Professional Documents
Culture Documents
የትምህርት ሴክተር የእስካሁን አፈጻጸም ሪፖርት
የትምህርት ሴክተር የእስካሁን አፈጻጸም ሪፖርት
የ2016 ዓ/ም የሥራ ቅድመ ዝግጅት በክረምት ወራት በ23ቱም መወቅሮች የትም/ቤቱ ባለድረሻ አካላት
በተገኙበት የክረምት አቅድ ተነድፈዉ በአግባቡ ትም/ቤቱ ለ2016 ዓ/ም ለመማር ማስተማር ሥራ ምቹ
እንዲሆን ከግብ ሳር የተበላሹ ወንበሮችና ደስኮች ጥገና፤ጥቁር ሠሌዳ ቀለም መቀባት፤የመማሪያ ክፍሎች
እድሳትና አድስ ግንባታ እና የሌሎች መሰረተ-ልማት በመስራት ትም/ቤቶችን ለመማር ማስተማር ሥራ
ዝግጁ የማድረግ ሥራ ተሰርተዋል፡፡
ከዚህ አንጻር በክረምት ዝግጅት ወቅት አዲስ ተጨማሪ የክፍል ግንባታ 308 ፣የነባር ክፍል ጥገና 243
፣አዲስ የተማሪ ዴስክ አቅርቦት 889 ፣የተማሪ ዴስክ ጥገና 1724 ፣አዲስ የጥቁር ሰሌዳ አቅርቦት 155
፣የጥቁር ሰሌዳ ጥገና 784 ተደርጓል፡፡ በተጨማርም የማጣቀሻ መጻሓፍትና ሌሎች የትምህርት ቁሳቁስ
ለተማሪዎች የማቅረብ ሥራዎች ተሰርተዋል፡፡
የቀጠለ………….
2. የ2016 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ቅበላ በተመለከተ
አጠቃላይ ከ1ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የምዝገባ ዕቅድ ወንድ 327982 ሴት 307531 ድምር
635513 ክንዉን ወንድ 298212 ሴት 284192 ድምር 582404 አፈጻጸማችን ዞናዊ 91.6
% ነዉ፡፡የልዩ ፍላጎት ተማሪዎች ቅበላ ዕቅድ ወንድ 6094 ሴት 5400 ድምር 11494
ክንዉን ወንድ 2979 ሴት 2780 ድምር 5759 አፈጻጸማችን 50.1% ነዉ፡፡
አጠቃላይ ከ1ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የምዝገባ ዕቅድ ወንድ 327982 ሴት 307531 ድምር
635513 ችን 93.44% ነዉ፡፡
3. የልዩ ፍላጎት ርሶርስ ማዕከላትንና ቂድመ አንደኛ ት/ቤቶችን በተመለከተ
በ2015 አስራ ሦስት /13/ የርሶርስ ማዕከላት ከነበረበት 3/ሦስት/ ተጨማሪ ርሶርስ ማዕከላት ማለትም
በሁመቦ፤አበላ አባያ እና በድጉና ፋንጎ ወረዳ ርሶርስ ማዕከላትን በማቋቋም የሚያሰፈልጉትን ኮምፒዩተር
ለእያንዳንዱ ትም/ቤት 20 እና ሌሎች ግብአቶችን ጨምሮ 1.2 ሚልዮን የሚገመት ንብሬት ተዳርሰዋል፡፡
በዞኑ በሁሉም የትምህርት ዕርከኖች የቅድመ ዕዉቅና ለመስጠት ዕቅድ 6 ክንዉን 4 (66.6%)፤ሙሉ ዕዉቅና
ዕቅድ 3 ክንዉን 1 (33%) ሆነዋል።የግል ቅድመ-አንደኛ ቅድመ ዕዉቅና ዕቅድ 4 ክንዉን 5 ፤ሙሉ
ዕዉቅናዕቅድ 11 ክንዉን 8 ናቸዉ፡፡
ካስፈተኑ 79 ትም/ቤቶች መካከል አንድም ተማሪ ያላሳለፉ ት/ቤቶች ብዛት 36(45%) ናቸዉ፤ አንድ ተማሪና
በላይ ያሳለፉ ት/ቤቶች ደግሞ 43 (64%) ናቸዉ፡፡
4.የመምህራን የትምህርት ለውጥ እና የደረጃ ዕድገት ክፍያን በወቅቱ ያለመክፈል፣ ካፒታል በጀት ተመድቦ
በጥሬ ገንዘብ እጥረት ምክንያት ሙሉ በሙሉ ሥራ ላይ ያለመዋል ችግር፣