You are on page 1of 20

ለአማርኛ ተከታታይ ምዘና የ ሚያገ ለግሉ የ ቃል፤ የ ጽሁፍና የ ተግባር ጥያቄዎች

የተከታታይ ምዘና አተገባበር፣ ው ጤት አሰጣጥና


አተረጓጎም ማንዋል

አማርኛ
4ኛ ክፍል

ኢትዮጵያ፣ ሚያዝያ 2008

አ ማር ኛ Page 1
ለአማርኛ ተከታታይ ምዘና የ ሚያገ ለግሉ የ ቃል፤ የ ጽሁፍና የ ተግባር ጥያቄዎች

የአፈፃፀም አጠቃላይ መመሪያ


መግቢያ
የ ኢትዮጵያ ትምህርት ሚ ኒስቴር ከዩኒስፍ እና የ አሜሪካ ምርምር ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ከ1ኛ 4ኛ ክፍል
የሚ ያገ ለግል እና ለእንግሊዝኛ፣ አማርኛ፣ አካባቢ ሳይንስና ሒሳብ ትምህርት ዓይነ ቶች የ ሚ ሆን የ ተከታታይ ምዘና
አፈፃ ፀም አጠቃላይ ስራ በማከናወን ላይ ይገ ኛሉ፡ ፡ እነ ዚህ የ አገ ር አቀፍ ስርዓተ ትምህርት መሰረት ያደረጉና
በአራቱም የ ትምህርት ዓይነ ቶች ላይ የ ተዘረዘሩትን የ ብቃት ደረጃዎችና ስታንዳርዶችን መሰረት በማድረግ የ ተዘጋጁ
ናቸው፡ ፡ እነ ዚህ የ ተከታታይ ምዘና ፓኬጆች በአሁኑ ሰዓት እውቅና ያላቸው የ ምዘና ስታንዳርዶችና አካባቢን ማእከል
ያደረጉ ሆነ ው የ ተዘጋጁ ናቸው፡ ፡

እነ ዚህ የ ተከታታይ ምዘና ፓኬጆች በዩኒት መጨ ረሻ ወይም በጥምር አግባብ በሩብ ዓመት መጨ ረሻ የ ሚመዘኑና ሂደታዊ
የ ትምህርት ክንውን ለማሻሻል ታሳቢ የ ተደረጉ ናቸዉ፡ ፡ ይህም መማር ማስተማርን በማጠናከር የ ትምህርት ዉጤታማነ ት
ለማረጋገ ጥና የ ሚመለከታቸው አካላት በመማር ማስተማሩ ሂደት ላይ መረጃ በመስጠት ተጠቃሚ ነ ታቸው ለማሻሻል የ ሚረዳ
ነ ው፡ ፡ በዚህ ደረጃ ተከታታይ ምዘና ሂደቱ በዋነ ኛነ ት በክፍል ዉስጥ የ ሚከናወን እንዲሆን ታሳቢ የ ተደረገ ቢሆንም
ለሌሎች የ ሚ መለከታቸው አካላት የ ሚሰጠው መረጃ ከግምት ተወስድዋል፡ ፡

ሀ) በክፍል ደረጃ፡ በክፍል ደረጃ የ ሚከናወን የ ተከታታይ ሂደታዊ ምዘና ለተለያዩ አካላት ድጋፍ ይሰጣል፡ ፡
መምህራን መረጃውን በመጠቀም የ ማስተማር አቀራረባቸው እንዲያሻሽሉና አስፈላጊውን ማስተካከያ እንዲወስዱ
ይረዳል፡ ፡ ተማሪዎች በመማር ማስተማር የ ሚ ያጋጥምዋቸው ተግዳሮች ወይም የ ግንዛብ ክፍተት ላይ ወቅታዊና
ተገ ቢ የ ሆነ ማስተካከያ እንዲያገ ኙ ይረዳል፡ ፡ ከዚህም በተጨ ማሪ ስህተታቸው እንዲገ ነ ዘቡና
እንዲያስተካክሉ፣ ዉጤታማነ ታቸው እንዲሻሻል፣ እንዲሁም የ መማር ስልቶቻቸው ላይ ተገ ቢ ማስተካከያ
እንዲወስዱ ይረዳል፡ ፡ ቤተሰብም የ ልጆቻቸው የ መማር ደረጃ እንዲረዱና አስፈላጊውን እገ ዛና ማስተካከያ
እንዲወስዱ ያግዛል፡ ፡

ለ) የመማርና ማስተማር ግብኣትና ድጋፍ ለመስጠት፡ በዚህ የ ተከታታይ ምዘና መሰረት በሚገ ኝ መረጃ ርዕሳነ
መምህራን፣ የ ስርዓተ ትምህርት አመራር፣ እና የ መምህራን ቡድኖች በሂደት ላይ ያለውን የ መማር ማስተማር
ሂደት እንዲያሻሸሉ የ ሚረዳ ነ ው፡ ፡

ሐ) በፕሮግራም እና በፖሊሲ ደረጃ፡ የ ተለያዩ በከፍተኛ አመራር ደረጃ የ ሚ ገ ኙ አካላት እንደ ትምህርት
ሚ ኒስቴር፣ የ ክልል ትምህርት ቢሮዎች፣ ሱፐርቫይዘሮች፣ ሕግ አውጪ ዎች እና የ ቢዝነ ስና ማህበረሰብ አካላትና
አመራር፣ እንዲሁም ሌሎች ከፖሊሲ ኣዉጪ ነ ትና ትግበራ ጋር የ ተያያዘ ሥራ የ ሚ ሰሩ አካላት የ ትምህርት
ሂደቱን ለማሻሻል እና በመረጃ ላይ የ ተመሰረተ ድጋፍ ማድረግ እንዲቻል የ ሚ ያግዝና በዚህ አግባብ
የ ትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የ ሚረዳ ይሆናል፡ ፡

ከላይ የ ተዘረዘሩትን የ ስኬት አውዶችና ዓላማዎች ለማሳካት በሙ ያው ከፍተኛ ደረጃ ካላቸው የ ተከታታይ ምዘና
ስታንዳርዶች (APA, AERA, NCME: Standards for Educational and Psychological Testing, 1999) ጋር የ ተሳሰረ
እና ከተቀረጸው የ ስርዓተ ትምህርት የ ብቃት ደረጃ ጋር የ ተቀናጀ የ ተከታታይ ምዘና ከትምህርት ሚ ኒስቴር እና
ከዩኒሴፍ ጋር በመተባበር ይኸው ይህ በጥንቃቄ የ ተዘጋጀው የ ተከታታይ ምዘና ቀርብዋል፡ ፡

እነ ዚህ የ ተከታታይ ምዘና ፓኬጆች የ ተማሪውን ዉጤታማነ ት እንዲሻሸል በማድረግ ረገ ድ መምህሩና ተማሪዉን ተገ ቢ


መረጃ ማሰባሰብ የ ሚ ስችል ሆኖ የ ተዘጋጀ ሲሆን ሁለት ዋነ ኛ ክፍሎች እንዲኖሩት ተደርጎ ተዘጋጅትዋል፡ ፡ እነ ዚህም፤
ሀ) ተማሪው የ ሚ ሰራቸው የ ምዘና ጥያቅዎች፣ ማቴሪያሎች፣ እና ለእያንዳንዱ የ ፈተና ቡክሌት የ ሚ ረዳ የ አፈፃ ፀም
መመሪያ የ ያዙ የ ተማሪ የ ፈተና ቡክሌቶች እና ለ) መምህራን የ ሚ ጠቀሙበት የ ፈተናው አፈፃ ፀም፣ ክንውን፣
አስተራረምና የ ነ ጥብ አሰጣጥ እንዲሁም የ ነ ጥብ አተረጓጎ ም መመሪያዎች የ ያዙ ናቸው፡ ፡

የትምህርት ምዘና ማስፈፀሚያ አጠቃላይ መርሆች

አ ማር ኛ Page 2
ለአማርኛ ተከታታይ ምዘና የ ሚያገ ለግሉ የ ቃል፤ የ ጽሁፍና የ ተግባር ጥያቄዎች

የ ትምህርት ምዘና ከሚ ፈፀምባቸው ዋነ ኛ መርሆች ዉስጥ ዓላማ ያለው መሆኑ፣ ደረጃው የ ጠበቀ ምዘና አስፈላጊ መሆኑ፣
ፍትሃዊ መሆኑና በግልፅ የ ሚ ገ ለፅና የ ሚለካ መሆኑ ናቸው፡ ፡ እነ ዚህ መርሆች የ ተነ ጣጠሉ ሳይሆኑ በተወሰነ ደረጃ
ተመጋጋቢ ናቸው፡ ፡ ይሁንና እነ ዚህ ላይ ትኩረት በማድረግ መስራት የ ምዘናው ተአማኒነ ትና መለካት ያለበትን
በትክክል መለካት ስለማስቻሉ ወሳኝ ምዕራፍ ይኖረዋል፡ ፡ በዚህ ረገ ድ የ ሚ ሰራው የ ተግባር ሂደት የ ተማሪዎች
የ ግንዛቤ ደረጃና ብቃት የ መለካትና ተገ ቢ መረጃ በመስጠት ረገ ድ ስራን ለማሻሻል ከፍተኛ ሚ ና ይጫወታል፡ ፡ በዚህ
ዓላማና ትርጉም የ ተዘጋጀና ደረጃው የ ጠበቀ ፈተና ተገ ቢውን የ ብቃት ደረጃ እንዲኖረው በማድረግ በእኩል ሁኔታ
የ ተማሪዎች ዕውቀት፣ ክህሎትና የ ተግባር መርሃ ግብር ለመመዘን ያስችላል፡ ፡ በመሆኑም ተማሪዎች ለመመዘን ሲታሰብ
ደረጃው የ ጠበቀ እና ለሁሉም ተማሪዎች እኩል ዕድል በመስጠት ለመመዘን የ ሚ ከተሉትን የ ምዘና መርሆዎች ከግምት
መውሰድ ተገ ቢ ነ ው፡ ፡

 የፈተና ቦታ
o በተቻለ መጠን የ ፈተና ቦታን ከረብሻ የ ተጠበቀና ለፈተና አመቺ መሆኑን ማረጋገ ጥ አስፈላጊ ነ ው፡

o በቂ ብርሃን ያለው መሆኑን ማረጋገ ጥ ይገ ባል፡ ፡
o እያንዳንዱ ተማሪ በቂ ቦታ በመጠቀም አመቺ የ ፈተና ሂደት እንዲኖር ማስቻል፡ ፡ ይሁንና ብዙ
ተማሪ ባለበት ክፍል ላይ ይህን ለመተግበር አስቸጋሪ የ ሚ ሆንበት ሁኔታ ይኖራል፡ ፡ በዚህ ጊዜ
ፈታኝ መምህራን የ ተማሪን ቁጥር ከ30 እንዳይበልጥ በማድረግ ማከፋፈል ተገ ቢ ይሆናል፡ ፡
o በፈተና ወቅት የ ፈተናው ሂደት ላለማደናቀፍ ሲባል ከፈተናው ጋር ተያያዥነ ት የ ሌላቸው ማናቸውም
ማቴሪያሎች ማስወገ ድ ያስፈልጋል፡ ፡
o ቢቻል ፈተና እየተካሄደ ነ ው - ፀጥታ ይከበር የ ሚ ል ፅሑፍ በር ላይ እንዲለጠፍ ቢደረግ ከውጭ
ይህን የ ተመለከተ ማንኛውም አካል ተፈታኞቹን ከመረበሽ ሊታደግ ይረዳ ይሆናል፤ የ ፈተና ሂደቱም
ከረብሻ ነ ፃ ደርገ ዋል፡ ፡
 የፈተና ማቴሪያሎች
o ሁሉም የ ፈተና ማቴሪያሎች (የ ተማሪ የ ፈተና ቡክሌት፣ የ ፈተና አፈፃ ፀም መመሪያ እና ሌሎች
በእያንዳንዱ የ ፈተና ቡክሌት ላይ የ ተገ ለፁ ግብኣቶች) አስቀድሞ ማዘጋጀት ይገ ባል፡ ፡
o ተፈታኝ ተማሪዎች ፈተናውን የ ሚ ሰሩበት እርሳስና ላጲስ መያዛቸው አስቀድሞ ማረጋገ ጥ አስፈላጊ
ነ ው፡ ፡ ይህም የ ሆነ በት ከእስክርቢቶ ይልቅ እርሳስ ለፈተና መጠቀም የ ተሸለ አማራጭ ስለሆነ
ነ ው፡ ፡

 የፈተና ሂደት አተገባበር መ መ ሪያ


o መምህሩ የ ሚጠቀምባቸው የ ፈተና አፈፃ ፀም መመሪያ በመምህሩ መመሪያ ላይ በዝርዝር ቀርበዋል፡ ፡
እነ ዚህ መምህሩ የ ሚጠቀምባቸው ቅድመ ሁኔታዎችና ሌሎች ተገ ቢነ ት ያላቸው መመሪዎች የ ያዘ ነ ው፡ ፡
o መምህር የ ሚሰጡትና በእያንዳንዱ ፈተና ላይ ተማሪ የ ሚ ጠቀምባቸው ዝርዝር መመሪያዎች በማንዋሉ
ላይ በዝርዝር ቀርበዋል፡ ፡ መምህራን እነ ዚህን መመሪያዎች ለተማሪዎቹ ቀድመው እንዲያብቡላቸው
ይመከራሉ፡ ፡ ይህም ግልፅነ ትና ፍትሃዊነ ት ስለሚ ያረጋግጥ ነ ው፡ ፡ ከዚህም በተጨ ማሪ መመሪያ
መነ በቡ ሁሉም ተማሪዎች በእኩልነ ት እንዲገ ነ ዘቡና የ እኩልነ ት ተጠቃሚነ ት የሚያረጋግጥ ነ ው፡ ፡
በመሆኑም ተገ ቢ ያልሆነ የ ውጤት ልህቀት እንዳይኖር ይረዳል፡ ፡

የፈተና ፓኬጁን አተገባበር


በአገ ሪቱም ሆነ በየ ክልሉ ያሉ ተማሪዎች አንድ ዓይነ ት መረጃ እንዲያገ ኙና ተመሳሳይ ትእዛዝ እንዲፈፅሙ ሲባል
መምህራን የ ሚ ከተለውን መመሪያ ለተማሪዎቹ ቀድመው እንዲያነ ብቡላቸው ማድረግ ተገ ቢ ነ ው፡ ፡ ይህ መመሪያ
እንደትምህርት ዓይነ ቱና ባህሪው፣ የ ዩኒት ብዛትና ሌሎች ተዛማጅ ጉዳዮች በተወሰነ ደረጃ ማሻሻያ ሊደረግበት
ይችላል፡ ፡ (ለምሳሌ፤ አካባቢሳይንስ ምዕራፍ 1፣ ሒሳብ ምዕራፍ 2፣ አማርኛ ምዕራፍ 1፣ ወዘተ)፡ ፡ እንደ

አ ማር ኛ Page 3
ለአማርኛ ተከታታይ ምዘና የ ሚያገ ለግሉ የ ቃል፤ የ ጽሁፍና የ ተግባር ጥያቄዎች

ትምህርት ዓይነ ቱና ምዕራፉ ተጨማሪ መመሪያዎችና ማብራሪያዎች፣ እንዲሁም አተረጓጎ ም በተመለከተ ከዚህ ማንዋል ጋር
እንዲካተቱ ተደርገ ዋል፡ ፡

እንደ ክፍል ደረጃውና እንደ ፈተናው አዘገ ጃጀት የ ተወሰኑት በቡድን የ ሚ ፈፀሙ ሲሆን የ ተወሰኑት ደግሞ በተማሪ
ደረጃ በተናጠል የ ሚተገ በሩ ሊሆኑ ይችላሉ፡ ፡ በዝቅተኛው የ ክፍል እርከን (1ኛ እና 2ኛ) በኣብዛኛው
በተናጠል/በግል የ ሚከናወን የ ምዘና አቀራረብ ሲኖር ከፍ ወዳሉት የ ክፍል ደረጃዎች (3ኛ እና 4ኛ) በክፍል ደረጃ
በቡድን መፈተን የ ሚቻል ይሆናል፡ ፡ ይሁንና ተማሪዎች በቡድን ሲፈተኑ ቁጥራቸው ከ30 እንዳይበልጥ ማድረግ ተገ ቢ
ነ ው፡ ፡ ብዛት ያለው ክፍል ሲሆን (ከ35 ተማሪ በላይ) ተማሪዎቹን ወደ ሁለት ክፍል ኢንዲከፈሉ ማድረግ
ያስፈልጋል፡ ፡

ከዚህ በመቀጠል የ ቀረበው የ ፈተና አፈፃ ፀም መመሪያ በዋናነ ት ብዙ ተማሪ በአንድ ክፍል ሲፈተን መወሰድ ያለበት
የሚገ ልፅ ሲሆን ተማሪን በተናጠል/በግል በምንፈትንበት ጊዜም በተወሰነ መሻሻያ ሊተገ በር ይችላል፡ ፡

ፈተና ከመጀመሩ በፊት የ ሚከተለውን ለተማሪዎቹ ይንገ ሩዋቸው፡ ፡

“አሁን በአማርኛ ትምህርት የተከታታይ ምዘና ልናደርግ ነ ው ፡ ፡ ይህ በዓመ ቱ ከምትወስዱዋቸው የተለያዩ


የምዘና ሂደቶች አንዱ ነ ው ፡ ፡ ይህ ምዘና ትምህርታችሁ በተሻለ መ ጠን እንድትማሩ ለማስቻልና የተሻለ ተማሪ
እንድትሆኑ ለማድረግ ታስቦ የሚ ሰጥ የተማሪ ምዘና ነ ው፡ ፡ ስለሆነ ም የዚህ ው ጤት በትምህርት ውጤታችሁ ላይ
ምንም ዓይነ ት ተፅእኖ አይኖረዉም፡ ፡ ይህ በመ ሆኑም በተሰጡ ት የፈተና ጥያቄዎች ላይ አቅምህ የፈቀደው ን
መስራትህ ተገቢ ነ ው፡ ፡ ይህ እንደ ተማሪ የተሻለ ቦታ ላይ ለመ ድረስ ምን እንዳወቅክ የምትለይበትና እኔም
እንደ መ ምህር በተሻለ ደረጃ እንድትማርና እንድታው ቅ ምን ማድረግ እንዳለብኝ የምገነ ዘብበት ጥሩ አጋጣሚ
ነው፡፡”

አሁን የ ፈተና ቡክሌቶቹን አከፋፍላችሁ አለሁ፡ ፡ ጀምሩ የ ሚል መመሪያ እስኪሰጣችሁ ድረስ ምንም ዓይነ ት ሥራ
እንዳትሰሩ ይሁን፡ ፡

የ ፈተና ቡክሌቶቹን አከፋፍሉ፡ ፡ የ ፈተና ቡክሌቶቹን አከፋፍላችሁ ከጨረሳችሁ በኃላ የ ሚከተለውን ተናገ ሩ፡

“ይህ ፈተና ከመ ጀመራችሁ በፊት በፈተናው ቡክሌት የመ ጀመሪያ ገፅ ላይ የምትሞሉት መ ረጃ አለ፡ ፡ ይህ


መረጃ ወሳኝና ጠቃሚ ስለሆነ በጥንቃቄ ሙ ሉት፡ ፡ መልስ ስትሰጡ
ም እርሳስ ብቻ ተጠቀሙ፡ ፡ በተቻለ መ ጠን
እስክርቢቶ እና ሌሎች የፅሕፈት መሳሪያዎች አትጠቀሙ፡፡”

“የ ትምህርት ቤታችሁ ስም “ትምህርት ቤት” በሚ ለው ክፍት ቦታ ፃ ፉ፡ ፡ ሙ


ሉም ስም ደግሞ “ስም” በሚለው ክፍት
ቦታ ፃ ፉ፡ ፡ ፆታ ደግሞ “ፆታ” በሚለው ክፍት ቦታ ፃ ፉ፡ ፡

ተማሪዎች እነ ዚህን መረጃዎች እንዲሞሉ ያድርጉ፡ ፡ እንደአስፈላጊነ ቱ የ ትምህርት ቤቱ ስም እና ክልል ሰሌዳ ላይ


ፅፈው ተማሪዎቹ እንዲገ ለብጡ ማድረግ ይችላሉ፡ ፡ በመቀጠል:

“በዚህ የፈተና ወቅት የተለያየ አቀራረብ ያላቸው የፈተና ዓይነ ቶች ልትጠየቁ ትችላላችሁ፡ ፡ አንዳንዱ
ምረጥ፣ ሌላኛው አዛምድ፣ ሌላኛው ደግሞ በፅሑፍ የሚመለሱ ወይም ደግሞ ሰርታችሁ እንድታሳዩ የሚ ጠይቁ
ሊሆኑ ይችላሉ፡ ፡ ብለው ይግለፁላቸው፡፡”

ማሳሰቢያ፡ - አስታውሱ ሁሉም ጥያቄዎች በፈተና ወረቀቱ ላይ መስራት ይኖርባችኀል በማለት ያሳስቡ፡ ፡ ከፈተና
ቡክሌቱ ዉጭ ሌላ ወረቀት መጠቀም እንደማይቻል ይግለፁ፡ ፡ ተጨማሪ ቦታ ካስፈለገ በግራና በቀኝ በኩል
ያለው ክፍት ቦታ ወይም ከጀርባ መጠቀም እንደሚችሉ ይግለፁላቸው፡ ፡

አ ማር ኛ Page 4
ለአማርኛ ተከታታይ ምዘና የ ሚያገ ለግሉ የ ቃል፤ የ ጽሁፍና የ ተግባር ጥያቄዎች

ለምርጫ ጥያቄዎች ከተሰጡ ት አማራጭ መልሶች ሀ፣ ለ፣ ሐ፣ እና መ አንዱን በመምረጥ ትክክለኛዉን መልስ የ ያዘው
ፊደል ላይ አክብቡ፡ ፡ እርግጠኛ ባልሆኑበት መልስ ለትክክለኛው መልስ ተቀራራቢ ነ ው ብለው የ ሚ ያምኑበትን
እንዲያከብቡ ይንገ ርዋቸው፡ ፡

አዛምድ ለሚ ጠይቁ ጥያቄዎች በግራ በኩል የ ተሰጡ ትን ጥያቄዎች በመመልከት በቀኝ ከተሰጡት አማራጮች መካከል
የሚዛመደውን በመለየት መመለስ እንደሚገ ባ ያስረዱዋቸው፡ ፡

በፅሑፍ ለሚመለሱ ጥያቄዎች ለእያንዳንዱ ጥያቄ መልስ መስጫ ክፍት ቦታ መሰጠቱን እና ምላሻቸውን በክፍት ቦታው
እንዲፅፉ ይንገ ርዋቸው፡ ፡ በፅሑፍ ለሚመለሱ ጥያቄዎች ተገ ቢዉን መልስ በትክክልና በግልፅ አማርኛ መመለስ
እንዳለባቸው ያስረዱዋቸው፡ ፡

ሁሉም ጥያቄዎች በሚ ገ ባ ማንበብና ሁሉም መስራት እንደሚ ጠበቅባችሁ አስታውሱ፡ ፡ በፅሑፍ የ ሚመለስ ጥያቄ ከሁለት
በላይ መልስ የ ሚኖረው ከሆነ ሁሉም መልሶች መስጠት እንዳለባችሁ አትዘንጉ፡ ፡

በመቀጠል የ ሚከተለውን ለተማሪዎቹ ያስታውቁ:

“ሁሉም መልሶች በፈተና ቡክሌቱ ማስፈር ይኖርባችኀል፡ ፡ በሌላ ወረቀት መልስ መስጠት አይፈቀድም፡ ፡
መልሶቻችሁም በእርሳስ ብቻ መፃፍ አለባችሁ፡ ፡ ”

ለፈተና ክፍለ ጊዜው በቂ ጊዜ ይሰጣል፡ ፡ በተሰጠው ጊዜ መጨረስ ካልቻላችሁ ተጨማሪ ጊዜ ይሰጣችኀል፡ ፡

ፈተናውን ጀምሩ ሲባል ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው ያሉትን ጥያቄዎች ሁሉም መልሱ፡ ፡

ፈተናውን ከተሰጠው ሰዓት በፊት ቀድማችሁ ከጨረሳችሁ ወደ ኋላ በመመለስ የ ሰራችሁትን በድጋሚ በማየ ት የ ሚስተካከል
ካለ አስተካክሉ፡ ፡

አሁን የ ተወሰኑ ጥያቄዎች በመውሰድ በፈተና ቡክሌቱ እንዴት እንደምትሰሩ ልምምድ እናደርጋለን፡ ፡ በሰሌዳው
የሚቀርቡትን ምሳሌዎች በጥሞና ተከታተሉ፡ ፡

ዋናው የ ፈተና ቡክሌት የ ልምምድ ጥያቄዎችን አያካትትም፡ ፡ ዋናው ፈተና የ ተማሪው ስም ከሚ ለው ርዕስ በኋላ
የ ቀረበው ነ ው፡ ፡ ተማሪዎቹ መልሶቻቸው በቡክሌቱ እንዴት መስጠት እንዳለባቸው በቂ ማብራሪያ ይሰጣቸው፡ ፡ ይህም
ሰሌዳ ላይ በተፃ ፉት የ ምሳሌ ጥያቄዎች ይግለፁላቸው፡ ፡ እነ ዚህን ከፈፀሙበኋላ ዋናው ፈተና ይጀምሩ፡ ፡

የልምምድ ጥያቄዎች

የ ምርጫ ጥያቄን ለመመለስ ተማሪዎቹ አራት አማራጭ መልሶች፤ ሀ፣ ለ፣ ሐ እና መ ተሰጥተዋል፡ ፡ ስለሆነ ም ትክክለኛ
መልስ ነ ው ብለው የ ሚ ያምኑት አማራጭ የ ያዘው ፊደል ላይ በማክበብ ይመልሳሉ፡ ፡ ፈታኝ መምህራን የ ልምምድ
ጥያቄዎችን በሰሌዳው ላይ ይፅፋሉ፡ ፡ የ ሚከተለው ምሳሌ መጠቀም ቢቻልም እንደየ ክፍል ደረጃው በሌሎች ተመሳሳይ
ምሳሌዎች መግለፅ ይቻላል፡ ፡

ምሳሌ 1

ከሚከተሉት ተጋማሽ የ ሆነ ው ቁጥር _______ ነ ው፡ ፡

ሀ) 3 ለ) 5 ሐ) 6 መ) 7

የ ማዛመድ ጥያቄ ለመመለስ ተማሪዎቹ በግራ በኩል ላሉት ጥያቄዎች በቀኝ በኩል ካሉት አማራጮች ጋር ያዛምዳሉ፡ ፡

ምሳሌ 2

አ ማር ኛ Page 5
ለአማርኛ ተከታታይ ምዘና የ ሚያገ ለግሉ የ ቃል፤ የ ጽሁፍና የ ተግባር ጥያቄዎች

በግራ በኩል ላሉት ጥያቄዎች በቀኝ በኩል ካሉት አማራጮች ጋር አዛምዱ፡ ፡ (ትክክለኛው መልስ 2፣ 3፣ 1፣ 5)

ወቅት ወራት

ክረምት ____ 1 – ታህሳስ፣ ጥር፣ የ ካቲት


ፀደይ ____ 2 - ሰኔ፣ ሐምሌ፣ ነ ሐሴ
መኸር ____ 3 - መስከረም፣ ጥቅምት፣ ሕዳር
በጋ _____ 4 – ግንቦት፣ ሰኔ፣ ሐምሌ
5 – መጋቢት፣ ሚ ያዝያ፣ ግንቦት

ይህን ከገ ለፁ በኋላ የ ሚከተለውን ያብራሩ፡ ፡

“ሁሉም መልሶቻችሁ በፈተና ቡክሌቱ መፃ ፍ እንዳለባችሁ አስታውሱ፡ ፡ አሁን የ ፈተና ቡክሌቱን ግለጡት፡ ፡ ፈተናውን
ጀምሩ፡ ፡

ፈተናውን ከጀመሩ በኋላ ተማሪዎቹ በሚ ገ ባ እየ ሰሩ መሆናቸውና ተገ ቢ ያልሆኑ ሌሎች ማቴሪያሎች አለመጠቀማቸው


እየ ተዘዋወሩ ይመልከቱ፡ ፡ የ ፈተናውን ሂደት ምስጢራዊ መሆንና ተማሪዎቹ በሚ ገባ የሚጠበቅባቸውን መስራታቸው
ማረጋገ ጥ የ እርስዎ ኃላፊነ ት ነ ው፡ ፡

የ ፈተናው ጊዜ ግማሽ ሲደርስ የ ፈተና ሰዓታችሁ ግማሹ ተጠናቅቋል፡ ፡ እስካሁን ድረስ የ ሰራችሁትን የ ፈተና ክፍል
ጥያቄ አለመዝለላችሁን አረጋግጡ፡ ፡ በማለት ለተማሪዎችዎ ይንገ ሩ፡ ፡

የ ፈተናው መጨረሻ ሰዓት ላይ፤

ፈተናው ሊጠናቀቅ መሆኑን በመግለፅ ተማሪዎች ሁሉም ጥያቄዎች መመለስ እንደሚ ጠበቅባቸውና የ ተዘለለ ጥያቄ
አለመኖሩን እንዲያረጋግጡ ያስታውሱ፡ ፡ ጥያቄዎቹን ሁሉም መሰራታቸው እንዲያረጋግጡ ጊዜ ይስጡ ዋቸው፡ ፡ ተጨማሪ ጊዜ
የሚፈልግ ካለ እጁን ያንሳ በማለት ዕድል ይስጡ ፡ ፡ በዚህ አኳኃን እጅ የ ሚያወጡት ተማሪዎች ከተፈታኙ ተማሪ ብዛት
አንፃ ር ከ10 በመቶ የ ሚበልጡ ከሆነ ሁሉም ተማሪ የ ተወሰነ ጊዜ ይሰጣቸው፡ ፡ በመከታተል ከ90 ከመቶ በላይ
ፈተናዉን ሰርተው ከጨረሱ ተማሪዎች የ ፈተና ቡክሌታችሁን አስቀምጡ ፡ ፡ ተጨማሪ ሰዓት የ ምትፈልጉ ተማሪዎች ተጨ ማሪ
ሰዓት ይሰጣችኋል በማለት ፈተናውን እንዲያቆሙያድርጉ፡ ፡

ከእያንዳንዱ ተማሪ ፈተና መረከብዎን ያረጋግጡ ፡ ፡ ተጨማሪ ሰዓት ለሚፈልጉት ጥቂት ተማሪዎች ተጨማሪ ሰዓት
በመስጠት ቀሪውን ጥያቄ በተናጠል እንዲሰሩ ያድርጉ፡ ፡

አ ማር ኛ Page 6
ለአማርኛ ተከታታይ ምዘና የ ሚያገ ለግሉ የ ቃል፤ የ ጽሁፍና የ ተግባር ጥያቄዎች

የነ ጥብ አመዘጋገብና አተረጓጎም መመሪያ

ይህ የ ማንዋሉ ክፍል ተማሪዎች የ ሰሩዋቸውን የ ፈተና ጥያቄዎች እንዴት እንደሚ ታረም፣ ነ ጥብ እንዴት እንደሚ ሰጥ፣
ነ ጥቦቹን በጥቅልና በዘርፍ እንዴት እንደሚ ሰፍሩ እንዲሁም ግብረ መልስ እንዴት እንደሚ ሰጥ ያብራራል፡ ፡ እነ ዚህ
የ መመሪያ አካል የ ሆኑት መግለጫዎች የ ተከታታይ ምዘና መርሆች የ ሚከተሉና በሚቀጥሉት ነ ጥቦች ላይ ትኩረት የ ሚደርጉ
ናቸው፡ ፡ እነ ሱም፤

 ሁሉም ተማሪ አንድ ዓይነ ት ግብረ መልስ እንደማያስፈልገ ው (ማለትም ተማሪዎችን በተናጠል የ ሚያስፈልጋቸው
ግብረ መልስ ማግኘት እንደሚገ ባቸው)
 የሚሰጠው ግብረ መልስ የ ተማሪዎቹን ስሜ ትና ለመማር ያላቸው ተነ ሳሽነ ት ከግምት ውስጥ ያስገ ባ መሆን
እንዳለበት ናቸው፡ ፡

የሚከተለው ደግሞ የ ነ ጥብ አያያዝና ሪፖርት አዘገ ጃጀት ለተለያዩ አካላት በቂ መረጃ መስጠት የ ሚያስችል ሆኖ
መዘጋጀት ስላለበት የ ሚከተሉትን የ አፈፀፀም ደረጃዎች መከተል ተገ ቢ ነ ው፡ ፡

1. ተማሪው በፃ ፈበት የ ፈተና ቡክሌት ላይ የ ሚ ፈፀም የ ነ ጥብ አመዘጋገ ብ (ማሳሰቢያ፤ ይህ ተግባር የ ሚፈፀመው


ከክፍል ውጪ ወይም ተማሪዎች ሌላ ተጨ ማሪ ስራ እየ ሰሩ ባሉበት ሰዓት ነ ው፡ ፡ )

 አንድ ጥያቄ በሚ ይዘው ነ ጥብ መሰረት በተማሪው የ ፈተና ወረቀት ላይ ነ ጥብ መስጠት፡ ፡


 በጥቅል ብቻ ሳይሆን ለእያንዳንዱ ጥያቄ ነ ጥብ መስጠት ተገ ቢ ነ ው፡ ፡ ይሁንና በትክክል ያልተሰራ ጥያቄ
ካለ የ ተማሪውን የ መማር ስሜ ትና ተነ ሳሽነ ት እንዳይጎ ዳ ዜሮ ባይፃ ፍ ይመረጣል፡ ፡ ክፍት መተው የ ተሻለ
ይሆናል፡ ፡

2. ግብረ መልስ የ ሚሰጥበት ክፍለ ጊዜ ማመቻቸትና ግብረ መልስ መስጠት

 መምህራን የ ፈተና ወረቀቱን ለተማሪዎች ይመልሳሉ


 መምህራን እያንዳንዱን ጥያቄ ላይ ትክክለኛው መልስ ምን እንደሆነ ፣ እንዴት እንደሚሆን፣
አሰራሩና ምክንያቱ በመግለፅ ማብራሪያ ይሰጣሉ፡ ፡

3. ተማሪዎች ያገ ኙትን ነ ጥብ በውጤት መመዝገ ቢያ መዝገ ብ ላይ መመዝገ ብ

 በእያንዳንዱ የ ውጤት መመዝገ ቢያ ካቴጎ ሪ ላይ የ ተማሪዎች ውጤት መመዝገ ብ


 የ ተማሪዎች ውጤት ማጠቃለያ ላይ የ ተገ ኘውን ነ ጥብ በጥቅልና በዘርፍ ዘርዝሮ መፃ ፍ
 ተማሪው በእያንዳንዱ ዘርፍ ላይ እና በጥቅል ያገ ኘውን ነ ጥብ በመቶኛ እንዲመዘግብ ማድረግ
 የ ተማሪው የ ብቃት ደረጃ ከብቃት መለኪያና መመዘኛ ዓውድ ጋር ማስተያየ ትና ተማሪው የ ሚገ ኝበትን
ደረጃ መወሰን

4. የ ውጤት መግለጫ ካርድ ማዘጋጀትና ማሰራጨት

 መምህራን ከውጤት መመዝገ ቢያ ዶሴ ላይ የ ተማሪዉን ውጤት ወደ ሪፖርት ካርድ ማስተላለፍ


 መምህራን በሪፖርት ካርዱ ላይ ተጨ ማሪ መግለጫዎች (እንደ ፀባይ፣ ቀሪ፣ ጤንነ ት፣ ወዘተ) መፃ ፍ
 የ ተማሪዎቹን የ ውጤት መግለጫ ለተማሪ ቤተሰቦች ማሰራጨት

5. የ መምህራንና የ ወላጆች ኮንፈረንስ ማካሄድ

አ ማር ኛ Page 7
ለአማርኛ ተከታታይ ምዘና የ ሚያገ ለግሉ የ ቃል፤ የ ጽሁፍና የ ተግባር ጥያቄዎች

 መምህራን ለወላጆች የ ተማሪዎቹን የ ውጤት መግለጫ ይዘትና ትርጉም ማብራሪያ መስጠት


 በተማሪዎቹ የ ውጤት መግለጫ መሰረት ወላጆች ልጆቻቸውን በትምህርት ለማገ ዝ ምን ማድረግ
እንዳለባቸው ማብራሪያና ድጋፍ መስጠት

6. የ ተማሪዎች ውጤት በማስላት ጠንካራና ደካማ ጎ ን መለየት

 ለእያንዳንዱ የ ትምህርት ንኡስ ዘርፍ የ ውጤት ድምር አማካይ ማስላት


 በዚህ መሰረትና በተማሪዎች ጥንካሬና ድክመት መሰረት ተገ ቢ ማጠናከሪያ ማዘጋጀት

7. የ ማጠናከሪያ ስራን በሚገ ባ መፈፀም

 በክፍሉ የ ሚታየ ውን የ ድክመት ዘርፍ ላይ አስፈላጊውን የ ማሟያና የ ማጠናከሪያ ተግባር መፈፀም

ዝርዝር የነ ጥብ አመዘጋገብና አተረጓጎም መመሪያ

ይህ ንኡስ ክፍል መምህሩ በእያንዳንዱ የ ትምህርት ዓይነ ት፣ ክፍል ደረጃና ምዕራፍ (ወይም ንኡስ ምዕራፍ) መሰረት
የ ተማሪዎች የ ተከታታይ ምዘና ውጤት አመዘጋገ ብና አተረጓጎ ም ዝርዝር መመሪያ ይተነ ትናል፡ ፡

በእያንዳንዱ የ ምዕራፍ ምዘና ላይ የ ሚከተሉትን መረጃዎች ተጠናቅረው ቀርበዋል፡ ፡

 ዋና መርሃ ፈተና
 ፈተናና ተግባር ተኮር ክንውን
 ትክክለኛ መልስና የ ነ ጥብ አሰጣጥ መመሪያ
 የ ነ ጥብ ማጠቃለያ ሰንጠረዥ
 የ ነ ጥብ መመዝገ ቢያ ሰንጠረዥ
 የ ነ ጥብ አተረጓጎ ም መመሪያ

አ ማር ኛ Page 8
ለአማርኛ ተከታታይ ምዘና የ ሚያገ ለግሉ የ ቃል፤ የ ጽሁፍና የ ተግባር ጥያቄዎች

አራተኛ ክፍል የአማርኛ ተከታታይ ምዘና ምዕራፍ አንድ

ይዘት መርሐ ፈተና

ብቃቶች
የጥያቄ ዓይነ ት የዕውቀት ደረጃ
የጥያቄዎች የዕውቀት
የምዕራፉ ርዕስ
ብዛት ደረጃ ብዛት

MC CR PT K U A+

 ተዘውታሪ ያልሆኑ የ ፊደላት ቅንጅትን 1 1 2 2 2


ይለያሉ፡ ፡
ማንበብ

የድምጽና የምልክት  ውስብስብ የ ድምጾች ስደራ ያላቸውን ቃላት 1 1 1 1


ተዛምዶ ያነ ባሉ፡ ፡
 ውስብስብ ድምጾች ያላቸውን ቃላት ያነ ባሉ፡ ፡ 1 1 1 1
 ውስብስብ ቃላትን ያነ ባሉ፡ ፡ 1 1 1 1
መጻፍ
2 2 2 2
 በጣም ውስብስብ የ ሆኑ ቃላትን ያነ ባሉ፡ ፡

አ ራተኛ ክ ፍል Page 9
ለአማርኛ ተከታታይ ምዘና የ ሚያገ ለግሉ የ ቃል፤ የ ጽሁፍና የ ተግባር ጥያቄዎች

የመምህሩ/ የፈታኙ መመሪያ

ይህ መመሪያ መምህሩ በፈተና አዳራሽ ውስጥ የ ሚያከናውናቸውን ተግባራት ለመጠቆም የተዘጋጀ ነ ው፡ ፡ መመሪያው

በምሳሌነ ት የ ቀረበ እንጂ ብቸኛ የ አሰራር መንገ ድ ነ ው ተብሎ አይታመንም፡ ፡ ስለዚህ እንደሁኔታው የ ተሻለ መንገ ድን

መጠቀም፣ ተጨማሪ ማብራሪያ ሲያስፈልግ መስጠት ይቻላል፡ ፡ የ ቀረቡት ጥያቄዎች በቃል ወይም በጽሁፍ የ ሚመለሱ

ስለሆኑ እንደጥያቄዎቹ ባህሪ ተማሪዎቹን መርዳት ይቻላል፡ ፡ በእያንዳንዱ ክፍልና ምዕራፍ ለቀረቡ ጥያቄዎችም አጋዥ

መመሪያዎች ቀርበዋል፡ ፡

አራተኛ ክፍል ምዕራፍ አንድ

በዚህ ምዕራፍ የ ቀረቡት ጥያቄዎች 7 ሲሆኑ በሁለት ክፍል የ ተከፈሉ ናቸው፡ ፡ በክፍል አንድ የ ቀረቡት አራት

ጥያቄዎች (1-4) ሲሆኑ ለተማሪዎች በክፍል ውስጥ የ ሚታደሉና የ ሚሰሯቸው ናቸው፡ ፡ በክፍል ሁለት ደግሞ ሶስት

ጥያቄዎች (5-7) የ ቀረቡ ሲሆን ለመምህሩ ብቻ የ ሚሰጡና መምህሩ በተራ የ ሚጠይቋቸው ናቸው፡ ፡

ለጥያቄ 1 ፊደላቱን በሰሌዳ ላይ ይፃ ፉላቸውና ፊደላቱን እያቀናጁ ቃል እንዲመሰርቱ ያድርጉ፡ ፡

ለጥያቄ 2 ንቧ፣ ላሟ የ ሚሉትን ቃላት ያንብቡላቸውና እንዲፅፉ ያድርጓቸው፡ ፡

ለጥያቄ 3 ትክክለኛውን ቅርፅ እንዲለዩ ያድርጉ፡ ፡

ለጥያቄ 4ቃሎቹን አንብበውላቸው ወይም ሰሌዳ ላይ ፅፈውላቸው ቅጥያዎቹን እንዲለዩ ያድርጉ፡ ፡

ለጥያቄ 5፣ 6 እና 7 ቃላቱን ሰሌዳ ላይ በመፃ ፍ ተማሪዎች በተራ እንዲያነ ቡ ያድርጓቸው፡ ፡

አ ራተኛ ክ ፍል Page 10
ለአማርኛ ተከታታይ ምዘና የ ሚያገ ለግሉ የ ቃል፤ የ ጽሁፍና የ ተግባር ጥያቄዎች

አራተኛ ክፍል የአማርኛ ተከታታይ ምዘና ጥያቄዎች ምዕራፍ አንድ

ስም ------------------------------------------ ፆታ -------------
ት/ቤት------------ ክልል----------

ክፍል አንድ፡ ለተማሪዎች የሚታደሉ ጥያቄዎች

1. የ ሚከተሉትን ፊደሎች በማቀናጀት ሁለት ቃላት ፃ ፉ፡ ፡

ቧ፣ ድ፣ ኳ፣ ን፣ ስ

________________________________________________________

2. የ ተነ በቡትን ቃላት በትክክል ፃ ፉ፡ ፡

________________________________________________________

3. አባት ለሚለው ቃል ቅጥያ /-ኤ/ ቢጨመር ትክክለኛው መልስ የ ቱ ነ ው?

ሀ. አባቴ ለ. አባቱ
ሐ. አባቷ መ. አባታችን

4. ለሚከተሉት ቃላት ውስጥ ቅጥያቸውን ነ ጥላችሁ ፃ ፉ፡ ፡

ፈረስሽ ድመትዋ

ደብተርህ ጥርሱ

ክፍል ሁለት፡ ለመምህሩ ብቻ የሚሰጡጥያቄዎች

5. ከዚህ በታች የ ተዘረዘሩትን ቃላት በትክክል አንብቡ፡ ፡

በጓ ህመሟ
ሰውዬው ሴቷ

6. ቀጥለው የ ተዘረዘሩትን ቃላት አንብቡ፡ ፡

አ ራተኛ ክ ፍል Page 11
ለአማርኛ ተከታታይ ምዘና የ ሚያገ ለግሉ የ ቃል፤ የ ጽሁፍና የ ተግባር ጥያቄዎች

መሯሯጥ መጓጓዣ
ማንኳኳት ፏፋቴ

7. ቀጥለው የ ተዘረዘሩትን ቃላት አንብቡ፡ ፡

ፀጉሯ ፣ ሰውነ ቷ

አ ራተኛ ክ ፍል Page 12
ለአማርኛ ተከታታይ ምዘና የ ሚያገ ለግሉ የ ቃል፤ የ ጽሁፍና የ ተግባር ጥያቄዎች

ይህ ቴስት ከ19% የሚታረም ሆኖ የነ ጥብ አመዘጋገቡ እንደሚከተለዉ ይሆናል፡ ፡

የ ጥ.ቁ ተገ ቢ መልሶች የ ነ ጥብ አሰጣጥ ከፍተኛ የ ዕውቀት ደረጃ


ነ ጥብ
1 ድንኳን ፣ ኳስ ዓይነ ት ሁለቱንም ቃላት በትክክል መጻፍ 2 መተግበር
ቃላትን መፃ ፍ የፃፈ 2
አንዱን የፃፈ 1
2 ንቧ፣ ላሟ የ ሚሉትን ሁለቱንም ቃላት በትክክል መጻፍ 2 መተግበር
የፃፈ 2
ቃላት በትክክል መፃ ፍ
አንዱን የፃፈ 1

3 መጻፍ 1 መተግበር
አባቴ አባቴ ብሎ የ ፃ ፈ
1
4 ፈረስ-ሽ፣ ድመት-ዋ፣ አራቱንም ቃላት በትክክል መጻፍ 4 መተግበር
ደብተር-ህ፣ ጥርስ-ኡ የፃፈ 4
ሦስቱን ቃላት በትክክል
የፃፈ 3
ሁለቱን የ ፃ ፈ 2
አንዱን የፃፈ 1
5 በጓ ፣ ህመሟ፣ አራቱንም በትክክል ማንበብ 4 መተግበር
ሰውዬው፣ ሴቷ ብለው ያነ በበ 4
በትክክል ማንበብ ሦስቱን ያነ በበ
3
ሁለቱን ያነ በበ
2
አንዱን ያነ በበ
1

6 መሯሯጥ፣ መጓጓዣ፣ አራቱንም ቃላት በትክክል ማንበብ 4 መተግበር


ማንኳኳት፣ ፏፋቴ ብለው ያነ በበ 4
በትክክል ማንበብ ሦስቱን ቃላት በትክክል
ያነ በበ 3
ሁለቱን ያነ በበ 2
አንዱን ያነ በበ 1
7 ፀጉሯ ፣ ሰውነ ቷ ሁለቱንም ቃላት በትክክል መጻፍ 2 መተግበር
ብለው በትክክል መፃ ፍ የ ፃ ፈ 2
አንዱን የፃፈ 1

አ ራተኛ ክ ፍል Page 13
ለአማርኛ ተከታታይ ምዘና የ ሚያገ ለግሉ የ ቃል፤ የ ጽሁፍና የ ተግባር ጥያቄዎች

ዝርዝር የነ ጥብ አሰጣጥ መመሪያ

አጠቃላይ ነ ጥብ 19
ንግግር -
ንባብ 8
ጽህፈት 11
ጠቅላላ ውጤት 19
የውጤት ደረጃ መግለጫ
ዝቅተኛ መካከለኛ ከፍተኛ
1-6 7-15 16-19

አ ራተኛ ክ ፍል Page 14
ለአማርኛ ተከታታይ ምዘና የ ሚያገ ለግሉ የ ቃል፤ የ ጽሁፍና የ ተግባር ጥያቄዎች

አራተኛ ክፍል የአማርኛ ተከታታይ ምዘና ምዕራፍ ሁለት

ይዘት መርሐ ፈተና

ብቃቶች
የጥያቄ ዓይነ ት የዕውቀት ደረጃ
የጥያቄዎች የዕውቀት
የምዕራፉ ርዕስ
ብዛት ደረጃ ብዛት

MC CR PT K U A+

1 1 1 1
 ውስብስብ ምዕላድ ያላቸውን ቃላት ያነ ባሉ፡ ፡
ማንበብ

 ቃላትን ወደምዕላድ፣ ቀለምና ድምጽ 1 1 1 1


የድምጽና የምልክት ይከፍላሉ፤ ያገ ጣጥማሉ፡ ፡
ተዛምዶ  ውስብስብ ምዕላዶች ያሏቸውን ቃላት ይጽፋሉ፡ 1 1 1 1

 ውስብስብ ቃላትን ወደምዕላድ፣ ቀለምና ድምጽ
መጻፍ 1 1 1 1
በመከፋፈል ይጽፋሉ፡ ፡
1 1 1 1
 ቃላትን ስነ ምዕላዳዊ ፍቺ ይጠቀማሉ፡ ፡

አ ራተኛ ክ ፍል Page 15
አራተኛ ክፍል ምዕራፍ ሁለት

በዚህ ምዕራፍ የ ቀረቡት ጥያቄዎች 6 ሲሆኑ ሁሉም ጥያቄዎች በተግባር የ ሚመለሱ ናቸው፡ ፡

ለጥያቄ 1 ቃሎቹን ከነ ቅጥያቸው ሰሌዳ ላይ ይፃ ፉና አስተካክለው እንዲፅፉ ያድረጉ፡ ፡

ለጥያቄ 2 ምሳሌውንና የ ጥያቄውን ቃላት ሰሌዳ ላይ ፅፈው በምሳሌው መሰረት እዲፅፉ አድርጓቸው፡ ፡

ለጥያቄ 3 የ ሚከተሉትን ቃላት በቃል እየ ነ ገ ሩ እንዲጽፉ አድርጓቸው፡ ፡

ወንዞች፣ ተራሮች፣ ትንኞች፣ መኪናዎች

ከጥያቄ 4-6 ያሉትን ጥያቄዎች ለመስራት ቃላቱንና አረፍተነ ገ ሮቹን ሰሌዳ ላይ ይፃ ፉና ተማሪዎች በእየ ተራ

እንዲያነ ቡ ያድርጉ፡ ፡
ለአማርኛ ተከታታይ ምዘና የ ሚያገ ለግሉ የ ቃል፤ የ ጽሁፍና የ ተግባር ጥያቄዎች

አራተኛ ክፍል የአማርኛ ተከታታይ ምዘና ጥያቄዎች ምዕራፍ ሁለት

ስም ------------------------------------------ ፆታ -------------
ት/ቤት------------ ክልል----------

ክፍል አንድ፡ ለተማሪዎች የሚታደሉ ጥያቄዎች


1. ዋናውን ቃል ከቅጥያ ጋር በማቀናጀት ፃ ፉ፡ ፡

ገ በሬ-ዎች _______________________

ወንበር-ኦች _______________________

ዶሮ-ኦች _______________________

ተማሪ-ዎች _______________________

2. ምሳሌውን መሠረት ቀጥሎ የ ተሰጡትን ቃላት ቅጥያቸው ነ ጥላችሁ ፃ ፉ፡ ፡

ምሳሌ፤ በጎ ች በግ - ኦች

መፅሐፎች _______________________

ዘመዶችሽ _______________________

ደብተርህ _______________________

ልጅሽ _______________________

3. ያዳመጣችኋቸውን ቃላት በትክክል ፃ ፉ፡ ፡

_______________________________________________________

_________________________________________________________

አ ማር ኛ 4ኛ ክ ፍል የ መስ ክ ምዘ ና -1 Page 1
ለአማርኛ ተከታታይ ምዘና የ ሚያገ ለግሉ የ ቃል፤ የ ጽሁፍና የ ተግባር ጥያቄዎች

ክፍል ሁለት፡ ለመምህሩ ብቻ የሚሰጡጥያቄዎች

4. ከዚህ በታች የ ተዘረዘሩትን ቃላት በትክክል ኣንብቡ፡ ፡

ወፎች በሬዎች
ቤቶች መኪናዎች

5.ቀጥለው የ ተዘረዘሩትን ቃላት በፍጥነ ት አንብቡ፡ ፡

ቤቶች ፀሐይዋ

ውሃማ ተራራማ

6 ቀጥሎ የ ተሰጡትን ሁለት አረፍተ.ነ ገ ሮች በትክክል አንብቡ፡ ፡

1. የ አለሚቱ ቀሚስ በጣም ረጅም ነ ው፡ ፡

2. ትዕግስት ስላጠፋች መምህሯ መከሯት፡ ፡

አ ማር ኛ 4ኛ ክ ፍል የ መስ ክ ምዘ ና -1 Page 1
ለአማርኛ ተከታታይ ምዘና የ ሚያገ ለግሉ የ ቃል፤ የ ጽሁፍና የ ተግባር ጥያቄዎች

ይህ ቴስት ከ22 % የሚታረም ሆኖ የነ ጥብ አመዘጋገቡ እንደሚከተለዉ ይሆናል፡ ፡


ተገ ቢ መልሶች የ ነ ጥብ አሰጣጥ ከፍተኛ ነ ጥብ የ ዕውቀት ደረጃ
የ ጥ.ቁ
1 ገ በሬዎች፣ ወንበሮች፣ አራቱንም ቃላት በትክክል መጻፍ 4 መተግበር
ተማሪዎች፣ ዶሮዎች የፃፈ 4
የሚ ሉትን ቃላት ሦስቱን ቃላት በትክክል
የፃፈ 3
በትክክል መፃ ፍ
ሁለቱን የ ፃ ፈ 2
አንዱን የፃፈ 1
2 መፅሀፍ-ኦች፣ ደብተር- አራቱንም ቃላት በትክክል መጻፍ 4 መተግበር
ህ የፃፈ 4
ዘመድ-ኦች-ሽ ሦስቱን በትክክል የ ፃ ፈ
ብሎ መፃ ፍ 3
ሁለቱን የ ፃ ፈ 2
አንዱን የፃፈ 1
3 ወንዞች፣ ተራሮች፣ አራቱንም ቃላት በትክክል መጻፍ 4 መተግበር
ትንኞች፣ መኪናዎች የፃፈ 4
ብሎ መፃ ፍ ሦስቱን በትክክል የ ፃ ፈ
3
ሁለቱን የ ፃ ፈ 2
አንዱን የፃፈ 1
4 ወፎች ፣ በሬዎች፣ Methods: አራቱንም ማንበብ 4 መተግበር
ቤቶች፣ መኪናዎች በትክክል ያነ በበ
ብለው በትክክል ማንበብ 4
ሦስቱን ያነ በበ
3
ሁለቱን ያነ በበ
2
አንዱን ያነ በበ
1

5 ቤቶች፣ ፀሐይዋ፣ አራቱንም ቃላት በትክክል ማንበብ 4 መተግበር


ውሃማ፣ ተራራማ ያነ በበ 4
ብለው በትክክል ማንበብ ሦስቱን ቃላት በትክክል
ያነ በበ 3
ሁለቱን ያነ በበ 2
አንዱን ያነ በበ 1
6 የ አለሚቱ ቀሚ ስ በጣም ሁለቱንም አረፍተነ ገ ሮች ማንበብ 2 መተግበር
ረጅም ነ ው፡ ፡ በትክክል ያነ በበ 2
ትዕግስት ስላጠፋች አንዱን ያነ በበ 1
መምህርቷ መከረቻት፡ ፡
ብለው በትክክል ማንበብ

ዝርዝር የ ነ ጥብ አሰጣጥ መመሪያ

አ ማር ኛ 4ኛ ክ ፍል የ መስ ክ ምዘ ና -1 Page 1
ለአማርኛ ተከታታይ ምዘና የ ሚያገ ለግሉ የ ቃል፤ የ ጽሁፍና የ ተግባር ጥያቄዎች

አጠቃላይ ነ ጥብ 22
ንግግር -
ንባብ 10
ጽህፈት 12
ጠቅላላ ውጤት 22
የውጤት ደረጃ መግለጫ
ዝቅተኛ መካከለኛ ከፍተኛ
1-6 7-16 17-22

አ ማር ኛ 4ኛ ክ ፍል የ መስ ክ ምዘ ና -1 Page 1

You might also like