You are on page 1of 2

ሒልሳይድ ት/ቤት

የ6ሳምንት የክለሳ የማስታወሻ መንደፊያ ቅጽ 2013ዓ.ም.


የመምህሩ ስም ሰናትይ ሙላት የማስረከቢያ ቀን 18/01/12
የት/ት አይነት አማርኛ ሳምንት 3
ክፍልና ምድብ አስር ገጽ 126
ምዕራፍ ዘጠኝ የሳምንቱ ክ/ጊዜ ብዛት
ርዕስ ምዕላድ ቅኔ /ሱስ/

የትምህርቱ አሊማዎች፡- ተማሪዎች የቅኔን ምንነት በሚገባ በመረዳትና የቅኔ አፈታት ዘዴዎችን በማወቅ

በግጥም ውስጥ ህብረቃል፤ ሰምና ወርቁን ሇይተው ያወጣለ፡፡

የትምህርቱ አጠቃሊይ ሀሳብ

ቅኔ
የአማርኛ ቅኔ ልደቱና እድገቱ በኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በጥንታዊ ት/ቤት ውስጥ ነው፡፡

የክርስትና እምነት ተከታይ የሆኑ መምህራንና ደቀመዛሙርቱ በመንፈሳዊ ሀይል ሲመሰጡ ፈጣሪያቸውንና

ድንቅ ስራውን ያመሰግናለ፡፡ ቅኔ በስድ ንባብና በግጥም ሉቀርብ ይችሊል፡፡ አብዛኛውን ጊዜ በግጥም ይቀርባል፡፡

የቅኔ መልዕክት ሁል ጊዜ ቢያንስ ቢያንስ ሁሇት ትርጉም አሇው፡፡ ከሁሇቱ አንደኛው ሇማንም ሰው ግልፅ ሲሆን
ይህም ትርጉም ስም ይባሊል፡፡ ሇአእምሮኣችን ፈጥኖ የሚደርስ ያልተሸፈነና ያልተሰወረ ሃሳብ (ትርጉም) ነው፡፡
ሁሇተኛው ደግሞ ወርቅ ነው፡፡ ይህ ደግም ወርቁ በሰሙ ተሸፍኖ ስሇሚቀርብ የሚደረስበት በጥረትና በምርምር ነው፡፡

የተሇያዩ የቅኔ አፈታት ዘዴዎች አለ፡፡

1. ቃልን ከቃል በማገናኘት 3. ቃለ በተፈጥሮ ሁሇት ፍች ያሇው መሆኑን መገንዘብ


2. ቃለን በመነጠል 4. በማጣመር ናቸው፡፡

ማስታወሻ

________________________________________________________________________________________

በቴሌግራም የሚላክ የክፍልና የቤት ሥራ


የሚከተሉትን ቅኔዎች በሚገባ በማንበብ ወርቁን ብቻ ጻፉ፡፡

1. የሇመንኩሽ ብዕር ስሇጠፋብሽ 3. ገና ሳትወሇድ ምን አጠነከራት


እሰይ ደስ ብሎኛል ባልተገኘልሽ፡፡ መንደርደር ጀመረች ሁሇት ወር ሳይሞሊት፡፡
2. ዋድሊና ደሊንታ ሁለም ሀገር ነው ድሃ አታውቅም እሷ እግዜር ሲፈጥራት
እንዴት የጁን ትቶ ይባክናል ሰው፡፡

የመምህሩ ፊርማ _______________


ያረጋገጠው ስም ________________________________ ፊርማ _______________

You might also like