You are on page 1of 17

በስመ አብ ወወሌዴ ወመንፇስ ቅደስ አሏደ አምሊክ አሜን፡፡

የንባብ ክህልት
የቅዴመ ግቢ ጉባኤ ተማሪዎች መርሏግብር ማሰሌጠኛ ማንዋሌ

በኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያን በሰ/ት/ቤቶች ማ/መ/ማኅበረ ቅደሳን

የግቢ ጉባኤያት አገሌግልት ማስተባበሪያ

0
ሚያዝያ 2010 ዓ.ም

ማዉጫ

ምዕራፌ አንዴ ............................................................................................................................................................. 2

አንብቦ መረዲት ........................................................................................................................................................... 2

የአንብቦ መረዲት ምንነት ................................................................................................................................................ 3

ጥሩ አንባቢ ሇመሆን ምን ያስፇሌጋሌ? ............................................................................................................................... 4

የንባብ ፌጥነትና መረዲትን ሉቀንሱ የሚችለ ጉዲዮችን መሇየት ያስፇሌጋሌ.................................................................................... 9

የንባብ ጠቀሜታ ........................................................................................................................................................ 10

የማንበብ ጠቀሜታ ከመፅሏፌ ቅደስ አንፃር ....................................................................................................................... 10

ምዕራፌ ሁሇት .......................................................................................................................................................... 11

መጽሏፌ ቅደስ እንዳት ይነበባሌ? .................................................................................................................................. 11

መጽሏፌ ቅደስን ሇማንበብ(ሇማጥናት) አንባቢው ............................................................................................................... 11

(አጥኚው) ማዴረግ ያሇበት፡- ........................................................................................................................................ 11

መጽሏፌ ቅደስን ሇማንበብ(ሇማጥናት) የሚረደ መሠረታዊ መጠይቆች(መርሆዎች)፡- ................................................................... 12

መጽሏፌ ቅደስ በሚጠናበት ጊዜ ጎሌተው የሚታዩ ችግሮችና መፌትሔዎቻቸው፡- ....................................................................... 13

1
ምዕራፌ አንዴ

አንብቦ መረዲት
የአንብቦ መረዲትን ዝርዝር ሃሳቦችን ሇማንሳት ከመሞከራችን በፉት በቅዴሚያ ንባብ ማሇት ምን
ማሇት ነው? የሚሇውን ጥያቄ መሌሰን ሇማሇፌ እንሞክር፡፡ ምናሌባት ንባብ ማሇት ምን ማሇት ነው? የሚሇውን
ጥያቄ ቀሊሌና ማንም ሰው ሉመሌሰው የሚችሇው ዓይነት ጥያቄ አዴርጎ የሚገምት ሰው ሉኖር ይችሌ
ይሆናሌ፡፡እንዱህ አዴርጎ የሚገምት ሰው ግምቱ የተሳሳተ ነው፡፡

ንባብ ማሇት ምን ማሇት ነው? ወይም ንባብ ምንዴን ነው? የሚሇውን ጥያቄ በቀሊለ መመሇስ አይቻሌም፡፡
ንባብ በራሱ ውስብስብ ሂዯት ነው፡፡ ረቂቅ የሆነ አእምሮታዊ ሂዯት በውስጡ የመጠቃሇለ ሁኔታ ነው ሂዯቱን
ውስብስብ ያሰኘው፡፡ ሇዚህም ሳይሆን አይቀርም እነ አሌዯርሰን /1984፣1/ ንባብ ምንዴንነው? የሚሇውን ጥያቄ
በቀሊለ ሇመመሇስ መሞከር ሞኝነት ወይም የዋህነት ነው ሲለ የሚገሌፁት፡፡

የንባብን ምንነት በተመሇከተ በቀሊለ ምሊሽ ሇመስጠት ስሇሚያዲግትም የተሇያዩ ምሁራን ንባብ ምንዴንነው?
የሚሇውን መሰረታዊ ጥያቄ በተሇያየ መንገዴ ሲበይኑት ይታያሌ፡፡ ሁለንም ብያኔዎች መዲሰስ አይሞከርም
አጠር ባሇ መንገዴ የተቀመጠውን ብያኔ በማስፇር የንባብ ምንነት ሇመግሇጽ እንሞክራሇን፡፡ ንባብ ከዚህ
የሚከተለትን ነጥች ያጠቃሌሊሌ፡፡

ሀ. መረዲት፣መገንዘብ፣ትርጉም፣ስሜት ወዘተ…

ሇ. መነጠሌ፣መሇየት፣መቁጠር/ሇሆሄያት/

ሏ. ከአንዯበት ማፌሇቅ፣መናገር፣/የዴምፅ አፇሊሇቅ/

የሚለትን በአንክሮ ስናስተውሌ እውነትም ንባብ ከእይታ ባሻገር በርካታ ውስብስብ አእምሮአዊ
ተግባራትን ያቀፇ መሆኑን እንመሇከታሇን፡፡ ሂዯቱም ሆሄያትን ከመሇየት አንስቶ፣አገጣጥሞ ማንበብና
መገንዘብን የሚያጠቃሌሌ ሰፉ ሂዯት ነው፡፡ ሰፉ ሂዯት በመሆኑም እንዯ ህፃን የት/ቤትን ዯጃፌ ከረገጥንበት ጊዜ
አንስቶ እስከ እዴሜያችን መጨረሻ ዴረስ የምናዲብረውና የምናሳዴገው መሰረታዊ ክሂሌ ነው፡፡ ንባብ
በየዯረጃው እያዯገና እየዲበረ የሚመጣ ነው፡፡ ከዚህ ቀጥሇን የአንብቦ መረዲትን ምንነት ሇመመሌከት
እንሞክራሇን፡፡

2
የአንብቦ መረዲት ምንነት
አንብቦ መረዲት ማሇት ከአንዴ አሀዴ ውስጥ ተፇሊጊውን መረጃ በብቃት ማሰባሰብ መቻሌ ማሇት ነው፡፡
በዚህ ዓይነቱ ሂዯት ውስጥ አንባቢው የማይፇሇገውን መረጃ እያንጉዋሇሇ በመተው የሚፇሌገውን ዓይነት ብቻ
ሉመርጥ ይችሊሌ፡፡ ከዚህም በቀር የአንደን አሀዴ መሰረታዊ ሀሳብ ከመረዲትም ባሻገር የአሀደን ዝርዝር
በብቃት የሚገነዘብበትም ሁኔታ የሚጠቃሇሇው እዚህ ውስጥ ነው፡፡ ይኸው የተነበበውን ይዘት ምክንያት
የመረዲት፣የመገንዘብ ትርጉምና ስሜት የማፇሊሇግ ባህርይ ይታይበታሌ፡፡

አንብቦ መረዲት ሁሌጊዜም አንዴ ዓይነት ነው ማሇት አይዯሇም፡፡ አንብበን ሇመረዲት በምናዯርገው
ጥረት የተሇያየ የአነባበብ መንገዴ እንከተሊሇን፡፡ እንዯሚነበበው አሀዴ አይነትና እንዯሚነብበት ዓሊማ የተሇያዩ
የአነባበብ መንገድችን መከተሌ ሉዲብር የሚገባው፣ትኩረትም ሉዯረግበት የሚገባ መሰረታዊ ጉዲይ ነው፡፡
በስፊት የሚታወቁትና አዘውትሮም ተግባር ሊይ የሚዉለት የንባብ መንገድች ከዚህ የሚከተለት ናቸው፡፡

1. ግርፌ ንባብ (skiming)


በአንዴ አሀዴ ሊይ አይን በፌጥነት በማንቀሳቀስ የአሀደን /የምንባቡን ዋና ፌሬ ሃሳብ ሇመጨበጥ ሙከራ
የምናዯርግበት ንባብ ነው፡፡
2. የአሰሳ ንባብ (scanning)
አንዴ ተፇሊጊ የሆነን ውሱን ወይም ቁንጽሌ መረጃ ሇማግኘት ሲባሌ በአንዴ አሀዴ ሊይ የምናዯርገው
ፌጥነት የተሞሊበት ንባብ የአሰሳ ንባብ ይሰኛሌ፡፡
ሇምሳላ የቦታ ሥም፣ዓመተ ምህረት የሰው ሥም ወዘተ
3. ሰፉ ንባብ (Exttensive reading)
ይህ ዓይነቱ ንባብ ረጅም አሀድችን /ምንባችን ስናነብ የምንጠቀምበት መንገዴ ነው፡፡ እንዱህ ዓይነቱን
ንባብ የምናካሂዯው ሇዯስታ ወይም ራሳችን ሇማዝናናት ስንሌ ነው፡፡
ሇምሳላ ሌቦወሇዴ ማንበብ ወዘተ.
4. ጥሌቅ ንባብ (Intensive reading)
የዚህ ዓይነቱ ንባብ አጠር ባለ አሀድች ሊይ የሚዯረግ የንባብ ዓይነት ነው፡፡ እንዱህ ዓይነቱ ንባብ
በእርጋታ የሚከናወን ንባብ ሲሆን፣ዓሊማውም ተፇሊጊ መረጃዎችን ከምንባቡ ማሰባሰብ ይሆናሌ፡፡ይህ
ንባብ ዝርዝር ወይም ጥሌቅ በሆኑ ጉዲዮች ሊይ ስሇሚመሰረት ጥንቃቄን ይጠይቃሌ፡፡ ጥንቃቄው
ሀሳቡን በትክክሌ ሇመጨበጥ ያስችሊሌ፡፡

3
እነዚህ ከፌ ሲሌ የተጠቀሱት የአነባበብ መንገድች ተዯጋጋፉ መሆናቸውን ማስተዋሌ ያስፇሌጋሌ፡፡ አንዴ
አንባቢ እነዚህን የአነባበብ አይነቶች ጥቅም ሊይ ሉያውሊቸው ይችሊሌ፡፡ከዚህ ውጪ በሆነ መንገዴ አንደ
ከላሊው ጋር የማይዛመዴ ወይም ፌፁም ራሱን የቻሇ ተዯርጎ መታየት የሇበትም፡፡ አንደን የአነባብ መንገዴም
ከላሊው ጋር እያቀናጀን እንጠቀማሇን፡፡

ጥሩ አንባቢ ሇመሆን ምን ያስፇሌጋሌ?


1ኛ/ ጥሩ አንባቢ ሇመሆን የሚከተለትን ነገሮች ጠንቅቆ ማወቅ ያስፇሌጋሌ፡፡ እነሱም፡-

1ኛ/ ቃሊትና ሏረጋት መሇየት

በጽሐፌ ውስጥ በግሌጽ ከሰፇሩና ካሌሰፊሩ መረጃዎችና ፌንጭዎች ወይም ከቀዯመ እውቀት በመነሳት ወይም
ሁሇቱን በቅንጅት በመጠቀም የቃሊትና የሏረጋት ትርጉም ማወቅ ያስፇሌጋሌ፡፡

ሀ/ ቀጥተኛ /የመዝገበ ቃሊት/ ትርጉማቸውን ይዘው የገቡ ቃሊትና ሏረጎችን ፌች መረዲት

ምሳላ፡ በሊ = ተመገበ

ሄዯ = ተጓዘ

ወዯዯ = አፇቀረ ወዘተ

ሇ/ አሻሚ /የተሇያየ ፌች/ ያሊቸው ቃሊት በገቡበት አውዴ የያዙትን ፌቺ መረዲት

ምሳላ፡- ውሃው አፇሩን በሊው /ሸረሸረው/

ሌብሱን እሳቱ በሊው /አቃጠሇው/

ሌጁ ምን እንዯበሊው አይታወቅም /ጠፊ/

ኤሌያስ ምሳውን በሊ /ተመገበ/

ከሊይ የቀረበውን ቃሌ (በሊ) የሚሇው ከአገባቡ አንፃር የተሇያየ ትርጉም ሉኖረው ችሎሌ፡፡ ስሇዚህ ላልችንም
ቃሊት እንዯየ አገባባቸው የትርጉም ሇውጥ ስሇሚያመጡ በምንነብ ሠዓት በአግባቡ መገንዘብ ያስፇሌጋሌ፡፡

4
ሏ/ የፇሉጣዊ አነጋገሮችን ፌቺ ከአገባባቸው መረዲት

ሇምሳላ፡- ዏይነ-ሌም = ተንኮሇኛ


እባብ = ብሌህ ተንኮሇኛ
አመዴ አፊሽ = ሰጥቶ የማይመስገን
ሆዯ ሰፉ = ሁለን ቻይ
ሆዴና ጀርባ = የማይስማማ ማሇት ናቸው፡፡
ሆኖም ግን አንባቢው እያንዲንደን ቃሌ ወይም ሇምሳላ አመዴ= አመዴ አፊሽ የሚያፌስ እያሇ ከተረጎመ ወዯ
ስህተት ሉገባ ስሇሚችሌ የተፃፇውን ሃሳብ ከምን አንፃር እንዯሆነ መረዲት ይኖርበታሌ፡፡

መ/ የዘይቤያዊ አገሊሇጾችና ፌቺ ከገቡበት ዏውዴ መረዲት

በቃሊት ምርጫ ሂዯት ግብ መቺ ቃሌ ሇመጠቀም የዘይቤ አጠቃቀምን በወጉ መረዲት ያሻሌ፡፡ ዘይቤ በንግግር
ወይም በጽሐፌ የሚተሊሇፌ ሃሳብ እና ስሜት ምጥቀትና ጥሌቀት ባሇው መንገዴ ሇመግሇጽ የምንጠቀምበት
ስሌት ነው፡፡ በዚህም ዘይቤ ሀሳብን ሇየት ባሇ መንገዴ ሇመግሇጽ ሲታሰብ፣ሆነ ብል ከተሇመዯው የቋንቋ
አጠቃቀም ማፇንገጥ ነው፡፡

የዘይቤ አጠቃቀም ስሌት በቋንቋ አጠቃቀም ሂዯት ሇቃሊት ምርጫ ግብ መችነት የሚዋቀረው ሉተሊሇፌ
ከተፇሇገው አሳብ ወይም ጉዲይ ባህሪ አንፃር በተሇይም ረቂቅ የሆኑ ጉዲዮችን ተጨባጭ በሆነ መንገዴ
ሇመግሇጽ ሲታሰብ ዘይቤያዊ አጠቃቀም መጠቀም ነው ምክንያቱም ዘይቤዎች በነገሮች፣ሁኔታዎች፣ዴርጊቶችና
ባህርያት ወዘተ መካከሌ ያለትን ዝምዴናዎች ወይም ሌዩነቶች በማወዲዯር ሇመግሇጽ ያስችሊሌ፡፡

ዘይቤ የሚታወቁና ረቂቅ ጉዲዮችን ብቻ ሳይሆን ወትሮአዊ የሆኑ ግሌጽ ጉዲዮችንም አግዝፍ ሇስሜት
በማቅረብ የሚባሇው ነገር በአእምሮ ውስጥ እንዯ ስዕሌ እንዱታይ ሇማዴረግ ስሇሚያስችሌ ጠቃሜታው የጎሊ
ነው፡፡ ንግግር አዋቂ ነው የሚናገረው መሬት ጠብ አይሌም አፌ ያስከፌታሌ ወዘተ የሚባሌሊቸው ሰዎች
በአብዛኛው ንግግራቸው ዘይቤያዊ ስሇሆነ ነው፡፡ ባሇቅኔ ሉቅ የጠሇቀ እውቀት አሇው ወዘተ የሚባሌሇትም
ሰው እንዱሁ ሃሳቡን በዘይቤያዊ ስሌት መግሇጽን የሚያዘወትር ሰው ነው፡፡

በአጠቃሊይ ዘይቤ የአዴማጭን ወይም የአንባቢን ስሜት ሇመግዛት ሃሳቡን ግሌጽ፣ጥሌቅና ስሜት ነኪ በሆነ
መሌኩ ሇማስተሊሇፌ መሌዕክትን በተቀባዩ አዕምሮ ውስጥ በስዕሊዊ መንገዴ ሇማቅረብ ፌሬ ነገር በአዕምሮ
በማቆየት ምስሌ ፇጥሮ ትውስታ እንዱኖር ሇማዴረግ ወዘተ የሚያስችሌ የቋንቋ አጠቃቀም ስሌት በመሆኑ

5
አንባቢ የዘይቤ አይነቶችን ጠንቅቆ ካወቀ በጽሐፌ ውስጥ የገባውን ሃሳብ በቀሊለ መረዲት ስሇሚችሌ የዘይቤ
ዓይነቶች ብዙ ቢሆኑም ዋና ዋናዎቹን እንዯሚከተሇው ሇማቅረብ ተሞክሯሌ፡፡

ሀ/ ተሇዋጭ ዘይቤ (Metaphor )

ተሇዋጭ ዘይቤ በቀጥታ ሇውጥ /ባህሪን፣ቁመናን ቅርጽን ዴርጊትን ወዘተ በቀጥታ በመሇወጥ የሚገሌጽበት
ዘይቤ ነው፡፡

ምሳላ

1. ሠናይት ተረከዘ ልሚ ናት፡፡


2. በቀሇ ጥርሱ ፌሌጥ ነው፡፡
3. ሂሩት ንብ ናት፡፡

ከሊይ የቀረቡት ተሇዋጭ ዘይቤዎችን ስንመሇከት ሁሇት ነገሮች ከተሇያየ ጎራ ማሇትም ሠናይት
በቀሇ፣ሂሩት፣ከሰው ወገን ሲሆኑ ልሚ ከፌራፌሬ ወገን፣ፌሌጥ ከእንጨት ወገን ንብ ከእንስሳት ወገን በመውሰዴ
የአንደ ባህሪይ ሙለ ሇሙለ በማሌበስ ሲያነፃፅር እናያሇን፡፡

ምሳላ፡- ሂሩት ንብ ናት ስንሌ የንብ ሙለ ባህሪይ ሇሂሩት ተሰጥቷሌ፡፡ ይህ ማሇት ሂሩት ጠንካራ
ሠራተኛ ወይም እንዲንቧ መርዝ የሆነ አሳብ እንዲሊት እንዱሁም መሌከ ጥፈ እንዯሆነች በአንዴ ሃሳብ አጠር
መጠን ባሇ መሌኩ የሂሩት አጠቃሊይ ባህሪይ ተገሌፆሌ፡፡

ሇ/ ተነፃፃሪ ዘይቤ (Simile)

ተነፃፃሪ ዘይቤ እንዯ ተሇዋጭ ዘይቤ ሁለ ነገሮችን በማወዲዯር በመካሊቸው ያሇውን የጋራ ጉዲይ በመሇየት ጎን
ሇጎን የአንደን ባህሪይ ከላሊው አንፃር የሚገሌጽ ነው፡፡ ከተሇዋጭ ዘይቤ የሚሇየው የማነፃፀሪያ ቃሊትና
ሏረጋትን በመጠቀሙ ነው፡፡

(እንዯ፣ያህሌ፣ይመስሌ፣ከ….ጋር ይወዯዲራሌ ከ….. ይነፃፀራሌ ወዘተ) ተነፃፃሪ ዘይቤ የአንደን ባህሪይ ሇላሊው
በከፉሌ እንጂ ሙለ ሇሙለ አይሰጥም፡፡

ምሳላ

1. አስቴር እንዯ አንበሳ ክንዴ ብርቱ ናት፡፡


2. የከፌያሇው ንግግር እንዯ እሬት ያንገሸግሻሌ፡፡
6
3. አሇሚቱ ቆቅ ይመስሌ መሽልክልክ ትወዲሇች፡፡
4. የአይኗ ንጣት ከ አጥቢያ ኮከብ ጋር ይወዲዯራሌ፡፡

በተራ ቁጥር አንዴ ሊይ ያሇውን ምሳላ ስንመሇከት የአንበሳው ባህሪይ በከፉሌ ከአሇሚቱ ክንዴ ጋር ሲነፃፀር
እናያሇን፡፡ ይህ ማሇት የአንበሳ ክንዴ ብርቱ ነው፡፡ የአስቴርም ክንዴ ብርቱ መሆኑን እንዯ የሚሇው ማነፃፀሪያ
ቃሌ በመውሰዴ ጸሏፉው ሃሳቡን ገሌጧሌ፡፡

ሏ/ ሰውኛ ዘይቤ (Personification)

ሰውኛ ዘይቤ ሰው ያሌሆኑ ፌጥረታት የሰውን ዴርጊት እንዱፇጽሙ በማዴረግ ሃሳብ የሚገሇጽበት ዘይቤ ነው፡፡
የዘይቤው ዋነኛ መሇያ ዴርጊት መፇፀም ነው፡፡

ምሳላ

1. ሰማዩ መስኮቶቹን ሁለ ዘግቶ ጠብታ ውሃ ከሌክልን ተቀምጧሌ፡፡


2. ኢትዮጵያ በሌጆቿዋ አንዴነት የተሰማትን ዯስታ በእሌሌታ እና በጭፇራ ሇዓሇም ሁለ ገሇፀች፡፡
3. ምዴር ማህፀኗን ዘግታ ፌሬ አሊፇራም አሇች፡፡ ወዘተ…..

ከሊይ የቀረቡትን ምሳላዎች ሰማዩ፣ኢትዮጵያና ምዴር ሰዎች አይዯለም ነገር የሰውን ባህርይ ማሇት መከሌከሌ፣
እሌሌ፣ ማሇት፣ ማህፃን መዝጋት የሚለትን ባህርያት በማሊበስ ፀሏፉው ሃሳቡ ሲገሌጽ እናያሇን፡፡ እንዱህ
አይነቱ አገሊሇጽ ሰውኛ ዘይቤ በመባሌ ይታወቃሌ፡፡

መ/ ተምሳላ ዘይቤ (Symbolisim )

ተምሣላት የውክሌና ዘይቤ ነው፡፡ አንዴ የሆነን ነገር ፀሏፉው (ዯራሲው) ሇሚገሌፀው ሃሳብ በውክሌና
የሚያቆምበት የዘይቤ አይነት ነው፡፡ የተምሳላት ዘይቤያዊ ውክሌና ዓሇም አቀፊዊና ሁሇንተናዊ፣አገራዊ
(ብሔራዊ) እና ግሊዊ ተብል ይከፇሊሌ፡፡ተምሳላቱ በምሌክት ወይም በቃሌ ሉገሇጽ ይችሊሌ፡፡

ምሳላ
 መስቀሌ---- ክርስትና
 ጨረቃ----- እስሌምና
ርግብ------ የሠሊም ምሌክት
ከሊይ የተጠቀሱት ዓይነት በየትኛውም ሕዝብ ዘንዴ ወጥ ውክሌና ያሊቸው ምሌክቶች ሁሇንተናዊ
(ዓሇም አቀፊዊ) ተምሳላት ይባሊለ፡፡
7
ፌሬ = ሌጅ

አበባ = ወጣትነት

ጨረቃ = ውበት

ተክሌ(ሇጋ) = ህፃንነት

ጉጉት(ወፌ) = ጩኸት የሞት ተምሳላት

ፌየሌ = የኃጥኣን (ተንኮሇኛ)

በግ = የፃዴቃን (የዋህ)

ጎጆ = ትዲር

ዘንባባ = የሠሊም የሌምሊሚ የሚለ ሀገራዊ ተምሳላት ናቸው፡፡

በአጠቃሊይ አንዴ አንባቢ የዘይቤ ዓይነቶች ጠንቅቆ ማወቁ ዯራሲው የፃፇውን ሀሳብ በቀሊለ የመረዲት
አቅሙ ከፌተኛ ነው፡፡

2. እውነታንና አስተያየት መሇየት( Fact and opinion)

እውነታ ማሇት ሁለም ሰው ሉስማማበት የሚችሌ ሃሳብ ማሇት ነው፡፡

ምሳላ፡- ወተት ነጭ ነው፡፡

ፀሏይ በምስራቅ ትወጣሇች፡፡

እግዚአብሔር የዓሇም ፇጣሪ ነው ወዘተ…

የሚለትን ሃሳብ ማንኛው ሰው ሉቃወመው አይችሌም፡፡

አስተያየት ሰዎች በእራሳቸው ፌሊጎት በመነሳት የሚያመነጩት ሃሳብ ነው፡፡

ምሳላ፡- ጥቁር ሰው ክፈ ይመስሇኛሌ

እንዯ እኔ ግምት አሇባበስ በእምነታችን ሊይ ችግር ያመጣሌ አሌሌም፡፡

8
በዘመናችን ግዝፌ ችግራችን የኤዴስ በሽታ ይመስሇኛሌ፡፡ ወዘተ በማሇት ሰዎች ከእራሳቸው ስሜት
በመነሳት የሚገሌፁት ሃሳብ ነገር ግን ሁለንም ማኀበረሰብ ሉያስማማ የማይችሌ ነገር አስተያየት ይባሊሌ፡፡

ስሇዚህ አንባቢው በሚያነብበት ጊዜ እውነታን ከአስተያየት የማይሇይ ከሆነ አስተሳሰቡ በተሳሳተ መንገዴ
ሉሆን ስሇሚችሌ ጥንቃቄ ማዴረግ ያስፇሌጋሌ፡፡

3. የንባብ ፌጥነትና መረዲትን ሉቀንሱ የሚችለ ጉዲዮችን መሇየት ያስፇሌጋሌ


አንባቢው በሚያነብበት ጊዜ የሚያሳያቸውን ነገሮች በማየት ጥሩ ወይም ጥሩ ያሌሆነ አንባቢ ብል በሁሇት
መክፇሌ ይቻሊሌ፡፡ እነሱም፡-

ጥሩ ያሌሆነ አንባቢ ጥሩ የሆነ አንባቢ

1. ቃሌ በቃሌ ማንበብ 1. በሏረግ ዯረጃ ማንበብ


2. እየጠቆሙ ማንበብ 2. በጣት ወይም በስኪቢርቶ ሳይጠቁሙ ማንበብ
3. ከንፇር ማንቀሳቀስ 3. ከንፇር ሳያንቀሳቅሱ ማንበብ
4. ራስን ማነቃነቅ(ማንቀሳቀስ) 4. ራስን አሇማነቃነቅ
5. አዘውትሮ አሇማንበብ 5. አዘውትሮ ማንበብ
6. እየተመሇሱ ማንበብ 6. እየተመሇሰ አሇማንበብ
7. ፌጥነት እንዯአስፇሊጊነቱ አሇመቀያየር 7. ፌጥነት እንዯአስፇሊጊነቱ መቀየር
የጥሩ ያሌሆነ አንባቢ መገሇጫዎች ናቸው፡፡ የጥሩ አንባቢ መገሇጫዎች ናቸው፡፡

ጥሩ አንባቢ በዯቂቃ እንዯየጽሐፈ ክብዯትና ቅሇት እንዯሚከተሇው ማንበብ ይኖርበታሌ፡፡


1ኛ. ከባዴ ወይም በጣም ሙያዊ ሇሆኑ ጽሐፍች ሇግጥም እንግዲ ሇሆኑ
ጽሐፍች በዯቂቃ 150 ቃሊት ማንበብ ይጠበቅበታሌ፡፡
2ኛ. ሇመዯበኛ ጥናት አማካኝ ክብዯት ሇሰው ጽሐፌ ከ200-300 ቃሊት
በዯቂቃ ማንበብ ይጠበቃሌ፡፡
3ኛ. ጋዜጦችን መጽሔቶችንና የመሳሰለትን ሇማንበብ በዯቂቃ 350-600
ቃሊት ማንበብ ይጠበቅበታሌ
4ኛ. በአሰሳ ምንባብ (Skimming or Scanning) ንባብ ጊዜ 1000 ቃሊት
በዯቂቃ ማንበብ ይጠበቅበታሌ፡፡

9
የንባብ ጠቀሜታ
 ንባብ በጣም ብዙ የሆነ ጠቀሜታዎች ቢኖሩትም የተወሰኑትን ሇማየት እንሞክራሇን፡፡
1. የማናዉቃቸው ነገሮች እናውቃሇን፡፡ ዮሏ 21÷25
2. ያሇንን እውቀት የበሇጠ እናሰፊበታሇን ዮሏ 5÷4 ዮሏ 5÷39
3. ወቅታዊ መረጃዎችን ሁለ ጊዜ በማግኘት በዘመኑ ከተቀየሩ አስተሳሰቦች ጋር አብረን መራመዴ እንችሊሇን፡፡
4. ሕይወታችንን ከአዯጋ እንጠብቃሇን፡፡ ሇምሳላ መዴኃኒቶች ጊዜያቸው ያሇፇባቸው እንዲንጠቀም እንዱሁ
መመሪያዎችን በማክበር አዯጋ ሉያመጡብን ከሚችለ ነገሮች እራሳችንን እንጠብቃሇን፡፡ 2ጢሞ 3÷16
5. ሇመዝናናት
6. እውነታን ከአስተያት ሇመሇየት
7. ሇመጽናናት ወዘተ ጠቀሜታ አሇው

የማንበብ ጠቀሜታ ከመፅሏፌ ቅደስ አንፃር


የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ አስብ መጽሏፌቶችንም ሁሌ ጊዜ አንብብ እሱ ሌቡናህን ያፀናሌሃሌ ጥበብንም ትወዲት
ዘንዴ መውዯዴን ይሰጥሃሌ፡፡
ሲራ 7÷5
የእግዚአብሔር መንፇስ ያሇበት መጽሏፌ ሇሌብህ ሊሇው ምክር ይጠቅምሃሌ፡፡
2 ጢሞ 3÷16
እናንተ በመፃሕፌት የዘሊሇም ሕይወት እንዲሊችሁ ይመስሊችኋሌና እነርሱን ትመረምራሊችሁ እነሱም ስሇ እኔ
የሚመሰክሩ ናቸው፡፡
ዮሏ 5÷39
ሙሴንስ ብታሞኑት እኔን ባመናችሁ ነበር እርሱ ስሇእኔ ጽፍአሌና፡፡ መፃሕፌትን ካሇመናችሁ ግን ቃላን እንዳት
ታምናሊችሁ?
ዮሏ 5÷46
በመጽናትና መፃሕፌት በሚሰጡት መጽናናት ተስፊ ይሆንሌን ዘንዴ አስቀዴሞ የተፃፇው ሁለ ሇትምህርታችን
ተጽፍአሌና፡፡
ሮሜ 15÷4

10
በመጽሏፌ ያሇውን ትንቢት ሁለ ማንም ሇገዛ ሇራሱ ሉተረጉም አሌተፇቀዯም፣ትንቢት ከቶ በሰው ፇቃዴ
አሌመጣምና፣ዲሩ ግን በእግዚአብሔር ተሌከው ቅደሳን ሰዎች በመንፇስ ቅደስ ተነዴተው ተናገሩ፡፡
2ጴጥ 1÷20
ፉሌጶስም ሮጠ የነቢዩን የኢሳይስን መጽሏፌ ሲያነብ ሰማና በእውኑ የምታነበውን ታስተውሇዋሇህን አሇው፡፡
እርሱም የሚመራኝ ሳይኖር ይህ እንዳት ይቻሇኛሌ? አሇው፡፡ያነበው የነበረ የመጽሏፌ ክፌሌ ይህ ነበር፡፡
‹‹እንዯ በግ ወዯ መታረዴ ተነዲ የበግ ጠቦትም በሸሊቹ ፉት ዝም እንዯሚሌ እንዱሁ አፌን አሌከፇተም
በውርዯቱ ፌርደ ተወገዯ ሕይወቱ ከምዴር ተወግዲሇችና ትውሌደንስ ማን ይናገራሌ?››
ግ.ሏዋ 8÷31 ት.ኢሳ 53÷7
ኢየሱስም ያዯረገው ብዙ ላሊ ነገር ዯግሞ አሇ፡፡ሁለ በእያንዲንደ ቢፃፌ ሇተፃፈት መፃሕፌት ዓሇም ሇራሱ
ባሌበቃቸው ፡፡
ዮሏ 21÷25
መፃሕፌትንና የእግዚአብሔርን ኃይሌ አታውቁምና የምትስቱ አይዯሇምን?
ማር 12÷24

ምዕራፌ ሁሇት

መጽሏፌ ቅደስ እንዳት ይነበባሌ?

መጽሏፌ ቅደስን ሇማንበብ(ሇማጥናት) አንባቢው

(አጥኚው) ማዴረግ ያሇበት፡-


ሀ/ ቅዴመ ዝግጅት

ቅዴመ ዝግጅት

አፌአዊ ውስጣዊ

 የመጽሏፌ ቅደስ መኖር  የማንበብ (የማጥናት) ፌሊጎትና ጉጉት


 ሇጥናቱ የሚረደ ላልች የጽሐፌ  እርጋታ
ሰነድች  ጸልት 11
 የሚነበበውን (የሚጠናውን)  ዴካምን ማራቅ
መምረጥ  ከተሇያየ ሥጋዊ አሳብ አዕምሮን ነጻ
 ማስታወሻ መያዝ ማዴረግ
ሇ/ ፇሪሃ እግዚአብሔርን ገንዘብ ማዴረግ

 መጽሏፌ ቅደስን ማንበብ ማሇት ከእግዚአብሔር ጋር መነጋገር ስሇሆነ ፇሪሃ እግዚአብሔር ሉኖር
ይገባሌ፡፡

ሏ/ በማስተዋሌ ማንበብ

 የፇሪሳውያንና የሰደቃውያን ችግር የመጽሏፌን ቃሌ ካሇመረዲት ነበር የሚያነቡት (ዮሏ.5÷


39፤ማቴ.22÷ 29)

መ/ መምህራንን መጠየቅ

 2ኛ ጴጥ. 1÷20 (…….ማንም ሇገዛ ራሱ ሉተረጉም አሌተፇቀዯም)


 ሏዋ. 8÷30-31 (……. የሚመራኝ ሳይኖር ይህ እንዳት ይቻሇኛሌ?)

ሠ/ በመጽሏፌ ቅደስ ውስጥ እግዚአብሔር ወዯፉት በጊዜው

የሚፇጽማቸው ምስጢራት መኖራቸውን ሌብ ማሇት

ረ/ ቃለን በሃይማኖታዊ አዕምሮ መረዲት

መጽሏፌ ቅደስን ሇማንበብ(ሇማጥናት) የሚረደ መሠረታዊ መጠይቆች(መርሆዎች)፡-


መጽሏፌ ቅደስን በምናጠናበት ጊዜ የተጻፇውንና የሚነበበውን ዴርጊት በአግባቡ ሇመረዲትና
ሇመተርጎም የሚከተለትን በመጠየቅ ምሊሽ ማግኘት ያስፇሌጋሌ፡፡

ማን?

 የዴርጊቱ ባሇቤት፣ተናጋሪው፣ሰሚዎቹ (ሇነማን ተጻፇ?) የመሌእክቱ ጸሏፉ ማን እንዯሆነ ማወቅ፣

ምን?

 ምን ይናገራሌ?
 የዴርጊቶቹ ቅዯም ተከተሌ ምንዴን ናቸው?
 የተጠቀሱት ሰዎች ጠባይ ምን ይመስሊሌ?

12
 ጸሏፉው (ተናጋሪው) ስሇነዚህ ሰዎች ቀዯም ሲሌ ምን ብሎሌ?
 በተጠቀሱት ሰዎች ሊይ ምን ዯረሰ?
 ከተገሇጹት ዴርጊቶች በኋሊና በፉት የተከናወኑ ምንዴን ናቸው?

መቼ?

 ዴርጊቱ የተፇጸመበት ጊዜና ሁኔታን ማወቅ

የት?

 ዴርጊቱ የተፇጸመበት ቦታ የት ነው?


 ሰዎቹ ከየት መጡ? ወዳት ነው የሚሄደት?
 ጸሏፉው ይህን ሲጽፌ የት ነበር?
 የተጻፇሊቸው የት ነበሩ?

ሇምን?

 ዴርጊቱ የተፇጸመበት ዋናው ምክንያት ምንዴ ነው?

እንዳት?

 ክንውኑ፣ውጤቱ፣ስሜቱ፣የመጨረሻ እሌባቱን ሇማግኘት ይረዲሌ፡፡

3. መጽሏፌ ቅደስ በሚጠናበት ጊዜ ጎሌተው የሚታዩ ችግሮችና መፌትሔዎቻቸው፡-


መጽሏፌ ቅደስ በሚጠናበት ጊዜ የሚከተለት መሠረታዊ የሆኑ ጉዲዮች ባሇማስተዋሌ (ባሇመመሌከት)
መጽሏፌ ቅደስን ሇመተርጎም፣ሇማመሳጠር፣ሇማብራራትና ሇመረዲት ችግሮች ይከሰታለ፡፡

ስሇዚህ የሚከተለትን መረዲት ያስፇሌጋሌ

ሀ/ የመጽሏፌ ቅደስን ባህሌ ማወቅ፡-

 በዚያን ጊዜ የነበሩ ሰዎችን የአሇባበስ ባሕሌ፣የአስተሳሰባቸው ሁኔታ የአነጋገራቸውን ዘይቤ፣ስም


አወጣጥ፣ወዘተ ማሇት ነው፡፡

ምሣላ፡-
13
ስም አሇመግሇጥ

 ዮሏ. 13 ÷ 23 ኢየሱስም ይወዯው የነበረ ዯቀመዝሙር


 ማቴ. 5÷1 ሕዝቡንም አይቶ ወዯ ተራራ ወጣ

አርቆ መናገር

 የሰውን ሌጅ ማን እንዯሆነ ይለታሌ?

ዲጊመ ቃሌ

 የነገሩን ጭብጥ ሇማስረዲት፣የእግዚአብሔርን ፌቅር ሇመግሇጥ

ምሳላ፡- ‹‹ማር ማር ……..›› ለቃ. 10 ÷41

‹‹እውነት እውነት እሊችኋሇሁ ……›› ዮሏ. 6÷36

አጉሌቶ ማቅረብ

የእግዚአብሔርን ሥራዎች ሇመግሇጥ

ምሳላ፡- ‹‹ሺህ ጊዜ ሺህ ያገሇግለት ነበር›› ዲን. 7÷10

ባሇጠጋ ወዯ እግዚአብሔር መንግሥት ከሚገባ፤ግመሌ በመርፋ ቀዲዲ ቢገባ ይቀሊሌ፡፡ ማቴ. 19 ÷24

ነገርን በምሳላ መግሇጥ

ምሳላ መንግሥተ ሰማያት ሇሌጁ ሰርግ ያዯረገ ንጉሥን ተመስሊሇች፡፡ ማቴ. 22÷1

ሇ/ የመጽሏፌ ቅደስን አባባሌ መረዲት፡-

 የራሱ የሆነ አባባሌ (የቋንቋ ሥርዓት) አሇው፡፡

14
ምሳላ፡-

 ‹‹አዲም ወዳት ነህ? ዘፌ. 3÷9


- እንዲሊዋቂ ሆኖ በመቅረብ አዲምን ተስፊ ከመቁረጥ ሇማዲን
ፉት
ሀ/ ዘፌ. 18÷52 ‹‹አብርሃም ግን በእግዚአብሔር ፉት ቆሞ ነበር››
 መማሇደን ያሳያሌ
ሇ/ ዘዲ. 32 ÷20 ‹‹ፉቴን እሰውርባቸዋሇሁ››
 ሌመናቸውን አሇመቀበለ
ሏ/ መዝ. 33÷16 ‹‹የእግዚአብሔር ፉት ክፈን በሚያዯርጉ ሊይ ነው››
 ፌርደን (ቁጣውን) የሚያመሊክት
እጮኛ
- የተሇያዩ ትርጉሞች አለት
1. የተመረጠ የተሇየ ማሇት ነው፡፡
ሆሴ. 2÷22 ‹‹….ሇዘሊሇም ሇእኔ እንዴትሆኚ አጭሻሇሁ››
2. ጠባቂ ረዲት ተንከባካቢ
ማቴ. 1÷21፤ ‹‹….ዮሴፌ ሇሚባሌ ሰው ወዯ ታጨች ወዯ አንዱት ዴንግሌ….››
ለቃ. 1÷27
3. ሇጋብቻ የተፇቃቀደ
ዘፌ. 29÷20 ‹‹…..ያዕቆብና ራሔሌ››

ሏ/ የመጽሏፌ ቅደስን ትርጓሜ መጠንቀቅ፡-

የመጸሕፌት ትርጓሜ

ምሥጢራዊ ትርጓሜ
ነጠሊ ትርጓሜ ምሳላያዊ ትርጓሜ

15
ነጠሊ ትርጓሜ፡-

 ዘይቤውን ወይም ንባቡን ወስድ ያሇምንም ሏተታ መተርጎም (ከቋንቋ ወዯ ቋንቋ መመሇስ)

ምሳላያዊ ትርጓሜ፡-

 አንዴን ነገር የበሇጠ ግሇጽ ሇማዴረግ

ምሳላ፡- የእመቤታችን ዘሊሇማዊ ዴንግሌና ‹‹እህቴ ሙሽራ የተቆሇፇ ገነት የተዘጋ ምንጭ የታተመ ፇሳሽ ናት››
መ. 4÷12

 የጌታችን በበግ መመሰሌ ኢሳ. 53÷7 ‹‹…ሇመታረዴ እንዯሚነዲ ጠቦት …››


 ኃጥእንና ጻዴቅን በፌየሌና በበግ መመሰሌ

ምሥጢራዊ ትርጓሜ፡-

 ጥሬ ዘሩን ወይም ንባቡን ሳይከተሌ፣አገባቡን ሳይጠብቅ ምሥጢሩን ብቻ ጠብቆ የሚተረጎም ነው፡፡


ምሳላ፡- ‹‹አምሊኬ አምሊኬ ሇምን ተውኸኝ?›› ማቴ. 27 ÷ 46

ምሥጢራዊ ትርጉም፡-

ሀ. ሇአብነት

 መከራ ሲጸናብን ወዯ እግዚአብሔር መጮኸ እንዲሇብን

ሇ. ትንቢቱን ሇመፇጸም

 ‹‹አምሊኬ አምሊኬ ሇምን ተውኸኝ›› መዝ. 21÷1 (አምሊኪየ አምሊኪየ ይሌ የነበረ ሥጋን እንዯተዋሏዯ
ሇመጠየቅ ነው፡፡)

ሏ. ሇአቅርቦተ ሰይጣን

 ሰይጣንም ይህስ ዕሩቅ ብእሲ ነው ብል ቀረበ……

16

You might also like