


ውይይት

የሚቀርቡት ትችቶች ብዙ ናቸው፤ በእኔ ንባብ ለ‹ላይክ› እና ለ‹ኮመንት› ያነሳሳሉ። ጉዳዩን ወደኛ መልሰን ስናየው ስጋት
ካገኘኋቸው አንዱ የሆነው ፊል ጀምስ የተባለ የሚሆንብን፣ ቀድሞውንም የኖቭል ድርሰት
ጸሐፊ ማኅበራዊ ድረገጾች በሥነ ጥበብ እና የ‹ላይክ› እጦት ምላሾች ድርቀት ያለብን በመሆናችን እና አንባቢ የለንም
በኪነጥበብ ላይ ውድቀትን ሊያስከትሉ የሚችሉ ብለን አንባቢነትን ለማበረታታት የምንተጋ
ተፅዕኖዎች ስላሏቸው፣ እነዚህ የኪነጥበብ በአመዛዛኝ አእምሮ ስናስበው የ‹ላይክ› ብዛት በመሆናችን ነው።
ዘርፎች ከማኅበራዊ ድረገጾች መነጠል አለባቸው የአንድን ደራሲ የመጻፍ ብቃት ሙሉ በሙሉ እንግዲህ ፌስቡክ አስተዋፅዖዎችና አሉታዊ
ወደማለት ደርሷል። እሱ ከዘረዘራቸው ስምንት አይመሰክርም ብንልም፤ ይሄ ‹ላይክ› የበዛለትን ተፅዕኖዎች አሉት ካልን፣ ሥነ ጽሑፋችን
ምክንያቶቹ አንድ ሦስቱን በምሳሌነት ማየት ደካማ ደራሲ ወደ ግብዝነት የመምራቱን የዚህ ዘመን አመጣሽ ቴክኖሎጂ ተጠቃሚነቱ
እንችላለን፦ ያህል፤ ያነሰበትን ወይም ተመልካች ያጣውን እንዲጎላ ምን ቢደረግ ይሻላል?
የመጀመሪያው፣ ነጥቡ ማኅበራዊ ድረገጾች ምርጥ ጀማሪ ደራሲ ቅስሙን እንደሚሰብረው
ስለፌስቡክ ሥነ ልቡናዊ ተፅዕኖዎች ከተሠሩ
ሁሉም ነገር በፍሬው ሳይሆን በቆዳው
ጥናቶች መገመት ይቻላል። በዚህ ረገድ ታዲያ ምን ይደረግ?
የሚለካባቸው መድረኮች ናቸው ይላል።
በእነዚህ መድረኮች ፍሬው ከገለባው ያነሰ ከደረሰባቸው ሥነ ልቡናዊ ጉዳት የተነሳ ሥራዬ ብሎ ፌስቡክን በቁምነገር
ሥፍራ ስለሚያገኝ የኪነ ጥበብም ሆነ የሥነ በሥራዎቻቸው ልቀት በፌስቡክ ተከታዮቻቸው እንደሚከታተል ተጠቃሚ ሥነ ጽሑፋችን እና
ጥበብ ሥራዎች እንዳያድጉ የሚያንቅ ፈተና የሚመሰገኑ ደራሲዎችን ሳይቀሩ በግልጽ ደራሲዎቻችን፣ እንዲሁም እኛ አንባቢዎቻቸው
መጥቶባቸዋል። በመሳደብ ተመልካች ለመሳብ የሚሞክሩ ከዚህ መድረክ የተሻለ ጥቅም እንድናገኝ
ሁለተኛው፣ ማኅበራዊ ድረገጾች የተዘነጉ ወጣት ደራሲያን እንዳሉ አይቻለሁ። ያስችሉናል ብዬ የምጠቁማቸው ጥቂት ሐሳቦች
በቀረቡባቸው የኪነጥበብ ወይም የሥነ ጥበብ የግል ሰሌዳዎቻቸውንም ሆነ፣ ተመልካች አሉኝ፦
ሥራዎች ላይ ተጠቃሚዎቹ እንዲያስቡባቸው፣ ቢኖረን ብለው የከፈቷቸውን ገጾቻቸውን ደራሲያን አንባቢያቸውን አክብረው
እንዲያሰላስሉባቸው፣ ከዚያም እንዲመዝኗቸው በጥላቻ ሞልተውት ደህና ነገር ለመጻፍ ሲቸገሩ ፌስቡክ ላይ ከመለጠፋቸው በፊት የተቻላውን
ከማበረታታት ይልቅ ቴክኖሎጂን እንዲጠቀሙ አይቻለሁ። ያህል ያርሙ፤ ምክንያቱም በፌስቡክ መለጠፍ
ይገፋፋሉ። ተጠቃሚውን ለፍርድ ያጣድፋሉ፣ ማሳተም ማለት ነው። ከማሳተም የምትገኘው
"ቶሎ ውደዱ - ቶሎ ጥሉ" ይላሉ። ለ‹ላይክ› መጣደፍ ጥሬ ገንዘብ ካለመኖሯ በቀር፣ ስንለጥፍ
ሦስተኛው፣ የማኅበራዊ ድረገጾቹ ተከታዮች ያለድካም ከአንባቢ ጋር እንገናኛለን። ስለዚህ
ፌስቡክ አብዛኛው ነገሩ የጥድፊያ ነው። የምንለጥፈውን ድርሰታችንን በተቻለን መጠን
ከገጾቹ በሚደርስባቸው የእጃዙር ግፊቶች እና
አብዛኛው ነገሩ ከጥድፊያ ዕይታ ጋር የተያያዘ መልሶ የማንበብ ልማዱ ቢኖረን ደግ ነው።
በሌሎችም ግላዊ ሰበቦቻቸው ምክንያት ያሸበረቁ
ነው። ግጥም እንኳን በፎቶ ተደግፎ ካልቀረበ ከዚህም በተጨማሪ ደራሲያን ፌስቡክ ላይ
ርዕሶችን፣ ስሜቶቻቸውን የሚነኩ ደካማ
አብዛኛውን ጊዜ ተነባቢነት ያለው አይመስልም። እስካለን ድረስ በሥራዎቻችን ላይ ውይይት
ሽራዎችን በማድነቅ፣ ኪናዊ ደረጃቸው ከፍ ያሉ
ደራሲዎቹ፣ የፌስቡክ ተጠቃሚ ደራሲዎች እንጋብዝ፣ እንወያይ።
ሥራዎችን ያገልላሉ።
ይህንን የአንባቢውን ችኮላ ስለሚገነዘቡ ያላለቁ አንባቢያን የተሰማንን በሐቅ እንመስክር፣
የእኛ ሥነ ጽሑፍ እስካሁን ባለው አካሔዱ
ድርሰቶቻቸውን ለጥፈው ላይክ በመቁጠር የእኛ ምስክርነት ነገ ለምናነበው ሥራ ጥራት
የመሞት ወይም የመጥፋት ዋዜማ ላይ ነው
ሊደክሙ ይችላሉ። አንዳንድ፣ ጊዜ እና አስተዋፅዖ አለውና፤ ላይካችንን አናባክን።
ከሚያስብለው ስጋት ይልቅ፣ የታፈነው ተሰጥዖ
የረጋ መንፈስ ቢያገኙ በስለው ማስተር ፒስ ረጅም ጽሑፍ ለማንበብ ትዕግስት ይኑረን።
ወጥቶ አወንታዊ ለውጥ ሊያመጣ ነው የሚለው
የሚሆኑ የድርሰት ሐሳቦች/ታሪኮች ለቸኳዩ ከዚህ ሁሉ በላይ ግን ማኅበራዊ ድረገጾችን
ተስፋ ጎልቶ ቢታይበትም፣ የተወሰኑ ስጋቶችን
አንባቢ፣ ለ‹ላይክ› ቀላቢያችን፣ ለመጽሐፍ ብቸኛ የንባብ መድረካችን አድርገን ከመጻሕፍት
ማንሳቱ ግን አይከፋም።
ሽያጭ ተስፋችን ሲባል ተቆራርጠው ይለጠፉና አንቆራረጥ። ብዙ ተከታይ ያለውን ጸሐፊ ግር
ይባክናሉ። ከዚህ ደግሞ ሥነ ጽሑፋችን ብሎ ከመከተል ይልቅ ኪነትም፣ ቁምነገርም
‹ላይክ›፣ ‹ኮመንት›፣ ‹ሼር› ቁጭትን ብቻ ነው የምታተርፈው። ያላቸውን ጸሐፊዎች መርጦ ማንበብም
አሰጣጥና አቀባበል፣ መልካም ነው።
ሳናነብ ‹ላይክ› እናደርጋለን፣ ሳያምረን የረዥም ልቦለድ እጦት ደራሲያን ይሄንን ታላቅ የሻጭ
ያምራል እንላለን፣ ሳናምንበት ‹ሼር› እና የገዢ መገናኛ ገበያ ሥራዎቻችንን
አሁን ፌስቡክ የአጫጭር ሥራዎች
እናደርጋለን፤ አንዳንዶቻችን ደግሞ ለማስነበብ፣ በደራሲነታችንም የሚገባንን ዋጋ
መድረክ ብቻ ነው የሚመስለው። ኖቭሉን
ወደነውም ላይካችንን እንነፍገዋለን፣ እንከን ለማግኘት እንጠቀምበት። ዓይናፋርነት ገበያ
በየምዕራፉ እየለጠፈ የሚያስነብበን ትጉህ
እንፈልግበታለን፣ እያደነቅነው እናጣጥለዋለን፤ ላይ አይጠቅምም። በርግጥ ከአንባቢያችሁ
ካልተነሳ፣ ከፌስቡክ አንጻር ስናየው
ወይም በዝምታ ልንቀጣው እንሞክራለን። ምን ዓይነት ክብር/ንቀት፣ ውዳሴ/ነቀፋ
ወትሮም ያልሆነልን የኖቭል ነገር ያበቃለት
የአንባቢያን ምላሽ ደራሲያን ራሳቸውን እንደሚደርስባችሁ መገመት ስለማይቻል፣
እንዳይሆንብን እሰጋለሁ። ይሄ ጉዳይ ሥነ
ከሚያሻሽሉበት የፌስቡክ ዕድል አንዱ ሆኖ ቆዳችሁን አወፍራችሁ ቅረቡ። ፌስቡክ
ጽሑፋቸው በዳበረላቸው ዓለማትም በስጋትነት
ሳለ፣ ብዙ ጊዜ ሐቀኛ አስተያየት የመስጠት የተመረጡ ሰዎች ብቻ መድረክ ባለመሆኑ እና
እየተነሳ ያለ ነው፤ የተራቀቁ ኖቭሎች እና
ልማድ የለንም፤ ድሮ በጭብጨባ ዛሬ ደግሞ ከሁሉም ዓይነት አንባቢ ጋር ስለሚያገናኛችሁ፣
ቅኔዎች አንባቢ እያጡ ነው፤ ከዚህም በኋላ
በ‹ላይክ› ደራሲዎቻችንን በማታለል ልባቸውን ከምትጽፉለት እና ከምትጽፉበት ማኅበረሰብ
እነሱን መጻፍ ሊቀር ይችላል የሚሉ የሥነ
እናሳብጠዋለን። ይሄ ሆነ ብለን የምናደርገው ጋር በደንብ እንድትተዋወቁ ይረዳችኋል።
ጽሑፍ ተቆርቋሪዎች አሉ።
ጥፋት እንዳለ ሆኖ፣ በንባብ ልምድ ማነስ ሐያሲያን ደግሞ ለሥነ ጽሑፉ አቅጣጫ
በተቃራኒው በተለያዩ የሆሊዉድ ፊልሞች
ምኑንም ምኑንም በማዳነቅ የሥነ ጽሑፋችን መሪዎች በመሆን የተሻሉ ድርሰቶች እንዲበረቱ
ላይ በተዋናይነት እንደሚታወቀው እንደ ቢ.ጄ.
ሰማይ ዕድሜ ልካቸውን ከጅምርነት በማይዘሉ ግሩም ግሩም ድርሰቶቻችንን በማድነቅ፣
ኖቫክ ዓይነቶቹ ደግሞ ይሄ የማኅበራዊ ድረገጾች
አርቲ ቡርቲዎች እንዲሞላ እናደርጋለን። ደካሞቹም የሚሻሻሉበትን መንገድ በመጠቆም
ጠባይ የተሻሉ ደራሲዎች አደረገን እንጂ ምን
ከዚህ ባሻገር ከጥሩ ደራሲ ግጥም ይበልጥ፣ የበኩላችሁን ብታደርጉ ፌስቡክ የፈጠረውን
አጎደለብን ብለው በአደባባይ ይሟገታሉ። ለምሳሌ
የአንዲት ቆንጆ ኮረዳ የተሟዘዘ ኣረፍተ ነገር ዕድል በአግባቡ የመጠቀም ምሳሌዎች
ኖቫክ የተቆራረጡ፣ ከመቶ በማይበልጡ ቃላት
ወይም መንግሥትን የሚቃወም መፈክር፣ ትሆኑናላችሁ።
የተዋቀሩ ተረኮች የሚበዙበትን የአጫጭር
ወይም ሃይማኖታዊ ጥቅሶች የመቶዎችን ልብ ተረኮች መድብል አሳትሟል። ቴዎድሮስ አጥላው የቋንቋ እና የሥነ ጽሑፍ ተመራማሪ ናቸው፡፡
በኢሜይል አድራሻቸው teddygirtas@gmail.com ይገኛሉ።

18 ውይይት ነሐሴ 2008 1ኛ ዓመት ቁጥር 10


ውይይት

የብሔረሰቦች ጥያቄ በኢትዮጵያ


ከየት ወዴት?
በተለምዶ ‹ያ ትውልድ› እየተባለ የሚጠራው የ1966ቱ የኢትዮጵያ አካታች፣ ተደራዳሪ ነው። በጋራ ገድልና
ዕጣፈንታ የሚወሰን ነው። ተማሪው ማርክሲዝም
አብዮት ንቁ ተሳታፊ የነበረው ትውልድ ካነሳቸው ግልጽ ያልሆኑ እና ሌኒኒዝምን ከተቀበለና፣ ‹ለቀለም ብቻ ሳይሆን
እስካሁንም በትክክል ያልተመለሱ ከሚመስሉ ጥያቄዎች ውስጥ አንዱ ለተጋድሎ› እንሰለፍ ማለት ከጀመረበት ከ1960
‹የብሔረሰብ ጥያቄ› ነው፡፡ ቴዎድሮስ ኃይለማርያም (ዶ/ር) ይህንን መባቻ በኋላ ፅንፋዊው አብዮታዊ ብሔርተኝነት
ጉዳይ እንዴት ልንሻገረው እንደምንችል ሐሳቡን በዚህ መጣጥፍ ዋጠው።
አስፍሯል። ዘውጌ ብሔርተኝነት ወይም ጎሰኝነት፣
ከአገራዊ ብሔርተኝነት በተቃርኖ የሚቆምና፣
በተወሰነ ደመነፍሳዊ ማኅበረሰብ ጥቅም ላይ
የሚያተኩር ርዕዮት ነው። በተማሪው መንፈስ
ሀ. ብሔርተኝነት ምንድነው ? መንግሥታችን ውስጥ ስፍራ ይዘው ቀርተዋል። ውስጥ ውስጡን የከረመና በ1950ዎቹ በተለይ
አንዳንድ ጊዜ የማኅበረሰብን ዕድገት ደረጃን በትግይ ተወላጅ ተማሪዎች መካከል እየጎላ
ይህ ከሁሉ አስቸጋሪው ጥያቄ ቢሆንም
የሚያመለክቱ ቢመስሉም በዘፈቀደ ጥቅም ላይ የመጣ ተካራሪ የዘረኝነት፣ ጎሰኝነት ወይም
በአገራችን ከሁሉ የቀለለ ተደርጎ የተወሰደ
ይውላሉ። ብሔርነት የክብር ጉዳይም ስለሆነ አውራጃዊነት መንፈስ ነበር። በወቅቱ የአብዛኞች
ነው። የአጨቃጫቂነቱ አንደኛው ምክንያት
እነዚህን ማዕረጎች ከራስ ፍላጎት ውጭ ማን ስጋት የተማሪዎችን ኅብረት ይጎዳል የሚል ነበር
ከራሱ ተፈጥሮ ይመነጫል። ብሔርተኝነት
እንደሚመድብ መወሰን አይቻልም። እንጂ፣ እንዲህ ጎሰኝነት እዚህ ደረጃ ይደርሳል
ወደኋላ እያስታወሰና ወደፊት እያለመ፣ እግሮቹን
በጥንታዊነትና በዘመናዊነት አድማሶች አንፈራጦ ብሎ የጠረጠረ አልነበረም። ከቀዳሚው አብዮታዊ
የቆመ እሳቤ ነው። በአንድ ወገን ብሔርተኝነት ሐ. ኢትዮጵያዊነት ምንድነው? ብሔርተኝነት ተገንጥሎ ገሃድ
የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮት በፈነዳበት በ1966
የወጣው
የጥንታዊውን ማኅበረሰብ አፈጣጠር፣ እምነት፣ ይህም እስከዛሬ አጥጋቢ መልስ ያልተገኘለት
ማንነትና የሕይወት ውጣ ውረድ የሚያቅፍ ገደማ ነው።
ጥያቄ ነው። በኢትዮጵያ ተማሪዎች የትግል ሁለቱም አብዮታዊና ዘውጌ ብሔርተኝነቶች
ታሪካዊ ፍልስፍና ነው። ታሪክ ውስጥ፣ ኢትዮጵያዊነት በጠላትነት
በሌላ በኩል በዘመናዊነት ሒደት ውስጥ ነባሩን ብሔራዊ ታሪክ ለመከለስና የሕዳጣንና
ካልሆነ የረባ ቦታ አልነበረውም። በጥር 1961 ጭቁን አመለካከቶችን ለማሳየት ቢሞክሩም፣
የሚነሱ ትግሎችና ሙግቶች አካል በመሆኑ የኦጋዴኑ ኢትዮጵያዊ አብዱል መጅድ ሑሴን
የተለያዩ ባለድርሻ ማኅበረሰቦችን፣ ተቋማትን በክፉ ጎናቸው ደግሞ ታሪክን ለርዕዮትዓለም
‹ኢትዮጵያዊነት ማለት ከግላዊ፣ ነገዳዊና ደንገጡር በማድረግና ግጭትና ውጥረት በማራገብ
፣ መደባትንና ማኅበራትን ፍላጎቶችና ርዕዮቶች አውራጃዊ ስሜቶች የላቀ ፅንሰ ሐሳብ ነው።
ያንፀባርቃል። ባለንበት ዓለም ብሔርተኝነት ላይ የተመሠረቱ ናቸው። በተለይ ጎሰኝነት
በአጠቃላይ ከሕዝብ አንፃር የሚያስብ ኢትዮጵያዊ በተፈጥሮው ቀናተኛ፣ ስግብግብና ጠበኛ ነው።
በተለይ ከዴሞክራሲና ፍትሕ ጥያቄዎች ጋር ያለው እምነት ነው› ብሎ ከገለጸው በኋላ የረባ
የተቆራኘ አስተሳሰብ ነው። ለራስ ማኅበረሰብ ጥብቅና በመቆም አይመለስም።
ሙከራ አልተደረገበትም። ማኅበረሰቡን አለቅጥ ማቆላመጥንና ሌሎችን
ለብሔርተኝነት ሁሉን አስማሚና የተሟላ አብዮቱ ሊፈነዳ ጥቂት ዓመታት እስኪቀሩት
ትርጉም መስጠት አይቻልም። እስካሁንም በተፃራሪነት መመልከት ድረስ ይሔዳል።
ድረስ፣ የአብዛኛው ተማሪ ጠንካራው የጋራ የኢትዮጵያ ተማሪዎች አንዱ መለያ ባሕሪ
ለብሔሮችና ብሔርተኝነት መስፈርትነት የዋሉት ማንነት ከፍ ሲል ኢትዮጵያዊነት ዝቅ ሲል
እንደ ቋንቋ፣ ዘውግ፣ ባሕል፣ ወዘተ. ያሉት ልኂቃዊነት ነው። ለልኂቅ አንድ የተቆረጠ
ደግሞ ተማሪነት ነበር። በተጓዳኝም ራስን ትርጉም ባይኖረውም፣ በአገራችን የብሔረሰቦች
በራሳቸው ያልነጠሩና ሙልጭልጭ ጉዳዮች በኢትዮጵያዊነት ውስጥ መፈለግ፣ ‹ማነው
ናቸው። በአጠቃላይ ግን ብሔርተኝነት መልከ ጥያቄ ታሪክ ውስጥ ከ1960ዎቹ በኋላ ተፅዕኖው
ኢትዮጵያዊ?› የሚል ጥያቄ በከተሜው ምሁር እያደገ የመጣውን ዘመናዊ ምሁር ይመለከታል።
ብዙ ነው። የፖለቲካ አስተምህሮ ነው፤ አገራዊ ዘንድ እያቆጠቆጠ ነበር። ይህ ጥያቄ በውል
ስሜት ነው፤ ማኅበራዊ ንቅናቄ ነው፤ ዘውጋዊ በተለይ በጋራ ርዕዮተ ዓለምም ሆነ በጋራ ዘውግ
ሳይጠራ ማርክሳዊ ሌኒናዊ አብዮተኝነት ‹የብሔር ተቧድኖ በኢትዮጵያ ዕጣፈንታ ላይ አድራጊ ፈጣሪ
ተቆርቋሪነት ነው። ጥያቄን› ይዞ መጣ። አዲሱ የተማሪ ርዕዮተ
ለ. ብሔር ምንድነው፣ ብሔረሰብ፣ ሕዝብስ? ነኝ የሚል አጉል እምነቱና ከዚህ የመነጨው
ዓለም በብሔር ግንዛቤ ዙሪያ ያለው ውዥንብር የፖለቲካ አስተሳሰብና ባሕል ልኂቃዊነት
የብሔረሰቦች ጥያቄ እስስታዊ ባሕሪ ጉዳዩን በተፃራሪ ትርጓሜዎች የታገተ አደረገው።
ምሥጢር በከፊል ብሔር በሚለው መሥራች ይባላል። ይብዛም ይነስ በድኅረ አብዮት የተፈራረቁ
ቃል ላይ ጥገኛ በመሆኑና ይህ ደግሞ በተራው አገዛዞች ብሔርተኝነትን ለሥልጣን ማደላደያነትና
ከትውልድ ሥፍራ ጀምሮ መንግሥት፣ ሕዝብ፣ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ንቅናቄ ማስጠበቂያነት አውለውታል። የፖለቲካ ባሕላችን
በከማናንሼና ማናለብኝነት ተመርዟል።
አገር የሚሉትን ሰፋፊ ሐሳቦች ከማጠቃለሉ ጋር መንታ ገጽታዎች የብሔረሰቦች ጥያቄ የመርሕ ጉዳይ ብቻ
ይያያዛል። ብሔራዊ መዝሙር ማለት አገራዊ
ነው። ብሔረ አማራ ሲል ዘውጋዊ ነው። ዘብሔረ
አብዮተኝነትና ጎሰኝነት አልነበረም። ሥር መሠረት የሚያናውጥ
ቡልጋ ማለቱ ደግሞ አውራጃዊ ይሆናል። አብዮተኝነትና ጎሰኝነት ከአንድ ዓለማቀፍ ፖለቲካዊ፣ ማኅበራዊና ተግባራዊ አንድምታ
የኢትዮጵያ አብዮተኞች የብሔር ትርጉም ርዕዮተዓለምና ከአንድ ማኅበራዊ መደብ ያለው ነበር። በተለይ የራስን ዕድል በራስ መወሰን
አንድ ወጥና የስታሊንን ትንታኔ ቃል በቃል የመነጩ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ኅልውና ተፃራሪ የሚለው ፅንሰ ሐሳብ አደገኛ ውጤቶች ነበሩት።
የሚደግም ነበር። አሁንም ጥቂት የይስሙላ ገጽታዎች ናቸው። በኢትዮጵያ ተማሪዎች ይህም ምንጩ ለዘብተኝነት የሆነና፣ በተለይ
ለውጥ ካልሆነ ለብሔር በአገራችን ታሪክና ንቅናቄ ውስጥ ቀድሞ የተፈጠረው አገራዊ በ19ኛው ክፍለ ዘመን መጨረሻ በምሥራቅ
ተጨባጭ እውነታ ላይ የተመሠረተ ትንታኔ አድማስ ያለው፣ አዲሱ ትውልድ በአባቶቹ ላይ አውሮፓ ዘውጌ ብሔርተኝነት ሲዛመት ዕውቅና
የለም። ስለዚህ ብሔር፣ ብሔረሰብ፣ ሕዝብ የሚያምፅበት ትውልዳዊ ብሔርተኝነት ነው። ያገኘ አስተሳሰብ ነው። ቀላሉ መገለጫው ራስን
የሚሉት የተምታቱ አስተሳሳቦች ተኮርጀው በሕገ ይህ ለዘብተኛው አገራዊ ብሔርተኝነት ሚዛናዊ፣ በራስ ማስተዳደር ሲሆን፣ በአንደኛው የዓለም
ጦርነት መጨረሻ ላይ በዊልሰን 14 ነጥቦች
ወደሚቀጥለው ገጽ

1ኛ ዓመት ቁጥር 10 ውይይት ነሐሴ 2008 19


ውይይት

ውስጥ ተካትቶ ዓለማቀፍ ሰውነት አግኝቷል። የአገሪቱ ክፍል ነው። አመለካከት በፀፀት እየከለሱ ናቸው። እንደ
ሆኖም ለነገሩ ትልቅ ትኩረት የሰጡት ሌኒኒስቶች ‹ማነው ኢትዮጵያዊ?› የሚለው አጭር ተስፋፅዮን መድኅኔ፣ አረጋዊ በርሔና ዲማ ነገዎ
ናቸው። ጥያቄ ሲሆን፣ ይበልጥ ታሪካዊ ይዘት ካለው የመሳሰሉ ምሁራን ትውልዳቸው የብሔር ጥያቄን
እኛም አገር ሐሳቡ በኤርትራ የመገንጠል ‹መቼ ተፈጠረች ኢትዮጵያ?› ከሚለው መሰሪ ማወናበጃ መሣሪያ በማድረግ፣ ታሪክን
ንቅናቄ በግርድፉ ሲወሰድ ውሎ አድሮ ያን ጥያቄ ጋር ይቆራኛል። የታላቂቱ ኢትዮጵያ በማዛባትና የማጭበርበሪያ ዲስኩር ስለማድረጉ
ያህል ችግር ያስከተለ አልመሰለም። ከእናት አገር አስተምህሮ፣ ሁሉን አካታችና ወግአጥባቂ፣ ይስማማሉ። በተለይ ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ.አዊው
ለመገንጠል ውጊያ ማለት እኮ በራሱ ተቃርኗዊ ዜግነታዊ - ግዛታዊና በአገሪቱ ረዥምና ቀጣይ የዘውግ ፖለቲካ በአገሪቱ አብዛኛ ክፍል ውስጠ-
ነው። በተለይ ደግሞ አባቶቹ ወደ እናት አገራችን መንግሥትነት የሚያምን ነው። ጎሰኞች በቀጥታ ማኅበረሰባዊ ግጭቶችን ከመጫር በተረፈ፣
እንመለስ ብለው ያፈሰሱት ደማቸው ሳይደርቅ። ለማጥቃት በደፍጣጭነት ወይም ጠቅላይነት ለብሔረሰቦች ፍትሕና ዴሞክራሲን አላመጣም።
ተገንጥሎስ ምን? ከዘውዳዊ አሀዳዊ መንግሥት በመወንጀል፣ በተለይ ከአንድ ከአማራ ብሔረሰብ ለጥቂቶች የእንጀራ ዘይቤ ሆኖ ቀረ ብለው
የተለየ ምንም አማራጭ ማሰብ ይከብድ ነበር። ጋር ሊያቆራኙት ይሞክራሉ። ያማርራሉ።
በቅኝ ያልተገዛ ሕዝብስ እንዴት ልገንጠል ከዚህ በተቃራኒና በአፀፋ ዲስኩር መልክ ስለ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ታሪክና እሴቶቸ
ይላል። ለሰሚው ግራ በመሆኑ ከሹክሹክታ በላይ የቆመው ታናሺቱ ኢትዮጵያ አስተምህሮ፣ ያለው ግንዛቤ እጅግ የተዛባና፣ በአመዛኙ
አይወራም ነበር። ጥላሁን ግዛው በ1960 ለተማሪ ደመነፍሳዊ አስተሳሰብ ሲሆን ሐበሻና ኢትዮጵያን በፖለቲካ መድልዎ ላይ የተመሠረተ መሆኑ
ፕሬዚዳንትነት ውድድሩን በመኮንን ቢሻው በመነጣጠል ይጀምራል። ‹አስኳል ሐበሻ› ያሳስባል። በኢትዮጵያ ታሪክና አንድነት ላይ
የተሸነፈው በ‹ተገንጣይነት› አሉባልታ ነው ይላሉ ወይም ‹ቅኝ ገዥ ኢትዮጵያ› የሚለው ከፍፍል በቅድመና ድኅረ-አብዮት በግልጽና በስውር
ደጋፊዎቹ። በኢትዮጵያ/አቢሲኒያና በደቡባዊ ሕዝቦች መካከል የተከፈቱ ጥቃቶችና በሕዝብ ላይ የተጫኑ
ጥላሁን ግዛውን የብሔረሰብ ጥያቄ ልዩነት አለ በሚል የተመሠረተ ነው። በተለይ መርዘኛ አመለካከቶች፣ በተለይም ዛሬ በሕዝባችን
የመጀመሪያው ሰማዕት ልንለው እንችላለን። በሱ የደቡቡን የአገሪቱን ክፍል ከሰሜናዊው ወይም መካከል እንደዋዛ እየሰረጉ የመጡ ውዥንብሮች
ግድያ ጦስ የተፋፋመው የተማሪ አመፅ፣ በቀጣዩ ሐበሻዊው ወይም ታሪካዊ አስኳል ከሚባለው አደጋቸው ግልጽ እየሆነ ነው።
ዓመት ዋለልኝ መኮንን ሀዱሽ ምንነቱ በቅጡ ለይቶ በማየት የመጣ ስህተት ነው። ከናካቴው መቋጫ የሌላቸው የሚመስሉትን የዚያን
ያልታወቀ፣ አይነኬዎቹን አገርን፣ ባሕልን፣ ይህ ክፍል በታሪክም፣ በባሕልም፣ በዘርም ትውልድ ከፋፋይ አመለካከቶች አንጥሮ የድኅረ-
ማንነትን የመካድ አስፈሪ ርዕስ ይዞ የሚቀርብበት ከኢትዮጵያ አይመደብም፣ ስለዚህም ኢትዮጵያዊ አብዮቱ ተተኪ የሚኖረውን አማራጭ አመለካከት
ድፍረት ሰጠው። በተማሪነቱ ጥቃት ያቆሰለውን አይደለም የሚል ክህደትን ይጨምራል። በዚህ ለማቅረብ፣ በአገርና በብሔረሰብ፣ አልፎም
ወጣት በውል ላልታወቀ ተልዕኮ የሚያሰልፍ ላይ ኢትዮጵያ የደቡባዊው ክፍል ቅኝ ገዥ ናት በተለያዩ አሰባሳቢ ማኅበረሰቦች መካከል ያለው
መፅናኛ አቀረበለት። እስከዚህ ድረስ የተማሪው ይላል። ሰሜናዊ ወይም ሐበሻ የሚለውንም እንደ ልዪነትና አንድነት መመርመርና መጥራት
ገድል ከማኅበረሰቡ ያልተለየ ዝገምተኛና ብዙም አንድ ወጥ ሕዝብ ያያል። ደቡባዊውንም በውስጡ አለበት። ኢትዮጵያ፣ ብሔረሰቦቿና ታሪኳ
ሊወራለት የሚችል ነገር አልነበረውም። ልዩነት የሌለው አሀድ አድርጎ ይቆጥራል። በተቃርኖ የቆሙ ሳይሆኑ፣ አንድነትም ልዩነትም
‹ኢትዮጵያ የብሔረሰቦች እስር ቤት ናት› ከተማሪው ንቅናቄ በቀጥታም በተዘዋዋሪም ያላቸው፤ አንዱ ያለአንዱ የማይታለሙና የተሟላ
የሚለው በቀጥታ የተቀዳ ሌኒናዊ ሽሙጥ የወጡ ቡድኖች፣ የጀብደኝነት ድርጊቶቻቸው ትርጉም የማይሰጡ ናቸው።
ነው። የኢትዮጵያ ተማሪዎች ታሪካቸውንና ወደፊት ምን ያስከትሉ ይሆን ብለው ለመጭው አገራዊና ነገዳዊ ማንነቶች የግድ አይቃረኑም።
ማንነታቸውን ለመመርመር ፋታ አላገኙም። ትውልድ ለማሰብ አይፈልጉም። ማፍረሳቸውን ብዝኃ ማንነት ብዝኃ ታሪኮችን የግድ ይላል።
አዲሱን ራዕይ ከነባራዊው ሁኔታ አላገናዘቡም። እንጂ ምን እንደሚያፈርሱና በምትኩ ምን የቋንቋ፣ የሃይማኖትና የባሕል ልዩነት እንደ
በጭፍንና በጥራዝ ነጠቅነት አመለኩት። ዓለምን እንደሚገነቡም አያወቁም። እስከዛሬም አምሳ ኢትዮጵያ ባለች ብዝኃነት ተፈጥሮዋ በሆነ አገር
ያስደነቀ የአክራሪነት ባሕሪ አሳዩ። ከኢትዮጵያና ዓመት ሙሉ እነዚህን አጥፊ ሐሳቦች በጭፍንነት የተለመደና፣ በዘመናት ያደረጀውም የተቻችሎ
ኢትዮጵያዊነት ጋር የተያያዘ ማናቸውንም ማራመዳቸው ከምን የመነጨ እንደሆን ለመረዳት ስርዓት ያለው ነው። በዚህ ላይ ማንነት በርካታ
ነገር ካዱ። ወይም ማንነታቸውን ጠሉ። ክፉ ያስቸግራል። ተጠላላፊ ዘርፎች ያሉት በመሆኑ፣ በአንዱ
ነገር ሁሉ የተፈጠረው በኢትዮጵያ፣ ደግ ነገር በተለይ ጎሰኝነትና የአገር ክዳት በዘመነ ያጣውን በአንዱ እየካሰ እንደ ሁኔታው የሚታይ
ሁሉ ሌላ አገር ሆነ። ጭቆና የትውልድ አገሩ ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. መከበሪያ ሆኖ አሁን ለምንገኝበት ኅብረት ፈጥሯል። በአውራጃ ቢለያይ በቋንቋ፣
ኢትዮጵያ፣ ኢትዮጵያ ‹የብሔረሰቦች እስር ቤት›፣ መስቀለኛ መንገድ አደረሰን። በዚህ ዘመን በቋንቋ ቢለያይ በእምነት፣ በእምነት ቢለያይ
እንዲያውም ኢትዮጵያ ከአፍሪካ አገሮች ብቸኛዋ የናጠጠውን የከፋፋይነት ፖለቲካ በሁለት በመደብ ይዛመድ ነበር። ስለዚህም አገራዊነት
ቅኝ ገዥ አገር ናት ብለው ራሳቸውን አዋረዱ። ዓይነት መልኩ ማየት እንችላለን። አንዱ መልክ ወይም ዜግነታዊ ማንነት በጋራ ተሞክሮዎችና
ከዚህ በኋላ እረፍትና መደማመጥ የሌለበት፣ ብድር መላሽ የሆነና የጎሳ ባላንጣዎችን ዒላማ እሴቶች ዙሪያ ሊገነባ ይችላል።
በጥድፊያ፣ በግርግር፣ በሴራና በጀብደኝነት የሚያደርግ ነው። ‹የነፍጠኞች ሴራ ትናንትና ኢትዮጵያዊነት የሞተና የተዘጋ አጀንዳ
የተሞላ፣ የአፍለኛን ልብ የሚያቀልጥ ዘመን ዛሬ› በሚለው መርዘኛ አባባል ይገለጻል። አድርጎ ማሰብ ራስን ማሞኘት ነው። ብሔራዊ ግብ
ነበር። ያ ትውልድ ማተቡን በጥሶ በጅምላ ሁለተኛው የዳግም ውልደት መልክ ሲሆን፣ የሌለው የመንደር ፖለቲካ ጥቂቶችን በሥልጣን
ማርክሲዝም ሌኒኒዝምን አምላኪ የሆነበት በራስ ደመነፍሳዊ ማኅበረሰብ ላይ ያተኮረ ነው። ለማክረም ሊጠቅም ይችላል። ነገር ግን አብሮ
ምትሐታዊ ዘመን ነው። በዚህ ውስጥ የተማሪው የጎሳ ማንነትን፣ ባሕልን፣ ታሪክን በመፍጠር በሠላም የመኖርን እውነታ ስለሚዘነጋ አገር
አገራዊ አብዮተኝነት ተዳቀለና፣ የብሔረሰቦች የተሠማራ ቢሆንም፣ በተፈጥሮው በዚህ አጥፊ ነው። ትውልድ ገዳይ ነው። በተለይ ወጣቱ
ጥያቄ የአብዮተኝነት መለኪያ ቱንቢ ሆነ። አይቆምም። በአንድ በኩል ስለጎሳዬ ከኔ ውጭ በታሪኩና በማንነቱ የሚኮራና በጋራ ለለውጥ
ተማሪው ‹በመርሕ ደረጃ› ከፀሐይ በታች ማንም ሊያገባው አይችልም የሚል ጤናማ የሚነሳ ኃይል እንዲሆን መታገዝ አለበት።
ማናቸውንም ነገር ለመቀበል ተሰለፈ። ያልሆነ አስተሳሰብ ነው። የአጎራባች ማኅበረሰቦችን ወጣቱ አገሩን የሚያስባትና የሚወዳት እንጂ
በኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ምን ዓይነት መስተጋብር ቆርጦ የሚጥል፣ ነጥሎ የሚያይና ግድየለሽ የሚሆንባት፣ የሚሸሻት፣ የሚያፍርባት
ጭቆና ነው ሲል ጠየቀ። የመደብና የብሔር ብሔራዊ ራዕይ የሌለው ከሆነ አደጋ ይደቅናል። አልፎም የሚጠላት እንዲሆን መገፋቱን መቃወም
ጥምር ጭቆና የሚለው፣ ማርክሲዝምንና ያስፈልጋል። ልጆቻችን የወደፊቷን ኢትዮጵያ
ስታሊኒዝምን ለማስታረቅ የሚሞክር ድምዳሜ በብሩህ መንፈስ የሚጠብቋት፣ ተስፋ የሚሰንቁባት
ነው። ትንታኔውን ከመደብ በተጨማሪ በባሕልና
አሮጌውን ትውልድና አሮጌ ሐሳቡን አገር ለማድረግ መጣር፣ ያ ትውልድ ያቆየልንን
ብሔር ጭቆና ላይ ያደረጋል። ይህ ክፍል ጥምር ማለፍ ይቻላል የቂምና ጥላቻ ባሕል መሻር የአያቶቻችን ሳይሆን
ጭቆና ያለበት ስለሆነ ተቃውሞው ይበረታል የብሔራዊ ጥያቄ መነሻ፣ ሒደትና ውጤት ዛሬ የኛ ኃላፊነት ነው።
ተብሎ ነበር። ነገር ግን የብሔር ፍልሚያ በተመለከተ የዘውጌ-ብሔርተኛው ትግል አንጋፋ ዶ/ር ቴዎድሮስ ኃይለማርያም የታሪክ መምህርና ተንታኝ
የተነሳውና፣ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነትን መሪዎች እንኳን የነበራቸውን የተምታታ ናቸው፡፡ በኢሜይል አድራሻቸው
እስከመካድ የተደረሰው በተገላቢጦሹ በሰሜናዊው tewodroshm@gmail.com ይገኛሉ፡፡

20 ውይይት ነሐሴ 2008 1ኛ ዓመት ቁጥር 10


ሕግ ፍትሕ አስተዳደር

የአግላይ የምርጫ ስርዓት ጦስ


ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. የምርጫ ስርዓቱን ለመሻሻል በማይቀል መልኩ ሕገ ጎጂ ገጽታ ሊኖራቸው ይችላል። ሆኖም
መንግሥቱ ውስጥ እንዲካተት አድርጓል። ዕኩል ጡንቻ ያላቸው የየአገራቱን ነባራዊ ሁኔታ ግምት ውስጥ
በማስገባት አንዱ ከሌላው በተሻለ ጠቃሚ ሊሆን
ፓርቲዎች በሌሉበት ስርዓት ውስጥ የመድብለ ፓርቲ ስርዓትን እንደሚችል ባለሙያዎች ይስማማሉ። በዚህም
አያበረታታም የሚባለው ‹First Past the Post (FPTP)› ስርዓትን መሠረት በዘርፉ ላይ ጥናት ያደረጉ ምሁራንና
በመከተል የፓርላማ መቀመጫዎችን በሙሉ በመቆጣጠር ራሱን ‹አውራ ፖለቲከኞች ለኢትዮጵያ ተመራጩ የምርጫ
ፓርቲ› ነኝ ብሎ ሠይሟል - ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ.። ተሾመ ተስፋዬ ይህንን ስርዓት ሕገ መንግሥቱ ላይ የተካተተው
እውነታ በመገምገም በጊዜ ካልታሰበበት ጦሱ ለአገሪቷ ደኅንነት እንደሚያሰጋ ሳይሆን ተመጣጣኝ ውክልና የሚባለው
መክሯል። እንደሆነ ይገልጻሉ። እንደ ባለሙያዎች ገለጻ
ይህ የምርጫ ስርዓት ሁሉም ፓርቲዎች
ባገኙት ድምፅ መጠን ወንበር የሚያገኙበትና
የሚመሠረተው ፓርላማ የሁሉንም
በአገራችን በ2007 በተደረገው ምርጫ majority› ስርዓት ደግሞ አሸናፊው ተወዳዳሪ የኅብረተሰብ ክፍል ምርጫ የሚያንፀባርቅ
በርካቶችን ባስገረመ ሁኔታ ገዢው ፓርቲ ከያንዳንዱ ተፎካካሪው የተሻለ ድምፅ ከማግኘት ስለሆነ ቢያንስ በሦስት ዐበይት ምክንያቶች
ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. 100% ማሸነፉን ማወጁ ባለፈ የአብዛኛውን መራጭ ሕዝብ (50% + 1) ለኢትዮጵያ ተመራጭ እንደሆነ ያስረዳሉ።
ይታወቃል። ሆኖም ድርጅቱ ድሉን ባበሰረ ማግኘት ይጠበቅበታል። ነገር ግን በሁለቱም 1ኛ፣ አገሪቱ ከእርስ በርስ ጦርነት የተላቀቀችና
ማግስት ሰፊ ሕዝባዊ ተቃውሞና አመፅ አማራጮች ተሸናፊዎቹ ተወዳዳሪዎች ያገኙት የተለያየ ፍላጎት ያላቸው የኅብረተሰብ ክፍሎች
የገጠመው መሆኑንም ሁላችንም እናውቃለን። ድምፅ ዋጋ አልባ ሆኖ ይቀራል። ሁለተኛው የሚኖሩባት ከመሆኑ አንፃር ሁሉም ተመጣጣኝ
ይህ በተለይም በኦሮሚያና አማራ ክልል ደግሞ ተመጣጣኝ ውክልና (‹proportion- ውክልና እንዲያገኙ በማድረግ አካታች የፖለቲካ
ተስፋፍቶ የሚገኘው ተቃውሞውና አመፅ al representation›) በመባል ይታወቃል። ስርዓት ለመፍጠር ስለሚያስችል። 2ኛ፣ ለአገሪቱ
ምክንያቱ ከመሬትና ከማንነት ጥያቄ ጋር በዚህ የምርጫ ስርዓት ተወዳዳሪዎቹ በአገሪቱ ከተመረጠው የፌደራል አወቃቀር አንፃር
የተያያዘ ቢመስልም የተቃውሞው ስፋትና አጠቃላይ ያገኙት ድምፅ መጠን መሠረት ተጣጥሞ የሚሔድ በመሆኑ። 3ኛ፣ በአንፃሩ
ተራዛሚነቱን መነሻ በማድረገ ብዙዎች ከድርጅቱ ተመጣጣኝ ወንበር ያገኛሉ። እያንዳንዱ ደግሞ በሕገ መንግሥቱ የተመለከተው የ‹first
አጠቃላይ ቅቡልነት ማጣት ጋር ያያይዙታል። ተወዳዳሪ የሚያገኘው ወንበር በአገሪቱ የሚገኙ past the post› የምርጫ ስርዓት ጠንካራ
በዚህ አጭር ጽሑፍ የምርጫ ሕጉ አርቲፊሻል መራጮች ከሰጡት ድምፅ የተመጣጠነ ነው። መዋቅራዊና ኢኮኖሚያዊ አቅም ከነበረው
አብላጫ ድምፅን በማዋለድ ገዢውን ፓርቲ የሁሉም መራጭ ድምፅ ከሞላ ጎደል የፓርላማ ገዢው ፓርቲ አንፃር ደካማ የሆኑት ተቃዋሚ
ተገቢነት ለሌለው መታበይ መዳረጉ፣ ገዢውን ውክልና ያገኛል። ፓርቲዎች ተወዳድረው የሚያሸንፉበትን ዕድል
ፓርቲ የማይደግፉ ዜጎችን ድምፅ ደግሞ ባዶ በእጅጉ ስለሚያጠብና በሒደትም ከፖለቲካ
ተሳትፎ የሚያገላቸው መሆኑ ነው። ሕገ
በማስቀረት በመንግሥት ውስጥ ውክልና አግላይ የምርጫ ስርዓት መንግሥቱን በማርቀቅና በማፅደቅ ሒደት
እንዳይኖራቸውና በምርጫ ብሎም በፖለቲካ
ስርዓቱ ላይ ተስፋ እንዲቆርጡ ማድረጉ የአገራችንን ሁኔታ የተመለከትን እንደሆነ አወዛጋቢ ከሆኑ ጉዳዮች አንዱም ይህ የምርጫ
ከተቃውሞው ጋር ሊተሳሰር የሚችልበትን በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 54 እና በምርጫ ስርዓት ጉዳይ ነበር። በወቅቱ በገዢው ፓርቲ
ሁኔታ ለማሳየት ይሞክራል። ሕጉ አዋጅ ቁጥር 532/99 አንቀጽ 25 እና በኩል የቀረበው ምክንያት የተመረጠው
የምርጫ ስርዓት በርካታ ጉዳዮችን 49 (1) ድንጋጌዎች ለመረዳት እንደሚቻለው የምርጫ ስርዓት መንግሥት ለማደራጀትም ሆነ
የሚያካትት ቢሆንም ለዚህ ጽሑፍ ዓላማ የምንከተለው ‹first past the post› የሚባለውን የመንግሥትን ሥራ ለማከናወን ቀላል ስለሆነና
ድምፅ ወደ ፓርላማ ወንበር የሚቀየርበትን የምርጫ ስርዓት ነው። በዚሁ መሠረት አገሪቱ ኋላቀር የሆነው የፖለቲካ ባሕላችንና የኢኮኖሚ
ሒደት የሚያመለክት ነው። በዓለም የተለያዩ ከ550 ባልበለጠ የምርጫ ክልል ተከፋፍላ ሁኔታችን ተመጣጣኝ ውክልና የምርጫ
የምርጫ ስርዓቶች ተግባራዊ እየተደረጉ የሚገኙ በያንዳንዱ የምርጫ ክልል ሊወዳደሩ ከሚችሉት ስርዓትን ለመከተል አያስችለንም የሚል ነበር።
ሲሆን ለመንደርደሪያ እንዲያገለግለን ሁለት ከ12 ያልበለጡ ተወዳዳሪዎች መካከል አብላጫ ሆኖም ይህን የድርጅቱን መከራከርያ ከመነሻው
ዋና ዋና ስርዓቶችን በአጭሩ እንመልከት። ድምፅ ያገኘው ተወዳዳሪ አሸናፊ ይሆናል። ብዙዎች በጥርጣሬ የተመለከቱት ነው። 1ኛ፣
የመጀመሪያው የአብላጫ ድምፅ ስርዓት አሸናፊው ከሌሎቹ የበለጠ ድምፅ ከማግኘት ድርጅቱ ያነሳቸው የኢኮኖሚና የፖለቲካ ባሕል
ሲሆን ‹first past the post› እና ‹abso- ባለፈ የአብዛኛውን መራጭ ድምጽ (50% + 1) ኋላ ቀርነት በሒደት የሚፈቱ ሆነው ሳለ ወደ
lute majority vote (50% + 1)› የሚባሉትን ማግኘት አይጠበቅበትም። በሌላ በኩል ለተሸነፉ ፊት በቀላሉ ለማሻሻል በማይቻልበት ሁኔታ
ያካትታል። በ‹first past the post› የምርጫ ተወዳዳሪዎች የተሰጠው ድምፅ በሙሉ ዋጋ በመቃብሬ ላይ ካልሆነ አይሻሻልም የሚለው
ስርዓት መሠረት አገሪቱ በምርጫ ክልሎች አልባ ሆኖ ይቀራል። ሕገ መንግሥት ላይ ማስፈሩ። 2ኛ፣ ከዓመታት
ትከፋፈልና በያንዳንዱ የምርጫ ክልል ከተሳተፉ በመሠረቱ በዓለም ላይ እየተተገበሩ በኋላ እንኳን ድርጅቱ አገሪቱ በኢኮኖሚ አደገች፣
ተወዳዳሪዎች መካከል አብላጫውን ድምፅ ከሚገኙ የምርጫ ስርዓቶች መካከል ምርጡ ዴሞክራሲም አበበ እያለ በሚለፍፍበት ሁኔታ
ያገኘው ተወዳዳሪ አሸናፊ ይሆናል። በ‹absolute የትኛው ነው? በሚለው ላይ መግባባት የለም። እንኳን የምርጫ ስርዓቱን ለማሻሻል አንዳችም
ሁሉም የምርጫ ስርዓቶች የየራሳቸው ጠቃሚና ጥረት አለማድረጉን ለተመለከተ በእርግጥም
ወደሚቀጥለው ገጽ

1ኛ ዓመት ቁጥር 10 ውይይት ነሐሴ 2008 21


ሕግ ፍትሕ አስተዳደር

መከራከርያው ከልብ እንዳልቀረበ ለመረዳት መልኩ ለሕዝብ ሲቆሙ አይታይም። ለምሳሌ ይችላል። በሌላ በኩል ደግሞ በየምርጫ ክልል
ይቻላል። ይልቁንም ድርጅቱ የምርጫ ስርዓቱን በአሁኑ ወቅት በተለይ በኦሮሚያና በአማራ ተቃዋሚዎችን የመረጡ መራጮች ድምፅ ዋጋ
የመረጠውና ሕገ መንግሥቱ ውስጥ ያካተተው ክልል ሰፊ ሕዝባዊ ተቃውሞ ደርሶ በርካቶች አልባ ሆኖ ይቀራል። ምክንያቱም የምርጫ
ከመነሻው የነበረውን ድርጅታዊና ኢኮኖሚያዊ ለሞት፣ ለአካል ጉዳትና ለእስራት ተዳርገው ስርዓቱ አሸናፊ ሁሉን የሚያገኝበት ተሸናፊው
የበላይነት በመጠቀም የተከፋፈሉና አቅማቸው ይገኛሉ። ፓርላማውም ስለሁኔታው፣ በተለይም ደግሞ ምንም የማያገኝበት ነው። ጥናቶች
የተዳከመ ተቃዋሚዎች በመታጀብ ምርጫ የመንግሥት ታጣቂ ኃይሎች በሕዝቡ ላይ እንደሚያሳዩት የተቃዋሚዎች እንቅስቃሴ
እያደረገ በቀላሉ ሥልጣን ላይ ለመቆየት የሚያደርሱት እስራትና ግድያ የዜጎችን መብት በአብዛኛው በከተሞች አከባቢ የተወሰነ ስለሆነ
ስለሚያስችለው ነው። የእስካሁኑ የምርጫ ስለመጣስ፣ አለመጣሱ አስቸኳይ ስብሰባ የሚያገኙት ድምፅ በየምርጫ ክልሉ የተበታተነ
ታሪካችንም ከሞላ ጎደል ያረጋገጠው ይህንኑ በማድረግ የሚመለከተውን አስፈፃሚ አካል ነው ለማለት ይቻላል። በዚህ ላይ የፖለቲካ
ነው። መጠየቅና አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘም የእርምት ፓርቲዎቹ የተበታተኑና ያልተባበሩ መሆን
የምርጫ ስርዓቱ ለአገራችን ተመራጭ እርምጃ እንዲወሰድ ማድረግ ይጠበቅበታል። ሲታከልበት ገዢውን ፓርቲ ከማጀብ ባለፈ
ባይሆንም ባለበት ሁኔታ በአገሪቱ የዴሞክራሲ ይሁን እንጂ ያን ያክል አንገብጋቢ ያልሆኑ የማሸነፍ ዕድላቸው ጠባብ እንዲሆን ያደርጋል።
ስርዓትን እንዲያሰፍን ከተፈለገ የተወሰኑ አዋጆችን ለማፅደቅ በቅርቡ አሰቸኳይ ስብሰባ ለምሳሌ የ2007ቱን ምርጫ እንመልከት።
ሁኔታዎች ሊሟሉ እንደሚገባ ባለሙያዎች የጠራ ፓርላማ ስለ ተቃውሞው ሁኔታ ዝም በምርጫው ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. 100% አሸንፏል
ይመክራሉ። በዚሁ መሠረት 1ኛ፣ ከሁለትና ማለቱ የሚያሳዝን ነው። ተብሏል። ይህን እንዳለ ብንቀበል እንኳን
ሦስት የማይበልጡ ጠንካራና ልዩነታቸውም ዝርዝር ሁኔታው ጥናት የሚጠይቅ ሆኖ
ጠባብ የሆነ ፓርቲዎች ሊኖሩ ይገባል። 2ኛ፣ ያልተወከሉ ድምፆች ገዢው ፓርቲ የሚያደርስባቸውን ግልጽና
ጠንካራና ከፓርቲ ታማኝነት ባለፈ ለሕዝብ ስውር ተፅዕኖ ተቋቁመው በርካታ ዜጎች
ጥቅም የቆመ ፓርላማ ሊኖር ይገባል። 3ኛ፣ የምርጫ ስርዓታችን አንዱ ችግር ተቃዋሚዎችን መምረጣቸው ይታወቃል።
ጠንካራና ነጻ ፍርድ ቤት፣ የሲቪክ ማኅበራትና አርተፊሻል አብላጫ ድምፅ መፍጠር መቻሉ የተመጣጣኝ ውክልና ስርዓትን ብንከተል
ሚዲያ ሊኖሩ ይገባል። እነዚህን መመዘኛዎች ነው። ከላይ እደተገለጸው ገዢው ፓርቲ የእነዚህ ዜጎች ድምፅ በዚያው ልክ የፓርላማ
መነሻ አድርገን አገራችንን የተመለከትን ወንበሮቹን ለማግኘት በየምርጫ ክልሉ ውክልና ያገኝ እንደነበር ይታወቃል። ነገር ግን
እንደሆነ አሳዛኝ ሁኔታ ላይ እንገኛለን ከሌሎች ተወዳዳሪዎች የበለጠ ድምፅ ማግኘት በምርጫ ስርዓታችን አግላይነት የተነሳ አንድም
ለማለት ያስደፍራል። ከ97 ምርጫ በስተቀር እንጂ የመራጮችን አብላጫ ድምፅ ማግኘት ወንበር ሊያስገኙ አልቻሉም። ገዢውን ፓርቲ
ጠንካራና የተባበረ ተቃዋሚ ፓርቲ ለማየት አይጠበቅበትም። በአንድ የምርጫ ክልል ደግሞ የመረጡት ድምፆች ወደ ፓርላማ ወንበርነት
አልታደልንም። ከገዢው ፓርቲ በሚደርስባቸው እስከ 12 ተወዳዳሪ ሊወዳደር የሚችል በመሆኑ ሲቀየሩ የተቃዋሚዎች ድምፅ የተበታተነ
ግልጽና ስውር ጫና የተነሳ፣ እንዲሁም ለእያንዳንዱ ተወዳዳሪ የሚሰጠው ድምፅ ከገዢው በመሆኑ ብቻ የቆሻሻ መጣያ ውስጥ ከመጣል
በብሔርና በመሪዎቹ የሥልጣን ጥም የተነሳ ፓርቲ ያነሰ ቢሆን የሌሎች ተወዳዳሪዎች ያለፈ ሚና አልነበረውም።
የተከፋፈሉና የተዳከሙ ሆነው ይገኛሉ። ድምፅ ተደምሮ በርካታ ሊሆን የሚችልበት የምርጫ ስርዓቱ ጥንቃቄ ካልተደረገበት
የሲቪክ ማኅበራትና ነጻ የሚዲያ ተቋማትም አገጣሚ ሰፊ ነው። ይህም ማለት ገዢው ፓርቲ በስተቀር የእርስ በርስ ጦርነት እስከማስነሳት
ቢሆን በተለይም ከምርጫ 97 በኋላ ገዢው መንግሥት ቢመሠርት እንኳን የግድ አብዛኛው የዘለቀ አደጋ ሊያስከትል አገራችን የምትከተለው
ፓርቲ በደረሰበት ድንጋጤ የተነሳ በተከታታይ ሰው ይደግፈዋል ማለት አይደለም። ማለትም የምርጫ እንደሚችል ፖለቲካውን የሚከታተሉ
አፋኝ ሕጎችን በማውጣትና የአፈና ተግባሮችን ገዢው ፓርቲ ከ50% በታች ድምፅ አግኝቶ ባለሙያዎች ይገልጻሉ። ገዢው ፓርቲ
በመፈፀሙ እንዲከስሙ አድርጓል። እንግዲህ እንኳን ሊያሸንፍና መንግሥት ሊመሠርት የምርጫ ስርዓቱ በፈጠረለት አመቺ ሁኔታ
እነዚህ ሁኔታዎች ከምርጫ ስርዓቱ አግላይነት በየወቅቱ በሚያገኘው አርተፊሻል አብላጫ
ጋር ተዳምረው ገዢው ፓርቲ 100% ቢያሸንፍ ድምፅ በመታበይ “አውራ ፓርቲ” መሆኑን
ላይገርም ይችላል። ነገር ግን ይህ ሁኔታ በማወጅ ሰፊ የሕዝብ ተቀባይነት አለኝ
በሒደት የፖለቲካ ስርዓቱን አደጋ ላይ ሊጥል ወደሚል ቅዠት ውስጥ ከገባ ቆይቷል።
እንደሚችል ለመገመት አይከብድም። ገዢው ፓርቲ ከ50% በታች በዚህም የተነሳ ለተቃውሞ ድምፆች ተገቢውን
ትኩረትና ምላሽ ከመስጠት ይልቅ ወደማፈን
የሕዝብ ወይስ የኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. ድምፅ አግኝቶ እንኳን
ተግባሩ አዘንብሏል። በሌላ በኩል አስፈፃሚዉን
አካል የሚገራና የሚቆጣጠር ጠንካራ ፓርላማ
ተወካይ? ባለመኖሩ ስርዓቱ ይበልጡኑ በሙስናና በብልሹ
አሠራሮች እየበሰበሰ ሄዷል። መራጩ በተለይም
በመሠረቱ የፓርላማ አባላት የሕዝብ
ተወካይ እንደመሆናቸው ለአገሪቱና ለሕዝቡ
ሊያሸንፍና መንግሥት ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ.ን የሚቃወመውና የማይደግፈው
አጠቃላይ ጥቅም መሥራት እንዳለባቸው የኅብረተሰብ ክፍል ደግሞ በፓርላማ ውስጥ
ይታመናል። በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 54/4/5
ላይ በግልጽ እንደተመለከተው የምክር ቤቱ
ሊመሠርት ይችላል። በሌላ አንዳችም ውክልና እንዳይኖረው ስለተደረገ
በምርጫ ተስፋ እንዲቆርጥ ሆኗል። እነዚህንና
አባላት ተገዢነታቸው ለሕገ መንግሥቱ፣ ተዛማጅ ሁኔታዎችን የታዘቡ ፖለቲከኞች
ለሕዝብና ለኅሊናቸው ሲሆን በምክር ቤቱ ውስጥ በኩል ደግሞ በየምርጫ በሒደት ስርዓቱ ቅቡልነትን እንደሚያጣ፣
በሚሰጡት ድምፅም ሆነ አስተያየት ምክንያት ሕዝባዊ ቁጣና ተቃውሞ ሊገጥመው
ተጠያቂነት እንደሌለባቸው ተደንግጓል። ሆኖም እንደሚችል ከተነበዩ ቆይተዋል። በእርግጥም
የኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. የፓርላማ አባላት ድርጅቱ ክልል ተቃዋሚዎችን በዚህ ዓመት በተለይም በኦሮሚያና በአማራ
በሚከተለው የዴሞክራሲያዊ ማዕከላዊነት ክልል እንደ ሰደድ እሳት የተቀጣጠለው ሕዝባዊ
ተቃውሞና አመፅ የትንቢቱን እውን መሆን
የፖለቲካ ዲሲፕሊን የተጠረነፉ በመሆኑ
የሕዝቡን ፍላጎት ለማስተጋባትና የአስፈፅሚውን
የመረጡ መራጮች ድምፅ የሚያሳይ ነው።
አካል ለመቆጣጠር አቅም የላቸውም። በፓርቲው
አሠራር መሠረት አብዛኛው ነገር አስቀድሞ ዋጋ አልባ ሆኖ ይቀራል ጸሐፊው ተሾመ ተስፋዬ በኢሜይል አድራሻው
በፓርቲው የሚወሰን በመሆኑና አባላቱም ይህን
የማስፈፀም ግዴታ ስላለባቸው ከዚህ ባፈነገጠ makoman93@gmail.com ይገኛል።

22 ውይይት ነሐሴ 2008 1ኛ ዓመት ቁጥር 10


አንድ ሰው

ሳሚ-ዳን በሬጌ
በዚህ ዓመት ከወጡ አልበሞች መካከል የመጀመሪያ አልበሙን ይዞ ሬጌ ሙዚቃ በጣም የበለፀገና የሚያነሳቸው
ብቅ ያለውን እና ወጣ ባሉ ሥራዎቹ ተወዳጅነትን ማትረፍ የቻለውን ሐሳቦችም ጥልቅ፣ ዓለማቀፋዊ ይዘት ያላቸው
የሳሚ-ዳን ‹ከራስ ጋር ንግግር› በመንተራስ የሳሙኤል ብርሃኑን እንደ ሠላም፣ ነጻነት፣ ዕኩልነት፣ ፍቅር
የሙዚቃ ሕይወት መብራቱ በላቸው እንደሚከተለው ያስቃኘናል። የመሳሰሉትን የሚያቀነቅን ነው። ከተገፉትና
ከተበደሉት ጋር በመቆም ለመላው የሰው ልጆች
አጋርነቱን ያሳያል። ለዚህም ነው ባለሙያዎች
ሲናገሩ ሬጌ ‹ሊሸከማቸው የማይችላቸውና
የማይፈቅዳቸው ሐሳቦች አሉ› የሚሉት።
የሳሚ-ዳን “ከራስ ጋር ንግግር” አልበም በሬጌ
እንደ መነሻ ስልት የተቀነቀኑ በዛ ያሉ ሙዚቃዎችን
የሬጌ የመዚቃ ዘውግ በጃማይካውያን ያካተተ በ2008 በአገራችን ከወጡ ድንቅ
የበደል፣ የመገፋትና የመጨቆን ዘመን የሙዚቃ ሥራዎች ውስጥ አንዱ ነው። በዚህ
የተወለደ፣ ጭቆናን እና በደልን ለመታገል ሥራ ውስጥ መንፈሳዊነት፣ እውነት፣ ፍትሕ፣
እንደ መሣሪያ ያገለገለ፣ ድምፃቸውን ለዓለም ፍቅር፣ ሠላም እና መሰል የሰው ልጆችን
ያሰሙበት የሙዚቃ ዘውግ ነው። የሚመለከቱ ሐሳቦች በድንቅ ዜማና የድምፅ
ለዘመኑ የሰብኣዊነት ጥያቄ ቅላፄ ቀርበውበታል።
ትልቅ ድምፅ መሆን የቻለ
ስልት ነው። የሬጌ ንጉሥ
በመባል የሚታወቀው
የሙዚቃ ሕይወት
ቦብ ማርሌም ሆነ የመድረክ ሥሙ ሳሚ-ዳን፤ የመታወቂያ
ጃማይካውያን በጥቁር ሥሙ ሳሙኤል ብርሀኑ ይባላል - ‹ከራስ ጋር
የሰው ልጆች ንግግር› አልበም አቀንቃኝ። ሙዚቃን በልጅነቱ
መበደልና መገፋት እንደጀመረ ይናገራል። ገና የዘጠነኛ ክፍል
ውስጥ ትልቅ ተማሪ እያለ ኤልዳና ባንድ የቀበሌ ኮንሰርት
ተስፋንና ብርታት ለማዘጋጀት ባወጡት ማስታወቂያ መሠረት
የሰጠቻቸውን እምነት በምትባል ወዳጃቸው አማካኝነት
ኢ ት ዮ ጵ ያ ን ና እሱና ዲጀሪ እንደሔዱ ያስታውሳል። በወቅቱ
ን ጉ ሥ ዋ ን ወጥተው የነበሩትን የጎሳዬን እና አሌክስን ዘፈን
እስከ ማምለክ የሚጫወት ሰው ነበር የተፈለገው። በዚህም እሱ
በሚደርስ ፍቅሯ የቴዲ አፍሮን በመጫወት ከኤልዳና ባንድ ጋር
ወድቀዋል። የመሥራት ዕድል አገኘ። ከኤልዳና ባንድ ጋር
ብ ዙ ም ያለው ቁርኝት በጣም አድጎ ለአምስት ዓመት
አዚመዋል። እንደቆየና እሱ ለትምህርት ወደ ዩኒቨርሲቲ
ሲገባ እንደተቋረጠ ይናገራል። “ከኤልዳና
ጋር በነበረኝ ቆይታ በልጅነት ብዙ የሙዚቃ
ትምህርት ቀስሜያለሁ” ይላል ሳሚ-ዳን።
ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በኮንስትራክሽን
ቴክኖሎጂና ማኔጅሜንት በምሕንድስና ሙያ
ተመርቆ ከወጣ በኋላ ሐሴት አኮስቲክስ ባንድን
በመቀላቀል ለሦስት ዓመት አብሮ ሠርቷል።
በመኃል ኢምፔሪያል ማጀስቲ ሲድኒ ሶሎሞን
ጋር ለአንድ ዓመት በመሥራት የሬጌንና ሌሎች
የሙዚቃ ልምዶችን እንደገበየ ይናገራል።
ከዚህ በኋላ ነበር ከኤንዲ ጋር በመሆን
ዘውድ አኮስቲክስ የተባለ ባንድ ያቋቋሙት።
የባንዱ አባላትም ኤንዲ፣ ኪያ (ቤዚስት)፣ ከቤ
ወደሚቀጥለው ገጽ

1ኛ ዓመት ቁጥር 10 ውይይት ነሐሴ 2008 23


አንድ ሰው

(ድራመር) እና ድምፃዊ ሳሚ-ዳን ናቸው። አሁን ብዙ የሬጌ ሙዚቃ አስተሳሰብ እንደተማረ የሠራው ነው። ‹ብሉ ሚዲያ› አሳታሚውና
ዘውድ አኮስቲክስ ብዙ አባላትን አካትቶ ‹ዘውድ የሚናገረው ሳሚ-ዳን ለጃማይካዊያንና ለሬጌ አከፋፋዩ ነው። ሳሚ-ዳን በያንዳንዱ ሙዚቃ
ባንድ› በመሆን በመሥራት ላይ ይገኛል። ሙዚቃ ያለው አድናቆትና ክብር ከፍ ያለ ነው። መግቢያ በሚያምር ቃና ለ‹ኤንዲ ቤተ ዜማ›
ሬጌ እንዲሁ በቀላሉ የሚጫወቱት የሙዚቃ ዕውቅናና ምስጋናውን ያቀርባል። የአልበሙ
ሬጌ ለምን? ስልት አይደለም። በብዙ ጥልቀትና ጥረት መጠሪያ ብቻ ሳይሆን ፖስተሩም ማራኪና
የሚጫወቱት ስልት ነው። የሚተላለፍባቸውም ብዙ እንደተለፋበት ያሳያል። ለፖስተሩ ማማር
“በዕለት ተለት ኑሮዬ የታዘብኳቸውና መልዕክቶች ላቅ ያሉና ዓለማቀፋዊ የሆኑ ፎቶግራፈር አሮን ትልቁን ድርሻ ይወስዳል -
በውስጤ የሚመላለሱ የራሴ የሆኑ ብዙ ሐሳቦች ናቸው። ባለሙያዎች ሲናገሩ ሳሚ-ዳን ይላል ሳሚ-ዳን።
አሉ። እነዚህን ሐሳቦች በሙዚቃ ማስተላለፍ በአልበሙ ይሄን በብቃት ተወጥቷል። ‹የአንድ ጥሩ የጥበብ ሥራ መነሻና የአንድ
እፈልግ ነበር” የሚለው ሳሚ-ዳን ሐሳቦቹን ፈላስፋ መነሻ ጥያቄ ሁለቱ አንድ ናቸው› ይላሉ
በተገቢው መልኩ ለመግለጽ ግን ቀላል ከራስ ጋር ንግግር የዘርፉ ባለሙያዎች። የአንድ ፈላስፋ የመጨረሻ
እንዳልሆነ ይናገራል። “እያንዳንዱ የሙዚቃ ግቡ ጥሩ ወይም ሰናይ፣ እውነት እና መልካም
ዘውግ የተፈጠረበት የራሱ ምክንያት አለው ። “በ2008 ከወጡ ሙዚቃዎች አዳምጫቸው የተባሉትን እሴቶች መፈለግ ነው። የአንድ
የትኛው ምን መልዕክት ቢተላለፍበት ጠንካራ በስሜትም በልኬትም ልክ የመጣልኝ ሙዚቃ የጥበብ ሥራ መጨረሻም እነዚህን እሴቶች
ይሆናል የሚለውን ማወቅ በጣም ጠቃሚ ነው” የሳሚ-ዳን ‹ከራስ ጋር ንግግር› የሚለው በሥራዎቹ መዳሰስ፣ ከሰው ልጆች ነባራዊ
የሚለው ሳሚ-ዳን እሱም ሬጌን እንደ ስልት አልበም ነው” የሚለው የሙዚቃ ባለሙያው ሕይወት ጋር እያዛመዱ ማቅረብ ነው። በዚህ
ሲመርጥ ከዚህ አንፃር እንደሆነ ይናገራል። ሰርፀ ፍሬስብሓት “ከ1999 በኋላ በሬጌ ቅርፅ አንፃር ከሳሚ-ዳን ሥራዎች የተወሰኑትን
ሳሚ-ዳን ሬጌን በዋናነት እንደ ስልት አዲስ ስልት ይዞ የመጣ ነው” ይለዋል። ኢዮብ ለማቃኘት እሞክራለሁ።
የመረጠበትን ምክንያት ሲያስረዳ የጥቁሮች መኮንን በ1999 የቆየውን ‹ሩት ራውንድ› ሳሚ-ዳን “ወደ ላይ” በሚለው ዘፈኑ ከሰው
የዕኩልነት፣ የሠላምና የፍቅር ሐሳብ ሊገለጽበት የሚባለውን የሬጌ ስልት ራሱን ሬጌን ከሚመጥን አዕምሮ በላይ የሆነ ከእኛ አቅም በላይ ለሆነ
የተፈጠረ መሆኑ፣ ጃማይካዊያን በሬጌ አስተሳሰብ ጋር ይዞ እንደመጣ የሚያስታውሰው ነገር መፍትሔ ያለበት አለ ይለናል። ለሁሉም
ስልታቸው የኢትዮጵያን የነጻነት ፈር ቀዳጅነት ሰርፀ ከዚያ በኋላ እነ ጃሉድ፣ ኃይሌ ሩትስ፣ ነገር መነሻና መድረሻ አለው። ከአዕምሮአችን
የሚሰጡት ዕውቅናና ከነሱ ጋር ያለን ትስስር፣ የመሳሰሉት ሬጌን እንደተጫወቱ ይገልጻል። በላይ ለሆነም ማንኛውም ነገር ከላይ መፍቻ አለ
እንዲሁም ስልተ-ምቱ ከብዙ የኢትዮጵያ የሳሚ-ዳን ‹ከራስ ጋር ንግግር› አልበም ‹አር ይለናል። በግርግርና መደናቆር በተሞላች ዓለም
የሙዚቃ ምቶች ጋር ስለሚሔድ ነው” ኤንድ ቢ›ንና የሬጌን ስልት በመቀላቀል አሁን ውስጥ ስንኖር አንዳንዴ የፅሞና እና ወደላይ
ይላል። “ሬጌ ለእኔ ሠላም፤ ፍቅርና አንድነት በዓለም ላይ እየታየ ያለ አዲስ የሬጌ ስልት የያዘ መመልከቻ ጊዜም ያስፈልገናል የሚለው ሳሚ
የምገልጽበትና ለተገፉት የምናገርበት የሙዚቃ አልበም ነው። የሐሳቡን ጥልቀትና ትልቅነት እንዲህ ይላል በዘፈኑ፦
ስልት ነው” ይላል ሳሜ ዳን። ሰርፀ ሲገልጽ “ከለመድናቸው ሮማንቲክ የዘፈን “…የሁሉምመነሻ - እሱ መነሻ
ከሲድኒ ሶሎሞን ጋር በሠራባቸው ጊዚያት ግጥም ስልቶች ወጣ ያለ ዓለማቀፋዊ ይዘት የለው መጨረሻ - መጨረሻ
ያላቸው የእውነት፣ የፍትሕ፣ የሞራል፣ የሥነ የምሥጢራት መፍቻ - እሱ ብቻ
ምግባርና ፍልስፍናዊ ጥያቄዎችን የያዘ ነው” የምንመካበት - የለው አቻ…”
ይለዋል። “ዘፈን ማለት የሴት ልጅ ገላ፣ ሴት በዚህ ዘፈኑ ስለፈጣሪ ሁሉን ቻይነትና
ልጅ ማለት ደግሞ ገላዋ አድርገው ለሚሰብኩን
“በ2008 ከወጡ ሙዚቃዎች ሸቀጣም ዘፈኖቻችን ትልቅ መሸጋገሪያ ድልድይ
የሰውልጆች ከአቅማቸው በላይ ለሆነ ነገር ወደ
ላይ እንዲያዩ ይመክራል።
መሆን የሚችልና ዘፈንን ከሚነሱበት የሞራል ሳሚ-ዳን “ድምፅ አልባው ሰው” ብሎ
አዳምጫቸው በስሜትም ትችት የሚያወጣ ነው” በማለት የሳሚ-
ዳንን ሥራ ትልቅነት ይገልጻል - ሰርፀ።
በሰየመው ዘፈኑ የተገፋውን ባለመርዳቱ፣
ለድምፅ አልባው ድምፅ ባለመሆኑ ስለሚደርስ
ብዙ አድማጮች እንደሚስማሙበት ከተራ የኅሊና ወቀሳ በግሩም ሁኔታ ይገልጻል። የሞራል
በልኬትም ልክ የመጣልኝ የ‹ሮማንስ› ግጥሞች በዘለለ ለሬጌ በሚመጥን ልዕልናችንን፣ ውስጣችንን፣ አካባቢያችንን
መልኩ ሳሚ-ዳን በሥራዎቹ ተገልጧል። እንድናይ ይገፋፋናል። ቸልተኝነታችን
‹ከራስ ጋር ንግግር› ሳሚ-ዳን ለረጅም ምን ያህል ጥፋት እንደሚያመጣ እየነገረ
ሙዚቃ የሳሚ-ዳን ‹ከራስ ጊዜ በሕይወቱ ሲያወጣና ሲያወርዳቸው የነበሩ ይሸነቁጠናል። እንዲህም ይለናል፦
ሐሳቦችና የሙዚቃ ልምዶች ድምር ውጤት “…ዝምታዬ መልሶ እኔው ላይ ይጮሀል
ጋር ንግግር› የሚለው እንደሆነ ይናገራል። አልበሙ በወጣ ሦስትና
አራት ወር ውስጥ በጣም ጥሩ የሚባል
- ይጠይቀኛል
ዝምታዬ መልሶ እኔው ላይ ይጮሀል -
አቀባበል እንደተደረገለት የሚናገረው ሳሚ ያሳድደኛል
አልበም ነው” የሚለው “የራስን መንገድና ፍልስፍና ጥራት ባለው
መልኩ ይዞ ከተመጣ ተቀባይነት ማግኝት
ዝምታዬ መልሶ እኔው ላይ ይጮሀል -
ለምን ዝም አልክ ይለኛል
እንደሚቻል ተረድቻለሁ” ይላል። ‹ከራስ ጋር ዝምታዬ መልሶ እኔው ላይ ይጮሀል…
የሙዚቃ ባለሙያው ሰርፀ ንግግር› የሚለው የአልበሙ መጠሪያ ለየት የተራበውን አይቼ ሳልፈው
የሚያደርገው አጠቃላይ የአልበሙን መንፈስና የተጨነቀውን ሳልሰማው
ሐሳብ የያዘ እንጂ ከአልበሙ ውስጥ ተነጥሎ ለቸገረው ምንም ሳላካፍለው
ፍሬስብሓት “ከ1999 በኋላ የወጣ የአንድ ሙዚቃ ርዕስ አለመሆኑ ነው። ለራሴ ብቻ ነው ለካ የምኖረው
ጉልበተኛው ደካማውን ሲረግጠው
በሬጌ ቅርፅ አዲስ ስልት ይዞ ከሙዚቃዎቹን በጨረፍታ ድምፁ እንዳይሰማ ሲያደርገው
አንድ ቀንም ሳልዋጋለት
ከራስ ጋር ንግግር ዐሥራ ሦስት
ለካ ትቼው ነው ጥዬው ያለፍኩት…”
የመጣ ነው” ይለዋል ሙዚቃዎችን የያዘ ግጥምና ዜማው በራሱ
በሳሚ-ዳን የተዘጋጀ ሲሆን ቅንብር/ሚክሲንግ እና
ለደካማው ድምፅ አለመሆንን፣ ለድምፅ
ማስተሪንግ ‹ኤንዲ ቤተ ዜማ› በግሩም ሁኔታ
አልባው ድምፅ አለመሆን ከኅሊና ወቀሳ

24 ውይይት ነሐሴ 2008 1ኛ ዓመት ቁጥር 10


አንድ ሰው

የማያድን የኅሊና ዕዳ እንደሆነ ሲነግረን አሳልፈናል


እውነትም ሳሚ-ዳን ሬጌ የሚጠይቀውን ሐሳብ ክፉ ሐሳብ በሰዎች እየገባ መሆን
ይዞ መጥቷል ያሰኘናል። ቸልተኝነት ሲበዛ የሌለበትም ሆነ
ምናገባኝነት ሲያይል ለውጥም እንደናፈቀችን እኛ ግን ላመንንበት ቆመናል ልባችን
እንደምትቀር ያስረዳናል። የዘመናችንን እንደደነደነ…
ቸልተኝነት የተረዳ የሚመስለው ሳሚ-ዳን የኔ ሐሳብ ብቻ ይበልጣል ከሚለው
በመቀጠል እንዲህ ይለናል፦ እኔን ብቻ ስሙኝ ብሎ ከሚጮኸው
“…ቸልተኝነቴ ለካ በዝቶ ነው - ለውጥ ሀብትና ገንዘብ ብቻ ከሚመኘው
የሌለው የጋራ ታሪካችንን ከሚያጠፋው
ቸልተኝነቴ ለካ አድርጎኛል - ድምፅ አልባ ሀሳባችንአይገጥምምየእኛከቶ
ሰው ይሂድልን ይራቀን ይጥፋ ከቶ
ቸልተኝነቴ ለካ በዝቶ ነው - መኖር ለሁሉም የሆነች ምድር ከሌለን
ያስጠላው እኛ ታዲያ ምን እንሠራለን?”
ቸልተኝነቴ ለካ አድርጎኛል -
የዳርተመልካች…” ሙዚቃ የዓለም ቋንቋ ነው ሲሉ ባለሙያዎች
“እውነት” በተሰኝው ዘፈኑ ደግሞ የእውነትን መግባቢያነቱ ለሁሉም የሰው ዘሮች ስሜት ሰጭ
ዓለማቀፋዊነት፣ እውነት ከፍትሕ ጋር ያላትን ስለሆነ፣ የሚያነሳቸው ሐሳቦች በሁሉም የሰው
ቁርኝት፣ እውነት የያዘ ከጉልበተኛውና ከግፈኛው ልጆች ያሉ ስለሆኑ ነው። ሠላምን፣ ፍቅርን፣
እውነት እንደምታድነው አበክሮ ይናገራል። ፍትሕን፣ እውነትንና ውበትን በሁሉም የሰው
መሣሪያ ባይኖረን፣ አቅማችን ከጉልበተኛው ዘሮች የምናገኛቸው እሴቶች ናቸው። እንደ
ቢያንስ እውነትን ከያዝን እንደምናሸንፍና ተስፋ ሬጌ ያሉ የሙዚቃ ስልቶች ደግሞ በጎነትን፣
መቁረጥ እንደሌለብን እንዲህ ሲል ይነግረናል፦ ሠላምን፣ እውነትንና ፍትሕን በተለይ ከተገፉ
“…እውነት የለውም አንድ አገር ሰዎች አንፃር በማቀንቀን ይታወቃል። ሳሚ-ዳን
የለውም አንድ አገር በዚህ አልበሙ እነዚህን እሴቶች ከፍ አድርጎ
ተቀብሮ የማይቀር በማጉላት የሬጌ ስልትን በላቀ ደረጃ ከተጫወቱ
ፍፁም ማነው ጉልበተኛ የአገራችን ባለሙያዎች እንዲመደብ ሆኗል።
እውነትን ማጥፋት የሚች ልከኛ
ኧረ ማነው የሰው ደካማ መደምደሚያ
እውነትን ይዞ የማይሰማ
ፍትሕ እያለ የተጠማ ሳሚ-ዳን የኢትዮጵያን ሙዚቃ ከተለመደው
እስኪ ድምፁን የተቀማ የዜማና የግጥም ስልት እልፍ እንዲል ካስቻሉ
ግንእውነትመቼያርፋል የሙዚቃ ሰዎች የሚመደብ የዘመናችን
እንደተዳፈነ እሳት ይነሳል አቀንቃኝ ነው። ሬጌን እንደ አንድ ስልት
ስፍራ ጊዜ ሳይገድበው በአልበም ደረጃ ይዞ ሲመጣና ሸቀጥ ከሆነው
በሁሉም የሚፈርደው… የዘመናችን የግጥም ይዘት ተላቆ ከፍ ያሉና ስለ
ትልቅ ጦር መዞ ጋሻ ይዞ ሰው ልጆች ዕኩልነት፣ ሠላም፣ ፍትሕና ፍቅር
በሐሰት ቃል ተመርዞ የሚተርኩ ግጥሞችን በውብ ዜማና ድምፀ
ደካማ ናቸው ብሎ አስቦ ሲያቀነቅን ትልቅ አድናቆት ሊቸረው ይገባል።
ግን እኛ ደግሞ እውነት አለን የአገራችን የሙዚቃ አድማጭ የ‹ሮማንስ›
ከምንም ነገር የሚያድነን ዘፈኖችን ብቻ የሚያፈቅር ለሚመስላቸውና
ትንሽ ብንሆንም እንዳንፈራ የሚያደርገን…” ትልቅ ሐሳብ ያለበት ሙዚቃ ለመሥራት
እውነትንና ፍትሕን ለተነፈጉ ሁሉ ለሚጨንቃቸው ሙዚቀኞች ትልቅ ትምህርት
እውነት አርነት እንደምታወጣቸው በግሩም የሚሰጥ ይመስለኛል።
ጣዕመ ዜማው ሳሚ-ዳን ሲያቀነቅን የዘመናችን የሙዚቃ ቪዲዮ የተሠራላቸው ሥራዎቹን
የፍትሕና የእውነት አራማጅ የጥበብ ሰው ለተመለከተ ሳሚ-ዳን ለጥራት ምን ያህል
ያደርገዋል። ፍትሕ በጠፋበት በዚህ ዘመን፣ እንደሚጨነቅ በቀላሉ መረዳት ይችላል።
ለእውነት መቆምንና ከጨቋኞች መዳኛ መድረክ ላይ ሲጫወት የመታደም ዕድሉ
አለኝታችን መሆኑን የሚነግርልንና የሚያነቃ ለገጠመው ደግሞ የድምፃዊውን ልዩ ችሎታ
አቀንቃኝ በዚህ ዘመንና በዚህ አገር ማግኝት ሳያደንቅ አያልፍም። የ2008 የለዛ የአድማጮች
አስደሳች ነው። ሽልማት ላይ በአራት ዘርፍ ማለትም የዓመቱ
ለመጨረሻ ዕይታ “ፍቅር ሠላም” የተባለውን ምርጥ አልበም፣ የዓመቱ ምርጥ አርቲስት፣
የሳሚ-ዳን ሥራ እንይ። በዚህ ሥራው ሳሚ የዓመቱ ምርጥ ነጠላ ዜማ (‹ወደ ላይ› እና ‹ጠፋ
በሰው ልጆች መካከል፣ በዘመናት መካከል፣ የሚለየን›) እንዲሁም የዓመቱ ምርጥ የሙዚቃ
በታሪክ የሚከሰት ቁርሾ ስለሚፈወስበትና ቪዲዮ ላይ ዕጩ የሆነው ሳሚ-ዳን አልበሙ
ለሠላምና ለፍቅር ፀር ሰለሆነው ‹ከእኔ ሐሳብ በወጣ ባጭር ጊዜ ውስጥ ሽልማቶችን ሊወስድ
በላይ ሌላው ላሳር ነው› ስለሚለው አምባገነናዊ እንደሚችል ይጠበቃል። ሳሚ-ዳን ሽልማቶቹን
አስተሳሰብ ያዜማል። እንዲህ በማለት፦ ቢወስድ ቢያንስበት እንጅ አይበዛበትም።
“በዘመን መንገድ ታሪክ ላይ ስንት ጊዜ
ተፈትነናል መብራቱ በላቸውን በኢሜይል አድራሻው
ክፉና ደጉን ዓመታት አብረን ሆነን mebre2001@gmail.com ሊያገኙት ይችላሉ።

1ኛ ዓመት ቁጥር 10 ውይይት ነሐሴ 2008 25


ትኩሳት

የቋንቋ ፋይዳ
በሥራና በትምህርት
መሆኑን ከመጠቀም አልፌ መፍትሔ ይሆናል
የፌዴራሉ ክልሎች እና በየክልሉ ያሉ ዞኖች… በራሳቸው ቋንቋ ያልሁትን አማራጭ ሐሳብም ሰንዝሬበታለሁ።
የመማር፣ የመሥራት፣ የመዳኘት እና ሌሎችንም መሠረታዊ
አገልግሎቶች የማግኘታቸው ጉዳይ አስፈላጊነት ትልቅ ጉዳይ ማኅበራዊ ቀውስ
መሆኑን የጠቀሱት ሲሳይ መንግሥቴ እነዚህ ብሔር ብሔረሰቦች ስለ ቋንቋ መሠረታዊ ጥቅምና በአፍ
የሚግባቡባቸው የጋራ የሥራ ቋንቋ መኖር ወሳኝነትንም አብረው መፍቻ ቋንቋ አለመጠቀም ደግሞ ሊያስከትለው
ተመልክተዋል። የራያን ሕዝብ እና ሌሎችንም እንደማሳያ በማንሳት የሚችለውን አሉታዊ ተፅዕኖ በተመለከተ የቋንቋ
በቋንቋ ዙሪያ ያሉ ተግዳሮቶችን በዛሬው መጣጥፋቸው ያስነብቡናል። ምሁራን ሳይንሳዊ በሆነ መልኩ ሊተነትኑት
የሚችሉትን ያህል የጠለቀ ዕውቀትና ክኅሎት
ባይኖረኝም ከሕግና ፌዴራሊዝም አስተምህሮ
ጋር ባለኝ ቅርበት እና ከራሴ የሕይወት
ልምድና ተሞክሮ እንዲሁም በተግባር እያየሁት
ካለው ተጨባጭ ሁኔታ በመነሳት ስመዝነው
አሁን ላይ በአገራችን ያለው የቋንቋ አጠቃቀም በርካታ ችግሮች ግን ማንኛውም ሰው እንደሚገምተው ቋንቋ
ያሉበት መሆኑ ይታወቃል፤ በአንድ በኩል በርካቶች በአፍ መፍቻ ለመግባቢያነት ብቻ ሳይሆን የሚያገለግለው
ቋንቋቸው መተዳደር፣ መዳኘትና መማር ባለመቻላቸው በየዕለቱ የማንነት መለያ፣ የባሕል ማበልፀጊያ፣ የፍትሕና
አስከፊ ችግር ሲገጥማቸው በሌላ በኩል በተወሰኑ ክልሎች የፌዴራሉን የአሰተዳደር ሥራዎች ቀጥተኛ መተግበሪያ፣
ቋንቋ እንኳ መስማትና መናገር የማይችሉ ዜጎች ሆነው እየተፈጠሩ የማኅበረሰቡ ባሕላዊ እሴቶችና ሃይማኖታዊ
በመሆናቸው በሀገሪቱ ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ ውስጥ በብቃት ትውፊቶች ማስተላለፊያ፣ የአንድ ዓይነት ሥነ
እንዳይሳተፉ እያደረጋቸው ይገኛል። በዚህ ዙሪያ ያለውን ሁኔታ ልቦና ማሳደጊያ፣ የታሪካዊ ሁነቶችና ክስተቶች
በዝርዝር ከመዳሰሴ በፊት በአገራችን ሥነ ጽሑፍም ሆነ ሥነ ልሳን ዘግቦ ማቆያ፣ የዕውቀት መግቢያ፣ የክኅሎት
ትልቅ ቦታ የነበራቸው ልኂቃን ስለቋንቋ ጠቀሜታ ምን ብለው እንደ መቅሰሚያ እና የቴክኖሎጂ ማሸጋገሪያ፣
ነበር አንድ ሁለት ጥቅሶችን በማስቀመጥ መሠረታዊ መልዕክታቸውን ማፍለቂያ ብሎም መተግበሪያ ወዘተ. የሆነ
በአግባብ እንድንገነዘብ ካደረግሁ በኋላ ወደ ዝርዝር ሐሳቤ እገባለሁ። ወሳኝ መሣሪያም ጭምር መሆኑን የቋንቋ
“ትሰሙኝ እንደኾን ልንገራችሁ እኔ፣ ምሁራን እንደሚያረጋግጡ እገነዘባለሁ።
አለቋንቋ ትምህርት ሥልጣኔ፣ በመሆኑም ለአንድ ማኅበረሰብ በአጠቃላይና
ስይጣኔ።” (አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ) ለሕፃናት ልጆቹ በተለይ በራሱ ቋንቋ መዳኘት፣
“ቋንቋን ቢናገሩት ለማይሰማ ጆሮ፣ መተዳደር፣ መግባባትና መማር አለመቻል
እንዳልተናገረ ይመስላል ተናግሮ።” (ቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሤ) ከላይ በዝርዝር የተጠቀሱትንም ሆኑ ሌሎች
በአጠቃላይም ውብሸት ሙላት ‹በአንቀጽ 39› መጽሐፉ ላይ እዚህ ላይ ያልተጠቀሱትን በርካታ ቁሳዊና
ከላይ በሁለት ስንኞች የተቀመጠውን የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሤን ሥነ ልቦናዊ ጥቅሞችን ያጣ እና የበይ
አባባል በተን በማድረግ በማይረዱት ቋንቋ ማውራት እንዲሁ ከሚሰማ ተመልካች የሚሆንበት አጋጣሚ ይፈጠራል።
ድምፅ በስተቀር መልዕክቱን ሊረዱት እንደማይችሉት ዓይነት ጩኸት የራያ ሕዝብን ጨምሮ በአንዳንድ የአገራችን
ማውጣት ብቻ መሆን እንደሚችል መሣሪያ ከመሆን አያልፍም በማለት ክፍሎች እየታየ ያለው ወቅታዊ ክስተትም
በማያውቁት ቋንቋ የመናገርም ሆነ የመማር ውጤቱ የገደል ማሚቶ ይህን እውነታ ይበልጥ የሚያረጋግጥ እንደሆነ
ድምፅ ሲያስተጋባ የመስማት ያህል ትርጉም የለሽ ከመሆን አይዘልም ይታመናል። ምክንያቱም ሕገ መንግሥታዊ
ሲል ይደመድማል። ድጋፍ አግኝቶ ሥራ ላይ የዋለው የፌዴራል
በአሁኑ ወቅት በተወሰኑ የአገራችን አካባቢዎች ከቋንቋ አጠቃቀም ስርዓት በዋናነት በቋንቋ ላይ ተመሥርቶ
ጋር በተያያዘ እየተፈፀመ ያለው ሁኔታም ከላይ በጥቅሉ የተቀመጠውን የተደራጀ እንደሆነ ቢነገርም በሽግግር ወቅት
አባባል ይበልጥ ያረጋግጣል። ስለሆነም ቀጥሎ በሚኖሩት ሁለት ንዑስ በተሠራ የአከላል ስህተት ሳቢያ በርካታ ብሔር-
ክፍሎች ከቋንቋ አጠቃቀም ጋር ተያይዘው መታየት ያለባቸውን ሐሳቦች ብሔረሰብ ሕዝቦች በቋንቋም ይሁን በባሕል ያን
በአጭሩ ለመዳሰስ እሞክራለሁ። በመጀመሪያ በአፍ መፍቻ ቋንቋ ያህል ወደ ማይመሳሰላቸው ክልል ተካተው
መማርና መጠቀም አለመቻል ሊያስከትል የሚችለውን ችግር በምሳሌ በመገኘታቸው ሳቢያ ቋንቋቸው ሊያስገኝላቸው
አስደግፌ የማሳይ ሲሆን በሁለተኛው ንዑስ ክፍል ደግሞ እንደ አገር ይችል የነበረውን ቁሳዊና ሥነ ልቦናዊ ጥቅም
ሲታይ በአንድ ቋንቋ ላይ የመወሰናችን አንድምታ በራሱ ችግር ያለበት ሁሉ እንዳያገኙ አድርጓቸዋል። ከዛም አልፎ

26 ውይይት ነሐሴ 2008 1ኛ ዓመት ቁጥር 10


ትኩሳት

በውሰት መልክ እንዲጠቀሙበት በቀረበላቸው በተቃራኒው መጥፎ ስሜት እያሳደገ ይመጣል። እየተግባባና እየተዋኸደ ከመሔድ ይልቅ ሰበብ
ቋንቋና ባሕል እንዲተዳደሩ፣ እንዲዳኙ፣ የችግሩ መጠን ሰፋ እያለ ሲሔድ ደግሞ በራስ አስባብ እየፈጠረ በመካከላቸው አለመግባባት
እንዲግባቡና እንዲማሩ ስለሚገደዱም አሉታዊ የመተማመን ስሜቱ በእጅጉ ይሸረሽራል። እንዲኖር ምክንያት ሊሆን ይችላል። የዚህ
ተፅዕኖው እጅግ የከፋ እየሆነ ይመጣል። አንድ በራሱ ባሕልና ወግ መልካም ተደርጎ ይወሰድ ዓይነቱ ሁኔታ ደግሞ ለዘላቂ ሠላም መታጣት፣
ሕዝብ የኔ ነው በሚለው ቋንቋ መዳኘትና የነበረው ነገር ሁሉ በሌላኛው ዓይን ኋላቀር ለአላስፈላጊ ውጥረት መንገሥና ከዛም አልፎ
መጠቀም ካልቻለና ባሕልና ወጉንም በአግባቡ ተደርጎ ስለሚታይበት ከሌላኛው ብሔር አባላት ለግጭት መከሰት በር ይከፍታል።
መግለጽ እንዲሁም ለመጭው ትውልድ ጋር በቀላሉ ተግባብቶ ከመኖር ይልቅ የጎሪጥ በአሁኑ ወቅት በአገራችን በአጠቃላይ
ማስተላለፍ የማይችል ከሆነ ደግሞ ማንም ሰው የሚተያይበት ዕድል እየሰፋ ይሔዳል። እና በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት
በቀላሉ ሊገነዘበው እንደሚችለው ሁሉ የሞራል በዚህም ምክንያት በትውልድ አካባቢው አማካኝነት በራያና በወልቃይት ሕዝብ ላይ
ውድቀት ሊያጋጥመው የሚችል ከመሆኑም እየኖረና በአገሩ ላይ እየተንቀሳቀሰ ራሱን እየደረሰ ያለው አስተዳደራዊ ሁኔታም ከላይ
በላይ የዕለት ከዕለት ማኅበራዊ ግንኙነቱ እንደ ባዕድ የሚቆጥርበትና በክልሉ በሚካሄድ በጥቅሉ የተገለጸውን ሳይንሳዊ ሐቅ ፍንትው
በሚፈጥረው አለመግባባት ላይ ተመሥርቶ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ባሕላዊ እንቅስቃሴ አድርጎ ሊያሳይ እንደሚችል ይታመናል።
ቢከስ ወይም ቢከሰስ በበቂ ሁኔታ ክሱን ለፍርድ ውስጥ ዕኩል መብት ኖሮት ከውጤቱም ለምሳሌ አብዛኛው የራያ ሕዝብ ለትግራይ
ቤት ማስረዳትም ሆነ በብቃት መከላከል በዕኩልነት ተጠቃሚ እሆናለሁ ለማለት ክልል የሥራ ቋንቋና ለትግራይ ብሔር ባሕል
ይሳነውና ለተዛባ ዳኝነት ስለሚዳረግ አላስፈላጊ የሚቸገርበት አጋጣሚ ይፈጠራል። አንዳንድ እንግዳ ነው። ከዛም አልፎ የራሱ የሆነ ባሕልና
ጉዳት ይደርስበታል። ጊዜም በሒደት የሚያሳድገው የበታችነት ስሜት ቋንቋ አለው። ሆኖም ያለ ውዴታውና ፍላጎቱ
ከዛም አልፎ በራሱ ቋንቋ ባለመማሩና እየተጠናከረ ይመጣና የእነሱን ቋንቋና ባሕል ወደ ትግራይ ክልል እንዲካተት በመደረጉ
ባለመጠቀሙ ምክንያት ስለ አካባቢው፣ በእኔ ላይ በግዳጅ እየጫኑብኝ ነው በሚላቸው ሳቢያ በትግርኛ ቋንቋ እንዲዳኝ፣ እንዲተዳደርና
ስለክልሉ፣ ለአገሩም ሆነ ስለዓለም የሚኖረው የኅብረተሰብ ክፍሎች ላይ አላስፈላጊ የሆነ የትግራይን ባሕል እንዲላመድ አስተዳደራዊና
መረዳት ያንኑ ያህል የተወሰነ ይሆናል። የጥላቻ ስሜት አርግዞ ከእነሱ ጋር በሒደት ፖለቲካዊ ጫና (acculturation and forced
እንዲሁም በቂ ሊባል የሚችል ዕውቀትና assimilation) እየተደረገበት ይገኛል።
ክኅሎት ሳይጨብጥ ይቀርና በሕይወቱ ውስጥ በዚህም ምክንያት ልጆቹ በአፍ መፍቻ
የሆነ ጉድለት አስከትሎ ኑሮውን ለመምራት ቋንቋቸው እንዳይማሩና ከዛ ይገኝ የነበረውን
እስኪሳነው ድረስ ቀውስ ውስጥ ሊገባ ይችላል። የክልሉ የሥራ ቋንቋ ትግርኛ መሠረታዊ ጥቅም እንዳያገኙ በመደረግ ላይ
በዚህም የተነሳ ትምህርት የሁሉም ዜጋ ይገኛል። ስለሆነም የራያ ልጆች ምንም ያህል
መብት መሆኑ ቀርቶ የጥቂት ምርጥ የስርዓቱ በትምህርታቸው ጎበዝ ቢሆኑ በትግራይ ልማት
ተጠቃሚዎች ብቻ ሆኖ ይቀራል። ዳኝነትና ብቻ በመሆኑ በክልሉ ውስጥ ማኅበር በተገነባውና ቃልአሚኖ እየተባለ
አስተዳደራዊ ፍትሕ ብቸኛ የሥራ ቋንቋ በሆነው በሚጠራው ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ገብቶ
ብሔር ልክ ተስፍቶ የሚሰጥበት አጋጣሚ
ስለሚኖርም ማኅበራዊ ፍትሕ በእጅጉ ይዛባል፤
የሚገኙት የቴክኒክና ሞያ የመማር ዕድላቸው ጠባብ ነው። እንዲሁም
የብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ወስደው ዩኒቨርስቲ
አስተዳደራዊ በደልም ያንኑ ያህል ይነግሣል። የሚያስገባ ውጤት ካላመጡ በስተቀር ቀጣይ
በመሆኑም የክልሉን የሥራ ቋንቋ መናገር ኮሌጆችም ሆኑ የጤና፣ የትምህርትም ሆነ ሥራ የማግኘት ዕድላቸው
የማይችለው የአካባቢው ነዋሪ ሕዝብ ሐኪም በእጅጉ የጨለመ ይሆንባቸዋል። ምክንያቱ
ቤት ሄዶ ለመታከም አንኳ አንድም በሸታውን ደግሞ ግልጽ ነው፤ ከላይ እንተገለጸው የክልሉ
ለሐኪሙ በብቃት ለማሳወቅ የራሱን ቋንቋ የትምህርትና የግብርና የሥራ ቋንቋ ትግርኛ ብቻ በመሆኑ በክልሉ
ተጠቅሞ የማስረዳት ዕድል ስለሚነፈገው ውስጥ የሚገኙት የቴክኒክና ሞያ ኮሌጆችም
ሁለትም በበቂ ሁኔታ የሚያስተረጉም
ሰው ስለማያገኝ ተገቢውን ሕክምና ሳያገኝ ኮሌጆች ተማሪዎችን ሆኑ የጤና፣ የትምህርትና የግብርና ኮሌጆች
ተማሪዎችን ለመቀበል በብሔራዊ ፈተና
የሚቀርበት አጋጣሚ ይፈጠራል። ከዚህም በትግርኛ ቋንቋ ቢያንስ እንደ ሁኔታው ‹C›
በተጨማሪ ባሕልና ወጉን በአግባቡ ማክበር
ባለመቻሉም ትክክለኛ ማንነቱንና የወጣበትን
ለመቀበል በብሔራዊ ፈተና ወይም ‹B› ያመጣ ይባልና አብዛኛዎቹ የራያ
ልጆች ‹F› እና ‹D› ያቸውን ስለሚታቀፉ
ማኅበረሰብ መሠረታዊ እሴትና ትውፊት ከጫወታ ውጭ ይሆናሉ።
እየረሳ የማንነት ቀውስ ውስጥ እንዲገባ በትግርኛ ቋንቋ ቢያንስ እንደ በዚህም ሳቢያ የራያ ልጆች በክልሉ
ይደረጋል። ከዛም አልፎ በራስ የመተማመን ውስጥ ሥራ የማግኘት ዕድላቸው የጠበበ
ስሜቱን አሳድጎ እምቅ ችሎታውንም ሆነ ብቻ ሳይሆን ጭራሹኑም ዝግ የሚሆንበት
ክኅሎቱን በአግባቡ እንዳይጠቀም ምክንያት ሁኔታው ‹C› ወይም ‹B› አጋጣሚ ይፈጠራል። በዛ ላይ የሥራ ኃላፊዎቹ
ይሆናል። የዚህ ዓይነት ሁኔታ በቀጣይነት ኢ-ዴሞክራሲያዊ አያያዝ ሲጨመርበት
ተጠናክሮ ሲተገበር ደግሞ ክልላዊና አገራዊ
ተሳትፎውን በብቃት የሚያሳድግበት አቅም ያመጣ ይባልና አብዛኛዎቹ አብዛኛዎቹ የአካባቢው ታዳጊ
በሁኔታው ተስፋ ይቆርጡና በእግራቸው ጭምር
ወጣቶች

እያነሰው ስለሚመጣ ለአካባቢው ብሎም ለአገሩ ወደ ዐረብ አገር ይሰደዳሉ። የተወሰኑት ደግሞ
ሊያበረክት የሚችለውን ሁለንተናዊ አሰተዋፅዖ
በዛው ልክ ያቀጭጨዋል።
የራያ ልጆች ‹F› እና ‹D› እንደ ቅርበታቸውና ቤተሰባዊ ትስስራቸው ወደ
አማራ ክልል ሰሜን ወሎ አስተዳደር ዞንና ዋግ
የሚስተዋለው ችግር ግን ይህ ብቻ ህምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ሔደው የሥራ
አይደለም፤ በተውሶ ቋንቋ፣ ባሕልና አሠራር ያቸውን ስለሚታቀፉ ዕድል ለማግኘት ጥረት ያደርጋሉ። ከፊሎቹ
እየኖረ መሆኑን ሲገነዘብና አስተዳደራዊና ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ሥራ ፍለጋ
ፖለቲካዊ ጫናው እየበዛበት ሲመጣ ራሱን ሲንከራተቱ ይታያሉ።
የመሆን ፍላጎቱ ይበልጥ ጎልቶ ስለሚወጣ ከጫወታ ውጭ ይሆናሉ ለዚህም ይመስላል በአንድ ወቅት የትግራይ
አብሮት ከሚኖረው የገዥው ብሔር አባላት ጋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር የኮረም ከተማና
ተስማምቶና ተባብሮ የመኖር ፍላጎቱ በሒደት በዙሪያው የሚገኘውን ሕዝብ ሰብስበው ‹ያለባችሁ
እየቀነሰና እየደበዘዘ ይሔዳል ብቻ ሳይሆን ችግር ምን እንደሆነ እስኪ ሐሳባችሁን በግልጽ
ወደሚቀጥለው ገጽ

1ኛ ዓመት ቁጥር 10 ውይይት ነሐሴ 2008 27


ትኩሳት

አካፍሉንና እንነጋገርበት› በማለት ሲጠይቋቸው


በሳልና ነገር አዋቂ የሆኑት የዕድሜ ባለፀጎች
ተነስተው ‹አይ ክቡርነትዎ ምንም ችግር
እንደዛም ሆኖ ወላጆችና ሕፃናቱ ብቻ ሳይሆኑ የትምህርት
የለብንም፤ ልጆቻችንም ቢሆኑ ትምህርታቸውን
ሲጨርሱ ጎረቤታችን ወደሆነው አማራ ክልል ቤት አስተዳዳሪዎቹ ሳይቀሩ ‹አማርኛ በኃይል የተጫነብን
በተለይ ደግሞ ዋግ ኸምራ ብሔረሰብ አስተዳደር
እየሔዱ ሥራ ለማግኘት ጥረት ያደርጋሉ›
በማለት እየገጠማቸው ያለውን ወቅታዊ ችግር የነፍጠኞች/የገዥዎች ቋንቋ ነው› በማለት ባልተገባ
በቀጥታ ሳይሆን በተዘዋሪ መንገድ በመግለጽ
ጭምር እንደ መለሱላቸው የሚነገረው።
ስለሆነም በአፍ መፍቻ ቋንቋ አለመማርና መልኩ በማጥላላት ስለሚቀሰቅሱ የጥላቻ ስሜት
አለመጠቀም የሚያስከትለው አሉታዊ ተፅዕኖ
እንዲህ በቀላሉ የሚታይ ጉዳይ አይደለምና
በአግባቡ ለታሰብበት ይገባል።
እንዲያሳድሩ የሚደረግበት አጋጣሚ ሰፊ ስለሆነና

የፌዴራል የሥራ ቋንቋ በአንድ ብቻ ትምህርቱም በአብዛኛው ብቃት ባላቸውና በአግባቡ


የመወሰኑ አንድምታ
ከፍ ብሎ በተቀመጠው ንዑስ ክፍል በሠለጠኑ መምህራን አማካኝነት እንዲሰጥ ስለማይደረግ
በሥራም ሆነ በትምህርት ሒደት ውስጥ
በአፍ መፍቻ ቋንቋ አለመጠቀም ሊያስከትል
የሚችለውን ቁሳዊ፣ ሥነ ልቦናዊ፣ ማኅበራዊና
ተገቢ ትኩረት ሲሰጠው አይስተዋልም
መንፈሳዊ ችግር ለማስገንዘብ በሞከርሁበት
ጽሑፍ ላይ በራያ ሕዝብ በአጠቃላይና በበርካታ እየተስፋፋ በሔደ ቁጥር ሕዝቦች በአንድ ግን እንደየክልሎቹ ለጋስነት ከ4ኛ ወይም ከ5ኛ
የራያ ተወላጅ ወጣቶች ላይ በተለይ እየደረሰ አካባቢ ተወስነው የመኖራቸው ሁኔታ እየቀነሰ ክፍል ጀምሮ እንደ አንድ የትምህርት ዓይነት
ያለውን አስከፊ ሁኔታ በምሳሌ አስደግፌ በተቃራኒው ደግሞ የግንኙነት አድማሳቸውም እንዲሰጥ ይደረጋል።
ለማቅረብ ከመሞከሬም በላይ በጉዳዩ ላይ በእጅጉ እየሰፋ መሄዱ አይቀርምና ተጨማሪ እንደዛም ሆኖ ወላጆችና ሕፃናቱ ብቻ
ጥናት ያካሔዱ ምሁራን በማስረጃ አስደግፈው የመግባቢያ ቋንቋ እንዲኖራቸው መሻታቸው ሳይሆኑ የትምህርት ቤት አስተዳዳሪዎቹ
እንዳቀረቡት በ2002 ብሔራዊ ፈተና ከወሰዱት እንደ የውዴታ ግዴታ እየሆነ ይመጣል። ሳይቀሩ ‹አማርኛ በኃይል የተጫነብን
ከ1200 በላይ ተማሪዎች ውስጥ 41% በአገር ደረጃ ብቻ ሳይሆን በዓለምዐቀፍ የነፍጠኞች/የገዥዎች ቋንቋ ነው› በማለት
የሚሆኑት ‹F› ሲያገኙ ሌሎቹን የትምህርት ደረጀም የሚኖራቸውን ተሳትፎና ማኅበራዊ ባልተገባ መልኩ በማጥላላት ስለሚቀሰቅሱ
ዓይነቶች በሙሉ ‹A› ያስመዘገበው እጅግ በጣም መስተጋብር ይበልጥ በማሳደግ ምጣኔ-ሀብታዊ የጥላቻ ስሜት እንዲያሳድሩ የሚደረግበት
ጎበዝ የሆነው ተማሪ እንኳ የትግርኛ ቋንቋን ተጠቃሚነታቸውንም ማስፋት ይፈልጋሉ። አጋጣሚ ሰፊ ስለሆነና ትምህርቱም በአብዛኛው
‹C› ብቻ ማምጣት እንደቻለ ተረጋግጧል። ለዚህም ነው የመንግሥት የሥራ ቋንቋ ብቃት ባላቸውና በአግባቡ በሠለጠኑ መምህራን
በዚህ ንዑስ ክፍል ደግሞ ከአፍ መፍቻ ሲወሰን፣ የቋንቋ አጠቃቀምን አስመልክቶ አማካኝነት እንዲሰጥ ስለማይደረግ ተገቢ
ቋንቋ ባሻገር መመልከትስ የለብንም ወይ የሚል የትምህርት ፖሊሲ ሲረቀቅም ሆነ ስርዓተ ትኩረት ሲሰጠው አይስተዋልም። በዚህም
አንድምታ ያለው ሐሳብ ላንሳና በሰከነና በሠለጠነ ትምህርት ሲዘጋጅ የሚመለከታቸው አካላት ምክንያት ተማሪዎቹ የብሔራዊ ፈተናዎችን
አኳኋን እንድንወያይበት ልጋብዝ። በፌዴራሉ ከላይ በጥቅሉ የተቀቀመጡትን ሁኔታዎች እንደምንም አልፈው ወደ ዩኒቨርሲቲ ሲገቡ
ሕገ መንግሥት አንቀጽ 5 ንዑስ አንቀፅ አንድ ታሳቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል የሚባለው። ወይ የእንግሊዘኛውን ቋንቋ በአግባቡ አይረዱ
መሠረት በአገሪቱ የሚገኙት ሁሉም ቋንቋዎች ለመሆኑ ‹የእኛ አገር የሥራና የትምህርት ቋንቋ አሊያም የፌዴራል መንግሥት የሥራ ቋንቋ
ዕኩል ዕውቅና እንዲያገኙ ቢደረግም የፌዴራል አወሳሰን ምን ይመስላል?› የሚለውን መሠረተ በሆነው በአማርኛ መግባባት አይሆንላቸው
መንግሥት የሥራ ቋንቋ አማርኛ እንዲሆን ሐሳብ የወቅቱን ፖለቲከኞች ጨምሮ ለቋንቋና እንዲሁ የዩኒቨርሲቲ መምህራንን ግራ ሲያጋቡ
የሕገ መንግሥት አርቃቂዎችና አፅዳቂዎች ሥነ ልሳን ምሁራን ልተወውና እዚህ ላይ ይታያሉ።
(Framers (Fathers) of the Constitution) የተወሰኑ ነጥቦችን ብቻ በማንሳት የውይይት ይህንን ክፍተት በአሉታዊ መልኩ
በዚሁ አንቀጽ ንዑስ ቁጥር ላይ መወሰናቸው አጀንዳ ለመክፈት ወደድሁ። አስፋፍተው ለመጠቀም የሚሹ አንዳንድ የቀድሞ
ይታወቃል። ከዛም አለፍ ብለው ክልሎች ለምሳሌ ከላይ እንተገለጸው የፌዴራሉ ስርዓተ ትምህርት ናፋቂዎች ደግሞ ይህ ችግር
የራሳቸውን የሥራ ቋንቋ እንዲወስኑ ሥልጣን መንግሥት የሥራ ቋንቋ አማርኛ እንዲሆን የአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ውጤት እንደሆነ
ተሰጥቷቸዋል። ይህም በዛን ወቅት ለነበረው በሕገ መንግሥት ቢወሰንም የብሔራዊ አድርገው በመመልከት በጅምላ ሲያንቋሽሹና
ማኅበረ-ምጣኔ ሀብታዊና ፖለቲካዊ ሁኔታ ቋንቋነትን ደረጃ ስላላገኘ የራሳቸውን ቋንቋ የተማሪዎቹንም ችሎታ ሲያናንቁ ይስተዋላሉ።
አስፈላጊም ጠቃሚም እንደነበረ መገመት ይቻል ለመጠቀም በወሰኑ ክልሎች፣ ዞኖችና ወረዳዎች እንደ አጋጣሚ ሆኖ የሁለቱም ስርዓተ ትምህርት
ይሆናል። ውስጥ አማርኛን እንደ ሁለተኛ የሥራ ቋንቋ ውጤት የሆኑትን የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች
ነገር ግን የማኅበረሰቡ ንቃተ-ኅሊና ከፍ አድርገው እንዲገለገሉበትም ሆነ እንደ አንድ በ1997 እና በ1998 አስተምሬያቸው ስለነበር፣
እያለ፣ ማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊና ምጣኔ ሀብታዊ የትምህርት ዓይነት ቆጥረው ከአንደኛ ክፍል ክፍተቱ የት ላይ እንደሆነ በሚገባ ለመገንዘብ
መስተጋብሩ እየጠነከረና የመሠረተ ልማት ጀምሮ እንዲያስተምሩበት አይገደዱም። ሌላው ችዬ ነበር። ምክንያቱ ደግሞ በቀድሞው ስርዓተ
አውታሮች አቅርቦት እየተሻሻለ በተለይም ቀርቶ የባዕድ ቋንቋ የሆነው እንግሊዘኛ በሁሉም ትምህርት የተማሩት ልጆች ወደ ዩኒቨርሲቲ
የመገናኛ ቴክኖሎጂ ይበልጥ እየዘመነ ከመሔዱ ክልሎች ከአንደኛ ክፍል ጀምሮ (ምናልባትም የመግባት ዕድል የሚገጥማቸው 3.20 እና
ጋር ተያይዞ ከመደበኛዎቹ የመገናኛ ብዙኃን ከአፀደ ሕፃናት ጀምሮ) እንዲሰጥ ሲደረግ ከዛ በላይ ውጤት ያስመዘገቡት በጣም ጎበዝ
(ሬዲዮ፣ ቴሌቪዥን፣ ጋዜጣና መጽሔት) የእኛው አገር በቀሉና የፌዴራሉ መንግሥት ተማሪዎች ሲሆኑ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት
በተጨማሪ የማኅበራዊ ሚዲያው በእጅጉ የሥራ ቋንቋ በመሆን የሚያገለግለው አማርኛ ያለፉት ግን 2.00 እና ከዛ በላይ ያገኙት በሙሉ

28 ውይይት ነሐሴ 2008 1ኛ ዓመት ቁጥር 10


ትኩሳት

ወደ ዩኒቨርሲቲ የመግባት ዕድል በማግኘታቸው ፍለጋ የሚሔዱት ወደ መጡበት ክልል መሆኑ ቋንቋን ቢያንስ እንደ አንድ የትምህርት ዓይነት
የትምህርት አቀባበል ደረጃቸው በዛው ልክ ሲታይ ሁኔታውን ይበልጥ አሳሳቢ እንዲሆን አድርጎ ከአንደኛ ክፍል ጀምሮ እንዲሰጥ
የተለያየ መሆኑ አይቀርም። ያደርገዋል። በመሆኑም ከትምህርት ጥራት ጋር ቢያደርግ አንድም በተሻለ ሁኔታ የኦሮሞን
ልብ በሉ ልዩነቱ የመጣው ቀደም ሲል ተያይዞ እስካሁን እየታዩ ያሉትን መሠረታዊ ሕዝብ ማንነት፣ ቱባ ባሕል፣ ትክክለኛ እምነትና
በነበረው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስንነት ችግሮች በተለይም ከቋንቋ አጠቃቀም ጋር እውነተኛ ታሪክ ይበልጥ ለማወቅና በአግባቡም
ሳቢያ ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡት እጅግ በጣም የሚያያዙትን መሠረታዊ ክፍተቶች በዘላቂነት ለመገንዘብ ይረዳል። ወዲህም ፕሮፌሰር
ጎበዝ የሆኑት ብቻ ሲሆኑ በአሁኑ ስርዓተ ለመቅረፍ ከተፈለገ ቀጥሎ የቀረቡትን አማራጭ ፍቅሬ ቶሎሳ በቅርቡ የኦሮሞና የአማራ
ትምህርት ግን ዩኒቨርሲቲዎች መስፋፋት የመፍትሔ ሐሳቦችን ግምት ውስጥ አስገብተን ሕዝቦች የዘር ምንጭ አንድ ነው በሚል ርዕስ
ጋር ተያይዞ መካከለኛ ተማሪዎችን ጨምሮ ችግሩን ለመቅረፍ ጥረት ብናደርግ ጠቃሚ ነው አሳትመው ገበያ ላይ ባዋሉት መጽሐፋቸው
ዝቅተኛውን ውጤት ያስመዘገቡት ደካማዎቹ ብዬ አምናለሁ። አበክረው ለማስገንዘብ ጥረት እንደሚያደርጉት
ተማሪዎች ሳይቀሩ ወደ ዩኒቨርሲቲ የመግባት ሀ). አማርኛ የፌዴራል መንግሥት የሥራ ሁሉ በሁለቱ ታላላቅ ሕዝቦች መካከል
ዕድሉ ደርሷቸዋል። ከዛ ውጭ አስተማሪዎቹም ቋንቋ እንደመሆኑ መጠን የራሳቸውን ቋንቋ ወንድማማችነትንና አብሮነትን ከማጠናከሩም
ሆኑ ትምህርት ቤቶቹ በመሠረቱ እስካልተቀየሩ በሥራና በትምህርት ቋንቋነት ለመጠቀም በላይ የአማራ ክልል ተወላጅ ምሩቃን ወደ
ድረስ ያን ያህል ልዩነት ባልመጣም ነበር። የወሰኑ ክልሎችና ዞኖች የአማርኛ ቋንቋን ኦሮሚያ አካባቢ በመሔድ ለመሥራት
በእርግጥ የተማሪዎቹ ጥረትና የመምህራን እንደሁለተኛ የሥራም ሆነ የትምህርት የሚያስችል ዕድል እንዲፈጠርላቸው ያደርጋል።
በቀናነት መንፈስ ትምህርቱን በአግባቡ መስጠት/ ቋንቋ አድርገው እንዲጠቀሙበት የሚያደርግ በዛ ላይ በክልሉ ውስጥ በሚገኘው የኦሮሞ
አለመስጠት የራሱን አስተዋፅዖ እንደሚያደርግ በስምምነት ላይ የተመሠረተ አስገዳጅ አሠራር ብሔረሰብ አስተዳደር የሚጠቀምበትን የኦሮምኛ
እገነዘባለሁ። ተግባራዊ ቢደረግ እነሱንም በፌዴራል ቋንቋ ትምህርት ወደ ሌሎች ዞኖችና ወረዳዎች
ይህም ሆኖ የቋንቋ ለውጥን ጨምሮ አዲሱ መንግሥት ደረጃ የሚኖራቸውን ፖለቲካዊና በማስፋት መስጠት የሚችል በመሆኑ እንደ
ስርዓተ ትምህርት ተግባራዊ በተደረገበት ወቅት ምጣኔ ሀብታዊ ተሳትፎ በእጅጉ ያሳድገዋል። ተጨማሪ ሸክም ተደርጎ ሊታይ የሚገባው
ተገቢ ዝግጅት ተደርጎ ተገብቶበታል የሚል የባሕልና የዕውቀት ሽሽግሩንም ይበልጥ ጉዳይ አይመስለኝም። የአገሪቱ የትምህርት
እምነት የለኝም። ከዛም ባሻገር የመምህራንን አፋጥኖ በሕገ መንግሥቱ የተቀመጠውን አንድ ፖሊሲም ቢሆን የዚህ አይነቱን መልካም
አመለካከት በሥልጠናና ተጨማሪ ትምህርት የፖለቲካና የኢኮኖሚ ማኅበረሰብ ለመገንባት ሐሳብና አማራጭ የትምህርት አሰጣጥ በእጅጉ
ከማስተካከል ጀምሮ አስፈላጊውን የትምህርት የሚደረገውን ጥረት ውጤታማ ያደርገዋል። የሚደግፍና የሚያበረታታ እንጂ የሚከለክል
መርጃ መሣሪያዎችን በተሟላ አኳኋን በማቅረብ ለ). አማርኛን በሥራ ቋንቋነት ለመጠቀም አለመሆኑ ግምት ውስጥ ገብቶ በአፋጣኝ ሥራ
ረገድ ውስንነት እንደነበረበት የሚታወቅ ጉዳይ የወሰኑት ክልሎች ደግሞ አንድ ተጨማሪ ላይ ቢውል ጠቀሜታው የጎላ ይሆናል።
ነው። ስለሆነም ባልተሟላ ሁኔታ በዋነኛነት ቋንቋ በመምረጥ በሥራም ሆነ በትምህርት ሐ). በመጨረሻም የፌዴራሉ መንግሥት
እስከ ስምንተኛ ክፍል ድረስ በራሳቸው ቋንቋ ብቻ ማስተማሪያ ቋንቋነት እንዲገለገሉበት ቢደረግ ከአማርኛ በተጨማሪ የኦሮምኛ ቋንቋን
ተምረው የሚመጡት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መልካም አጋጣሚን የሚፈጥር ይመስለኛል። እንደሁለተኛ የሥራ ቋንቋ አድርጎ ቢጠቀምበትና
ከዩኒቨርሲቲ ከተመረቁ በኋላ እንኳ ሥራ ለምሳሌ የአማራ ብሔራዊ ክልል የኦሮምኛ አማርኛና የኦሮምኛ ቋንቋዎች ከሥራ
ቋንቋነትም በላይ የብሔራዊ ቋንቋነት ደረጃ
እንዲኖራቸው በማድረግ ሥራ ላይ ቢያውል
አንድም የአብዛኛውን የኦሮሞ ሕዝብ ወቅታዊ
ጥያቄ በመመለስ ሥነ ልቦናዊ ቅቡልነትን
የፌዴራሉ መንግሥት ከአማርኛ በተጨማሪ የኦሮምኛ ያስገኛል፣ ከሁሉም በላይ ግን፣ ከላይ ለመግለጽ
እንደተሞከረው አንድ የፖለቲካና የኢኮኖሚ
ማኅበረሰብ ለመገንባት የሚደረገውን ጥረት
ቋንቋን እንደሁለተኛ የሥራ ቋንቋ አድርጎ ቢጠቀምበትና ይበልጥ ያጠናክራል። በአጠቃላይም ከፍተኛ የሆነ
ቁጥር ያለውን ማለትም ከአንድ ሦስተተኛ በላይ
አማርኛና የኦሮምኛ ቋንቋዎች ከሥራ ቋንቋነትም በላይ የአገሪቱን ሕዝብ ቁጥር የሚሸፍነውን የኦሮምኛ
ቋንቋ ተናጋሪ ሕዝብ በአገሪቱ ሁለንተናዊ
እንቅስቃሴ ውስጥ ዕኩል ተሳታፊና ተጠቃሚ
የብሔራዊ ቋንቋነት ደረጃ እንዲኖራቸው በማድረግ ሥራ እንዲሆን ስለሚያደርግ ፍትሓዊነቱንም ይበልጥ
ያረጋግጣልና በየደረጃው የሚገኙት ፖሊሲ
አውጭዎችና ውሳኔ ሰጭዎች ለጉዳዩ ትኩረት
ላይ ቢያውል አንድም የአብዛኛውን የኦሮሞ ሕዝብ ወቅታዊ ሰጥተው ቢመክሩበትና በአዎንታዊ መልኩ
ተመልክተው ሥራ ላይ እንዲውል ቢያደርጉት
በአሁኑ ወቅት እጅግ አሳሳቢ እየሆነ የመጣውን
ጥያቄ በመመለስ ሥነ ልቦናዊ ቅቡልነትን ያስገኛል፣ ከሁሉም አብዛኛውን የመልካም አስተዳደር ችግር
ለመቅረፍ ዕድል የሚያስገኝ ከመሆኑም ባሻገር
በላይ ግን፣ ከላይ ለመግለጽ እንደተሞከረው አንድ የፖለቲካና በየጊዜው ከማንነትና ከቋንቋ አጠቃቀም ጋር
ተያይዘው እዚህም እዚያም ለሚነሱ መሠረታዊ
ጥያቄዎች በተወሰነ መልኩም ቢሆን ምላሽ
የኢኮኖሚ ማኅበረሰብ ለመገንባት የሚደረገውን ጥረት ይበልጥ ይሰጣል ተብሎ ይታመናል።

ያጠናክራል አቶ ሲሳይ መንግሥቴ በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ሌክቸረር እና


የሰብኣዊ መብቶች ፒ.ኤች.ዲ. ካንዲዴት እንዲሁም የሕግ
አማካሪ ናቸው። በኢሜይል አድራሻቸው
sisaymengiste@gmail.com ይገኛሉ።

1ኛ ዓመት ቁጥር 10 ውይይት ነሐሴ 2008 29


ትኩሳት

የኢትዮጵያው አገዛዝ እና
የሰብኣዊ መብቶች አከባበር ምን እና ምን?
ናት። ታላቋ አሜሪካ፣ አውሮፓውያን ሌሎች
ደረጀ መላኩ በዚህ ጽሑፉ የዓለምዐቀፉ ሰብኣዊ መብት ድንጋጌ/ የሠለጠኑ አገራት በምድር ሳይወሰኑ የኅዋ
መግለጫን በመመልከት እና ከኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ ጋር በማመሳከር ምርምር እያካሔዱ የሚገኙት የዜጎቻቸውን
በሕገ መንግሥታችን ሳይቀር የተቀመጡት መብቶች አለመከበራቸውን የሐሳብ ነጻነት ስላከበሩ ነው። የሐሳብ ነጻነት
ጽፏል። በተጨማሪም፣ ላለመከበሩ መንስዔ ናቸው ያላቸውን ጉዳዮች ባለበት አገር ሁሉ የሐሳብ ገበያ አለ፤ የሐሳብ
በዝርዝር አቅርቧል። አምባገነኖች በልማት ሥም ሰብኣዊ መብትን ገበያ ካለ ደግሞ ምርጥ-ምርጥ የሰው ልጅ
የአእምሮ ጭማቂ የሆኑ ይገኛል። ምሥጢሩ
እንደሚጨፈልቁ ገልጾ፣ ልማት ግን ያለሰብኣዊ መብት መከበር እና
ይሄው ነው። በሳንቲሙ ግልባጭ የኢትዮጵያ
ያለነጻነት ሊገኝ የማይችል እንደሆነ ይከራከራል። ገዢዎች በበኩላቸው ከእነርሱ የተለየ ሐሳብ
ያላቸውን ኢትዮጵያውን ያስራሉ፤ ደብዛ
ያጠፋሉ፤ ወይም አገር ጥለው እንዲሰደዱ
ያስገድዳሉ። ሲያሻቸውም ያስገድላሉ። በዚህ
መግቢያ ደኅንነት ለመጠበቅ ነጻነት አለው፤ ራሱንና ምክንያት ኢትዮጵያ የምርጥ ልጆቿን አእምሮ
ቤተሰቡን ለመመገብና የተደላደለ ኑሮ እንዲያገኙ ጭማቂ መጠቀም ያልቻለች አሳዛኝ አገር
የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዓ ሆናለች (ወይም) ናት ተብሎ ቢጻፍ ስህተት
የሰብኣዊ መብቶች ዓለምዐቀፍ መግለጫ (uni- ለማድረግ በሚያደርገው ጥረት ነጻነት አለው።
ሁለተኛ ማንኛውም ሰው ከኅሊናው፣ ከእምነቱና አይመስለኝም።
versal declaration of human rights) ላለፉት አምሳ ዓመታት የነበረው የሰብኣዊ
ለሁሉም ሕዝቦችና አገሮች የጋራ መመሪያ ከሃይማኖቱ ውጭ በተለያዩ መንገዶች
በማስፈራራትና በማስገደድ የሚሞከርበትን መብቶች አጠባበቅ ሪኮርዳችን መሻሻል የታየበት
እንዲሆን አውጇል ኢትዮጵያን ጨምሮ ሁሉም ቢመስልም ዛሬም በዓለም ላይ ከሚገኙት አገራት
የዓለም አገራት (ከጥቂት በፍፁም አምባገነን ጥቃት ሁሉ ለመከላከል ነጻነቶች አሉት። የሰው
ልጅ ከፍርሓት ነጻ ካልሆነ ሰውነቱ ሙሉ ሁሉ በመጨረሻዎቹ ረድፍ ላይ እንገኛለን።
ከሚገዙ አገራት በስተቀር) በሕገ መንግሥታቸው ሁላችንም እንደምንገነዘበው አሁን በሥራ ላይ
ውስጥ አካተውታል። ገቢራዊነቱ ግን ‹ላም አይሆንም።
በአንዳንደ የኢትዮጵያ ትውፊታዊ የሚገኘው ሕገ መንግሥት በዓለምዐቀፉ የሰብኣዊ
አለኝ በሰማይ› እየሆነ ይገኛል፤ በተለይ እንደ መብቶች ሰነዶች ላይ የሚገኙትን አንቀፆች
ኢትዮጵያ ባሉት አገራት ውስጥ። ፍልስፍና የሰው ልጅ ሁለት ባሕርያት አሉት፤
አንደኛው ባሕርያተ ሥጋ ሲሆን፣ ሁለተኛው አካቶ የያዘ ነው (መሻሻል ታይቷል ያልኩት
ምንም እንኳን ኢትዮጵያ ከአፍሪካ በሕገ መንግሥቱ የሰብኣዊ መብቶች ዕውቅና
አገራት ሁሉ ቀዳማይ በመሆን (ምናልባት ባሕርያተ ነፍስ ነው። ባሕርያተ ስጋ የሰው ልጅ
ከሌሎች እንስሳት ጋር የሚጋራቸውን ባሕርዮች ስላላቸው ነው) ዛዲያ ለምን ይሆን ገቢራዊ
ግብጽ ትቀድመን ይሆናል) የሰብኣዊ መብቶች ማድረግ የተሳነን በእኔ በኩል የሚከተሉትን
ዓለምዐቀፍ መግለጫ ሰነድ ላይ ብተፈርምም፤ የሚያመለክት ነው። እንደ ሌሎቹ እንሰሳት
ሁሉ የመብላትና የመጠጣት፣ እራሱን ከአዳኞች ሦስት ምክንያቶች ለመተንተን እሞክራለሁ።
አሁን ባለው አገዛዝ ሕገ መንግሥት ሰነድ ውስጥ
ሁሉም በሚባል መልኩ የሰብኣዊ መብቶችን የመጠበቅና ራሱንም የማራባት ፍላጎት አለው።
የሚያወሱ አንቀፆች ቢካተቱም በእውነቱ ከእነዚህ ፍላጎቶችም የሚመነጩ ነጻነቶች ሀ. ከአገዛዝ ስርዓት መውጣት
አሉ። ሰርቶ ለማግኘት፣ ሀብት ለማከማቸት፣
በኢትዮጵያ የሰብኣዊ መብቶች አጠባባቅ ሁኔታ
ኑሮውን በፈለገው መንገድ ለመምራትና ልጆቹን ባለመቻላችን
አሳፋሪ ነው።
ሰብኣዊ መብቶችን ሙሉ በሙሉ ከማክበር ለማሳደግ የሚያስችሉት የተፈጥሮ መብቶች የአገዛዝን ስርዓት የሚመሩ ሰዎች
አኳያ ያልተሳካላቸው የፊውዳሉም ሆነ አሉት። እነዚህን መብቶች ሲያጣ ከእንሰሳም አእምሮአቸውን ከስህተት ልባቸውን ከፍርሐት፣
የወታደራዊው የኢትዮጵያ ቀደምት አገዛዞች ወደ ደረጃ ይወርድና በዱላ እየተነረተች እንደምትገራ ኅሊናቸውን ከክፋት ያፀዱ አይደሉም። ለዚህም
ታሪክ ማሕደር ውስጥ ከተዶሉ በኋላ ኢትዮጵያ አህያ ወይም በእንሰሳት መካነ ጥናት ውስጥ ነው ስህተታቸው ስህተትን፣ ፍርሐታቸው
የሰብኣዊ መብቶች የሚከበሩባት ምድር ልትሆን ተዘግቶባቸው እንደሚኖሩ እንሰሶች ይሆናል። ፍርሐትን፣ ክፋታቸውም ክፋትን እየወለደ
ትችላለች የሚል ተስፋ በብዙዎች ዘንድ ተጥሎ በባሕርያተ ነብሱ የሰው ልጅ ከሌሎች እንሰሳት ሰብኣዊ መብቶች ሊከበሩበት የማይችሉበት
ነበር። ሆኖም ግን ተስፋው መና ሆኖ ቀርቷል። ይለያል። ባሕርያተ ነብስ የሚባሉት ማሰብ፣ ሁኔታ የሚፈጠረው በስህተት ፋንታ የዕውቀት
መናገር እና ኅያውነት ናቸው። የበላይነት፣ በጥርጣሬና ፍርሐት ፋንታ ልበ
ለሰው ልጅ ማሰብ የተፈጥሮ የሆነውን ሙሉነት፣ በክፋት ፋንታ ቅንነት በሰፈነበት
የሰብኣዊ መብቶች ምንድን ናቸው? ያህል ሐሳብን መግለጽም የተፈጥሮ ነው። ሁኔታ ሰብኣዊ መብቶችን ለማስከበር አመቺ
በመሠረቱ ሰብኣዊ መብቶች ነጻነቶች ይህንን የተፈጥሮ ችሎታ ለግል ጥቅማቸው ሲሉ ይሆናል።
ናቸው። እነዚህን ነጻነቶች በአጠቃላይ በሁለት በውራጅ ኸሳባቸው የሌሎችን ሐሳብ በማፈን በካናዳ የኩቤክ ሕዝብ እና በታላቋ ብሪታኒያ
መመደብ ይቻላል። አንደኛ ማንኛውም ሰው ሕዝብን የሚያደነቁሩ ኋላቀር፣ ደሃና በችጋር የስኮትላንድ ሕዝብ ሪፈረንደም ጥያቄ፣ በቅርቡ
ከባሕርዩ ጋር የሚስማማውንና ሌላውንም ሳይጎዳ የተጎዳ የሚያደርጉ ሁሉ፣ ከሰው ልጅ ባሕርያተ የታላቋ ብሪታኒያ ሕዝብ ፍላጎት በሠለጠነ
ለማድረግ የሚፈልገውን ሁሉ እንዲያደርግ ነፍስ የሚመነጩትን መሠረታዊ መብቶች መንገድ ተፈቷል። እኛ ግን ለዚህ ቁም ነገር
ሊኖሩት የሚገባው ነጻነቶች ናቸው። ማናቸውም የሚረግጡ ናቸው። አንድ ሐሳብን በሰው ልጆች አልበቃንምና ለምናቀርበው ጥያቄ ሁሉ ምላሹ
ሰው የራሱንና የቤተሰቡን ሕይወትና የአካል ላይ በግዴታ መጫን ከኋላቀርነትና ከደሃነት እስር፣ ስደት አሊያም ጥይት ነው።
እንደማያወጣ ኢትዮጵያ ታላቅ ዩኒቨርስቲ

30 ውይይት ነሐሴ 2008 1ኛ ዓመት ቁጥር 10


ትኩሳት

ለ. ሰብኣዊ መብቶችና ጎሰኛነት ልማት ወይም ዕድገት የሥልጣን ባለቤት ነበር። እንደሚታወቀው የሥልጣን ተካፋይ
በመሠረቱ ጎሰኛነት ከዘረኛነት ጋር ከሆነ ሕዝብ ከራሱ ጥረት የሚመነጭ ውጤት ስላልነበሩ የልማቱም ተካፋይ አልነበሩም ።
የተዛመደ ነው፤ ዘረኛነት ማለት የእኔ ዘር ነው። ታስሮና የተያዘ ሕዝብ በየትኛው ነገር ግን በሁለቱም አገሮች ጥቁሮች
ከሁሉም ሌሎች ዘሮች የበላይና የተሻለ በሚል ኃይሉ ነው ልማትን ለማምጣት የሚቻለው? ከሥልጣን ውጭ ነበሩ። በዚህም ምክንያት
ከንቱና ምንም መሠረት በሌለው ትምክህት ላይ ትላንትም፣ ሆነ ዛሬ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከልማት ውጭ የነበሩት በዘረኝነት አመራር
የተገነባ ስሜት ነው። ገና ከመነሻው ሰብኣዊ ሰብኣዊ መብቱን የሚያከብርለት ዲሞክራሲያዊ የተነሳ ነበር። ሌሎች አምባገነኖችም ልማትን
መብቶችነ በሙሉ ይጥሳል። ኢትዮጵያን ላለፉት መንግሥት ለማቆም ባለመቻሉ የሠለጠነው ሥልጣነ-ሕዝብ ከሰፈነበትና ሰብኣዊ መብቶች
25 ዓመታት እየገዛ ያለው የኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. ዓለም ከደረሰበት የዕድገት ደረጃ ላይ ሊደርስ ከሚከበሩበት ስርዓት መቅደም አለበት የሚሉበት
መንግሥት ሰብኣዊ መብቶችን ከማስከበር አኳያ ቀርቶ ማለም ተስኖታል። እስቲ የሰብኣዊ ምክንያት ሕዝባቸውን ዝቅ አድርገውና
አልተሳካለትም፤ ምክንያቱም ደግሞ በጎሰኝነት መብቶች መግለጫ አንቀጽ 25 (1) የሚለውን አዋርደው በመገመታቸው በመሆኑ ከዘረኞች
ላይ የተመሠረተ መሆኑ ነው። እንመልከት፦ እምብዛም የተለየ አስተያየት አይደለም። ልማት
“ማንም ሰው ለራሱና ለቤተሰቡ ጤንነትና የነጻነት ልጅ ነው። የአምባገነኖች የአገዛዝ
ደኅንነት በቂ በሚሆን የኑሮ ደረጃ የመኖር ስርዓት ፀረ ነጻነት ነውና ልማትን አይወልድም።
ሐ. ሰብኣዊ መብቶችና ልማት መብት፤ ይህም ምግብን፣ ልብስን፣ መጠለያን፣ ሰው ሰው መሆኑ ማረጋገጥ ካልቻለ
የምዕራባውያን ታሪክ ቁልጭ አድርጎ የሕክምና አገልግሎትን፣ አስፈላጊ የሆኑ ልማት ትርጉም የለውም፤እንደሚቀለብ
እንደሚያሳየን ማናቸውም ዕይነት ዕድገት ማኅበራዊ አገልግሎትን ማግኘትንና ለሥራ የእሽቅድድም ፈረስ ወይም እንደ ጭነት አህያ
የሰብኣዊ መብቶች መከበር ውጤት ነው። በሰው አጥነት፣ ለሕመም፣ ለአካል መጉደል፣ ለአባወራ ነው። ለዚህም ነው ማኅበረሰባችን ከምግብ በላይ
ልጅ ውስጥ የታመቀው የአካል፣ የአእምሮና ሞት፣ ለእርጅና ወይም ለሌሎች ከአቅም ሰውነት እንደሚያስከብር ለመጠቆም እንዲህ
የመንፈስ ኃይል ከፍተኛ ነው። ይህ ኃይል በላይ በሆነ ሁኔታ የሕይወት መሠረትን ሲል የገጠመው፣
የሚወጣው፣ የሚያብበውና የሚያፈራው ለሚያሳጡ ችግሮች ዋስትና የማግኘት መብትን “ሰው ባገሩ ቢበላ ሳር፣ ቢበላ መቅመቆ፤
በነጻነት ነው። ፍርሓትና ስጋት በሌለበት ይጨምራል።” ይከበር የለም ወይ ሰውነቱ ታውቆ።”
ሁኔታ ውስጥ ነው። በልበሙሉነት መስራት ከሕዝቡ ጥረት ውጭ እነዚህን መብቶች
ሲቻል ነው። ለአንድ አገር ሰብኣዊ መብቶች ለማስተናገድ የሚቻለው እንዴት
ማናቸውንም ማኅበራዊ አገልግሎት ለመስጠት
ነው?
መደምደሚያ
መከበር ትልቅ ኃይል እንደሚሆን ምንም እንደ ትሮይ ፈረስ የሚጋልበን ይህ
አያጠራጥርም። ሕዝቡ የአእምሮ እና የመንፈስ የሚቻለው እንዴት ነው? ሁለት መንገዶች
አገዛዝ የሰብኣዊ መብቶችን ከማስከበር አኳያ
ኃይሉ ከተገደበ ዕድገት በምንም ሌላ መንገድ አሉ፤ አንደኛው ሕዝቡን ለራሱ ምንም ኃላፊነት
የተሳካለት አይመስለኝም። ታሪክ የሰጠውን
ሊመጣ አይችልም። በየጊዜውና በተለያዩ እንደማይሰማው እንደ ሕጻን ልጅ በመመልከት
ዕድል እያበላሸው ይገኛል ። ለወደፊቱ ትውልድ
አገሮች አምባገነኖች (የእኛዎቹንም ይጨምራል) ሕዝቡ ለራሱ የሚበጀውን አያውቅምና እኔ
ተስፋ የነበሩ ለም መሬቶችን በዓለም ታይቶ
የሚያቀርቡት ክርክር አለ። ‹ዲሞክራሲ ወይም ግን የሚበጀውን ስለማውቅለት ሞግዚት ሆኜ
በማይታወቅ እጅግ ርካሽ በሆነ ዋጋ ለዓለም
መንግሥተ ሕዝብ ሊመሠረት የሚቻለው ልማት ልግዛው ከሚል የአምባገነንነት ምኞት የሚመጣ
ቱጃሮች መቸብቸብ፣ ነባር የከተማ ባለጥሪቶችን
ወይም ዕድገት ከተረጋገጠ በኋላ ነው› ይላሉ። ነው። ይህ መንገድ ሕዝብን ወደ ልማት አድርሶ
ከአፅመ ርስታቸው ያለ በቂ የካሣ ክፍያ
ይህ አባባል እሳት የሚነድደው አለማገዶ ነው፤ አያውቅም። በአፍሪካም ሆነ በኢትዮጵያ ምድር
ማፈናቀል፣ ከድህነት ወለል በታች የኑሮ ደረጃ
እንደ ማለት ነው። የቱ ነው የሚቀድመው የበቀሉት አምባገነኖች ሁሉ ‹ሕዝቡ የሥልጣን
ላይ የሚገኙ የአዲስ አበባ በርካታ ነዋሪዎችን
መንግሥተ ሕዝብ ወይስ ዕድገት። የሕዝቡ ባለቤት ከመሆኑ በፊት በልማት ላይ ማተኮር
ሽልጦ እና ቆሎ ነግደው ከሚኖሩበት አካባቢዎች
ኃይል ተገድቦና ታፍኖ ጥቃትና ግፍ የሰው ልጅን አለበት› እያሉ ሲሰብኩ በርካታ ዐሥርተ
ያለ በቂ መልሶ ማቋቋም ወደ ሌላ አዲስ
አካል፣ አእምሮና መንፈስ አደንዝዞና አሰናክሎ ዓመታት ቢቆጠሩም አብዛኛው የአፍሪካ ሕዝቦች
አካባቢዎች ማስፈር (ለኮንዶኖሚኒየም ሕንፃ
በሥልጣን መባለግን፣ ዝርፊያንና ውንብድናን ቁልቁል ወረዱ እንጂ አላደጉም። በተለይ
መኖሪያ የቅድመ ክፍያ ማጠናቀቅ የቻሉትን
መረን ለቅቆ፣ ለፍቶ ማግኘት የማያዋጣ እንደሆነ ኢትዮጵያ በአፍሪካ የዕድገት ደረጃ ብዙ አገራት
ማለቴ ነው)… ፍፁም ሠላማዊ የፖለቲካ
አረጋግጦ ዕድገት እንዴት ብሎ ሊገኝ ይቻላል? ቀድመዋት እየገሰገሱ ይገኛሉ።
ትግል የሚያካሔዱ የፖለቲካ ፓርቲ አባላትን
መንግሥተ ሕዝብ ከልማት በኋላ የሚለው ሰዎች ሁሉ ዕኩል ክብርና መብቶች
እና ተቺ ጋዜጠኞችን በየጊዜው እንደ ጥጃ
አስተሳሰብ አምባገነኖች በሥልጣን ኮርቻ ላይ ይዘውና ነጻ ሆነው ተፈጥረዋል፤ የማሰብና
እያሠሩ መፍታት ሲያሻውም ለዓመታት በእስር
እስከ ዕድሜ ልካቸው እንዲቆዩ ከሚያደርጉት የማመዛዘን ችሎታ በተፈጥሮ ስለታደሉ፣
እንዲማቅቁ ማድረጉ አገዛዙ የሰብኣዊ መብቶችን
ጥረት አንዱ ነው። እርስ በርሳቸው በወንድማማችነት መንፈስ
ለማስከበር አለመቻሉን ማሳያዎች ይመስሉኛል።
ከዓለምዐቀፋዊ የሰብኣዊ መብቶች መግለጫ ሊተያዩ ይገባል። እንግዲህ ማንም ለማንም
ውድ ወገኖቼ አስተውለን የምንራመድ፣ ቆም
ውስጥ አምባገነኖች በተለይ የማይወዱት አንቀጽ ሞግዚት ወይም ገዢ ሊሆን አይችልም ማለት
ብለን የምናስብ ከሆነ መጠለያ የማግኘት መብት
21 ነው፣ እንዲህ ይላል፦ ነው። ምን እንደምትሠራና የት እንደምትሠራ፣
አተገባበር ብቻውን በችግር የተሞላ እንደሆነ
1. ማንም ሰው በአገሩ መንግሥት ውስጥ ምን እንደምትበላና ስንት ጊዜ እንደምትበላ፣
መገንዘብ እንችላለን። ለመሆኑ እነማን ናቸው
በቀጥታ ወይም በነጻ በተመረጡ ወኪሎች ምን እንደምትለብስና እንዴት እንደምትኖር እኔ
በጋራ የመኖሪያ ቤት ውስጥ ተከራይተው
አማካይነት የመሳተፍ መብት አለው፤ አውቅልሃለሁና እኔን ስማ የሚል አስተሳሰብ
የሚኖሩት? የዕጣ አወጣጡ እንዴት ነው? እውን
2. ማንም ሰው በአገሩ መንግሥታዊ ሁሉ የሰው ልጆችን ዕኩልነት ከማይቀበል
ድህነት ቤቱን የሠራበት የአዲስ አበባ ነባር ነዋሪ
አገልግሎት (እንደ ቴሌቪዥንና ራዲዮ ጭምር አምባገነንነት የሚመነጭ ነው።
ቅድመ ክፍያውን አጠናቆ የቤት ባለቤት መሆን
ማለት ነው) ከሌሎች ዕኩል የመጠቀም መብት ተራራዎችን መቅደድ፣ ወንዞችን መገደብ፣
ይችላልን? ኅሊና ያላችሁ ራሳችሁን ጠይቁ።
አለው፤ መሬትን መቆፈር፣ ብቻውን ልማት አይደለም።
ኢትዮጵያ የሞት፣ የግፍና የስቃይ፣ የፍርሓትና
3. የመንግሥት ሥልጣን መሠረቱ የሕዝብ የሰውን ልጅ የውስጥ አእምሮ የመንፈስ ኃይል
የመሸማቀቅ አገር ሳትሆን ማንም ሰው አንገቱ
ፈቃድ ነው፤ የሕዝብ ፈቃድ የሚገለጠው የሚያወጣና በፈጠራና በተግባር ላይ የሚያውል
ቀና አድርጎ በክብርና በኩራት የሚኖርባት አገር
በተወሰኑ ጊዜያት በሚካሔዱ ትክክለኛ እንቅስቃሴ ነው ልማት የሚባለው እንዲህ
እናድርጋት። የሁላችንም ኃላፊነት ይህ ነው።
ምርጫዎች ሲሆን እነዚህ ምርጫዎች ለሁሉም ባይሆን ኖሮ እና የልማት መግለጫው የፎቅና
ሰው ዕኩል ዕድልን የሚሰጡና በምሥጢር ኢንዱስትሪ ብዛት የእርሻ ምርት መትረፍረፍ
ወይም በተመሳሳይ ነጻ የምርጫ ስነ ስርዓት ቢሆን ጥቁር አሜሪካኖችና የደቡብ አፍሪካ ደረጄ መላኩን በኢሜይል አድራሻው
የሚካሔዱ መሆን አለባቸው። ጥቁር አፍሪካውያን የልማቱ ተካፋይ ይሆኑ tilahungesses@gmail.com ሊያገኙት ይችላሉ፡፡

1ኛ ዓመት ቁጥር 10 ውይይት ነሐሴ 2008 31


የአገር ነገር

የወልቃይት ጠገዴ ጥያቄ


እንዴት ይፈታ?
አምባሳደር ተስፋዬ ሐቢሶ ከ46 ዓመታት በፊት የወልቃት ሁመራ አካባቢ
ይተዳደር የነበረው በቤጌምድርና ስሜን ጠቅላይ ግዛት ሥር እንደነበረና ሳይሆን በተለያዩ ክልሎች ደም አፋሳሽ
የትግራይ ጠቅላይ ግዛት ከተከዜ መልስ መሆኑን እንደሚያስታውሱ ከግል ሁኔታዎች ተከስተዋል፡፡ የሰዎች ሕይወት
ገጠመኛቸው ጋር በማስታከክ ያስረዱ ሲሆን፣ ከ1987 በኋላ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ሳይቀጠፍ የተከናወነ የክልል አወቃቀር ስለመኖሩ
ሕገ መንግሥት ክልሎች ሲዋቀሩ ወልቃይት ሁመራ ወደ ትግራይ ክልል እርግጠኛ አይደለሁም። ይህ በዚህ እንዳለ፣
የወልቃይቶችንም ሆነ የማንኛውንም ዘውግ
መካለሉን በመግለጽ፣ እንዲሁም የአካባቢዎች አከላለል በዓለምዐቀፍ ማንነት የሚወስኑት ራሱ ማኅበረሰቡ እንጂ
ተሞክሮዎች በየጊዜው እንደሚስተካከል አንስተው የወልቃይት ጠገዴ ጥያቄም በዚያ ማንም ሌላ አካል ማንነትን (identity) እንደ
ስሜት መስተናገድ አለበት ብለዋል። ቦሎ አይለጥፍላቸውም። በሌላ አንፃር፣ በሕገ
መንግሥቱ አንቀጽ 48 መሠረት፣ "የአከላከል
ለውጥ ወይም የክልል ወሰን የሚመለከት ጥያቄ
በ1962 አም ከቀድሞው የቀዳማዊ ምርታቸውን በተመለከተ ማሽላውን ወደ ከተነሳ ደግሞ ጉዳዩ በሚመለከታቸው ክልሎች
ኃይለሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ከተመረቅሁ በኋላ ከረንና አሥመራ የሚያስጭኑ ሲሆን ጥጡንና ስምምነት፣ እነዚህ ለመስማማት ካልቻሉ
በመንግሥት ሠራተኛነት የተቀጠርኩት ሰሊጡን በምፅዋ ወደብ በኩል ወደውጭ አገሮች የፌዴሬሽኑ ምክር ቤት የሕዝብ አሰፋፈርንና
በትራንስፖርትና መገናኛ ሚኒስቴር ሥር ነበር ኤክስፖርት የሚያደርጉት። እነዚህን ፍላጎት መሠረት በማድረግ የመጨረሻ ውሳኔ
ይተዳደር በነበረው የመንገድ ማመላለሻ ምርቶች ወደ ምፅዋ የሚጭኑት የቀይ ባሕር እንደሚሰጥ"፣ በሕገ መንግሥቱ ተደንግጓል ።
አስተዳደር መሥሪያ ቤት ነበር። በ1963/64 ኤርትራ የጭነት ማመላለሻ ማኅበር ነበር። ይህ ጉዳይ ዛሬ የዚህን ያህል ውዝግብ
የተለያዩ ቅርንጫፍ መሥሪያ ቤቶችን በመላ እኛም የመንገድ ትራንስፖርት ባለሥልጣን ካስተለ በታዛቢዎች ዘንድ ጭምር ጉዳዩ
አገሪቱ ስናቋቋም ለሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ ቡድን በ1963 ወደ ሁመራ የሔድነው ከላይ ቀድሞም ተድበስብሶና ተሸፋፍኖ የተዘጋ
የሚያገለግል ቅርንጫፍ መሥሪያ ቤት የተጠቀሱት ሁለቱ ማኅበራት በጭነት ታሪፍ ሊሆን ይችላል የሚል ጥርጣሬ ስለሚያሳድር
የተቋቋመው በጎንደር ከተማ፣ ለትግራይ የተነሳ ስላልተስማሙ ለማስታረቅ ነበር፡ ከላይ የተጠቀሱት የመንግሥት አካላት
በመቀሌ፣ ለኤርትራ ደግሞ በአስመራ ከተማ ፡ የሁለቱን ማኅበራት መሪዎች በማወያየት ኃላፊነታቸውን አሁንም በአግባቡ ለመወጣት
ነበር። ያን ጊዜ የጠቅላይ ግዛቱ ሥያሜ በኩንታል 3 ብር የነበረው ወደ 4 ብር ከፍ በአስቸኳይ መንቀሳቀስ ይኖርባቸዋል፡፡ ይህ
የቤጌምድርና ስሜን ጠቅላይ ግዛት ተብሎ እንዲል በማስማማት ወደ ጎንደር ተመለስን። የማይሆን ከሆነ ደግሞ ተኣማኒነት ያለው
ሲጠራ ጠቅላይ ገዥ የነበሩት ኮሎኔል ታምራት ያን ጊዜ ማለትም የዛሬ 46 ዓመት ሁመራ የድንበር ኮሚሽን በማቋቋምና የትግራይና
ይገዙ ነበሩ፡፡ የትግራይ ጠቅላይ ግዛት እንደራሴ (ወልቃይት ጠገዴ) የቤጌምድርና ስሜን አካል የአማራ ክልሎች ሽማግሌዎች በሚገኙበት
ልዑል ራስ መንገሻ ሥዩም፣ የኤርትራ ደግሞ ነበር፡፡ የቤጌምድርና ስሜን እና የትግራይ ጠቅላይ ኮሚሽን እንደገና ተጠንቶ የመጨረሻ ውሳኔ
ልዑል ራስ አሥራተ ካሳ ነበሩ። ግዛቶች የድንበር ወሰን የተከዜ ወንዝ ነበር። ሊሰጠው ይቻላል። የፌዴራል አባላት ክልሎችን
በ1963 በወልቃይት ጠገዴ በሚገኘው ከሁመራ የሚጫነውም ምርት ተከዜ ሰቲትን ወሰን በተመለከተ በየጊዜው መከለስና ለሕዝቦች
የሁመራ መሬት ጥጥ፣ ሰሊጥና ማሽላ በሰፊው ተሻግሮ ከኦምሀጀር (ኤርትራ) ወደምፅዋ ወደብ መስተጋብር በሚያመች ሁኔታ ጂኦግራፊን፣
የሚያመርት የወልቃይት ጠገዴ ሁለገብ ድረስ ነበር። ከዚያን ጊዜ አንስቶ እስከደርግ የማኅበረሰብ አሰፋፈር፣ የሚመለከታቸው
የገበሬዎች ማኅበር ነበር፤ በማኅበሩ ውስጥ ውድቀት ድረስ ወልቃይት ጠገዴ የጎንደር ወገኖች ፍላጎት፣ የክልሎችን ዕኩልነት
አባል ሆነው ለመሠማራት የሚሹ ሁሉ ጠቅላይ ግዛት ክልል ነበር፡፡ በነዚያ ዓመታት ወይም ተመጣጣኝነት፣ ወዘተ. መሥፈርቶች
ከኮሎኔል ታምራት ይገዙ፣ ከጎንደር የድጋፍ አማራ የሚባል ክልል አልነበረም። አማራ በመጠቀም ማካለል አዲስ ክስተት አይደለም፡
ደብዳቤ እየተጻፈላቸው ነበር የሚመዘገቡት። የሚባል ክልል የተዋቀረው ከ25 ዓመታት በኋላ ፡ ከናይጄሪያ እስከ ሕንድ፣ ከደቡብ አፍሪካ
ማኅበሩ ከዓለም ባንክ እርዳታ የሚያገኝ ነበር፣ በ1987 የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ እስከ ካናዳ፣ ከስዊዘርላንድ እስከ አውስትራልያ
ሪፐብሊክ (ኢ.ፌ.ዴ.ሪ.) ሕገ ያሉት የፌዴራል አገሮች በየጊዜው የአባል
መንግሥት ከፀደቀ በኋላ ክልሎቻቸውን ወሰኖች ይከልሳሉ፤ ያሻሽላሉ፤
ከናይጄሪያ እስከ ሕንድ፣ ከደቡብ ከሌሎች 8 ስምንት ክልሎች ጋር ይለውጣሉ። የወልቃይት ጠገዴ ጥያቄም
አፍሪካ እስከ ካናዳ፣ ከስዊዘርላንድ እስከ ነበር። ክልሎቹም የተዋቀሩት
በሕገ መንግሥቱ አንቀፅ 46
በተመሳሳይ ሁኔታ ሊፈፀም ይገባል። ከዚህ
ውጭ የሁለቱን ክልሎች ወንድማማች ሕዝቦች
አውስትራልያ ያሉት የፌዴራል አገሮች መሠረት "በሕዝብ አሰፋፈር፣ ለማጋጨት የሚደረገው እንቅስቃሴ ወይም ሴራ
ቋንቋ፣ ማንነት እና ፈቃድ ላይ
በየጊዜው የአባል ክልሎቻቸውን ወሰኖች በመመሥረት" ስለ ነበር ከ46
ሁሉ በፅኑ መወገዝ አለበት።

ይከልሳሉ፤ ያሻሽላሉ፤ ይለውጣሉ። ዓመታት በኋላ በመሬት ላይ


የተከሰቱትን ማኅበራዊ ለውጦች
አምባሳደር ተስፋዬ ሐቢሶ የሽግግር መንግሥቱ የተወካዮች
ምክር ቤት ዋና ጸሐፊ በመሆን እንዲሁም በደቡብ አፍሪካና
የወልቃይት ጠገዴ ጥያቄም በተመሳሳይ አላውቅም፡፡ እና በኡጋንዳ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. አምባሳደርነት አገልግለዋል፡፡
በሦስቱም መንግሥታዊ ስርዓቶች በኃላፊነት የሠሩ ሲሆን አሁን
ሆኖም የክልሎች አከላለል
ሁኔታ ሊፈፀም ይገባል በሠላማዊ መንገድ የተዋቀረ
በጡረታ ላይ ናቸው። በኢሜይል አድራሻቸው
habisso@yahoo.co.uk ሊያገኟቸው ይችላሉ።

32 ውይይት ነሐሴ 2008 1ኛ ዓመት ቁጥር 10

You might also like