You are on page 1of 55

የጭንጫየ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት

ቤት እስትራቴጅክ እቅድ
(2015 ዓ.ም – 2017 ዓ/ም)

ሰኔ 2014 ዓ/ም

ጭንጫየ

ማውጫ
አርዕስት ገጽ
1
ክፍል አንድ
1.1 መግቢያ - - - - - - - - - -
1.2 የት/ቤቱ ነባራዊ ሁኔታ - - - - - - -
1.3 የዕቅዱ መነሻ ሁኔታ - - - - - - - -

1.4 የቀበሌ ማህበራዊ ሁኔታ፣ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ፣ፖለቲካዊ ሁኔታ፣ና ማህበራዊ ሁኔታ -- - ክፍል ሁለት

2. የዕቀዱ መነሻ ሁኔታ

2.1 የመጀመሪ ደረጃ ያለበት ሁኔታ - - - -

2.2 የትምህርት ጥራት ተግባር ያለበት ሁኔት - - - - - - - - -


2.2.1 በአጠቃላይ ትምህርት ኢንስፔክሽን ትምህርት ቤቱ ያለበት ደረጃ

2.2.2 የትምህርት ቤት መሻሻል መርሃግብር አተገባበር

2.3 ግለግምገማና የትኩረት ጉዳይ

2.4 የትኩረት አቅጣጫ

2.5 የዕቅዱ አስፈላጊነት - - - - - - - -

ክፍል ሶስት

3.1 ራዕይ - - - - - - - -

3.2 ተልዕኮ - - - - - - - -

3.3 ዕሴቶች - - - - - - - -

3.4 ዋና አላማ - - - - - - - -

3.5 የትኩረት መስክ- - - - - - - -

ክፍል 4

4.1 ስትራቴጂክ ዕቅድ - - -


4.2 መልካም አጋጣሚ
4.3 ስጋቶች
4.4 መፍትሄ አቅጣጫ

ክፍል 5

5.1 የክትትል፤ ድጋፍና ሪፖርት ስርዓት - - - - - -

5.1.1 የቅድመ ዝግጅት ምዕራፍ - - - - - - -

5.1.2 የትግበራ ምዕራፍ - - - - - - - -

2
5.1. 3 የማጠቃለያ ምዕራፍ - - - - - - -

ክፍል 6

6.1 የፋይናስ ምንጮች አጠቃቀም ና ተጨማሪ እቅዶች - - - - - - -


-

3
ክፍል አንድ
1.1 . መግቢያ

ሰትምህርት ለአንድ አገር ሁለተናዊ ዕድገት ለማምጣት የማይተካ ሚና አለው፡፡ አዲሁም ግለሰቦችን በእውቀት፤ በግንዛቤ፤ በአስተሳሰብ፤
በችሎታና በክህሎት በማነጽ ለራሳቸውና ለህብረተሰቡ ሁለንተናዊ ዕድገት ንቁ ተሳትፎ ለማድረግ ያስችላቸዋል፡፡ ትምህርት ፤ በግለሰቦችና
በህብረተሰብ ተስተጋብሮት ለአጠቃላይ ህብረተሰብ ህልውናና ዕድገት ቁልፍ ሚና ይጫወታል፡፡ የትምህርት አንዱ ባህሪይ መሠረታዊ እውቀት
በማስጨበጥ፤ በግለሰብም ሆነ በህብረተሰብ የችግር ፈቺነት አቅምን፤ ችሎታንና ባህልን ማጎልበት ነው፡፡ በመሆኑም ትምህርት ጎጂ ልማዳዊ
ድርጊቶችን በመለየትና በማስወገድ፤ ጠቃሚና አዲስ ባህሎችን በመቅሰምና በማዳበር ፤ሳይንስና ቴክኖሎጂን በህብረተሰቡ በማስረጽ ፤የሰው ልጅ
አካባቢውን እንደ አስፈላጊነቱ አሻሽሎና ለውጦ በሚገባ ተንከባክቦና አልምቶ ጥቅም ላይ እንዲያውለው ይረዳዋል፡፡ በተጨማሪም ነጻነት፤
መብትና ግዴታ፤ማህበራዊ ፍትህ፤ በህዝቦች መካከል እኩልነትና መግባባት እንዲኖር በአጠቃላይ ለሰብአዊ መብቶች መከበርና ዲሞክራሲ ስርአትን
ለማስፈን ትምህርት የበኩሉን ሚና ይጫወታል፡፡

በመሆኑም አገራችን አዲሁም ክልላችን ይህንን ከግንዛቤ ውስጥ በማስገባት ጥራት ያለውን ትምህርት ለዜጎች ለማቅረብ ብሎም በትምህርት ቤት
አልፈው የሚመጡ ተማሪዎች በስነ ምግባራቸው እና በትምህርት ውጤታቸው የተሻሉ እና ብቁ የአገር ተረካቢ ዜጋ እንዲሆኑ ለማድረግ
የአጠቃላይ ትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ፓኬጅ ተቀርጾ ተግባራዊ መደረግ ከተጀመረ አመታትን አሳልፎል፡፡ በመሆኑም ባህሪግንብ አንደኛ ደረጃ
ትምህርት ቤት ፓኬጁን ለመተግበር ከትምህርት ቤቱ ነባራዊ ሁኔታ መሰረት ባደረገ የትምህርት ቤቱን ማህበረሰብ በማደረጃት እየተገበረ ቆይቷል››

ስለሆነም ባህሪግንብሰ ትምህርት ቤት የትምህርት ቤት መሻሻል እና የደረጃ ምደባ ኮሚቴ አቋቁሞ ባለፉት 3 አመታት የተከናወኑ ተግባራት
በተዘጋጀው ቸክሊስት ባለድርሻን በማሳተፍ ግለግምገማ አድርጎ ትምህርት ቤቱ በአራቱ ርእሰ ጉዳይ እና የትምህርት ቤቱን ደረጃ በመለየት ከ
2015 ዓ.ም እስከ 2017 ዓ.ም የሶስት አመት ስትራቴጅከ ዕቅድ ተዘጋጅቷል››

1.2. የትምህርት ቤቱ ነባራዊ ሁኔታ፤


የባህሪግንብ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአማራ ክልላዊ መንግስት በማዕከላዊ ጎንደር ዞን መስተዳድር በጎንደር ዙሪያ ወረዳ
ጀጃባህሪግንብ ቀበሌ ይገኛል ፡፡ ትምህርት ቤቱ የተመሰረተው በ 1979 ዓ/ም ሲሆን 42000 ሜትር ካሬ የቆዳ ስፋት አለው፡፡ ዙሪያው ባቅንጭብ
የታጠረ ሁኖይገኛል፡፡
ትምህርት ቤቱ ከክልሉ ያለው ርቀት 180 ኪ.ሜ ከዞኑደግሞ 35 ኪ.ሜ ያህል ነው::ትምህርት ቤቱ በሁሉም አቅጣጫ የአከባቢ ማህበረሰብ መኖሪያ
ቤት የተከበበ ቢሆንም በሰሜን ፣በምእራብ ና በምስራቅ መንገድ ያዋስነዋል››ትምህርት ቡቱ አገልግሎት እየሰጠ ያለው ለሁለቱ

ቀበሌነዋሪዎችቢሆንም ከዋናው መንገድ በታች ለሚገኙ ማህበረሰብ ክፍል የሚገለገሉት በዚህ ትምህርት ቤት ነው:: በመሆኑም የህዝብ ብዛቱን
ቁጥር እርግጠኛ የሆነውን ለመጥቀስ ቢያስቸግርም ከ 3 አመት በፊት 6158(ወ;3158 ሴ›3000) እደሆነ መረጃዎች ይናገራሉ::

ትምህርት ቤቱ በአሁኑ ሰዓት በህ/ሰቡተሳትፎ ፣ በትምህርት ቤቱ በሚገኝ በጀት ና ግብረ ሰናይ ድረጀት ድጋፍ 9 መማሪያ ክፍሎች ሲኖሩት ክፍሎች
ለመደበኛ ተማሪ፣ እና ለቅድመ መደበኛ ተማሪዎች ለመማሪያ ክፍል አገልግሎት ይሰጣል::
በአጠቃላይ በዚህ አመት 829 ተማሪዎችን በመመዝገብ ፣ 34 መምህራንና 2 ድጋፍ ሰጪ ሰራተኛ ይዞ የመማር ማስተማሩን ተግባር እያከናወነ
ቆይቷል፡፡
1.3 የቀበሌው ማህበራዊ፣ኢኮኖሚያዊ፣ፖለቲካዊ ፣አከበቢያዊ ሁኔታ
1.3.1:-ማህበራዊሁኔታ
ትምህርት ቤቱ አገልግሎት በሚሰጥባቸው ቀበሌ ነዋሪዎች የማህባራዊ አገልግሎቶች ጤና ኬላ፣አነድ ሁለት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት
ቤቶች ሰ ለህብረተሰቡ አገልግሎት የሰጣሉ::

1
1.3.2 ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ
የአከባቢው ማህበረሰብ የኑረው ደረጃ እጅግ የተራረቀ አኖኖር የሚኖር ህብረተሰብ የያዘነው :: ማለትም በቀን ስራ የሚተዳደር፣በግብርና
የሚተዳደር፣ አዲሁም በተለያየ ካፒታል በንግድ ስራ የሚሰሩ የህብረተሰብ ክፍል ያቀፈ በመሆኑ ትምህርት ቤቱን በበጀት እዲደግፉ ያለውን
ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ ማገናዘብ የግድ ይላል::
1.433 ፖለቲካዊ ሁኔታ
በቀበሌው ማህበረሰብ የተለያዩ የፖለቲካ ድርጅት የተለያየ ርዕዮታለም የሚያራምዱ አካላት እዳሉ ሁሉ በስራቸው ድጋፊዎች ይገኛሉ ::
በወረዳው በሎም በቀበሌው የመማርማስተማሩ ተግባር ለማከናወን ምቹ ሁኔታዎች እዲፈጠሩ በመንግስት ከሚትመንት ተወስዶ የሰላም ና
የማረጋጋት ስራዎች እተሰሩ ይገኛሉ::
1.3.4 አከባቢ ሁኔታ

የአከባቢ ማህበረሰብ ትምህርት ቤቱን ንብረት ለግል ጥቅሙ ለመዋል ሲል አጥሩን አፍርሶ እንስሳት እዲገቡ የማድረግ አቋራጭ መንገድ
በመፈለግ በተቃራኒ አጥሩን ቀደውሰ ይሾልካሉ::
ክፍል ሁለት
2. የዕቅዱ መነሻ ሁኔታዎች
2.1 የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ያለበትን ሁኔታ

ጥራት ያለው የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርትን ለሁሉም ለማዳረስ በኩል ትምህርት ቤቱ ከፍተኛ እንቅስቃሴ ዕደረገ የገኛል፡፡ ይህንንም ተግባር
ለማከናወን ተቀርፀው የተላኩ ኘሮግራሞች ተተግባራዊ በማድረግ ላይ ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ የትምህርት ልማት ዘርፍ ኘሮግራም፤ የአጠቃላይ
ትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ፓኬጅ በዋነኛነት ተጠቃሽ ናቸው፡፡

የትምህርት ተሳትፎና ተደራሽነት


ሀ. ቅድመ መደበኛ ትምህርት፣
በ 2013 ዓ.ም የቅድመ-መደበኛ ትምህርት ተሣትፎን ለማሳደግ በት/ቤቱ ከ 5-6 አመት የሆናቸውን ወንድ-12 ሴት-16 በድምሩ 28 መዝግቦ
ለማስተማር ታቅዶ -ሲማሩ የነበሩ ተማሪዎች ወ- 12 ሴ 16 ድ 28 ተማሪ ተምረዋል::የ 2014 ዓ.ም ዕቅድ ሲታይ የታቀደ ወ -28 ሴ-25 ድ-53
ለማስተማር

አቅዶ ሲሆን የተመዘገቡ ወ›28 ሴ›25 ድ›53 ህጻናት ሲሆኑ ::ትመህርት ብክነቱ ሲታይ ትምህርት ቤቱ ለኦ›ክፍል የተሸለ ክፍል ሰጥቶ በአንድ
መማሪያ ክፍል ሰ ለይቶ 1 በሰለጠነ መምህራን እያስተማረ የትምህርት ብክነቱ ከፍተኛ መሆን የህፃናት አያያዝ ላይ እና ፣መምህራን በተከታታይ
በተለያየ ምክኒያት መቅረት እደምክኒያት ሊያዙ የሚገባቸው ጉዳዮች ናቸው::

ለ.የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት/ ከ 1 ኛ-8 ኛ/


የመጀመሪያ ደረጃ እዳገር ወይም አደክልላችን የትምህርት ተሣትፎ ባለፉት ዓመታት ፈጣን ዕድገት ያሳየ ቢሆንም በ 2014 ዓ.ም የ 1 ኛ ክፍልን
ቅበላ ምጣኔ በተመለከተ 100% ለማድረስ ታቅዶ 1 ኛ ክፍል የተመዘገቡ ተማሪዎች ብዛት ሴቶች 64፤ ወንዶች 56 በጠቅላላ 120 ተመዝግበዋል፡፡
የመጀመሪያ ደረጃ /1 ኛ-8 ኛ/ትምህርት የጥቅል ተሳትፎ ምጣኔን በተመለከተ በ 2014 ጥቅል ተሣትፎውን 82% ለማድረስ ታቅዶ ከ 1 ኛ - 8 ኛ
ክፍል የተመዘገቡት ተማሪዎች ብዛት 829 ነው ፡፡ ይህ አፈጻጸም በበለጠ በማሻሻል በአመቱ መጀመሪያ ሁሉም እድሜው ለትምህርት የደረሰ ኅፃንን
ወደ ት/ቤት በማምጣትና አመቱን ሙሉ እንዲዘልቁ ለማድረግ ጥረት የተደረገ ቢሆንም መጠነ ማቋረጥ 4.5 ሰ% ደረሷል ስለሆነም የማቋረጥ
መጠን ለመቀነስ ብሎም የተማሪዎች ውጤት ለማሻሻል የሁሉምን ባለድርሻ አካላት በማሳተፍ ሰፊ ርብርብ ማድረግ ይጠይቃል፡፡

ሐ. የትምህርት ጥራትን ከማስጠበቅ አኳያ

የትምህርት ጥራት ከማስጠበቅ አንፃር ወሳኝ የሆኑትን ግብዓቶችን ማለትም የመጀመሪያ ደረጃ (1-8) መምህራን ቁትር ወ›9 ሴ›24 ድምር›33
ሲሆኑ መምህርተማሪ ጥምርታ 1 ለ 40 ሲሆን ተማሪ ሴክሽ ጥምርታ 1 ለ 5 ሰ 0 ነው:: የመፅፍ ተማሪ ጥምርታው በጥቅል ሲታይ 1፡2 የደረሰበት
ሁኔታ አለ፡፡

2.2 የትምህርት ጥራት ተግባራት አፈጻጸም

2.2.1 በአጠቃላይ ትምህርት ኢኒስፔክሽን ትምህርት ቤቱ ያለበት ደረጃ

2
የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ግብአት /Input /፣ ሂደት /process/ እና ውጤት /out put/ ተሳስረው ሲንቀሳቀሱ መሆኑ ይታወቃል ፡፡ ስለሆነም የእነዚህ ትስስር
የመጨረሻ ግብ የተማሪዎችን ውጤት ማሻሻልና የተማሪዎችን ስነ ምግባር ወደ ተሻለ ደረጃ መቀየር ነው፡፡ ስለሆነም በበ 2013 ዓ.ም የአጠቃላይ ትምህርት ኢንስፔከሽን
የውጭ ኢንስፔክሽን የትምህርት ቤቱ አጠቃላይ እንቅስቃሴ በተዘጋጀው ቸክሊስት ሲገመግም ግብአት /Input / ደረጃ›3፣ ሂደት /process/ ደረጃ ›3 እና
ውጤት /out put ደረጃ›3 በድምሩ ት/ቤት ደረጃ ደረጃ›3 /71 ሰ.23%/ ሁኗል፡፡ የአንስፔክሽን ባለሙዎች በ 3 ቱ መለኪያ ለትምህርት ቤቱ የሰጡት
አሰተያየት

በጥንካሬ
በግብዓት
 የአገልግሎት መስጫክፍሎች /የር/መ/ር ቢሮ፣መፀዳጃ ቤት፣የዘበኛ ቤት/ መኖሩ
 የተመሪዎች መቀመጫ ወንበር የተሟላ መሆኑ
 የትምህርት ስርአቱን ሊያግዙ የሚችሉ የተለያዩ ሰነዶች መኖራቸው
 የትምህርት ቤቱ የፈይናንስ አሰራርን በትክክል የሚያሳይመረጃ መደራጀቱ
 ት/ቤቱ የይዞታ ደብተር ያለው ናበአግባቡ የታጠረ መሆኑ
 የትቤቱ ራዕ ናተልዕኮ መቀረጹ
በሂደት
 ተማሪዎች በተለያዩ ክባት ተመዝግበው መሳተፋቸው
 የኩረጃ አፀያፊነት ለተማሪዎች ግንዛቤ መፈጠሩ
 መምህራን የሚያስተምሩትን ትምህርት በብቃት ማስተማራቸው
 ትምህርቱ በሪድዮ ተደግፎ መሰጠቱ
 የልዩ ፍላጎት ትምህርት የሚፈልጉ ተማሪዎች መለየታቸው ና መረጃው መያዙ እዲሁም በመምህራን መታገዛቸው
 የትምህርት ቤቱ የሰው ኃይል በትሩ ስነምግባር የታነፁ መኆኑ
በውጤት
 እድሚያቸው ለትምህርት የደረሱ ህጻናት ተመዝግበው መማራቸው
 በዕቅዱ መሰረት ንጥር ተሳትፎ ማሳካቱ
 አብዛኛ ተማሪዎች በዲስፕሊን የታነፁ መሆናቸው
 በትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ መካከል ጤናማ ግንኙነት መኖሩ
በድክመት
ከግብአት:-በት/ቤቱ ራሱን የቻለ የምክትል ር/መ/ር ቢሮ ፣ አለመኖር ሌላው መማሪያ ክፍሎች ልዩ የመማርፍላጎት ላላቸው አመች አለመሆን::
በሂደት:- ተማሪዎች የተሰጣቸውን የክፍል ና የቤትስራ እዲሰሩ ያለው ክትትል አናሳመሆን፣ተማሪዎች መምህራን እዲገመግሙ ዕድል
አለመፍጠር፣መምህራን የማጠናከሪያ ትምህርት በፕሮግም አለመስጠት፣ተግባራዊ ጥናትና ምርምር አለመስራት፣ የስርአተ ትምህርት መፅፍ
አለመገምገም እና ግብረመልስ አለመስጠት፣በትምህርት ቤቱ መምህራን ዕና ር/መ/ር ትሙማ ዕቅድ ታቅዶ 60 ሰዓት አለመሰልጠን የሚሉት የጎሉ
ድክመቶች ናቸው::
ውጤት:-ሁሉም ተማሪዎች በእያንዳንዱ የትምህርት አየነት 50:% ናከዚያ በላይ አለማስመዝገብ፣ተማሪዎች የትምህርት ቤቱን ሃብት እና
ንብረት አለመንከባከብ፣በት/ቤቱ ያሉችግሮች እዲፈቱ ባለድርሻአካላትን አሳትፎ አለመቅረፍና በማህበረሰቡ ትምህርት ቤቱን በባለቤትነት
አድመራው አለማድረግ ተጠቃሽ ናቸው::

2.2.2 በትምህርት መሻሻል መርሃ ግብር አተገባበርሰ

አብይ ርዕሰ ጉዳይ - መማር ማስተማር

ት/ቤቱ በዚህ ርዕሰ ጉዳይ ከሶስት አካላት በተሰበሰበ መረጃ እና ሌሎች የመረጃ ምንጮች ተረጋግጦ ያለበት ደረጃ 3 ሰ ሲሆን ይህም
ማለት ደረጃውን በማሻሻል ላይ እንደሆነ ያሳያል ፡፡በመማር ማስተማር 14 ስታንዳርድና 61 አመለካቶች ያለበት ሁኔታ በጥንካሬና
በድክመት

በጥንካሬ ፡-

3
 በት/ቤቱ ያሉ ሰራተኞችን (መምህራን ፣ር/መምህራንና ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች) አደራጅተው የሚጠይቀውን የትም/ት ዝግጅት
ያሟሉ መሆኑ
 ውስን ተማሪዎች የመጠየቅና ተጠየቁ ጥያቄዎችን መልስ የመስጠት ልምድ መኖር
 መምህራን ስለኩረጃ አፀያፊ መሆኑን ግንዛቤ መፍጠሩ
 በት/ቤቱ በሚሰሩ ስራዎች ተማሪዎችን ማሳተፍ መጀመራቸው
 መምህራን የትምህርት እቅድ አዘጋጅተው ተማሪዎች በሚረዱት ቋንቋ ባላቸው እውቀት አንፃር ማሳተማር
 ተሙማ እቅድ ተዘጋጅቶ መምህራን በገባቸው መሰረት ስልጠናውን መውሰድ

በድክመት

 ት/ቤቱ ያሉ መምህራንና ር/መምህራን የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፌኬት የሌላቸው መሆን


 ተማሪዎች ግብ ጥለው ውጤታቸውን ለማሻሻል እንዲችሉ የተደረገ ተግባር አለመኖር
 ተማሪዎች በቡድን ተደራጅተው ለመንቀሳቀስ
 በስርዓተ ፆታ ክበብ ሴት ተማሪዎች ተደራጅተው በመማር ማስተማር ሂደት ያላቸውን አስተዋፅኦ እንዲኖራቸው ተግባራት
አለመስራት
 የተቋቋመው የህፃናት ፓርላማ የመማር ማስተማር ሂደት ውሳኔ የመስጠት ተሳትፎ አለመኖር
 አብዛኛው ተማሪዎች ክፍለ ጊዜያቸውን በአግባቡ አለመጠቀም፣አዳዲስ የፈጠራ ስራ እንዲሰሩ አለመደገፍ ተማሪዎች
ለሚማሩት ትምህርት እኩል ክብደት አለመስጠትና በፈተና ወቅት የመኮራጅ ባህል የዳበረ መሆኑ
 በወጡ የት/ቤት ደንቦች ተማሪዎች ተገዥ አለመሆን
 መምህራን ትምህርቱን በመርጃ መሳሪያ አስደግፎ ለመስጠት ፣የሳይንስ ትምህርቶችንም በተግባር ተደግፎ ለመስጠት
አገልግሎት መስጫ ክፍሎች አለመኖር
 በመማር ማስተማሩ ሂደት የሚያጋጥሙ ችግሮችን በተግባራዊ ጥናትና ምርምር አለመፍታት
 መምህራን በተተነተኑት ውጤት መሰረት የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን ውጤታማ
አለመሆናቸው
 በክፍል ፈተናዎች ሲወጡ በፈተና ቢጋር መሰረት አለመሆን፣መምህራንም በተማሪዎች ውጤት ተመሰርተው ግብረ መልስ
አለመስጠት
 ት/ቤቱ ውስጣዊ ብቃት ባቀደው መሰረት አለመሆን ማለትም የ 2013 ዓ.ም የመደገም ምጣኔ -4.5% የማቋረጥ ምጣኔ -
6.9%- ፆታዊ ምጣኔ የተመዘገቡ ተማሪዎች 829 (ወ›427፣ሴ›402)

 ባለፈው ስትራቴጅክ ዘመን የተማሪዎች ውጤት በሁሉም የትምህርት አይነት ሁሉም ተማሪዎች በእያንዳንዱ ትምሀርት
50% በላይ፣10% የሚሆኑ ተማሪዎችን 60% ከዚያ በላይ እና ከ 75% በላይ 20 ሰ% የሚሆኑ ተማሪዎች እንደሚያስ መዘግቡ
ግብ የተጣለ ሲሆን በ 2014 የመጀመሪያው ወሰነ ትምህርት የተማሪዎች ውጤት 50% እና በላይ ያመጡ ተማሪዎች

2. ምቹ የትምህርት ቤት ሁኔታና አካባቢ -

 በዚህ ርዕሰ ጉዳይ በግለ ግምገማው በተሰጠው ደረጃ 3 ሲሆን ት/ቤቱ በዶሚኑ ያለበት ሁኔታ

በጥንካሬ

 በት/ቤቱ ትምህርት በሬዲዩ ለመስጠት 6 ሬዲዩኖች መኖር


4
 የተመደበው የድጎማ በጀት በቀረበው አክሽን ፕላን መሰረት አገልግሎት መዋሉ
 በት/ቤቱ የተዘጋጀ የፋይናንስ ሰነዶች መኖራቸው
 ት/ቤቱ አጥር የታጠረና የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ መኖሩ

በድክመት

 የት/ቤቱ ህንፃዎች ለልዩ ፍላጎት ተማሪዎች በአካተተ መልኩ አለመገንባታቸው


 ቤተ ሙከራ ክፍል ፣ማበልፀጊያ ማዕከልና ቤተ መፅሀፍት አገልግሎት አለመስጠቱ
 መኖር ያለባቸው የትምህርት ፖሊሲ፣ገዥ መመሪያዎች፣ሃገራዊና ክልላዊ ፕሮግራሞች እንዲሁም የተለያዩ መመሪያዎች
በተሟላ አለመኖር
 መምህራንና የድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች ት/ቤቱ የሚሰጠው አገልግሎት በተገቢው መንገድ አለመስራት (የአገልግሎት ስሜት
አለመኖር)
 አገልግሎት የሚሰጡ መፀዳጃ ቤቶች ንፅህናቸውን ያልጠበቁ የውሃና የሳሙና አገልግሎት እንዲኖራቸው አልተደረገም
 የውሃ መስመር ቧንቧ ቢኖርም በት/ቤቱ ተማሪዎች ንፁሁ ውሃ እንዲያገኙ እድሉ አልተፈጠረም
3. ትምህርት ቤት አመራር
 በደረጃ አወሳሰን የት/ቤቱ አመራር ርዕሰ ጉዳይ የ 5 ስታንዳርድ አማካይ ውጤት ደረጃ 2 በመሆኑ ደረጃ ሁለት ላይ ተቀምጠዋል
፡፡ይህ ዶሜን በአመላካቾች በጥንካሬና በድክመት ሲታይ

በጥንካሬ

 በት/ቤቱ ራዕይና ተልዕኮ መኖሩ


 በመ/ራን መካከል ጤናማ ስራ ግንኙነት መኖሩ
 ት/ምት አመራሩ ለክበባት እቅድ አተገባበር ድጋፍ መስጠቱ

በድክመት

 የት/ቤቱ ራዕይ ተገርፆ እቅድ ተዘጋጅቶ የትኩረት ጉዳይ ሲለይ ባለድርሻን አለማሳተፍ
 የት/ቤቱን መሻሻል ኮሚቴ የት/ቤት መሻሻል ፕሮግራም አለመከታተል
 የተሸለ አፈፃፀም ላላቸው የማበረታቻ ስርዓት አለመፈጠሩ
 ሁሉም ህንፃዎች አገልግሎት እንዲሰጡ አለማድረግ
 መ/ራንና የድጋፍ ሰጭ ሰራተኛ የተቀመጠን የስራ ስዓት በአግባቡ አለመጠቀም
4. የህብረተሰብ ተሳትፎ

በዚህ ዶሜን ሁለት ስታንዳርድ 8 አመልካቾች ተካተዋል

 በ 3 ቱም አካላት መረጃ መሰብሰብ አማካይ ውጤቱ ሁለት በመሆኑ ደረጃውም ሁለት ሆኗል ፡፡ እንደሌሎች ርዕሰ ጉዳይ
አመላካቾች ት/ቤቱ ያለው ጥንካሬና ድክመት

በጥንካሬ

 አጋር አካላት ጠንካራ ግንኙነት በመኖሩ በግንባታና ኮምባይን ዴስክ ድጋፍ እንዲሁም በተለያዩ ፕሮግራሞች ለመ/ራንና
ለተማሪዎች አጫጭር የአቅም ግንባታ ስልጠና መሰጠቱ

5
በድክመት

 የተከናወኑ ተግባራቶች ለአካባቢ ማህበረሰብ አለማሳወቅ

 ወላጆች በት/ቤቱ የመማር ማስተማር ሂደት እንዲሳተፉ እድል አለመፈጠሩ

 ወላጆች በቤታቸው ተማሪዎችን እንዲደግፉ አለመከታተል


 ት/ቤቱ በአካባቢ ማህበረሰብ የሚጠበቅበትን ድጋፍ አለማድረግ

 የተለያዩ መድረኮችን ለመፍጠር ወላጆች ደረጃ በደረጃ የትም/ት ቤቱን ችግር የመቅረፍና በት/ቤቱ ላይ የባለቤት ስሜት
እንዲፈጠር አለመደረጉ
 ሰአጠቃላይ ት/ቤቱ በግለ ግምገማው በ 4 ቱ ርዕሰ ጉዳይ ያለበት ደረጃ ሁለት ይሁን እንጅ ደረጃ ሁለት የሚለው ከ 50%69%
ስለሚያጠቃልል በስሌቱ ያለው 50% በመሆኑ ት/ቤቱ አሁን ያለበት ደረጃ 2 የቀረበ ነገር ግን የገጠር ት/ቤት ስለሆነ በቀጣይ
በሂደት መሰራት ያለባቸውን ተግባራት ሌሎች ባለድርሻ አካላትን ይዞ መስራት ካልተቻለ ያለበትን ደረጃ ይዞ መቀጠል አስቸጋሪ
ነው ፡፡

በአመልካቾች ግለ ግምገማ
አብይ ርዕስ ጉዳይ (Domain):- 1. መማርና ማስተማር
6
ታንዳርድ ተ.ቁ ጠቋሚዎች (Indicators ) ት/ቤቱ ለውሳኔ የረዱ ማስረጃዎች
አሁን
ያለበት ከሰነድ ከውይይት
ደረጃ
1.1 ሁሉም የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህራንና መምህራን የሙያ ፈቃድና ለደረጃው የሚመጥን 3 
ታንዳርድ 1 የትምህርት ማስረጃ የምስክር ወረቀት አላቸው፣ /1.5%
ምህርት ቤቱ ለደረጃው
ሚመጥኑ ርእሳነ መምህራን፣ 1.2 ትምህርት ቤቱ ለደረጃው የሚመጥን በስታንዳርዱ መሰረት የትምህርት ማስረጃ ያላቸው ድጋፍ 2 
ሰጪ ሰራተኞች አሉት፣ /1%
መምህራን እና ድጋፍ ሰጪ
ራተኞች በስታንዳርዱ
1.3 ትምህርት ቤቱ የምክርና ድጋፍ /Guidance and Counselling/ አገልግሎት የሚሰጥ ባለሙያ 1  
መሰረት አሟልቷል፡፡ /4% አለው፣ /0.5%

1.4 ት/ቤቱ በልዩ ፍላጎት ትምህርት የሰለጠኑ መምህራን አሉት፡፡ /1% 1 


ስታንዳርዱ አማካይ 1  

ታንዳርድ ተ.ቁ ጠቋሚዎች (Indicators ) ት/ቤቱ ከሰነድ ከውይይ


አሁን
ያለበት
ደረጃ
2.1 ተማሪዎች የተሰጣቸውን 2 
ታንዳርድ 2 2.2 ተማሪዎች ውጤታቸውን ለማሻሻል ግብ ጥለው ተንቀሳቅሰዋል። /0.5% 1 
ተማሪዎች መማርና ተሳትፎ
ልብቷል፡፡ /3%
2.3 ተማሪዎች ጥያቄዎችን በመጠየቅና መልሶችን በመመለስ የነቃ ተሳትፎ አድርገዋል፣/0.5% 3 

2.4 ተማሪዎች በቡድን ተደራጅተው በትምህርታቸው ይረዳዳሉ፣/0.5% 2 

2.5 ተማሪዎች በተለያዩ ክበባት በመደራጀት ንቁ ተሳትፎ አድርገዋል፣/0.5% 2 

2.6 ሴት ተማሪዎች በሥርዓተ-ፆታ ክበብ በመደራጀት የነቃ ተሳትፎ አድርገዋል፤/0.5% 2 

2.7 ተማሪዎች በህፃናት ፓርላማና በተማሪ ካውንስል ተደራጅተው በመማር ማስተማር ሂደት ላይ ውሳኔ 2 
በመስጠት ተሳትፎ አድርገዋል፣ /0.5%

የስታንዳርዱ አማካይ 1 

3.1 ተማሪዎች የትምህርት ጊዜያቸውን ሳያባክኑ በአግባቡ ተጠቅመዋል፣/1% 2 

7
3.2 ተማሪዎች በራሳቸው ተነሳሽነት አዲስ ነገር መፍጠር መመራመርና የራሳቸውንና 1  
ታንዳርድ 3 የአካባቢያቸውን ችግሮች መፍታት ችለዋል። /0.5%
ማሪዎች በትምህርት
ቀባበላቸው መሻሻልአሳይተዋል። 3.3 ተማሪዎች ለሚማሩት ትምህርት ሁሉ ተመጣጣኝ ክብደት ይሰጣሉ፣/0.5% 2 
%
3.4 ት/ቤቱ ተማሪዎች በፈተና/ምዘና የሚፈፀም ኩረጃ ጸያፍ መሆኑን እንዲገነዘቡ አድርጓል፤/1% 4  

የስታንዳርዱ አማካይ 2 

4.1 ተማሪዎች ትምህርት ቤቱ በሚሰጣቸው አገልግሎቶች ረክተዋል፤/0.5% 1 


ታንዳርድ 4
ማሪዎች ለትምህርት ቤታቸው 4.2 ተማሪዎች ት/ቤቱ በሚያከናውኗቸው ሥራዎች ተሳትፈዋል፤/0.25% 3  
ጎ አመለካከት አላቸው፡፡ /2%

4.3 ተማሪዎች መምህሮቻቸውን በአግባቡ መገምገም ችለዋል፤/0.5% 2  

4.4 ተማሪዎች ለት/ቤቱ ማህበረሰብ ተገቢውን አክብሮት ሰጥተዋል፤/0.25% 2 

4.5 ተማሪዎች የት/ቤቱን ህግና ደንቦች ተቀብለው ተግባራዊ አድርገዋል።/0.5% 2 

የስታንዳርዱ አማካይ 2

ብይ ርዕስ ጉዳይ (Domain) ፡-1 መማር ማስተማር


ዑስ ጉዳይ 1.2 መማርና ግምገማ
ታንዳርድ ተ.ቁ ጠቋሚዎች (Indicators ) ት/ቤቱ ለውሳኔ የረዱ ማስረጃዎች
አሁን
ያለበት ከሰነድ ከውይይት
ደረጃ
5.1 የመምህራን የትምህርት እቅድ የሚያስተምሩትን ትምህርት አላማ፣ ይዘት፣ የማስተማር ስነ 3 
ታንዳርድ 5 ዘዴ… ወዘተ በአግባቡ አካቷል፣ /0.5%

መምህራን የሚያስተምሩት
ምህርት በአግባቡ የታቀደ፣ 5.2 መምህራን የመማሪያ ማስተማሪያ መርጃ መሳሪያዎችን በማዘጋጀት ጥቅም ላይ 2 
አመቺ የትምህርት መርጃዎች አውለዋል፣ /0.5%
ተደገፈ እና ከፍተኛ የትምህርት
ውጤትን ለማስገኘት አቅደው
ግባራዊ አድርገዋል፡፡ /3
5.3 መምህራን የሚያስተምሩትን ትምህርት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ (ሬድዮ፣ ፕላዝማ፣ ቴሌቪዥን፣ 2 
ኮምፒውተር … ወዘተ) በመጠቀም ሰጥተዋል፣ /0.5%

5.4 መምህራን የሚያስተምሩትን ትምህርት ቤተ-ሙከራ በመጠቀምሰጥተዋል፣ /0.5% 1  

5.5 መምህራን የሳይንስና ቴክኖልጂ ትምህርትን ውጤታማ ለማድረግ ተማሪዎቻቸው የአካባቢ 2  


ቁሳቁስ ተጠቅመው የፈጠራ ስራዎችን እንዲያከናውኑ አበረታተዋል፣ /0.5%

8
5.6 መምህራን ተማሪዎቻቸው በትምህርታቸውና በውጤታቸው እንዲሻሻሉ የማጠናከሪያ 3 
ትምህርት በመስጠት እገዛ አድርገዋል፡፡ /0.5%

የስታንዳርዱ አማካይ ----

4. አብይ ርዕስ ጉዳይ (Domain) ፡- 1 መማር ማስተማር


ዑስ ጉዳይ 1.3 ስርአተ ትምህርት
ታንዳርድ ተ.ቁ ጠቋሚዎች (Indicators ) ት/ቤቱ ለውሳኔ የረዱ ማስረጃዎች
አሁን
ያለበት ከሰነድ ከውይይት
ደረጃ
6.1 መምህራን በሚያስተምሩት ትምህርት ይዘት በቂ እውቀትና ክህሎት አላቸው፣ /1% 4 
ታንዳርድ 6
መምህራን የሚስተምሩትን 6.2 መምህራን ለተማሪዎች በሚመጥን ቋንቋ እና አቀራረብ ይዘቱን ቀለልአድርገው 3 
ትምህርት ይዘት ጠንቅቀው
ውቃሉ፡፡ /3 ያቀርባሉ፡ /1%

6.3 መምህራን በትምህርቱ ውስጥ ያሉቁልፍ ጽንሰ ሃሳቦችን ለተማሪዎች በግልጽና 2 


አብራርተው ያቀርባሉ፣ /1

የስታንዳርዱ አማካይ 3

ብይ ርዕስ ጉዳይ (Domain) ፡-1 መማር ማስተማር

ታንዳርዶች ተ.ቁ ጠቋሚዎች (Indicators ) ት/ቤቱ ለውሳኔ የረዱ ማስረጃዎች


አሁንያለ
በት ደረጃ ከሰነድ ከውይይት

7.1 መምህራን ተማሪዎች በትምህርታቸው ተመራማሪ፣ ፈጣሪ፣ ችግር ፈቺ እና ራሳቸውን የሚመሩ 1  


ታንዳርድ 7 እንዲሆኑ ልዩ ልዩ አሳታፊና ዘመናዊ ዘዴዎችን ተጠቅመዋል፣/1%

መምህራን ለሁለም ተማሪዎች


7.2 መማሪያ ክፍሎች ተማሪዎችን ለመማር የሚያነቃቁና ምቹ አካባቢ በመሆናቸዉ 2 
ስማሚና ዘመናዊ የማስተማር
የተማሪዎችን የመማር ፍላጎት አነሳስቷልመምህራን ተማሪዎችን እንደ አስፈላጊነቱ
ነ-ዘዴዎችን በመጠቀማቸው በቡድን፣ በጥንድ እና በግል ትምህርታቸውን እንዲማሩ አድርገዋል፣/1%
ሁሉም ተማሪዎች የትምህርት
ሳትፎ ጎልብቷል፡፡ /3% 7.3 መምህራን የመማር ማስተማሩን ችግር ለመፍታት ተግባራዊ ጥናትና ምርምር አካሂደዋል፡፡ /1% 1  

የስታንዳርዱ አማካይ 1ሰ

9
ብይ ርዕስ ጉዳይ (Domain) ፡-1 መማር ማስተማር

ታንዳርዶች ተ.ቁ ጠቋሚዎች (Indicators) ት/ቤቱ ለውሳኔ የረዱ ማስረጃዎች


አሁን
ያለበት ከሰነድ ከውይይት
ደረጃ
8.1 ልዩ ፍላጎት ያላቸው ተማሪዎችን የተመለከቱ መረጃዎች ትምህርት ቤቱ መዝግቦ ይዟል፤ /0.5% 1  
ታንዳርድ 8
ምህርት ቤቱ ለሴቶችና እና ልዩ
ላጎት ላላቸው ተማሪዎች 8.2 ትምህርት ቤቱ ልዩ ፍላጎት ያላቸው ተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የማስተማር ዘዴዎችን 1  
እንደፍላጎታቸው ተስማሚ በማድረግ ልዩ ድጋፍ አድርጓል፣ /1%
ስፈላጊውን መረጃ ይይዛል፣ ልዩ
ጋፍ ያደርጋል፡፡ /2
8.3 ትምህርት ቤቱ የሴት ተማሪዎችን የትምህርት ውጤት ለማሻሻል እና ለማሳደግ ልዩ ድጋፍ 2  
አድርጓል፣ /0.5%
የስታንዳርዱ አማካይ 1

ብይ ርዕስ ጉዳይ (Domain) ፡-1 መማር ማስተማር

9.1 ነባር መምህራን፣ ር/መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች የትምህርት ቤቱን የመማር ማስተማር ችግር 3 
ታንዳርድ 9 ለመፍታት የሚያስችሉ ችግሮችን በቅደም ተከተል ለይተው ሞጁዩል አዘጋጅተው ቢያንስ
መምህራን፣ ር/መምህራንና በዓመት ለ60 ሰዓት በተከታታይ ሙያ ማሻሻያ መርሃ ግብር ላይ ተሳትፈዋል፣ /1%
ፐርቫይዘሮች ተከታታይ የሙያ
ማሻሻያ መርሃ-ግብር /CPD/
ግባራዊ አድርገዋል፡፡ /2% 9.2 አዲስ ጀማሪ መምህራን የተሻለ ልምድ ያላቸው አማካሪ መምህራን ተመድበውላቸው የሙያ 4  
ትውውቅ መርሃ ግብር /Induction Course/ አጠናቀዋል።/1%

የስታንዳርዱ አማካይ 3

10.1 መምህራን በሥራ ላይ ያለውን ሥርዓተ ትምህርት ጠንቅቀው ያውቃሉ፣ /0.5% 4 


ታንዳርድ 10
ሥርዓተ ትምህርቱ ትርጉም ያለው
10.2 መምህራን የሚያስተምሩት ትምህርት በአገር አቀፍና በክልሉ የተዘጋጁ ሥርዓተ ትምህርቶችንና 4 
አሳታፊ እና የተማሪዎችን
የሥርዓተ-ፆታ ጉዳዮችን ያገናዘበ መሆኑን ያረጋግጣሉ፣ /1%
እድገት ደረጃና ፍላጎቶች ያገናዘበ
መሆኑን መምህራን
ገመግማሉ፣ግብረ መልስ ይሰጣሉ፣ 10.3 መምህራን መርሃ-ትምህርቶቹና ሌሎች የስርአተ ትምህርት መሳሪያዎች አሳታፊና ከተማሪዎቹ 2  
ሻሽላሉ፡፡ /2% የዕድገት ደረጃና ፍላጎት ጋር የተገናዘቡ ስለመሆናቸው ግብረ መልስ ይሰጣሉ፣ያሻሽላሉ።/0.5%

የስታንዳርዱ አማካይ/ደረጃ 3

ብይ ርዕስ ጉዳይ (Domain) ፡-1 መማር ማስተማር

ታንዳርዶች ተ.ቁ ጠቋሚዎች(Indicators) ት/ቤቱ ለውሳኔ የረዱ ማስረጃዎች


አሁን
ያለበት
ደረጃ ከሰነድ ከውይይት

10
11.1 በትምህርት ቤቱ የሚዘጋጅ ምዘና ስርአተ ትምህርቱን መሰረት ያደረገና በፈተና ቢጋር /Table of 3  
ታንዳርድ 11 Specifications/ የተዘጋጀ ነው፣ /1.0%
ማሪዎች በአግባቡ ተመዝነዋል፣
ስፈላጊው ግብረመልስ 11.2 ተማሪዎች በክልል/ከተማ አስተዳደር፣በዞን/ክፍለ ከተማ በወረዳና በጉድኝት ማዕከል በሚዘጋጁ 3  
ፈተናዎች ይመዘናሉ፣ /1.0%
ሰጥቷቸዋል፡፡ /4%

11.3 መምህራን የተማሪዎችን ውጤት ለመለካት በተቀመጠው ዝቅተኛ የመማር ብቃት /MLC/ 4  
መሠረት የንድፈ ሃሳብና የተግባር ሁኔታን ባገናዘበ መልኩ ተከታታይ ምዘናን ይጠቀማሉ፣ /0.5%

11.4 መምህራን የተማሪዎችን ውጤት (በፆታ) በመተንተን የመማር ማስተማሩን ስራ ለማሻሻል 2 


ጥቅም ላይ አውለዋል፤/0.5%

11.5 መምህራን ተማሪዎች ውጤታቸውን እንዲያሻሽሉ ግብረ-መልስ በመስጠት ድጋፍ ያደርጋሉ፣ 3  


/0.5%

11.6 ትምህርት ቤቱ የተማሪዎችን ውጤት ለወላጆች በማሳወቅ ግብረ መልስ ይቀበላል፤/0.5% 3  

የስታንዳርዱ አማካይ/ደረጃ 3

ብይ ርዕስ ጉዳይ (Domain) ፡-1 መማር ማስተማር


ታንዳርድ ተ.ቁ ጠቋሚዎች (Indicators) ት/ቤቱ ለውሳኔ የረዱ ማስረጃዎች
አሁን
ያለበት
ከሰነድ ከውይይት
ደረጃ
12.1 በትምህርት ቤቱ አካባቢ የሚገኙ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ሁሉም ህፃናት ወደ 3  
ታንዳርድ 12 ትምህርት ቤት እንዲመጡ ተደርጓል፣ /1%
ምህርት ቤቱ በሀገር አቀፍ ደረጃ
ተቀመጡ የትምህርት ተሳትፎና 12.2 ትምህርት ቤቱ የጥቅል ተሳትፎ ምጣኔ ዕቅድን አሳክቷል፣ /2% 4 
ውስጥ ብቃት/Internal
12.3 ትምህርት ቤቱ የንጥር ተሳትፍ ምጣኔ ዕቅድን አሳክቷል /1% 4  
ficiency/ የትምህርት ልማት
ርፍ መርሃ ግብር ግቦችን አሳክቷል፡፡ 12.4 ትምህርት ቤቱ የተማሪዎች ጾታዊ ምጣኔ ዕቅድን አሳክቷል፣ /2% 4  
0%
12.5 ትምህርት ቤቱ መጠነ ማቋረጥ በዕቅዱ መሰረት ቀንሷል፣ /2% 2 

12.6 ትምህርት ቤቱ መጠነ መድገም በዕቅዱ መሰረት ቀንሷል፡፡ /2% 2  

የስታንዳርዱ አማካይ/ደረጃ 3

ብይ ርዕስ ጉዳይ (Domain) ፡-1 መማር ማስተማር


ታንዳርድ ተ.ቁ ጠቋሚዎች(Indicators ) ት/ቤቱ ለውሳኔ የረዱ ማስረጃዎች
አሁን
ያለበት
ደረጃ ከሰነድ ከውይይት

11
13.1 ሁሉም ተማሪዎች በክፍልፈተና በእያንዳንዱ የትምህርት አይነት ውጤታቸው 50 ፐርሰንት እና በላይ 2 
ታንዳርድ 13 ሆኗል፣ /2%

ተማሪዎች የክፍል፣ የክልልና 13.2 ትምህርት ቤቱ ለሁለም ሴት ተማሪዎች ባደረገው ልዩ ድጋፍ በክፍል ፈተና በእያንዳንዱ የትምህርት አይነት 2 
ብሄራዊ ፈተና ውጤቶች
ውጤታቸው 50 ፐርሰንት እና በላይ ሆኗል፣
ሚጠበቀው ሃገራዊና ክልላዊ
መመዘኛ ጋር ሲነፃፀር ተሻሽሏል፡፡
13.3 ትምህርት ቤቱ ልዩ ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች ባደረገው ልዩ ድጋፍ በክፍል ፈተና በእያንዳንዱ የትምህርት 1 
አይነት ውጤታቸው 50 ፐርሰንት እና በላይ ሆኗል፣ /2%

13.4 ተማሪዎች የክልልና የብሄራዊ ፈተና ውጤቶች በትምህርት ቤቱ ዕቅድ መሰረት ተሳክተዋል፣ 3 
/2%

የስታንዳርዱ አማካይ/ደረጃ 2

ታንዳርድ ተ.ቁ ጠቋሚዎች(Indicators ) ት/ቤቱ ለውሳኔ የረዱ ማስረጃዎች


አሁን
ያለበት
ደረጃ ከሰነድ ከውይይት

14.1 ተማሪዎች በስነ ምግባር የታነጹ፣ የትምህርት ቤቱን ማህበረሰብ የሚያከብሩ፣ እርስ በርስ 2  
ታንዳርድ 14 የሚከባበሩ፣ የሚተጋገዙና ኪራይ ሰብሳቢነትን የሚታገሉ ሆነዋል፤/2%
ማሪዎች በስነ ስርዓት የታነጹ፣
መልካም እሴቶችና ባህልን 14.2 ተማሪዎች የትምህርት ቤቱን ንብረት ተንከባክበዋል፤ /2% 2 
ተላበሱ፣አካባቢን የመንከባከብ
14.3 ተማሪዎች የትምህርት ቤቱን እሴቶች፣ደንቦችና መመሪያዎችን አውቀው ስራ ላይ 2  
ላፊነት የሚሰማቸው መሆኑ
በማዋላቸው ተጨባጭ ውጤት አስገኝተዋል፤/2%
ተግባር ተረጋግጧል፡፡ /10%

14.4 በትምህርት ቤቱ ተማሪዎች መካከል የመቻቻልና ልዩነትን በውይይት የመፍታት ባህል 2 


ዳብሯል፤/2%

14.5 ተማሪዎች ትምህርት ቤታቸውንና አካባቢያቸውን ተንከባክበዋል። /2% 2 

የስታንዳርዱ አማካይ/ደረጃ 2

የዶሜኑ ደረጃ -----

አብይ ርዕሰ ጉዳይ 2:- ምቹ


ትምህርት ሁኔታና አካባቢ
ታንዳርድ ተ.ቁ ጠቋሚዎች(Indicators ) ት/ቤቱ ለውሳኔ የረዱ ማስረጃዎች
አሁን

12
ያለበት ከሰነድ ከውይይት
ደረጃ
15.1 የትም/ቤቱ የመማሪያና አገልግሎት መስጫ ህንፃዎች በተቀመጠላቸው ስታንዳርድ መሰረት ልዩ 1
ታንዳርድ 15 ፍላጎት ያላቸውን ባካተተ መልኩ (በቂ ብርሃን፣ስፋት፣ወለል ወዘተ) የታነፁና የተሟሉናቸው፤
/1%
ምህርት ቤቱ በየደረጃው
ተቀመጠው ስታንዳርድ መሰረት
15.2 ትምህርት ቤቱ በስታንዳርዱ መሰረት የተማሪ መጽሀፍ እና የተማሪ-ክፍል ጥምርታ፤ 1  
መማሪያ እና የመገልገያ የመምህሩ/ሯ መምሪያ እና አጋዥ/ ማጣቀሻ መጽሀፍትን እና ልዩ ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች
ንፃዎች፣ፊሲሊቲዎች፣ ማቴርያሎችን እንደፍላጎታቸው አሟልቷል፤/0.5%
ትምህርት መርጃ መሳሪያዎች እና
ማስፈጸሚያ ሰነዶች አሟልቷል፡፡ 15.3 ትምህርት ቤቱ በስታንዳርዱ መሠረት ቤተ-መጽሃፍት፣ቤተ-ሙከራ፣ የጋይዳንስ 1
ካውንሲሊንግ ቢሮ፤የትምህርት ማበልጸጊያ ማዕከል፣ የስፖርት ሜዳ እና ሌሎች
% ፋሲሊቲዎችን አሟልቷል፤/1%

15.4 በትምህርት ቤቱ ሀገር አቀፍ የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ፣ ገዥ መመሪያዎች፣ አገራዊና ክልላዊ 2
ፕሮግራሞችና ማእቀፎች፣ ህገ መንግስት ወዘተ እንዲሁም ተያያዥነት ያላቸው መመሪያዎችና
የት/ቤቱ መተዳደሪያ ደንብ ተሟልተዋል፤/1%

15.5 በት/ቤቱ ለመማር ማስተማር ስራ አገልግሎት የሚውሉ የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ 2


ቁሳቁሶች /ሬድዮ፣ ቴፕ፣ ፕላዝማ ፣ ኮምፒውተር ወ.ዘ.ተ ) አሟልቷል።/0.5%

የስታንዳርዱ አማካይ/ደረጃ 1

አብይርዕሰ ጉዳይ ምቹ
ትምህርት ሁኔታና አካባቢ
ታንዳርድ ተ.ቁ ጠቋሚዎች(Indicators ) ት/ቤቱ ለውሳኔ የረዱ ማስረጃዎች
አሁን
ያለበት
ደረጃ ከሰነድ ከውይይት

16.1 ትምህርት ቤቱ በስታንዳርዱ መሰረት የትምህርት ቤት ጥቅል በጀት /Block grant/ ተቀብሎ 3  
ታንዳርድ 16 በአግባቡ ሥራ ላይ አውሏል፤ /1%
ምህርት ቤቱ የመማር
ማስተማሩን ሂደት ለማሻሻል
16.2 ት/ቤቱ በስታንዳርዱ መሰረት የት/ቤት ድጎማ በጀት /School grant/ ተቀብሎ በአግባቡ ሥራ 2 
ቀዳቸው ቅድሚያ ለሚሰጣቸው ላይ አውሏል፤ /1
ግባራት ማስፈፀሚያ የሚያገለግል
ብት አሰባስቧል፡፡ /4% 16.3 ትምህርት ቤቱ ከወላጆችና ከአካባቢው ማህበረሰብ፣ በአካባቢው ከሚገኙ መንግስታዊ ያልሆኑ 3  
ተቋማትና ግለሰቦች /ከቀድሞ ተማሪዎች ፣ አካባቢ ተወላጆች…ወዘተ /በገንዘብ በዓይነትና
በጉልበት ሃብት አሰባስቧል፤/1%

13
16.4 ትምህርት ቤቱ የውስጥ ገቢን በማመንጨት የፋይናንስ አቅሙን አጎልብቷል፣ /0.5% 2 

16.5 ትምህርት ቤቱ በአግባቡ የተደራጁ የፊይናንስ ሰነዶች አሉት፣ /0.5% 3

የስታንዳርዱ አማካይ/ደረጃ 2.86

ብይ ርዕስ ጉዳይ (Domain) ፡- የት/ቤት ምቹ ሁኔታና አከባቢ

ታንዳርድ ተ.ቁ ጠቋሚዎች (Indicators ) ት/ቤቱ ለውሳኔ የረዱ ማስረጃዎች


አሁን
ያለበት
ደረጃ ከሰነድ ከውይይት

17.1 ትምህርት ቤቱ በስታንዳርዱ መሠረት ተፈላጊውን የቦታ ስፋት አሟልቷል፣/0.5% 4


ታንዳርድ 17
ምህርት ቤቱ ለትምህርት ቤቱ
17.2 ትምህርት ቤቱ የይዞታ ማረጋገጫ ህጋዊ ሰነድ አለው፣0.25% 4 
ህበረሰብ ምቹ፣ የማያሰጋ እና
ህንነታቸውን የሚያረጋግጥ የመማር-
17.3 በት/ቤቱ ፆታዊ ትንኮሳና ጥቃት ቀንሷል /0.25% 4 
ስተማር አካባቢ ፈጥሯል፡፡/4%
17.4 በትምህርት ቤቱ የሚገኙ ህንፃዎች ልዩ ፍላጎት ያላቸውን ተማሪዎች አካቶ ለመማር ማስተማር ምቹ 1
ነው፣0.5%

17.5 የትምህርት ቤቱ ግቢ በአጥር ተከብሯል፣0.5% 2

17.6 ትምህርት ቤቱ የመማር ማስተማር ሂደትን ከሚያውኩ ሁኔታዎች የፀዳ ነው፣ 0.5% 2 

17.7 ት/ቤቱ ለሴት ተማሪዎች የግል ንፅህና መጠበቂያ ክፍሎች አሉት፤ አስፈላጊ ቁሳቁሶችን 3 
አሟልቷል፤0.5%

17.8 በትምህርት ቤቱ በቂ፣ ደረጃቸውን የጠበቁ፣ በየጊዜው የሚፀዱና በፆታ የተለዩና የልዪ ፍላጎት 1
ተማሪዎችን መሰረት ያደረገ የተማሪዎች፣ የመምህራንና ሰራተኞች መፀዳጃ ቤቶች ከውሃ እና
ሳሙና ጋር ተሟልቷል፡፡ 0.5%

17.9 ትምህርት ቤቱ ንፁህና የታከመ ለመጠጥ የሚያገለግል የውሃ አቅርቦት አለው፡፡ 0.5% 2

የስታንዳርዱ አማካይ/ደረጃ ------

14
አብይ ርዕሰ ጉዳይ 2:- ምቹ የትምህርት ሁኔታና አካባቢ
ታንዳርድ ተ.ቁ ጠቋሚዎች (Indicators) ት/ቤቱ አሁን ያለበት ለውሳኔ የረዱ ማስረጃዎች
ደረጃ
ከሰነድ ከውይይት

18.1 በትምህርት ቤቱ ዓላማዎችና ተልዕኮዎችን ለመተግበር የሚያስችሉ ግብዓት፣ 2  


ስታንዳርድ 18 አደረጃጀትና የአሰራር ስርዓት ተዘርግቷል፤ /1%
ምህርት ቤቱ የተደራጀ
ትምህርት ልማት ሰራዊት
ጥሯል፤ በቡድን ስሜት የመስራት 18.2 በትምህርት ቤቱ የተቀመጡ ዓላማዎች፣ ግቦችና ተልዕኮዎችን የተገነዘበና 2 
ለመፈጸም ዝግጁ የሆነ የትም/ልማት ሰራዊት ተፈጥሯል፣ /0.5%
ምድ ዳብሯል። /3%

18.3 በትምህርት ቤቱ የውሳኔ አሰጣጥ እንዲሳተፉ ተደርጓል፣ እርስበስም በውስጥ 2  


ሱፐርቪዥን አማካኝነት ተገነባብተዋል፣ /0.5%

የትምህርት ቤቱ አመራር፣ መምህራንና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች በጥሩ ስነ-ምግባር 2 


18.4 የታነጹ ለሞያቸው ተገቢ ክብር ያላቸው ትምህርት ቤቱን ለማገልገል ቁርጠኛ የሆኑ
ናቸው፣ /0.5%

18.5 በትምህርት ቤቱ ውጤታማ ስራዎችን ለመስራት የሚያስችል ሙያዊ ክህሎትና 2 


የአመራር ብቃት ተፈጥሯል፡፡ /0.5%

የስታንዳርዱ አማካይ/ደረጃ -------

ዶሜኑ ደረጃ -------- 

አብይ ርዕስ ጉዳይ (Domain)፡- 3:- የትምህርት ቤት አመራር

ታንዳርዶች ተ.ቁ ጠቋሚዎች (Indicators) ት/ቤቱ አሁን ያለበት ለውሳኔ የረዱ ማስረጃዎች
ደረጃ
ከሰነድ ከውይይት

15
19.1 የህብረሰተብ ተሳትፎ ያካተተ የትምህርት ቤት ዉስጥ ደንብ አለ፡፡የትምህርት ቤቱ አመራር ባለድርሻ 2  
ታንዳርድ 19 አካልትን በማሳተፍ ራዕይ፣ ተልዕኮና እሴቶች አዘጋጅቷል፤/2%

ምህርት ቤቱ የጋራ ራዕይ፣


ልዕኮ እና እሴቶች አሉት። /3% 19.2 የትምህርት ቤቱ ውስጠ ደንብ ከአገሪቱ የትምህርትና ሥልጠና ፖሊሲና ተያያዝነት 3  
ያላቸው ሰነዶች፣ ከትምህርት ቤቱ መርሆዎችና እሴቶች ጋር በመጣጣም ስራ ላይ
እንዲውል ተደርጓል፣/1%

የስታንዳርዱ አማካይ/ደረጃ ---

20.1 ትምህርት ቤቱ ቅድሚያ ትኩረት የሚሰጣቸውን ጉዳዮች ባለድርሻ አካላትን 2  


ታንድርድ 20 በማሳተፍ ለይቷል፣/1%

ምህርት ቤቱ አሳታፊ የት/ቤት


መሻሻል እቅድ አዘጋጅቷል። /3% 20.2 ትምህርት ቤቱ የ 3 ዓመት ስትራቴጂያዊ እና ዓመታዊ ዕቅዶች የሚመለከታቸውን 2  
ባለድርሻ አካላት በማሳተፍ አዘጋጅቷል፣ /2%

የስታንዳርዱ አማካይ/ደረጃ 2

21.1 የትምህርት ቤቱ አመራር በትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ የተደራጁ የትምህርት ልማት 2  


ታንዳርድ 21 ሰራዊት እቅዶች በአግባቡ መታቀዳቸውንና መከናወናቸውን ይከታተላል፣ ለችግሮች መፍትሄ
ይሰጣል፤ /0.5%
ትምህርት ቤቱ አመራር የልዩ
ዩ አደረጃጀት ተጠሪዎች
21.2 የትምህርት ቤት መሻሻል ኮሚቴ የትምህርት ቤት መሻሻል ፕሮግራምአተገባበርን 2  
ቀዷቸው እቅዶች
ይከታተላል፣ ድጋፍ ይሰጣል፤ /0.5%
ተያዘላቸው ጊዜ፣ ጥራትና
መጠን መሰረት መፈጸማቸውን
ከታትሏል። /2% 21.3 የተከታታይ ሙያ ማሻሻያ መርሃ ግብር ኮሚቴ በተከታታይ ሙያ ማሻሻያ መርሃ ግብር የተዘረጉ 2 
ስልጠናዎችን አፈፃፀማቸውንና መሻሻል ያለባቸውን ጉዳዮች እየለየ ይከታተላል፣ ድጋፍ ይሰጣል፣
/0.25%

21.4 የትምህርት ቤቱ አመራር በትምህርት ቤቱ የሚካሄደውን የመማር ማስተማር ሂደትና የክበባት 2 


ዕቅድ አፈፃፀምይከታተላል፣ድጋፍ ይሰጣል፣ /0.25%

21.5 ት/ቤቱ የተሻለ አፈጻጸምያስመዘገቡ አካላትን ያበረታታል፣ ዕውቅና ይሰጣል፣ /0.5% 2  

የስታንዳርዱ አማካይ/ደረጃ 2

ብይ ርዕስ ጉዳይ (Domain) ፡- 3:- የትምህርት ቤት አመራር

ታንዳርድ ተ.ቁ ጠቋሚዎች (Indicators ) ት/ቤቱ አሁን ያለበት ለውሳኔ የረዱ ማስረጃዎች
ደረጃ

ከሰነድ ከውይይት

22.1 ት/ቤቱ የመረጃ አሰባሰብ፣ አያያዝ እና አጠቃቀምሥርዓት ዘርግቶ ተግባራዊ አድርጓል፣ 2  


ታንዳርድ 22 /0.5%

16
ምህርት ቤቱ የሰው፣ የገንዘብ እና 22.2 መምህራን በሰለጠኑበት የትምህርት አይነት ተመድበው ማስተማራቸው 4 
ብረት ሃብት አጠቃቀም ስርአት ተረጋግጧል፣/0.5%
ርግቶ ተግባራዊ አድርጓል። /3%

22.3 ርዕሰመምህራንና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች በሰለጠኑበት የሙያ መስክ ተመድበው እየሰሩ 4  

መሆኑ ተረጋግጧል፣ /0.5%

22.4 በት/ቤቱ ያሉ ህንፃዎች፣ፋሲሊቲዎች እና ተጨማሪ ግብዓቶች በአግባቡ ጥቅም ላይ መዋላቸው 4 

ተረጋግጧል፣ /0.5%

22.5 የት/ቤቱ በጀት ቅድሚያ ለተሰጣቸው የትምህርት ቤት መሻሻል እቅድ ላይ በተቀመጡና 2  

አግባብነትያላቸው አካላት በወሰኑት መሠረት በተገቢ መንገድ ሥራ ላይ መዋሉ ተረጋግጧል፣


/0.5%

22.6 ትምህርት ቤቱ ከጉድኝት ማዕከል እና ከአካባቢው የትምህርት ተቋማት የሚገኙ 2  

ግብዓቶችን በአግባቡ መጠቀም የሚያስችል ስርዓት ዘርግቶ ተግባራዊ አድርጓል።


/0.5%

የስታንዳርዱ አማካይ/ደረጃ 3

አብይ ርዕስ ጉዳይ (Domain) ፡- 3:- የትምህርት ቤት አመራር

ታንዳርዶች ተ.ቁ ጠቋሚዎች (Indicators) ት/ቤቱ አሁን ያለበት ለውሳኔ የረዱ ማስረጃዎች
ደረጃ
ከሰነድ ከውይይት

23.1 የትምህርት ቤቱ መምህራን ፣ አመራርና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች ተማሪዎችን 3 


የሚያከብሩና ተግባቢ በመሆናቸው የተማሪዎች የመማር ፍላጎት ጎልብቷል፤
ታንዳርድ 23 /2%

ትምህርት ቤቱ መምህራን፣
መራርና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች 23.2 በትምህርት ቤቱ መምህራን፣ አመራርና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች መካከል ጤናማ 4  
የሥራ ግንኙነትና በትብብር የመስራት ባህል ዳብሯል፤ /2%
መካከል ጥሩ ተግባቦት እና
መስተጋብር ተፈጥሯል፣ ኪራይ
ብሳቢነትን የመታገልና 23.3 የትምህርት ቤቱ መምህራን፣ አመራርና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች የኪራይ 3  
ተጠያቂነት ስሜት ዳብሯል ሰብሳቢነት አመለካከትና ተግባርን የሚታገሉና የሚፀየፉ፣ በተጠያቂነት መንፈስ
የሚሰሩ ሆነዋል/2% ፤

የስታንዳርዱ አማካይ/ደረጃ 3

የዶሜኑ ደረጃ ---  

ብይ ርዕስ ጉዳይ (Domain) ፡- 4 የህ/ሰብ ተሳትፎ

17
ታንዳርድ ተ.ቁ ጠቋሚዎች (Indicators ) ት/ቤቱ አሁን ያለበት ለውሳኔ የረዱ ማስረጃዎች
ደረጃ

ከሰነድ ከውይይት

24.1 ትምህርት ቤቱ ወላጆች በመማር ማስተማሩ ስራ ላይ በተደራጀ መልኩ ንቁ ተሳትፍ  


ታንዳርድ 24 እንዲያደርጉ ያበረታታል፤ /0.5%
2
ምህርት ቤቱ ከተማሪ ወላጆችና
አካባቢው ማህበረሰብ ጋር ጠንካራ  
24.2 ትምህርት ቤቱ በየወቅቱ ለወላጆችና ለአካባቢው ማህበረሰብ ስላከናወናቸው
ንኙነት አለው።/3%
ወቅታዊና ውጤታማ ተግባራት በየወቅቱ መረጃ ይሰጣል፤ ግብረ መልስም
ይቀበላል፤/0.5% 2

24.3 ወላጆች/አሳዳጊዎች በቤት ውስጥ ልጆቻቸው በትምህርታቸው እንዲበረታቱ ያግዛሉ፤ 

/0.5% 2

24.4 ወላጆች/አሳዳጊዎች በወላጅ፣ ተማሪ፣ መምህር ህብረት(ወመህ/ወተመህ) እንቅስቃሴ ላይ  

ንቁ ተሳትፎ ያደርጋሉ፤/0.5%

24.5 ትምህርት ቤቱ ለአካባቢው ማህበረሰብ በአንጻራዊነት የልህቀት ማዕከል በመሆን  

ያገለግላል፣ /0.5% 4

24.6 ወላጆች በትምህርት ቤቱ የሥራ አፈፃፀም መርካታቸውን መረጃዎች ያመላክታሉ፤ 

/0.5% 1

የስታንዳርዱ አማካይ/ደረጃ

25.1  
ታንዳርድ 25
ትምህርት ቤቱ ከወላጆች ፣ ከአካባቢው ማህበረሰብና አጋር ድርጅቶች ጋር ጠንካራ
ምህርት ቤቱ ከወላጆች፣ ከአካባቢው ግንኙነት ፈጥሯል፤ ድጋፍ አግኝቷል፤ /3%
ህበረሰብና ከአጋር ድርጅቶች ጋር ጠንካራ 2
ንኙነት በመፍጠሩ ለትምህርት ቤቱ ድጋፍ
25.2 
ስገኝቷል።/6% 2
የወላጆችና የአካባቢው ማህበረሰብ ተሳትፎ በመጨመሩ ትምህርት ቤቱን በባለቤትነት
ስሜት የመምራት ልምድ ዳብሯል።

18
የስታንዳርዱ አማካይ/ደረጃ 2

የዶሜኑ ደረጃ 
2

ትምህርት ቤቱ ደረጃ /ደረጃውን በማሻሻል ላይ ያለ// -----

2.4 የትኩረት አቅጣጫዎች፤


 አደረጃጀቶችን ለትምህርት ጥራት ፓኬጅ ተግባራት ማስፈጸሚያ እንደ ጥሩ ስልት አድርጎ መውሰድ፤
 ሁሉም ባለድርሻ አካላት ግንባር ቀደም እንዲሆኑ ማድረግ፤
 የተገኘውን ውጤት በማስቀጠል ለተሻለ አፈፃፀም መስራት፤
 የጠባቂነት አዝማሚያን ማስወገድ፤
 ስራዎችን ለባለድርሻ አካላት ቆጥሮ ሰጥቶ ቆጥሮ መቀበል ፤
 የተለያየ የመማር አቅም ያላቸውን ተማሪዎች ለይቶ መ/ራን እንዲደግፉ ሁኔታዎችን ማመቻቸት፤
 የት/ቤቱን ችግር በተግባራዊ ጥናትና ምርምር ለመፍታት የሚደረገው ጥረት አጠናክሮ ማስቀጠል፤ሰሰ
 ደረጃውን የጠበቀ የተደራጀ ላብራቶሪ፣ ቤተ መጽሀፍት ፣የስርዓተ ትምህርት ማበልጸጊያ ማዕከል የስፖርት ቁሳቁስ እና ሜዳ እንዲሁም የተማሪ እና
የመ/ራን መጸዳጃ ማሟላት፤
 የማጠናከሪያ ትምህርት እና ለልዩ ልዩ አደረጃጀቶች ትምሀርት መስጫ በቂ ክፍሎች መገንባት፤
 የት/ቤቱን ሀብት በአግባቡ ማስተዳደር እና አስፈላጊ መረጃዎችን ለአጋር አካላት በወቅቱ ማሳወቅ፤
 ትምህርት ቤቱን የበጀት ችግር ለመፍታት ህብረተሰብን በማነቃነቅ እና የውስጥ ገቢ በማሳደግ የግብአትን ችግር መቅረፍ፤

19
2.5 የእቅዱ አስገፈላጊነት
በቀጣይ ስትራቴጂክ ዘመን በትምህርት ቤቱ ያሉ የግብአት ፣የሂደት አዲሁም በውጤት የመታዩ ጉድለቶችን በማሟላት የተማርዎችን ወጤትና
ሥነምግባር ለማሻሻል ሁሉም የትምህርት ባለድርሻ አካል ዕርብ እርብ እዲያደርግ በማሰብ
ክፍል ሶስት
3.1 ራዕይ
የባህሪግንብ ትምህርት ቤት እድሚያቸው ለትምህርት የደረሱ ውጤታማ የትምህርት ስርዓት በማስፈን በ 2018 ዓ/ም በወረዳው
ለሚገኙ ትምህርት ቤቶች የተሞክሮ መቅሰሚያ ማዕከል ሆኖ ማየት፤

3.2 ተልዕኮ

የፅዮን ትምህርት ቤት የአከባቢ ነዋሪዎችን እና የባለድርሻ አካላትን በትምህርት ስራ ላይ በባለቤትነት በማሳተፍ የአከባቢውን
ተጨባጭ ሁኔታን ያገናዘበ ፤ የጥራት ደረጃውን የጠበቀ እና በቴክኖሎጂ የተደገፈ ትምህርት በተስማሚ ፕሮግራሞች ለዜጎች
ማድረስ፤

3.3 የት/ቤቱ እሴት

 ለትምህርት ጥራት ቅድሚያ መስጠት፤


 በመልካም ስነ-ምግባር የታነጹ ዜጎችን ማፍራት፤
 በጥናትና ምርምር የትምህርት ችግሮቻችንን መፍታት፤
 በጋራ የመስራት ልምድን ማዳበር፤
 ግልፅነትና ተጠያቂነትን ማስፈን፤
 በዕውቀትና በዕምነት መምራት/መስራት፤
 የላቀ አገልግሎት መስጠት፤
 ለለውጥ ዝግጁ መሆን
3.4 ዋና ዓላማ
ጥራት ያለው ትምህርትና ሥልጠና በተለይም ከቅድመ አንደኛ ደረጃ እስከ መካከለኛ ደረጃ ትምህርቱን በተግባር የተደገፈና በብቁ
አመራር የሚመራ ትምህርት ለሁሉም በፍትሀዊነት በማዳረስ የግለሰቡን አዕምሮአዊ፣ አካላዊ፣ ማህበራዊ፣ ስሜታዊ እንዲሁም መልካም
እሴቶችን በማጐልበት በዕድሜያቸው ደረጃ ተወዳዳሪ የሆኑ ብቁ ዜጐችን ማፍራት፣

.1 ዝርዝር ዓላማዎች

 ከቅድመ አንደኛ ደረጃ አንስቶ እና በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ሁሉም ህጻናት በአካባቢ፣ በጾታ፣ በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ
ዳራ፣ በአካል ጉዳትና ልዩ ተሰጥኦ ሳይወሰን ያላቸውን እምቅ አቅም ለመጠቀም የሚያስችል ጥራት ያለው ነጻ ትምህርት
በፍትሃዊነት ማዳረስ፣

 የትምህርት ውጤቶችን በከፍተኛ ደረጃ በማሻሻል ሁሉም ተማሪዎች ከወረዳው ካሉተማሪዎች በሚሰጡ መመዘኛዎች
ከፍተኛ የተማሪ ውጤት ካስመዘገቡ ትምህርትቤቶች ተርታ ማሰለፍ፣

 የትምህርትና ስልጠና ስርዓቱ መሰረት የሆኑትን ስርአተ ትምህርት፣ የመማር ማስተማር ሂደት፣ የትምህርት መርጃ
መሳሪያዎችና የመገምገም ስርዓቱን ከስራ አለምና ማህበራዊ ተሳትፎ ጋር በማቀናጀት ተገቢነቱን ማረጋገጥ

 የትምህርት አመራርና አስተዳደሩን በማጠናከርና አቅሙን በማጎልበት ብቃትና ውጤታማነትን እንዲያሻሽልና


ተጠያቂነት፣ግልጸኝነትንና ባለቤትነትን የሚያረጋግጥ አሰራር በመዘረጋት መልካም አስተዳደርን ማረጋገጥ

 የትምህርት ቤቱ ከተለያየ ሃይማኖት፣ ዘር፣ማህበራዊ መሰረት የመጡ ተማሪዎች እርስ በርሳቸው እንዲተዋወቁ፣
እንዲግባቡ፣ መስተጋብር እንዲፈጥሩና ልዩነቶቻቸው በማክበር የጋራ የሆነ ልምድና ትልም በመያዝና ብሄራዊ
አንድነትን እንዲያጠናክሩ በመቅረጽ ጠቃሚ ሚና እንዲጫወቱ ማድረግ

1
3.5 የትኩረት ጉዳዩች/መስኮች/

ሀ/ በመልካም ሥነ ምግባር የታነፁ ዜጐች ማፍራት

ለ/ የገበያን ፍላጐትን መሠረት ያደረገ ጥራት ያለው ትምህርት ማዳረስ

ሐ/ የትምህርት ሥርዓቱን በዲጂታል ቴክኖሎጂ መደገፍ

መ/ አካታች የሆነ ትምህርት ተሳትፎና ውስጣዊ ብቃት

ሠ/ ከሥራ ጋር የተሳሰረ የጐልማሶችና መደበኛ ያልሆነ ትምህርት

ረ/ የትምህርት ጥራት የማረጋገጥ ሥርዓት

ሀ/ በመልካም ሥነ ምግባር የታነፁ ዜጐች

ግብ 1፤ በመልካም እሴቶች የታነፁ፤ በሁለንተናዊ ስብእና የተገነቡ ዜጎችን ማፍራት፣

ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ዝርዝር ተግባራት፡-

 የተማሪዎችን የስነምግባር ለውጥ አስመልክቶ ተከታታይ የዳሰሳ ጥናት በማድረግ የማሻሻያ እርምጃ ማደረግ፤
 የተማሪዎች የስነ ምግባር ደንብ ለተፈፃሚነቱ የክትትልና ድጋፍ ስርዓትን ማጠናከር፣
 ልዩነትና አለመግባባቶችን በውይይት ለመፍታት ከቤተሰብና ከወላጆች ጋር በቅንጅት መስራት እንዲሁም በትምህርት ተቋማት እና
በማህበረሰቡ መካከል ያለውን ግንኙነት ማጠናከር፤
 ተማሪዎች ለማህበረሰቡ የሚሰጡትን የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማጠናከር፤
 ተማሪዎች በትምህርት ቤትና ከትምህርት ቤት ውጪ በማህበረሰብ አገልግሎት የሚሳተፊበትን ሥርዓት መዘርጋት፤
 በመልካም እሴቶች የታነጹ በሁለንተናዊ ስብዕናቸው ብቁ የሆኑ ዜጎችን ለማፍራት በት/ቤት ውሰጥና ውጭ ልዩ ልዩ ስልቶችን ማለትም
የፓናል ውይይት፣ ስልጠና፣ ጥያቄና መልስ ወዘተ መጠቀም፤
 በትምህርት ቤት የተደራጀውን ስነ ምግባር ክበብ በማጠናከር እሴቶችን በት/ቤት ውሰጥና ውጭ እንዲሠርፁ ማድረግ፣

ለ/የገበያን ፍላጐትን መሠረት ያደረገ ጥራት ያለው ትምህርት

ግብ 2፤ ሥርዓተ-ትምህርቱን የጥራት ደረጃውን ጠብቆ ማዘጋጀት፣ መተግበርና መገምገም፣

ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ዝርዝር ተግባራት፡-

2
 የተዘጋጁትን የሥርዓተ ትምህርት መሳሪያዎች መምህራንና ባለሙያዎች በመማር ማስተማር ሂደት ከሚያጋጥሟቸው ችግሮች፣ ከህፃናት ዕድገትና
የአዕምሮ ብስለት ጋር ያላቸውን ትስስር፣ የስርዓተ ፆታ፣ ኤች አይ ቪ ኤድስ፣ ከአካባቢ ሁኔታ ጋር ያላቸውን ዝምድናና ተገቢነት በየጊዜው
እየገመገሙ የማበልጸግና ከባቢያዊ ማሻሻያ የማድረግ ተግባርን በት/ቤት፣ደረጃ ማጠናከር፣
 የተማሪ መማሪያ መጽሀፍት አጠቃቀም እንዲሁም የመምህር የማስተማሪያ መጽሀፍ አጠቃቀምን ማሻሻል የሚያስችሉ አሠራሮች መዘርጋትና
ተግባራዊ ማድረግ፣

 አዲሱ ስርአተ ትምህርት ልዩ ፍላጎት ያላቸው ተማሪዎችን ባህሪያትንና ስርአተ ጾታን ተመርኩዞ የተዘጋጀዉን እንዲተገበር
ማድረግ

 በተዘጋጀዉ የጥናትና ምርምር ማንዋል ግንዛቤ በመፍጠር በጥናትና ምርምር የሚሳተፉ መምህራን ቁጥርና የምርምሩን ጥራት
በመጨመር የመማር ማስተማር ችግሮችን መፍታት፣

 መምህራን አዲሱን ስርዓተ ትምህርት የሚያጎለብቱ አጋዥ የሆኑ ደጋፊ መጻህፍትን እንዲያዘጋጁ ማበረታታት፣

 የትምህርት ማበልጸጊያ ማእከላትን አዲሱን ስርአተ ትምህርት ለመተግበር በሚያሳልጥ መልኩ እንዲደራጁ ማድረግ፣

 ከ 1 ኛ - 4 ኛ ክፍሎች በአማርኛ፣ በእንግሊዝኛ እና በሂሳብ ትምህርቶች የማንበብ፣ የመጻፍ እና የማስላት ብቃት ምዘና ማካሄድ፣

 በየክፍል ደረጃው በዓመቱ መጀመሪያ ላይ የተማሪዎችን የባህሪ ገጽታ በመመርመር በአጥጋቢ የመማር ብቃት መሠረት የበቁና ያልበቁ ተማሪዎች
ከተለዩ በኋላ ልዩ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት፣ ወርክ ሽት፣ ያለፉት ዓመታት ፈተናን በትርፍ ጊዜ በመስራት
ተማሪዎችን ወደ ተመሣሣይ ደረጃ ማድረስ፣

 በት/ቤት ደረጃ መምህራን ያላቸውን ሙያዊ ዕውቀትና ክህሎት በዲፖርትመን ደረጃ በርስ በርስ የልምድ ልውውጦችና አጫጭር የሙያ ማሻሻያ
ሥልጠናዎች እንዲያካሂዱ ማድረግ

 የክፍል ውስጥ መማር ማስተማር ሂደት በትምህርት ቴክኖሎጂ ተደግፎ መሰጠቱን መከታተልና መደገፍ፣

ግብ 3፤ የሒሳብና ሳይንስ ትምህርቶችን የመማር ማስተማር ሂደት በቴክኖሎጂ በማስደገፍ የተማሪዎችን ውጤት ማሻሻል

 የተማሪዎች የፈጠራ ስራን ለማበረታታት የሚያስችል የአሰራር ስርአት መፍጠርና ተግባራዊ ማድረግ፣
 በየመንፈቀ ዓመቱ መጨረሻ ላይ በት/ቤት የሣይንስና ቴክኖሎጂ አወድ ርእይ በማካሄድ የተማሪዎችን የምርምርና ፈጠራ ስራን
ማበረታታት፣
 የስርዓተ ትምህርት ማበልፀጊያ ማዕከላትንና ቤተ ሙከራዎችን በሰው ሃይል እና በተገቢው ቁሣቁስ እንዲጠናከሩ ማድረግ፣
 የሣይንስና ቴክኖሎጂ ክበባትን ማጠናከር፣ ከሣይንስና
 ተማሪዎች ፋብሪካዎችን፣ እንዱስትሪዎችንና ሌሎች ምርታማ ቦታዎችን እንዲጎበኙ በማድረግ ትምህርቱን በተግባር ማስደገፍ፣ ከጎንደር
ዩኒቨርስቲ ጋር በቅንጅት መስራት፡፡

ግብ 4፤ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በቀጣይነት በማሻሻል ለመማር ማስተማር ሂደቱ ምቹ ማድረግ፣

3
ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ዝርዝር ተግባራት፡-

 የት/ቤት ህብረተሰብ ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር የተማሪ ወላጅ ማህበርን በ ት/ቤት ማጎልበት፣
 የት/ቤት ት/ቤት ግንኙነትን በጠናከር ምርጥ ተሞክሮን መቀመርና ማስፋት፣

 ትምህርት ቤቱን በአገር አቀፍ ደረጃ የተቀመጠውን ስታንዳርድ እንዲያሟሉ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በቅንጅት
መስራት፣

 የተማሪዎችን የአካልና የአእምሮ ዕድገት የተስተካከለ እንዲሆን የስፖርትና የቀለም ትምህርት ውድደር በሴክሽንና በክፍል ደረጃ
ማካሄድና የማበረታቻ ሽልማት ማዘጋጀት፣

 ከ 5 ኛ-12 ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎችን በየክፍል ደረጃቸው የተዘጋጁ የህይዎት ክህሎት ስልጠና ማንዋሎችን በመጠቀም ስልጠና
መስጠት፣

 የኢኮኖሚ ችግር ላላቸው ተማሪዎች የትምሀርት ቁሳቁስ ድጋፍ እንዲያገኙ በተለያዩ ሚዲያዎች የፕሮሞሽን ስራዎችን
መስራት፣

 በሁሉም ትምህርት ቤቶች የልጀነት ጋብቻንና ጾታዊ ጥቃትን የመከለከል ስራዎችን መስራት፣

 የህብረተሰብ ተሳትፎን ቁልፍ የክትትልና ድጋፍ አድርጎ መጠቀም፣

መ/አካታች የትምህርት ተሳትፎ፤ ፍትሐዊነትና ውስጣዊ ብቃት

ግብ 5፤ የትምህርት ተደራሽነትና ውስጣዊ ብቃት ማሳደግ፣

ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ዝርዝር ተግባራት፡-

 የትምህርት ተደራሽነትና ውጤታማነትን ለማሻሻል የባለድርሻ አካላትን ተሳትፎ በተለይም የልዩ ልዩ አደረጃጀቶችን (የቀበሌው
የልማት ቡድን፣ የወጣቶች፣ የሴቶች ልማት ቡድን፣ ) መጠቀም፣
 ልዩ ፍላጎት ላላቸው ህፃናት፣ ወጣቶችና ጎልማሶች የድጋፍ አገልግሎት አሰጣጥ ሥርዓት በመዘርጋት ልዩ ፍላጎት ያላቸው ህፃናት
የትምህርት ዕድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ፣

 የልዩ ፍላጎት ትምህርት ማስፈፀሚያ ሠነዶች (ስትራቴጂ፣ መመሪያ እና ማኑዋል ወዘተ) እስከ በት/ቤት እዲኖር ማድረግ፣

 ከ 5 ኛ -8 ክፍል ለጸረ ኤድስ ክበባት ተጠሪ መምህራንና አመቻች ተማሪዎች በየደረጃ ካሉ ጤና ተቋማት በመቀናጀት በአቻ
ለአቻ የቡድን ውይይት የአሰልጣኝኞች ስልጠና መስጠት፣

4
 በአገር አቀፍ ደረጃ የተዘጋጁትን የስርዓተ ጾታ የማካተቻ ጋይድላይን፣ ፆታዊ ጥቃት መመሪያ እና የስርዓተ ፆታ ክበብ አደረጃጀት
ተግባራዊ ማድረግ፣

ግብ 6፤ የትምህርት ፍትሀዊነትና አካታችነትን ማሻሻል፣

ሠ./ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ዝርዝር ተግባራት፡-

 የስርዓተ ጾታ ክበባትን በሁሉም ት/ቤቶች ማቋቋም፣የስርዓተ ጾታ ክበብ አደረጃጀት መመሪያን፣አመቻቾች መመሪያና


የተማሪዎችን የንባብ መጻህፍትን በመጠቀም ተግዳሮቶች ላይ በየ 15 ቀን አንዲወያዩ ድጋፍ ማድረግ ፣
 የልጅነት ጋብቻንና ጾታዊ ጥቃትን ለመከላል ትኩረት ባደረጉ ፕሮግራሞች( ህይወት ክህሎት፣ ስርዓተ ጾታእኩልነት፣ ጾታዊ
ጥቃት፣ የልጅነት ጋብቻ፣ ፣ ንጽህና አጠባባቅ፣) ዙሪያ የተማሪዎችን አቅም መገንባት

 የልጃገረዶችን ማቋረጥ ለመቀነስ በሁሉም ትምህርት ቤቶች ሊዳሩ የታጩትንና ጾታዊ ጥቃት የደረሰባቸውን ህጻናትን
መለየት፣መከታተልና የጥምረቱ አባላት ጋር ተቀናጅቶ እንዲቋረጡ ማድረግ የምክር አገልግሎቶችን መስጠት

ከሥራ ጋር የተሳሰረ የጐልማሶችና መደበኛ ያልሆነ ትምህርት

ግብ 9፤ የጎልማሶችና መደበኛ ያልሆነ ትምህርት መርሀ ግብሮችን ከገበያ ፍላጐት ጋር በማስተሳሰር ተደራሽነና ፍትሀዊነት ማሳደግ፣

ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ዝርዝር ተግባራት፡-

 በፕሮግራሙ ዙሪያ ለተሣታፊ ጎልማሶችም ሆኑ አጠቃላይ ማህበረሰቡ የተለያዩ ዘዴዎችን በመጠቀም የግንዛቤ ማዳበሪያ ስልጠና መስጠት፣
 ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተለማጭና ተስማሚ የሆኑ የተቀናጀ ተግባር ተኮር የጎልማሶች ትምህርት ፕሮግራሞችን መዘርጋት፣

ረ/የተጠናከረ ያልተማከለ የትምህርት ሥርዓት:-

ግብ 10፤ አቅምን ያጐለበተና ተጠያቂነት የሰፈነበት ያልተማከለ የትምህርት አስተዳደርን ማጠናከር፣

ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ዝርዝር ተግባራት፡-

 የትምህርት ዘርፉን ያልተማከለ ስርዓት ለማዘመን የሚያችሉ የአሰራርና የአደረጃጀት ሰነዶችን ተግባራዊ ማድረግ ፣
 በሁሉም የትምህርት ደረጃዎች/እርከኖች የትምህርት አመራርና አደረጃጀትን ለመደገፍ የሚያስችል የጥናት፣ የምርምር ስርዓት መዘርጋት፣

 በየደረጃው እቅድን ቆጥሮ ሰጥቶ ቆጥሮ የመቀበል አሰራርን ተግባራዊ ማድረግ

 የተቋማት የአፈፃጸም ኦዲት/Performance Audit/ በማካሄድ የማስተካከያ እርምጃ መውሰድ፣

5
 ተቋማት ለሚያመነጩት መረጃ ሃላፊነት እንዲወስዱና ለሚፈጠሩ መዛባቶች ተጠያቂ እንዲሆኑ ማድረግ፣

 የትምህርት አመራር የአቅም ክፍተት ጥናት በማካሄድ የአጭርና የረዥም ጊዜ ስልጠና የሚሰጥበትን ስርዓት መዘርጋት፣

 ለትምህርት አመራርና አስተዳደር መደቦች የደረጃ እድገት ዝርዝር መገለጫ/profiles መንደፍ፣ የዝውውር፣ ቅጥርና የደረጃ
እድገት እንዲሁም የማበረታቻ ስርዓት በመዘርጋት መልካም አስተዳደርን በሚያሰፍን መልኩ ተግባራዊ ማድረግ፣

6
ክፍል 4

ስትራቴጅክ ዕቅድ
የት/ቤት ዐብይ ርዕሰ ጉዳይ

1.ሰ መማርና ማስተማር


ንዑስ ጉዳይ 1.1 የማስተማር ተግባር

ስታንዳርድ. 1. ትምህርት ቤቱ ለደረጃው የሚመጥኑ ርእሳነ መምህራን፣ መምህራን እና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች በስታንዳርዱ መሰረት አሟልቷል፡፡
ግብ ት/ቤቱ ለደረጃው የሚመጥኑ ርእሳነ መምህራን፣ መምህራን እና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች በስታንዳርዱ መሰረት ተሙልቱል
ተ.ቁ የትኩረት ነጥቦች ዓላማ ስልቶች ግብአት የሚጠበቅ ውጤት የጊዜ ገደብ በኃላፊ
ናወኑ

2015 2016 2017

1.1 ሁሉም የትምህርት ቤቱ ርዕሰ በት/ቤቱ ያሉ በሚሰጠው አቅጣጫ የጽህፈት ሙያ ፈቃድ የምስክር 75% 80% 100% ም/ር/
መምህራንና መምህራን የሙያ መርሰዎቸበ 2014 75 ፐ መሰረት ለርዕሰ መሳሪያዎ ር./መ
ፈቃድና ለደረጃው የሚመጥን ወረቀት
በ 2017 ዓ.ም 100% መምህራን እና ች
የትምህርት ማስረጃ የምስክር
ሙያፈቃድ ምስክር ለመምህራን የተዘገጁ
ወረቀት አላቸው፣
ወረቀት አግኝተዋል ሰነዶችን አዲያነቡ
ማድረግ ፣እዲመዘገቡ
ማድረግ

1.2 ትምህርት ቤቱ ለደረጃው ለወረዳው ያለውን የጽህፈት የተሟለ የድጋፍ ሰጭ 50% 70% 100% ር/መም
የሚመጥን በስታንዳርዱ መሰረት በትምህርት ቤቱ አሁን ጉድለት በደብዳቤ መሳሪያዎ ሰራተኛ ሱፐር
የትምህርት ማስረጃ ያላቸው ካለው 50% የድጋፍ ማሳወቅ ች
ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች አሉት፣
ሰራተኛ በ 2017
ወደ 100%ማድረስ

1.3 ትምህርት ቤቱ የምክርና ድጋፍ ትምህርት ቤቱ የምክር ስታንዳርዱ ላይ የጽህፈት ባለሙያው ተቀጥሮ 50%/ 80% 100% ር/መም
/Guidance and Counselling/ አገልግሎት 2014 25 ፐ ፣ በተቀመተው መሰረት መሳሪያዎ የምክር አገልግሎት ሱፐር
በ 2017 100% ማድረስ በጀት ተይዞ አዲሟላ ች የሰጣል
አገልግሎት የሚሰጥ ባለሙያ
መጠየቅ
አለው፣

1.4 ት/ቤቱ በልዩ ፍላጎት ትምህርት በትምህርት ቤቱ የልዩ በየአመቱ የልዩ ፍላጎት የጽህፈት የልዩ ፍላጎት 50% 100% 100% ር/መም
የሰለጠኑ መምህራን አሉት፡፡ ፍላጎት በማሳደግ የል ተማሪዎች መለየት መሳሪያዎ መምህራን ተሟልቷል ሱፐር
ፍላጎት መምህራን 2014 መምህራን ች
25 ፐ 2017 በስታንደርዱ እዲሟላ
100%ማስቀጠል:: ማድረግ

አብይ ርዕሰ ጉዳየ 1. መማርና ማስተማር


ስታነዳርድ 2 -------------------------------------
ግብ 2፡- የተማሪዎች መማርና ተሳትፎ ጎልብቷል፡፡

7
ተ.ቁ የትኩረት ነጥቦች ዓላማ ስልቶች ግብአት የሚጠበቅ ውጤት የጊዜ ገደብ በኃላፊ
የሚያ
2015 2016 2017 አካል

2.1 ተማሪዎች የተሰጣቸውን ተማሪዎች የተሰጣቸውን የቤትስራናየክፍል ስራ ወረቀት ውቴታቸው 50 ፐ 70 ፐ 100 ፐ መ/ራ
የክፍል ና የቤትስራ የክፍል ና የቤትስራ 2014 መስጠት
በትጋት ይሰራሉ 50 ፐ 2017 100 ፐ በትጋት ተሻሽሏል
ሰራተዋል

2.2 ተማሪዎች ውጤታቸውን ሁሉም ተማሪዎች ከ 2015 በትምክፍል እያንዳነዱ - ወረቀት ተማሪዎች ግብ 50% 80% 100%
ለማሻሻል ግብ ጥለው ጀምሮ ውቴታቸውን መምህራን ግብ እዲጥሉ በመጣል ር/መም
ተንቀሳቅሰዋል። በማደርግ ተማሪዎችም ውጤታቸው መም
ለማሻሻል ግብ ማስጣል የራሳቸውን ግብ ማስጣል
ተሻሽሏል የተም
ክፍል
መም

2.3 ተማሪዎች ጥያቄዎችን ተማሪዎች ጥያቄ በመጠየቅ በክፍል ውስጥ ወረቀት፤ - በጥያቄ ና መልስ 75% 85% 100%
በመጠየቅና መልሶችን ናመልስ በመመለስ ተሳትፎ መምህራን ጥያቄ ና እስክብሪቶ፤እር ተማሪዎችመሳተ ር/መም
በመመለስ የነቃ ተሳትፎ አሁን ካለበት 75% መልስ እዲመልሱ እድል ሳስ፤ ፍ መም
አድርገዋል፣
በ 2017 ዓ.ም 100 ማድረስ መስጠት የተም
ክፍል
መም
2.4 ተማሪዎች በቡድን ተማሪዎች በቡድን የመስራት መምህራን - ወረቀት - በቡድ የመስራት 50% 90% 100% የ
ተደራጅተው በትምህርታቸው ልምዳቸውን ከ 50% ወደ ተማሪዎችን በቡድን ልምድ ዳብሯል ክፍል
ይረዳዳሉ፣/ በ 2017 ዓ.ም ወደ 100% አደራጅቶ እዲመማሩ መም
ማሳደግ ማድረግ ፣በቡድን
አሳይመንት መስጠት

2.5 ተማሪዎች በተለያዩ ተማሪዎች በክበባት ተሳቶ ወረቀት ሁሉም 50% 75% 100% መም
ክበባት በመደራጀት ንቁ አሁን ካለው 50% በ 2017 እስክርቢቶ ተማሪዎች በክበብ የተጓዳ
ተሳትፎ አድርገዋል፣ ዓ.ም 100% ከፍ ማድረግ አያንዳዱ ክበብ ተጠሪ የኮፒተር ቀለም ተሳታፊ ሁነዋል ትምህ
ተማሪዎች አዲሳተፉ ኮሚቴ
ግንዛቤ መፍጠር ር

2.6 ሴት ተማሪዎች ሴት ተማሪዎች በስርአተ የስርዓተ ጸታ ክብ ወረቀት ሁሉም ሴቶች 50% -75% 100% መም
በሥርዓተ-ፆታ ክበብ ጾታ ክበብ ተሳትፎ አሁን ለተማሪዎች ማስገንዘብ እስክርቢቶ በስርዓ ፆታ ክበብ የተጓዳ
በመደራጅት የነቃ ካላቸው 50% በ 2017 ዓ.ም በአደረጀጀት መመሪያው የኮፒተር ቀለም የነቃ ተሳትፎ ትምህ
መሰረት መተግበር
ተሳትፎ አድርገዋል ወደ 100% ማድረስ ሞዴስ፣ፍራሽ አድርገዋል ኮሚቴ

2..7 ተማሪዎች በህፃናት ተማሪዎች በህፃናት ፓርላማ በመማር ላ ያሉ ሁሉም 50% 80% 100% የስ
ፓርላማ ተደራጅተው ያላቸው ተሳትፎ ተማሪዎች በህፃናት ወረቀትእስክር ተማሪዎች መም
በመማር-ማስተማር 25%በ 2017 ዓ.ም 100% ፓርላማ አባል እደሆ ኑ ቢቶ፣ቃለጉባኤ የህፃናት ፓርላ ፣ር./መ
የውሳኔ አሰጣጥ ሂደት ማድረስ ማስገንዘብ መዝገብ አባል ሁነው ም/ር/
ተሳትፎ በውሳኔ አሰጣጥ
እያደረጉ ነው ላይ ተሳትፈዋል

8
ዓብይ ርዕሰ ጉዳዮች 2 - መማር ማስተማር
ስታንዳረድ 3-----------------
ግብ - 3 ተማሪዎች በትምህርት አቀባበላቸው መሻሻል አሳይተዋል፡፡

ተ.ቁ የትኩረት ነጥቦች ዓላማ ስልቶች ግብአት የሚጠበቅ ውጤት የጊዜ ገደብ በኃላፊ
የሚያ
አካል
2015 2016 2017

3.1 ተማሪዎች የትምህርት የትምህርት ክፈለጊዜ ከወላጅ ጋር መወያየት ወረቀት ሁሉም ተማሪዎች 45% 25% 0% ወተመ
ጊዜያቸውን ሳያባክኑ የሚያባክኑ 50% አቴንዳስ እየያዙ ክፍለጊዜ ሳያባክኑ ራን፣ር
በአግባቡ ተጠቅመዋል፣ ተማሪዎች ለተማሪዎች ምክር ይማራሉ ን
በ 2017 ዓ.ም ወደ አገልግሎት መስጠት
0%ዝቅ ማድረግ

3.2 ተማሪዎች የአካባቢ ሳይንስና ቴክኖለጂ ወረቀት የፈጠራ ስዎች 50% 65% 100% የክበቡ
ችግሮችን የመፍታት ክበባን በማቋቋም አሰፈላጊ ተሰርተዋል የአከባቢ ሳይንስ
ተማሪዎች በራሳቸው ልምዳቸው የፈጠስራ ማሳተፍ ግብአቶ ችግርን መፍትሄ መም
ተነሳሽነት አዲስ ነገርን ከነበረው 25%በ 2017
ች ሰጥተዋል
መፍጠር፡ መመራመርና ወደ 100% ከፍ ማድረግ
የራሳቸውንና
የአካባቢያቸውን ችግሮች
መፍታት
ችለዋል፡፡

3.3 ተማሪዎች ለሚማሩት ለእያንዳዱ ትምህርት ሁሉም ትምህርቶች ወረቀት ተማሪዎች 50% 85% 100% ት.መ
ትምህርት ሁሉ ተመጣጣኝ ተመጣጣኝ ክብደት ዕኩል ክብደት እዲሰጡ ለሁሉምትምህርቶች ር/መም
ክብደት ይሰጣሉ፣ ከሚሰጡ ግንዛቤ መፍተር መም
ተመጠጣኝ ክደት
50%ተማሪዎችበ 201
7 ዓ.ም ወደ ሰጥተዋል
100%ማድረስ

አብይ ርዕሰ ጉዳይ 1. መማር ማስተማር)


ስታንዳርድ 4 ፡-ተማሪዎች ለትምህርት ቤታቸው በጎ አመለካከት አላቸው፡፡
ግብ -ተማሪዎች ለትምህርት ቤታቸው በጎ አመለካከት ፈጠረዋል፡፡

ተ.ቁ የትኩረት ነጥቦች ዓላማ ስልቶች ግብአት የሚጠበቅ ውጤት የጊዜ ገደብ በኃላፊ
የሚያ
አካል
2015 2016 2017

9
4.1 ተማሪዎች ትምህርት ቤቱ ተማሪዎች ሁሉም የት/ቤቱ ወረቀት፤እስ ትምህርት ቤቱ 25% 95% 100% ሁሉ
በሚሰጣቸው አገልግሎቶች በትምህርት ቤቱ ሰራተኛ ክርቢቶ፤ቼክ ለተማሪዎች ሰራተ
ረክተዋል፤ አገልግሎት አሰጣጥ የሚጠበቅበትን ሊስት፤ቻርት የሚጠበቅበትን
እርካታ አገልግሎት እዲሰጥ ፤መመሪያ አገልግሎት ሰጥቷል
ከነበረው 25% መከታተል
በ 2017 ዓ.ም ወደ
100% ማሳደግ

4.2 ተማሪዎች ት/ቤቱ በትምህርትቤቱ የተማሪዎች -ወረቀት - በት/ቤቱ አጠቃላይ 75% 85% 100% የተማ
በሚያከናውኗቸው ሥራዎች በመሰሩ ስራዎቸ አደረጃጀቶችን ስራ የተማሪዎች አደረጃ
ተሳትፈዋል፤ የተማሪዎችንተሳት መጠቀም ተሳትፎ አድጓል ምህራ
ፎ ር
ከ 75%በ 2017 ወደ 1
00%ከፍ ማድረግ
4.3 ተማሪዎች መምህራኖቻቸውን ተማሪዎች በአደረጃጀት - ሁሉም ተማሪዎች 65% 75% 100% የአለቆ
በአግባቡ መገምገም ችለዋል፤ መምህራን መማርማስተማሩን የጽኅፈትመ መምህራኖችን መም
የመገምገም ቤየጊዜውእዲገመግ ሳሪያዎች ይገመግማሉ ትልረ
ባህላቸውንከ 50% ሙ እድል መፍጠር
ወደ 100%ማድረስ
4.4 ተማሪዎች ለት/ቤቱ ማህበረሰብ ለት/ቤቱ ማህበረሰብ የምክር አገልግሎት የጽኅፈትመ ተማሪዎች 50% 97% 100% ወ.መ
ተገቢውን አክብሮት ሰጥተዋል፤ ከበሪታ ከሚ መስጠት፣መምህራን ሳሪያዎች ለትምህርትቤቱ ኃላፊ
ሰጡት 50%ተማሪዎ ለተማሪዎች ማህበረሰብ አክብሮት ራን ፤
ችወደ 100%ከፍ አክብሮት መስጠት ሰትተዋል
ማድረግ
4.5 ተማሪዎች የት/ቤቱን ህግና ደንቦች የት/ቤቱን ደንብ ደንቡን የጽኅፈትመ ተማሪዎች ህግና 60% 90% 100% ር/መም
ተቀብለው ተግባራዊ አድርገዋል። ከሚያከብሩ ማስተዋወቅ፣ደንቡ ሳሪያዎች ደብን ማክበር ጋይዳ
50%ተማሪዎች ን በማያከብሩ ምክር ካዉን
በ 2017 ወደ 100% መስጠት
ከፍ ማድረግ

አብይ ርዕስ ጉዳይ 1. መማር ማስተማር

ስታንዳርድ 5:-መምህራን የሚያስተምሩት ትምህርት በአግባቡ የታቀደ፣ በአመቺ የትምህርት መርጃዎች የተደገፈ እና ከፍተኛ የትምህርት ውጤትን ለማስገኘት አቅደው ተግባራ

ግብ-5 :-መምህራን የሚያስተምሩት ትምህርት በአግባቡ የታቀደ፣ በአመቺ የትምህርት መርጃዎች የተደገፈ እና ከፍተኛ የትምህርት ውጤትን ለማስገኘት አቅደው ተግባራዊ አድ

ተ.ቁ የትኩረት ነጥቦች ዓላማ ስልቶች ግብአት የሚጠበቅ ውጤት የጊዜ በኃላፊ
ገደብ የሚያ
አካል
2015 2016 2017

10
5.1 የመምህራን የትምህርት እቅድ ዕቅድ ማሟላት ያለበትን ትምህርት የጽኅፈት ሁሉም መምህራን 75% 90% 100%
የሚያስተምሩትን ትምህርት አሟልተው ከሚያቅዱ 75% ዕቅድ መሣሪያዎ የትምህርት ዕቅድ ር/መም
አላማ፣ ይዘት፣ የማስተማር ስነ ች፣የስልጠና በአግባቡ አቅደዋል ፍል
መምህራን በ 2017 ዓ.ም ወደ አሰተቃቀድ
ዘዴ… ወዘተ በአግባቡ አካቷል፣ ግብአት ኃላፊ
100%ማሳደግ ስልጠና ዘር፣መ
መስጠት
ልምድ
ማለዋወጥ
5.2 - መምህራን የመማሪያ የትምህርት መርጃ መሳሪያ ማዕከል የጽኅፈት መምህራን መርጃ 60% 75% 100% ሥርአ
ማስተማሪያ መርጃ አስደግፈው የሚሰጡ ማቋቀም መሣሪያዎ መሳሪያ አዘጋጅተው ትምህ
መሳሪያዎችን በማዘጋጀት ጥቅም ች፣የስልጠና ትምህርት የረሰጣሉ ርትመ
መምህራን ከነበረው 50% መርጃመሳሪ
ላይ አውለዋል፣ ግብአት መም
ወደ 100%ማድረስ ያ እየቃቃም ር ቫይ
መሰልጠን

5.3 መምህራን የሚያስተምሩትን ዘመናዊ ቴክኖለጂ ተተቅመው ቴክኖለጂ የጽኅፈት - ትምህርቱን 60% 90% 100% ትም/
ትምህርት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የመያስተምሩ መምህራን መ መሣሪያዎ በቴክኖለጂ ተደግፎ ክፍሎ
(ሬድዮ፣ ፕላዝማ፣ ቴሌቪዥን፣ አሁንካለው 50% በ 2017 ዓ.መ ጠ ች ሪዲ ይሰጣል ኃላፊ
ኮምፒውተር … ወዘተ) ወደ 100% ማድረስ ቀ ፤ር/መ
በመጠቀም ሰጥተዋል፣ ም መም

5.4 መምህራን የሚያስተምሩትን የሳይንስ መመህራን ትምህሩቱን ቤተሙከራ የጽኅፈት የሳይንስ መምህራን 50% 75% 100%
ትምህርት ቤተ-ሙከራ በሙከራ አስደግፎ ማደራጀት መሣሪያዎ ትምህርቱን በተግባር ዲፓር
በመጠቀም ሰጥተዋል፣ ች፣የላብራ አሰደግፈው ይሰጣሉ ኃላፊ
የመስጠትልምዳቸውን ከ 25% በማተሪያሉ
ቶሪ ቁሳቁስ መም
በ 2917 ወደ 100% አድጓል ስልጠና
መስጠት

5.5 መምህራን የሳይንስና ቴክኖልጂ ተማሪዎች የአከባቢበ ቁሳቁስ የሳይንስና የጽኅፈት ኁሉም መምኅራን 60% 85% 100% መመህ
ትምህርትን ውጤታማ ለማድረግ ተጠቅመው የፈጠራ ስራ ቴክኖለጂ መሣሪያዎ ተማሪዎችን እዲሰሩ የክበቡ
ተማሪዎቻቸው የአካባቢ ቁሳቁስ ች ያበረታታሉ ም/ረ/
የመያሰሩ መመህራን ቁጥር ክበብብ
ተጠቅመው የፈጠራ ስራዎችን
እንዲያከናውኑ አበረታተዋል፣ ከ 50% ወደ 100%ከፍ ማድረግ ማቋቋም
5.6 መምህራን ተማሪዎቻቸው ለተማሪዎች ማጠናከሪያ ያለውን የጽፈት ሁሉም መምህራን 80% 90% 100% መም
በትምህርታቸውና በውጤታቸው የሚሰጡ መመህራን ቁጥር ጠቀሜታ መሳሪያ ውጤቱን በሚለካ ፣የትም
እንዲሻሻሉ የማጠናከሪያ ካለው 75% በ 2017 ዓ.ምወደ ማስገንዘብ፣ መንገድ ቱቶሪያል ክፍል
ትምህርት በመስጠት እገዛ 100% ማድረስ ልምድ ይሰጣሉ
አድርገዋል፡፡ ማለዋወጥ

አብይ ርዕስ ጉዳይ 1. መማር ማስተማር

ስታንዳርድ 6:- መምህራን የሚስተምሩትን የትምህርት ይዘት ጠንቅቀው ያውቃሉ፡፡

ግብ-6 መምህራን የሚስተምሩትን የትምህርት ይዘት ጠንቅቀው አውቀዋል፡፡

11
ተ.ቁ የትኩረት ነጥቦች ዓላማ ስልቶች ግብዓት የሚጠበቅ ውጤት የጊዜ በኃላፊ
ገደብ የሚያ
አካል

2015 2016 2017

6.1 መምህራን በሚያስተምሩት ትምህርት የሚያስተምሩትን የክፍል የጽኅፈት ሁሉም መምህራን 100% 100% 100% የትም
ይዘት በቂ እውቀትና ክህሎት አላቸው፣ ትምህርት ይዘት ምልከታ መሳሪያዎች በሚያስተምረው ክፍል
የሚያውቁ መደገፍ ትምህርት ይዘት ተተሪ
መምሀራን ቁጥር አጫጭር ጠንቅቆ ያውቃሉ ዘር ር
ከ 100% ስልጠና
ወደ 100% ከፍ መስጠት፣መማ
ማድረግ ማር
6.2 መምህራን ለተማሪዎች በሚመጥን ቋንቋ ትምህርት ይዘት የክፍል የጽኅፈት ሁሉም መምህራን 75% 90% 100% የትም
እና አቀራረብ ይዘቱን ቀለል አድርገው ለተማሪዎች ምልከታ መሳሪያዎች በሚያስተምረው ክፍል
ያቀርባሉ፡ ቢመጥንቋንቃ ና መደገፍ ትምህርት ተመሪዎች ተተሪ
አቀራረብ አጫጭር በመረዱት ቋንቋ ዘር ር
የሚያቀርቡ ስልጠና ያቀርባሉ
መምሀራን ቁጥር መስጠት፣መማ
ከ 75% ወደ 100% ማር
ከፍ ማድረግ
6.3 መምህራን በትምህርቱ ውስጥ ያሉቁልፍ በትምህርት ያሉ የክፍል የጽኅፈት ሁሉም መምህራን 60% 80% 100% የትም
ጽንሰ ሃሳቦችን ለተማሪዎች በግልጽና ቁልፍ ፅንስ ሃሳቦች ምልከታ መሳሪያዎች በሚያስተምረው ክፍል
አብራርተው ያቀርባሉ፣ ለተማሪዎች መደገፍ ትምህርት ውስት ያሉ ተተሪ
አብራርተው አጫጭር ጽንስ ሃሳቦች ዘር ር
የሚያቀርቡ ስልጠና ለተመሪዎች
መምሀራን ቁጥር መስጠት፣መማ ላብራራሉ
ከ 50% ወደ 100% ማር
ከፍ ማድረግ

አብይ ርዕሰ ጉዳይ 1 መማር ማስተማር

ስታንዳርድ ስታንዳርድ 7 መምህራን ለሁለም ተማሪዎች ተስማሚና ዘመናዊ የማስተማር ስነ-ዘዴዎችን በመጠቀማቸው የሁሉም ተማሪዎች የትምህርት ተሳትፎ ጎልብቷል፡፡
ግብ- መምህራን ለሁለም ተማሪዎች ተስማሚና ዘመናዊ የማስተማር ስነ-ዘዴዎችን በመጠቀማቸው የሁሉም ተማሪዎች የትምህርት ተሳትፎ ጎልብቷል፡፡ተደርጓል፡፡

ተ.ቁ የትኩረት ነጥቦች ስልቶች ግብአት የሚጠበቅ ውጤት የጊዜ በኃላፊ


ዓላማ ገደብ የሚያ
አካል

2015 2016 2017

12
7.1 መምህራን ተማሪዎች በትምህርታቸው ተማሪዎች የክፍል የጽኅፈት መምህራን የተለያ 50% 60% 100% የትም
ተመራማሪ፣ ፈጣሪ፣ ችግር ፈቺ እና በትምህርታቸው ምልከታ መሳሪያዎ ስነዘዴዎችን ክፍል
ራሳቸውን የሚመሩ እንዲሆኑ ልዩ ልዩ ተመራማሪ፣ ፈጣሪ፣ መደገፍ ች ተጠቅመው ተጠሪ
አሳታፊዘዴዎችን ተጠቅመዋል፣ ችግር ፈቺ እና አጫጭር ያስተምራሉ ዘር ር
ራሳቸውን የሚመሩ ስልጠና
እንዲሆኑ ልዩ ልዩ መስጠት፣መ
አሳታፊዘዴዎችን ማማር
የሚጠቀሙ
መመህራን
ከ 25%2017 ወደ
100%ከፍ ማድረግ፣

7.2 መምህራን ተማሪዎችን እንደ አስፈላጊነቱ ተማሪዎችን በቡድን፣ የልምድ የጽኅፈት መምህራን 60% 70% 100% የትም
በቡድን፣ በጥንድ እና በግል ትምህርታቸውን በጥንድ እና በግል ልውውጥ አና መሳሪያዎ እዳመችነቱ በቡድን ክፍል
እንዲማሩ አድርገዋል፣ ትምህርታቸውን በክፍል ች ፣በጥን እደሁም በግል ተጠሪ
እንዲማሩ ምልከታ ያስተምራሉ ዘር ር
የሚደረጉመምህራንቁ መደገፍ
ጥር ከ 50% ወደ
100% ማሳደግ፣
7.3 መምህራን የመማር ማስተማሩን ችግር የመማርማስተማሩን የተግባረዊ ቼክ ግማሹ መምህራን 25% 60% 100% የትናት
ለመፍታት ተግባራዊ ጥናትና ምርምር ችግር ጥናትና ሊስት፤የጽ ውጤታማ ትናትና ምርም
አካሂደዋል፡፡ ለመፍታትተግባራዊ ምርምር ኅፈት ምርምር አድርገዋል ፣ር/መ
ጥናትና ምርምር ስልጠና መሳሪያዎ ቫይዘር
የሚካሂዱ መራን መስጠት፣ ች እና
ከ 25%ወደ 100% በቸክሊስት ሞጁል
ማሳደግ ፡፡ ማካተት

አብይ ርዕሰ ጉዳይ 1. መማር ማስተማር


ስታንዳርድ 8. ትምህርት ቤቱ ለሴቶችና እና ልዩ ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች አስፈላጊውን መረጃ ይይዛል፣ ልዩ ድጋፍ ያደርጋል፡፡

ግብ 8 ትምህርት ቤቱ ለሴቶችና እና ልዩ ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች አስፈላጊውን መረጃ በመያዝ፣ ልዩ ድጋፍ አደርጓል፡፡

ተ.ቁ የትኩረት ነጥቦች ዓላማ ስልቶች ግብአት የሚጠበቅ ውጤት የጊዜ በኃላፊ
ገደብ የሚያ
አካል
2017 2008 2009

13
8.1 ልዩ ፍላጎት ያላቸው ተማሪዎችን በትምህርት ቤቱ የልዩ ፍላጎት የጽኅፈት የመረጃዎች 50% 80% 100% -
የተመለከቱ መረጃዎች ትምህርት የልዩፍላጎት መረጃ ትምህርት መሳሪያ መሠብሰብና ር/መም
ቤቱ መዝግቦ ይዟል፤ አያያዙንከሰነድ 25% ተማሪዎች ኮሚፒተር መተንተን እና ጥቅም ምህራ
2017 100 ፐ በቴክኖለጂ መለየት ላይ መዋል
አስደግፎ መያዝ

8.2 ትምህርት ቤቱ ልዩ ፍላጎት ያላቸው ልዩ ፍላጎት ያላቸው መመህራን የጽኅፈት የል ፍላጎት 50% 80% 100% ም/ር/
ተማሪዎችን የትምህርት ውጤት ተማሪዎችን የትምህርት ለተማሪዎች መሳሪያ፤የ ተማሪዎች ውጤት መም
ለማሻሻል የማስተማሪያ ዘዴዎችን ውጤት ለማሻሻል አደፍላጎታቸው መሻሻል ትመን
እንደፍላጎታቸው ተስማሚ ትምህርት ቤቱ አዲያስተምሩ ህራን
በማድረግ ድጋፍ አድርጓል፣ የማስተማሪያ ዘዴዎችን ተማሪዎችን
እንደፍላጎታቸው አዲለዩ ማድረግ
ተስማሚ አድርጎ ልፍላጎት ተማሪ
በመድጋፍ ያለውንልምድ የምንላቸው
ከ25%ወደ እነማን እደሆኑ
100%ማሳደግ፣ ማስገንዘብ

8.3 ትምህርት ቤቱ የሴት ተማሪዎችን የሴት ተማሪዎችን ለሴቶች የተለየ የጽኅፈት የሴት ተማሪዎች 75% 85% 100% ም/ር/
የትምህርት ውጤት ለማሻሻል እና የትምህርት ውጤት ድጋፍ እዲሰጥ መሳሪያ፤ ውጤት ተሸሻሏል መም
ለማሳደግ ልዩ ድጋፍ አድርጓል፣ ለማሻሻል እና ለማሳደግ በቸክሊስት ትመን
ትምህርት ቤቱ ተግባሩን ህራን
የመያደርገውን ድጋፍ መስጠት ፆታ ክ
ከ50%ወደ ፣የተማ
100%ማሳደግ ፓርላ
ስታንዳርድ 9፡- መምህራን፣ ር/መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች ተከታታይ የሙያ ማሻሻያ መርሃ-ግብር /CPD/ ተግባራዊ አድርገዋል፡፡

ግብ ት/ቤቱ ለመምህራን ና ር/መ/ራንሙያዊ ብቃታቸዉን የሚያሳድጉበት ቋሚ ስርአት ዘርግቷል ሙያዊ ብቃታቸዉ ተሻሽሏል፡፡

ተ.ቁ የትኩረት ነጥቦች ዓላማ ስልቶች ግብአት የሚጠበቅ ውጤት የጊዜ ገደብ በኃላፊ
የሚያ
አካል
2015 2016 2017

9.1 ነባር መምህራን፣ ር/መምህራንና በ 2014 ዓ.ም የስልጠና ፍላጎት ስቴሽነሪ፤የስ  ሁሉም 75% 850% 100% -የC
ሱፐርቫይዘሮች የትምህርት ቤቱን የመማር በተሙማ መለየት፤የተ.ሙ. ልጠና መምህራን የስልጠና ኮሚቴ
ማስተማር ችግር ለመፍታት የሚያስችሉ በቁርጠኝነት ማ ሞጁል ሠነድ፤ፍሊፕ
ፍላጎት እየለዩ
ችግሮችን በቅደም ተከተልለይተው ሞጁዩል የተሳተፉ ማዘጋጀት፤የተ.ሙ ቻርት፤ ቼክ
አዘጋጅተው ቢያንስ በዓመት ለ 60 ሰዓት መምህራንን .ማ ቡድን ሊስት አቅማቸውን
በተከታታይ ሙያ ማሻሻያ መርሃ ግብር ላይ ቁጥር መመስረት ፤ኮችና አሳድገዋል
ተሳትፈዋል፣ በበ 2017 ዓ.ም ሜንተር
ከነበረዉ 75% መመደብ፤
ወደ 100% ሱፐርቪዥን
ማሳድግ፡፡ ማካሄድ
9.2 አዲስ ጀማሪ መምህራን የተሻለ ልምድ አዲስ ሜንተር የፅህፈት ትምህርት ቤቱን 100% 100% 100% -የC
ያላቸው አማካሪ መምህራን መምህራን መመደብ፤ መሳሪያ፤የስ እዲሁም ኮሚቴ
ተመድበውላቸው የሙያ ትውውቅ መርሃ በት/ቤቱ ሱፐርቪዥን ልጠና ሠነድ፤ የመማርማስተማሩን
ግብር /Induction Course/ አጠናቀዋል። ሲመጡ 100% ማካሄድ ፍሊፕ ሂደት መላመድ
ስልኛውን ቻርት፤ቼክ

14
እዲወስዱ ሊስት
ማድረግ

ስታንዳርድ 10 ሥርዓተ ትምህርቱ ትርጉም ያለው ፣ አሳታፊ እና የተማሪዎችን የእድገት ደረጃና ፍላጎቶች ያገናዘበ መሆኑን መምህራን ይገመግማሉ፣ግብረ መልስ ይሰጣሉ፣ ያሻሽላሉ፡፡
ግብ በት/ቤቱ ያሉ መመህራን ስርዓተ ትምህርቱን ትርጉም ያለው ፣ አሳታፊ እና የተማሪዎችን የእድገት ደረጃና ፍላጎቶች ያገናዘበ መሆኑን በመገምገም፣ግብረ መልስ በመስጠት አሻሽለዋል

ተ.ቁ የትኩረት ነጥቦች ዓለማ ስልቶች ግብአት የሚጠበቅ ውጤት የጊዜ በኃላፊ
ገደብ የሚያ

2015 2016 2017

10.1 መምህራን በሥራ ላይ ያለውን በሥራ ላይ ያለውን ሥርዓተ የጽኅፈት እየተተገበረ ያለውን 100% 100% 100% ትምህ
ሥርዓተ ትምህርት ጠንቅቀው ትምህርት ጠንቅቀው በትምህርት መሳሪያዎች ስርዓተ ትምህርት ተጠሪ
ያውቃሉ፣ የሚያውቁ መምህራንብዛት ክፍል ሁለም መምህራን
ከነበረው 100%ወደ የልምድ ያውቁታል
100%ማድረስ
ልውውጥ
ማድረግ

መምህራን የሚያስተምሩት በአገር አቀፍና በክልሉ የጽኅፈት በትምህርት ቢሮ እና 100% 100% 100 ትምህ
ትምህርት በአገር አቀፍና በክልሉ የተዘጋጁ ሥርዓተ በትምህርት መሳሪያዎች በተምህርት ሚኒስተር ተጠሪ
10.2 የተዘጋጁ ሥርዓተ ትምህርቶችን ትምህርቶችን የሥርዓተ-ፆታ ክፍል ተቀርፀው የሚመጡ
የሥርዓተ-ፆታ ጉዳዮችን ያገናዘበ ጉዳዮች በገናዘበ የሚሰጡ የልምድ መተግበር
መሆኑን ያረጋግጣሉ፣ መመህራን ቁትር ከ 100%
ልውውጥ
በ 2017 ዓ.ም ወደ
100%ማሳደግ ማድረግ

10.3 መምህራን መርሃ-ትምህርቶቹና መምህራን የስርዓተ ትምህርት የመገመገ የጽኅፈት መምህራን 60% 100% 100% - ትም
ሌሎች የስርአተ ትምህርት መፅሃፍት የመገምገም ሚ መሳሪያዎች በስርኣተትምህርት ተጠሪ
መሳሪያዎች አሳታፊና ከተማሪዎቹ ልምድን በማዳበር መስፈርት
መፅሃፍት ግብረመልስ
የዕድገት ደረጃና ፍላጎት ጋር ከ 50%በ 2017 ዓ.ም 100% በማዘጋጀት
የተገናዘቡ ስለመሆናቸው ግብረ ማድረስ ለመመህራ የሰጣሉ
መልስ ይሰጣሉ፣ያሻሽላሉ። ን ስልጠና
መስጠት

አብይ ርእሰ ጉዳይ መማር ማስተማር


ስታንዳርድ 11 ተማሪዎች በአግባቡ ተመዝነዋል፣ አስፈላጊው ግብረመልስ ተሰጥቷቸዋል፡፡
ግብ መመህራንተማሪዎች በአግባቡ መመዘን፣ አስፈላጊው ግብረመልስ ሰጥተዋል፡፡

15
ተ.ቁ የትኩረት ነጥቦች ዓላማ ስልቶች ግብአት የሚጠበቅ ውጤት የጊዜ በኃላፊ
ገደብ የሚያ
አካል
2007 2008 2009

11.1 በትምህርት ቤቱ የሚዘጋጅ በት/ቤቱ የሚዘገጁ በፈተና አዘገጃጀት የጽኅፈት - ስርኣተትምህርቱን 75% 85% 100% ስርዓተ
ምዘና ስርአተ ትምህርቱን ምዘናዎች የፈተናንቢጋር እኩል ግንዛቤ መሳሪያ መሰረት ያደረገ ትምህ
መሰረት ያደረገና በፈተና ቢጋር ተመስረቶ የማዘጋጀት እዲኖር ናየፈተናቢገሩ ርት ክ
/Table of Specifications/ ልምድ ከ 75%ወደ 100% ማሰለጠን፣ልምድ መሰረት ፈተናዎች ፣መመ
የተዘጋጀ ነው፣ ከፍ ማድረግ ማለዋወጥ ተዘጋጅቷል

11.2 ተማሪዎች በክልል/ከተማ በ 2014 75 ፐ በጉድንት ወረዳው ዞኑ እና የጽኅፈት በወረዳ፣በክልል 75% 85% 100% ርመም
አስተዳደር፣በዞን/ክፍለ ከተማ ደረጃ ተማሪዎች የመመዘን ክልሉ አዲመዝኑ መሳሪያ አዲሁምበዞን በወታ ፐርቫይ
በወረዳና በጉድኝት ማዕከል ሂደት በ 2017 በ 3 ቱ መተየቅ ጠያቄ ተመዝነዋል በየደረ
በሚዘጋጁ ፈተናዎች አካላትመመዘን 100 ፐ ባለሙ
ይመዘናሉ፣

11.3 መምህራን የተማሪዎችን ዝቅተኛ የመማር ብቃት ተከታታይ ምዘና የጽኅፈት ሁሉም መመህራን 90% 95% 100% መም
ውጤት ለመለካትተቀመጠው /MLC/ መሠረት የንድፈ ዝቅተኛ የመማር መሳሪያ፣ሞ የሚሰጡት ተከታታይ ሱፐር
ዝቅተኛ የመማር ብቃት ሃሳብና የተግባር ሁኔታን ብቃት ተመስርቶ ጁል ምዘና ዝቅተኛ
/MLC/ መሠረት የንድፈ ባገናዘበ ተከታታይ ምዘናን እደሆን ማሰልጠን የብቃት ደረጃ
ሃሳብና የተግባር ሁኔታን የሚሰጡ መምህራን 100% ተመስረተው ሁኖል
ባገናዘበ መልኩ ተከታታይ የነበረውን ወደ 100%
ምዘናን ይጠቀማሉ፣ ከፍማድረግ
11.4 መምህራን የተማሪዎችን የተማሪዎችን ውጤት ተነተኑትን የጽኅፈት ሁሉም መምህራን 50% 75% 100% መም
ውጤት በመተንተን የመማር ተንትነው ጥቀም ላይ ውጤት መሳሪያ የተነተኑትን የትም
ማስተማሩን ስራ ለማሻሻል ከሚያዉሉ 50%መምህራን ወደመማርማስተ የተማሪዎች ውጤት ክፍል
ጥቅም ላይ አውለዋል፤ በ 2017 ዓ.ም ማር መሻሻል መማርማስተማሩ
100%ማድረስ መደገፍ ለማሻሻል
፣በቸክሊስት ተጠቅመዋል
ማካተት

11.5 መምህራን ተማሪዎች መምህራን ተማሪዎች መምህራን የጽኅፈት ሁሉም የተማሪዎችን 75% 80% 100% መም
ውጤታቸውን እንዲያሻሽሉ ውጤታቸውን በተማሪዎች መሳሪያ ውጤት የትም
ግብረ-መልስ በመስጠት ድጋፍ እንዲያሻሽሉ ግብረ-መልስ ውጤትለተማሪዎ ለሚመለከታቸው ክፍል
ያደርጋሉ፣ በመስጠት ድጋፍ ያደረጉ ች፣ለወላጅ አካላት ግብረመልስ
መምህራን ብዛት ግብረመልስ ሰጥተዋል
ከ75%በ2017ዓ፣ምወደ እዲሰጡ ማድረግ
100% ክማድረግ
11.6 ትምህርት ቤቱ የተማሪዎችን የተማሪዎችን ውጤት በትምህርት
የጽኅፈት በየውሩ ወላጆች 75 80 100 መም
ውጤት ለወላጆች በማሳወቅ ለወላጅ በአመትየማሳወቅ የወላጅ ግንኙነት
መሳሪያ፣የተ በተማሪዎች ውጤት ወተመ
ግብረ መልስ ይቀበላል፡፡ ጊዜ ከ 75 ፐ 2017 100 ፐ ማሳደግ
ጠናከረ የወያያሉ
ወደ ማሳደግ የተማሪዎች
ውጤት
ስታንዳርድ 12 ትምህርት ቤቱ በሀገር አቀፍደረጃ የተቀመጡ የትምህርት ተሳትፎና የውስጥ ብቃት/Internal efficiency/ የትምህርት ልማት ዘርፍ መርሃ ግብር ግቦችን አሳክቷ

16
ግብ :- ትምህርት ቤቱ በሀገር አቀፍደረጃ የተቀመጡ የትምህርት ተሳትፎና የውስጥ ብቃት/Internal efficiency/ የትምህርት ልማት ዘርፍ መርሃ ግብር ግቦችን አሳክቷል፡፡

ተ.ቁ የትኩረት ነጥቦች ስልቶች ግብአት የሚጠበቅ ውጤት የጊዜ ገደብ በኃላፊ
ዓላማ የሚያ
አካል
2015 2016 2017

12.1 በትምህርት ቤቱ አካባቢ በትመህርት ቤቱ የመቀበል ምጣኔ ቅስቀሳ ማድረግ የጽኅፈት ዕድሚያቸው 75% 80% 100% ቀትስ
የሚገኙ ዕድሜያቸው ከ 75% በ 2017 ወደ 100% በምዝገባ የቀበሌ መሳሪያ ለትምህርት የደረሱ ር/መ/
ለትምህርት የደረሱ ሁሉም ማድረስ አደረጃጀት ህፃናት ት/ቤት
ህፃናት ወደ ትምህርት ቤት መጠቀም ተመዝግበዋል
እንዲመጡ ተደርጓል፣

12.2 ትምህርት ቤቱ የጥቅል በትመህርት ቤቱ የየጥቀልተሳትፎ ቅስቀሳ ማድረግ የጽኅፈት ጥቅል ተሳተፉ በዕቅዱ 100% 100% 100% ቀትስ
ተሳትፎምጣኔ ዕቅድን ምጣኔ ከ 100% በ 2017 ወደ በምዝገባ የቀበሌ መሳሪያ መሰረት ተሳክታል ር/መ/
አሳክቷል፣ 100% ማድረስ አደረጃጀት
መጠቀም

12.3 ትምህርት ቤቱ የንጥር በትመህርት ቤቱ የንጥር ተሳትፎ ቅስቀሳ ማድረግ የጽኅፈት ጥቅል ተሳተፉ በዕቅዱ 100% 100% 100% ቀትስ
ተሳትፍ ምጣኔ ዕቅድን ምጣኔ ከ 100% በ 2017 ወደ በምዝገባ የቀበሌ መሳሪያ መሰረት ተሳክታል ር/መ/
አሳክቷል 100% ማድረስ አደረጃጀት ራን
መጠቀም
12.4 የትምህርት ቤቱ የትምህርት ቤቱ የተማሪዎች ቅስቀሳ ማድረግ የጽኅፈት የወንድ ና የሴት 100 100 100 ቀትስ
የተማሪዎች ጾታዊ ምጣኔ ጾታዊ ምጣኔ በ2014 ከነበረው100 በምዝገባ የቀበሌ መሳሪያ ምጣኔ አነዲክስ 1 ር/መ/
ዕቅድን አሳክቷል፣ ወደ 100ፐ 2017 ማሳደግ አደረጃጀት ሆኖል ራን
መጠቀም
12.5 የትምህርት ቤቱ መጠነ የትምህርት ቤቱ መጠነ ማቋረጥ ቅስቀሳ ማድረግ የጽኅፈት የማቋረጥ ምጣኔ 3% 2% 1% ቀትስ
ማቋረጥ በዕቅዱ መሰረት ከ,6.7%በ2017ዓ.ም ከ2%በታች በምዝገባ የቀበሌ መሳሪያ ከ 2% ዝቅ ማድረግ ር/መ/
ቀንሷል፣ ዝቅ ማድረግ አደረጃጀት ራን
መጠቀም
12.6 የትምህርት ቤቱ መጠነ የትምህርት ቤቱ መጠነ መድገም ማድረግ የጽኅፈት የመደገም ምጣኔ 4% 3% 2% መም
መድገም በዕቅዱ መሰረት በ2013 ከነበረው4.5%ወደ በምዝገባ የቀበሌ መሳሪያ በዕቅዱ መሰረት
ቀንሷል፡፡ 2%ዝቅ ማድረግ አደረጃጀት ማሳካት
መጠቀም
አብይ ርዕሰ ጉዳይ 1 መማር ማስተማር

ስታንዳርድ 13- የተማሪዎች የክፍል፣ የክልልና የብሄራዊ ፈተና ውጤቶች ከሚጠበቀው ሃገራዊና ክልላዊ መመዘኛ ጋር ሲነፃፀር ተሻሽሏል፡፡

ግብ-16 የት/ቤቱ ሪሶርሶች የተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት እንዲያመጡ በሚደግፍ መልኩ መመራቱና የቅድሚያ ትኩረት በሚሰጣቸው ጉዳዮች ላይ ተለይተው ጥቅም ላይ ውሏል

ተ.ቁ የትኩረት ነጥቦች ዓላማ ስልቶች ግብአት የሚጠበቅ ውጤት የጊዜ በኃላፊ
ገደብ የሚያ
አካል
2015 2016 2017

17
13.1 ሁለም ተማሪዎች በክፍል ፈተና በእያንዳንዱ ተማሪዎቸ የጽኅፈት ሁሉም ተማሪዎች 60% 100% 100% መም
የትምህርት አይነት
በእያንዳንዱ የትምህርት አይነት ዕየተለዩ መሳሪያ በእያዳንዱ ፣የተማ
50%ያመጡ
ውጤታቸው 50 ፐርሰንት እና በላይ ሆኗል፣ ተማሪዎችከ 50% እደአቀባበላቸ የትምህርት ውጤት አደረጃ
በ 2017 ዓ.ም 100% ው ቱተሪያል 50% በላይ
ማድረስ መስጠት አምጥተዋል
13.2 ትምህርት ቤቱ ለሁለም ሴት ተማሪዎች በእያንዳንዱ ተማሪዎቸ የጽኅፈት ሴት ተማሪዎች 50% 100% 100% መም
የትምህርት አይነት
ባደረገው ተጨማሪ ድጋፍ በክፍልፈተና ዕየተለዩ መሳሪያ በእያዳንዱ ፣የተማ
50%ያመጡ
በእያንዳንዱ የትምህርት አይነት ሴትተማሪዎችከ 50% እደአቀባበላቸ የትምህርት ውጤት አደረጃ
ውጤታቸው 50 ፐርሰንት እና በላይ ሆኗል፣ በ 2017 ዓ.ም 100% ው ቱተሪያል 50% በላይ
ማድረስ መስጠት አምጥተዋል

13.3 ትምህርት ቤቱ ልዩ ፍላጎት ላላቸው ትምህርት ቤቱ ልዩ በየክፍሉ የጽኅፈት ልዩ ፍላጎት 50% 80% 100% መም
ፍላጎት ትምህርት
ተማሪዎች ባደረገው ልዩ ድጋፍበክፍልፈተና ተማረዎችን መሳሪያ የሚፈልጉት ፣የተማ
የሚፈልጉ ተማሪዎች
በእያንዳንዱ የትምህርት አይነት ለይቶ የማገዝ በመለየት ጥምህርት አደረጃ
ውጤታቸው 50 ፐርሰንት እና በላይ ሆኗል፣ ለምዱን አሁን አደፍላጎታቸው የሚፈልጉተማሪዎች
ካለው 25% እዲያስተምሩ በእያዳንዱ
ወደ 100%በማሳደግ
መከታተል የትምህርት ውጤት
50% በላይ
አምጥተዋል
13.4 የተማሪዎች የክልልና የብሄራዊ ፈተና ትምህርት ቤቱ የተለየ እገዛ የጽኅፈት በየአመቱ የሚፈተኑ 75% 80% 100% መም
ውጤቶች በትምህርት ቤቱ ዕቅድ መሰረት የ 8 ኛ ክልል አቀፍ ማድረግ፣ መሳሪያ ተማሪዎች ሁሉም ፣የተማ
ተሳክተዋል፣ ፈተና መሳሪያ የሚጠበቀውን አደረጃ
በተቀመጠው አምጥተዋል
የማለፊያ
ነጥብአምጥተው
75 ፐወደ 100%
ማሳለፍ

ስታንዳርድ -14 ተማሪዎች በስነ ስርዓት የታነጹ፣ መልካም እሴቶችና ባህልን የተላበሱ፣አካባቢን የመንከባከብ ሃላፊነት የሚሰማቸው መሆኑ በተግባር ተረጋግጧል፡፡
ግብ፡- ተማሪዎች በስነ ስርዓት የታነጹ፣ መልካም እሴቶችና ባህልን የተላበሱ፣አካባቢን የመንከባከብ ሃላፊነት የሚሰማቸው

ተ.ቁ የትኩረት ነጥቦች ዓላማ ስልቶች ግብአት የሚጠበቅ ውጤት የጊዜ በኃላፊ
ገደብ የሚያ
አካል
2007 2008 2009

18
14.1 ተማሪዎች በስነ ምግባር የታነጹ፣ በስነ ምግባር የታነጽ፣ የትምህርት በስነምግባር የጽኅፈት ሁሉም ተማሪዎች 60% 80% 100% ወ.መ
የትምህርት ቤቱን ማህበረሰብ ቤቱን ማህበረሰብ በማከብር፣እርስ ክበብ መሳሪያ እርስ በርስእና ርት፣መ
በርስ በመከባበር፣ በመተጋገዝና
የሚያከብሩ፣እርስ በርስ ለተማሪዎች የት፣ቤቱ ማህበረሰብ የስነም
ኪራይ ሰብሳቢነትን ከመታገል
የሚከባበሩ፣ የሚተጋገዙና ኪራይ ባህል ካለቸው 50%ተማሪዎች ወ
ትምህርት ያከበራሉ ክበብ
ሰብሳቢነትን የሚታገሉሆነዋል፤ ደ 100% ማሳደግ፤ መስጠት

14.2 ተማሪዎች የትምህርት ቤቱን ተማሪዎች የትምህርት ንብረትን በአግባቡ የጽኅፈት - የትምህርት 60% 90% 100% ወ.መ
ንብረት ተንከባክበዋል፤ ቤቱን ንብረት እዲይዙ ማስገንዘብ መሳሪያ፣መ ቤትንብረት በአግባቡ ፓርላ
ከሚንከባከቡ መሪያዎች ይይዛሉ ራን
50%ተማሪዎች ወደ
100% ማሳደግ፤
14.3 ተማሪዎች የትምህርት ቤቱን የት/ቤቱን በስነምግባር ክበብ ፖሊሲዎች፤ ተማሪዎችየት፣ቤቱን 80% 90% 100% ወ.መ
እሴቶች፣ደንቦችና መመሪያዎችን እሴቶች፣ደንቦችና ለተማሪዎች መመሪያዎች እሴቶች ና ደንቦችን ግባር
አውቀው ስራ ላይ በማዋላቸው መመሪያዎችን ትምህርት ፤ዕቅድ በመክበራቸው
ተጨባጭ ውጤት አስገኝተዋል፤ አውቀው ስራ ላይ መስጠት ተጨባጭ ለውጥ
የመያውሉተማሪዎች መጥቷል
ከ 50% ወደ
100%ማሳደግ
14.4 በት/ ቤቱተማሪዎች የስነምግባር የፅፈት በተማሪዎች መካከል 60% 90% 100% መም
በትምህርት ቤቱ ተማሪዎች መካከልየመቻቻልና ዕሴቶችን መሳሪያ የመቻቻልና ልዩነትን ፣የስነም
መካከልየመቻቻልና ልዩነትን ልዩነትን በውይይት ማስገንዘብ በውይይት የመፍታት ክበብ
በውይይት የመፍታት የመፍታት ባህል ባህልዳብሯል፤
ባህልዳብሯል፤ የማዳበር ባህል
ከ 50%ተማሪዎች ወደ
100%ማሳደግ

14.5 ትምህርት ቤታቸውንና አከባቢ ያቸውንና የፅፈት 50% 85% 100% መም


አካባቢያቸውን ት/ቤታቸውን መሳሪያ የአከባ
የሚንከባከቡ እዴት መንከባከብ እንክብ
ተማሪዎች ትምህርት ተማሪዎች ብዛት እደሚችሉ ተማሪዎች ትምህርት
ቤታቸውንና አካባቢያቸውን ከ 50% ወደ 100% ከፍ ማስገንዘብ ቤታቸውንና
ተንከባክበዋል። ማድረግ። አካባቢያቸውን
ተንከባክበዋል።

አብይ ርዕሰ ጉዳይ 2:- ምቹ የትምህርት ሁኔታና አካባቢ

ስታንዳርድ 15 ትምህርት ቤቱ በየደረጃው በተቀመጠው ስታንዳርድ መሰረት የመማሪያ እና የመገልገያ ህንፃዎች፣ፊሲሊቲዎች ፣ የትምህርት መርጃ መሳሪያዎች እና የማስፈጸሚ

ግብ:- ት/ቤቱ የተማሪዎችን ፍላጎት ለማርካት የተለየ ትኩረት ሰጥቷል

ተ.ቁ የትኩረት ነጥቦች ስልቶች ግብአት የሚጠበቅ ውጤት የጊዜ በኃላፊ


ዓላማ ገደብ የሚያ
አካል

2015 2016 2017

19
15.1 የትም/ቤቱ የመማሪያና ባለድርሻ - የትምህርት - የተማሪዎች ዉጤት 50% 65% 100% ቀትስ
አገልግሎት መስጫ ህንፃዎች የትም/ቤቱ የመማሪያና አካላትን ቁሳቁስ መሻሻል ር/መ/
በተቀመጠላቸው ስታንዳርድ አገልግሎት መስጫ ህንፃዎች በማስተባበር
መሰረት ልዩ ፍላጎት ያላቸውን በተቀመጠላቸው ስታንዳርድ ግብአት
ባካተተ መልኩ (በቂ ብርሃን፣ መሰረትአሁን ካለበት ከ 25% ማሟላት፤
ስፋት፣ ወለል ወዘተ) የታነፁና ወደ 100%ማሳደግ በዉስጥ ገቢ
የተሟሉናቸው፤ ግብአት
ማሟላት

15.2 ትምህርት ቤቱ በስታንዳርዱ የትምህርት በስታንዳርዱ መሰረት 50% 80% 100% ቀትስ
መሰረት የተማሪ መጽሀፍ ፣ በት/ቤቱ አስፈላጊ ቁሳቁስ የትምህርት ግብአት ር/መ/
የተማሪ-ክፍል ጥምርታ የትምህርት ግባት በሟማላት ባለድርሻ ተልቷል
የመምህሩ/ሯ መምሪያ እና አሁን ካለበት 25% ወደ አካላትን
አጋዥ/ ማጣቀሻ መጽሀፍትን 100%ከፍ ማድረግ በማስተባበር
እና ልዩ ፍላጎት ያላቸው ግብአት
ተማሪዎች ማቴሪያሎችን ማሟላት፤
እንደፍላጎታቸው አሟልቷል፤ በዉስጥ ገቢ
ግብአት ማሟላ

15.3 ትምህርት ቤቱ በስታንዳርዱ የትምህርት በስታንዳርዱ መሰረት 60% 80% 100% ቀትስ
መሠረት ቤተ-መጽሃፍት፣ቤተ- በት/ቤቱ አስፈላጊ ቁሳቁስ የትምህርት ግብአት ር/መ/
ሙከራ፣ የትምህርት የትምህርት ግባት በሟማላት ባለድርሻ ተሟልቷል
ማበልጸጊያ ማዕከል፣ የስፖርት አሁን ካለበት 25% ወደ አካላትን
ሜዳ እና ሌሎች 100%ከፍ ማድረግ በማስተባበር
ፋሲሊቲዎችን አሟልቷል፤ ግብአት
ማሟላት፤
በዉስጥ ገቢ
ግብአት ማሟላ

15.4 በትምህርት ቤቱ ሀገር አቀፍ ሰነዶችን አስፈላጊ ሰነዶች 50% 90% 100% ቀትስ
የትምህርትና ስልጠና ለትምህርቱ ስራ አስፈላጊ ግዥ ተሟልቶ ስራ ላይ ር/መ/
ፖሊሲ፣ገዥ መመሪያዎች፣ ሰነዶችን አሟልቶ ስራላይ በትምህርት መፈጸም ውሏል
አገራዊና ክልላዊ ፕሮግራሞ በማዋል ካለበት 50% ስራ አስፈላጊ
ችና ማእቀፎች ህገ መንግስት አፈፃፀም ወደ 100% ማሳደግ ሰነዶችን
እንዲሁም ተያያዥነት መሟላት
ያላቸው መመሪያዎችና
መተዳደሪያ ደንብ ተሟልቶ
ስራ ላይ ውሏል
15.5 በት/ቤቱ ለመማር ማስተማር የሪድዮ ሴክሽን ጥምርታ 1 ለ 2 የውስጥ ገቢን ሪድዮ የሪድዮ ትምህርት 1ለ2 1ለ2 1ለ2 ቀትስ
ስራ አግልግሎት የሚውሉ ያለውን 1 ለ 2 ማድረስ ማሳደግ ግዥ በአግባቡ ይሰጣል ር/መ/
የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን እዲፈፀም
ቴክኖሎጂ ቁሳቁሶች/ሬድዮ፣ ማስፈቀድ
ቴፕ፣ ፕላዝማ ፣ ኮምፒውተር
ወ.ዘ.ተ ) አሟልቷል።

20
ዓብይ ርዕስ ጉዳይ 2. ምቹ የትምህርት ሁኔታና አካባቢ

ስታንዳርድ 16. ትምህርት ቤቱ የመማር ማስተማሩን ሂደት ለማሻሻል ላቀዳቸው ቅድሚያ ለሚሰጣቸው ተግባራት ማስፈፀሚያ የሚያገለግል ሃብት አሰባስቧል፡፡

ግብ:-ትምህርት ቤቱ የመማር ማስተማሩን ሂደት ለማሻሻል ላቀዳቸው ቅድሚያ ለሚሰጣቸው ተግባራት ማስፈፀሚያ የሚያገለግል ሃብት በማሰባሰብ ጥቅም ላይ አውሏል፡፡

ተ.ቁ የትኩረት ነጥቦች አላማ ስልቶች ግብአት የሚጠበቅ ውጤት የጊዜ በኃላፊ
ገደብ የሚያ
አካል
2015 2016 2017

16.1 ትምህርት ቤቱ በስታንዳርዱ በተከታታይ ልተመደበውን ወረዳን መጠየቅ የጽኅፈት 100%በጀቱ ተመድቧ 100% 100% 100% ወ.መ
መሰረት የትምህርት ቤት ጥቅል በጀት ከ 2015-2017 ዓ.ም መሳሪያ ስራላይ ውሏል መም
በጀት /Block grant/ ተቀብሎ ማስመደብ ሱፐር
በአግባቡ ሥራ ላይ አውሏል፤

16.2 ትምህርት ቤቱ በስታንዳርዱ የተመደበን በጀት አክሽን ፕላን የጽኅፈት - ለታለመለት ተግባር 50% 80% 100% ወተመ
መሰረት የት/ቤት ድጎማ በጀት ለታለመለት የማዋል አዘጋጅቶ በጊዜው መሳሪያ በወቅቱ ስራ ላይ ሰጭ
/School grant/ ተቀብሎ አፈፃጸም 50% 2017 መፈፀም ውሏል
በአግባቡ ሥራ ላይ አውሏል፤ ወደ 100% ማሳደግ

16.3 ትምህርት ቤቱ ከወላጆችና ከወላጅ፣ከአጋር አካላት ፕሮጀክት የጽኅፈት በትምህርትቤቱ 75% 85% 10s0 ወ.መ
ከአካባቢው ማህበረሰብ፣ እዲሁም ከመንግስታዊ መቅረፅ፣ችግሩን መሳሪያ ግብአት ተሟልቷል % ፤ወተ
በአካባቢው ከሚገኙ መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ለይቶ ማስገንዘብ መ/ር
ያልሆኑ ተቋማትና ግለሰቦች አጋርነት በፍጠር ግብአት
/ከቀድሞ ተማሪዎች ፣ አካባቢ የማሟላትከነበረው 75%
ተወላጆች…ወዘተ /በገንዘብ ወደ 100% ማሳደግ
በዓይነትና በጉልበት ሃብት
አሰባስቧል፤
16.4 ትምህርት ቤቱ የውስጥ ገቢን ትምምህርት ቤቱ የውስ የገበቢማስገኛ የጽኅፈት የውስጥ ገቢው 50% 90% 100% ር/
በማመንጨት የፋይናንስ ገቢ ማመነጫ ስልቶችን መለየት መሳሪያ በማደጉ የፋይናንስ መም
አቅሙን አጎልብቷል፣ መንገዶችን አቅም አድጓል ህ
አሁነ ካለበት
50% ወደ
100%ማሳደግ
ትምህርት ቤቱ በአግባቡ የፈይናንስ ሰነድ አያያዝ ለፋይናንስ አያያዝ የፋይናንስ የተደራጀ የፋይናንስ 75% 100% 100% ቀ.ት.
16.5 የተደራጁ የፊይናንስ ሰነዶች ሰነድ 75 ፐ ወደ 100 ፐ አሰፈላጊ ግብአት ሰነድ- ሰነድቸው ህ፤ር/
አሉት፣ ማስቀጠል መሟላት መም
ሰራተ

ዓብይ ርዕስ ጉዳይ 2. ምቹ የትምህርት ሁኔታና አካባቢ

ስታንዳርድ 17. ትምህርትቤቱ ለትምህርትቤቱ ማህበረሰብምቹ፣ የማያሰጋ እና ደህንነታቸውን የሚያረጋግጥ የመማር-ማስተማር አካባቢ ፈጥሯል፡፡

ግብ:-ትምህርት ቤቱ ለትምህርትቤቱ ማህበረሰብምቹ፣ የማያሰጋ እና ደህንነታቸውን የሚያረጋግጥ የመማር-ማስተማር አካባቢ ፈጥሯል፡፡

ተ.ቁ የትኩረት ነጥቦች ዓላማ ስልቶች ግብአት የሚጠበቅ የጊዜ በኃላፊ


ውጤት ገደብ የሚያ
አካል

21
2015 2016 2017

17.1 ትምህርትቤቱ በስታንዳርዱ መሠረት የያዘውን የትምህርት ከመዘጋጃቤት ጋር የጽኅፈት በየአመቱ 100% 100% 100% ወ.መ
ተፈላጊውን የቦታ ስፋት አሟልቷል፣ ቤቱን ስፋት እደያዘ ጠንካራ ግንኙነት መሳሪያ ይዞታውን ፣ር/መ
100 ፐ ማስቀጠል መፍጠር ማስጠቅ
ትምህርትቤቱ የይዞታ ማረጋገጫ ህጋዊ ሰነድ ትምህርትቤቱ የይዞታ ከመዘጋጃቤት ጋር የጽኅፈት ካርታው 100% 100% 100% ር/መ/
17..2 አለው፣ ማረጋገጫ ህጋዊ ሰነድ ጠንካራ ግንኙነት መሳሪያ በስርአት
በስርአት 100 ፐ መፍጠር ተቀምጧል
ማስቀመጥ

17.3 በትም/ቤቱ ፆታዊ ትንኮሳና ጥቃት ቀንሷል ፆታዊ ትንኮሳና ጥቃት ፆታዊ ትንኮሳን የጽኅፈት በትም/ቤቱ ፆታዊ 25% 15% 0% ስርአተ
በትም/ቤቱ አሁን ካለው ለመቀነስ ግንዛቤ መሳሪያ ትንኮሳና ጥቃት ክበብ፣
25% በ 2017 0% መፍጠር የአደረጃጀ ቀንሷል ፣ር/መ
ደርሷል ት
መመሪያ
17.4 በትምህርት ቤቱ የሚገኙ ህንፃዎች ልዩ ፍላጎት በት/ ቤቱ የሚገኙ ልዩ ያሉህንፃዎች ለልዩ የግንባታ ትምህርት 50% 60% 75% ወመህ
ያላቸውን ተማሪዎች አካቶ ለመማር ፍላጎት ፍላጎት ምቹ ቁሳቁስ ቤቱልዩ ፍላጎት ፣ቀትስ
ማስተማር ምቹ ናቸው፣ ያላቸውንተማሪዎች ለማድርግ አቅ ዶ ያላቸውን ህ ር/መ
አካቶለመማር መስራት ተማሪዎች
ማስተማር ምቹሁኗል
ምቹ 25%ወደ 75%ከፍ
ማድረግ
17.5 የትምህርት ቤቱ ግቢ በአጥር ተከብሯል፣ የትምህርት ቤቱ ግቢ አጥር ጥገና ማድረግ አጥሩ እደተከበረ 50% 100% 100% የተማ
ባለበት ደረጃ እዲቀጥል ሁሉም ባለድርሻ ሽቦ ይቀጥላል አደረጃ
ክትትሉን ከነበረው 50% እዲከባከብ ፣የጉልበት ፣መም
ወደ 100% ከፍማድረግ፣ ማድረግ ዋጋ

17.6 ትምህርት ቤቱ የመማር ማስተማር ትምህርት ቤቱ የጽኅፈት ከባለፈው 50% 65% 100% ቀ.ት.
ሂደትን ከሚያውኩ ሁኔታዎች የፀዳ ነው፣ የመማር ማስተማር በግቢውስጥ ያሉ መሳሪያ ከሚያውኩ መም
ሂደትን ከሚያውኩ አገልግሎት ሰጪ ሁኔታዎች መ.ህ፤
ሁኔታዎች አሁን መስራቤቶች ተሸሽላል
ወ.መ
ካለበት ሁኔታከ 50%
ግንዘቤ መፍጠር
ወደ 100%የፀዳ
ማድረግ
17.7 ት/ቤቱ ለሴት ተማሪዎች የግል ንፅህና ለሴት ተማሪዎች የ የሴቶች ክፍል 75% 100% 100% የስር
ንፅህና መጠበቂያ ክፍል ያሉትን ወደክፍሉ ቃለጉባኤ፣ አስፈላጊቁሳቁስ ክበብ
መጠበቂያ ክፍሎች አሉት፤ አስፈላጊ
አስፈላጊ ቁሳቁሶችን ማስገባት ሌሎችን ሞዴስ ተሟልቷል ፣
ቁሳቁሶችን አሟልቷል፤ ከ 75% 100 ፐ ግዥ መፈፀም ፣የፅፈት
ማሟላት
መሳሪያ

በትምህርት ቤቱ በቂ፣ ደረጃቸውን ያሉትን መፀዳጃቤቶች 50% 80% 100% ተማ


የጠበቁ፣ በየጊዜው የሚፀዱና በፆታ የተለዩ ነፅህና የመጠበቅ ልምድ መ
17.8 የተማሪዎች፣ የመምህራንና ሰራተኞች ከ 25% ገንዘብ ውሃሳሙና
መፀዳጃ ቤቶች ከውሃ እና ሳሙና ጋር በተማሪዎች የተሟላለት
ተሟልቷል፡፡ ነፁህ
22
ወደ 100%ማሳደግ መዋጮ ቀጥሮ መፀዳጃቤት
ንፅህና ማስጠበቅ

17.9 ትምህርት ቤቱ ንፁህና የታከመ ለመጠጥ ለመጠጥ የሚያገለግል ለውሃ የመጠጥ 50% 100% 100% ቀ.ት.
የሚያገለግል የውሃ አቅርቦት አለው፡፡ የውሃ አቅርቦት ከውሃ ፅፈት ቤት ቧንቧ አገልግሎት መም
ከ 50 ፐወደ ጋር በመነጋገር የሚያገለግ በት/ቤቱ የሰጣል መ.ህ፤
100%ማሟላት ግብአቱን ሉለግሉ ወ.መ
መሟላት ማተሪያል

አብይ ርዕሰ ጉዳይ 2. ምቹ የትምህርት ሁኔታና አካባቢ )

ስታንዳርድ 18 ትምህርት ቤቱ የተደራጀ የትምህርት ልማት ሰራዊት ፈጥሯል፤ በቡድን ስሜት የመስራት ልምድ ዳብሯል።

ግብ -ትምህርት ቤቱ የተደራጀ የትምህርት ልማት ሰራዊት በመፈጠሩ በቡድን ስሜት የመስራት ልምድ ዳብሯል።

ተ.ቁ የትኩረት ነጥቦች ዓላማ ስልቶች ግብአት የሚጠበቅ ውጤት `የጊዜ ገደብ በኃላፊ
የሚያ
አካል
18.1 በትምህርት ቤቱ ዓላማዎችና ዓላማዎችና ተልዕኮዎችን ግብአት አሰራር አደረጃጀት እና 2015 2016 2017 ር/መ
ተልዕኮዎችን ለመተግበር ለመተግበር የሚያስችሉ ማሟላት ስርአት ን የአሰራር ስርአት ር፣ሱፐ
የሚያስችሉ ግብዓት፣አደረጃጀትና የአሰራር የአሰራር 50 80 100
የሚሳውቁ ተቀርፆ 㙀 ላማና መም
ግብዓት፣አደረጃጀትና የአሰራር ስርዓትበመዘርጋት ከነበረበት ስርአት
ስርዓት ተዘርግቷል፤ 50% ወደ 100 %ማሻሻል መዘርጋት ሰነዶች ጸል 㙀 ኰች ጸፈጧል ፣ድጋፍ
፣ሌሎችግብ ሰራተ
አቶች

18.2 በትምህርት ቤቱ የተቀመጡ በ 2014 ያለው የሰውሃይል 50% ሶስቱን የጽኅፈት 50% 80% 100% መም
ዓላማዎች፣ግቦችና ተልዕኮዎችን የሚሆነው በመደራጀት ተግባርን የተቀመጡ
ክነፎች መሳሪያ መ/ር
የተገነዘበና ለመፈጸም ዝግጁ የሆነ የመፈጸም አቅም በመሳደግ በ 2017 ዓላማዎች፣ግቦችና
የትም/ልማት ሰራዊት ተፈጥሯል ፣ አደረራጅቶ
100% የትምህርት ልማት ሰራዊት ተልዕኮዎችን የትም/ልማት
ወደተግባር
መፍጠር ሰራዊትመፈጸም
ማስገበት
18.3 በትምህርት ቤቱ የውሳኔ የትምህርት ቤቱ ግንዛቤ የጽኅፈት 90% 100%
መምህራን፣ተማሪዎች፣ መፍተር፣ መሳሪያ ሁሉም ባለድርሻ አካል 50% ተማ
አሰጣጥ እንዲሳተፉ ተደርጓል፣
በውሳኔ አሰጣጥ እንዲሳተፉ በእያዳንዱ በውሳኔ ይሳተፋል መህራ
እርስበስም በውስጥ የማድረግ ልምዱን ከነበረው ስራዎች
50%ወደ 100% እዲሳተፉ እዲሳተፉ
ሱፐርቪዥን አማካኝነት
ማድረግ ዕድል
ተገነባብተዋል፣ መፍጠር

18.4 የት/ ቤቱ አመራር፣ መ/ንና ድጋፍ በጥሩ ስነ ምግባር ልምድ የጽኅፈት የትምህርት ቤቱ 50% 85% 100% መም
ሰጪ ሰራተኞች በጥሩ ስነ- የታነፁ፣ ለሙያቸው ተገቢ ማለዋወጥ መሳሪያ ማህበረሰብ ሁለተናዊ ፍሰጭ
ምግባር የታነጹ ለሞያቸው ክብር አገልግሎት ለመስጠት ሰራተ
ተገቢ ክብር ያላቸው ት/ ቤቱን ከሚሰጡ፣ ት/ ቤቱን ቁርጠኛ ሁኗል
ለማገልገልቁርጠኛ የሆኑ ለማገልገል ቁርጠኛ ከሆኑት
ናቸው፣ 50ፐወደ100%

23
ማሳደግ
18.5 በትምህርት ቤቱ ውጤታማ አመራሩ በትምህርት ቤቱ አደረጃጀቶች የጽኅፈት ውጤታማ ስራዎችን 50% 85% 100% መም
ስራዎችን ለመስራት ሶስቱን የልማት አቅሞች ን ቤዘርፉ መሳሪያ ለመስራት ፍሰጭ
የሚያስችል ሙያዊ ክህሎትና አቀናጅቶ ውጤታማ ማጠናከር፣ የሚያስችል ሙያዊ ሰራተ
የአመራር ብቃትተፈጥሯል፡፡ ስራዎችን ለመስራት ክህሎትና የአመራር
ተግባር እሰጡ
የሚያስችል ሙያዊ ክህሎትና ብቃትተፈጥሯል
የአመራር ከ 50%ወደ መገምገም
100%አሳድጓል

አብይ ርዕሰ ጉዳይ 3:- የትምህርት ቤት አመራር

ስታንዳርድ 19 ትምህርት ቤቱ የጋራ ራዕይ፣ ተልዕኮ እና እሴቶች አሉት።

ግብ›19:- ትምህርት ቤቱ ባለድርሻን በማሳተፍ የጋራ ራዕይ፣ ተልዕኮ እና እሴቶች ቀርፆል።

ቁ የትኩረት ነጥቦች ዓላማ ስልቶች ግብአት የሚጠበቅ `የጊዜ ገደብ በኃላፊነት


ውጤት የሚያከናዉ

2015 2016 2017

.1 የትምህርት ቤቱ አመራር ባለድርሻ የትምህርት ቤቱ አመራር የት/ቤት የጽኅፈት ባለድርሻ ሳተፈ 50% 85% 100% የዕቅድ
አካልትን በማሳተፍ ራዕይ፣ ተልዕኮና የትም/ቤቱራዕይ፣ መሻሻል ዕቅድ መሳሪያ ራዕይ ፣ተልዕኮ ኮሚቴ፣ር/መ
እሴቶች አዘጋጅቷል፤ ተልዕኮና እዲሁም ሲዘጋጅ ናዐሴቶች
እሴቶች ተቀርፀዋል
ኮሚቴው
ሲያዘጋጅ፤ባለድርሻ
አዲያሳትፍ
አካልትን የማሳተፍ
ልምዱን ከ 50% መከታተል
ወደ 100%አሳድጓል

24
.2 የትምህርት ቤቱ ውስጠ ደንብ የት/ቤቱ ውስጠ ደንብ ደንቦች ና የጽኅፈት የማየቃረን 75% 100% 100% ማኔጅመንት
ከአገሪቱ የትምህርትና ሥልጠና ከአገሪቱ የትምህርትና መርሆዎች መሳሪያ፣የት ኮሚቴ፣ር/መ
ፖሊሲና ተያያዝነት ያላቸው ሰነዶች ሥልጠና ፖሊሲና ሲወጡ ከወጡ ምህርት
ከትምህርት ቤቱ መርሆዎችና ተያያዝነት ያላቸው ፖሊሲዎች እና ፖሊሲ
እሴቶች ጋር በመጣጣም ስራ ላይ ሰነዶች ከትምህርት ሰነዶች ጋር
እንዲውል ተደርጓል፣ ቤቱ መርሆዎችና አገናዝቦ
እሴቶች ጋር 75 ፐ ወደ ማውጣት
100% ማጣጣም።

አብይ ርዕሰ ጉዳይ 3:- የትምህርት ቤት አመራር

ስታንዳርድ 20 ትምህርት ቤቱ አሳታፊ የት/ቤት መሻሻል እቅድ አዘጋጅቷል።

ግብ›20 - ትምህርት ቤቱ ባለድርሻን በማሳተፍ የት/ቤት መሻሻል እቅድ አዘጋጅቷል።

ቁ የትኩረት ነጥቦች ዓላማ ስልቶች ግብአት የሚጠበቅ `የጊዜ ገደብ በኃላፊነት


ውጤት የሚያከናዉ

2015 2016 2017

.1 ትምህርት ቤቱ ቅድሚያ ትምህርት ቤቱ ቅድሚያ የት/ቤት የጽኅፈት ባለድርሻ 75% 85% 100% የዕቅድ
ትኩረት የሚሰጣቸውን ትኩረት የሚሰጣቸውን መሻሻል ዕቅድ መሳሪያ በማሳተፈ ኮሚቴ፣ር/መ
ጉዳዮች ባለድርሻ አካላትን ጉዳዮችባለድርሻ አካላትን ሲዘጋጅ የትኩረት
በማሳተፍ ለይቷል፣ የማሳተፍ ልምዱን ጉዳይሌቷል
ኮሚቴው
ከ 75%ወደ 100% አድጓል
አዲያሳትፍ
መከታተል

25
.2 ትምህርት ቤቱ የ 3 ዓመት ትምህርት ቤቱ የ 3 ዓመት ግለግምገማ የጽኅፈት -በባለድርሻ 75% 95% 100% ት.ሙ.ካ
ለማድረግ
ስትራቴጂያዊ እና ዓመታዊ ስትራቴጂያዊ እና ዓመታዊ መሳሪያዎች አካላት የፀደቀ
ከባለድርሻ መረጃ
ዕቅዶች ዕቅዶች ባለድርሻ አካላት መሠብሰብ፤ግለግ ግለግምገማ
ምገማ መካሄዱዕቅድ
የሚመለከታቸውንባለድርሻ የማሳተፍ ልምዱን ከ 75% ማድረግ፤በግለግም
አካላት በማሳተፍ አዘጋጅቷል፣ ወደ 100%ማሳደግ ገማ ላይ መወያየት
በአስተያየት
ማዳበር፤በማስታወ
ቂያ ሰሌዳ
ማቅረብ፤እቅድ
ማዘጋጀት

አብይ ርዕሰ ጉዳይ 3:- የትምህርት ቤት አመራር

ስታንዳርድ 21 የትምህርት ቤቱ አመራር የልዩ ልዩ አደረጃጀት ተጠሪዎች ያቀዷቸው እቅዶች በተያዘላቸው ጊዜ፣ ጥራትና መጠን መሰረት
መፈጸማቸውን ተከታትሏል።

ግብ›- 21 የትምህርት ቤቱ አመራር የልዩ ልዩ አደረጃጀት ተጠሪዎች ያቀዷቸው እቅዶች በተያዘላቸው ጊዜ፣ ጥራትና መጠን መሰረት
መፈጸማቸውን ተከታትሏል።

ኩረት ነጥቦች ዓላማ ስልቶች ግብአት የሚጠበቅ `የጊዜ ገደብ በኃላፊነት የመከ
ውጤት የሚያከናዉኑ መገም
አካል ስልት
2015 2016 2017

ምህርት ቤቱ አመራር ተግባራት በአግባቡ 60% 85% 100% የትም፣ቤት ግምገ


ምህርት ቤቱ ማህበረሰብ መታቀዳቸውና በእቅድ የጽኅፈት የታቀዱ ዕቅዶች አመራሩ ፖርት
ደራጁ የትምህርት ልማት መከናወናቸውን አስተቃቀድ መሳሪያዎች በአግባቡ
ዊት እቅዶች በአግባቡ የመከታተል ና መፍትሄ ለ 3 ቱ ክነፍ ተፈጽመዋል
ታቀዳቸውንና የመስጠት አቅም ከ 50%
ከናወናቸውን ወደ 100% ማሳደግ አመራር
ታተላል፣ለችግሮች መፍትሄ ማሰልጠን
ጣል፤

ምህርት ቤት መሻሻል የትምህርት ቤት መሻሻል መደበኛ የጽኅፈት ኮሚቴው 50% 70% 100% የት/ቤት
ሚቴ የትምህርት ቤት ኮሚቴ የትምህርት ቤት የግኑኝነት መሳሪያዎች አተገባበሩን መሻሻል ግምገ
ሻሻል ፕሮግራምአተገባበርን መሻሻል በመስቀመጥ በአግባቡ ኮሚቴና ፖርት
ታተላል፣ድጋፍ ይሰጣል፤ ናማስፈጸሚያ ተከታትሏል ደረጃ
ፕሮግራምአተገባበርን
ዕቅድ መዳቢኮሚቴ
የመከታተላል፣ድጋፍ 2014 በማዘጋጀት
ከነበረው ልምድ 50 ፐ ወደ
100% ማሳደግ

ከታታይ ሙያ ማሻሻያ መርሃ በተሙማ የሚሰጡ የክትትል ዕና የጽኅፈት የተሙማ ኮሚቴ 60% 100% 100% የተሙማ፣ኮ የሰልጠ
ር ኮሚቴ በተከታታይ ሙያ ስልጠናዎች የተሙማ ድጋፍ ዕቅድ መሳሪያዎች በአግባቡ ሚቴ፣መምህ ሂደት
ሻሻያ መርሃ ግብር የተዘረጉ ኮሚቴ አፈፃፀማቸወን ማዘጋጀት በመከታተል ራን በመከ
ጠናዎችን አፈፃፀማቸውንና ስልጠናውን
በመከታተል ና በመደገፍ
26
ሻሻል ያለባቸውን ጉዳዮች ከነበረበት 50% በ 2017 መከታተል
ለየ ይከታተላል፣ ድጋፍ 100% ማድረስ
ጣል፣

ምህርት ቤቱ አመራር የት/ቤቱ አመራር የመማር ተከታታይ ድጋፍ 60% 100% 100% ር/መ/ር፣ በምል
ምህርት ቤቱ የሚካሄደውን የመማርማስተማሩንሂደት ማስተማሩን የጽፈት መስጠት ተጓዳኝ በግም
ማር ማስተማር ሂደትና ና የክበባትን እቅድ በተከታታይ መሳሪያ፣የተ ተትምህርት በሪፖ
በባት መደገፍ፣ ምህርት ኮሚቴ
አፈጻፀም የመከተተል ና
ድአፈፃፀምይከታተላል፣ድጋፍ የተጓዳኝ
የመደገፍ አቅሙን መረጃ
ጣል፣ ኮሚቴ
2014 ዓ.ም ከነበረው 50% አቋቁሞ መሳሪያ
ወደ 2017 100% ማሳደግ የክበባትን
አንቅስቃሴ
መከታተል
በአፈፃፀም የተሸለ የማበረታት 60% 100% 100% ከሰነድ
በየደረጃው
የተሻለአፈጻጸምያስመዘገቡአካላ ያስመዘገቡ አካላት የጽፈት ልምዱ ዳብሯል መምህር፣ቀት ጉበኤ
ማበራተቻ
ያበረታታል፣ዕውቅናይሰጣል፣ ትምህርት ቤቱ በ 2014 መሳሪያ፣መፅ ስቦ፣ወመህ ፀም ሪ
አደፈጠር
ከነበረወ 50%በ 2017 ማስገንዘብ ሃፍት ር/መ/ር
100% ማድረስ

አብይ ርዕሰ ጉዳይ 3:- የትምህርት ቤት አመራር

ስታንዳርድ 22 ትምህርት ቤቱ የሰው፣ የገንዘብ እና የንብረት ሃብት አጠቃቀም ስርአት ዘርግቶ ተግባራዊ አድርጓል።ግብ›19:- ትምህርት ቤቱ ባለድርሻን
በማሳተፍ የጋራ ራዕይ፣ ተልዕኮ እና እሴቶች ቀርፆል።

ግብ 22 ትምህርት ቤቱ የሰው፣ የገንዘብ እና የንብረት ሃብት አጠቃቀም ስርአት ዘርግቶ ተግባራዊ አድርጓል።

ቁ የትኩረት ነጥቦች ዓላማ ስልቶች ግብአት የሚጠበቅ `የጊዜ ገደብ በኃላፊነት


ውጤት የሚያከናዉ

2015 2016 2017

.1 ት/ቤቱ የመረጃ አሰባሰብ፣አያያዝ እና በት/ቤቱ ተግባራዊ 50% 85% 100% የዕቅድ


አጠቃቀም ሥርዓት ዘርግቶ ተግባራዊ የተደረገው የመረጃ በመረጃ የጽፈት የመረጃስርአቱ ኮሚቴ፣ር/መ
አድርጓል፣ አሰባሰብ ፣አያያዝና አሰባሰብ፣አያያዝ መሳሪያ፣መፅ ተግባራዊ ሁኗለ
አጠቃቀም እና አጠቃቀም ሃፍት
በ 2014 ዓ.ም ከነበረው ማስገንዘብ
50%
ወደ 100%ማሳደግ

27
.2 መምህራን በሰለጠኑበት የትምህርት በሰለጠኑበት የሚያስተ መምህሩ የጽኅፈት የሜስተምሩ 100 ሰ 100% 100% ር/መ/ርን
አይነት ተመድበው ማስተማራቸው ምሩ መምህራንመጠን ሲመደብ መሳሪያዎች መምህራን %
ተረጋግጧል፣ በ 2014 በተጠየቀው በሰለጠኑበት
መሰረት ሁነዋል
ከነበረው 100%
በ 2017 100% መሆኑን
ማረጋገጥ
ከፍማድረግ

.3 ርዕሰ መምህራንና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች የሚሰሩ ር/መ/ህ/ራን የሰለጠኑበት የጽኅፈት ርዕሰ መምህራንና 100% 100 100% ር/መ/ራን
በሰለጠኑበት የሙያ መስክ ተመድበው ዕና ድጋፍ ሰጭ የትምህርት መሳሪያዎች ድጋፍ ሰጪ %
እየሰሩ መሆኑ ተረጋግጧል፣ ሰራተኞች ዝግጅት ሰራተኞች
በሰለጠኑበት
በሰለጠኑበትሙያ መለየት
የሙያ መስክ
መሆኑን 100% ተመድበዋል
በ 100 ፐ ማሳደግ

.4 በት/ቤቱ ያሉ ህንፃዎች፣ ፋሲሊቲዎች እና ያሉ ህንፃዎች፣ ጥቅም የጽኅፈት ያሉ ህንፃዎች፣ 100% 100 100% የስራተ
ተጨማሪ ግብዓቶች በአግባቡ ጥቅም ላይ ፋሲሊቲዎች እና የማየሰጡ መሳሪያዎች ፋሲሊቲዎች እና % ትምህርት
መዋላቸው ተረጋግጧል፣ ተጨማሪ ግብዓቶች ሃብቶች እና ያሉ ተጨማሪ
ግብአቶች ግብዓቶች በአግባቡ ኮሚቴ፣ማኔ
በአግባቡ ጥቅምላይ መለየትና ጥቅም ላይ ን
የማዋል ልምድ 2014 ጥቅም ውለዋል
ከነበረው 1000% ወደ እዲሰጡ
100% ማሳደግ ማድረግ

.5 የት/ቤቱ በጀት ቅድሚያ ለተሰጣቸው የመተመደቡ በጀቶች ተግባሩን የጽኅፈት በተወሰነው 75% 100% 100% የትማ ኮ ኮሚ
የትምህርት ቤት መሻሻል እቅድ ላይ ቅድሚያ ለታቀዱ ለመፈፀም መሳሪያዎች .ር/መ/ር
በተቀመጡና አግባብነት ያላቸው አካላት ተገባራት ማስፈፀሚያ የመያስፈልገው እና ያሉ መመህራን
በወሰኑት መሠረት በአግባቡ ሥራ ላይ የማዋል በ 2914 ን
ግብአቶች
መዋሉ ተረጋግጧል፣ ከነበረው 75% በጀትመለየት
በ 2017 100%
ማድረስ

.6 ትምህርት ቤቱ ከጉድኝት ማዕከል እና በጉድኝት መዓከላት በጉድኝት ያሉ የጽኅፈት ጉድኝት ያሉ 50% 85% 100% ሱፐር
ከአካባቢው የትምህርት ተቋማት የሚገኙ ግብአትን ኃብቶችን መሳሪያዎች ቫይዘር፣ር/መ
የሚገኙ ግብዓቶችን በአግባቡ ለመጠቀም መለየት እና ያሉ
መጠቀም የሚያስችል ስርዓት ዘርግቶ ግብአቶች
የፈጠረውን ስርአት
ተግባራዊ አድርጓል።
ከ 50%ወደ 100%
አሻሽላል

28
አብይ ርዕሰ ጉዳይ 3:- የትምህርት ቤት አመራር

ስታንዳርድ 20 ትምህርት ቤቱ አሳታፊ የት/ቤት መሻሻል እቅድ አዘጋጅቷል።

ግብ›20 - ትምህርት ቤቱ ባለድርሻን በማሳተፍ የት/ቤት መሻሻል እቅድ አዘጋጅቷል።

ቁ የትኩረት ነጥቦች ዓላማ ስልቶች ግብአት የሚጠበቅ ውጤት `የጊዜ ገደብ በኃላፊነት
የሚያከናዉ

2015 2016 2017

.1 የትምህርት ቤቱ መምህራን፣ ትምህርት ቤቱ የት/ቤት የጽኅፈት መመህራን እና 75% 95% 100% መምህር፣ድ
አመራርና ድጋፍ ሰጪ ማሀበረሰብ ማህበረሰብ መሳሪያ ድጋፍሰጪ ሰራተኞች ጭ ሰራተኛ
ሰራተኞች ተማሪዎችን ከተማሪዎችን በመክበር አገልግሎት ከተማሪዎች ጋር
የሚያከብሩና ተግባቢ ናበመግባባት ያለበትን ሰጭ መሆኑን ይከባበራሉ እደሁም
በመሆናቸው የተማሪዎች ደረጃ ከ 75%ወደ 100% ማስገንዘብ ይግባሉ
የመማር ፍላጎት ጎልብቷል፤ አድጓል

.2 በትምህርት ቤቱ መምህራን፣ በትምህርት ቤቱ የጽኅፈት መምህራን፣ አመራርና 100% 100 100% መምህር፣ድ
ዕሴቶችን የግኑኝነት
አመራርና ድጋፍ ሰጪ መምህራን፣ አመራርና መሳሪያ ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች % ጭ ሰራተኛእ
መርሆዎችን
ሰራተኞች መካከል ጤናማ ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች መካከል ጤናማ የሥራ ር/መ/ር
ማስገንዝ
የሥራ ግንኙነትና በትብብር መካከል ጤናማ የሥራ ግንኙነትና በትብብር
የመስራት ባህል ዳብሯል፤ ግንኙነትና በትብብር የመስራት ባህል
የመስራት ባህል ደረጃከ ዳብሯል፤
ከ100 % ወደ100%
አደጓል

.3 የት/ ቤቱመ/ራን፣አመራርና የኪራይ ሰብሳቢነት በትምህርት የጽኅፈት የአገልጋይነት ስሜት 75% 95% 100% መምህር፣ድ
ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች አመለካከትና ተግባርን ቤት መሰራት መሳሪያ ዳብሯል ጭ ሰራተኛእ
የኪራይሰብሳቢነትአመለካከትና የሚታገሉና የሚፀየፉ፣ ያለባቸው ር/መ/ር
ተግባራት
ተግባርን የሚታገሉና ካላቸው 75%የት/ ቤቱ
በተተያቂነት
የሚፀየፉ፣ በተጠያቂነት ማ/ሰብ ወደ 100%ከፍ አዲሆን
መንፈስ የሚሰሩ ሆነዋል፡፡ ማድረግ መከታተል

አብይ ርዕሰ ጉዳይ 4:- የህብረተሰብ ተሳትፎ


ስታንዳርድ 24 ትምህርትቤቱ ከተማሪ ወላጆችና ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር ጠንካራ ግንኙነት አለው።

ግብ 24 ትምህርትቤቱ ከተማሪ ወላጆችና ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር ጠንካራ ግንኙነት ተፈትሯል

ቁ የትኩረት ነጥቦች ዓላማ ስልቶች ግብአት የሚጠበቅ `የጊዜ ገደብ በኃላፊነት


ውጤት የሚያከናዉ

2015 2016 2017

.1 ትምህርት ቤቱ ወላጆችበመማር ማስተማሩ ወላጆች በመማር 50% 80% 100% የዕቅድ


ስራ ላይ በተደራጀ መልኩንቁ ተሳትፎ ማሳተማሩ ሂደት
29
እንዲያደርጉ ያበረታታል፤ እዲሳተፉ በማበረታቱ መድረክ የጽፈት ወላጆች ኮሚቴ፣ር/መ
ተሳትፎውን ከ 50% እየፈጠሩ ያሉ መሳሪያ፣ በትምህርት ቤቱ
ወደ 100% ማሳደግ ችግሮችን ሽራተሳትፎ
ማስገንዘብ አድጓል

.2 ትምህርት ቤቱ በየወቅቱ ት/ቤቱ የስራ በየሩብ አመቱ የጽኅፈት የተከናወኑ 70% 85% 100% የዕቅድ
ለወላጆችናለአካባቢው ማህበረሰብ ለወላጆች መሳሪያዎች ተግባራት ኮሚቴ፣ር/መ
ስላከናወናቸው ወቅታዊና ውጤታማ እንቅስቃሴ የማሳወቅ
ማሳወቅ በጠቀመጠው
ተግባራት በየወቅቱ መረጃ ይሰጣል፤ ተግባሩን በ 2014 ጊዜ ለወላጅ
ግብረ መልስም ይቀበላል፤ ከነበረው 25%ወደ ያሳውቃል
100 %መሳደግ

.3 ወላጆቸ በቤት ውስጥ ልጆቻቸውን ወላጆቸ በቤት ውስጥ የጽኅፈት ወላጆች 50 60 80 ር/መ/ሩ
በትምህርታቸው እንዲበረታቱ ያግዛሉ ልጆቻቸውን የወላጅ መሳሪያዎች ልጆቻቸውን
መድረክ ያበረታታሉ
በትምህርታቸው
መፍጠር
እንዲበረታቱ
ያግዛሉ 50 ፐ ወደ
100 ፐ ማሳደግ

.4 ወላጆች/አሳዳጊዎች በወላጅ፣ ተማሪ፣ ወላጆች/አሳዳጊዎች በየወሩ የጽኅፈት ወላጆች 50% 100 100% ወመህ/
መምህር ህብረት(ወመህ/ወተመህ) በወመህ/ወተመህ ወላጆች መሳሪያዎች በአደረጃጀታቸው % ወተመህ፣ር/መ
እንቅስቃሴ ላይ ንቁ ተሳትፎያደርጋሉ፤ እንቅስቃሴ ላይ በክፈል ንቁ ተሳትፎ
አድርገዋል
የሚያደርጉትን ተሳትፎ በወተመህ
በ 2014 ከነበረው 50% አዲወያ
ወደ 100% ማሳደግ ማድረግ

.5 ትምህርት ቤቱ ለአካባቢው ማህበረሰብ ትምህርት ቤቱ በትምህርት የጽኅፈት የተሞክሮ 100% 100 100% የስራተ
በአንጻራዊነት የምርጥ ተሞክሮ ማዕከል ለአካባቢው ማህበረሰብ ቤቱ አዳዲስና መሳሪያዎች መለዋወጫ ሁነዋል % ትምህርት
በመሆን አገልግሏል፣ የምርጥ ተሞክሮ ማዕከል አስተማሪ እና ያሉ
ግብአቶች ኮሚቴ፣ማኔ
የመሆን ልምዱን ተግባራትን ን፣መምህር
ከ 100%ወደ 100% ማከናወን
ማገልገል

.6 ወላጆች በትምህርት ቤቱ የሥራ አፈፃፀም ወላጆች በትምህርት ቤቱ የወላጅ እርካታ የጽኅፈት በየወላጅ 50% 80% 100% የትማ ኮ ኮሚ
መርካታቸውን መረጃዎች ያመላክታሉ፣ የሥራ አፈፃፀም እርካታ የደሰሳጥናት መሳሪያዎች .ር/መ/ር
ከ 25% ወደ ማድረግ እና ያሉ እርካታ መመህራን
100%ማሰደግ ግብአቶች

30
አብይ ርዕሰ ጉዳይ 4:- የህብረተሰብ ተሳትፎ
ስታንዳርድ 24 ትምህርትቤቱ ከተማሪ ወላጆችና ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር ጠንካራ ግንኙነት አለው።

ግብ 24 ትምህርትቤቱ ከተማሪ ወላጆችና ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር ጠንካራ ግንኙነት ተፈትሯል

ቁ የትኩረት ነጥቦች ዓላማ ስልቶች ግብአት የሚጠበቅ ውጤት `የጊዜ ገደብ በኃላፊነት
የሚያከናዉ

2015 2016 2017

.1 ትምህርት ቤቱ ከወላጆች ፣ ትምህርት ቤቱ ከወላጆች ፣ ፕሮጀክት የጽኅፈት የተሟላ ድጋፍ 50% 95% 100% መምህር፣ድ
ከአካባቢው ማህበረሰብና አጋር ከአካባቢው ማህበረሰብና መፍጠር፣በት/ቤ መሳሪያ አግኝቷል ጭ
ድርጅቶች ጋር ጠንካራ ግንኙነት አጋር ድርጅቶች ጋር ጠንካራ ት ሰራተኛማኅ
ፈጥሯል፤ ድጋፍ አግኝቷል፤ ግንኙነት በፍጠሩያገኘው የወላጅመድረክ
ቦ፣ወመህ
ድጋፍከ 50% ወደ 100% መፍጠር
አድገዋል

.2 የወላጆችና የአካባቢው ማህበረሰብ የወላጆችና የአካባቢው በትምህርት ቤቱ የጽኅፈት የወላጆችና የአካባቢው 55% 75% 90% ወተመህ፣ቀት
ተሳትፎ በመጨመሩ ትምህርት ማህበረሰብ ትምህርት ቤቱን የአከባቢማህበረስ መሳሪያ ማህበረሰብ ትምህርት መምህር፣ር/
ቤቱን በባለቤትነት ስሜት በባለቤትነት ስሜት ተሳተፎ መጨመር ቤቱን በባለቤትነት ስሜት
የመምራት ልምድ ዳብሯል። የመምራት ልምዱን ከ 50% የመምራት ልምድ
ወደ 90%ማሳደግ ዳብሯል።

31
ክፍል 5

መልካም አጋጣሚዎች
 በተቋሙ ውስጥ የተለያዩ አደረጃጀቶች መኖራቸው
 የጠራ የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ፤እስትራቴጂዎችና መመሪያዎች መኖራቸው
 በተቋሙ ውስጥ የተሻለ አፈጻጸም ያላቸው ባለድርሻ ኣካላት መኖራቸው
 መንግስታዊ እና መንግስታዊ ያልሆኑ አጋር ድርጅቶች በት/ት ስራ ላይ ያላቸው ተሳትፎ እተሸሻለ መምጣቱ
 የህብረተሰብ ተሳትፎ እየተሻሻለ መምጣቱ
ስጋቶች
 የተለያዩ አደረጃጀቶች አፈፃፀም ወጥና ተቀራራቢ አለመሆን
 የህብረተሰቡ ተሳትፎ በሚጠበቀው ደረጃ ላይሆን ይችላል
 በደራሽ ስራዎች በመጠመድ ዋናው ተግባር /እቅድ በሚፈለገው ደረጃ ላይፈጸም ይችላል
 ወቅቱን ያልጠበቀ የመምህራን ዝውውርና ፍልሰት ሊኖር ይችላል
 የቁርጠኝነትና የተነሳሽነት ችግር ሊኖር ይችላል
 የበጀት እጥረት እና የአጠቃቀም ችግር ሊኖር ይችላል
አቅጣጫዎች
 የተለያዩ ስልጠናዎችን በመስጠት የክትትልና ድጋፍ ስርአትን ማጠናከር
 በየወቅቱ የህዝብ ንቅናቄ መድረኮችን በመፍጠር አመቱን በሙሉ ግለቱን ጠብቆ እንዲሄድ ማድረግ
 ስራዎችን ለባለድርሻ አካላት ከፋፍሎ በመስጠት በተጠናከረ ሁኔታ እንዲቀጥሉ ማድረግ
 ፕሮጀክቶችን በመቅረፅ ከተለያዩ አጋር ድርጅቶች ሀብት ማፈላለግ
 የተሻለ አፈፃፀም ላላቸው ባለድርሻ አካላት የማበረታቻ ስርአት መዘርጋት

5.1 የክትትል ድጋፍና ሪፖርት

5.1.1 በቅድመ ዝግጅት ምእራፍ

 ሁሉም አደረጃጀ ከትምህርት ቤት መሻሻል ዕቅድ መሰረት ዕቅድ ማዘጋጀቱን


 ፈጻሚ አካላትን የማዘጋጀት
 አስፈላጊ ግብአቶችን ማሟላት
 እድሜያው ሰለት/ት የደረሱ የቅድመ መደበኛ የከ 5 እስከ 6 ዓመት ናከ 7-14 ዓመት የደረሱ ነባርና ያቃረጡ ተማሪዎችን
፣የተግባር ተኮር የጎልማሳ ት/ት ለመማር ፍቃደኛ የሁኑ ጎልማሶችን የጠራ መረጃ ላይ ተመስርቶ እንዲመዘገቡ ማድረግ፡፡
 የተለያዩ የህዝብ አደረጃጀቶችን የስራ እንቅስቃሴ በህ/ሰቡ በማስተቸት የማጠናከርና የአቅም ግንባታ ስራ መስራት ፡፡
 የክፍል ና ሌሎች እድሳቶች ጋር የተያያዙ ስራዎችን መከታታል፡፡

5.1.2 በተግባር ምእራፍ


 በየሳምንቱ፣ በየአስራአምስት ቀኑና በየወሩ የሚሰሩ ተግባራት በቼክ ሊስት እየለዩ ለመምህራን በመስጠት መከታተልና
መደገፍ፡፡
 የውስጥ ሱኘር ቪዥን ቡዱን በማቋቋም መምህራን ልምድ የሚለዋወጡበትና ብቃት ላላቸው መምህራን ድጋፍ
የሚያገኙበት ሁኔታን ማመቻቸት፡፡
 መምህራን ና ተማሪዎች በየአደረጃጀታቸው በየሳምንቱ በየ 15 ቀኑና በየወሩ የመማር ማስተማር ሂደቱ እየገመገሙ
የሚገኘውን ውጤት በግብአትነት መጠቀም፡፡
 የተለየ ክትትልና ድጋፍ የሚያስፈልጋቸው ተማሪዎች በመለየት መ/ራ በተከታታይ እንዲደግፋቸው አሰራር ዘርግተው
መደገፍና የተደራጀ መረጃ እንዲያዝ ማድረግ፡፡
 መ/ራን እናር/መ/ር በየአመቱ የተቀመጠውን 60 የተሙማ ሰዓት እንዲሰለጥኑ ማድረግ፡፡
 በመማር ማስተማር ሂደቱ የሚተገበሩ ተግባራት በሙሉ መም/ን በእቅድ እንዲመራቸው ማድረግ፡፡
32
 ከወላጅና ከህብረተሰቡ ጋር ውይይቶችን በማድረግ የተገኘውን ግብረ መልስ የመጠቀምና የማሻሻል ተግባር መፈጸም፡፡
 በአጠቃላይ በድርጊት መረሀ ግብሩ የተዘረዘሩ ተግባራት በትኩረት በመተግበር የተማሪዎችን ውጤት የማሻሻል ተግባር
በውጤታማነት መፈጸም፡፡

33

You might also like