Professional Documents
Culture Documents
KG Recognition
KG Recognition
1. አጠቃላይ መረጃ
1.1 የትምህርት ቤቱ ስም
1.2. የተጠየቀው የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ዓይነት
1.3. ፈቃድ የተጠየቀበት ዓመት
1.4. ትምህርት ቤቱ የሚገኝበት አድራሻ
ዞን/ልዩ ወረዳ
ወረዳ/ከተማ አስተዳደር
ክፍለ ከተማ
ቀበሌ
ማህተም
ክፍል ሁለት
ደጋፊ መረጃዎች /20%/
ማሳሰቢያ
ቢሮዎቹና የአገልግሎት መስጫ ክፍሎች በአስፈላጊ ቁሳቁሶች መደራጀታቸው መረጋገጥ አለበት ፡፡ ከ 4 የተሰጠ
ነጥብ
2.3 . የውጪ መጫወቻ ቁሳቁሶች /5%/
ከ 1% የተሰጠ ነጥብ
ዥዋዥዌ ብዛት 1
- የወንበር ብዛት 4
ከ 1% የተሰጠ ነጥብ
ሸርተቴ /Slide/j በሸርተቴው ማብቂያ ላይ ፍራሽ(Slide and mat) መኖር አለበት፡፡ ከ 0.5%
የተሰጠ ነጥብ
ነጥብ
ከ 4 የተሰጠ ነጥብ
ክፍል ሶስት
መሠረታዊ መስፈርቶች /50%/
3.1 የትምህርትፋሲሊቲ/20%/
የመማሪያ ክፍል 7x9 =63 ካ/ሜ ሆኖ ለየደረጃው ቢያንስ አንድ ክፍል እንዲዘጋጅና የተማሪ ቁጥር
ሲጨምር የመማሪያ ክፍሉ የሚጨምር ይሆናል፡፡
ከ 8 የተሰጠ ነጥብ
የተፈጥሮ ብርሃንና ቬንትሌሽን ያለው ስለመሆኑ /4%/ከ 4 የተሰጠ ነጥብ
በክፍል ውስጥ እስከ 40 ለሕፃናት ተስማሚ የሆኑ ወንበሮችና ጠረጴዛዎች፣ ጥቁር ሠሌዳ 1፣
የመምህሩ ጠረጴዛ 1፣ የመምህሩ ወንበር 1፣ማስታወቂያ ሠሌዳ 1፣ የቆሻሻ ማጠራቀሚያ
ቅርጫት 1፣ ስለመኖሩ /8%/ ከ 8 የተሰጠ ነጥብ
3.2 የመሠረታዊ አገልግሎቶች አደረጃጀት /12%/
የወንድና የሴት ለሕፃናት መፀዳጃ ቤቶች ለየብቻቸው ንፅህናውን በጠበቀና የሕፃናቱን ሁኔታ
ግምት ባስገባ መልኩ የተዘጋጀ ስለመሆኑ 5%/
ከ 5 የተሰጠ ነጥብ
ከመፀዳጃ ቤቱ ጉድጓዶች በተጨማሪ ሌላ ጀማሪ ተማሪዎችን በየክፍሉ ካሉት ተማሪዎች ቢያንስ 20%
ታሳቢ ያደረገ ፖፖ ስለመኖሩ /4%/
ከ 4 የተሰጠ ነጥብ
መጸዳጃ ቤቶቹ የእጅ መታጠቢያ ውሃ የተዘጋጀላቸው ስለመሆኑ /3%/
ከ 3 የተሰጠ ነጥብ
3.3. ልዩ ልዩ ደንቦችና መመሪያዎች /18%/
ተ. ያሉ ማቴሪያሎች አይነት ክብደት የተሰጠ ነጥብ ምርመራ
ቁ
1 የትምህርትና ሥልጠና ፖሊሲ 2
8 የትምህርት ሕግ 2
ክፍል አራት
6 የጤና ባለሙያ 2
ከ 14 የተሰጠ ነጥብ
ማሳሰቢያ፡- የመምህራንና ሠራተኞች ምደባን በተመለከተ
የመምህራን፣ ረዳት መምህራንና ሞግዚቶች ቁጥር የመማሪያ ክፍሎችን መሠረት በማድረግ
ለአንድ መማሪያ ክፍል አንድ አንድ ሆኖ ይመደባል፡፡
የጽዳት ሠራተኞች ቁጥር 6 የመማሪያ ክፍል ባለበት 2 ሆኖ የመማሪያ ክፍሉ ሲጨምር
የሚጨምር ይሆናል፡፡
የጥበቃ ሠራተኞች በየተቋሙ ቢያንስ ሁለት ይሆናል፡፡
የመልዕክተኞች ቁጥር 6 የመማሪያ ክፍሎች ባሉበት አንድ አንድ ሆኖ የመማሪያ ክፍሎቹ
ሲጨምሩ የሚጨምር ይሆናል፡፡
የጤና ባለሙያና ር/መምህር አንዳንድ ይኖራቸዋል፡፡
የቅድመ መደበኛ መምህራንና ሞግዚቶች ቢቻል ሴቶች ቢሆኑ ይመረጣል፡፡
ከአንድ እስከ ሁለት የመማሪያ ክፍሎች ላላቸው የቅድመ መደበኛ ትምህርት ተቋማት በሥራ
ልምድና በአገልግሎት ዘዘመን ብልጫ ያላት/ያለው ከማስተማር ሥራ በተጨማሪ የቅድመ መደበኛ
ትምህርት ኃላፊ በመሆን ያገለግላል፡፡ ነገር ግን ከሁለት መማሪያ ክፍል በላይ ላላቸው ትምህርት
ተቋማት እራሱን የቻለ ኃላፊ ይመደባል፡፡
የባለሙያዎች፡-
1. ስም 2. ስም
ፊርማ ፊርማ
ቀን ቀን