You are on page 1of 121

አማርኛ

O
U (((

እንደመጀመሪያ ቋንቋ

የተማሪ መጽሐፍ
አማርኛ
@
እንደመጀመሪያ ቋንቋ
የተማሪ መጽሐፍ

 &


፪ኛ ክፍል
፪ኛ ክፍል
አማርኛ
እንደመጀመሪያ ቋንቋ
የተማሪ መጽሐፍ
፪(2)ኛ ክፍል
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ

አዘጋጆች
ሙሉቀን ፈንታመኮንን
ሙሉቀን ፈንታ መኮንን

አሻግሬግባቱ
አሻግሬ ግባቱ ገበየሁ
ገበየሁ

አዲስዓለምአሽኔ
አዲስዓለም አሽኔ
ለማለማ

ገምጋሚ
ፋሲል ብዙነህ
መስፍን በቀለወ/መድህን
ደፈረሱ
የጥራት ክትትል
ትንቢት ግርማ ሀይሉ
ፍሬህይወት አሰፋ
ፋሲል ብዙነህ ከበደ
በቀለ

የጥራት ክትትል
ፍሬህይወት አሰፋ ከበደ

I
© የመጽሐፉ ህጋዊ ቅጂ ባለቤት 2014 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ
ነው፡፡

II
ማውጫ

ይዘት
ይዘት ገጽ
ገጽ
መግቢያ...................................................................IV

ምዕራፍ አንድ፡- ልብስ...............................................1

ምዕራፍ ሁለት፡- ወቅቶች..........................................12

ምዕራፍ ሶስት፡- ታሪኮች............................................24

ምዕራፍ አራት፡- የአትክልት ቦታ...............................34

ምዕራፍ አምስት፡- የአካባቢ ንጽህና አጠባበቅ...............46

ምዕራፍ ስድስት፡- ባህላዊ ሙዚቃ..............................59

ምዕራፍ ሰባት፡- መልካምሥነምግባር..........................70

ምዕራፍ ስምንት፡- የምግብ አዘገጃጀት.........................80

ምዕራፍ ዘጠኝ፡- ዲጅታል ቁስ....................................89

ምዕራፍ አስር፡- የዱር እንስሳት.................................98

ዋቢ መፅሐፍት

III
ለተጠቃሚዎች ለተጠቃሚዎች

ይህ መፅሐፍ የኛ ክፍል አማርኛን ቋንቋ በመጀመሪያ ቋንቋነት


ይህ መፅሐፍ የ*4(ኛ ክፍል አማርኛን ቋንቋ በመጀመሪያ ቋንቋነት
ለሚማሩ ተማሪዎች
ለሚማሩ ተማሪዎች የተዘጋጀ
የተዘጋጀ ነው፡፡በዚህ
ነው፡፡በዚህ መፅሃፍ
መፅሃፍ የሚማሩ
የሚማሩ
ተማሪዎችበቋንቋው
ተማሪዎች በቋንቋውበብቃት
በብቃትማዳመጥ፣
ማዳመጥ፣መናገር፣
መናገር፣ ማንበብ
ማንበብ እና
እና መፃፍ
መፃፍ እንዲችሉእንዲችሉ ለማድረግ
ለማድረግ ተሻሽሎተሻሽሎ የተዘጋጀ
የተዘጋጀ የመጀመሪያ
የመጀመሪያ ቋንቋ
ቋንቋ ትምህርት
ስርዓተ ስርዓተ ትምህርት አካል ነው፡፡
አካል ነው፡፡
መፅሐፉ ሲዘጋጅ መነሻ ያደረገው ተማሪዎች ማዳመት፣ መናገር፣
መፅሐፉመፃፍ
ማንበብና ሲዘጋጅ መነሻ
እንዴት ያደረገውማለማመድ
እንደሚማሩ ተማሪዎችላይ ማዳመት፣
የተመሰረተ
መናገር፣ ማንበብና መፃፍ እንዴት እንደሚማሩ ማለማመድ
ነው፡፡
ላይ የተመሰረተ ነው፡፡
ይህ መፅሃፍ የመጀመሪያ ቋንቋ ስርዓተ ትምህርት እና መርሃ
ትምህርትን
ይህ መፅሃፍመሰረት
የመጀመሪያአድርጎ
ቋንቋየተዘጋጀ ሲሆን የሚከተሉትን
ስርዓተ ትምህርት እና መርሃ
መሰረታዊ መርሆዎችን አካቷል፡፡
ትምህርትን መሰረት አድርጎ የተዘጋጀ ሲሆን የሚከተሉትን
መሰረታዊ መርሆዎችን አካቷል፡፡

IV
ተማሪዎች ስዕሎችን በመመልከት ተረቶችን፣ ተረቶችን(ታሪኮች)
የማዳመጥ የማዳመጥና የመናገር ክሂላቸውን ያዳብራሉ፡፡

ተማሪዎች የሚነበብላቸውን ታሪክ(ምንባብ) በሚገባ በማዳመጥ


ያዳመጡትን ታሪክ(ምንባብ) በንግግርም ሆነ በጽሑፍ በግልፅ
ቋንቋ መናገርና መፃፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡ ይህንን ተግባር ለማድረግ
ተከታታይ የመናገርና የመፃፍ ተደጋጋሚ ልምምድ ማድረግ
አለባቸው፡፡

ተማሪዎች የቋንቋው ተተኳሪ ፊደላት የሚወክሏቸውን ውስብስብና


ሞክሼ ፊደላትን ተገቢው የሆነ የፊደላት አሰዳደር ሥርዓት በመጠቀም
አዳዲስ ቃላትን ይማራሉ፡፡

V
ተማሪዎች በውስብስብና ሞክሼ ፊደላት የተመሰረቱ ቃላትንና
ዓረፍተ ነገሮችን ማንበብ ይጠበቅባቸዋል፡፡

ተማሪዎች ተዘውታሪ ቃላትን ሲያዳምጡና ሲያነቡ የተዘውታሪ


ቃላቱን ፍቺ አብረው መማር አለባቸው፤ በዚህም የሚያዳምጡትንና
የሚያነቡትን ይረዳሉ፤ የቃላት ዕውቀታቸውንም በማሳደግ ሐሳብን
በንግግርና በፅሑፍ ሐሳባቸውን በአግባቡ ይገልፃሉ፡፡

ተማሪዎች የተለያዩ ታሪኮችን(ተረቶችን) እና ሌሎች ፅሑፎችን


አንብበው መረዳት ይችሉ ዘንድ የአንብቦ መረዳት ተግባራትን
በተደጋጋሚ በመስራት ማዳበር ይተበቅባቸዋል፡፡

VI
ውድ የተማሪ ወላጆች(አሳዳጊዎች)
ልጆቻችን የቋንቋውን ውድ የተማሪ
ትምህርትወላጆች(አሳዳጊዎች)
በአግባቡ ይገነዘቡ ዘንድ የእኛና
የእርስዎ ጥምር እገዛ ያስፈልጋል፤ ስለሆነም ከዚህ በታች
የተዘረዘሩትን ተግባራት ትምህርት
ልጆቻችን የቋንቋውን ከግምት ውስጥ በማስገባት
በአግባቡ ይገነዘቡ በቤት
ዘንድ ውስጥ
ልጅዎን
የእኛናያግዙ፡፡
የእርስዎ ጥምር እገዛ ያስፈልጋል፤ ስለሆነም ከዚህ
1. በታች
ለልጅዎ የተዘረዘሩትን ተግባራት
የተለያዩ ታሪኮች፣ ከግምት
ተረቶች ውስጥ
ወዘተ በማስገባትወይም
ይንገሯቸው
በቤት ውስጥ ልጅዎን ያግዙ፡፡
ያንብቡላቸው፡፡
. ለልጅዎ የተለያዩ ታሪኮች፣ ተረቶች ወዘተ ይንገሯቸው
2. ለልጅዎ የነገሯቸውን ታሪክ(ተረት) መልሰው እንዲናገሩ
ወይም ያንብቡላቸው፡፡
ያበረታቷቸው፡፡
. ለልጅዎ የነገሯቸውን ታሪክ(ተረት) መልሰው እንዲናገሩ
3. በተማሪ መፅሃፍ ላይ የቀረቡትን ምንባቦችና ተግባራት በየጊዜው
ያበረታቷቸው፡፡
.እየተከታተሉ
በተማሪ መፅሃፍያሰሯቸው፡፡
ላይ የቀረቡትን ምንባቦችና ተግባራት
በየጊዜው እየተከታተሉ
4. ልጆችዎ ያሰሯቸው፡፡እንዲያዳምጡ፣እንዲናገሩ፣
በራሳቸው ተነሳሽነት
ልጆችዎ በራሳቸው
.እንዲያነቡና እንዲፅፉ ተነሳሽነት እንዲያዳምጡ፣እንዲናገሩ፣
ያበረታቷቸው፡፡
እንዲያነቡና እንዲፅፉ ያበረታቷቸው፡፡
5· ልጆችዎ መምህሮቻቸው የሚሰጧቸውን ተግባራዊ ክንውን
ልጆችዎ መምህሮቻቸው
.መተግበሪያ ሚሆኑ ቁሳቁሶችየሚሰጧቸውን ተግባራዊየወላጅነት
እና ሌሎችን በማሟላት
ክንውን መተግበሪያ
ግዴታዎን ይወጡ፡፡ ሚሆኑ ቁሳቁሶች እና ሌሎችን
በማሟላት የወላጅነት ግዴታዎን ይወጡ፡፡

VII
አማርኛ
ምዕራፍ አንድ
ኛ ክፍል ልብስ

s s
o
m የምዕራፉ አላማዎች

s
o s
ተማሪዎች ከዚህ ምዕራፍ ትምህርት በኋላ፡-
• የምታዳምጡትን ምንባብ አጠቃላይ ሐሳብ ትለያላችሁ፡፡

m
• ከተሰጣችሁ ፅሑፍ ውስጥ ዋናውን ሐሳብ ትናገራላችሁ፡፡
• ለተለመዱ ቃላት ፍቺ ትሰጣላችሁ፡፡
• ባለ ሶስት ሆሄ ቃላትን ታጣምራላችሁ፤ ትነጥላላችሁ፡፡

s
• ሆሄያትን አቀናጅታችሁ ቃላት ትጽፋላችሁ፡፡

o s
m s
os
m
፩ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 1
O ((( ማዳመጥ
ልብስና መስሪያዎቹ

s s
o
m
ቅድመ ማዳመጥ

s
1. ተማሪዎች እናንተ ምን አይነት ልብስ ለብሳችኋል?

o s
2. ከላይ ያሉትን ስዕሎች በማየት ስለምን እንደምታዳምጡ
ገምቱ?

m
አዳምጦ መናገር
ከዚህ ቀጥሎ የቀረቡትን ጥያቄዎች ባዳመጣችሁት ምንባብ

s
መሰረት በቃል መልሱ፡፡

o s
1. ልብስ ማለት ምን ማለት ነው?
2. ኩታ ከምን ይሰራል?

Ñቃላት
m s
os
፩. በሚከተሉት ቃላት ውስጥ የጎደሉትን ፊደላት በምሳሌው
መሰረት በጽሑፍ አሟሉ::

ምሳሌ፡- ል ስ = ልብስ

1. ራብ
2. ቀሚ
m
3. ጠላ
4. ጃ ት

፪. በሚከተሉት ቃላት ውስጥ ያሉ ፊደላትን በማቀያየር ሌሎች


ቃላትን መስርቱ፡፡
፪ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 2
ምሳሌ፡- ለበሰ = በሰለ፣ሰለበ

1. ቀለበ = 4. በደለ =

s
2. ቀጠነ = 5. ልብስ =

s
3. ማለዳ =

C o
m
ሞክሼ ፊደላት

ሞክሼ ፊደላት የምንላቸው በፊደል ገበታ

s s
o
ላይ የተለያየ ቅርጽ ያላቸው፣ በድምጽ

m
ግን ተመሳሳይ የሆኑ ፊደላት ናቸው፡፡

በፊደል ገበታ ላይ ያሉ ሞክሼ ፊደላት


በፊደል ገበታ ላይ ያሉ ሞክሼ ፊደላት


s s ሐ ኀ

o
ሠ ሰ

m
አ ዐ

s
ጸ ፀ

s
፩. በምሳሌው መሰረት የሞክሼ ፊደላትን ዝርያዎች ፃፉና አንብቡ፡፡

o
፩. በምሳሌው መሰረት የሞክሼ ፊደላትን ዝርያዎች ፃፉና አንብቡ፡፡

ሠ ሡ ሢ ሣ ሤ ሥ ሦ አ ኡ ኢ ኣ ኤ እ ኦ
m
ምሳሌ

ሰ ሱ ሲ ሳ ሴ ስ ሶ ዐ ዑ ዒ ዓ ዔ ዕ ዖ

ሀ ጸ
2. ሐ ፀ
3. ኀ
፫ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 3
፪. ከሚከተሉት ዓረፍተ ነገሮች ውስጥ ሞክሼ ፊደላትና ዝርያቸውን
የያዙትን ቃላት ለይታችሁ ጻፉ፡፡

s
ምሳሌ፡- አየለ ዐይኑ ስለታመመ ሀኪም ቤት ሄደ፡፡

s
• አየለ • ዐይኑ • ስለታመመ • ሀኪም

o
1. ሰይድና ህልውና አስፋልት ሲሻገሩ በዜብራ ላይ ነው፡፡

m s
2. ፀዳለ ወላጆቿን ታከብራለች፡፡

s
3. ማኅበረሰቡ ባለው ኃይል ቢተባበር ሀገር ይለማል፡፡

o
ንባብ

በአንደኛው
በአንደኛው ወገን
ወገን በርካታ
ስዕል
ስዕል
በርካታ የዓል
የዓል ልብስ
m
የለበሱ ሰዎች
ሰዎች ሲጓዙ

s
ልብስ የለበሱ
ሲጓዙ ይታያል፡፡ በስዕሉ ውስጥ ህጻናት፣ አረጋዊያን፣

s
ይታያል፡፡ በስዕሉ ውስጥ ህጻናት፣ አረጋዊያን፣ አካል
አካል ጉዳተኞች ተካተው በጾታ የተሰባጠረ ይሁን፡፡

o
ጉዳተኞች ተካተው በጾታ የተሰባጠረ ይሁን፡፡ ቢቻል የውጭ
ቢቻል የውጭ ሰዎችም ይቀላቀሉበት፡፡ በሌላኛው ወገን
ሰዎችም ይቀላቀሉበት፡፡ በሌላኛው ወገን ጎላ ተደርጎ በአንድ

m
ጎላ ተደርጎ በአንድ የውጭ በር ላይ ህጻን ወንድ ልጅ
የውጭ አባቷ
ህሊናና በር የሚያደርጉትን
ላይ ህጻን ወንድ ትውውቅ ልጅየሚያሳይ
ህሊናና ስዕል
አባቷ

s
የሚያደርጉትን
ይቀመጥ፡፡ ህሊናትውውቅ የሚያሳይ
የሀበሻ ቀሚስ ስዕል ይቀመጥ፡፡
ከነነጠላው ትልበስ፤ ህሊና

s
የሀበሻነጭ
አባቷ ቀሚስ
በነጭ ከነነጠላው ትልበስ፤ አባቷ
ለብሰው፣ የኢትዮጵያን ነጭ በነጭ
ባንዴራ

o
አገልድመው ይታይ፡፡ መሀመድ
ለብሰው፣ የኢትዮጵያን ባንዴራደግሞ ጀለቢያ ለብሶ
አገልድመው ይታይ፡፡

m
የሙስሊም
መሀመድ ደግሞቆብ አጥልቆ
ጀለቢያ ይሳል፡፡
ለብሶ የሙስሊም ቆብ አጥልቆ
ይሳል፡፡

፬ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 4


ቅድመ ንባብ ጥያቄ

1. ስዕሉን በመመልከት ስለምን እንደምታነቡ ገምቱ?

s
2. ምን ምን የልብስ አይነቶችን ታውቃላችሁ?

o s የበዓል ልብስ

m
ዕለቱ የጥምቀት ዋዜማ ነው፡፡ በአካባቢው ልዩ ልዩ

s
አልባሳትን የለበሱ ሰዎች ይታያሉ፡፡ ሕሊና በጥልፍ

s
ያሸበረቀ የሐበሻ ቀሚስ ከነነጠላው ለብሳለች፡፡ አባቷ

o
ደግሞ ነጭ በነጭ እጀጠባብ ለብሰው የኢትዮጵያን

m
ባንዲራ አገልድመዋል፡፡ ልጃቸው ህሊናን በመያዝ
በዓሉን ለማክበር ወጡ፡፡ ህሊና ድንገት የትምህርት
ቤት ጓደኛዋን አየችው፡፡ ጓደኛዋ መሐመድ ጀለቢያ

s
ለብሶ በውጭ በር ላይ ቆሟል፡፡ ቆቡን እየነካካ

s
የበዓሉን ድባብ ይመለከታል፡፡ ሕሊናም መሐመድን

o
ከአባቷ ጋር አስተዋወቀችው፡፡

m s
አንብቦ መረዳት

የሚከተሉትን ጥያቄዎች በምንባቡ መሰረት ትክክል የሆኑትን

os
m
“እውነት” ስህተት የሆኑትን ደግሞ “ሐሰት” በማለት መልሱ፡፡
1. እነሕሊና የሚሄዱት የጥምቀት በዓልን ለማክበር ነው፡፡
2. የህሊና ጓደኛ ሴት ናት፡፡
3. በጥምቀት በዓል የተለያዩ ባህላዊ አልባሳት ይለበሳሉ፡፡

፭ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 5


አቀላጥፎ ማንበብ
ተማሪዎች ከላይ የቀረበውን ምንባብ በግል ደጋግማችሁ ድምጻችሁን

s
ሳታሰሙ አንብቡ፡፡ ከዚያም ድምጻችሁን በማሰማት ለክፍል

s
ጓደኞቻችሁ አንብቡላቸው፡፡

o
m
Ñ ቃላት

s
፩. በ “ሀ” ስር ላሉት ቃላት ከ “ለ” ስር ተመሳሳያቸውን በመፈለግ

s
አዛምዱ፡፡

m
ሀ ለ
1. ዕለት ሀ. አየ
2. ዋዜማ ለ. ያጌጠ

s
3. ያሸበረቀ ሐ. ከዋናው በዓል አስቀድሞ የሚገኝ ቀን

o s
4. ተመለከተ መ. ባልንጀራ
5. ጓደኛ ሠ. ቀን

m
፪. የሚከተሉትን ምስሎች በሚገባ በመመልከት የምስሎችን

s
መጠሪያና ያላቸውን ቀለም በምሳሌው መሰረት ጻፉ፡፡

o s
ስዕል-1 ስዕል-2 ስዕል-3 ስዕል-4 ስዕል-5 ስዕል 6
ስዕል-2 ስዕል-3 ስዕል-4 ስዕል-5 ስዕል 6
ቀይ ቀለም
ስዕል-1 ሰማያዊ ወይንጠጅ ግራጫ አረንጓዴ ጥቁር

m
ሰማያዊ ወይንጠጅ ግራጫ አረንጓዴ ጥቁር
ያለው ሹራብ
ቀይ ቀለም ሸሚዝ ቀሚስ ካፖርት ኮት ሱሪ
ሸሚዝ ቀሚስ ካፖርት ኮት ሱሪ
መገለጫ ምሳሌሹራብ
ያለው G
መገለጫ ምሳሌ
ምሳሌG G
ምሳሌ G
ሹራብ
መጠሪያ
መጠሪያ ሹራብ
ቀይ
ቀለም
ቀለም ቀይ

፮ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 6


F ውስብስብ ፊደላት

ውስብስብ ፊደላት
ማለትማለት
ሁለትሁለት ድምጾችን

s
ውስብስብ ፊደላት ድምጾችን በአንድ ላይ
በአንድ ላይ አጣምረው የያዙ ፊደላት ናቸው፡፡

s
አጣምረው የያዙ ፊደላት ናቸው፡፡

o
ለምሳሌ፡- “ሉ” + “ዋ” = ሏ

m
ለምሳሌ፡- “ሉ” + “ዋ” = ሏ

s s
o
m
ውስብስብ ፊደላት በቅደም ተከተላቸው
ውስብስብ ፊደላት በቅደም ተከተላቸው
ሏ ሟ ሧ ሯ ሷ

s

ሿ ሟ
ቧ ሧ
ቷ ሯ
ቿ ሷ

s

ኟ ቧ
ዃ ቷ
ዟ ቿ
ዧ ኗ

o

ጇ ዃ
ጧ ዟ
ጯ ዧ
ጿ ዷ

m
ጇ ጧ ጯ ጿ ፏ
፩. ከላይ በሰንጠረዡ ውስጥ ያሉትን ውስብስብ ፊደላትን ድምጻችሁን

s s
o
ከፍ በማድረግ ተራ በተራ ለክፍል ጓደኞቻችሁ አንብቡላቸው፡፡

፪.
፪. ተማሪዎች
ተማሪዎችበቡድን
ውስጥ አራቱን
ፊደላት
በቡድንበመሆን
በመሆን
መርጣችሁ
ውስጥ አራቱን
ለመምህራችሁ አሳዩ፡፡
በምሳሌው
መርጣችሁ
መሰረት
በምሳሌው መሰረት
ቃላት በመመስረት
m
ከውስብስብ ፊደላት
ከውስብስብ
ለመምህራችሁ
ቃላት በመመስረት
አሳዩ፡፡

ምሳሌ፡- ሯ = ሯጭ፣ ጸጉሯ፣

፯ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 7


1. = 3. =

2. = 4. =

F
F ማጣመርና መነጠል
ማጣመርና መነጠል

s s
o
m
፩. የሚከተሉትን ውስብስብ ፊደላት ነጣጥላችሁ ጻፉ፡፡

s
ምሳሌ፡- ሟ = ሙ-ዋ

o s
m
1. ሿ = 4. ጯ =
2. ዟ = 5. ፏ =
3. ቿ =

s
፪. የሚከተሉትን ፊደላት በማጣመር ውስብስብ ፊደላትን መስርቱ፡

s
፪. የሚከተሉትን ፊደላት በማጣመር ውስብስብ ፊደላትን
፡ መስርቱ፡፡

o
m
ምሳሌ፡- ሱ + ዋ = ሷ

s s
1. ጡ + ዋ = 4. ቡ + ዋ =

o
2. ሩ + ዋ = 5. ዡ + ዋ =

m
3. ዱ + ዋ =
@ መፃፍ
፩. መምህራችሁ የሚያሳዩዋችሁን ድርጊታዊ ገለጻ በሚገባ
በመመልከት ድርጊቱን በቃላት ጻፉ፡፡

፰ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 8


ለምሳሌ፡- መብላት

s s
o

m፡፡
፪. መምህራችሁ የሚነግሯችሁን ቃላት በሚገባ አዳምጣችሁ

?? ss
በትክክል ጻፉ፡፡

o
፡፡

m
ሥርዓተ ነጥብ ማለት ስሜትንና አገላለፆችን በጽሑፍ
ሥርዓተ ነጥብ ማለት ስሜትንና አገላለፆችን

s
በጽሑፍ
ውስጥ አጉልቶውስጥየሚሳይ አጉልቶ
ነው፡፡የሚሳይ
ከእነዚህነው፡፡
መካከልከእነዚህ
አራት

s
መካከል አራት ነጥብና ጥያቄ ምልክት ይጠቀሳሉ፡፡
ነጥብና ጥያቄ ምልክት ይጠቀሳሉ፡፡

o
ሀ. አራት ነጥብ (፡፡) ይህ ስርዓተ ነጥብ ዓረፍተ
ነገር ነጥብ
ሀ. አራት መጠናቀቁን
(፡፡) ይህ ያሳያል፡፡
ስርዓተ ነጥብ ዓረፍተ ነገር

m
ምሳሌ፡- ራህመትና ዳንኤል ጎበዝ ተማሪዎች
መጠናቀቁን ያሳያል፡፡

s
ናቸው፡፡

s
ለ. ምሳሌ፡-
ጥያቄ ምልክት
ራህመትና(?) ይህ ስርዓተ
ዳንኤል ነጥብ ናቸው፡፡
ጎበዝ ተማሪዎች

o
ጥያቄያዊ ዓረፍተ ነገርን ለመመስረት
ለ. ጥያቄ ምልክት (?) ይህ ስርዓተ ነጥብ ጥያቄያዊ
ይጠቅማል፡፡

m
ዓረፍተ እድሜሽ
ምሳሌ፡- ነገርን ለመመስረት
ስንት ነው?ይጠቅማል፡፡
ምሳሌ፡- እድሜሽ ስንት ነው?

፫. የሚከተሉትን ትግበራዎች መምህራችሁ በሚሰጧችሁ ጽሑፍ


ላይ ተመስርታችሁ በተግባር አከናውኑ፡፡

፱ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 9


ሀ. መምህራችሁ በሰሌዳው ላይ የሚጽፉላችሁን ፅሑፍ በጥንድ
ሆናችሁ በጥሞና ደጋግማችሁ አንብቡ፡፡

s
ለ. አራት ነጥብና ጥያቄ ምልክት የሌለበትን ጽሑፍ ስታነቡ

s
በንበታችሁ ላይ ምን ለውጥ እንዳስከተለ ተወያዩበት፡፡

o
፬. በዓርፍተ ነገር ውስጥ አራት ነጥብ በመጠቀም የህይወት

m
ታሪካችሁን ፃፉ፡፡

ምሳሌ፡- ስሜ አስቴር ይባላል፡፡

o s
m
የተወለድኩት አዲስ አበባ ነው፡፡
የማጠቃለያ
የማጠቃለያመልመጃዎች
ተግባራት

s s
፩. የሚከተሉትን ውስብስብ ፊደላት በሚገባ በማንበብ የተለያዩ
፩. የሚከተሉትን ውስብስብ ፊደላት በሚገባ በማንበብ የተለያዩ

o
ቃላትን መስርቱ፡፡
ቃላትን መስርቱ፡፡

m
ፊደላት የተመሰረቱ ቃላት

s
s
ምሳሌ፡-ሏ ጣሏት፣ በሏት…

o
1. ጓ

m
2. ኋ
3. ኗ
4. ሯ
5. ሷ
6. ቋ

፲ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 10


፪. የሚከተሉትን ምስሎች በመመልከት ስማቸውን ፃፉ፡፡

s s
o
m
1 2 3 4

፫. በሚከተለው ምሳሌ መሰረት የራሳችሁን የህይወት ታሪክ

s s
o
ለክፍል ጓደኞቻችሁ በቃል አቅርቡ፡፡




ራስን መግለፅ

• ስሜ፡- ሐያት ኢብራሒም እባላለሁ፡፡ m


s

• አባቴ፡- ኢብራሂም መሀመድ ይባላል፡፡

o
• እናቴ፡- ሰዓዳ ሁሴን ትባላለች፡፡


• ዕድሜዬ፡- ስምንት ነው፡፡

m


• ክፍሌ፡- ሁለተኛ “ለ” ነው፡፡

s

• ትምህርት ቤቴ፡- አፍላገ ግዮን የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት

o
ቤት ይባላል፡፡
• የምኖረው፡- አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ፣ ቀበሌ 07 ነው፡፡

m

• ለወደፊት፡- መምህር መሆን እፈልጋለሁ፡፡
• የምወደው፡- መጽሐፍ ማንበብና ሽርሽር መሄድ ነው፡፡

፲፩ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 11


አማርኛ
ምዕራፍ ሁለት
ኛ ክፍል

s
ወቅቶች

o s
m s
s
የምዕራፉ አላማዎች

ተማሪዎች ከዚህ ምዕራፍ ትምህርት በኋላ፡-


o
m
• ያዳመጣችሁትን ፅሁፍ ዋና ዋና ሐሳብ በማስታወሻ
ትይዛላችሁ፡፡

s
• የምንባቡን ዋና ሀሳብ በቃላችሁ ትናገራላችሁ፡፡

s
• ከ “ወቅቶች” ጋር ለተገናኙ ቃላት ፍቺ ትሰጣላችሁ፡፡

o
• ድምፆችን ታጣምራላችሁ፤ ትነጥላችሁ፡፡

m
• ባለ አራት ፊደል ቃላትን ትፅፋላችሁ፡፡

s
• አራት ነጥብን በፅሁፍ ውስጥ ታስገባላችሁ፡፡

os
m
፲፪ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 12
O ((( ማዳመጥ
ኢትዮጵያና ወቅቶቿ

s s
ስዕል

o
የኢትዮጵያ ወቅቶችን ከመኸር እስከ ክረምት የሚያሳይ ምስል

m
ይቀመጥ፡፡ (ስዕሎቹ ከአዲስ አበባ ዐውድ ጋር ይዛመዱ)

s
በጋ

s
መኸር በልግ ክረምት
(ፀሐይ/

o
(ለምለም (ከፊል ዝናብና (ኃይለኛ
ከፍተኛ
ሳርና አበባ) ከፊል ጸሐይ) ዝናብ)

m
ሙቀት)

s
ቅድመ ማዳመጥ

s
1. ተማሪዎች የምታስታውሷቸውን የኢትዮጵያ ወቅቶች

o
ለመምህራችሁ ተናገሩ፡፡

m
2. ስዕሉን አይታችሁ የምታዳምጡት ምንባብ ስለ ምን

s
እንደሚያነሳ ገምቱ፡፡

s
አዳምጦ መረዳት

o
፩. የሚከተሉትን ጥያቄዎች ባዳመጣችሁት ምንባብ መሰረት

m
ምላሽ ስጡ፡፡

1.ያዳመጣችሁትን ምንባብ ዋና ሐሳብ ለመምህራችሁ ተናገሩ፡


2.አሁን በሃገራችን ኢትዮጵያ ያለንበት ወቅት ማን ይባላል?

፲፫ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 13


፪. ያዳመጣችሁትን ምንባብ መሰረት በማድረግ የሚከተሉትን
ጥያቄዎች ትክክለኛ ከሆነ ‘‘እውነት’’ ስህተት የሆነውን ደግሞ
‘‘ሐስት’’ በማለት መልሱ፡፡

s s
1. የኢትዮጵያ ወራት አስር ናቸው፡፡

o
2. የህዳር ወር በመኸር ወቅት ውስጥ ይካተታል፡፡

m
3. ዝናብ የሚበዛበት ወቅት በልግ ይባላል፡፡

s
Ñቃላት
፩. በ’’ሀ’’ ስር ያሉትን ወቅቶች በ’’ለ’’ ስር ካሉት
አዛምዱ፡፡
o s
ወራት ጋር

&ሀ& መልስ
m &ለ&

s
1. መኸር ሀ. ታህሳስ

s
2. በጋ ለ. ጥቅምት

o
3. በልግ ሐ. ሐምሌ

m
4. ክረምት መ. ግንቦት

s s
፪. ከአመቱ
፪. ከአመቱ ወራት
ወራት መካከል
መካከል ባለ
ባለ አራት
አራት ድምፅ
ድምፅ የሆኑትን
የሆኑትን በቻርቱ
በቻርቱ

o
ላይ አሟሉ፡፡
ላይ አሟሉ፡፡

m
ሚያዚያ
ሚያዚያ
ሚያዚያ

ባለ
ባለ አራት
ባለአራት
አራት
ድምፅ
ድምፅ
ወራትድምፅ

ወራት
ወራት

፲፬ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 14


፫. በምሳሌው መሰረት የጎደሉትን የሳምንቱ ቀናት ሞልታችሁ
አንብቡ፡፡

s
ሰኞ

o s
የሳምንቱ ቀናት

m s
s
& ንባብ

o
m
s s
o
m s
os
ቅድመ ንባብ ጥያቄዎች m
1. የመስከረም ወር ሲመጣ ምን ምን በዓላት ትዝ ይሏችኋል@
2. ስዕሉን በመመልከት ምንባቡ ስለምን እንደሚገልፅ ገምቱ፡፡

፲፭ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 15


አበባ አየሁሽ

s
ሜዳና ተራራው በለምለም ሳርና አበባ አጊጧል፡፡ የጠዋቷ ፀሐይ

s
ፍንትው ብላ ቀኑን አድምቃዋለች፡፡ የእነበፀሎት ሰፈር ልጆች በጋራ

o
ተሰብስበው ፀጉራቸውን ተሰርተው ሐበሻ ቀሚሳቸውን

m
ለብስው ለመጨፈር ተዘጋጅተዋል፡፡ ሔለን ከበሮ ይዛለች፡፡ በፀሎትና

s s
ቡጡ ደግሞ አደይ አበባና ሳር ይዘዋል፡፡ ልጆቹም ወደ አቶ ይታገሱ

o
ቤት በር ጠጋ ብለው በጭብጨባ የአበባ አየሁሽ ጭፈራን ጀመሩት፡
፡ ቡጡ ፈጠን ብላ &አበባ አየሁሽ& ስትል ሁሉም በጋራ &ለምለም&

m
በማለት ተቀበሏት፡፡

ቡጡ… ባልንጀሮቼ ልጆቹ…&ለምለም& መዝገበ

s s
ግቡ በተራ ለምለም

o
እንጨት ሰብሬ ለምለም

m
ቤት እስክስራ ለምለም

s s
እንኳን ቤትና ለምለም

o
የለኝም አጥር ለምለም

m
እደጅ አድራለሁ ለምለም

ኮከብ ስቆጥር ለምለም

ኮከብ ቆጥሬ ለምለም

ስገባ እቤቴ ለምለም

፲፮ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 16


ትቆጣኛለች ለምለም

የእኔዋ እሜቴ ለምለም

s
አደይ የብር ሙዳይ ኮለል በይ (2 ጊዜ) እንዳለች አቶ ይታገሱ

s
ከባለቤታቸው ወ/ሮ ውብዓለም ጋር በጋራ ወጥተው ለልጆቹ ዳቦ

o
በመስጠት መረቋቸው፡፡ እነሱም፡-

m
ከብረው ይቆዩ ከብረው፣

s
በአመት አንድ ልጅ ወልደው፣

s
ሰላሳ ጥጃ አስረው፣

o
ከብረው ይቆዩ ከብረው፡፡

m
ብለው በጋራ መርቀው ወደ ቀጣዩ ቤት አመሩ፡፡

አንብቦ መረዳት

s
፩. የሚከተሉትን ጥያቄዎች በምንባቡ መሰረት በፅሑፍ መልሱ፡፡

o s
1. አበባ አየሁሽ የሚጨፈረው በየትኛው ወር ነው@

m
2. አበባ አየሁሽ የሚጨፍሩት እነማን ናቸው@

s
3. የምንባቡን ዋና ሐሳብ በቃል ተናገሩ፡፡

o
፪. በምንባቡ ውስጥ ያለው የበዓል መዝሙር በክፍላችሁ ከሚገኙ
ጓደኞቻችሁ ጋር በጋራ በመለማመድ መምህራችሁ በሚያዟችሁ s
m
መንገድ በተግባር አሳዩ፡

F መነጠልና ማጣመር
፩. የሚከተሉት ቃላት በሚገባ በማንበብ በቃላቱ ውስጥ ያሉትን

ሆህያት ነጣጥላችሁ ፃፉ፡፡

፲፯ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 17


ምሳሌ፡- ጳጉሜ = ጳ-ጉ-ሜ
ሀ. ሰኔ፡- መ. ሐምሌ፡-
ለ. ጥር፡- ሠ. ነሐሴ፡-

s
ሐ. ህዳር፡-

s
፪. የሚከትሉትን ቃላት በምሳሌው መሰረት አጣምራችሁ ፃፉ፡፡

o
ምሳሌ፡- ጫማ + ዎች = ጫማዎች

m
ቃላት የተጣመሩ ቃላት
1. በሬ

s s
o
2. ሱሪ

m
ዎች
3. አበባ

4. ኮፍያ

s s
5. ሜዳ

o
m
፫. በሳጥኑ ውስጥ ያሉትን ፊደላት በማጣመር የተለያዩ ቃላትን

s
መስርቱ፡፡

ሰ ጠ ቀ 1. ቀጠረ
o s
6.









2.
3.
4.
m 7.
8.
9.
አ ዘ ጀ 5. 10.

፲፰ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 18


Ñቃላት
በሚከተሉት ቃላት ውስጥ ያሉትን የመጀመሪያ ድምፆች በሌላ

s
ድምፆች ተክታችሁ ፃፉ፡፡ ከዚያም የሁለቱን ቃላት ልዩነት በቃል

s
ግለፁ፡፡

o
ምሳሌ፡- ሰኔ = የኔ፣ ቅኔ …

m
1. ጥር = 4. በጋ =

s
2. ቀን = 5. በላ =

s
3. ሰኞ =

o
አቀላጥፎ ማንበብ

m
የሚከተለውን ምንባብ በመደጋገም ትክክለኛውን የአነባበብ ሥርዓት
ተከትላችሁ አንብቡ፡፡

s s
o
m s
os
m
፲፱ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 19
አካባቢያችንን እንጠብቅ
የምንኖርበትና የምንማርበት አካባቢ ሁልጊዜም ንፁህ መሆን አለበት፡፡
አካባቢያችን ንፁህ ከሆነ በሽታ አይዘንም፡፡ ለዓይናችንም የሚያስደስት

s
ይሆናል፡፡ ለዓይናችን ደስ የሚል ከሆነ ደግሞ ደስተኞች እንሆናለን፡፡

o s
ይህ እንዲሆን ደግሞ እያንዳንዳችን አካባቢያችንን ማፅዳት፤ ልዩ ልዩ
እፅዋትንና አበባዎችን መትከል አለብን፡፡ ይህን ስናደርግ የመሬታችን

m
አፈርም አይሸረሸርም፡፡ ስለዚህ አንድ ተክል ስንቆርጥ በምትኩ ሌላ

s
ችግኝ መትከል ይኖርብናል፡፡ ይህንን ካደረግን ሁልጊዜ ጤናማና

o s
ደስተኛ እንሆናለን፡፡ አካባቢያችንም ውብ ይሆናል፡፡
(አላምረው 2002፣ 91 ለማስተማሪያነት ተሻሽሎ የቀረበ)

m
መፃፍ
@ መፃፍ
@

s
፩. ተማሪዎች መምህራችሁ የሚያነቡላችሁን ቃላት በሚገባ

s
በማዳመጥ፡-

o
ሀ. ቃላቱን በደብተራችሁ ፅፋችሁ አንብቧቸው፡፡

m
ለ. የፃፋችኋቸውን ቃላት የመጀመሪያውን ፊደል አጥፍታችሁ

s
ፃፉና ለክፍል ጓደኞቻችሁ አንብቡላቸው፡፡

s
ሐ. ባጠፋችኋቸው ፊደላት ምትክ ሌላ አንድ ፊደል በመተካት

o
በምሳሌው መሰረት ቃሉን ሌላ ፍቺ እንዲኖረው አድርጉ፡፡

m
ምሳሌ፡- ህዳር - (&ህ& ፊደል ስትወገድ) ዳር - (&አ& ፊደል
ስትጨመር) አዳር
ህዳር ፣ ዳር፣ አዳር
1. ፣ ፣
2. ፣ ፣
3. ፣ ፣
4. ፣ ፣
5. ፣ ፣

፳ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 20


፪. የሚከተሉትን ቃላት በዓ.ነገር ውስጥ በማስገባት የተለያየ ፍቺ
እንዲሰጡ አድርጉ፡፡

s
ምሳሌ፡- በላ ሀ. ሰኢድ ምሳውን በላ፡፡

s
ለ. አዶናይ የውድድሩን ዋንጫ በላ፡፡

o
1. ሔደ

m
2. ዓይኖች

s

3. ውኃ

o
4. ጠላ

m
5. ተሾመ

፫. በሚከተለው ፅሑፍ ውስጥ አራት ነጥብ (፡፡) በማካተት

s
ፅሑፉን የተሟላ አድርጉ፡፡

o s በጋ እና ክረምት

m s
በጋ የፀሐይ ወቅት ነው ብዙ ጊዜ ዝናብ አይጥልም ወንዞች በጣም

s
ይቀንሳሉ እህሎች ወደ ጎተራ ይከተታሉ በጋ ለጉዞ በጣም አመቺ

o
ነው ለከብቶች መጠጥና የግጦሽ ሳር ችግር ይኖራል

m
ክረምት የዝናብ ወቅት ነው በዚህ ወቅት ብዙ ተክሎች ይበቅላሉ
ወንዞች ብዙ ውኃ ይኖራቸዋል እንስሳት ውኃ እንደልባቸው ያገኛሉ
ብዙ እህሎች ይበቅላሉ ገበሬዎችም በቂ ዝናብ ካገኙ ጥሩ ምርት
ያገኛሉ

፳፩ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 21


የማጠቃለያ ተግባራት
፩. ከዚህ በታች የቀረበውን ፅሑፍ በትኩረት አንብቡ፤ ከዚያም

s
ለጥያቄዎቹ ተገቢ መልስ ስጡ፡፡

s
እስኪ እወቁኝ

o
በኢትዮጵያ ብቻ የምገኝ ብርቅዬ ወር ነኝ፡፡ አምስት ወይም ስድስት

m
ቀናት አሉኝ፡፡ ከአራት ዓመት አንዴ ስድስት ቀን እሆናለሁ፡፡ በሌሎች

s s
ዓመታት ግን አምስት ቀን ነኝ፡፡ ከነሐሴ ወደ መስከረም ድልድይ

o
ሆኜ አሻግራለሁ፡፡ የአዲስ ዓመት ብስራት ተስፋን እሰንቃለሁ፡፡

m
1. እኔ ማን ነኝ@

2. የዓመቱ ስንተኛ ወር ነኝ@

s
3. እኔ ከየትኛው ወር በኋላ እገኛለሁ@

s
4. ለምንድን ነው ብርቅዬ የተባልኩት@

o
m
5. በየትኛው ወቅት እገኛለሁ@

s
፪. የሚከተሉትን ፊደላት በማገጣጠም ቃላት መስርቱ፡፡

o s
m
ተ ጓ እ በ አ ተ ና
ድ ን ኛ ጫ ች ወ ት

1. ተናደደ 4.

2. 5.

3. 6.

፳፪ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 22


፫. በ’’ሀ’’ ስር ያሉትን ቃላት በ’’ለ’’ ስር ካሉት ተመሳሳያቸው ጋር
አዛምዱ፡፡

s
‘‘ሀ’’ ‘‘ለ’’

s
1. መግራት ሀ. እህል መክተቻ

o
2. ንጹህ ለ. እንደሁኔታው

m s
3. ጎተራ ሐ. ያማረ

s
4. እንደአስፈላጊነቱ መ. ጽዱ

5. ውብ ሠ. ማስተካከል
o
m
s s
o
m s
os
m
፳፫ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 23
አማርኛ
ምዕራፍ ሶስት
ኛ ክፍል

s
ታሪኮች

o s
m የምዕራፉ አላማዎች

s
o s
ተማሪዎች ከዚህ ምዕራፍ ትምህርት በኋላ፡-
• ያዳመጣችሁትን ምንባብ አጠቃላይ ሐሳብ ለይታችሁ ቃላዊ

m
ዘገባ ታቀርባላችሁ::
• ካነበባችሁት ፅሁፍ ውስጥ አጠቃላይ ሐሳብ ትፅፋላችሁ::

s
• በዓረፍተ ነገር ውስጥ አራት ነጥብን ትጠቀማላችሁ::

s
• ባለአራት ፊደል ቃላትን ትመሰርታላችሁ፡፡

o
• ቃል አጋኖን እና የጥያቄ ምልክትን በጽሑፍ ውስጥ

m
ትጠቀማላችሁ፡፡

s s
o
m
፳፬ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 24
አውራዶሮ እና ቀበሮ

O ( ማዳመጥ
s
((

s
ቅድመ ማዳመጥ

o
1. ከላይ ያለውን ስዕል በመመልከት የምታዳምጡት ምንባብ

m
ስለ ምን እንደሚያነሳ ገምቱ፡፡

s
2. ተረት ማለት ምን ማለት ይመስላችኋል@

o s
m
s
ቅድመ ማዳመጥ

s
1. ከላይ ያለውን ስዕል በመመልከት የምታዳምጡት ምንባብ

o
ስለ ምን እንደሚያነሳ ገምቱ፡፡

m
2. ተረት ማለት ምን ማለት ይመስላችኋል@

s s
አዳምጦ መናገር

o
. የሚከተሉትን ጥያቄዎች ባዳመጣችሁት ምንባብ መሰረት በቃል

m
መልሱ፡፡
ሀ. በታሪኩ ውስጥ የተራበው ማን ነው@
ለ. አውራ ዶሮው በቀበሮ የተያዘው እንዴት ነው@
ሐ. እናንተ በዶሮው ቦታ ብትሆኑ ምን ታደርጉ ነበር@
. ያዳመጣችሁትን ምንባብ በማስታወስ ለክፍል ጓደኞቻችሁ
ተናገሩ፡፡

፳፭ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 25


· የምታውቁትን አንድ ታሪክ ወይም ተረት ለክፍል ጓደኞቻችሁ
ስርዓቱን ጠብቃችሁ በቃል ተርኩ፡፡

s
Ñቃላት

s
. በምንባቡ መሰረት በ’’ሀ’’ ስር ላሉት ቃላት ከ’’ለ’’ ስር

o
ተመሳሳይ ፍቻቸውን በመፈለግ አዛምዱ፡፡

m
‘‘ሀ'' መልስ ‘‘ለ''

5. ተጣደፈ ሀ. ዘዴ

s s
o
m
6. ፈረጠጠ ለ. ደን

7. ጫካ ሐ. ሮጠ

s
8. ድርጊት መ. ተግባር

s
9. ብልሃት ሠ. ቸኮለ

F
o
መነጠልና ማጣመር

m
. የሚከተሉትን ቃላት በምሳሌው መሰረት በማጣመር ፃፉ፡፡

s
s
ምሳሌ፡- ከ - መንደር = ከመንደር

o
ዶሮ - ው = ዶሮው

m
1. ጀመረ - ች
2. አፉ - ን
3. ቀበሮ - ው
4. ወደ - ጫካ
5. ለ - መናገር

፳፮ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 26


. በተሰጠው ምሳሌ መሰረት በብዙ ቁጥር የቀረቡትን ቃላት ወደ
ነጠላ ቁጥር በመቀየር ፃፉ፡፡

s
ምሳሌ፡- ተማሪዎች = ተማሪ ደብተሮች = ደብተር

s
1. ቅርሶች = 4. በሬዎች =

o
2. መፅሃፎች = 5. ጫማዎች =

m
3. ገበሬዎች =

s
& ንባብ

o s
m
s s
o
m s
os
ቅድመ ንባብ
m
1. የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ማን ናት@
2. ቅርሶችን ጎብኝታችሁ ታውቃላችሁ@ መልሳችሁ “አዎ”
ከሆነ ምን ምን ቅርሶችን ጎብኝታችኋል፡፡

፳፯ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 27


አዲስ አበባ

አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ናት፡፡ የተመሰረተችው 1879

s
ዓ.ም. በዳግማዊ ምኒልክና በእቴጌ ጣይቱ ነው፡፡ ይህች ከተማ

s
በርካታ ብሄር ብሄረሰቦች በጋራ በሰላምና በፍቅር ይኖሩባታል፡፡

o
የአፍሪካ ህብረት መቀመጫም ናት፡፡ በርካታ የሚጎበኙ ቅርሶች

m
አሏት፡፡

ተማሪዎች አዲስ አበባ ምን ምን ቅርሶች አሏት ብላችሁ

s s
o
ታስባላችሁ?

m
በውስጧ ከሚገኙ ቅርሶች መካከል የቀደምት ዘመናት የኪነ-ህንጻ
አሰራሮች፣ ቤተ-መንግስቶች፣ ሙዚየሞች (እንጦጦ ሙዚየም፣

s
ብሄራዊ ሙዚየም፣ አራት ኪሎ ሙዚየም፣ ወዘተ.) ይገኛሉ፡፡

s
እንዲሁም የአርበኞች ሀውልት፣ የአቡነ ጴጥሮስ ሀውልት፣ የካቲት

o
12 ሀውልት፣ ወዘተ. ይጠቀሳሉ፡፡ በተጨማሪም የጎብኝዎችን

m
ቀልብ የሚስቡ እንጦጦና አንድነት ፓርክ ይገኙባታል፡፡ ሁሉንም

s
ስናያቸው የኢትዮጵያን ባህል፣ ሐይማኖት፣ ታሪክና የየዘመኑ

os
ክስተቶችን የሚያወሱ ናቸው፡፡ እነዚህንም የተለያዩ ቱሪስቶች
መጥተው ሲጎጎበኙ የሚያርፉባቸው ዘመናዊ ሆቴሎች የራሳቸውን

m
አስተዋጽዖ ያደርጋሉ፡፡

፳፰ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 28


አንብቦ መረዳት

፩. የሚከተሉትን ጥያቄዎች ምንባቡን መሰረት በማድረግ በጽሑፍ

s
መልሱ፡፡

o s
1. አዲስ አበባን የመሰረቷት እነማን ናቸው?
2. በአዲስ አበባ የሚገኙ ቅርሶች ምንምን ናቸው?

m
3. አዲስ አበባ ከተመሰረተች ስንት አመት ሆናት?

s s
4. በምንባቡ ውስጥ ስንት አራት ነጥቦች ይገኛሉ?

o
፪. “አዲስ አበባ” ከሚለው ምንባብ ውስጥ የተረዳችሁትን ሀሳብ

m
በሶስት መስመር በጽሑፍ አቅርቡ፡፡

Ñ ቃላት

s
ከምንባብ ለወጡ ቃላት በክቡ ውስጥ ከሚገኙ ቃላት ተቃራኒ

s
ፍቻቸውን በመፈለግ አዛምዱ፡፡

o
m
1. በርካታ =
ገጠር

s
ገጠር
2. ፍቅር =

s
ጥላቻ ልዩነት
ጥላቻ ልዩነት

o
3. ሰላም = ጦርነት ጥቂት
ጦርነት ጥቂት

m
4. ከተማ = ዘንድሮ
ዘንድሮ
5. ድሮ =

፳፱ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 29


አቀላጥፎ ማንበብ

እናስተዋውቃችሁ!

s s
ቀኝ አዝማች ተስፋ ገብረስላሴ ቢልልኝ ይባላሉ፡፡ አርበኛና መምህር

o
ናቸው፡፡ አባታቸው መምህር ገብረስላሴ ቢልልኝ ይባላሉ፡፡ እናታቸው

m
ደግሞ ስዕለሚካኤል ወልደአብ ናቸው፡፡ የተወለዱት ታህሳስ 24

ቀን 1894 ዓመተ ምህረት በቡልጋ ክፍለ ሀገር ነው፡፡ ከእጽዋት

s s
o
ቀለም ያዘጋጃሉ፡፡ ብራና ፍቀው በመቃ ብዕር ይጽፋሉ፡፡ ግንቦት

m
26 ቀን 1992 ዓመተ ምህረት በ97 ዓመታቸው አርፈዋል፡፡ ነገር

ግን ሥራቸው ትውልድ እስካለ ድረስ ይቀጥላል፡፡

s s
o
m s
os
m
፴ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 30
እኚህ አባት አሁን እናንተ ከቅድመ መጀመሪያ (ኬጂ) እስከ አሁን

እየተማራችሁበት ያለውን “የፊደል ገበታ” የጻፉ አባት ናቸው፡፡

s
የፊደል ገበታን በሶስት ረድፍ በመክፈል (በሀ..ሁ..ሂ፤ መልዕክተ

s
ዮሀንስ፤ አ..ቡ..ጊ..) በእጃቸው በመጻፍና በማሳተም ለኢትዮጵያ

ህጻናት በሙሉ
o እንዲዳረስ አድርገዋል፡፡ ስለዚህ ሁልጊዜ

m
ልናስታውሳቸውና ልናመሰግናቸው ይገባል፡፡ ልጆች እናንተም

s
s
እንደተስፋ ገብረስላሴ ለወገንና ለሀገር የሚተርፍ ሥራ ለመስራት

ጎበዝ ተማሪ መሆን አለባችሁ፡፡


o
@ መፃፍ
@ መፃፍ m
s
. ከላይ ‘‘እናስተዋውቃችሁ’’ በሚል ርዕስ ከቀረበው ምንባብ ባለ

o s
አራት ፊደል ቃላትን ለይታችሁ ፃፉ፡፡

m
ምሳሌ፡- ህጻናት

s s
. ምንባቡን መሰረት በማድረግ ለሚከተሉትን ቃላት ተመሳሳይ

o
ፍቺ ስጡ፡፡

m
ምሳሌ፡- አርፈዋል = ሞተዋል

ሀ. ብዕር = መ. ወገን =

ለ. ፊደል = ሠ. ጎበዝ =

ሐ. ህጻናት =

፴፩ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 31


. በሰንጠረዡ ውስጥ ያሉትን ፊደላት በማጣመር ቃላት መስርቱ፡፡

ስ ተ ራ ት

s

s ክ ፋ

o
m
ቅ ረ ቤ ሪ

s s
o
ምሳሌ፡- ታሪክ

m
· በትዕዛዝ ሶስት ላይ በመሰረታችኋቸው ቃላት ዓረፍተ ነገር
መስርቱ፡፡
ምሳሌ፡- ሀ. ታሪክ = 1. ዓባይ የዘመኑ ታሪክ ነው፡፡

s
2. ኤፍራታ የህይወት ታሪክ ጻፈች፡፡

os
፭.ከተለያዩ ሰዎች የሰማችኋቸው ተረቶች ወይም ከመፅሃፍት
ካነበባችኋቸው ታሪኮች መካከል አንዱን በመምረጥ ስርዓቱን

m
ጠብቃችሁ በአጭሩ ፃፉ፡፡

s s
o
፮. አራት ነጥብን (፡፡) እና ጥያቄ ምልክትን (?) በመጠቀም

m
አራት ዓረፍተ ነገሮችን ሥሩ፡፡

፴፪ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 32


የማጠቃለያ
የማጠቃለያተግባራት
ተግባራት
1. የሚከተሉትን ተዘበራርቀው የተቀመጡትን ፊደላት በማጣመር

s
ባለ 2፣ ባለ 3፣ እና ባለ 4 ፊደል ቃላትን መስርቱ፡፡

የተዘበራረቁ ፊደላት
የተዘበራረቁ ፊደላት

os ባለ 2 ፊደል ባለ 3 ፊደል ባለ 4 ፊደል


ባለ ቃላት
2 ፊደል ባለ ቃላት
3 ፊደል ባለ ቃላት
4 ፊደል

m
ቃላት ቃላት ቃላት

s s
ንብ ባለጌ አበጠረ

o
ደ፣ ተ፣ ጠ፣ ር ንብ ባለጌ አበጠረ
ደ፣
ች፣ ተ፣
ፈ፣ ጠ፣
ብ፣ ስ ር

m
ች፣
ጣ፣ ፈ፣
ረ፣ ብ፣
አ፣ ስሰ፣ ን፣
ጣ፣ ረ፣ ጌ፣
ራ፣ በ፣ አ፣ ወሰ፣ ን፣
ራ፣ በ፣ ጌ፣ ወ

s s
o
m
2. የሚከተሉትን ስርዓተ ነጥቦች በቡድን ሆናችሁ ስማቸውን እና

s s
አገልግሎታቸውን በጽሑፍ አስፍሩ፡፡ ስርዓተ ነጥቦች በመጠቀም

o
ዓረፍተ ነገር መስርቱ፡፡

m
ተ.ቁ ስርዓተ ነጥቦች መጠሪያ አገልግሎት
ተ.ቁ ስርዓተ ነጥቦች መጠሪያ አገልግሎት
1. ፡፡
1. ፡፡
2. ?
2. ?

፴፫ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 33


አማርኛ
ምዕራፍ አራት
ኛ ክፍል የአትክልት ቦታ

s s
o
m s
s
የምዕራፉ አላማዎች

o
m
ተማሪዎች ከዚህ ምዕራፍ ትምህርት በኋላ፡-

• ያዳመጣችሁትን ምንባብ ዋና ሀሳብ ትለያላችሁ፡፡

s
• ካነበባችሁት ፅሁፍ ውስጥ አጠቃላይ ሐሳብ ትፅፋላችሁ::

o s
• ቃል አጋኖን እና የጥያቄ ምልክትን በጽሑፍ ውስጥ

m
ትጠቀማላችሁ፡፡

s s
o
m
፴፬ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 34
O ( ማዳመጥ
((

የማርታ ማስታወሻ

s
O ( ማዳመጥ
((

o s
m s
o s
m
s s
o
m
ቅድመ ማዳመጥ

s
os
1. በምትኖሩበት አካባቢ መናፈሻዎች (የአትክልት ቦታዎች) አሉ@

m
መልሳችሁ አዎ ከሆነ ምን ምን የአትክልት ቦታዎች አሉ?

2. ርዕሱን እና ምሥሉን ተመልክታችሁ ምንባቡ ስለምን እንደሆነ

ግምታችሁን ተናገሩ፡፡

3. የአትክልት ስፍራ መኖር ምን ጥቅም አለው?

፴፭ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 35


አዳምጦ መናገር
የሚከተሉትን ጥያቄዎች ባዳመጣችሁት ምንባብ መሰረት በቃል
መልሱ፡፡

s
ሀ. ማርታ ለምን ተሸለመች@

o s
ለ. ማርታ ከአባቷ ጋር ለመዝናናት የሄደችበት ስፍራ ምን
ይባላል@ የትስ ይገኛል?

m
ሐ. እነማርታ የጎበኙትን መናፈሻ ከሚላት ለማየት

s
የጓጓችዉ ለምንድን ነው@

Ñቃላት
o s
m
በ’’ሀ’’ ስር ያሉትን ስዕሎች በ’’ለ’’ ስር ካሉት መግለጫዎቻቸው
ጋር አዛምዱ፡፡

ስዕሎች

s
መልስ መግለጫ

s
ሀ.ዘር መዝራት

o
1.

m s
ለ.በጋራ መስራት

s
2.

o
ሐ.መቆፈር

m
3.

መ.አበባ መትከል
4.

ሠ.ውሃ
ማጠጣት
5.

፴፮ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 36


መነጠልና ማጣመር
. መምህራችሁ የሚያነቡላችሁን ቃላት፡-

s
ሀ. በሚገባ በማዳመጥ ቃላቱን በደብተራችሁ ፃፉና አንብቡ፡፡

s
ለ. የፃፋችኋቸውን ቃላት ቦታ በመቀያየር ሌሎች ቃላት መስርቱ፡፡

o
ሐ. ቦታ በመቀያየር የፃፋችኋቸውን ቃላት ላይ ሌላ ፊደል በመጨመር

m
ቃላቱ የተለየ ፍቺ እንዲሰጥ አድርጉ፡፡

s
፪. በሚከተሉት ቃላት ውስጥ ያሉ ሆህያትን በመነጣጠልና በማጣመር

o s
አንብቡ፡፡
የተነጣጠሉ ቃላት የተጣመሩ ቃላት

1. የ - ህፃናት የህፃናት
m
s
2. አንድ - ነት አንድነት

o s
3. የሚ - ከበር - በት የሚከበርበት

m
4. እንዲ - ያስቡ - ት እንዲያስቡት

s s
5. ሲ - መለስ ሲመለስ

o
6. የ - አካባቢ - ው የአካባቢው

m
፴፯ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 37
፫. በተሰጠው ምሳሌ መሰረት በነጠላ ቁጥር የቀረቡትን ቃላት

ወደ ብዙ ቁጥር በመቀየር ፃፉ፡፡

s
ምሳሌ፡- ሰራተኞች = ሰራተኛ

o s
ካልሲዎች = ካልሲ

m
1. ቤቶች = 4. መኪናዎች =

s s
2. ቢራቢሮዎች = 5. መኪናዎች =

o
3. እርሳሶች = 6. ዶማዎች =

& ንባብ
m
s s
o
m s
os
m
፴፰ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 38
ቅድመ ንባብ

1. አንድን ግቢ ሊያስውቡ ከሚችሉ ነገሮች ውስጥ ጥቂቶቹን

s
ተናገሩ@

s
2. ከስዕሉ የተረዳችሁትን ሀሳብ ለክፍል ጓደኞቻችሁ አስረዱ@

o
“አበባማው ግቢ”

m
የህፃናት ቀን ከ1998 ዓ.ም ጀምሮ በአመቱ ሰኔ 9 ቀን ይከበራል፡፡ይህ

s s
እንዲሆን ያደረገው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ነው፡፡የሚከበርበትም

o
ምክንያት የህፃናትን ደህንነት፣ ጥበቃና መልካም አስተዳደግ
እንዲኖራቸው ማስቻል ነው፡፡ ይህን በማሰብ መምህርት ትህትና እና

m
መምህር ጀማል ከሰኔ 5 እስከ 9 ድረስ አበቦችና የተለያዩ ችግኞች
በመትከል፤ ልዩ ልዩ ፅሁፎችን በማቅረብ እንዲከበር ያደርጋሉ፡፡

s
ተማሪዎች የህፃናት ቀን የሚከበርበትም ምክንያት ምንድን ነው?

o s
ከመምህርት ትህትና ተማሪዎች አንዱ ኬብሮን ነው፡፡ ኬብሮንም
በህፃናት ቀን አከባበር ላይ የተከላቸውን አበቦች ሲያይ በጣም

m
ተደሰተ፡ በክረምት ወቅትም አበቦችንና የተለያዩ ተክሎችን መትከልና

s s
መንከባከብ እንዳለበት አሰበ፡፡ ሀሳቡንም በተግባር ላይ አዋለው፡፡ እናቱና

o
አባቱም በሚሰራው ስራ ደስተኛ በመሆናቸው ያግዙታል፡፡ በግቢው
በርካታ አበባዎች በመተከላቸውም የእነኬብሮን ግቢ “አበባማው

m
ግቢ” በሚል ስም መጠራት ጀመረ፡፡ ሰዎችም የእነኬብሮንን ግቢ
ለማየት ሁሌ ይጓጓሉ፡፡ የኬብሮን እናትና አባትም የሰፈሩ ሰዎችን
አድናቆትና ልዩ ስሜት በማየታቸው ተደሰቱ፡፡ ከአካባቢ ነዋሪዎችም
ጋር መመካከር፣ በጋራ አካባቢያቸውን ማፅዳትና አበባ መትከል
ጀመሩ፡፡ አካባቢያቸውም እጅግ የሚያምር፣ ፅዱና ማራኪ ሆነ፡፡

፴፱ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 39


አንብቦ መረዳት

፩. የሚከተሉትን ጥያቄዎች ምንባቡን መሰረት በማድረግ በጽሑፍ

s
መልሱ፡፡

o s
1. ተማሪ ኬብሮን ግቢውን በአትክልት እንዲያስውብ ያነሳሳው
ምክንያት ምንድን ነው?

m
2. እናንተ የምትኖሩበትን ግቢና አካባቢ ለማስዋብ ምን ምን

s s
መንገዶችን ትጠቀማላችሁ?

o
3. የህፃናት ቀን በስንት ዓመተ ምህረት መከበር ጀመረ?

m
፪. “አበባማው ግቢ” ከሚለው ምንባብ ምን እንደተማራችሁ በሶስት
ዓረፍተ ነገር ጻፉ፡፡

s
Ñ ቃላት

s
፩. በሚከተሉት ፊደላት የሚመሰረቱ ቃላትን ከሳጥኑ ውስጥ

o
በመምረጥ በፊደላቱ ጎን ፃፉ፡፡

m s
1.ተ = ተክል፣ ተማሪዎች

s
2.መ =

o
3.ሐ = አፍሪካ ዕለት መናፈሻ
4.አ =

m
ሐብሎች
5.ዕ =
ዕውቀት መነፅር
መናፈሻ ተክል
ተማሪዎች ሐውልት

፵ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 40


. የሚከተሉትን ምስሎች በትኩረት በመመልከት ስማቸውን
በክፍት ቦታው ላይ ፃፉ፡፡

s s
o
m s
s
1. 2. 3. 4. 5.

o
፫. የሚከተሉትን ፊደላት በመገጣጠም ባለአምስት ፊደል ቃላት
መስርቱ፡፡ m
s s 1.

o
መ ካ ች
2.
ት ድ

m
ነ አ ከ 3.

s
ፋ ን ኮ ተ 4.

s
ና ል ወ
5.

o
ቻ ለ ዎ
ና ወ ኮ

m
አቀላጥፎ ማንበብ
. ከላይ ‘‘አበባማው ግቢ’’ በሚል ርዕስ የቀረበውን ምንባብ ለክፍል
ጓደኞቻችሁ ተራ በተራ እየተነሳችሁ አንብቡላቸው፡፡

፵፩ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 41


፪. የሚከተሉትን ዓረፍተ ነገሮች ስርዓተ- ነጥቦችን ግንዛቤ ውስጥ

በማስገባት አንብቡ፡፡

s
1. በአሁን ሰዓት የኮሮና ስርጭት ምን ያህል ነው?

o s
2. ችግኝ መትከል የአካባቢን የአየር ንብረት ያስተካክላል፡፡

m
3. ሁለተኛ ይህን መጥፎ ድርጊት ስትሰራ እንዳላይህ!

s
4. ሀገሬ ለእኔ ሁሉ ነገሬ ናት፡፡

5. የአባይ ግድብ በመገንባቱ እንኳን ደስ አላችሁ!

o s
m
6. የስንተኛ ክፍል ተማሪዎች ናችሁ?
@ ፅህፈት
፩. በምሳሌው መሰረት በሚከተሉትን ቃላት ዓረፍተ ነገር መስርቱ፡፡

s s
ሳር = ልጁ ሳር ተከለ፡፡

o
1. አካፋ 3. መኮትኮቻ 5. አፈር
2. አበባ 4. ውሃ

m ቃለ አጋኖ (!)
(!)

s
ቃለ አጋኖ የመገረምን፣ የመደሰትን፣ የመከፋትን፣

os
m
የመደሰትን… ስሜት የምንገልጽበት ሥርዓተ ነጥብ
ነው፡፡
ምሳሌ፡- ልብሱ እንዴት ያምራል!
አቤት ውሸት!

፵፪ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 42


፪. ቃለ አጋኖ ስርዓተ ነጥብን በመጠቀም ሁለት ዓረፍተ ነገሮችን
በደብተራችሁ ላይ ፃፉ፡፡

s
፫. የሚከተለውን ጽሁፍ በቡድን ሆናችሁ በሚገባ ካነበባችሁ በኋላ

s
ከምንባቡ ሥር ያሉ ተግባራት ስሩ፡፡

o
የማዕዶት አጎት

m
የማዕዶት አጎት መክብብ ይበልጣል ይባላል፡፡ መክብብ ይበልጣል

s
የማዕዶት አባት ወንድም ነው፡፡ እድሜው 35 ሲሆን ስራው

o s
አትክልተኛ ነው፡፡ ሙያውን የሚያከብርና ጠንክሮ የሚሰራ ታታሪ
ሰራተኛ ነው፡፡ በዚህ ስራው በጉለሌ የእፅዋት ማዕከል ውስጥ

m
ያሉትን እፀዋት በአግባቡ በመንከባከቡ ሽልማት ተሰጥቶታል፡፡
ለወደፊት የራሱ የእፅዋት ማዕከል ከፍቶ መስራት ይፈልጋል፡፡

s
ሀ. ጽሁፉ እንዴት እንደተፃፈ አስተውሉ፡፡

s
ለ. ከቤተሰቦቻችሁ ወይም ከምታውቋቸው ሰዎች አንዳቸውን

o
በመምረጥ ባነበባችሁት ጽሁፍ መሰረት የህይወት ታሪካቸውን

m
በየግል ፃፉ፡፡

s s
ሐ. በየግል የፃፋችሁትን የህይወት ታሪክ ለቡድን አባላቶቻችሁ

o
አንብቡላቸው፡፡

m
መ. ከፃፋችኋቸው የህይወት ታሪኮች አንዱን በመምረጥ በጋራ
አዳብራችሁ ፃፉና ለመምህራችሁ አሳዩ፡፡
፬. “የማዕዶት አጎት” የሚለውን ምንባብ መሰረት በማድረግ
ለሚከተሉት ቃላት ተመሳሳይ ፍቺ ስጡ፡፡

ምሳሌ፡- አጎት= የአባት ወንድም

፵፫ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 43


ሀ. ታታሪ = መ. ለወደፊት =

ለ. ማዕከል = ሠ. ሙያውን =

s
ሐ. ጠንክሮ =

s
የማጠቃለያ ተግባር

o
. የሚከተሉትን ቃላት በማጣመር ፃፉ፡፡

m
ቃላት የተጣመሩ ቃላት

s
ምክር ምክር ቤት

s
ትምህርት ቤት

o
ፍርድ

m
ሻይ
ጎጆ

s
መስሪያ

o s
m
፪. የሚከተሉትን ተዘበራርቀው የተቀመጡትን ፊደላት በማጣመር

s
ባለ 3፣ ባለ 4 እና ባለ 5 ፊደል ቃላትን መስርቱ፡፡

os
የተዘበራረቁ ባለ 3 ፊደል ባለ 4 ፊደል ባለ 5 ፊደል
ቃላት ቃላት ቃላት ቃላት

ኢ፣ቤ፣ብ፣ን፣ጎ
በ፣የ፣ር፣ጠ፣
ዥ፣ት፣ረ፣አ፣ተ
m
ሪ፣ም፣ወ፣ክ፣ያ
ል፣ማ፣ጵ፣ህ፣ስ

፵፬ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 44


፫. የሚከተሉትን ምስሎች በትኩረት በመመልከት ስማቸውን
በክፍት ቦታዎች ላይ ፃፉ፡፡

s s
o
m s
s
1. 2. 3. 4. 5.

o
m
s s
o
m s
o s

m
፵፭ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 45
አማርኛ
ምዕራፍ አምስት
ኛ ክፍል የአካባቢ ንፅህና አጠባበቅ

s s
o
m s
s
የምዕራፉ አላማዎች

o
m
ተማሪዎች ከዚህ ምዕራፍ ትምህርት በኋላ፡-

• ካዳመጣችሁት ምንባብ ለወጡ ቃላት ፍቺ ትሰጣላችሁ፡፡

s
• ከምንባቡ ውስጥ ልዩ የሆነውን ሀሳብ ታወጣላችሁ፡፡

o s
• ቃለ አጋኖንና የጥያቄ ምልክትን ትለያላችሁ፡፡

m
• በነጠላ ዓረፍተ ነገሮች መጨረሻ ላይ አራት ነጥብ ታስገባላችሁ፡፡

s s
o
m
፵፮ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 46
O ( ማዳመጥ
((

s
የጤና ቁልፍ
የጤና ቁልፍ

o s ዛሬ ልጆቹ ምን ሆነዋል?

m s
s

m
ቅድመ-ማዳመጥ

s
os
1. ወደትምህርት ቤት ከመምጣታችሁ በፊት ምን ምን ተግባራት

m
ታከናውናላችሁ?
2. ስዕሉን በመመልከት ስለምን እንደምታዳምጡ ገምቱ?

አዳምጦ መናገር
የሚከተሉትን ጥ¦ቄዎች ባዳመጣችሁት ምንባብ መሰረት ትክክል
የሆኑትን “እውነት” ስህተት የሆኑትን ደግሞ “ሐሰት” በማለት
በቃል መልሱ፡፡

፵፯ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 47


1. ፀጉር ማበጠር ከአካባቢ ንፅህና ¨መደባል፡፡
2. ልጆቹ ተረት ለማደመጥ የሄዱት ሰዓት አክብረው ነው፡፡
3. የግል ንፅህናን ብቻ መጠበቅ ለጤና ጠቀሚ ነው፡፡

s
4. መጥረግ፣ መትከልና መንከባከብ የአካባቢን ንፅህና

s
ለመጠበቅ የሚያስፈልጉ ተግባራት ናቸው፡፡

o
m
Ñቃላት
፩. በ “ሀ” ስር ላሉትን ቃላት ከ “ለ”

s
ስር ተመሳሳያቸውን
s
o
ፈልጉ፡፡

m
“ሀ” መልስ “ለ”
ምሳሌ
ተጣደፈ ረ ሀ. የራስ

s
1. ተወ ለ. በህብረት

2. አየ

o s ሐ. ይጠቅማል

m
3. የግል መ. ሁልጊዜ

s
4. ዘወትር ሠ. ተመለከተ

5. ያስፈልጋል

o
ረ. ተቻኮለ
s
m
6. በጋራ ሰ. አቆመ

፵፰ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 48


፪. የሚከተሉት ቃላት ውስጥ ያሉ ፊደላትን ቦታ በማቀያየር
ሌሎች ቃላት መስርቱ፡፡

s
ምሳሌ፡- በግላችን = በግ፣ በላ

s
1. ጥርሳችን = 4. ማበጠር =

o
2. ያስፈልጋል = 5. ማስጠበቅ =
3. መምጣት =

ማጣመርና መነጠል
m s
s
፩. የሚከተሉትን ተነጣጥለው የተቀመጡትን ቃላት አጣምራችሁ

o
አንብቡና ፃፉ፡፡

m
ምሳሌ፡- የ - አካባቢ - ያችን - ን = የአካባቢያችንን
1. ወደ - ቤታ - ቸው =
2. እናንተ - ም =

s s
3. በ - ህይወት =

o
4. ሊያ - ወሩ - ት =
5. ፀጉራ - ችሁ - ን =

m
፪. በምሳሌው መሰረት የሚከተሉት ቃላት መነሻ ላይ “አል-”

s
s
በመጨረሻ ላይ “-ም” በመጨመር ቃላቱን አጣምራችሁ ፃፉና

o
አንብቡ፡፡

m
ምሳሌ፡- ሰራ = አል- ሰራ -ም = አልሰራም

1. ታጠበ = አል- -ም =
2. ፋቀች = አል- -ም =
3. ፀዳ = አል- -ም =
4. ቆረጠ = አል- -ም =
5. ሰራች = አል- -ም =

፵፱ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 49


& ንባብ

ያለስራ መቆም ክልክል ነው

s s
o
m s
o s
m
s s
o
m s
o s
m
፶ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 50
ቅድመንባብ
ቅድመ ንባብ ጥያቄዎች
ጥያቄዎች

1. ተማሪዎች የአካባቢን ንፅህና አለመጠበቅ ጉዳት

s
ያስከትላል@ አዎ ካላችሁ ጉዳቶቹን ዘርዝሩ፡፡

s
2. የግልና አካባቢ ንፅህናን አንድነትና ልዩነት ተናገሩ፡፡

o “ታሞ ከመማቀቅ…”

m
በአንድ መንደር ውስጥ የሚኖሩ ነጋዴዎች ነበሩ፡፡ ነጋዴዎቹ

s
s
የተለያዩ አትክልት፣ ፍራፍሬና ጥራጥሬ እንዲሁም አልባሳትን

o
በመሸጥ ይተዳደራሉ፡፡ ሁሉም ቤተሰቦቻቸውን የሚያስተዳድሩት

m
ከንግድ በሚያገኙት ገቢ ነው፡፡ የአካባቢው ሰዎችም የተለያዩ
ነገሮችን ከእነርሱ እየገዙ ይመገባሉ፤ ይለብሳሉ፡፡ ነጋዴዎቹ በንግድ

s
ቦታቸው የተለያዩ ማስታወቂያዎችን ለጥፈዋል፡፡ “ዱቤ ነገ እንጂ

s
ዛሬ የለም!”፤ “የአፍ ጭንብል (ማስክ) ካላደረጉ አናስተናግድም!”፤

o
“ካለ ስራ መቆም ክልክል ነው!”…፡፡ ይሁንና ለንፅህና ብዙ ትኩረት

m
ስለማይሰጡ የተለያዩ ቆሻሻዎችን በየቦታው ይጥላሉ፡፡

s s
ተማሪዎች! ነጋዴዎቹ ለአካባቢ ንፅህና ትኩረት ባለመስጠታቸው

o
ምን የሚከሰት ይመስላችኋል?

m
በቆሻሻው መብዛት ምክንያት አካባቢው በመጥፎ ጠረን ታወከ፡፡
ነዋሪዎቹም የቆሻሻው ሽታ ስለረበሻቸው ራቅ ወዳለ ቦታ እየሔዱ
መገበያየት ጀመሩ፡፡ ሩቅ ቦታ ሔደው መገበያየታቸው ለተለያዩ
እንግልት ዳረጋቸው፡፡ በዚህም በጣም መማረር ጀመሩ፡፡ነጋዴዎቹም
ሰርቶ ማገኘትን ብቻ በማሰብ ደፋ ቀና ሲሉ ተራ በተራ ታመው
ተኙ፡፡ ቤተሰቦቻቸውም እነርሱን በማስታመም ስለተወጠሩ የዕለት

፶፩ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 51


ጉርሻቸውን ማግኘት አቃታቸው፡፡ ነጋዴዎቹም ሆኑ ነዋሪዎቹ በጣም
ስለተቸገሩ በጋራ ሆነው መወያየት ጀመሩ፡፡ በውይይታቸውም አንድ
የመፍትሔ ሐሳብ ላይ ደረሱ፡፡ “ታሞ ከመማቀቅ አስቀድሞ መጠንቀቅ”

s s
ነው፤ በማለት በጋራ ሆነን አካባቢያቸውን ለማፅዳትና ለመንከባከብ

o
ተስማሙ፡፡ በቀጣዩ ቀን በጠዋት ተነስተው አካባቢያቸውን አፀዱ፡፡

m
ከዚያ ቀን ጀምሮ ሁለም በደስታና በጤና መኖር ጀመሩ፡፡

s
አንብቦ መረዳት

. ምንባቡን መሰረት በማድረግ ለሚከተሉትን ጥያቄዎች

o s
m
ከተሰጡት አማራጮች ውስጥ ትክክለኛውን መልስ በመምረጥ
አክብቡ፡፡
1. በምንባቡ ውስጥ የተጠቀሰው ሐሳብ ትኩረቱ ላይ ነው@

s s
ሀ. የግል ንፅህና ለ. የአካባቢ ንፅህና ሐ. የቤት ንፅህና

o
2. በአንድ አካባቢ የሚኖሩት እነማን ናቸው@

m
ሀ. ነዋሪዎቹ ለ. ነጋዴዎቹ ሐ. ሁለቱም

s
3. ነዋሪዎቹ ወደሌላ ቦታ ሔደው የተገበያዩት ለምንድን ነው@

s
ሀ. እርስ በርስ በመጣላታቸው

o
ለ. የአፍ ጭንብል (ማስክ) ባለማረጋቸው

m
ሐ. አካባቢያቸው ስለቆሸሸና ስለሸተታቸው
4. ነዋሪዎቹ እና ነጋዴዎቹ ተወያይተው ምን ወሰኑ@
ሀ. አካባቢቸውን ለቆ መሔድ
ለ. በጋራ አካባቢን ማፅዳት
ሐ. አለመገበያየት

፶፪ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 52


፪. ምንባቡ የሚያስተላልፈውን ዋና መልዕክት በቡድን ሆናችሁ
በመወያየት በሁለት ዓረፍተ ነገር ፅፋችሁ ለክፍል ጓደኞቻችሁ
አንብቡላቸው፡፡

አቀላጥፎ ማንበብ

s s
o
፩.ተማሪዎች “ታሞ ከመማቀቅ…” የሚለውን ምንባብ ተራ በተራ

m
እየተነሳችሁ ለክፍል ጓደኞቻችሁ አንብቡ፡፡

፪.የሚከተሉትን ዓረፍተ ነገሮች በትክክለኛ የአነባብ ስልት

s s
o
አንብቧቸው፡፡

m
ሀ. መንገድ ከማቋረጤ በፊት ግራና ቀኝ እመለከታለሁ፡፡
ለ. ቅዳሜና እሁድ ምን ትሰራላችሁ?

s
ሐ. እንኳን አደረሳችሁ!

Ñቃላት
o s
m
፩. በ “ሀ” ስር ላሉት ቃላት ከ “ለ” ስር ካሉት ቃላት ተቃራኒ

s s
ፈልጉላቸው፡፡

o
“ሀ” “ለ”

m
1. ቅርብ ሀ. ከፊት
2. ከኋላ ለ. ይበልጣል
3. መጣ ሐ. ወደደ
4. ያንሳል መ. ሔደ
5. ጠላ ሠ. ሩቅ

፶፫ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 53


. በ “ሀ” ስር ባሉት ቃላት የተመሰረቱትን ዓረፍተ ነገሮች ከ “ለ”
ስር በመፈለግ አዛምዱ፡፡
ሀ ለ

s
1. ጤና ሀ. የአካባቢው ውበት ይማርካል፡፡

o
2. ንፅህና ለ. ቆሻሻ ለጤና ጠንቅ ነው፡፡

m
3. ውበት ሐ. አካባቢን ለማፅዳት ህብረት ያስፈልጋል፡፡

s
4. ቆሻሻ መ. ለሰው ልጅ ጤና አስፈላጊ ነው፡፡

s
5. ህብረት ሠ. የአካባቢያችን ንፅህና እንጠብቅ፡፡

o
. የሚከተሉትን ስዕሎች ከመግለጫዎቻቸው ጋር አዛምዱ፡፡

m
ማጠብ

s s
መቦረሽ

o
m
ማበጠር

s s
o
መጥረግ

m መታጠብ

መቁረጥ

፶፬ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 54


. የሚከተሉትን ፊደላት በመምረጥ በክፍት ቦታው ላይ
በመሙላት ቃላቱን የተሟሉ አድርጓቸው፡፡

ታ ስ ጉ ፀ ት ሽ ጠ ጥ

1. ብሩ

s s 5. ፊ

o
2. ፀ ር 6. ማበ ሪያ

m
3. ጥር 7. መ ረግ

s
4. መ ጠብ

Fማጣመርና መነጠል
በምሳሌው መሰረት በሚከተሉትን ቃላት ውስጥ ያሉ ሆህያትን
o s
m
በመነጣጠል አንብቡና በማጣመር ፃፉ፡፡

ምሳሌ፡ የ - አፍሪካ = የአፍሪካ

s s
ጊዜ - ያቸ - ው = ጊዜያቸው

o
1. ሸለመ - ች - ኝ =
2. አረንጓዴ - ው =

m s
3. እየ- ተባለ =

s
4. የተ - መሰረተ - ው =

o
5. እንደ - ሚያምር =

m
፶፭ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 55
@ ጽሕፈት
. በክቡ ውስጥ ያሉ ቃላትን በተስማሚው ክፍት ቦታ አስገብታችሁ

s
ዓረፍተ ነገሩን የተሟላ አድርጉ፡፡

ንፅህና

o s ተማሪዎች ቀን

m
ግል ፀጉሩን

s s
o
1. ክፍላቸውን አፀዱ፡፡

m
2. የሱፍ አበጠረ፡፡
3. ተማሪዎች የፅዳት ሊኖራቸው ይገባል፡፡
4. የግልና የአካባቢ መጠበቅ ያስፈልጋል፡፡

s s
5. ገላን መታጠብ የ ንፅህና ነው፡፡

o
፪. መምህራችሁ የሚያነቡላችሁን ቃላት በማዳመጥ በደብተራችሁ

m
ላይ ጻፉ፡፡

s s
፫. በሚከተሉት ዓረፍተ ነገሮች ላይ አራት ነጥብ (፡፡) በመጨመር

o
ዓረፍተ ነገሮችን አሟሉ፡፡

m
1. ጤናማ ህፃናት በአዕምሮና በአካል ብቁ ናቸው
2. ጥርስን ዘወትር መቦረሽ ያስፈልጋል
3. የግል ንፅህናችንን ከጠበቅን ጤነኛ እንሆናለን
4. ንፁህ አካባቢ ለመዝናኛ ጥሩ ነው
5. የግል ንፅህናችንን በመጠበቅ ራሳችንን ከኮሮና ቫይረስ
እንከላከል

፶፮ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 56


የማጠቃለያ ተግባር

፩. የሚከተሉትን ምስሎች በትኩረት በመመልከት ስማቸውን

s
በክፍት ቦታዎች ላይ ፃፉ፡፡

o s
m s
s
3. 5.

o
1. 2. 4.

፪. በሳጥኑ ውስጥ ያሉትን ቃላት በተስማሚ ክፍት ቦታዎች


ውስጥ አሟሉ፡፡ m
s s
ሐይቆች ላም ሩጫ ሱሪ ሹካ

o
m s
1. ፓስታ በ ይበላል፡፡

s
2. ወተት ትሰጣለች፡፡

o
3. ዳንኤል ተገዛለት፡፡

m
4. ነገ የ ውድድር አለ፡፡
5. ኢትዮጵያ ብዙ ሐይቆች አሏት፡፡

፶፯ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 57


፫. የሚከተሉትን ቃላት መሰረት በማድረግ የተለያዩ ዓረፍተ
ነገሮችን ፃፉ፡፡
ምሳሌ፡- ሔደ፡- እስማኤል ምሳውን በልቶ ሔደ፡፡

s
ሊጥ፡- ባልዲው ውስጥ ሊጥ አለ፡፡

s
1. አፈር፡- ፡፡

o
2. ፈረስ፡- ፡፡

m
3. አረሰ፡- ፡፡

s s
4. አጠናች፡- ፡፡

o
5. ድልድይ፡- ፡፡

m
s s
o
m s
o s
m
፶፰ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 58
አማርኛ
ምዕራፍ ስድስት
ኛ ክፍል ባህላዊ ሙዚቃ

s s
o
m

የምዕራፉ አላማዎች

s s
ተማሪዎች ከዚህ ምዕራፍ ትምህርት በኋላ፡-
o
• ፅሑፍን አዳምጣችሁ ተዘውታሪ ቃላትን በመጠቀም
ዓረፍተ ነገር ትመሰርታላችሁ:: m
s
• ከሚነበብ ጽሑፍ ውስጥ ተዘውታሪ ቃላትን በመለየት ፍቺ

s
ትሰጣላችሁ::

o
• የጥያቄ ምልክትንና ቃልአጋኖን ትጠቀማላችሁ፡፡

m
• ቃላትን ከመነሻ ቅጥያቸው ጋር አጣምራችሁ ትጠራላችሁ::

s s
o
m
፶፱ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 59
O ( ማዳመጥ
((

ባህላዊ
ባህላዊየሙዚቃ
የሙዚቃመሳሪያዎች
መሳሪያዎች

s s
o
m s
o s
m
s s
o
m s
os
m
ቅድመ-ማዳመጥ
1. ባህላዊ የሙዚቃ መሳሪያ ታውቃላችሁ? መልሳችሁ &አዎ&
ከሆነ ምን ምን ታውቃላችሁ? ዘርዝሩ፡፡
2. ባህላዊ ጭፈራ ማለት ምን ማለት ነው?

፷ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 60


አዳምጦ መናገር

s
..የሚከተሉትን
የሚከተሉትንጥ¦ቄዎች
ጥያቄዎችባዳመጣችሁት
ባዳመጣችሁት ምንባብ መሰረት
ምንባብ ትክክል
መሰረት

s
ትክክል “እውነት”
ሆኑትን ሆኑትን “እውነት” ስህተት የሆኑትን
ስህተት የሆኑትን ደግሞ “ሐሰት”
ደግሞ “ሐሰት” በማለት

o
በማለት በቃል መልሱ፡፡
በቃል መልሱ፡፡

m
1. ከበሮ የትንፋሽ ባህላዊ መሳሪያ ነው፡፡

2. ዋሽንት አምስት ክሮች አሉት፡፡

s s
o
3. ከጅማት ክርና ከእንጨት የሚሰራው ክራር ነው፡፡

m
. የሚከተሉትን ጥያቄዎች
. ጥያቄዎች በሚገባ
በሚገባ በማንበብ
በማንበብበቡድን
በቡድንሆናችሁ
ሆናችሁ
ለጥያቄዎቹ በፅሁፍ
ለጥያቄዎቹ በፅሁፍ መልሱ፡፡
መልሱ፡፡

s
1. ከምታውቁት ባህላዊ ጭፈራ (ውዝዋዜ) የአንዱን የአተገባበር

o s
ሂደት በማስታወሻ በመያዝ በቃል ተናገሩ፡፡

m
2. መምህራችሁ በሚያዟችሁ መሰረት ቡድን መስርታችሁ

s
ስላዳመጣችሁት ምንባብና ስለተወያያችሁበት ባህላዊ ጭፈራ

os
(ውዝዋዜ) ጠቅለል ያለ ሀሳብ ጻፉ፡፡

m
፷፩ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 61
Ñቃላት
. የሚከተሉትን የባህላዊ መሳሪያ መጠሪያዎች ከስዕላቸው ጋር

s
አዛምዱ፡፡

ምስሎች
o s መልስ መጠሪያ

m
1. ሀ. ከበሮ

s s
o
m
2. ለ. ዋሽንት

s
3. ሐ. መለከት

os
m
4. መ. ማሲንቆ

s s
o
5. ሠ. ክራር

m
፷፪ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 62
.የሚከተለውን የልጆች መዝሙር በሚገባ
.የሚከተለውን በሚገባ በማንበብ
በማንበብ በተመሳሳይ
በተመሳሳይ
ፊደልፊደል የሚጨርሱ
የሚጨርሱ ቃላትን
ቃላትን ለይታችሁ
ለይታችሁ አውጡ፡፡
አውጡ፡፡
ጨረቃ ድንቡል ዶቃ

s
አጤ ቤት ገባች አውቃ

s
አጤ ቤት ያሉት ልጆች

o
እንክርዳድ ፈታጊዎች

m
ፈተጉ ፈታተጉ

s s
በጭልፋ አስቀመጡ

o
ጭልፋዋ ስትሰበር

m
በዋንጫ ገለበጡ
አጃ ቆሎ ስንዴ ቆሎ
ይህችን ትተሽ ያችን ቶሎ

s s
ምሳሌ፡- ገባች እና ልጆች

o
1. እና

m
2. እና

s
3. እና

s
4.

o
እና
5. እና

በማዋሃድ
የሚከተሉትን ሆሄያት
.. የሚከተሉትን
በማዋሃድከፊደሉ

1. ጨ፡-
ሆሄያት በሳጥኑ
ጎንጎን
ከፊደሉ
በሳጥኑ ውስጥ
ፃፉ፡፡


ፃፉ፡፡ m
ውስጥ ካሉ
ካሉ ቃላት
ቃላት ጋር
ጋር

ጨመረ መሰንቆ
2. ጠ፡- ፣ መረጠ ጠበቀ
ጠፈር ጨረቃ
3. መ፡- ፣

፷፫ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 63


መነጠልና ማጣመር
. የሚከተሉትን ቃላት ፊደላቱን በሚገባ በማንበብ በምሳሌው

s
መሰረት ነጣጥላችሁ ፃፉ፡፡

s
ምሳሌ፡- የተለያዩ = የ-ተለያዩ


o ከባህል = ከ-ባህል

m
1. ከእንጨት፡- 4. ከሸንበቆ፡-

s
o s
2. የመሳሪያ፡- 5. በከብት፡-

m
3. የሚሰራ፡-

የሚከተለውን ፅሑፍ
. የሚከተለውን
. ፅሑፍ በማንበብ
በማንበብ ፅሑፉን
ፅሑፉን የሚወክለውን
የሚወክለውን ፊደል
ፊደል
ፃፉ፡፡
ፃፉ፡፡

s s
o
m
እኔ ማን ነኝ…?

s
እስክስታ የምመታ ሰው እመስላለሁ፡፡ በ ‘‘ሸ’’ እና በ
s
o
‘‘በ’’መካከል እገኛለሁ፡፡ በርካታ ቃላት ይመሰርቱብኛል፡፡
በፊደል ገበታ በዘጠነኛው መስመር ላይ እገኛለሁ፡፡ እኔ ማን

m
ነኝ…?

፷፬ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 64


& ንባብ

s s
o
m s
o s
m
ቅድመ ንባብ ጥያቄዎች
1. ተማሪዎች ከትምህርታችሁ ጎን ለጎን ምን ምን ክበባት

s
ላይ ትሳተፋላችሁ@

s
2. ክበባት ውስጥ ተሳትፎ የምታደርጉ ከሆነ ምን ምን

o
ተግባራትን ታከናውናላችሁ@

m
የባህል ቀን

s s
ዕለቱ ሀሙስ ነው፡፡ ሜሮን ከትምህርት ቤት እንደገባች የደንብ

o
ልብሷን ቀየረች፡፡ ወዲያውኑ ባህላዊ ዘፈኖችን ከፍታ መወዛወዝ

m
ጀመረች፡፡ እናቷ ተደብቀው ያይዋታል፡፡ ልጃቸው የተለያዩ ውዝዋዜ
መቻሏ ገርሟቸዋል፡፡ እናቷም ከልጅነት የዕድሜ ዘመናቸው
ጀምሮ ባህላዊ ተወዛዋዥ በመሆን ያገለገሉ በመሆናቸው በትዝታ
ተዋጡ፡፡ ድንገት ሜሮን “እማዬ” ብላተጣራች፡፡ እናቷም “አቤት
ልጄ” አሏት፡፡ “ነገ በትምህርት ቤታችን የባህል ቀን ይከበራል፡፡
‘ሁላችሁም የተለያዩ ባህላዊ ልብሶች ልበሱ፡፡ በህላዊ ጭፈራዎችንም
ተለማመዱ፡፡’ ተብለናል” አለቻቸው፡፡
፷፭ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 65
የሜሮን እናት በሜሮን ድርጊት የሚደሰቱ ይመስላችኋል?

እናቷም “ጥሩ ነው! ባህላዊ ሙዚቃዎቻችንና ባህላዊ ጭፈራዎቻችንን

s
በሚገባ ማወቅ አለብን፡፡እኛ ያወቅነውን ለእናንተ እናስተላልፋለን፤

s
እናንተ ያወቃችሁትን ደግሞ በመጨመር ለቀጣይ ትውልድ

o
ታስተላልፋላችሁ፡፡ይህ ሲሆን ባህላችን እንደተጠበቀ ይሆናል፡፡ ስለዚህ

m
ቅድም ስትወዛወዢ እያየሁሽ ነበር፡፡ የተሳሳትሻቸው እንቅስቃሴዎች

s s
አሉ፡፡” በማለት ማስተካከያ ሰጧት፡፡ ሜሮንም ትምህርት ቤት ሄዳ

o
የባህል ቀን ላይ ጥሩ ውዝዋዜ አቀረበች፡፡ ባቀረበችውም ውዝዋዜ

m
ተመልካቾች ስለተደሰቱ በሽልማት አንበሻበሿት፡፡

አንብቦ መረዳት

s
የሚከተሉትን
የሚከተሉትንጥ¦ቄዎች
ጥ¦ቄዎችባዳመጣችሁት
ባዳመጣችሁትምንባብ
ምንባብመሰረት
መሰረት ትክክል

s
ትክክል የሆኑትን
የሆኑትን “እውነት”ሆኑትን
“እውነት” ስህተት ስህተትደግሞ
ሆኑትን ደግሞበማለት
“ሐሰት” “ሐሰት”
በቃል

o
በማለት በቃል መልሱ፡፡
መልሱ፡፡

m s
1. የሜሮን እናት የባህላዊ ሙዚቃ ተወዛዋዥ ነበሩ፡፡

s
2. በእነሜሮን ትምህርት ቤት የሚከበረው የሴቶች ቀን ነበር፡፡

o
3. የሜሮን ችሎታ(ተሰጥኦ) ስነ ፅሑፍ ማዘጋጀት ነው፡፡

m
አቀላጥፎ ማንበብ
ተማሪዎች “የባህል ቀን” የሚለውን ምንባብ ተራ በተራ እየተነሳችሁ
ለክፍል ጓደኞቻችሁ አንብቡ፡፡

፷፮ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 66


Ñቃላት
ምንባቡን መሰረት
.. ምንባቡን መሰረት በማድረግ
በማድረግ በ “ሀ” ስር
ስር ያሉትን
ያሉትን በበ “ለ”
“ለ”ስር
ስር
ካሉት ጋር
ካሉት ጋር እንደአገባባቸው
እንደአገባባቸው አዛምዱ፡፡
አዛምዱ፡፡

s s መልስ ለ

o
1. ውዝዋዜ ሀ. ተሳታፊ

m
2. ጥሩ ለ. መልካም

s
3. ተመልካች ሐ. እስክስታ

4. ትዝታ

o
መ. ልማድ
s
m
5. ባህል ሠ. ትውስታ

s
፪፪. ምሳሌውን መሰረት
. ምሳሌውን መሰረት በማድረግ
በማድረግ በተመሳሳይ
በተመሳሳይ ፊደል
ፊደል የሚጀምሩ
የሚጀምሩ

s
ቃላትን መስርቱ፡፡

o
ምሳሌ፡- /ዘ/ ሀ፡- ዘፈነ

m
ለ፡- ዘመረ

s
1. /ከ/ ሀ፡- 3. /መ/ ሀ፡-

s
ለ፡- ለ፡-

o
2. /በ/ ሀ፡-

m
ለ፡-
፫. ምሳሌውን
፫. ምሳሌውን መሰረትመሰረት በማድረግ
በማድረግ በተመሳሳይ
በተመሳሳይ ፊደል ፊደል የሚጨርሱ
የሚጨርሱ
ቃላትን
ቃላትን መስርቱ፡፡
መስርቱ፡፡
ምሳሌ፡- ክራር እና ብድር
1. ሀ፡- 3. ሀ፡-
ለ፡- ለ፡-

፷፯ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 67


2. ሀ፡-
ለ፡-

s
፬. በሳጥኑ ውስጥ ያሉትን የሙዚቃ መሳሪያዎች ባህላዊና

s
ዘመናዊ በማለት መድቧቸው፡፡

o
m
ከበሮ ጊታር ፒያኖ በገና ማንዶሊን

s
ማሲንቆ ክራር ሳክስፎን ዋሽንት ኪቦርድ

o s
m
ባህላዊ የሙዚቃ መሳሪያዎች ዘመናዊ የሙዚቃ መሳሪያዎች

s s
o
@ ጽሕፈት

m
. መምህራችሁ የሚያነቡላችሁን ሁለት ዓረፍተ ነገሮች በሚገባ

s
በማዳመጥ ደብተራችሁ ላይ ፃፉ፡፡

s
. መምህራችሁ የሚያነቡላችሁን ሁለት ዓረፍተ ነገሮች በሚገባ

o
በማዳመጥ ደብተራችሁ ላይ ፃፉ፡፡
. የሚከተሉትን ዓረፍተ ነገሮች በሚገባ በማንበብ በሳጥኑ

m
. የሚከተሉትን ዓረፍተ ነገሮች
ውስጥ የተቀመጡትን ስርዓተ በሚገባ
ነጥቦች በማንበብ
በመጠቀምበሳጥኑ ውስጥ
አሟሉ፡፡
የተቀመጡትን ስርዓተ ነጥቦች በመጠቀም አሟሉ፡፡

? !
1. ስንት ሰዓት ነው
2. የሜዳው ሳር በጣም ደስ ላል
3. የባህላዊ የሙዚቃ መሳሪያው ድምፅ ይማርካል
4. ባህል ማለት ምን ማለት ነው
፷፰ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 68
. ተማሪዎች የሚከተሉትን ተግባራት በጋራ ሆናችሁ ስሩ፡፡
ሀ. በቡድን በቡድን ሆናችሁ ተቀመጡ፡፡
ለ. ባህላዊ ሙዚቃን በተመለከተ ሁላችሁም

s
የየራሳችሁን ሶስት ሶስት ጥያቄዎች ፃፉና

s
እርስ በርስ ተቀያየሩ፡፡

o
ሐ. ላወጣችኋቸው ጥያቄዎች በጋራ በመሆን

m
በፅሁፍ ምላሽ ስጡ፡፡

s
መ. በጋራ በመሆን ላወጣችኋቸው ጥያቄዎች

s
የተሰጠው መልስ ላይ ተነጋገሩ፡፡

o
የማጠቃለያ ተግባር

m
. የሚከተሉትን ቃላት ፊደላቱን በሚገባ በማንበብ የመጀመሪያ
ፊደላቸውን ከቃሉ በመነጠል ጻፉ፡፡
ሀ. የጭፈራ መ. ከሰርግ

s s
ለ. ለሙዚቃ ሠ. በእንቢልታ

o
ሐ. በሥርዓት ረ. የነጋሪት

m
. የሚከተለውን ተግባር በአጠያየቁ መሰረት መልሱ፡፡

እስኪ አወቁኝ…?

s s
ከእንጨት የምሰራ ባህላዊ የሙዚቃ
o
m
መሳሪያ ነኝ፡፡ቁመቴ ረጅም ነው፡፡
በውስጤ አስር አውታሮች (ክሮች)
አሉኝ፡፡ ለስለስ ያለ ድምፅ ስለማወጣ
በርካታ ሰዎች ይወዱኛል፡፡ ብዙ ጊዜ
ለመንፈሳዊ አገልግሎት እውላለሁ፡፡
በአንዳንድ መንፈሳዊ በዓላት ላይ የምገኝ
እኔ ማን ነኝ…?

፷፱ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 69


አማርኛ
ምዕራፍ ሰባት
ኛ ክፍል መልካም ስነ ምግባር

s s
o
m s
s
የምዕራፉ አላማዎች

o
m
ተማሪዎች ከዚህ ምዕራፍ ትምህርት በኋላ፡-

ካዳመጣችሁት ፅሑፍ ውስጥ አዳዲስ ቃላትን በመጠቀም




ነጠላ ዓ.ነገሮችን ትመሰርታላችሁ፡፡

• ከምንባቡ ለወጡ ቃላት አውዳዊ ፍቺ ትሰጣላችሁ፡፡

o s
• ተመሳሳይ ቅጥያ ያላቸውን ቃላት ትዘረዝራላችሁ፡፡
• በተገቢ ፍጥነት አጫጭር ታሪኮችን ታነባላችሁ፡፡

m
• የተሰጣችሁን ቃላት በትክክል ትፅፋላችሁ፡፡

s s
o
m
፸ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 70
O ( ማዳመጥ
((

ትክክለኛ ዳኛ

s
ትክክለኛ ዳኛ

o s
m s
o s
m
s s
o
m s
s
ቅድመ-ማዳመጥ

o
1. በምትማሩበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች ሲጣሉ ምን

m
ታደርጋላችሁ@
2. ከላይ የቀረበውን ምስል በትኩረት በመመልከት የተረዳችሁትን
ሐሳብ ለመምህራችሁ ተናገሩ፡፡

፸፩ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 71


አዳምጦ መናገር
. የሚከተሉትን ጥ¦ቄዎች ባዳመጣችሁት ምንባብ መሰረት

s
ትክክል የሆኑትን “እውነት” ስህተት የሆኑትን ደግሞ “ሐሰት”

s
በማለት በቃል መልሱ፡፡

o
1. ዳኛው ከፍትህ ይልቅ ለወዳጅነት ያደላል፡፡

m
2. ለጓደኛ ማዳላት የትክክለኛ ዳኛ መገለጫ ነው፡፡

s
3. አቶ በልሁ የፍርድ ቤት ዳኛ ናቸው፡፡

s
4. ዳኛው መልካም ስነ ምግባር ያለው ነው፡፡

መምህራችሁያነበቡላችሁ
..መምህራችሁ ያነበቡላችሁ ምንባብ
ምንባብ ውስጥ
ውስጥ ባሉባሉ ቃላት
o
ቃላት አምስት

m
አምስት አጫጭር
አጫጭር ዓረፍተዓረፍተ ነገሮችን
ነገሮችን መስርቱ፡፡
መስርቱ፡፡
ምሳሌ፡- ሲራጅ የቅርብ ወዳጄ ነው፡፡

s
Ñቃላት

o s
. ያዳመጣችሁትን ምንባብ መሰረት በማድረግ በ’’ሀ’’ ስር

m
የቀረቡትን ቃላት ከ’’ለ’’ስር ካሉት ቃላት ተቃራኒያቸውን

s
በመፈለግ አዛምዱ፡፡

ሀ ለ

os
m
1. እውነተኛ ሀ. ጠላት

2. መጣ ለ. ሐሰተኛ

3. ወዳጅ ሐ. ጥላቻ

4. ፍቅር መ. ሔደ

5. ክብር ሠ. ውርደት

፸፪ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 72


፪.
፪. በሳጥኑ ውስጥ ያሉትን
ያሉትን ቃላት
ቃላት በትኩረት
በትኩረት በማንበብ
በማንበብተመሳሳይ
ተመሳሳይ
የመድረሻ
የመድረሻ ፊደል ያላቸውን ቃላት
ፊደል ያላቸውን ቃላትበተሰጡት
በተሰጡትምድቦች
ምድቦች
አስቀምጡ፡
በላች የዋህነት አየች ጫማዎች ተማሪዎች

s
በላች የዋህነት አየች ጫማዎች ተማሪዎች

s
ገበሬዎች ደግነት ቸርነት ሰራች

o
ገበሬዎች ደግነት ቸርነት ሰራች

m s
s
በ’’ች’’ የሚጨርሱ በ’’ዎች’’ የሚጨርሱ ‘‘በነት’’ የሚጨርሱ

o
m
s s
መነጠልና ማጠመር

o
በምሳሌው መሰረት
በምሳሌው መሰረት በክቡ
በክቡ ውስጥ
ውስጥ ያለውን
ያለውንቃል
ቃልከሌሎቹ
ከሌሎቹቃላት
ቃላትጋር
ጋር አጣምሩ፡፡
አጣምሩ፡፡

m s
s
ሀ. መልካም ሰው

o
ለ. መልካም

m
ምግባር
ሐ. መልካም ስራ
መ.
ሠ.
ረ.
ሰ.
ሸ.

፸፫ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 73


& ንባብ
ቅድመ ምንባብ ጥያቄዎች

s
1. ተማሪዎች ፊደል የት እንደተማራችሁ ታስታውሳላችሁ@

o s
2. አዎ ካላችሁ ምን ምን ነገሮችን እንደምታስታውሱ ተናገሩ፡፡

m “ሀሁ…”

s
አንድ ትንሽ ልጅ ወደአንድ ታላቅ

o s
m
የኔታ ዘንድ ሄዶ “ሀ ሁ” ይቆጥር

ነበር፡፡ ወላጆቹም እጁን ይዘው

s
መንገድ ያሻግሩትና ከየኔታ ጋር

s
ያገናኙታል፡፡ የኔታም ወደክፍል

o
ያስገቡትና ፊደል እንዲቆጥር

m
ያደርጉታል፡፡ አንድ ቀን ይሄው

s
s
ተማሪ እያለቀሰ ወደቤቱ መጣ፡፡

አባቱም “ምነው@ ምን ሆነህ ነው


o
የምታለቅሰው?” ሲሉ ይጠይቀዋል፡፡
m
፸፬ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 74
ልጅ፡- “የኔታ
“መነሻውማ
ተቆጡኝ!”
‘ሀ’ በል ሲሉኝ ዝም ስላልኳቸው ነው!” አለ፡፡

አባት፡- ተናደደና “አንተ እንዴት ዝም ትላለህ? ‘ሀ’ ማለት አቅቶህ


አባት፡- “መቼም ሳታጠፋ ዝም ብለው አይቆጡህም፤ በል

s
ነው?” ብሎ በንዴት ጠየቀው፡፡
እውነቱን ንገረኝ! ከዋሸህ እኔም እቀጣሃለሁ!” አለው፡፡

o s
ልጅ፡- “አይ አባዬ አላቃተኝም፤ ግን እሱን ብቻ አይጠይቁም፡፡”
ልጅ፡- “መነሻውማ ‘ሀ’ በል ሲሉኝ ዝም ስላልኳቸው ነው!” አለ፡፡

m
አባት፡- ተናደደና
“እና ምንድን
“አንተ
ነውእንዴት
የሚጠይቁህ?”
ዝም ትላለህ? ‘ሀ’ ማለት አቅቶህ

s s
ነው?” ብሎ በንዴት ጠየቀው፡፡
ልጅ፡- ‘ሀ’ ስትል ‘ሁ’ በል ይሉሃል፡፡ ‘ሁ’ ብዬ ተገላገልኩ ስትል

o
ልጅ፡- “አይ
‘ሂ’ በል
አባዬ
ይሉሃል፡፡
አላቃተኝም፤
እንዲህግንእያሉ
እሱንእስከ
ብቻ ‘ፐ’
አይጠይቁም፡፡”
ያስለፈልፉሃል!

m
አያድርስብህ አባዬ!” አለና መለሰ፡፡
አባት፡- “እና ምንድን ነው የሚጠይቁህ?”

s
አባት በልጁ ስንፍና ደነገጠ፡፡
ልጅ፡- ‘ሀ’ ስትል ‘ሁ’ በል ይሉሃል፡፡ ‘ሁ’ ብዬ ተገላገልኩ ስትል

os
አባት፡- ‘ሂ’“ልጄ
በል ይሉሃል፡፡
ያንተኮ ስራእንዲህ
መማር
እያሉ ነው፡፡
እስከ ‘ፐ’
የኔታያስለፈልፉሃል!
ደጋግመው

m
የሚያስተምሩህ
አያድርስብህ አባዬ!”
ጥሩ እውቀት
አለና መለሰ፡፡
እንዲኖርህ ነው፤ ስለዚህ ከነገ

s
ጀምሮ በርትተህ መማር አለብህ፡፡” ብሎ መከረው፡፡ልጁም

s
አባት በልጁ ስንፍና ደነገጠ፡፡

o
የአባቱን ምክርና የመምህሩን ትምህርት ተቀብሎ ጎበዝ ተማሪ
አባት፡- “ልጄ ያንተኮ ስራ መማር ነው፡፡ የኔታ ደጋግመው

m
ሆነ፡፡
የሚያስተምሩህ ጥሩ እውቀት እንዲኖርህ ነው፤ ስለዚህ ከነገ

ጀምሮ በርትተህ መማር አለብህ፡፡” ብሎ መከረው፡፡ልጁም

የአባቱን ምክርና የመምህሩን ትምህርት ተቀብሎ ጎበዝ ተማሪ


ሆነ፡፡

፸፭ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 75


አንብቦ መረዳት
ለሚከተሉትጥያቄዎች
. ለሚከተሉት
. ጥያቄዎችምንባቡን
ምንባቡን መሰረት
መሰረት በማድረግ
በማድረግ ትክክለኛውን
ትክክለኛውን መልስ ምረጡ፡፡

s
መልስ ምረጡ፡፡

s
1. ትንሹ ልጅ የኔታ ጋር እንዲሄድ የተደረገው ለምንድን ነው?

o
ሀ. እንዲረብሽ ለ. እንዲማር ሐ. እንዲሰለች

m
2. ልጁ ከተመከረ በኋላ ምን ሆነ?

s
ሀ. ሰነፍ ተማሪ ለ. ስልቹ ተማሪ ሐ. ጎበዝ ተማሪ

s
3. በምንባቡ ውስጥ “ተገላገልኩ” የሚለው ቃል አገባባዊ ፍች

o
ምንድን ነው?

m
ሀ. ጨረስኩ ለ. ጀመርኩ ሐ. ደከመኝ
.ተማሪዎች በቡድን ሆናችሁ “ሀሁ…”የሚለውን ምንባብ ዋና
ሐሳቡን በአጭሩ ፃፉ፡፡

Ñቃላት
s s
o
. ለሚከተሉት ቃላት በምንባቡ መሰረት ፍቺ ስጡ፡፡

m
1. መማር

s
2. ጥበቃ 4. እውቀት

s
3. መንገድ 5. ምክር

o
. በ“ሀ” ስር ያሉትን ምልክቶች ከ“ለ” ስር ካሉት ስያሜያዎቻቸው

m
(መጠሪያዎቻቸው) ጋር አዛምዱ፡፡
ሀ ለ
1. X ሀ. ማካፈል
2. $ ለ. ማባዛት
3. + ሐ. መቀነስ
4. - መ. እኩል ይሆናል
5. = ሠ. መደመር

፸፮ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 76


. የሚከተሉትን ምልክቶች ከዓረፍተ ነገሮቹ ጋር በማጣጣም
አገናኙ፡፡
x + - $ =

s s
አብዛ (ጨምር) (ቀንስ) (አካፍል) (እኩል)

o
m
1. መልካምነትህን X (አብዛ)

s s
2. ያለህን ለሌለው

o
3. ደግነትና የዋህነትን

m
4. ስንፍናን

5. ለሁሉም አመለካከት ይኑርሽ፡፡

s
አቀላጥፎ ማንበብ

o s
“ሀሁ…” የሚለውን ምንባብ በተገቢው የአነባበብ ስልት ደጋግማችሁ

m
በማንበብ እንደአባትና ልጅ በመሆን ለክፍል ጓደኞቻችሁ በቃላችሁ

s
አቅርቡላቸው፡፡

@ጽሕፈት

o s
m
. ለሚከተሉት ቃላት ተቃራኒያቸውን በመፈለግ ጻፉ፡፡
1. ደግ፡-
2. ሰነፍ፡-
3. ጥሩ፡-
4. ውሸት፡-
5. ምርቃት፡-
፸፯ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 77
. በተሰጣችሁ ሰንጠረዝ መልካም ምግባር እና መጥፎ ምግባር

የሚባሉትን ተግባራት በየምድባቸው ፃፉ፡፡

s
መልካም ስነ ምግባር መጥፎ ስነምግባር

s
ሠውን መርዳት መስረቅ

o
1. 1.

m
2. 2.
3. 3.

s s
በሚከተሉት
በሚከተሉትቃላት
ቃላትበምሳሌው
በምሳሌውመሰረት
መሰረትዓረፍተ
ዓረፍተነገር
ነገርስሩ፡፡
ስሩ፡፡

o
ምሳሌ፡- ጓደኛ፡- የብርቱካን ጓደኛ ታማኝ ናት፡፡

m
ዳኛ፡- አቶ ሲራጅ ዳኛ ናቸው፡፡

1. ፍርድ ቤት፡-

s
2. መከባበር፡-

o s
3. ትህትና፡-

m
4. መታዘዝ፡-

s
5. ደግነት፡-

s
የማጠቃለያ ተግባር

o
በሳጥኑ ውስጥ
.. በሳጥኑ ውስጥ ያሉትን
ያሉትን ቃላት በትኩረት
ቃላት በትኩረት በማንበብ በማንበብ

m
ተመሳሳይየመድረሻ
ተመሳሳይ ፊደልያላቸውን
የመድረሻ ፊደል ያላቸውንቃላት
ቃላትበተሰጡት
በተሰጡት ምድቦች
ምድቦች አስቀምጡ፡፡
አስቀምጡ፡፡

መጣን
መጣን አነበብን
አነበብን በላህ ገዛህ
በላህ ገዛህ ተኛህ
ተኛህ
መልካምነት
መልካምነት ልጅነት
ልጅነት በጎነት
በጎነት ሰጠን
ሰጠን

፸፰ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 78


በ’’ን’’ የሚጨርሱ በ’’ህ’’ የሚጨርሱ በ’’ነት’’ የሚጨርሱ

s s
o
m
. በሚከተሉት ቃላት ዓረፍተ ነገሮችን መስርቱ፡፡

s
1. መርዳት፡-

2. አረጋውያን፡-

o s
m
3. ምግባር፡-

4. መተባበር፡-

s
5. ጥላቻ፡-

o s
m s
o s
m
፸፱ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 79
አማርኛ

ምዕራፍ ስምንት
ኛ ክፍል

s
የምግብ አዘገጃጀት

s
m s
s
የምዕራፉ አላማዎች

o
m
ተማሪዎች ከዚህ ምዕራፍ ትምህርት በኋላ፡-

• ካዳመጣችሁት ምንባብ ውስጥ ዋናውን መልዕክት

s
ታደራጃላችሁ፡፡

o s
• ካዳመጣችሁት ምንባብ ውስጥ ለቃላት ተመሳሳይ ፍቺ

m
ትሰጣላችሁ፡፡

s
• ከምንባብ ውስጥ ተራ ዓረፍተ ነገሮችን ትለያላችሁ፡፡

os
• ተመሳሳይ ቅጥያ ያላቸውን ቃላት ትዘረዝራላችሁ፡፡

m
• አጫጭር ታሪኮችን አቀላጥፋችሁ ታነባላችሁ፡፡

፹ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 80


O ( ማዳመጥ
((

ተጋቢኖ
ተጋቢኖ

s s
o
m s
o s
ቅድመ-ማዳመጥ
m
s
3. ተማሪዎች በቤታችሁ ውስጥ ምን ምን ምግቦችን

o s
ታዘጋጃላችሁ@

m
4. በቤታችሁ ውስጥ ከሚዘጋጁ ምግቦች አንዱን መርጣችሁ

s
አሰራሩን ለክፍል ጓደኞቻችሁ ተናገሩ፡፡

os
አዳምጦ መናገር

m
. £ሚከተሉትን ጥ¦ቄዎች ባዳመጣችሁት ምንባብ መሰረት

ትክክል የሆኑትን “እውነት” ስህተት የሆኑትን ደግሞ “ሐሰት”

በማለት በቃል መልሱ፡፡

1. ብሩክ የሰራው ዶሮ ወጥ ነው፡፡


2. ተጋቢኖ ለመስራት የግድ ዘይት ያስፈልጋል፡፡

3. የብሩክ እናት የሄዱት ሰርግ ነው፡፡


፹፩ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 81
. የምንባቡን ታሪክ በቅደም ተከተል በማምጣት በዓ.ነገር አስቀምጡ፡

መጀመሪያ ብሩክ እናቱ ለቅሶ ስለሄዱ ወጥ አልቆበት ራበው፡፡

s
ከዚያ
በመቀጠል

o s
በመጨረሻ ብሩክ ምሳውን ከእናቱ ጋር በላ፡፡

Ñቃላት
m s
o s
. ለሚከተሉት ቃላት ምንባቡን መሰረት በማድረግ ተመሳሳይ
ፍቺ ስጡ፡፡
ቃላት
1. ጠዋት
ተመሳሳይ ፍቺ
m
2. በልቶ

s s
o
3. አይቼ

m
4. መጠነኛ

s s
5. ከለሰ

o
m
. በሚከተሉት ቃላት ላይ ያሉትን መነሻ ሆሄያት በምሳሌው
መሰረት ለይታችሁ አመልክቱ፡
ምሳሌ፡- ስለበላ = ስለ-በላ ወደቤት = ወደ-ቤት

1. እንደፃፈ፡- 4. ስለጠጣ፡-

2. የተቀባ፡- 5. ለእናት፡-

3. ከሰራ፡-
፹፪ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 82
. የሚከተሉትን ስዕሎች ከመጠሪያቸው (ስማቸው) ጋር አዛምዱ፡፡

ምስሎች መልስ መጠሪያ

s s ሀ. ቆስጣ

o
1

m s
s
ለ. ድንች
2

o
m
ሐ. ሙዝ
3

s s መ. ፓፓዬ

o
4

m s
s
c. በቆሎ

o
5

m
፹፫ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 83
& ንባብ

s s
o
m s
s
ቅድመ ንባብ

o
m
1. የተመጣጠነ ምግብ ሲባል ምን ማለት ይመስላችኋል@

2. የተመጣጠነ ምግብ ለምን ይጠቅማል@

s
የተመጣጠነ
የተመጣጠነ ምግብ
ምግብ

o s
ለሰው ልጆች ከሚያስፈልጓቸው መሰረታዊ ነገሮች አንዱ ምግብ
ነው፡፡ ምግብ የሰው ልጆች ጤነኛና ጠንካራ እንዲሆኑ ያደርጋል፡

m s
፡ የሰው ልጆች ደግሞ ጤነኛና ጠንካራ የሚሆኑት የተመጣጠነ

s
ምግብ ሲያገኙ ነው፡፡

o
የተመጣጠነ ምግብ የምንላቸው ከእንስሳት ተዋፅኦ፣

m
ከተክሎች፣ከፍራፍሬ ውጤቶች፣ ከአዝዕርት ምርቶች… የሚገኙትን
ነው፡፡የሰው ልጆች ከእነዚህ ውጤቶች በየዕለቱ ማግኘት ከቻሉ
ጠንካራና ጤነኛ ይሆናሉ፡፡
ተማሪዎች ከእንስሳት ምን ምን ምግቦችን እናገኛለን ?
ከእንስሳት ተዋፅኦ የሚገኙት እንደቅቤ፣ ወተት፣ እንቁላል፣ ስጋ…
ወዘተ ናቸው፡፡ ከአትክልቶች እንደ ቲማቲም፣ ድንች፣ ካሮት፣

፹፬ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 84


ጎመን፣ ቆስጣ… ይገኛሉ፡፡ ከፍራፍሬ ውጤቶች ደግሞ ብርቱካን፣
ሙዝ፣ ማንጎ፣ ፓፓያ…ይመደባሉ፡፡ ከአዝእርት ምርቶች ስንዴ፣
ጤፍ፣ በቆሎ፣ ገብስ…ይጠቀሳሉ፡፡ ከእነዚህ ግብኣቶች የምናገኘው

s s
ምግብ ለሰውነታችን ኃይልና ሙቀት ይሰጣል፤ በሽታም ይከላከላል፤

o
ሰሰውነታችንን ይገነባል፡፡ ስለዚህ እነዚህን ምግቦች በአግባቡና

m
በንፅህና በማዘጋጀት መመገብ ያስፈልጋል፡፡

s
አንብቦ መረዳት

s
. £ሚከተሉትን ጥ¦ቄዎች ባዳመጣችሁት ምንባብ መሰረት

o
ትክክል ሆኑትን “እውነት” ስህተት የሆኑትን ደግሞ

m
“ሐሰት” በማለት በቃል መልሱ፡፡

1. የተመጣጠነ ምግብ ለጤና አስፈላጊ ነው፡፡

s
2. በምንባቡ ውስጥ አምስት አራት ነጥቦች ብቻ አሉ፡፡

s
3. የሰው ልጆችን ጤነኛና ጠንካራ የሚያደርጋቸው ምግብ ነው፡፡

Ñቃላት
o
m
. የሚከተሉትን ቃላት በየመደባቸው አስቀምጡ፡፡

s
s
ጎረሰች ረጅም ተጋቢኖ ወጥ በላ ቀጭን

o
ዳቦ እንጀራ ወፍራም ጠጣ ሰራች አጭር

ድርጊት የሚያሳዩ የምግብ መጠሪያ


m መጠንን የሚገልፁ

፹፭ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 85


. በ’’ሀ’’ ስር ያሉትን በ’’ለ’’ ስር ከሚገኙት ተስማሚ ቃላት ጋር
አዛምዱ፡፡

ሀ ለ
1. ምጣድ

s s
o
2. ማማሰያ

m
3. ጭልፋ

s
ሀ. ለእንጀራ

s
4. ድስት ለ. ለወጥ

o
5. ሞሶብ

m
6. ሰፌድ
. በሰንጠረዡ ውስጥ ያሉትን የድርጊቶች ምስሎች

s
ከመጠሪያቸው ጋር አዛምዱ፡፡

o
ምስሎች
s መልስ መጠሪያ

m
ሀ. መግመጥ

s s
2

o
ለ. መብላት

m
3
ሐ. መጠጣት
4
መ. መክተፍ
5
ሠ. መቁረጥ

፹፮ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 86


@ጽሕፈት
. የተመጣጠነ ምግብ ከሚለው ምንባብ ውስጥ ሶስት አጫጭር
ዓረፍተ ነገሮችን መስርቱ፡፡

s s
. በሚከተሉት ቃላት ዓረፍተ ነገር ስሩባቸው፡፡

o
1. መክተፊያ፡-

m
2. ማንቆርቆሪያ፡-

s s
3. ቢላዋ፡-

o
. መምህራችሁ የሚያነቡላችሁን ታሪክ መሰረት በማድረግ አንድ

m
የምታስታውሱትን በዓል መርጣችሁ ታሪክ ፃፉ፡፡
• ስትፅፉ የሚከተሉትን ጉዳዮች አካቱ፡-
ሀ. የበዓሉ ስም፣ ቦታ እና ጊዜን

s
ለ. በበዓሉ ላይ ያጋጠማችሁ ገጠመኝ

s
ሐ. በዓሉ የተጠናቀቀበት ሁኔታ…

o
m s
os
m
፹፯ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 87
የማጠቃለያ ተግባራት
. የቀረቡትን ምሳሌዎች መሰረት በማድረግ ተስማሚ የሆኑ ቃላትን
በመፈለግ አጣምሩ፡፡

s
ምሳሌ፡- ልብስ፡- ልብስ ሰፊ

o s
1. ፀጉር፡- ቀለም፡-

m
2. ዶሮ፡- ዜና፡-

s
3. መዝሙር፡-

o s
. በሰንጠረዡ ውስጥ የተለያዩ ፊደላት ቀርበዋል፤ ፊደሎችን
ወደላይ፣ ወደታች፣ ወደጎን እንዲሁም አግድም በማገናኘት

m
ቃላትን መስርቱ፡፡
መ ጋ ዝ ቅ ቤ

s
ጥ ዘ ን ባ ባ

o s ሃ ብ ት ህ

m
ጊ ታ ር ጉ ል

s s
o
ያ ቤ ተ ሰ ብ

m
፹፰ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 88
አማርኛ
ምዕራፍ ዘጠኝ
ኛ ክፍል ዲጅታል ቁስ

s s
o

m s
s
የምዕራፉ አላማዎች

o
m
ተማሪዎች ከዚህ ምዕራፍ ትምህርት በኋላ፡-

• ካዳመጣችሁት የምንባብ ጽሑፍ ውስጥ ዋናውን መልዕክት

s
ታደራጃላችሁ፡፡

o s
• ካዳመጣችሁት ምንባብ ውስጥ ለወጡ ቃላት ተመሳሳይ ፍቺ

m
ትሰጣላችሁ፡፡

s
• ለቃላት ዐውዳዊ ፍቺ ትሰጣላችሁ፡፡

os
• ቃላትን ከቅጥያዎች ጋር ታነባላችሁ፡፡

m
• ዓረፍተ ነገር በትክክል ትጽፋላችሁ፡፡

፹፱ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 89


O ( ማዳመጥ
((

መረጃ ማግኛ ቁሶች


መረጃ ማግኛ ቁሶች

s s
o
m s
o s
ቅድመ-ማዳመጥ
m
s s
1. መረጃ ማግኛ ቁሶች የሚባሉት እነማን ናቸው?

o
2. ከላይ የቀረበውን ምስል በትኩረት በመመልከት የተረዳችሁትን

m
ሐሳብ ለመምህራችሁ ተናገሩ፡፡

s
አዳምጦ መናገር
የሚከተሉትን ጥ¦ቄዎች
. £ሚከተሉትን
.
በቃል መልሱ፡፡
ጥያቄዎችባዳመጣችሁት
ባዳመጣችሁትምንባብ
ምንባብመሰረት
መሰረትበቃል

os
m
መልሱ፡፡

1. የድሮው የመረጃ ልውውጥ ከአሁኑ በምን ይለያል?

2. መረጃን በፍጥነትና በሁሉም ቦታ ለማድረስ የሚያገለግሉ

ዲጂታል ቁሶችን ዘርዝሩ፡፡

3. በዲጅታል ቁሶች ህይወትን የምናቀለው እንዴት ነው?

፺ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 90


. የመረጃ ማግኛ ቁሶችን ጥቅምና ጉዳት በተመለከተ ቡድን
መስርታችሁ ተወያዩ፡፡ የተወያያችሁትን ሀሳብ በቡድን
መሪያችሁ አማካኝነት ለክፍል ጓደኞቻችሁ አቅርቡ፡፡

Ñቃላት
s s
o
፩. የሚከተሉትን
፩. የሚከተሉትን ቃላት
ቃላትያዳመጣችሁትን
ያዳመጣችሁትንምንባብ
ምንባብመሰረት
መሰረትበማድረግ

m
በማድረግ
ፍቺ ስጡ፡፡ፍቺ ስጡ፡፡

1. ቁስ፡- 4. መረጃ፡-

s s
o
2. ማስተሳሰር፡- 5. ልውውጥ፡-

m
3. ማዳረስ፡-

ምስሎች መልስ መጠሪያ

s s ሀ. ካሜራ

o
1.

m s
ለ. ቴሌቪዥን

s
2.

o ሐ. ላፕቶፕ

m
3.

መ. ሞባይል
4.

ሠ. ራዲዮ
5.

፺፩ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 91


& ንባብ

s s
o
m s
ቅድመ ምንባብ ጥያቄዎች

o s
m
1. እቤት ስትሆኑ ብዙ ጊዜያችሁን የምታሳልፉት ምን በመስራት
ነው@

2 ምስሉን አይታችሁ የምታነቡት ምንባብ ስለምን ሊሆን

s s
እንደሚችል ገምቱ፡፡

o
m s
os
m
፺፪ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 92
የጊዜ ብክነት
የጊዜ ብክነት

ጊዜው በጣም መሽቷል፤ አባት የሆነ ድምጽ ሲሰማ ከእንቅልፉ

s
ነቃ፤ ሰዓቱን ተመለከተ፡፡ ከምሽቱ አምስት ተኩል ሆኗል፡፡ የምን

o s
ድምጽ እንደቀሰቀሰው ለማወቅ ከመኝታ ቤቱ ወጣ፡፡ መንክርን

m
ስልኩ ላይ አፍጥጦ “ጌም” ሲጫወት አገኘው፡፡ አባቱም የልጁን

s
ድርጊት በግርምት ተመለከተው፡፡ መለስ ብሎ በሀሳቡ የመንክርን

ውሎ መመርመር ጀመረ፡፡

o s
m
መንክር ከትምህርት ቤት እንደተመለሰ የቀረበለትን ምግብ እንደነገሩ

ቀማምሶ ቴሌቪዥኑን ከፈተው፡፡ የአሻንጉሊት ፊልም ሲያይ የእራት

s
ሰዓት ደረሰ፡፡ እራቱን ጥቂት በልቶ የአባቱን ስልክ ይዞ ወደክፍሉ

o s
ገባ፡፡ ከክፍሉ ከገባ ጀምሮ አባቱ እስከተነሳበት ጊዜ ድረስ “ጌም”

m
እየተጫወተ ነበር፡፡ አባቱም ልጁን እንደተመለከተ በዚያ ምሽት

s
ምንም ነገር መናገር ስላልፈለገ እንዲተኛ ነግሮት ወጣ፡፡

o
አባቱ በልጁ ድርጊት የተደሰተ ወይስ የተከፋ ይመስላችኋል?
s
m
ነጋ፡፡ የመንክር አባት ቀድሞ ተነሳና ቁርስ ሰራ፡፡ እናትም በመነሳት

ቤቱን ማስተካከል ጀመረች፡፡ መንክር ግን አልተነሳም ነበር፡፡ አባትም

መንክርን በመቀስቀስ ስለኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎች አጠቃቀም

መምከር ጀመረ፡፡ እናትም “ልጄ ሙሉ ትኩረትህን ስልክና ቴሌቪዥን

ላይ በማድረግህ ምግብ ለመብላትም ጊዜ አጥተሀል፡፡


፺፫ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 93
በተጨማሪም የተማርከውን የምታነብበት፣ የቤት ሥራም የምትሰራበት

ጊዜ ያስፈልግሀል፡፡ ስልክም ሆነ ቴሌቪዥን በአግባቡና በተወሰነ ጊዜ

s
ከተጠቀምንበት ጠቃሚ ሲሆን ከልክ በላይ ከተጠቀምንበት ግን ጎጂ

s
ነው፡፡” በማለት የራሷን ምክር ጨመረች፡፡ መንክርም የእናቱንና

o
የአባቱን ምክር ትኩረት ሰጥቶ ሲያዳምጥ ከቆየ በኋላ ጥፋቱን

m
አምኖ የተሰጠውን ምክር ተቀበለ፡፡ የእለት ክንውኑን መርኀ ግብር

s
s
(ፕሮግራም) አውጥቶ ማንበብ ጀመረ፡፡

o
m
አንብቦ መረዳት
የሚከተሉትን ጥያቄዎች
. የሚከተሉትን
. ጥያቄዎች ምንባቡን
ምንባቡን መሰረት
መሰረት በማድረግ
በማድረግ በጽሑፍ

s
በጽሑፍ መልስ ስጡ፡፡

s
መልስ ስጡ፡፡

o
1. በምንባቡ ውስጥ ያሉ ሰዎች ብዛት ስንት ነው? ማንነታቸውን
ግለጹ፡፡

m
2. አባትና እናት ልጁን የመከሩት መቼ ነው?

s s
3. መንክር የእናትና አባቱን ምክር ከሰማ በኋላ ምን አደረገ?

o
m
. ካነበባችሁት ምንባብ የተረዳችሁት መልዕክት በቡድን ሆናችሁ
ከተወያያችሁ በኋላ የቡድናችሁን ሀሳብ በጽሑፍ ግለፁ፡፡

፺፬ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 94


Ñቃላት
. በምንባቡ መሰረት በ’’ሀ’’ ስር ላሉት ቃላት ከ’’ለ’’ ስር ካሉት
ተቃራኒ ፍቻቸው ጋር አዛምዱ፡፡
‘‘ሀ''

s s መልስ ‘‘ለ''

o
10. ነቃ ሀ. ጠዋት
11. ምሽት ለ. ቀነሰ

m
12. ጨመረ ሐ. ተኛ

s
13. አፍጥጦ መ. ብዙ

s
14. ጥቂት ሠ. ጨፍኖ

o
. በምንባቡ
. በምንባቡ መሰረት
መሰረት ለሚከተሉት
ለሚከተሉት ቃላት
ቃላት ፍቺ
ፍቺ ስጡ፡፡
ስጡ፡፡

m
3. ቀማምሶ 4. ጎጂ
4. ተመለከተ 5. በአግባቡ
5. ቀድሞ

s s
መነጠልና ማጠመር

o
. የሚከተሉትን ቃላት በምሳሌው መሰረት አጣማራችሁ ፃፉ፡፡ከዚያም

m
የተነጣጠለውንና የተጣመረውን ጥንድ ሆናችሁ በመቀባበል

s
አንብቡ፡፡

s
ምሳሌ፡- ስነ-ስርዓት ሙከራ

o
ስነ
ውበት

m
ስርዓት
ምሳሌ፡- ልበ-ደንዳና ብርሃን
ልበ ከርስትያን
ምግባር
ምሳሌ፡- ቤተ-ሙከራ መጻሕፍት
ቤተ ደንዳና
ቢስ
፺፭ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 95
፪. ከዚህ በታች ተነጣጥለው የተጻፉትን ቃላት አጣምራችሁ በመጻፍ
አንብቧቸው፡፡

1. የ-ዜና፡- 4. እንደ-ሄደ፡-

2. ለ-መዝናኛ፡-

s s 5. ተ-ገነባ፡-

o
3. እየ-ተናገረ፡- 6. ከ-መገናኛ፡-

m
አቀላጥፎ ማንበብ

s
“የጊዜ ብክነት”
፩. “የጊዜ ብክነት” የሚለውን
የሚለውን ምንባብ
ምንባብ በሚከተለው
በሚከተለውመንገድ
መንገድአንብቡ፡

s
፡አንብቡ፡፡

o
ሀ. ደቂቃ በመያዝ በፍጥነት ደጋግማችሁ አንብቡ፡፡

m
ለ. ምንባቡን እየተከፋፈላችሁ በመቀባበል አንብቡ፡፡
ሐ. ስታነቡ ለማንበብ የጨረሰባችሁን ጊዜና የተፈጠረውን ስህተት

s
በመከታተያ ቅጽ መዝግቡ፡፡

s
፪. የሚከተሉትን ዓረፍተ ነገሮች ሥርዓተ ነጥቦችን ግንዛቤ ውስጥ

o
በማስገባት በትክክል አንብቡ፡፡
ሀ. ኤች አይ ቪ ኤድስ በደም ንክኪ ይተላለፋል፡፡

m s
ለ. የቤት ሥራ ሳትሰራ እንዳትመጣ!

s
ሐ. ህጻናት ትምህርት ቤት የሚገቡት በስንት ዓመታቸው ነው?

o
@ጽሕፈት

m
፩. መምህራችሁ የሚያነቡላችሁን ዓረፍተ ነገሮች በማዳመጥ
በትክክል ደብተራችሁ ላይ ጻፉ፡፡

፪.ባለፈው በአማርኛ ቋንቋ ክፍለ ጊዜ ከተማራችሁት ትምህርት


ውስጥ ሁለቱን ተግባር በአራት አጫጭር ዓረፍተ ነገሮች ጻፉ፡፡

፺፮ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 96


የማጠቃለያ ተግባር
የሚከተለውን ፅሑፍ በትኩረት ካነበባችሁ በኋላ በተመሳሳይ ፊደል
የሚጀምሩ እና የሚጨርሱ ቃላትን ለይታችሁ አውጡ፡፡

s s
እቴሜቴ ሎሚ ሽታ፣ አይወስድሽም ትዳሩን ፈትቶ፣

o
ያ ሰውዬ ምን አለሽ ማታ፣ ምሎልሻል ጋሻ ጦር ደፍቶ፣
ምንም ምንም ምንም ማላ ማላ የጎበዝ ማላ፣

m
አላለኝ፣ ፉት ይላታል እንደ ጉሽ ጠላ፡፡

s s
ትዳሩን ፈትቶ ልውሰድሽ

o
አለኝ፣

m
በተመሳሳይ ፊደል የጀመሩ በተመሳሳይ ፊደል የጨረሱ
ቃላት ቃላት
ምሳሌ፡- እንደ እና እቴሜቴ ምሳሌ፡- ማላ እና ጠላ

s s
1. 1.

o
2. 2.

m s
3. 3.

s
4. 4.

o
5. 5.

m
፺፯ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 97
አማርኛ
ምዕራፍ አስር
ኛ ክፍል የዱር እንስሳት

s s
o

s

የምዕራፉ አላማዎች

o
ተማሪዎች ከዚህ ምዕራፍ ትምህርት በኋላ፡-

m
• ካዳመጣችሁት ምንባብ ውስጥ ዋናውን መልዕክት
በጽሑፍ ዘገባ ታቀርባላችሁ፡፡

s
• የምንባቡን ሐሳብ ከተጨባጭ ህይወታችሁ ጋር

s
ታዛምዳላችሁ፡፡

o
• ቃልአጋኖን እና የጥያቄ ምልክትን ትጠቀማላችሁ፡፡

m
• አቀላጥፋችሁ ታነባላችሁ፡፡

s
• ለደረጃው የሚመጥን ዓረፍተ ነገር ትፅፋላችሁ፡፡

o s
m
፺፰ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 98
O ( ማዳመጥ
((

ብልኋ ዝንጀሮ
ብልኋ ዝንጀሮ

s s
o
m s
o s
ቅድመ ማዳመጥ m
s s
o
1. ተማሪዎች በምትኖሩበት አካባቢ እንስሳት ጉዳት ደርሶባቸው

m
ብትመለከቱ ምን ታደርጋላችሁ@

s
2. ብልህ የሚለው ቃል ፍቺው ምንድን ነው@

s
አዳምጦ መናገር

o
. የሚከተሉትን ጥያቄዎች ምንባቡን መሰረት በማድረግ በቃል

m
ምላሽ ስጡ፡፡

1. እነዘምዘም ትንሿን ዝንጀሮ ለመርዳት ያነሳሳቸው ማን ነው@

2. እናት ዝንጀሮ የወሰደችው ህፃን ስም ማን ይባላል@

3. እናት ዝንጀሮ ልጇን ባታገኝ የወሰደችውን የሰው ልጅ ምን

የምታደርገው ይመስላችኋል@

፺፱ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 99


. ‘‘ብልኋ ዝንጀሮ’’ በሚል ርዕስ ያዳመጣችሁትን ምንባብ አጠቃላይ
ሐሳብ በቃላችሁ ለክፍል ጓደኞቻችሁ ተናገሩ፡፡

s
Ñቃላት

o s
. ለሚከተሉት ቃላት ምንባቡን መሰረት በማድረግ
. ለሚከተሉት ቃላት ምንባቡን መሰረት በማድረግ
አገባባዊ(አውዳዊ) ፍቺ ስጡ፡፡

m
አገባባዊ(አውዳዊ) ፍቺ ስጡ፡፡

s
ቃላት ዐውዳዊ ፍቺ

1. ቅጠል የረገፈ የዛፍ አካል

o s
m
2. የሰፈሩ

3. ወላጆች

s
4. መደናገጥ

5. ወጥታ

o s
m
6. ወተት

s s
o
. የሚከተሉትን ቃላት የመጀመሪያ ፊደል በማጥፋት በምትኩ
ሌላ ፊደል በመጨመር ቃል መስርቱ፡፡

m
ምሳሌ፡- ጦጣ ፡- መጣ
ነብር ፡- ክብር
1. ጅብ፡- 4. ጉሬዛ፡-
2. በሬ፡- 5. ግመል፡-
3. ቀበሮ፡-

፻ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 100


. በ”ሀ” ስር ያሉትን የእንስሳት ምስሎች በ”ለ” ስር ካለው
መጠሪያቸው ጋር አዛምዱ፡፡
ምስሎች መልስ መጠሪያ

s
ሀ ለ

o s
1. ቀጭኔ
1.

m
1.

s s
o
2. ዝንጀሮ

m
2.

s s 3. የሜዳ አህያ

o
3.

m s
4.
os 4. ዝሆን

m
5. አንበሳ
5.

፻፩ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 101


& ንባብ

s s
o
m s
o s
ቅድመ ንባብ m
s s
1. ተማሪዎች ጦጣ የዱር ወይስ የቤት እንስሳ ናት@

o
2. ስለ ጦጣ የምታውቁትን እውነታ ለክፍል ጓደኞቻችሁ

m
ተናገሩ@

s
s
ጦጣ

o
ጦጣ

m
ጦጣ በመላው ኢትዮጵያ በበርካታ ቦታዎች ትገኛለች፡፡ የብልጠት ምሳሌ

ሆናም በብዙ ተረቶች ውስጥ ትጠቀሳለች፡፡ ፊቷ ጥቁር ነው፡፡ ዙሪያውን

በነጭ ፀጉር የተከበበ ነው፡፡ ፀጉሯ ከግራጫማ ጀምሮ እንደየስፍራው እስከ

ቡናማ አረንጓዴ ነው፡፡ ወንዶቹ በአማካይ 5.5 ኪሎ ግራም ሲመዝኑ፤

ሴቶቹ ደግሞ 4 ኪሎ ገደማ ይመዝናሉ፡፡ ጅራታቸው ረጃጅም ነው፡፡

፻፪ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 102


ርዝመታቸው ጅራታቸውን ሳይጨምር ከ45 እስከ 83 ሴንቲ ሜትር

ይሆናል፤ ጅራታቸው ደግሞ ከ55 እከ 114 ሴንቲ ሜትር ይሆናል፡

s
ተማሪዎች ጦጣዎች ምን ምን የሚመገቡ ይመስላችኋል?

o s
የጦጣዎች አኗኗር በቡድን ነው፡፡ በአንድ ቡድን ያሉ ጦጣዎች

m
በመልክ እና በድምፅ ይተዋወቃሉ፡፡ በተጨማሪም በድምፅና

s s
በሰውነታቸው አኳኋን መልዕክት ይለዋወጣሉ፡፡ በየጊዜው

o
የሚለዋወጠው የጅራታቸው ቅርፅ የሚያስረዳው ጉዳይ አለው፡፡

m
ወደፊት ሲያመለክት በራሱ የመተማመን ምልክት ነው፤ጫፉ ወደ

ኋላ ሲያመለክት ደግሞ የመፍራት ምልክቱ ነው፡፡

s s
በድምፅ መልዕክት ይለዋወጣሉ፤ እነሱን ሊያጠቃ የመጣ ጠላት ካለ

o
እንደ ጥላታቸው ዓይነት ድምፃቸውን በመቄዬር ይግባባሉ፡፡ሁለት

m
ጦጣዎች ሲገናኙ በወዳጅነት ከሆነ ማለትም ለማከክ፣ ለመጫወት፣

s s
ለመላፋት ወዘተ አፍንጫ ለአፍንጫ ይነካካሉ፡፡

o
አብዛሃኛዎቹ ጦጣዎች የሚወልዱት በዓመት አንድ ጊዜ ነው፡፡

m
ልጆቻቸውንም እያጠቡና እየተንከባከቡ ያሳድጋሉ፡፡ጦጣዎች

የተገኘውንና በብዛት ያለውን ምግብ ነው የሚበሉት፡፡ ፍራፍሬ፣

ጥራጥሬ፣ ቅጠላቅጠል፣ ሳሮች፣ ትላትሎች፣ እንሽላሊቶች፣

እንቁላልና በጎጆ ውስጥ ያሉትን አዕዋፍን ይመገባሉ፡፡

፻፫ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 103


ጦጣዎች ብዙ ጠላት አላቸው፤ ጭልፊት፣ የሎስ፣ ነብር፣ አነር፣

ከጠላቶቻቸው ጥቂቶቹ ናቸው፡፡

s
አንብቦ መረዳት

o s
 £ሚከተሉትን ጥ¦ቄዎች ባዳመጣችሁት ምንባብ መሰረት ትክክል

m
የሆኑትን “እውነት” ስህተት የሆኑትን ደግሞ “ሐሰት” በማለት

s
በፅሁፍ መልሱ፡፡

1. ጦጣዎች የቤት እንስሳት ናቸው፡፡

o s
m
2. የጦጣ የጅራት ቅርፅ ወደኋላ ካመለከተ የጦጣውን በራስ

የመተማመን ሁኔታ ያሳያል፡፡

s
3. ጦጣዎች አትክልት ብቻ ተመጋቢ እንስሳት ናቸው፡፡

o s
Ñቃላት

m
. በሰንጠረዡ ውስጥ ያሉትን ፊደላት በመጠቀም የተለያዩ የዱር

s
እንስሳትን ስሞች ፃፉ፡፡

s
የተዘበራረቁ ፊደላት የተመሰረቱ ቃላት

o
ድ ዝ ል ጣ ሮ ጦጣ

m
ብ ን በ ሆ ጦ
ዋ ር ላ ቀ ጅ
ኩ ጀ ኔ ነ ዝ
ያ ጭ

፻፬ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 104


.የሚከተሉትን ፊደላት በመጠቀም የተለያዩ ቃላትን መስርቱ፡፡

ምሳሌ፡- ጠ፡- ጠርሙስ፣ ጠረጤዛ፣ ጠነከረ…

s
1. ከ፡- ፣ ፣

s
2. ቀ፡- ፣ ፣
3. መ፡- ፣ ፣

o
4. አ፡- ፣ ፣

m
5. ደ፡- ፣ ፣

s
አቀላጥፎ ማንበብ
‘‘ጦጣ’’ የሚለውን ምንባብ ተራ በተራ እየተነሳችሁ ለክፍል
ጓደኞቻችሁ ድምፅ በማሰማት አንብቡላቸው፡፡
o s
@ጽሕፈት
m
s
መምህራችሁ በሰሌዳ ላይ የፃፉላችሁትን ዓረፍተ ነገሮች ተገቢ

s
ስርዓተ ነጥቦችን በማካተት ጻፉ፡፡

o
m s
os
m
፻፭ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 105
የማጠቃለያ ተግባር

. ከዚህ በታች የቀረበውን ፅሑፍ አንብባችሁ ምላሻችሁን

s
ለመምህራችሁ ተናገሩ፡፡

o s እኔ ማን ነኝ?
በጣም ጠንካራ ነኝ፡፡ ጥንካሬዬን የማገኘው

m
በተወለድኩ በሶስተኛው ቀን የአባቴን ድምፅ

s
ስሰማ ነው፡፡ የእንስሳት ንጉስም እባላለው፡፡ ኩሩ

s
እንስሳ ነኝ፡፡ በእርጅና ዘመኔ ጉልበቴ ይደክማል፡፡

o
በአመጋገብ ስርዓቴ ግን ጥንቁቅ ነኝ፡፡ የሞተ ነገርና
ህፃናትን አልመገብም፡፡ ስተኛ ዓይኔን የማልጨፍን

m
የዱር እንስሳ ነኝ፡፡ እኔ ማን ነኝ…?

s s
. ተማሪዎች ከቤተሰቦቻችሁ፣ ከምታውቁት ሰው ጠይቃችሁ

o
ወይም ከመፅሃፍት አንብባችሁ ስለአንድ የቤት እንስሳ ባህርይ

m
ፅፋችሁ ለክፍል ጓደኞችችሁ አንብቡላቸው፡፡

s
. በሳጥኑ ውስጥ ያሉትን የእንስሳ ስሞች የቤት እና የዱር በማለት

s
ፃፉ፡፡
ዶሮ ድኩላ ድመት ላም የሜዳ አህያ
o
m
ሰጎን ዶሮ
በሬ ድኩላቀበሮ ድመት
ዝሆን ላምበግ የሜዳ አህያ

ሰጎን በሬ ቀበሮ ዝሆን በግ

፻፮ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 106


ዋቢ ጽሑፎች
ሰለሞን ይርጋ፡፡ (2000)፡፡ አጥቢዎቹ፡፡ አዲስ አበባ፣ Limited
Printers::

s s
በላይነሽ ወርቁ፡፡ (2011)፡፡ ብልኋ ዝንጀሮ፡፡ አዲስ አበባ፣ USAID-

o
RED II Project

m
በላይነሽ የሻው እና ቢረሳው ታደሰ፡፡ (2010)፡፡ Comet

s
Supplementary Books Series: አማርኛ 3ኛ እና 4ኛ፡፡

s
አዲስ አበባ፣ አስቴር ነጋ አሳታሚ ድርጅት፡፡

o
በጽሐ ዓለሙ (መ/ር)፡፡ (2011)፡፡ ምዕላደ ጥበብ፡፡ ደብረ ታቦር፣

m
ከኑ ማተሚያ ቤት፡፡
ባህሩ ዘርጋው፡፡ (2010)፡፡ ዘርጋው መለስተኛ የአማርኛ መዝገበ
ቃላት፡፡ አዲስ አበባ፣ ርኆቦት አታሚዎች፡፡

s s
አላምረው ገ/ማርያም፡፡ (2002)፡፡ የአማርኛ መማሪያ አጋዥ መጽሐፍ

o
(ከ1ኛ-4ኛ ክፍሎች)፡፡ አዲስ አበባ፣ አልታ ማተሚያ ቤት፡፡
አዲስ አድማስ ጋዜጣ፡፡ (2011)፡፡ ግንቦት፣2011፡፡

m
ከበደ ሚካኤል፡፡ (1999)፡፡ ታሪክና ምሳሌ፡፡ ኢትዮጵያ፣ ሜጋ አታሚ

s
s
ድርጅት፡፡

o
የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ጥናትና ምርምር ማዕከል (አዲስ አበባ

m
ዩኒቨርሲቲ)፡፡ (1993)፡፡ አማርኛ መዝገበ ቃላት፡፡ አዲስ
አበባ፣ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት፡፡

GPS My City. (2021). Hamle 19 Public park. Retrieved July 28, 2021. From፡ https://

www.gpsmycity.com/attractions/hamle-19-public-park-44452.

html

፻፯ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 107


የቃላት ፍቺ

s
ሌጦ ለሽያጭ የተዘጋጀ የበግ ወይም የፍየል ቆዳ

o s
መቃ ለመፃፊያነት የሚውል ቀለም መንከሪያ
መባቻ መጀመሪያ ( ለሳምንት፣ ለወርና ለዓመት)

m
መግራት ማስተካከል፣ ማሰልጠን

s s
ሙዜም የተለያዩ ቅርሶች ማስቀመጫ ማዕድ

o
ማግስት እንጀራ ማቅረቢያ

m
ሞክሼ አንድ አይነት መጠሪያ ያለው
ሰናይ መልካም፣ ውብ፣ ደግ
ቁስ መስሪያ ነገር፣ ቦታ የሚይዝ

s
ቅርስ በቅድመ ዘመን ታሪክና የተካበተ ሀብት

o s
ባልንጀራ ወዳጅ፣ ጓደኛ፣ ባልደረባ
ብልሃት ጥበብ፣ ዘዴ፣ ዕውቀት

m s
ብራና ከበግና (ከፍየል) ቆዳ የሚሰራ ወረቀት

s
የሚመስ መፃፊያ

o
ብርቅዬ ልዩ፣ በአንድ ሀገር (ቦታ) ብቻ የሚገኝ

m
ብዕር ከመቃ፣ ከላባ የተዘጋጀ መፃፊያ
ተሰጥኦ ልዩ ዕውቀት፣ ችሎታ
ትስስር ውህደት፣ ተባብሮ መስራት
አውታር የበገና፣ የክራር ጅማት
እርጅና ሽማግሌነትና አሮጊትነት፣ በእድሜ መግፋት
እኩይ መጥፎ፣ ምግባረ ቢስ
እጀ ጠባብ እጅጌው ጠባብና ረጅም የሆነ ልብስ
፻፰ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 108
ከተራ የጥምቀት ዋዜማ
ዋዜማ ከዋና በዓል አስቀድሞ የሚውል ቀን
ውሽንፍር ነፋስ የቀላቀለ ዝናብ

s s
የኔታ አስተማሪዬ፣ መምህሬ

o
ጀለቢያ የእስልምና እምነት ተከታዮች የሚለበስ ረጅም
ቀሚስ መሰል ልብስ

m
ጠንቅ ሰበብ፣ መነሻ፣ መዘዝ

s s
ጥልፍ በተለያዩ ጨርቆችና ልብሶች ላይ በክርና

o
መርፌ ተወሳስቦ የሚሰራ ጌጥ
ጥሞና በዝምታ፣ በጥልቀት

m
ጥጃ እንቦሳ፣ ያላደገ የእንስሳ (የላም) ልጅ
ጭጋግ ጉም፣ ጢስ የሚመስል

s s
o
m s
os
m
፻፱ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 109
የፊደል ገበታ

s
ግዕዝ ካዕብ ሳልስ ራብዕ ኃምስ ሳድስ ሳብዕ

s
ሀ ሁ ሂ ሃ ሄ ህ ሆ

o
ለ ሉ ሊ ላ ሌ ል ሎ
ሐ ሑ ሒ ሓ ሔ ሕ ሖ
መ ሙ ሚ ማ ሜ ም ሞ

m
ሠ ሡ ሢ ሣ ሤ ሥ ሦ

s
ረ ሩ ሪ ራ ሬ ር ሮ

s
ሰ ሱ ሲ ሳ ሴ ስ ሶ
ሸ ሹ ሺ ሻ ሼ ሽ ሾ

o
ቀ ቁ ቂ ቃ ቄ ቅ ቆ
በ ቡ ቢ ባ ቤ ብ ቦ

m
ተ ቱ ቲ ታ ቴ ት ቶ
ቸ ቹ ቺ ቻ ቼ ች ቾ
ኀ ኁ ኂ ኃ ኄ ኅ ኆ
ነ ኑ ኒ ና ኔ ን ኖ

s
ኘ ኙ ኚ ኛ ኜ ኝ ኞ

s
አ ኡ ኢ ኣ ኤ እ ኦ
ከ ኩ ኪ ካ ኬ ክ ኮ

o
ኸ ኹ ኺ ኻ ኼ ኽ ኾ
ወ ዉ ዊ ዋ ዌ ው ዎ

m
ዐ ዑ ዒ ዓ ዔ ዕ ዖ

s
ዘ ዙ ዚ ዛ ዜ ዝ ዞ
ዠ ዡ ዢ ዣ ዤ ዥ ዦ

s
የ ዩ ዪ ያ ዬ ይ ዮ

o
ደ ዱ ዲ ዳ ዴ ድ ዶ
ጀ ጁ ጂ ጃ ጄ ጅ ጆ

m
ገ ጉ ጊ ጋ ጌ ግ ጎ
ጠ ጡ ጢ ጣ ጤ ጥ ጦ
ጨ ጩ ጪ ጫ ጬ ጭ ጮ
ጰ ጱ ጲ ጳ ጴ ጵ ጶ
ጸ ጹ ጺ ጻ ጼ ጽ ጾ
ፀ ፁ ፂ ፃ ፄ ፅ ፆ
ፈ ፉ ፊ ፋ ፌ ፍ ፎ
ፐ ፑ ፒ ፓ ፔ ፕ ፖ
ቨ ቩ ቪ ቫ ቬ ቭ ቮ

፻፲ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 110


የኢትዮጵያ ቁጥሮች

ከ1 እስከ 10

s s ከ11 እስከ 20

o
የኢትዮጵያ የአረብኛ የኢትዮጵያ የአረብኛ
ቁጥሮች ቁጥሮች ቁጥሮች ቁጥሮች

m
 1  11

s
 2  12

s
 3  13

o
 4  14
 5  15

m
 6  16
 7  17
 8  18
 9  19

s
 10  20

s
ከ20 እስከ 100 ከ200 እስከ 1000
የኢትዮጵያ የአረብኛ የኢትዮጵያ የአረብኛ

o
ቁጥሮች ቁጥሮች ቁጥሮች ቁጥሮች

m
 20  200
30 300

s
 
 40  400

s
 50  500

o
 60  600
 70  700

m
 80  800
 90  900
 100  1000

፻፲፩ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 111


ከ2000 እስከ 10000

s
የኢትዮጵያ ቁጥሮች የአረብኛ ቁጥሮች

s
 2000
3000

o

 4000

m
 5000
 6000

s
 7000

s
 8000

o
 9000
 10000

m
s s
o
m s
os
m
፻፲፪ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 112

You might also like