Professional Documents
Culture Documents
2021 Six Months Report
2021 Six Months Report
በኮረና ወረርሽኝ ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን የመማር ማስተማር ስራ ለመጀመር አስር አባላት ያሉት ግብረ
ግበረሃይሉም የዳሰሳ ጥናት በማድረግ ሊሰሩ የሚችሉ ተግባራትና ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮችንና መልካም
ተሰርቷል
መማሪያ ክላሶችን በአንድ ክፍል በተቀመጠው ስታንዳርድ መሰረት የማዘጋጀትና የድልድል ስራም ተከናውኗል
3 የሙቀት መለኪያ መሳሪያ ከጤና መምሪያ በማምጣት ቀርቧል እንዲሁም ለሚለኩት ሰራተኞች በቂ ስልጠናና
ኦረንቴሽን ተሰጥቷል
ትምህርት ለማሳጀመር በኮሌጁ ድህረገፅና ፌስቡክ ጥሪ በማስተላለፍ በ 09/02/2013 ዓ.ም ከጤና ጥበቃ
በኮረና ወቅት መማር ማስተማሩን እንዴት እናስቀጥለው የሚለውን የምንከታተልበት ደንብ ከደ/ታቦር
በተለያየ ምክንያት በለቀቁና በሌሉ መምህራን የክፍል ድልድል ዳግም እንዲሰራ ተደርጓል
የተጓደሉ የስነ ንፅና ግብዓቶች፡- ማስክ ከደ/ታቦር ዩኒቨርስቲ 450፣ ሳኒታይዘር 30 ሊትርና 500 ማስክ ከጤና
መምሪያ እና 200 የእጅ ጓንት ከደ/ታቦር ሆስፒታል ድጋፍ ተደርጎልን የማሟላት ስራ ተሰርቷል
1
መምህራን በትምህርት ክፍሎቻቸው አማካኝነት የይዘት መረጣ እንዲያደርጉና የምዘና ስርዓቱም ምን መሆን
የ 1 ኛ እና 2 ኛ ዓመት የማታ ተማሪዎች በክረምት መርሃ ግብር ያልወሰዷቸውን ኮርሶች እንዴት በበጀት አመቱ
የትምህርት ፕሮግራምና ካሌንደር በወቅቱ ተዘጋጅቶና በአካደሚክ ኮሚሽን ፀድቆ የመማር ማስተማሩ ስራ
ከ 2013-2022 ዓ.ም የኮሌጁን የ 10 ዓመት የትምህርትና ስልጠና የስራ እቅድ እና የኮሌጃችንን በጀት በማፅደቅ
ወደ ስራ እንዲገባ አድርጓል
በኮረና ወረርሽኝ ወቅት ተቋርጦ የነበረውን ትምህርት ለማስጀመር ቢሮው አዘጋጅቶ በላው ቸክሊስት መሰረት
የቅድመ ዝግጅት ተግባራት በአካል ተገኝቶ ሱፐርቪዥን በማረጋገጥና እና እንዲሟሉ በማድረግ ትምህርቱ
በመልማይ ኮሚቴ የቀረበለትን የተወዳዳሪዎች ውጤት ወደ 80 በመቶ ቀይሮና የራሱን ግምገማ ከ 20 በመቶ
ጨምሮ በማስላት ከ 1-3 ኛ የወጡ እጩዎችን የራሱን ምክረ ሃሳብ በማካተት ለትም/ቢሮ እንዲላክ አድርጓል
ኮሌጁ የሚገጥሙትን የተለያዩ ችግሮች በቅርበት በመከታተል እና በመደገፍ እንዲሁም ለችግሮች መፍትሄ
• የ 2013 የትምህርት ካሌንደር የቢሮውን መነሻ በማድረግ በአካዳሚክ ኮሚሽን ፀድቆ ወደ ስራ ተገብቷል
• በ 2013 1 ኛ ወሰነ ትምህርት የሚሰጡ ኮርሶችን በመለየት እንዲሁም በክረምት መሰጠት ሲገባቸው ያልተሰጡ
ተሰርቷል
2
• የ 2012 ዓ.ም የተማሪዎች ውጤት ትንተና ተሰርቷል
• በ 2012 ዓ.ም መመረቅ የነበረባቸውን ተማሪዎች በመደበኛው ወ=235 ሴ=267 ድምር=502 እና በማታው
መርሃ ግብር ወ=488 ሴ=429 ድምር=917 በጠቅላላው በመደበኛውና በማታው መርሃ ግብር ወ=723 ሴ=696
• የብሎክ ኮርስ በ 100 ደቂቃና የ 2 ኛ ዓመት ተማሪዎች በ 70 ደቂቃ ፕሮግራም በመስራት ክላሱ በወቅቱ
እንዲጀመር የማድረግ ስራ ተሰርቷል፡፡ መማር ማስተማሩም በተቀመጠለት መርሃ ግብር እየተከናወነ ይገኛል
• የስልጠና ክትትልና ድጋፍ ባለሙያዎች የክፍለ ጊዜ ክትትልና ድጋፍ እንዲያደርጉ ሳምንታዊ ምደባ ተደርጎ መማር
• የስልጠና ክትትልና ድጋፍ ባለሙያዎች የማታ ትምህርት (የትርፍ ሰዓት) ስራን የስራ ክፍፍልና ምደባ ተደርጎላቸው
እየተከታተሉ መሆኑ
• የቅድመ ስራ ላይ ስልጠና ም/ዲን የመደበኛ ተማሪዎችን የክፍል አለቆች ዘወትር እሮብ ውይይት በማድረግ
የመማር ማስተማሩን ሂደት መገምገምና ማስተካከል መቻሉ እንዲሁም የስራ ላይ ስልጠና ም/ዲን ዘወትር ሰኞ
የክፍል ተወካዮችን የማወያየት ስራ በመስራት መማር ማስተማሩ ጤናማ እንዲሆን ማድረግ ተችሏል
• ጠቅላላ ተማሪዎችን በመርሃ ግብራቸው መሰረት የአንድ ቀን ውይይት በመማር ማስተማሩ ዙሪያ እና ቀጣይ
መደረግ ስላለባቸው የመማር ማስተማር ጉዳዮች ላይ የውይይት መድረክ በማዘጋጀት መግባባት መፈጠሩ
• የመደበኛና የማታ ተማሪዎች ካውንስል በአዲስ በማደራጀት እና እቅድ አዘጋጅተው ወደ ስራ እንዲገቡ ተደርጓል
• የ 2012/13 የብቃት ፈተና (COC) የተማሪዎች ውጤትን በመደበኛና በማታው መርሃ ግብር ተንትኖ እና
ለትምህርት ክፍሎችም በአፈፃፀማቸው መሰረት ደረጃ እንዲወጣላቸው ተደርጎ ለቀጣይ አመት መሻሻል በሚገባው
ትምህርቶች ላይ በአካዳሚክ ኮሚሽን ውይይት መደረጉ፤ በዚህም መሰረት በመደበኛው የተመዘኑ ተማሪዎች 423
ሲሆኑ 70% እና በላይ ውጤት ያመጡት 159 (37.59%) እንዲሁም በማታው መርሃ ግብር ለምዘና
የተቀመጡት ተማሪዎች 853 ሲሆኑ 70% እና በላይ ያስመዘገቡት 119 (13.95%) እንደ ኮሌጁ ጠቅላላ
የተመዘኑ ተማሪዎች 1276 ሲሆኑ 70% እና በላይ ያመጡት 278 (21.78%) ናቸው
• በክልል ትም/ቢሮ የሚደረጉ ልዩ ልዩ ውይይቶችን በአካዳሚክ ኮሚሽንና በማኔጅመንት የጋራ እያደረጉ መምራት
መቻሉ
• ለትምህርት ክፍሎች ቸክሊት ተዘጋጅቶ መሰጠቱና ያሉበትን አፈፃፀም በሱፐርቪዥን ማረጋገጥ መቻሉ
• የፕራክቲከም ምደባ በወቅቱና በተቀመጠው መርሃ ግብር መሰረት ወቅቱን ጠብቆ እየተፈፀመ መሆኑ
3
• የመማር ማስተማሩን ውጤታማ ለማድረግ የሙዚቃ እና የስነ ጥበብ መምህራን ፍ/ሰላም መም/ትም/ኮሌጅ ልምድ
እንዲያገኙ በማድረግና ያገኙትን ልምድም መሰረት በማድረግ ወደ ተጨባጭ ተግባር የገቡ መሆኑ
• ክበባት ለመማር ማስተማር ስራ አጋዥ እንዲሆኑ እየተደረገ መሆኑ ለዚህም የስነዜጋና ስነምግባር ክበብ የአድዋን
በአል በፓናል ውይይት በደመቀ ሁኔታ ማክበሩና ሃገራዊ ስሜት መፍጠር መቻሉ፣ የፀረ ኤድስ ክበብ እና
የሕይወት ጠብታ ክበብ ከሙዚቃና ውዝዋዜ ክበብ ጋር በመቀናጀት በበሽታው አስከፊነትና በደም ልገሳ
• መምህራን ጥናትና ምርምር በማካሄድ የተማሪዎችን የመማር ችግር በመፍታት ዉጤታማ ማድረጋቸው
• መምህራን እርስ በርስ ያላቸው ሙያዊ ግንኙነትና መስተጋብር ጤናማና የሙያ ብቃትን ማሻሻል ላይ በማድረግ
• መምህራን ለማስተማር ልምምድ /ፕራክተከም/ የወጡ ሰልጣኞችን በሁለት ዙር በመደገፍና ተገቢውን ግብረ
• የትምህርት ክፍለ ጊዜዎችን በወቅቱ የመጀመርና ላለማባከን የሚደረገው ጥረት አበረታች መሆኑ፣በተለያዬ አስገዳጅ
• ሁሉም መምህራን የተማሪዎችን የትምህርት ክፍል ጊዜ በአግባቡ በመጠቀም የተማሪዎችን የትምህርት አቀባበል
ስታንዳርዱን የጠበቁ ፈተናዎችን በማዘጋጀት ሠልጣኞችን መመዘን እንዲሁም ማጣቀሻ መፃህፍትን በመጠቀም
ፕሮግራም ፕሮግራም
2 የባከኑ ክ/ጊዜ ብዛት 145 81
3 የተካካሱ ክ/ጊዜ ብዛት 125 78
በ 2013 ዓ.ም በ 1 ኛዉ ወሰነ ትምህርት የተመዘገቡ መደበኛ ተማሪዎች የሚወስዶቸዉ ኮርሶች ብዛት
4
ተ.ቁ ትምህርት ክፍል 2 ኛ ዓመት የሚወሰዱት የኮርስ 3 ኛ ዓመት የሚወሰዱት የኮርስ ብዛት ( በቁጥር)
ብዛት
( በቁጥር)
1 አማርኛ ስፔሻሊስት 7 4
2 እንግሊዘኛ ሊኔየር 9 2
3 ሒሳብ ሊኔየር 9 2
4 ፊዚክስ ሊኔየር 8 -
5 ኬሚስትሪ ሊኔየር 9 -
6 ባዮሎጅ ሊኔየር 9 -
7 ማህበራዊ ሳይንስ 7 -
8 ሥነዉበትናሰ/ማጎ 8 -
9 ቅድመ መደበኛ 8 7
10 እንግሊዘኛ ስፔሻሊስት - 5
11 ሒሳብና አካ/ሳይንስ - 5
12 ተፈጥሮ ሳይንስ - 5
13 ሥነዜጋና ስነምግባር - 5
14 ሙዚቃ - 7
15 ልዩ ፍላጎት - 5
ጠቅላላ ብዛት 74 47
በ 2013 ዓ.ም በ 1 ኛዉ ወሰነ ትምህርት የተመዘገቡ የማታ ተማሪዎች የሚወስዶቸዉ ኮርሶች ብዛት
ተ.ቁ ትምህርት ክፍል 2 ኛ ዓመት የሚወሰዱት የኮርስ ብዛት 3 ኛ ዓመት የሚወሰዱት የኮርስ ብዛት ( በቁጥር)
( በቁጥር)
1 አማርኛ ስፔሻሊስት 6 5
2 እንግሊዘኛ ሊኔየር 9 4
3 ሒሳብ ሊኔየር 7 5
5
4 ባዮሎጅ ሊኔየር 9 -
5 ማህበራዊ ሳይንስ 6 7
6 ሥነዉበት 8 -
7 ቅድመ መደበኛ 9 9
8 እንግሊዘኛ - 7
ስፔሻሊስት
9 ሒሳብና አካ/ሳይንስ - 9
10 ተፈጥሮ ሳይንስ - 8
11 ሥነዜጋና ስነምግባር - 6
12 ሒሳብ ስፔሻሊስት 7
13 ጤ/ሰ/ማ - 9
14 አርት - 8
15 ሙዚቃ - 8
16 ልዩ ፍላጎት - 7
ጠቅላላ ብዛት 54 99
1 አማርኛ ስፔሻሊስት - - - - - - - -
2 እንግሊዘኛ - - - - - - - - - -
ስፔሻሊስት
3 እንግሊዘኛ ሊኔየር - - - - - - - --
4 ሒሳብ ሊኔየር - - - - - - - -
5 ሒሳብ ስፔሻሊስት - - - - - - - - - - -
6 ባዮሎጅ ሊኔየር - - - - - - - - - -
7 ኬሚስትሪ - - - - - - - - - -
8 ፊዚክስ ሊኔየር - - - - - - - - - -
9 ተፈጥሮ ሳይንስ - - - - - - - - - -
10 ማህበራዊ ሳይንስ - - - - - - - - -
11 ሥነዜጋና ስነምግባር - - - - - - - - - -
12 ሒሳብና አካ/ሳይንስ - - - - - - - - - -
13 ሥነዉበት - - - - - - - - - -
14 ቅድመ መደበኛ - - - - - - - -
6
15 ልዩ ፍላጎት - - - - - - - - - - -
16 ሙዚቃ - - - - - - - - - -
17 አርት - - - - - - - - - -
18 ጤ/ሰ/ማ - - - - - - - - - -
በየትምህርት ክፍሉ ያሉ መምህራን በመማር ማስተማሩ ሂደት በሚያጋጥሙ ችግሮች ዙሪያ በተለይም ተግባራዊ
ጥናትና ምርምር ላይ እና በመሰረታዊ ምርምር ሥራዎች ላይ በሁሉም የት/ክፍሎች ተተችተዉ በሂደት ላይ የሚገኙ
ድርጊታዊ ምርምር 12 መሰረታዊ ምርምር ደግሞ 29 በድምሩ 41 የጥናትና ምርምር ስራዎች በመሰራት ላይ
ናቸዉ፡፡ ይህ የሚያመለክተዉ ካለፉት ዓመታት አንፃር ሲታይ የመምራን የጥናትና ምርምር ማድረግ ፍላጎት እየጨመረ
መጥቷል ፡፡
ተ.ቁ ትምህርት ክፍል ከ 2012 ዓ.ም በፊት የተተቹ በ 2012 ዓ.ም የተተቹና በሂደት ላይ ያሉ አጠቃላ
ፕሮፖዛሎች ርዕሶች ይ ድምር
መሰረታ ድርጊታዊ ድምር መሰረታዊ ድርጊታዊ ድምር
ዊ
1 ቋንቋ 1 1 1 3 4 5
2 ሒሳብ 2 1 3 3 2 5 8
3 ተ/ሳይንስ 9 9 9
4 ማ/ሳይንስ 1 1 1 1 2 3
5 ስነ-ዉበትና 3 3 3
ሰ/ማ/ጎ
6 ስነ-ትምህርት 3 3 9 1 10 13
ድምር 6 2 8 23 10 33 41
ለአጥኝዎች ሙያዊ ድጋፍ የሚሰጡ የጥናትና ምርምር አሃድ አባላትን በመመደብ በተለይ ለድርጊታዊ
• የኮሌጅ ትም/ቤት ግንኙነት ስራን አጠናክሮ ለመስራት ያመች ዘንድ በፊት ከነበሩት ደ/ታቦር እና ፋርጣ ወረዳዎች
በተጨማሪ የወረታ 3 ት/ቤቶችን፣ ከእስቴ ወረዳ 9 ት/ቤቶችን በማካተት በጠቅላላ 4 ወረዳና 25 ት/ቤቶችን አካተናል
እንዲሁም በኮሌጅ ት/ቤት ግንኑነት ለታቀፉ የትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊዎችና የትምህርት ባለሞያዎች እና የዞን ትምህርት
7
መምሪያ ሃላፊና ባለሙያዎች በተገኙበት የኮሌጅ ትም/ቤት ግንኑነት አተገባባር ላይ የአንድ ቀን ወርክ ሾፕ አዘጋጅተን
• እስቴ ወረዳ ለ 13 ት/ቤት ር/መ/ራን ሱፐርቫይዘሮች በአሳታፊ የመማር ማስተማር ስነዘዴ፣ በእለታዊ የትምህርት እቅድ
ዝግጅት፣ ለ 2 ቀን ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ በእነዚህ ት/ቤቶች የተሰጠው ስልጠና ምን ውጤት እንደሚያመጣ ለመገምገም
• በእስቴ ወረዳ የትምህርት ባለሙያዎች በሙሉ ለ 2 ቀናት በሱፐርቪዥንና በትምህርት እቅድ ዝግጅት ላይ ስልጠና
ተሰጥቷል
• በኮሌጅ ት/ቤት ግንኙነት ለታቀፉ የፋርጣ ወረዳ ትም/ቤቶች ወንድ 43 ሴት 30 በድምሩ 73 መምህራን ለአንድ ቀን
• ለደብረታቦርና ፋርጣ ወረዳዎች ለአምስት ሱፐርቫይዘሮች ለእያንዳንዳቸው 5 ደስጣ ወረቀትና 25 እስክርቢቶ ድጋፍ
ተደርጓል፡፡
• በኮሌጁ ግንኙነት የታቀፉ 4 ቱም ወረዳዎች ትምህርት ጽ/ቤቶች የመምህራንን የስጠና ፍላጎት አሰባስቦ ለኮሌጅ እንዲላክ
ተደርጓል፡፡
የትምህርት እቅድ አዘገጃጀት፣ በተከታታይ ምዘና፣ በትምህርት መርጃ መሳሪያ አጠቃቀም፣ በተማሪዎች ተግባራት፣
ከማህበረሰብ አቀፍ ድጋፍ አኳያ ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ በመምህራንና የአስ/ሰራተኞች መዋጮ 54,000 ብር
በማዋጣት 20 በግና 10 ፍየል በመግዛት ለሰሜን ጎንደር የመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ተደርጓል፡፡ እንዲሁም ኮሌጁ የ 50
በአዲስ ለተቋቋመው የሐሙሲት ከተማ አስተዳደር የ 50 ደስጣ ወረቀት፣ 10 ቢክ እስክርቢቶ እና 10 የፋይል ማቀፊያ
8
የላብራቶሪ ተግባራትን በውጤታማነት ለመስራት ችግር ለገጠመው ለክምር ድንጋይ ት/ቤት የተፈጥሮ ሳይንስ
ትም/ክፍል Beam balance, Litmus paper, Plant press, Mortar & pistle, Droppers, Hand lens,
6. ዋና ዋና መረጃዎችን ለተጠቃሚ ተደራሽ ለማድረግ የተሰሩ ተግባራትና የመረጃ አደረጃጀቱን ዘመናዊ ለማድረግ የተሰሩ
ስራዎች
ኮሌጁ ዋና ዋና መረጃዎችን ለተጠቃሚ ተደራሽ ለማድረግ ከተሰሩ ተግባራት ዉስጥ በኮሌጁ ስም ዌብሳይት
እና ፌስቡክ ገፆችን በመክፈት መረጃዎችን ለማድረስ የተለያዩ ስራዎችን ይፋ ተደርጓል፡፡ ከእነዚህም መካከል
የኮሌጁ የጥናትና ምርምር ዉጤት ስራዎችም በኮሌጁ ስም በተከፈተው ድህረ ገፅ ተጭነው ለተጠቃሚዎች
እንዲደረሱ ተደርጓል
የፋይናንስ የገንዘብ አጠቃቀም መረጃ ኮምፒዩተራዊ በማድረግ ለሚመለከተው አካል ኢንተርኔት ማድረስ
መቻሉ፣
9
የኢንተርኔት አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ ከውስጥ ገቢ ብር 200,000 በመመደብና በማኔጅመንት ኮሚቴ በመወሰን
ቤተ መፅሃፍቱን ዲጂታል ለማድረግ በአካዳሚክ ህንፃና አስተዳደር ህንፃ ክፍሎች ሙሉ የኢንተርኔት አገልግሎት
ከሱቅ ሽያጭ የሚገኘውን ትርፍ በአቢሲኒያ ባንክ በሂሳብ ቁጥር 13733047 የሂሳብ ደብተር በመክፈት ከሚገኘው
ትርፍ 25% በመቆጠብ 75% የሚሆነውን ትርፍ በየጊዜው ችግርተኛ ተማሪዎች እንዲከፋፈሉ ተደርጓል፡፡ ይህም
የኢኮኖሚ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ሴት ተማሪዎች በመምረጥ ከሱቅ ሽያጭ በተገኘዉ ትርፍ ለሁለት ሴት
ለአንድ በማታዉ መርሃግብር ትምህርቱን የሚከታተል ሰልጣኝ በክፍያ ምክንያትትምህርቱን ሊያቋርጥ በነበረበት
ሱቁ ላይ አገልግሎት ለሚሰጡ ተተኪ ሰልጣኞችን በመምረጥ ለአንድ ሴት ሠልጣኝ 150 ብር እና ለአንድ ወንድ
ለሴት ሠልጣኞች በቀን 25/05/2013 ዓ.ም በሕይወት ክህሎት፤በሥርዓተ ፆታ ምንነት፤ በሴት ሰልጣኞች ላይ
ለሴት ሠልጣኞች በኮሌጅ ቆይታቸዉ ጊዜ በአጠቃላይ ወደፊት መደረግ ስላለባቸዉ ጉዳዮች የጋራ ዉይይት
በኮሌጁ ትምህርትና ስልጠና ላይ እያለች ለወለደች አንድ ሴት ሰልጣኝ የምክር አገልግሎት በመስጠት ሰልጠናዉን
10
ለሴት ተማሪዎች የሞዴስ መቀየሪያ ክፍል እንዲዘጋጅ ተደርጓል፡፡ ሴት ተማሪዎችም ድንገተኛ የወር አበባ
እንዲከፍሉ ይደረጋል፡፡
መገምገም መቻሉ፣
መሆኑ
የስልጠና ክትትልና ድጋፍ ባለሙያዎች የተግባር ምደባ ተደርጓል፡፡ የመማር ማስተማሩን ስራም ወርሃዊ ክፍፍል
11
10. ያጋጠሙ ችግሮች
የተማሪ ቁጥር እየቀነሰ መምጣቱ መምህራን ከአቅም በታች መጠነ ግብር እንዲይዙ አድርጓል
12