Professional Documents
Culture Documents
የድህረምረቃ መርሃግብር
ትዕግስት አሰፋ
ደብረብረሃን
በአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ክፍለጊዜያት የሚሰጡ የቃል ግብረመልሶች
ትንተና
ደብረብርሃን ዩንቨርሰቲ
የድህረምረቃ መርሃግብር
ትዕግስት አሰፋ
ደብረብረሃን
«በአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ክፍለጊዜያት የሚቀርቡ የቃልግብረመልሶች ትንተና፣
በ9ኛ ክፍል ተተኮሪነት» በሚል ርዕስ ለሁለተኛ ድግሪ ማሟያነት በትዕግስት አሰፋ
የቀረበው ይህ ጥናት፣ የዩኒቨርስቲውን የጥራትና ወጥነት መስፈርት ስለማሟላቱ
በፈታኞች ተረጋግጦ ተፈርሟል፡፡
አማካሪ………………………………. ፊርማ……………….ቀን………………..
የውጭ ፈታኝ…………………………ፊርማ……………….ቀን………………..
I
ማረጋገጫ
ስም ………………………………
ፊርማ .…………………………….
ቀን ……………………………….
II
ምስጋና
III
የይዘት ማውጫ
IV
2.7. የስኬታማ ግብረመልስ ባህሪያት ................................................................ 17
2.8. የቃል ግብረመልስ ለቋንቋ ትምህርት ያለው ጠቀሜታ .............................. 17
2.9. የቃል ግብረመልስ በማን ይሰጣል?........................................................ 19
2.9.1 የጓደኛ /የብጤ / የቃል ግብረመልስ ........................................ 19
2.9.2. የመምህራን የቃል ግብረመልስ ................................................ 20
2.10. ግብረመልስ የሚሰጥባቸው ጊዜያት .......................................................... 20
2.11. ንድፈሀሳባዊ ፍልስፍና........................................................................... 21
2.13. የቀደምት ስራዎች ቅኝት ........................................................................ 24
ምዕራፍ ሶስት፣ አጠናን ዘዴ ................................................................................. 26
3.1. የጥናቱ ዘዴ.................................................................................................. 26
3.2. የናሙና አመራረጥ ዘዴ ............................................................................ 28
3.2.1. የትምህርት ቤት ናሙና አመራረጥ .......................................... 28
3.2.2. የክፍል ደረጃ አመራረጥ ......................................................... 28
3.2.3. የተማዎች ናሙና አመራረጥ .................................................. 29
3.2.4. የመምህራን ናሙና አመራረጥ ............................................... 29
3.3. የመረጃ መሰብሰቢያ ዘዴ........................................................................... 29
ምልከታ .............................................................................................. 29
3.4. የመረጃ አሰባሰብ ሂደት ........................................................................... 30
3.5. የመረጃ አተናተን ዘዴ ........................................................................... 32
ምዕራፍ አራት፣መረጃ ትንተና፣የውጤት ማብራሪያና ትርጎማ ................................ 33
4.1. በአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ክፍለጊዜያት በመምህራንና በተማሪዎች የሚሰጡ
ግብረመልሶች ምን ዓይነት ናቸው?................................................................... 33
4.1.1. አወንታዊ ግብረመልስ.............................................................. 33
4.1.2. አሉታዊ ግብረመልስ .............................................................. 36
4.1.3. የማስተካከያ ግብረመልስ .......................................................... 39
4.1.4. ገምጋሚ ግብረመልስ................................................................ 43
4.1.5. ገላጭ ግብረመልስ.................................................................... 44
4.1.6. ውጫዊ ግብረመልስ ................................................................. 45
4.1.6.1. ከፊልና ሙሉ ግብረመልስ............................................................ 45
V
4.1.6.2. ይዘታዊና ቅርፃዊ ግብረመልስ ...................................................... 46
4.2. የቃል ግብረመልስ የሚቀርቡባቸው ስልቶች ምንምን ናቸው? ................... 50
4.2.1. እንደገና ማሰራት ..................................................................... 50
4.2.2. ግልጽ ርማት መስጠት ............................................................. 53
4.2.3. መድገም .................................................................................. 54
4.2.4. ማነሳሳት .................................................................................. 56
4.3. በአማርኛ ትምህርት ክፍለጊዜያት የሚቀርበው የቃል ግብረመልስ ምን
አይነት ትምህርታዊና ተግባቦታዊ አስተዋፅኦ አለው?........................................ 59
4.3.1. የግብረመልስ ትምህርታዊ አስተዋጽኦ ...................................... 59
4.3.1.1. የቃል ክፍሎች ............................................................................. 59
4.3.1.2. የሀረግ ምስረታ ............................................................................. 61
4.3.1.3. የቃላት ንበት የሚያስከትለውን የትርጉም ለውጥ .......................... 64
4.3.1.4. የስርዓተ ነጥብ አገባብ .................................................................. 65
4.4.1.5. ዓ.ነገር .......................................................................................... 66
4.3.1.6. ስነ- ጽሁፋዊ ሃሳቦች ..................................................................... 69
4.3.1.7. የቃላት ንበት (የሆሄያት ግድፈት) ................................................ 71
4.3.2. የግብረመልስ ተግባቦታዊ አስተዋፅኦ ........................................ 72
4.3.2.1. ቃላት በትክክል እንዲጠሩ መፈለግ .............................................. 72
4.3.2.2. የተባለውን በትክክል አለማዳመጥ ወይም ማረጋገጫ መሻት ......... 73
4.3.2.3. ተጨማሪ ማብራሪያ መፈለግ ........................................................ 75
4.3.2.4. የጠፉ ሀሳቦችን የሚገልጹ ዲስኩር አመልካች ቃላት...................... 77
4.4. የጥናቱ ግኝት ማብራሪያ ........................................................................... 79
4.4.1. በአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ክፍለ ጊዜያት በመምህራኑና
በተማሪዎች የሚቀርቡ የቃል ግብረ መልስ ዓይነቶች .......................... 79
4.4.2 የቃል ግብረ መልስ የሚቀርብባቸው ስልቶች ............................ 81
4.4.3. በአማርኛ ትምህርት ክፍለጊዜያት የሚቀርበው የቃል ግብረመልስ
ያለው ትምህርታዊና ተግባቦታዊ አስተዋጽኦ ....................................... 82
ምዕራፍ አምስት፣የጥናቱ ማጠቃለያና አስተያየት.................................................. 83
5.1. ማጠቃለያ ................................................................................................. 83
5.2. አስተያየት................................................................................................. 85
VI
ዋቢፅሁፎች……………………………………………………………………………87
VII
አሕጽሮተ ጥናት
የጥናቱ ዓላማ በአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ክፍለጊዜያት በተማሪዎችና መምህራን
የሚቀርቡ የቃል ግብረመልሶችን ከተግባቦታዊና ከሥነትምህርታዊ ፋይዳቸው አኳያ
መተንተን ነው፡፡ የጥናቱ መሪ ጥያቄዎችም በአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ክፍለጊዜያት
የሚቀርቡ የቃል ግብረመልስ ዓይነቶች ምን ምን ናቸው? የቃል ግብረመልሶቹ
የሚቀርቡባቸው ስልቶች ምን ምን ናቸው? የቃል ግብረመልሶቹ ያላቸው
ትምህርታዊና ተግባቦታዊ አስተዋፅኦ ምንድነው? የሚሉት ናቸው፡፡ እነዚህን
ጥያቄዎች ለመመለስ ዓይነታዊ የምርምር ዘዴን የተከተለ የንግግር ልውውጥ
ትንተና አቀራረብ ተግባራዊ ሲሆን የመረጃ መሰብሰቢያ ዘዴው ደግሞ ምልከታ
ነው፡፡ በምልከታ የተገኘው መረጃ ወደ ምዝግብ መረጃ ከተቀየረ በኋላ በንግግር
ልውውጥ ዘዴ ተተንትኖ ቀርቧል፡፡ የጥናቱ ተተኳሪዎች በአንኮበር የከፍተኛ
ትምህርት መሰናዶና አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት በ2011 ዓ.ም ያሉት የዘጠነኛ
ክፍል ተማሪዎችና የአማርኛ ቋንቋ መምህራን ሲሆኑ በዚሁ ት/ቤት በመማር ላይ
ከሚገኙት የ9ኛ ክፍል ምድቦች ውስጥ በቀላል ዕጣ ናሙና የተመረጡ ሁለት
ምድቦችና በሁለቱ ምድቦች ውስጥ የሚያስተምሩ ሁለት የአማርኛ መምህራን
በጠቅላይ ናሙና ተመርጠው ተካተዋል፡፡ በቀጥተኛ ምልከታ የተገኘው መረጃ ወደ
ምዝግብ መረጃ ተለውጦ ከቃል ግብረመልስ ዓይነቶች፣ ስልቶች፣ ከተግባቦታዊና
ትምህርታዊ አስተዋፅኦ አኳያ ተለይተው ተተንትነዋል፡፡ የጥናቱ ውጤቶችም
መምህራን በክፍል ውስጥ ከአይነት አንፃር አዎንታዊ ፣ አሉታዊ፣ የማስተካከያና
ቅርፃዊ ግብረመልሶችን እንደሚጠቀሙ ለይዘታዊና ለገምጋሚ ግብረመልሶች
ትኩረት እንደማይሰጡ፣ ከስልት አንፃርም እንደገና ማሰራት፣ ግልፅ ርማት መስጠት፣
መድገምና ማነሳሳትን እንደሚጠቀሙ አመላክተዋል፡፡ በይበልጥም እንደገና
ማሰራት፣ ማነሳሳትና ግልፅ ርማት መስጠት እንደሚተገበሩ፣ ግብረመልሶቹ
ትምህርታዊና ተግባቦታዊ አስተዋፅኦ እንዳላቸው ተመልክቶ በንዑሳን ክፍሎች
ተዘርዝረዋል፡፡ ትምህርታዊ አስተዋፅኦቹ ከቋንቋው ሰዋሠው ጋር የተዛመዱ ሲሆኑ
የቃል ክፍሎችን፣ ሀረጋትንና ዐ.ነገሮችን እንዲለዩና እንዲያዋቀሩ ማድረግ፣ የቃላት
ንበት የሚያስከትለውን ለውጥ መለየትና ስነ-ፅሁፋዊ ስያሜዎችን በትክክል መለየት
የሚሉት ናቸው፡፡ ተግባቦታዊ አስተዋፅኦዎቹም በትክክል አለማዳመጥን መቅረፍ፣
ተጨማሪ ማብራሪያ መሻትና ቃላትን በትክክል አለመጥራትን ማስወገድ የሚሉ
ናቸው፡፡ የጥናቱን ውጤት መሰረት በማድረግም አስተያየት ተሰጥቷል፡፡
VIII
ምዕራፍ አንድ
የዚህ ምዕራፍ ዓላማ የጥናቱን ምንነት ማስተዋወቅ ሲሆን በመጀመሪያ ከርዕሰጉዳዩ
ጋር ተዛማጅነት ያላቸው ሃሳቦችን መነሻ በማድረግ የጥናቱ ዳራ ቀርቧል፡፡ ቀጥሎም
ለጥናቱ አነሳሽ የሆነው ምክንያት ከጥናቱ መሪ ጥያቄዎችም ተካቷል፡፡ የጥናቱ
ዋናና ዝርዝር ዓላማዎች ከተገለፁ በኋላ የጥናቱ ወሰን ከጊዜና ከቦታ አኳያ ተወስኖ
ቀርቧል፡፡
1.1. የጥናቱ ዳራ
1
እንደ John እና Helen (2007) ገለፃ ደግሞ መምህራን የተማሪ ቁጥር በመማሪያ
ክፍል በመብዛቱ ምክንያት በመምህር ተኮር ዘዴ ሲያስተምሩ ይታያሉ::
የተማሪዎችን የቋንቋ ተግባቦት በማሻሻል ረገድ የሚያከናውኑት የክፍል ውስጥ
ተግባር ስለሌለ ለቃል ግብረመልስ እንብዛም ቦታ አይሰጡም፡፡
2
ለማበረታታት ፣ በተግባራቸው ላይ አስተያየት ለመስጠት የሚያስችል ተግባር
ነው፡፡መምህራን ለተማሪዎቻቸው ለግብረመልስ እድል መስጠትና የራሳቸውንም ሆነ
የጓደኞቻቸውን ተግባር የሚገመግሙበትን ሁኔታ መፍጠር አለባቸው፡፡ በዚህም
የተማሪዎች በራስ መተማመን ስሜት እንዲፈጠር ያደርጋል በማለት ያስረዳሉ፡፡
1
ቀጥተኛ ግብረመልስ ተማሪው የሚሰራውን ስህተት በቀጥታ ማስተካከል ነው (Ferris
2002)፡ኢ-ቀጥተኛ ግብረመልስ በተማሪው ስራ ላይ ስህተት እንዳለ በመጠቆም ስህተቱን
ራሱ እንዲያርም ማድረግ ነው (Ferris 2002) ፡፡
3
ይህ የመማር እና የማስተማር ተግባር በአሁኑ ጊዜ ከፍተኛ እሮሮ እየቀረበበት
ያለውን የትምህርት ጥራትን በማሻሻል ረገድ አስተዋጽኦ አለው፡፡
4
ተነሳስታለች፡፡ በተጨማሪም በተለያየ ጊዜ ከአቻ መምህራን ልምድ ልውውጥ
ለማድረግ በተለያዩ ክፍሎች በተገኘችባቸው አጋጣሚዎች መምህራን የሚሰጧቸው
የቃል ግብረመልሶች እምብዛም መሆናቸውን ተመልክታ መምህራን ለቃል
ግብረመልሶች የሚሰጡትን ትኩረትም ለመተንተን በመፈለጓ ጥናቱን ለማድረግ
ተነሳስታለች፡፡ በመሆኑም የሚከተሉት ጥያቄዎች እንድታነሳ አድርጓታል፡፡
5
1.4. የጥናቱ ጠቀሜታ
ይህ ጥናት የሚከተሉት ጠቀሜታዎች ይኖሩታል ተብሎ ይታመናል፡፡
ጠቀሜታዎቹም ከባለድርሻ አካላት አኳያ ቀጥሎ ቀርበዋል፡፡
6
1.6. የቁልፍ ቃላት ፅንሰ ሃሳባዊ ፍቺ
በዚህ ክፍል የጥናቱን ፅንሰሃሳብ የሚገልፁ ቁልፍ ቃላት ከፍቺያቸው ጋር
እንደሚከተለው ቀርበዋል፡፡
7
ምዕራፍ ሁለት፣ የተዛማጅ ጽሁፎች ቅኝት
የዚህ ምዕራፍ ዓላማ ከጥናቱ ጋር ተዛማጅነት ያላቸውን ጽሁፎች ከልሶ ማቅረብ
ነው፡፡ ተዛማጅ ጽሁፎቹ ስለ ቃል ግብረመልስ ምንነት፣ዓይነት፣ባህርያት፣ስልትና
አቀራረብን የሚያስረዱ ሀሳቦች ተገምግመዋል፡፡ በተጨማሪም በርዕሱ ዙሪያ የተሰሩ
ቀደምት ጥናቶች ቀርበዋል፡፡
8
በማድረስ ሂደት አብዛኛውን ጊዜ የቋንቋ መምህሩና ተማሪዎቹ በመማሪያ ክፍል
ውስጥ ሃሳባቸውን በንግግር እንደሚለዋወጡ ይታወቃል፡፡ በዚህ መስተጋብር ሂደት
በመምህሩ በኩል ለተጠየቀ የጽንሰ ሃሳብ ወይም የክህሎት ማጎልበቻ በመልመጃ
ተማሪ ተገቢ የሆነ መልስ፣ የመፍትሄ ሀሳብ ሊሆን ይችላል ብሎ ያመነበትን ሃሳብ
ለመምህሩና ለተማሪዎቹ ለማቅረብ ሞክራል፡፡ መምህሩም በተራው ተማሪው
ባቀረበው መልስ ላይ ትክክል መልስ አቅርበሀል (ሻል) መልስህ (ሽ) ስህተት ነው
ወ.ዘ.ተ በማለት አስተያየት ሊሰጥ ይችላል፡፡ መምህሩ የተማሪዎችን መልስ አዳምጦ
የተማሪው መልስ ትክክለኛ ወይም ስህተት ነው ብሎ ለተማሪው በጥቅሉ ፍንጭ
የሰጠበት ቋንቋው ግብረመልስ ይሰኛል፡፡
Richard & Lockhart (1996) ደግሞ አላማ ባለው ክንውን ውስጥ መምህሩ ወይም
የመማሪያ መፅሀፉ በትምህርትነት ባቀረበው ፅንሰሀሳብ ዙሪያ ተማሪውን ጥያቄ
ሊጠይቁት ይችላሉ፤ ተማሪውም መልስ ይሰጣል፡፡ በዚህ ወቅት መምህሩ አዎ!
በርግጥም ትክክል ብለሀል! ብለሻል ወይም አይደለም አሁን የተናገርከው
(የተናገርሽው) መልስ በክፍል ውስጥ ቀድማችሁ የተማራችሁትን የአሰራር ሂደትና
ቀመር ያልተከተለ ሆኖ አግኝቼዋለሁ፡፡ ሀረጎችን ከማፍለቅ በተጨማሪ የተማሪዎችን
መልስ ለምን ስህተትና ትክክል እንደሆኑ ተጨማሪ ማብራሪያዎችን በመምህሩ፣
ተማሪዎቹ ባዳበሩትና ባልተገነዘቡት የአሰራር ግድፈትና ብቃት ደረጃ ላይ
የተናገራቸው በሙሉ ግብረመልስ በመባል ይጠራሉ በማለት ይገልፃሉ፡፡ በቋንቋ
መማር ተግባር ውስጥ የቀረቡላቸውን ልምምዶች ተማሪዎቹ በምንያህል ደረጃ
ስኬታማ በሆነ መንገድ በትክክል ማከናወን እንደቻሉና እንዳልቻሉ ፍንጭ
ለመስጠት የቋንቋ መምህሩ ለተማሪዎቻቸው አስተያየት ይሰነዝራሉ፤ይህም
ግብረመልስ ይሰኛል በማለት ይገልፃሉ፡፡ እንደ Kathleen (2017) ገለፃ ግብረመልስ
ማለት የአንድን ተማሪ የተግባር አፈፃፀም በተመለከተ በሌላ አካል መረጃ የመስጠት
ድርጊት ነው፡፡ ግብረመልስ በተግባርና በባህርያት ላይ የሚሰጥ መረጃ ሲሆን
መረጃው ለግለሰብ ወይም ለቡድኖች የሚሰጥ ነው፡፡ በመማር ሂደት ደግሞ
በአሉታዊም ሆነ በአዎንታዊ ሁኔታ የሚሰጥ ነው፡፡ ተማሪዎች በሰሩት ስራ
የሚዳኙበት ነው፡፡ ግብረመልስ ተማሪዎች ለነሱ ስራ በቂ ትኩረት እንደተሰጠው
9
እንዲያስቡ የሚያደርግ ስለተማሪዎች ስራ በዝርዝር መግለጫ የሚሰጥና የሚያሳይ
ነው፡፡
እንደ Anne (2013) ገለፃ በተለይ የቃል ግብረመልስ በትምህርት ወይም በስልጠና
ፕሮግራም አስፈላጊ ክፍል ሲሆን ተማሪዎች አቅማቸውን እንዲያሳድጉ የሚረዳ
ድክመትና ጥንካሬያቸውን የሚያሳይ ነው፡፡ እንዲሁም ተማሪዎችን በቀጥታ
ከተሳሳተ ተግባር የሚያወጣና ለመሻሻላቸው መሠረት የሆነ ተግባር ነው፡፡
ግብረመልስ ምክር ሳይሆን ግምገማና ሽልማትን የሚያካትት አንድ ተማሪ
ተግባራትን ያከናወነበትን ሁኔታ እንዲሁም ግቡን ማሳካትና አለማሳካቱን
የሚጠቁም ነው፡፡
10
ርማት፡- ለተማሪዎች ክህሎት ዝርዝር መረጃ የሚሰጥበት ሲሆን ገለፃ ወይም አካላዊ
እንቅስቃሴን ይጠቀማል፡፡ ተማሪዎች በትክክል የሰሩትንም ሆነ ያልሰሩትን
በመመስረት መረጃ ይሰጣል፡፡ በተጨማሪም ለምን ስህተት እንደሆኑ ጭምር
ይጠቁማቸዋል፡፡ Ur (1996) እንደሚገልፁት መምህራን ርማትንም ሆነ ግምገማን
በእኩል ደረጃ ይጠቀማሉ፡፡
እንደ Namara (1999) ገለፃ ከአላማ አንፃር ሶስት ዓይነት የቃል ግብረመልሶች
አሉ፡፡ እነዚህም፡- የማስተካከያ የቃል ግብረመልስ ፣ ገምጋሚና ገላጭ የቃል
ግብረመልሶች ናቸው፡
11
2.2.2. የማስተካከያ የቃል ግብረመልስ
እንደ Namara (1999) ገለፃ ገላጭ የቃል ግብረመልስ የተማሪዎችን ጉድለት ወይም
ስህተት የሚጠቁም ሲሆን ተማሪዎች በቀጣይ ስራቸው ላይ መሻሻል እንደሚችሉም
የሚያሳይ ግብረመልስ ነው፡፡ ተማሪዎች በስራቸው ሀላፊነት እንዲወሰዱና ራሳቸውን
ገምግመው እንዲያርሙ እድል የሚሰጥ ሲሆን ራሳቸው ምንድነው የሰራሁት?
እንዴትስ ማሻሻል አለብኝ? የሚለውን ጥያቄ እንዲጠይቁ ያደርጋል፡፡ ለምሳሌ፡-
መምህሩ በንግግር ጊዜ ጥሩ መግቢያ እንደሰጡና እንዴት ሊያስፋፉት እንደሚችሉ
ሊጠቁማቸው ይችላል፡፡
እንደ Anne (2013) ገለፃ ግብረመልስ ሁለት ዓይነት ባህሪያትን የያዘ አተገባበር
አለው፡፡ እነዚህም፡- አዎንታዊ ባህሪና አሉታዊ ባህሪ ናቸው በማለት ያብራራሉ፡፡
12
የሚጠቁም ግብረመልስ ነው፡፡ አዎንታዊ ግብረመልስ ብዙውን ጊዜ የተማሪውን
የመማር ሂደት ለማፋጠን ከፍተኛ አስተዋፅኦ አለው፡፡ በማለት ይገልፃሉ፡፡
እንደ Cole & Lorna (1994) ገለፃ ከመምህሩ የሚሰጡ ግብረመልሶች ከቋንቋ
አጠቃቀማቸው አንፃር ውስጣዊና ውጫዊ ተብለው በሁለት ይከፈላሉ፡፡
13
የውጫዊ ግብረመልስ ዓይነቶች
14
2.5.1. እንደገና ማሰራት
መምህራን እንደገና የሚያሰሯቸው በቋንቋው ውስጥ የተማሪዎችን የቃላት
አጠቃቀም ለማስተካከል፣የሰሩትን ስህተት ለመቀነስ በሚል ነው፡፡
2.5.4. መድገም
ስህተት የሆኑ ቃላትን ወይም ዓረፍተነገሮችን በመድገም ተማሪዎች ስህተታቸውን
ራሳቸው እንዲረዱ የሚያደርግ ስልት ነው፡፡
2.5.5. ማነሳሳት
ተማሪዎች የውስጣቸውን እንዲገልፁ ማድረግ ሲሆን ስለአንድ ነገር ያላቸውን ግምት
እንዲገልፁ፣ አስተያየት እንዲሰጡ በማነሳሳት ወይም ማበረታታት የሚቀርብ ስልት
ነው፡፡እንደ Cole & Lorna (1994) ገለፃ ደግሞ ግብረመልስ በተለያዩ ስልቶች
ሊቀርብ ይችላል፡፡እነዚህም፡- ወደ ትክክለኛ የአሰራር ሂደት ሊያደርሱ የሚያስችሉ
ፍንጮችን በአማራጭ መስጠት ፣ ከትምህርቱ ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ተጨማሪ
መልመጃዎች በማዘጋጀት ፣ ተማሪዎች ደጋግመው እንዲለማመዱባቸው እድል
መስጠት ፣ ተማሪዎቹ በቀላሉ ሊረዱት ያልቻሉትን የትምህርት ክፍል እንዲሁም
አዳዲስ ይዘቶችን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል እንደገና በቀላል ዘዴና ምሳሌ
በማስተማርና ማስታወሻ በመስጠት ለተማሪው ስራ ግብረመልስ መስጠት ናቸው፡፡
15
Richards & Lockhart (1996) ደግሞ የክፍል ውስጥ የቃል ግብረመልስ
በሚከተለው መልኩ ሊቀርብ ይችላል በማለት ይገልፃሉ፡፡እነዚህም፡- ደገማ፣
ማጠቃለያ መስጠት፣ ጨመቃ፣ መጠየቅና አስፋፍቶ ርማት ናቸው፡፡
16
እንደ Susan (2008) ገለጻ ግብረመልስ ተማሪዎች ቀጣይ ግባቸውን እንዲወስኑ
ይረዳል፡፡ እንደ Nunan (1996) ገለጻ ደግሞ ግብረመልስ በተማሪዎች የራስ
መተማመን ላይ ተፅዕኖ ያሳድራል፡፡ ግልፅ ቀጥተኛ ግብረመልስ የተማሪዎችን
በራስ መተማመን ሲጨምር ግልፅ ያልሆነ ግብረመልስ መስጠት የተማሪዎችን በራስ
መተማመን ይቀንሳል፡፡ ስለዚህ ግብረመልስ ሲሰጥ የሚከተሉትን ጉዳዮች ከግምት
ውስጥ ማስገባት ያስፈልጋል በማለት ይገልፃሉ፡፡ እነዚህም፡- የትኞቹ ስህተቶች
መታረም አለባቸው? ስህተቶች መቼ ይስተካከሉ? ስህተቶች እንዴት ይታረሙ?
(በራስ፣ ጓደኛ ወይስ በመምህሩ ትክክለኛ መልስ ይሰጥ) የሚሉት ናቸው፡፡
17
የትምህርት መርሃ ግብር ለተዘረዘሩ ዓላማዎች ማስፈጸሚያ የቀረቡ ልምምዶች
ወይም ጥያቄዎች እስከምን ድረስ በትክክል ማከናወን ችያለሁ? የቀረቡልኝን
ልምምዶች በአንፃራዊነት አሟልቼ የማከናወን ብቃትን በውስጤ ለማዳበር የጎደሉኝ
ነገሮች ምን ምን ናቸው? ወ.ዘ.ተ ለሚሉት ጥያቄዎች አጥጋቢ መልስ መስጠት
ፋይዳ አለው ይላሉ፡፡ ትክክለኛ የአሰራር ሂደትን የማስለመድ ጠቀሜታው የላቀ
ነው፤ ፋንታዬ (1998) rowntree (2000) ን በመጥቀስ እንደሚገልፁት ተማሪዎች
ከመምህራቸው ወይም ከብጤዎቻቸው የሚሰጣቸው ግብረመልስ በመልሶቻቸው
ያቀረቧቸው ሀሳቦች በየት ቦታ ላይ ትክክለኛና የተሳሳተ ሙከራ እንደተናገሩ ወደ
ኋላ መለስ ብለው በአፅዕኖት እንዲመረምሯቸው እድል ይሰጣል፡፡ ከዚህ ጎን ለጎን
በአሰራር ሂደታቸው የፈፀሟቸውን ስህተቶች እንደገና አቃንተው ትክክለኛ መልስ
የመስጠት ልምድን በሂደት እንዲያዳብሩ የማድረግ ፋይዳ አለው፡፡ ሌላው የቃል
ግብረመልስ ተለጣጣቂ ተግባራትን በጥሞና ለመስራት ያስችላል፤ የግብረመልስ
ዋንኛ አላማ የቋንቋ ተማሪዎቹ የመማር ሂደታቸው እውን መሆን ለቀረበላቸው
ተግባራት ተገቢነት ያላቸውን መልሶች አስበው እንዲያፈልቁ ሁኔታዎችን
ማመቻቸት ይሆናል፡፡
Richards & Lockhart (1996) በአንድ የቋንቋ ትምህርት መርሃ ግብር ተሳታፊ
የሚሆኑ ተማሪዎች የመማር ሂደታቸውን ከውጤት ለማድረስ ተብሎ ለሚታሰቡ
ልምምዶች ለሰነዘሯቸው ትክክለኛም ሆነ ስህተት ሙከራዎች፣ ለተነሱ ችግሮች
መፍቻ የሚሆኑ ሀሳቦችን በሚያፈልቁበት ወቅት መምህሩ ለስራቸው ተመጣጣኝ
የሆነ ግብረመልስ ከሰጣቸው ተማሪዎቹ ወደፊት ያሉትን ልምምዶች ሰፊ ጊዜ
ወስደው ለጥያቄዎች መልስ ሊሆኑ የሚችሉ ነጥቦችን አስበው የማደራጀት ልምድን
ሊስገኝላቸው እንደሚችል ጠቅሰዋል፡፡ የቃል ግብረመልስ ቋንቋ ተማሪውን የመማር
ስሜት የማነቃቃት፣ የማነሳሳት፣ ፍይዳ እንዳለው Cole & Lorna (1994)
ጠቁመዋል፡፡ ፋንታዬ (1998) የግብረመልስ ጠቀሜታን ሲገልፁ የቃል ግብረመልስ
የተማሪውን የመማር ግስጋሴ የማፋጠን ሚና አለው፡፡ በተጨማሪም የቃል
ግብረመልስ ተማሪው በመማር ሂደቱ ለምንና በምን አጋጣሚ ስህተት እንደፈፀመ
መረጃ ይሰጣል፤ ተማሪው ትክክል በመለሳቸው መልሶች ላይ ተጨማሪ መልሶችን
እንዲያፈልቅ፣ ግድፈት ያለበትን ያሰራር ሂደት አቃንቶ እንዲያቀርብ ያደርጋል፤
18
ተማሪዎች ጥራት ያለው የአሰራር ሂደት እየለመዱ እንዲሄዱ እድል ይሰጣል፤
በቀጣይነት በተከታታይ የሚመጡ ተግባራትን ጊዜ ወስደው በአፅዕኖት
እንዲያከናውኑ የማድረግ ትልቅ ሚና አለው፡፡እንደ Michael (2011) ገለፃ ደግሞ
ግብረመልስ በተለይ ለቋንቋ ትምህርት አስፈላጊ የሆነ የትምህርቱ አካል
ነው፡፡ይኸውም የተማሪዎችን የቋንቋ አቅም የሚያሳድግ መሻሻላቸውን ለመለየት
የሚያስችል ተግባር ነው፡፡በተለይ የቃል ግብረመልስ በክፍል ውስጥ በሚቀርብበት
በጊዜ እያንዳንዱን የተግባር ክፍል ለማረም ያስችላል፡፡ለተማሪዎች ስራ
ግብረመልስ የማይሰጥ ከሆነ ሁሉም ተግባራቸው ልክ እንደሆነና ስህተት
እንደሌለባቸው ሊያስቡ ይችላሉ፡፡በመሆኑም ግብረመልስ ተማሪዎች ከተሳሳተ
ተግባርና ባህሪ የሚያወጣ ዋነኛ መንገድ ነው በማለት ይገልፃሉ፡፡
19
ጠቀሜታውን ባለመረዳትና ጊዜ ይሻማል በሚል ምክንያት በክፍል ውስጥ እንብዛም
አይተገብሩትም በማለት ያብራራሉ፡፡ ተማሪዎችም ቢሆኑ ከጓደኞቻቸው ጠቃሚ
ሀሳብ የሚያገኙ አይመስላቸውም፡፡ እንዲሁም ተማሪ ሊማር የሚገባው ጥልቅ
እውቀት ባላቸው በሙያው በሰለጠኑ ሰዎች (መምህራን) ብቻ ነው የሚል ሀሳብ
እንዳላቸው ይገልፃሉ፡፡ Rollinson (2005) እንደሚገልፁት የአቻ ግብረመልስ
የሚከተሉት ጠቀሜታዎች አሉት፡፡ እነዚህም፡- የአስተያየት ሰጪዎቹን በጥልቀት
የማሰብ ችሎታን ያዳብራል፡፡ ስለ ጓደኞቻቸው መልሶችና ስራዎች ትክክለኛነቱን
እንዲያረጋግጡ ማስተዋል እንዲኖራቸው ያደርጋል፤ ተማሪዎች ከመምህራቸው
በተለየ ሁኔታ በቀላል ቋንቋ ግብረመልስ እንዲያገኙ ያደርጋል፤ በራሳቸው
የመገምገሚያ መስፈርቶች እንዲያዘጋጁ ያደርጋል፤ ግብረመልስ የመስጠትና
የመቀበል ልምዳቸውን ያዳብራል፤ ርስበርስ የመስጠትና የመቀበል ልምዳቸውን
ያዳብራሉ በማለት የጓደኛ የቃል ግብረመልስ ያለውን ጠቀሜታ ያስረዳሉ፡፡
እንደ John & Helen (2007) ገለፃ ግብረመልስ በጊዜ ተግባር እና በድህረ ተግባር
ሊሰጥ ይችላል ፡፡
20
ጊዜ ተግባር ግብረመልስ፡- በጊዜ ተግባር የሚሰጥ ግብረመልስ ተማሪዎች ወዲያውኑ
ሂሳቸውን እንዲለዩና ማሻሻል ያለባቸውን እንዲያሻሽሉ ያደርጋል፡፡ይህ ግብረመልስ
አዋጭና ውጤታማ የመማር ልምዶችን የሚያስገኝ ግብረመልስ ሲሆን ዝርዝር
መለኪያዎች የያዘና በተጨማሪም አይረሴነት ያለው የቋንቋ ችሎታን የሚያዳብር
ነው፡፡
ድህረ ተግባር ግብረመልስ፡- እንደ John & Helen (2007) ገለፃ ተማሪዎች
ወዲያውኑ የሚሻሻሉበትን መንገድ አይጠቁምም፡፡ ከተግባራት በኋላ የሚሰጥ
በመሆኑ ብዙ ጊዜ በጽሁፍ ይቀርባል፡፡ ለዚህ አይነት ግብረመልስ ተማሪዎች
ትኩረት ስለማይሰጡ መምህራንን ለተደጋጋሚ ርማት ይዳርጋል በማለት
ያብራራሉ፡፡ ርማቱ አብዛኛውን ጊዜ የሚሰጥበት ምክንያት ተማሪዎች ርማቱን
ወዲያው እንዲወስዱ ሳይሆን ሌሎች ተመሳሳይ ተግባራትን በቀጣይ እንዲያሻሽሉ
ለማድረግ ነው፡፡እንደ (John & Helen 2007) ገለፃ አስተያየቱን አይተው ርማት
ለሚወስዱ ጠንካራ ተማሪዎች አዋጭ ሲሆን ሁልጊዜም እንዲጥሩ እድል
ይፈጥራል፡፡ ደከም ለሚሉ ተማሪዎች ግን (የመማር ችሎታቸው በማዳመጥ ላይ
ለተመሰረቱ ተማሪዎች) አሰልቺ ግብረመልስ ነው፡፡ በመሆኑም ተማሪዎች በቋንቋ
ለመዳበራቸው ጊዜ ተግባር ግብረመልስ ጥሩና ተቀባይነት ያለው መሆኑን (John &
Helen 2007) ያስረዳሉ፡፡
21
ክሂሎችን ማጎልበትና ስህተቶችን መቀነስ ያስችላል፡፡ የዚህ ንድፈሀሳብ ቀማሪ
የሆነው ቪጎትስኪ ሲሆን በእሱ እይታ ተማሪዎች በመስተጋብር አማካኝነት
አዕምሯቸውን ያሳድጋሉ፡፡ በቋንቋ መማሪያ ክፍል ውስጥ ግብረመልስን መተንተን
ለቋንቋ ግብዓት ይሆናል፡፡ ይህ ጥናትም በመማሪያ ክፍል ውስጥ በሚሰጡ
የማስተካከያና የማነቃቂያ ምላሾች (ግብረመልሶች) ላይ ስለሚያተኩር ይህ ፍልስፍና
ይስማማዋል፡፡
22
ያሳያል፡፡ግብረመልስን ማግኘት በተማሪዎች ክሂል ላይ ያለውን አስተዋፅኦ
ይተንትናል፡፡
23
መሆኑን መረጃ የሚሰጥ ስለሆነ እና የተማሪውን የመማር አቅም የሚጨምር ስለሆነ
ሁልጊዜም ለተማሪው ስራ ግብረመልስ መስጠት ይገባል በማለት ይገልፃሉ፡፡
24
ቢያጠናም አስተዋፅኦው ለሁለተኛ ቋንቋ ተማሪዎች እንደሆነ እንጂ ለአፈፈት
ተማሪዎች ያለውን አስተዋፅኦ አላመለከተም፡፡ ሶስቱም ጥናቶች የሚያተኩሩት
በጽሁፍ ግብረመልሶች ላይ ሲሆን ይህ ጥናት ግን በአማርኛ ትምህርት
ክፍለጊዜያት የሚሰጡ የቃል ግብረመልሶችን መተንተን ላይ የሚያተኩር
በመሆኑና ሁለቱም ጥናቶች የመረጃ መሰብሰቢያቸው ሰነድ ፍተሻ፣ ቃለ
መጠይቅና የጽሁፍ መጠይቅ መሆኑና የዳዊት ጥናት ደግሞ መረጃ
መሰብሰቢያው ፈተና እና ቃለመጠይቅ መሆኑ ፣ የዚህ ጥናት ዋነኛ መረጃ
መሰብሰቢያ ደግሞ ምልከታ መሆኑ እንዲለይ ያደርገዋል፡፡ በተጨማሪም በጊዜና
በቦታ ይለያያል፡፡
25
ምዕራፍ ሶስት፣ አጠናን ዘዴ
3.1. የጥናቱ ዘዴ
ይህ ጥናት የሚከተለው የግንባታውያንን ፍልስፍና ነው፡፡ ይህ ጥናት ተንታኝ ሲሆን
ዓይነታዊ ምርምር ስልትን የተከተለ ነው፡፡ ጥናቱ ሁኔታዎችን የሚዳስስና
አጠቃላይ ግንዛቤ የሚሰጥ ሲሆን አሁን ስላለው ተጨባጭ ሁኔታ ገለፃ ለማድረግ
የተከናወነ ጥናት ነው፡፡ በመሆኑም ይህ ጥናት በአማርኛ ትምህርት ክፍለጊዜያት
የሚሰጡ የቃል ግብረመልስ ዓይነቶችን፣ ስልቶችና ግብረመልሱ ያለውን
ትምህርታዊና ተግባቦታዊ አስተዋፅኦ በንዑሳን ክፍሎች ከፋፍሎ አሳይቷል፡፡
ለጥናቱ ዋነኛ መረጃ መሰብሰቢያ የሆነው የክፍል ውስጥ ምልከታ ሲሆን አጥኝዋ
በተከታታይ ክፍለጊዜያት ምልከታ በማድረግና በምልከታው ወቅት የክፍል ውስጥ
የቃል ግብረመልሶችን በመቅረፀ ምስል በመቅረፅ የተገኘው መረጃ ወደምዝግብ
መረጃ ተቀይሮ በዓይነታዊ መረጃ መተንተኛ ዘዴ በትረካዊ መንገድ በጥንቃቄ
ተተንትኖ ቀርቧል፡፡ይህ ጥናት የሚከተሉትን ንድፎች ተጠቅሟል፡፡ አንደኛው ከበደ
(2009) Rymens (2008) እና Ten Have(2008) ን በመጥቀስ ካዘጋጀው የተወሰደ
የጥናት ንድፍ ነው፤ይህም የቃል ግብረመልስን ለመተንተን እውነተኛ የመማሪያ
ክፍል የቃል ግብረመልስ መቅረፅ፣ ምዝግብ መረጃ ማዘጋጀት፣ ከምዝግብ መረጃው
የተመረጡትን መረጃዎች መተንተንና ጥናቱን መዘገብ የሚሉት ናቸው፡፡ ይህ
ጥናት በተግባር ላይ ሲውል ከአንደኛው ሂደት ወደ ሌላኛው ሂደት በቅደምተከተል
ጥናቱ ተከናውኗል፡፡
26
እውነተኛ የመማሪያ ክፍል የቃል ግብረመልስን መቅረፅ
ጥናቱን መዘገብ
ሥዕል1፣ የከበደ (2008፡62) የጥናት አከዋወን ንድፍ መሰረት በማድረግ በአጥኚዋ የተዘጋጀ
ንድፍ
መረጃ መሰብሰብ
መረጃ ቅነሳ
ማጠቃለያ መስጠት
መረጃ ማሳየት
27
የቃል ግብረመልስን በተመለከተ የተገኘው መረጃ በመልክ በመልክ በማደራጀት
በተለያየ መንገድ በቀጥታ ለአንባቢ ቀርቧል፡፡ መረጃው መምህራንና ተማሪዎች
ርስበርስ የተለዋወጡትን የቃል ግብረመልስ ለማሳየት በቅደምተከተል ማብራሪያ
በመስጠት ተተንትኗል፡፡ በመጨረሻ ማጠቃለያ ላይ በመድረስ በጥናቱ ዝርዝር
ዓላማዎች መሰረት ከትንተናዎች የተገኙት ውጤቶች ማጠቃለያ ተሰጥቶባቸዋል፡፡
28
ለጥናቱ አልተመረጡም፡፡ የአስራአንደኛ ክፍልም ካለባቸው የትምህርት ጫና
አንፃር ክፍሉ አልተመረጠም፡፡ በዘጠነኛ ክፍል ደረጃ ከሚገኙት ስድስት ምድቦች
ውስጥ ሁለቱ ምድቦች በቀላል የእጣ ናሙና ተመርጠዋል፡፡ ምክንያቱም የጥናቱን
ናሙና ለመመጠን አመቺ ስለሆነ ነው፡፡
ምልከታ
ምልከታ የጥናቱ ዋነኛ መረጃ መሰብሰቢያ መንገድ ነው፡፡እንደ ያለው (2009) ገለፃ፣
ምልከታ መረጃ ሰብሳቢው ከተጠኝዎች ጋር ወይም አካባቢ በመሆን
የሚያደርጉትንና የሚናገሩትን ነገር እያየና እየሰማ በመዘገብ መረጃ የሚሰበሰብበት
ዘዴ ነው፡፡ ተመራማሪው ተጠኝዎቹ በሚገኙበት ቦታ በመሆን በዚያ ወቅት ምን
እንደሚሰሩ፣ እንዴት እንደሚሰሩ፣ እርስ በርሳቸው እንዴት እንደሚራከቡ፣ ምን
እንደሚናገሩ መረጃ የሚሰበሰብበት ነው፡፡ በመሆኑም ይህ ጥናት በክፍል ውስጥ
በመገኘት በክፍለጊዜያቱ የሚሰጡ የቃል ግብረመልሶችን በቀጥታ በቪዲዮ ካሜራ
በመቅረጽ ምልከታውን አከናውና መረጃውን ሰብስባለች፡፡
29
3.4. የመረጃ አሰባሰብ ሂደት
በመረጃ ስብሰባው ወቅት መምህራንም ሆኑ ተማሪዎች ምልከታው በመቅረፀ ምስል
መቀረፁን ፍቃደኛ አልሆኑም ነበር፡፡ ነገርግን አጥኚዋ መረጃው ለምን ዓላማ
እንደሚውል በማስረዳቷና ከአጥኚዋ በስተቀር መረጃውን የሚያየውም ሆነ
የሚጠቀመው እንደሌለ በማስገንዘቧ ፍቃደኛ ሆነው ቀረፃው ተካሂዷል፡፡ ቀረፃው
በሌላ መምህር የተካሄደ ሲሆን በምልከታው ወቅት አጥኚዋ በመማሪያ ክፍል
በመገኘት የመማር ማስተማሩን ሂደት ተከታትላለች፡፡ ይህም በመቅረጸምስል
የተገኘውን መረጃ ወደምዝግብ መረጃ ስትቀይር አግዟታል፡፡ቀረፃው ቀጥሎ
በተዘረዘሩት ቀናት ተግባራዊ ሆኗል፡፡
ሀ ሀ 8:06-8:48 01/08/2011
ሀ ሀ 9:45-10:27 04/08/2011
ለ ሠ 4:21-5:03 17/08/2011
ለ ሠ 5:45-6:27 18/08/2011
ለ ሠ 4:21-5:03 30/08/2011
ሀ ሀ 9:03-9:45 01/09/2011
ሠንጠረዥ 3.1
30
ናቸው፡፡የእያንዳንዱ ተናጋሪ ዐ.ነገር ሲመዘገብ በቅድሚያ የመጀመሪያ ሆሄ ወይም
ሁለት ሆሄዎች እንዲጻፉ ተደርጓል፡፡
02 ተጋ፡ ስለ ሰዋሠው
31
3.5. የመረጃ አተናተን ዘዴ
የጥናቱ ዓይነት ተንታኝ ሲሆን ዓይነታዊ ዘዴን በመከተል የጥናቱ መረጃ የተተነተነ
ሲሆን የመተንተኛ ስልት ሆኖ የተመረጠውም የዲስኩር ትንተና ነው፡፡ ከበደ
(2009) Mazland (2006) ን በመጥቀስ እንደሚገልፀው የዲስኩር ልውውጥ ትንተና
በንግግር አማካኝነት ማህበራዊ መስተጋብርን ለማጥናት ይረዳል፡፡ዓላማው
ተሳታፊዎቹ የግብረመልስ አሰጣጥ ሂደታቸው ምን ይመስላል? የሚለውን መግለፅ
ነው፡፡በተፈጥሮ የሚከሰተውን እውነተኛ ንግግር መሰረት በማድረግ ተሳታፊዎቹ
የሚያከናውኑትን ድርጊትና ባህሪይ ይመረምራል፡፡ በዚህ ጥናት በመረጃ መተንተኛ
ስልትነት ተግባራዊ የሆነው የዲስኩር ትንተና አቀራረብ ነው፡፡ ይህን አቀራረብ
መሰረት በማድረግ የቃል ግብረመልስ አሰጣጥ ሂደቱ በጥናቱ መሪ ጥያቄዎች አንፃር
ትንተናው ቀርቧል፡፡
32
ምዕራፍ አራት፣መረጃ ትንተና፣የውጤት ማብራሪያና ትርጎማ
የዚህ ምዕራፍ ዋና ዓላማ የጥናቱን መረጃ ትንታኔ፣ የውጤት ማብራሪያና ትርጎማ
በቅደም ተከተል ማቅረብ ነው፡፡የጥናቱ መሪ ጥያቄዎች በአማርኛ ቋንቋ ትምህርት
ክፍለጊዜያት መምህራንና ተማሪዎች ምን ዓይነት ግብረመልስ ይሰጣሉ?
ግብረመልሶቹ የሚቀርቡባቸው ስልቶች ምን ምን ናቸው? የሚቀርበው የቃል
ግብረመልስ ምን ምን ትምህርታዊና ተግባቦታዊ አስተዋፆኦ አለው? የሚሉት
ናቸው፡፡በእያንዳንዱ የጥናት ጥያቄ ሥር በክፍል ውስጥ ምልከታ ከተሰበሰቡት
መረጃዎች ለናሙና የተመረጡ መረጃዎች በማቅረብ ተተንትነዋል፡፡ ስለሆነም
የመረጃ ትንተናው የጥናቱ መሪ ጥያቄዎች መሰረት በማድረግ ተደራጅቶ ቀርቧል፡፡
ምሳሌ 1
(ም 2፣ ክ ሀ፣ ክ/ጊዜ 2፣አ 2)
33
ከዚህ በላይ በምሳሌ 1 በቀረበው የሀሳብ ልውውጥ እንደሚታየው ተማሪ
አስራስድስት የዐ.ነገሩን ክፍል በሚገባ ስለገለፀች መምህርቷ “በጣም ጥሩ” የሚል
ለትክክለኛነቷ ማረጋገጫ የሚሆን አወንታዊ ግብረመልስ ሰጥተዋል፡፡መምህርቷ
ይህን ቃል በመጠቀማቸው ምላሽ የሰጠችው ተማሪ ጥሩ ስሜት እንዲሰማትና
ሌሎችም ተማሪዎች ለቀጣይ መልስ እንዲነሳሱ አድርጓቸዋል፡፡
ምሳሌ 2
99 ተ20፡ ብልህ
103 ተ19፡ አዎ
34
ምሳሌ 3
ማለት ነው፡፡
(ም 3 ፣ክ ሀ ፣ክ/ጊዜ3፣አ 3)
ምሳሌ 4
55 ተጋ፡ አዎ
(ም 1፣ ክ ሠ፣ ክ/ጊዜ 1፣አ 4)
35
አቃጠለ፡፡ማሰሪያ አንቀፅ ተገቢነት የሌለው መሆኑን ያሳያል፡፡ተማሪ አስራሰባትም
ትክክለኛውን ቃል አቀጣጠለ በሚል ስትመልስ መምህርቷ ትክክለኛነቱን ተማሪዎች
እንዲያረጋግጡ አድርጋ ተማሪዎችም “አዎ” የሚል መልስ ሰጥተዋል፡፡መምህርቷም
በድጋሚ «ትክክል ናት»በማለት አረጋግጠዋል፡፡ ተማሪዎች አዎንታዊ ግብረመልስ
ሲሰጣቸው ትክክለኛ መልስ መመለሳቸውን እርግጠኛ እንዲሆኑና ጥሩ ስሜት
እንዲሰማቸው ያግዛል፡፡ስለዚህ አዎንታዊ ግብረመልስ የሚሰጥባቸው ቃላትና
ሀረጋት ተማሪዎች በክፍላቸው በትክክል የመደቧቸውና በትክክክል ያዋቀሯቸው
መሆናቸውን የመረጃ ትንተናው አመላክቷል፡፡
ምሳሌ 5
15 መ/ርት፡ እ?
18 ተጋ፡ አደለም፡፡
(ም1፣ክ ሀ፣ክ/ጊዜ1፣አ 1)
ከዚህ በላይ በቀረበው የጥያቄና መልስ ልውውጥ እንደተመለከትነው ተማሪ አምስት
በቃል ክፍሎች በመጠቀም ዐ.ነገር እንዲመሰርት ሲደረግ ተጫወተ የሚለውን ቃል
ተጫዋች ብሎ ቀይሮ ዐ.ነገሩን በመስራቱ መምህርቷና ተማሪዎች ግብረመልስ
36
ሰጥተዋል፡፡መምህርቷ ትክክል ነው እንዴ?ብለው ሲጠይቁ ተማሪዎቹ አደለም
የሚል አሉታዊ ምላሽ ሠጥተዋል፡፡ስለዚህ አሉታዊ ግብረመልሱ ተማሪው
የተጠቀመው ቃል ማሰሪያአንቀጽ እንዳልሆነ ለማሳየት አገልግሏል፡፡ነገርግን
ተማሪዎቹ አይደለም ካሉ በኋላ መምህርቷም ሆኑ ተማሪዎቹ የቃል ክፍሉን
አልተናገሩም፡፡የቃል ክፍሉን ቢናገሩ ተማሪዎቹ ማሰሪያአንቀፅ የሚሆኑ ቃላት
በየትኛው የቃል ክፍል ውስጥ የሚገኙ ቃላት እንደሆኑ ለመረዳት ይችሉ ነበር፡፡
ምሳሌ 6
ዘይቤ?
37
እስከሚለው?
እስቲ ሌላስ?
38
ትክክል አለመሆናቸውን ለማሳየት ተሰጥቷል፡፡በምሳሌ ስድስትና ሰባት የተመረጡት
መረጃዎች እንደሚያሳዩት አሉታዊ ግብረመልሱ ተማሪዎች ስነፅሁፋዊ ሃሳቦችንና
የዓ.ነገር ክፍሎችን ሲሳሳቱ ስህተት መሆናቸውን ማሳያ ናቸው፡፡
ምሳሌ 8
81ተ10፡ ብልጥ
83 ተ4፡ ብልጥ ልጅ
እንድንመሰርት ነው፡፡
የሚያስተካክላት…ሌላ…እስቲ?
39
87ተ1፡ የሰው ብልጥ
ይሆናል? ቅፅላዊ….
89 መተ፡ ሀረግ
(ም 1፣ክ ሀ፣ክ/ጊዜ1፣አ 1)
ምሳሌ 9
የሚለው ቅፅል
ቅፅል ነው፡፡ብላለች ሌላ
134ተ28፡ መስተዋድድ
135 ተጋ፡ ግስ ነው
40
ምሣሌ ዘጠኝ እንደሚያሳየው የተናደደ የሚለውን ቃል ቅፅል ብላ ስትናገር
መምህርቷ ተማሪዋ የተናገረችውን በመድገም ስህተት እንደሆነ ባይገልፁም ለሌላ
ተማሪ እድል በመስጠት እንዲሞክርና ማስተካከያ እንዲሰጥ አድርገዋል፡፡ነገርግን
በመቶሠላሣ ሁለተኛው የመናገር ተራ ተማሪ ሀያሰባት ግስ ብሎ ሲመልስ
መምህርቷም ግስ ነው በማለት ተማሪ ሀያስድስት ለሰራው ስህተት የማስተካከያ
ግብረመልስ ሰጥተዋል፡፡ ነገርግን በመቶ ሠላሣአራተኛው የመናገር ተራ ላይ ተማሪ
ሀያስምንት መልሱን ባለማዳመጥ ይሁን በመምህሯ አነጋገር ተማሪ ሀያስምንት
መስተዋድድ በማለት መልስ ሰጥቷል፡፡በመቶ ሠላሣ አምስተኛው በሁለት መቶ
አስራ አራተኛው የመናገር ተራ ተማሪዎች በጋራ ግስ ነው በማለት የማስተካከያ
ግብረመልስ ሰጥተዋል፡፡መምህርቷም የተናደደ የሚለው በራሱ ግስ ነው በማለት
በድጋሚ ተማሪ ሀያ ስድስትና ተማሪ ሀያ ስምንት የሰሩትን ስህተት ለማረም
የሚያስችል የማስተካከያ ግብረመልስ ሰጥተዋል፡፡
ምሳሌ 10
ግሪካውያን ዴስሞን
ስለዚህ … አዎ
(ም3፣ክ ሠ፣ክ/ጊዜ3፣አ 6)
41
ምሣሌ 11
(ም 1፣ ክ ሠ፣ ክ/ጊዜ 2፣አ 5)
ምሣሌ 12
(ም 3፣ ክ ሀ፣ ክ/ጊዜ 3)
ምሣሌ 13
ናቸው፡፡
42
(ም 3፣ ክ ሠ፣ ክ/ጊዜ3፣አ 6)
ምሳሌ14
ተ1፡ ሰዋሠው
43
በምሳሌ አስራአራት እንደሚታየው መምህርቷ ቀደም ብለው ያስተማሩትን ይዘት
ተማሪዎች እንዲከልሱ አድርገዋል፡፡በአንደኛው፣ በሶስተኛው፣ በአራተኛውና
በአምስተኛው የመናገር ተራ ተማሪዎች የሚያስታውሱትን ተናግረዋል፡፡ተማሪ
አንድ፣ተማሪ ሁለትና ተማሪ ሶስት ባለፈው ክፍለጊዜ የተማሩትን በማስታወስ
ገምጋሚ ግብረመልስን ተግብረዋል፡፡
ምሳሌ 15
74 መ/ርት፡ እ?
77 ተ18፡ አዋቂ ልጅ
አላት፡፡
(ም2፣ክ ሠ፣ክ/ጊዜ2)
44
4.1.6. ውጫዊ ግብረመልስ
ምሳሌ16
ዘይቤ?
45
ዘይቤውን በመድገም አንቺ ምድር ፍረጂኝ እያለ ነው እኮ በማለት በመግለጽ
ከፊል ግብረመልስ ሠጥተዋል፡፡ከፊል የተባለበትም ምክንያት እንቶኔ የተባለበትን
ምክንያት በግልጽ ስላላስቀመጡ ነው ፡፡
ምሳሌ 17
86 ተ10፡ ብልጥ
88 ተ4፡ ብልጥ ልጅ
ነው?
ምንድነው? ስም ነው፡፡
(ም1፣ክሀ፣ክ/ጊዜ1፣አ1)
46
ምሳሌ18
(ም 2 ክ ሠ፣ክ/ጊዜ 2፣አ 5)
ምሳሌ19
(ም1፣ክ ሀ፣ክ/ጊዜ1፣አ 1)
47
ተራ ላይ ተማሪ አንድ ዐ/ነገር መስርቷል፡፡መምህርቷ እነ የሚለውን መስተዋድድና
አለ የሚለውን ማሰሪያአንቀጽ በማስገባት ሀሳቡ የተሟላ እንዲሆን አድርገዋል ፡፡
ምሳሌ 20
የሚለው አሳሰሩ፡፡
(ም 1 ፣ክ ሠ ፣ክ/ጊዜ1፣አ4)
ምሳሌ 21
74 መ/ርት፡ እ?
ዓይነት ነው ?
48
77 ተ3፡ ስማዊ ሀረግ
79 ተ18፡ አዋቂ ልጅ
(ም 2 ፣ ክ ሠ ፣ክ/ጊዜ 2፣አ5)
ምሳሌ 22
ባንቀይራት
(ም 1፣ክ ሀ ፣ክ/ጊዜ1፣አ1)
49
4.2. የቃል ግብረመልስ የሚቀርቡባቸው ስልቶች ምንምን ናቸው?
ምሳሌ 23
93 ተ19፡ የተማሪ
94 መ/ርት፡ እ?
95 ተ2፡ የተማሪ
97 ተ3፡ ስም ነው ፡፡
ነው የምትመርጡልኝ..እህ..
99 ተ20፡ ብልህ
103 ተ19፡ አዎ
50
106 መ/ርት፡ ጎበዝ የተማሪ ብልህ ለማለት ነበር ያሰብሺው
አለብን፡፡
(ም1፣ክ ሀ፣ክ/ጊዜ1፣አ1)
ምሳሌ 24
31 ተ2፡ ይህንኑ
51
32 መ/ርት፡ አዎ
ደሞ ግሳዊ ሀረግ ነው ፡፡
52
ለአራተኛ ጊዜ የሰራችው ተማሪ ሶስት መልሱን በትክክል ተናግራለች፡፡ መምህርቷ
የሰሩትን ስህተት ለማስተካከል ሲሉ አንዱን ዐ.ነገር አራት ጊዜ አሰርተው
በመጨረሻም ትክክለኛውን መልስ እንዲረዱ አድርገዋል፡፡የተሳሳተው ጥያቄ ደግሞ
የሚሰራው በአንድ ተማሪ ብቻ ላይሆን ይችላል፡፡መምህርቷ በተደጋጋሚ እንደገና
ያሰሩት እድል የተሰጣቸው ተማሪዎች ስህተት በመስራታቸው ነው፡፡በተደጋጋሚ
ማሰራታቸው በመጨረሻ ትክክለኛውን መልስ እንዲያገኙ ረድቷቸዋል፡፡
ምሳሌ 25
25 መ/ርት፡ እሺ...እሱ...አይደለም...እህ
ምሳሌ 26
53
59 ተጋ፡ አይደለችም ፡፡
(ም2፣ክሠ፣ክ/ጊዜ2፣አ 5)
በምሳሌ ሀያ ስድስት ተማሪ አስራ ሶስት የዐ.ነገሩን ባለቤት የያዘውን ስማዊ ሀረግ
ስትለይ ትክክል ስላልነበረች መምህርቷ ተማሪዎችን ትክክል ናት? ብለው ሲጠይቁ
ተማሪዎች በጋራ አይደለችም የሚል ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ከዚህ መረዳት የሚቻለው
ግልጽ ርማቱ የሚሰጠው በመምህራን ወይም በተማሪዎች ይሆናል ማለት ነው ፡፡
4.2.3. መድገም
የመረጃ ትንተናው እንደሚጠቁመው ይህ ስልት ስህተት የሆኑ ቃላቶችን ወይም
ዐ.ነገሮችን በመድገም ተማሪዎች ስህተታቸውን እንዲረዱ ማድረግ ነው ፡፡
ምሳሌ 27
የሚያደርግልኝ?
ቅርጿን ባንቀይራት
54
ምሳሌ 28
ልናወራ ነው ገና እ?
ምሳሌ 29
42 ተ11፡ ትዕምርተጥቅስ
(ም 2 ፣ክ ሀ፣ ክ/ጊዜ 2፣አ2)
55
ተማሪው የተናገረውን መልስ ትክክለኛነቱን ለማረጋገጥ መልሱን አራት ነጥብ ብላ
ተናግራለች፡፡የመረጃ ትንተናው እንደሚያሳየው የመድገም ስልት ስህተት የሆኑ
ቃላቶችን መድገም ቢሆንም በዚህ ጥናት የምልከታ መረጃ እንደታየው ትክክል
የሆኑ መልሶችም ተደግመው ለተማሪዎች እርግጠኛ እንዲሆኑባቸው ይደረጋል ፡፡
ምሳሌ 30
09 መ/ርት፡ ፍካሬያዊ ፍቺ
11 ተ4፡ አስተዳዳሪ
(ም 3 ፣ክ ሀ፣ ክ/ጊዜ 3፣አ3)
4.2.4. ማነሳሳት
የመረጃ ትንተናው እንዳመለከተው ተማሪዎች የውስጣቸውን እንዲገልፁ ማድረግ
ነው ፡፡
ምሳሌ 31
93 ተ19፡ የተማሪ
94 መ/ርት፡ እ?
95 ተ2፡ የተማሪ
96 መ/ርት፡ እሺ..ተመልከቱ...የተማሪ...አሁን..ተማሪቅጽል
ነው?
56
97 ተጋ፡ ስም ነው፡፡
ምንድነው?ቅጽል
99 ተ20፡ ብልህ
103 ተ19፡ አዎ
ምሳሌ 32
37 ተ11፡ አልገባኝም
57
38 መ/ርት፡ አልገባኝም? እነዚህን ተጠቅመህ እኮ ስማዊ ሀረግ
መመስረት ነው ፡፡
(ም 2፣ ክ ሠ፣ክ/ጊዜ 2፣አ5)
ምሳሌ 32
ለሚለው
80 መ/ርት፡ እህ
82 መ/ርት፡ እህ
ጥሩ...ሌላስ?...እህ
(ም1፣ክሠ፣ከ/ጊዜ1፣አ 4)
58
አስፈላጊነት የሚመክሩ ለሚለው ስትል መምህርቷ «እህ» በማለት መልሱን
እንድትመልስ አድርገዋል፡፡በመቶ ሰማንያ ስድስተኛው የመናገር ተራም ተማሪ
ሁለት ምሳሌያዊ አነጋገሩን ስትናገር“እህ” በማለት ለሶስተኛው ምሳሌያዊ አነጋገር
አነሳስተዋታል፡፡መምህርቷ ሌሎችም እንዲሳተፉ ለማድረግ ጥሩ...ሌላስ?....እህ
በማለት እንዲገልፁ ታነሳሳቸዋለች፡፡ዲስኩር አመልካች ቃላቱ በማነሳሻ
ግብረመልስነት መቅረባቸው ተግባቦቱ እንዲቀጥል ረድቷል፡፡
ምሳሌ 33
የሚለው ቅጽል
59
ቅጽል ነው ብላለች ሌላ
132 ተ27፡ ግስ
ምሳሌ 34
28 ተ1፡ አዲስ
(ም 1፣ክ ሀ፣ክ/ጊዜ 1)
60
ምሳሌ 35
55 መ/ርት፡ ስም የሚነግረኝ…እህ?
56 ተ3፡ ደግ
58 ተ3፡ አይደለም፡፡
59 መ/ርት፡ ቅጽል ነው ፡፡
(ም 1፣ክ ሀ፣ክ/ጊዜ 1)
ምሳሌ 36
81 ተ10፡ ብልጥ
83 ተ4፡ ብልጥ ልጅ
ሀረግ እንድንመሰርት ነው ፡፡
61
ልጅ ስንል ቀኝ መሪያችን ማነው ? ልጅ
ሀረግ አልሆነልንም ፡፡
ምሳሌ 37
43 ተ14፡ አዋቂ
44 መ/ርት፡ እህ
45 ተ14፡ አዋቂ ሰው
47 ተ14፡ አዎ
62
ከላይ በቀረበው የጥያቄና መልስ ልውውጥ እንደሚታየው ተማሪ አስራ አራት አዋቂ
የሚል ቅፅል ብትመርጥም የመሰረተችው ሀረግ ግን ስማዊ ሀረግ ነው፡፡መምህርቷ
በድጋሚ ሀረጉን እንድታስተካክል ቢያነሳሷትም መልስ አልሠጠችም፡፡ሀረጉ
የተሳሳተ ቢሆንም መምህርቷ ሌላ የሚሠራልኝ?የሚል ጥያቄ አቀረቡ እንጂ ሀረጉ
ትክክል መሆን አለመሆኑን የሚያሳይ ግብረመልስ አልሰጡም፡፡ቀጣዩ ተማሪም
አዋቂ የሚለውን ቅፅል በመተው ፈጣን የሚለውን ተጠቅሞ ነው ቅፅላዊ ሀረግ
መስርቷል፡፡ግብረመልሱ የመጀመሪያዋን ተማሪ ለመልስ ባያነሳሳትም በሌላ ተማሪ
የሀረጉን መዋቅር ለማስተካከል ረድቷል፡፡
ምሳሌ 38
ልብስ ለብሷል፡፡
ነው፡፡
(ም 2፣ክ ሠ፣ከ/ጊዜ2፣አ5)
ምሳሌ 39
74 መ/ርት፡ እ?
ነው?
63
78 መ/ርት፡ ስማዊ ሀረግ በይ ይህን አስተካክይ ነጭናጫ ልጅ
ሳይሆን
79 ተ18፡ አዋቂ ልጅ
ምሳሌ 40
ሠበረችው፡፡
የጠበቀው?እ...ሆሄ(ፊደል)
64
የትኛው ነው? ዐ.ነገሩን ምን ነበር ያልሽው?
ማነው?እዚህ ጋር ስ...ን ናት
ምሳሌ 41
42 ተ11፡ ትዕምርተጥቅስ
65
ይቻላል፡፡ተማሪ አስራ ሁለት ግን አራት ነጥብ ብላ ስትናገር መምህርቷ መልሱን
ለመድገም ለትክክለኛነቷ ግብረመልስ ሰጥተዋል፡፡
ምሳሌ 42
46 ተ3፡ ቅንፍ
49 ተ14፡ ቅንፍ
(ም 2 ፣ክ ሀ ፣ክ/ጊዜ 2፣አ 2)
4.4.1.5. ዓ.ነገር
የመረጃ ትንተናው እንደሚጠቁመው የዐ.ነገር ክፍሎችና ዓይነቶችን ለማስገንዘብ
መምህራን ግብረመልስ ይሰጣሉ፡፡
ምሳሌ 43
66
ውስብስብ ዓ.ነገር ነው ምክንያቱም እንግዳው ሰውዬ ዛሬ
85 ተጋ፡ አይደለም፡፡
ዓ.ነገር ተራ ዓ.ነገር ነው
ምሳሌ 44
40 መ/ርት፡ ሶስተኛው
ነው፡፡
67
45 ተ4፡ ጓደኞቻችን ጠዋት ጠዋት ተነስተው ስፖርት
ነው?ግሳዊ ሀረግ ነው ፡፡
በምሳሌ አርባአራት እንደሚታየው ተማሪ አስራ አንድ፣ ተማሪ አራት፣ ተማሪ አስራ
ዘጠኝ፣ እና ተማሪ አምስት የዐረፍተነገሩን ባለቤት የያዘው ስማዊ ሀረግና
ማሰሪያአቀጽን የያዘው ግሳዊ ሀረግ ለመለየት ቢጥሩም አራቱም ተማሪዎች ስማዊ
ሀረጉን መለየት አልቻሉም፡ መምህርቷም ስህተት መሆናቸውን በቀጥታ በመጠቆም
68
ሌላስ በማለት ተማሪዎችን እንዲሞክሩ አነሳስተዋል፡፡ በመጨረሻም ተማሪ ሁለት
በሀምሳ አንደኛው የመናገር ተራ ላይ በትክክል ባለቤቱን የያዘው ስማዊ ሀረግ
ተናግራ ትክክለኛውን እዲያውቁ አድርጋለች፡፡ስለዚህ ግብረመልሱን በተደጋጋሚ
መለዋወጣቸው የዐ.ነገር ክፍሉን በትክክል እንዲያውቁ ያስቻለ ትምህርታዊ ፋይዳ
አለው፡፡
ምሳሌ 45
175 መ/ርት፡ እ?
179 መ/ርት፡ እ?
69
በምሳሌ አርባአምስት እንደሚታየው ፈሊጥና ዘይቤን መለየት የሚል ጥያቄ ያለ
ሲሆን ይናገር ሀውልቱ የሚለውን ሀሳብ ተማሪ ሰላሳ አንድ ዘይቤብላ ብትመልስም
ምን ዓይነት ዘይቤ እንደሆነ ስትጠይቅ ግን የዘይቤው ዓይነት ሠወኛ ነው፡፡ በማለቷ
ለሌላ ተማሪ እድል ተሠጥቶ ተማሪ ሠላሳ ስድስት ፈሊጣዊ የሚል መልስ ሲሰጥ
መምህርቷ ዘይቤ ተብሎ እንደተመለሰና ዘይቤ መሆኑም ትክክል እንደሆነ
ለማስታወስ ሞክረዋል፡፡ጥያቄው ዘይቤው ምን እንደሆነ እንዲገልፁ እንደሆነ
ተናግረው ግብረመልስ ሠጥተዋል፡፡ተማሪ ሠላሳ አንድም በድጋሚ ፈሊጣዊ ብሎ
የገለፀው በዓይነቱ ሲመደብ ሳይሆን የዘይቤውን ዓይነት መሆኑን በድጋሚ በመግለፅ
ግብረመልስ ሠጥቷል፡፡በመሆኑም መምህርቷም ፈሊጣዊ የሚባል ዘይቤ አለ
እንዴ?ብለው በመጠየቅ ግብረመልስ ሠጥተዋል፡፡ተማሪ አስራሁለትም እንቶኔ ዘይቤ
መሆኑን ተናግራለች፡፡ መምህርቷም ቃሉን በመድገም ግብረመልስ ሠጥተዋል፡፡
ምሳሌ 46
25 መ/ርት፡ እሺ … እሱ አይደለም … እህ
26 ተ10፡ ባልተገኘልሽ
70
በምሳሌ አርባስድስትም እንደሚታየው የቅኔውን ክፍል ለመለየት ምሳሌ
የሚሆናቸውን ግጥም ሰጥተዋል፡፡ተማሪ ዘጠኝም የቅኔውን ህብረ ቃል ከግጥም
ውስጥ አውጥታለች ነገር ግን ስህተት ስለሆነች መምህርቷም ትክክል አለመሆኑን
ግብረመልስ ሠጥተዋል፡፡ለተማሪ አስርም እድል ሠጥተው ባልተገኘልሽ የሚል
መሆኑን ገልጿል፡፡ መምህርቷም ትክክል መሆኑን በመድገም አረጋግጠዋል፡፡
ነገርግን መምህርቷ የተናገሩት የቅኔውን ህብረቃል ሳይሆን ቃሉን ነጣጥላ በማንበቧ
ወርቁ መሆኑን መረዳት ይቻላል፡፡
ምሳሌ 47
እስከሚለው?
እስኪ ሌላስ?
(ም 3፣ ክ ሠ፣ክ/ጊዜ 3፣አ 6)
71
በምሳሌ አርባሰባት እንደሚታየው ጥያቄው የዐ.ነገሩን ባለቤት የሚያሳይ ስማዊ
ሀረግና የዐ.ነገሩን ማሠሪያ አንቀፅ የያዘ ግሳዊ ሀረግ መለየት ሲሆን መምህርቷም
ትኩረት ሰጥተው ግብረመልስ የሚሰጡት ለዐ.ነገር ክፍሎቹ ነበር፡፡ ነገርግን
ተማሪዎቹ የተሳሳቱት የዐ.ነገሩ ክፍሎች ብቻ ሳይሆን የቃሉን ንበትም ነው፡፡
መምህርቷ ግን ትኩረት አልሰጡትም፡፡ ይኸውም የዐ.ነገሩ የመጀመሪያ ቃል
የሚለው ጓደኞቻችን ሲሆን ተማሪ አስራ አንድ ጓደኞቼ በማለት፣ ተማሪ አስራ
ዘጠኝ ደግሞ ጓደኛችን በማለት አንብበዋል፡፡ ተማሪ አስራ አንድ የመደብ
አለመስማማት፣ ተማሪ አስራ ዘጠኝ ደግሞ የቁጥር አለመስማማት እንዲፈጠር
ቢያደርጉም መምህርቷ ግን ግብረመልስ የሚሰጡት መፀሀፍ ባስቀመጠው ትዕዛዝ
መሠረት ሲሳሳቱ እንጂ ለሌሎች ስህተት ግብረመልስ አይሰጡም፡፡
ምሳሌ 48
ግሪካዊያን ዴስሞን
72
በምሳሌ አርባስምንት እንደሚታየው ተማሪ ሁለት የግሪኩን የንግግር አባት
ሳትጠራው ዴስሞን ብላ የነበረ ሲሆን መምህርቷ ግን ዴሞስቴን ዴሞስቴን በማለት
በተደጋጋሚ ስሙን በመጥራት ግብረ መልስ ሰጥተዋል፡፡ተማሪዋ ግን ስሙን
ለመጥራት ስለከበዳት ይሁን በሌላ ምክንያት ቃሉን ደግማ አልጠራችውም ፡፡
ምሳሌ 49
መለየት ነው)
እስከሚለው?
እስቲ ሌላስ?
(ም 2፣ክ ሠ፣ክ/ጊዜ2፣አ 5)
73
የተማሪዎቹን መልስ ለማረጋገጥ ራሳቸውን እስከምንድረስ? የሚል ጥያቄ በመጠየቅ
እንዲደግሙላቸው ግብረመልስ ይሰጣሉ፡፡ተናጋሪውም ቃሉን ወይም ሃሳቡን
መድገም ግብረመልስ ይሰጥና ያረጋግጣል፡፡
ምሳሌ 50
120 መ/ርት፡ እ?
ምሳሌ 51
11 መ/ርት፡ እ?
12 ተ4፡ አስተዳዳሪ
13 መ/ርት፡ አስተዳዳሪ
(ም 3፣ ክ ሀ፣ክ/ጊዜ 3፣አ 3)
74
አድርጓል፡፡ መምህርቷም በድጋሚው የመናገር ተራ የተሰማቸው መሆኑን ቃሉን
በመድገም አሳውቀዋል፡፡
ምሳሌ 52
43 ተ14፡ አዋቂ
44 መ/ርት፡ እህ?
45 ተ14፡ አዋቂ ሰው
47 ተ14፡ አዎ
ምሳሌ 53
75
የሚለው ዐ.ነገር ተራ ዐ.ነገር ነው፡፡
88 መ/ርት፡ ለምን?
(ም 2፣ክ ሠ፣ከ/ጊዜ2፣አ 5)
ምሳሌ 54
ሰበረችው ፡፡
እ…ሆሄ….ፊደል
76
108 መ/ርት፡ ራ…ስ እስቲ ሌላስ እስቲ እሷ በሰራችው ዐ.ነገር
ያልሺው?
ምሳሌ 55
77
11 ተ3፡ በሁለት
13 ተ3፡ በሁለት
ምሳሌ 56
78
ግብረመልሶች የጠፋባቸውን ሀሳቦች ለመተካት ወይም የማሰላሰያ እድል ለማግኘት
ያግዛቸዋል ፡፡
Richard & lockert(1996፣ Anne (2013)፣ Cole & Lorna (1994) እንደጠቆሙት
መምህራን ብዙ ጊዜ የሚጠቀሙት አሉታዊውን እንደሆነ እና አዎንታዊ ግብረመልስን
እንብዛም እንደማይጠቀሙ ጠቁመዋል፡፡ምክንያቱም ተማሪዎች የሚሻሻሉት
ስህተታቸው ሲነገራቸው ነው ብለው ያምናሉ፡፡ ነገር ግን በዚህ ጥናት ግኝት
እንደታየው መምህራን በቀጥታ አሉታዊቀውን ከመጠቀም ይልቅ ወደ አዎንታዊ
ግብረመልስ እንደሚያደሉ ነው፡፡አይዞሽ ፣እንደገና መስርቺ ፣ቀጥይ (ቀጥል) እያሉ
በማበረታታት ተማሪዎችን በቀጥታ ስህተት መሆናቸውን ከማሳየት ይልቅ እንዲነሳሱ
ያደርጋሉ፡፡በርግጥ በዚህ ጥናት ግኝትም ትክክል አይደለም፣አይደለም የሚሉ አሉታዊ
ግብረመልሶች ተስተውለዋል፡፡ነገርግን አብዛኛውን ጊዜ በክፍል ውስጥ የተገበሩት
ሁለቱም ናቸው፡፡
79
የማስተካከያ የቃል ግብረመልስ Namara (1999) እንደሚሉት ስህተታቸው በቀጥታ
ይጠቀሙበታል ነው፡፡በዚህ ጥናት ሀረግ እና ዐ.ነገር ሲመሰረቱ ስህተታቸው ሲጠቁም
ተስተውለዋል፡፡እንደ Namara (1999) ይህ ግብረመልስ በብዛት የሚያገለግለው
መመሪያዎችን ለማሳየት ነው ቢሉም በዚህ ጥናት ግኝት ግን ይበልጥ የተስተዋለው
በሀረግ ምስረታ ወቅት ነው ፡፡ገምጋሚ ግብረመልስ Namara (1999) ፣Jhon (2007)
እንደተጠቆሙት ለተማሪዎች መሻሻላቸውን የሚያሳዮ ጥቅል አስተያየት የሚሰጡበት
መሆኑን ገልጸዋል፡፡በዚህ ጥናት ውጤት ይበልጥ የታየው መምህራን ተማሪዎቻቸውን
የባለፈውን ክፍለጊዜ የትምህርት ይዘት ምንያህል እንደሚያስታውሱት ለመለካት ብቻ
የሚቀርብ መሆኑ ተስተውሏል፡፡ሃይማኖት (2011)፣ዳዊት (2008)፣አስካል (2001) እና
እታለማሁ (2006) በጥናታቸው መምህራን ብዙ ጊዜ በክፍል ውስጥ የሚጠቀሙት
ግብረመልስ ገምጋሚ እንደሆነ ጠቁመዋል፤በዚህ ጥናት ግኝት ግን ይህ ግብረመልስ
እንብዛም ባለመስተዋሉ ከነሃይማኖት ጥናት ጋር ይቃረናል፡፡
80
4.4.2 የቃል ግብረ መልስ የሚቀርብባቸው ስልቶች
በዚህ ጥናት ውጤት መሰረት የቃል ግብረመልስ የሚቀርብባቸው ስልቶች እንደገና
ማሰራት ፣ግልፅ እርማት መስጠት ፣መድገምና ማነሳሳት ናቸው፡፡ይህም John
(2007) ጋር ይመሳሰላል፡፡ተማሪዎች የሰሩትን ስህተት ለመቀነስ የሚል ሀሳብ
John (2007) ገልፀዋል፡፡በዚህ ጥናትም ተማሪዎች ስህተት ሲሰሩ መምህራን
እንደገና ሲያሰሩ ይታያል፡፡ John (2007) ግልፅ ርማት መስጠትም ምን ዓይነት
ስህተት እንደሰሩ የሚጠቆሙበትና ትክክል እንዳልሆኑ የሚነገርበት ነው፡፡ስለዚህ
ይህ ጥናት John (2007) ካቀረቡት ሀሳብ ጋር በመጠኑ ቢመሳሰልም በጥናቱ
ውጤት መምህራን በብዛት ስህተት እንደሆኑ ይነግሯቸዋል እንጂ ለምን ስህተት
እንደሆኑ አይነግሯቸውም፡፡መዋቀሩን በትክክል እንዲረዱ ለማድረግ በመጠኑ
በሀረግ ምስረታ ወቅት ለምን ስህተት እንደሆኑ ይጠቁሟቸዋል፡፡በሌላ ጉዳይ ግን
ትክክል አይደለም አይደለችም ይላሉ እንጂ ስህተትነቱ ለምን እንደሆነ ግልፅ የሆነ
ማብራሪያ አይሰጡም፡፡በመድገም ስልት John (2007) ጋር የዚህ ጥናት ውጤት
የሚመሳሰል ሲሆን ስህተት የሆኑ ቃላትና ዐ.ነገሮችን በመድገም
ይነግራቸዋል፡፡በዚህ ጥናትም መምህራን ቃሉን ደግመው በመጥራት ስህተትነቱን
ያመለክታሉ፡፡
81
4.4.3. በአማርኛ ትምህርት ክፍለጊዜያት የሚቀርበው የቃል ግብረመልስ ያለው
ትምህርታዊና ተግባቦታዊ አስተዋጽኦ
የቃል ግብረመልስ ጠቀሜታ እንዳለው Anne (2013) ፣ Cole & Lorna (1994)
Richards & Lockhart (1996) ፣ፋንታዬ (1998) በጥቅሉ ገልፃሉ፡፡ እንደምሁራኑ
ገለፃ ተማሪዎች መልሶችን እንዲያፈልቁ እንዲነሳሱ፣ትኩረት እንዲሰጡ…ወዘተ
በማለት የግብረመልስን አስተዋጽኦ ገልጸዋል፡፡በዚህ ጥናት ውጤት ግን ንዑሳን
ሀሳቦች ተዘጋጅቶላቸው ቀርበዋል፡፡አስተዋፅኦ መኖሩን ማመልከቻቸው ከዚህ ጥናት
ጋር ይመሳሰላሉ፡፡በዚህ ጥናትም የግብረ መልስን አስተዋጽኦ ትምህርታዊና
ተግባቦታዊ በሚል ተከፍለው ውጤቱን በትንተናው ለማሳየት ተሞክሯል፡፡የተገኘው
ውጤትም ትምህርታዊ አስተዋጾዎቹ የቃል ክፍሎችን እንዲለዩ ማድረግ፣ሀረጋትን
በትክክል እንዲመሰርቱ ማድረግ፣የቃላት ንበት የሚያስከትለውን የትርጉም ለውጥ
ማስገንዘብ ስርዓተ ነጥቦችን በትክክል እንዲጠቀሙ ማድረግ፣ ዐ.ነገርን በትክክል
እንዲያዋቅሩና በሰዋሰዋዊ ቅርፅ እንዲመደቡ እንዲለዩና ስያሜያቸውን የሚያደርጉ
የቃል ግብረ መልሶችን ተሠጥተዋል፡፡ይህ ግን በጥናቶችና በምሁራኑ ሀሳብ ላይ
አልተመለከቱም፡፡
82
ምዕራፍ አምስት፣የጥናቱ ማጠቃለያና አስተያየት
5.1. ማጠቃለያ
የዚህ ጥናት ዋና ዓላማ በአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ክፍለጊዜያት የሚሰጡትን የቃል
ግብረ መልሶች ዓይነት፣ የአቀራረብ ስልትና ትምህርታዊና ተግባቦታዊ አስተዋፅኦ
መመርመር ነው፡፡ የትንተናውን ግኝት የጥናቱን ዝርዝር ዓላማዎች መሰረት
በማድረግ እንደሚከተለው ማጠቃለያ ላይ ደረሷል፡፡
83
ሁለተኛው ዝርዝር ዓላማ የቃል ግብረመልሶቹ የሚቀርቡባቸውን ስልቶች መለየት
ሲሆን የቃል ግብረመልሶቹ ሲቀረቡ እንደገና ማሰራት፣ ግልጽ ርማት መስጠት
፣መድገምና ማነሳሳት የሚሉ ስልቶችን ይጠቀማሉ፡፡ የጥናቱ ውጤት
እንዳመለከተው የተማሪዎችን ስህተት ለመቀነስ መምህራን እንደገና ማሰራትን
የሚጠቀሙ ሲሆን፣ተማሪዎቻቸው ስህተት መሆናቸውን በቀጥታ ለመንገርና
ስህተታቸውም ለማስተካከል ግልፅ ርማት መስጠት የሚለውን ስልት ይተገብራሉ፡፡
የመድገም ስልትን በመጠቀም ደግሞ ተማሪዎች የተናገሩትን ስህተት የሆነ ቃል
ወይም ዐ.ነገር መምህራን በመድገም የተማሪዎችን ስህተት እንደሚጠቁሙበት
ውጤቱ አመላክቷል፡፡ የማነሳሳት ስልትን ደግሞ መምህራን ተማሪዎቻቸውን
የውስጣቸውን እንዲገልፁ ወይም ሙከራቸውን እንዲቀጥሉ ለማድረግ ሲጠቀሙበት
ተስተውሏል፡፡
84
5.2. አስተያየት
የጥናቱ ውጤት እንዳመለከተው በዘጠነኛ ክፍል የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት
ክፍለጊዜያት የተሰጠው የቃል ግብረመልስ ጠንካራና ደካማ ጎን እንዳለው
ጠቁሟል፡፡ይህን ውጤት መሰረት በማድረግ ለባለድርሻ አካላት አስተያየት
ለመጠቆም ተሞክሯል፡፡
85
ለመምህራን ማሰልጠኛ ተቋማት፡- በመማሪያ ክፍል ውስጥ የቃል ግብረመልስ
ልውውጥ የሚኖረው ተማሪዎችና መምህራን በእኩል ደረጃ ሊያሳትፉ የሚችል
የማስተማሪያ ዘዴ ሲኖር ነው፡፡ ይህም ተማሪዎቹ በቋንቋ ትምህርት የመነሳሳት
ፍላጎት እንዲኖራቸውና መምህራኑን የተማሪዎችን የቋንቋ ችሎታ ለመረዳትና
ፍላጎታቸውን ለማሟላት ያስችላል፡፡ በመሆኑም መምህራንን የሚያሠለጥኑ ተቋማት
የግብረመልስን ትምህርታዊና ተግባቦታዊ ፋይዳ ለመረዳት ስልጠናውን ከዚህ
አንፃር ቢያዘጋጁ የተሻለ ይሆናሉ፡፡
86
ዋቢ ፅሁፎች
ዩንቨርስቲ፣ (ያልታተመ)፡፡
(ያልታተመ)፡፡
87
Anne, D.(2013).Giving corrective oral feed back in biolingual contect.study
California.
educational Research.
Lyster, & saito,.(2010). Oral feed back in class room SLA. cambridge
university press.
88
Macdonald, R.(1991).« Developmental students processing of teacher
Longman.
university.
press.
89
አባሪዎች
አባሪ አንድ
ተጋ ፡ በሬው
ተጋ ፡ በሬው
መ/ርት ፡ ከዓ.ነገሩ መጀመሪያ እስከ ዓ.ነገሩ ባለቤት ድረስ ያለውን ምናዊ ሀረግ
እንለዋለን? ስማዊ ሀረግ እንለዋለን፡፡ ከዓ.ነገሩ ባለቤት ቀጥሎ እስከ ዓ.ነገሩ መጨረሻ
ያለውን ደግሞ ምን እንለዋለን? ግሳዊ ሀረግ ፡፡ ስለዚህ በአንድ ዓ.ነገር ውስጥ ሁለት
ክፍሎች አሉ፡፡ የስማዊ ሀረግ ክፍልና የግሳዊ ሀረግ ክፍል ብለን እንላለን ማለት
ነው፡፡የዓ.ነገር አይነቶች ስንል ደግሞ በስንት ነው የሚከፈሉት?
ተጋ ፡ በሁለት
90
ውስጥ አይገባም፡፡ተራና ውስብስብ ዓ.ነገር ለማለት ዋናው መስፈርታችን በዓ.ነገር ውስጥ
ያለው የግስ ብዛት ነው፡፡በዐ.ነገር ውስጥ ያለው የግስ ብዛት አንድ ብቻ ከሆነ የዓ.ነገር
አይነቱን ምን እንለዋለን? ተራ እንላለን? ነገር ግን በዓ.ነገራችን ውስጥ ያለው የግስ ብዛት
ሁለትና በላይ ከሆነ ደግሞ የዓ.ነገር አይነቱን ምን እንላለን?ውስብስብ ለምሳሌ፡-ወንድሜ
ከአዲስ አበባ በመኪና መጣ፡፡ የሚል አንድ ዓ.ነገር ብንመሰርትና ልጁ ወድቆ ተሰበረ፡፡
የሚል ሌላ ዓ.ነገር ብንመሰርት እነዚህ ሁለት ዓ.ነገሮች ስንመለከታቸው ረጅምና አጭር
ይመስሉናል፡፡ያ ማለት ረጅም ተራ አጭር ውስብሰብ ፣አጭሩ ተራ፣ረጅሙ ውስብሰብ ብለን
መወሰን አንችልም፡፡ተራና ውስብሰብ ስለመሆኑ እና ለመወሰን በዓ.ነገር ውስጥ ያለውን ምን
እንፈልጋለን? የግስ ብዛት እንፈልጋለን፡፡ ወንድሜ ምንድን ነው የቃል ክፍሉ ?
ተጋ ፡ ስም
04 መተ ፡ ስም
06 መተ ፡ ስም
08 መተ ፡ ግስ
10 መተ ፡ አንድ
14 መተ ፡ ስም
16 መተ፡ ተውሳከ ግስ
18 መተ፡ ግስ
20 መተ ፡- ሁለት
21 መ/ርት ፡ በዐ.ነገራችን ውስጥ ያለው የግስ ብዛት ሁለትና ከዚያ በላይ ከሆነ ዓ.ነገሩ
አጭር ቢሆንም የዓ.ነገር አይነታችንን ምን እንላለን፡፡
22 መተ፡ ውስብስብ
91
23 መ/ርት፡ይኽ ውስብስብ ዓ.ነገር ስንት ተራ ዓ.ነገር ይወጠዋል?ሁለት ልጁ ወደቀ ልጁ
ደግሞ ምን ሆነ?
24 መተ ፡ ተሰበረ
26 ተጋ፡ ተራ
30 ተጋ፡ አዎ
32 ተ1 ፡ አዲስ
34 ተ2፡ ቤት
92
35 መ/ርት ፡ እሺ... አሁን ቤት የሚለው ቃል ስም ነው፡፡ ይህን ስም ተጠቅማችሁ ይህን
ስም ቀኝ መሪ አርጋችሁ ሀረግ አርጋችሁ....ሀረግ አርጉልኝ.... ስማዊ ሀረግ
የሚያደርግልን....እ
36 ተ3 ፡ ትልቅ ቤት
38 መተ ፡ ቤት
40 ተጋ ፡ ትልቅ ቤት
45 ተ5፡ ሰው
47 ተ6 ፡ ትልቅ ሰው
48 መ/ርት፡ ትልቅ ሰው.... አሁን ስማዊ ሀረጋችንን መሰረት ይህንን ስማዊ ሀረግ ደግሞ
ዓ.ነገር አረግን እናሟላው እስኪ፡፡ ትልቅ .... ሰው
51 ተ7 ፡ ሹራብ
93
56 መ/ርት፡ አዲስ ሹራብ፡፡ አዲስ ሹራብ ፡፡ አሁን ስማዊ ሀረግ ሆኖልናል፡፡ ዓ.ነገር
አርጎ የሚያሟላልኝ፡፡ እህ...
59 ተጋ፡ ሦስት
61 ተ3 ፡ ደግ
63 ተጋ፡ አይደለም
65 ተ12፡ ምጣድ
74 ተ15 ፡ ወረቀት
79 መ/ርት፡ እነ አበበ ቤት ልሙጥ ወረቀት አለ፡፡ ስለዚህ አሁን ስንት ስማዊ ሀረግ
መሰረትን?አምስት ቀጣዩ ትዕዛዛችን ደግሞ የተሰጡ ቅፅሎች አሉ፡፡ አምስት ቅፅሎች
94
መጀመሪያ አምስት ቅፅላዊ ሀረግ ... ቀጥሎ ደግሞ ዓ.ነገር እናረጋቸዋልን፡፡ ማለት ነው እሺ
፡፡ ቅፅሎቹ መፅሃፋችን ላይ ተሰጥጠውናል፡፡ አሁንም ቅፅል እስኪ የሚነግረኝ ... እህ
80 ተ17 ፡ ደግ
82 ተ7 ፡ የሰው ደግ
86 ተ10፡ ብልጥ
88 ተ4 ፡ ብልጥ ልጅ
90 ተጋ ፡- ቅፅላዊ ሀረግ
92 ተ1 ፡ የሰው ብልጥ
94 ተመ፡ ሀረግ
98 ተ19 ፡የተማሪ
95
99 መ/ርት፡ እ…
104 ተ20፡ብልህ
105 መ/ርት ብልህ---እሺ አሁን አንቺ ያሰብሽው ቅድም ይመስለኛል፡፡ሀረግ አርጊው እስኪ-
ብልህን የቅድሟን አቀናጂና ፡፡ሀረግ አርጊው ፡፡አይዞሽ
108 ተ19፡ አዎ
111 መ/ርት፡ ጎበዝ የተማሪብልህ ለማለት ነበር ያሰብሺው መጀመሪያ የተማሪ ያልሽኝ
መጀመሪያ ብልህን ወይም ብልጥን ለማምጣት ነው፡፡የታዘዘነው ግን ቅጽል ስለሆነ
መጀመሪያ ምኑን መምረጥ አለብን?ቅጽሉን መምረጥ አለብን፡፡ሀረጋችን የተማሪ ብልህ---
ዐ.ነገር የሚያረግልኝ፡፡ እስኪ ዐ.ነገር የሚያደርገው --እሺ --እህ--
116 ተጋ ፡ስም
118 ተ21:አዋቂ
119 መ/ርት: አዋቂ የቃል ክፍሉ ምንድነው? ቅጽል ---አሁን እስቲ ይህንን ቀኝ መሪ
አድርገን ምን ማድረግ እንችላለን ?ቅጽላዊ ሀረግ --- እናረገዋለን ፡፡---እህ --
96
121 መ/ርት : የልጅ አዋቂ --ቅጽላዊ ሀረግ ሆነልን ፡፡ዐ.ሀረግ የሚያደርግልን ፡፡ዐ.ነገር
የሚያደርግልን፡፡እስኪ እህ---
125 መ/ርት፡ እ?
138 ተ3 ፡ አዎ
139 መ/ርት፡ስለዚህ አየለ የስራ አዋኪ ነው፡፡ወይ አይስራ ወይ አይስራ ስንት ሞላልን
?አምስት
142 መ/ርት ፡ በጣም ጥሩ … ሰለዚህ እነዚህን ሰማዊ ሀረግና ቅፅላዊ ሀረግ ካረጉት ቀጥሎ
የምንሄደው ወደ ክፍል ስራችን ነው፡፡ መፅሃፋችሁን መቶ አርባ ሶስት... መቶ… አርባ
ሶስት አወጣችሁ?
143 ተጋ ፡አዎ
97
144 መ/ርት ፡ እሺ ዐ.ነገሮችን ተሠጥተውናል ዐ.ነገሮችን የስማዊ ሀረግ ክፍልና የግሳዊ
ሀረግ ክፍል ነው የምናወጣው የመጀመሪያው ዐ.ነገር ሁለት ሙሉ ልብስ እንድታሰፋ
ጓደኛዋ ገንዘብ ሠጣት፡፤ ይላል፡፡ መጀመሪያ ባለቤቱን እናገኛለን፡፡ ማነው ገንዘብ የሰጣት?
153 ተ4፡ ጓደኞቻችን የሚለው ስማዊ ሀረግ ይሆናል፡፡ ከዛ ጠዋት ጠዋት ተነስተው
ስፖርት ስለሚሰሩ ቀልጣፎች ናቸው የሚለው ደግሞ ግሳዊ ሀረግ ነው፡፡
154 መ/ርት ፡ ግሳዊ ሀረግ … ታናሽ እህቴ ከቤተሰቦቻችን ሁሉ የተለየች ባለሙያ ናት፡፡
የተለየች ባለሙያ ናት ፡፡ እህ….
156 መ/ርት ፡ ግሳዊ ሀረግ … ንፅህናውን ያልጠበቀ ምግብ የበላው ተማሪ ታመመ፡፡ እህ
…
157 ተ1 ፡ ንፅህናውን ያልጠበቀ ምግብ የበላው ተማሪ እንደሚለው ድረስ ሰማዊ ሀረግ
ይሆናል፡፡ታመመ ደግሞ ግሳዊ ሀረግ ማለት ነው፡፡
159 ተ21፡ ተራ
98
160 መ/ርት፡ ተራ ዐ.ነገር … ምክንያቱም ስንት የግስ ብዛት ነው ያለው አንድ ብቻ ነው
አቀረበልኝ፡፡ ስለዚህ ምን ዓይነት ዐ.ነገር እንላለን ተራ ዐ.ነገር እሺ ጨዋታውን ፊት ለፊት
በማየቴ ደስ አለኝ ፡፡ ሁለት ይወጣልናል እ… ምን ዓይነት ነው?
167 ተ2 ፡ ተራ
99
አባሪ ሁለት
ለምሳሌ ፡- እዚህ መሀመድና አያሌው ንግግር እያደረጉ ነው፡፡ አጭር ናት ሶስት ነጥብ ወደ
ታች ያረኩት ይቀጥላል ለማለት ነው፡፡ ነገር ግን እያንዳንዳቸውን ስንመለከት - መሀመድ
ጋቢውን ለብሶ “ እትትት ……. አለ እነዚህን በትዕምርተጥቅስ ውስጥ ያላስቀመጥናቸው
100
ለምንድን ነው? ማን ያላቸው ስለሆነ ነው ?ፀሃፊው የተናገራቸው ስለሆነ ነው፡፡ መሀመድ
ምን ብቻ ነው ያለው? እትትት… አያሌው ምን አለው?“በረደህ” ብሎ ጠየቀው፡፡
እያንዳንዷን የእያንዳንዱን ተጫዋች ሀሳብ በምን ውስጥ እናስቀምጣለን?በትዕምርተ
ጥቅስና ባዲስ መስመር እናስቀምጣለን፡፡ሌላው ነጠላ ትዕምርተ ጥቅስ ነው፡፡ “ልብ በሉ”
ነጠላ ትዕምርተ ጥቅስ የምንጠቀመው በትዕምርተ ጥቅስ ውስጥ ነው፡፡ ያለ ትዕምርተ ጥቅስ
ነጠላ ትዕምርተ ጥቅስ ሊወጣ አይችልም በአጭሩ ነጠላ ትዕምርተ ጥቅስን የምንጠቀመው
እኛ ከሌላ ሰው ሀሳብ ስንወስድ ያ ሀሳብ የወሰድንበት ሰውዬ ሲጀመር ሀሳቡን የወሰደው
ከሌለ ሰው ከሆነና ሌላ ሶስተኛ ወገን ካለ የመጀመሪያው የምንጩን ሰውዬ ሀሳብ በነጠላ
ትዕምርተ ጥቅስ ውስጥ እኛ ሀሳብ የወሰድንበትን ሀሳብ በትዕምርተ ጥቅስ ውስጥ
የፀሀፊው ሀሳብ ደግሞ ከትዕምርተ ጥቅስ ውጭ እናስቀምጣለን፡፡ ይቺን ምሳሌ
እንመልከትና ሌላ ደግሞ እሰጣችኋለሁ፡፡ ምሳሌ፡- ወንድሜ እናትሽ ናፈቀችኝ
ብላለች ብሎ ሲነግረኝ ስቅስቅ ብዩ አለቀስኩ፡፡የሚል ቢኖር በዚህ ዐ.ነገር ውስጥ ሶስት
አካላት አሉ፡፡ ወንድሜ አለ፡፡እናቴ አለች እና ራሱ ማን አለ ?ፀሀፊው እስኪ እጅ አውጥቶ
የሚነግረኝ ነው የምፈልገው መጀመሪያ ከሶስቱ አካላት ውስጥ መልዕክት የላከው ማነው?
እጅ አውጥቶ የሚነግረኝ ዐ.ነገሩ የሚለው ወንድሜ “ እናትሽ ናፈቀችኝ ብላለች ብሎ
ሲነግረኝ ስቅስቅ ብዬ አለቀስኩ፡፡ማነው መጀመሪያ መልዕክት የላከው?መጀመሪያ ንግግር
ያረገው ማነው ከወንድሜ፣ ከእናቴና ከፀሀፊው ንግግር ያደረገው ማነው?
02 ተ1 ፡- እናትሽ
03 መ/ርት ፡-ማነው?
04 ተጋ ፡ እናትሽ
06 መ/ርት፡ እ?
07 ተ2 ፡ ናፈቀችኝ
09 ተጋ ፡ አይደለም
10 መ/ርት ፡ ለማነው?
11 ተጋ፡ ለወንድሜ
101
16 መ/ርት፡ እናትሽ ናፈቀችን ብላለች፡፡ይችን ደግሞ ሁለተኛው ወገንን እኛ ሀሳብ
የወሰድንበት ሀሳብ በምን ውስጥ እናረጋለን? በትዕምርተ ጥቅስ ውስጥ፡፡ ወንድሜ የሚለውና
ስቅስቅ ብዩ አለቀስኩ የሚለውን በትዕምርተ ጥቅስ ውስጥ ያላስቀመጥነው ለምንድነው?
19 ተ5፡ መምህሩ
21 ተጋ ፡ እንዳትረብሹ ፡፡
24 ተጋ ፡ ፀሀፊው
መ/ርት ፡ በጣሊያን ወረራ ዘመን ለሀገራቸው ነፃነት ከተዋደቁት በርካታ ወጣቶች ውስጥ
አንዱ ዘርጋ ናጂ ነበር እህ …
102
32 መ/ርት ፡ አጥንቶቹ ሰፋፊ … እህ
31 ተ9 ፡ ነጠላ ሰረዝ
32 መ/ርት ፡ነጠላ ሰረዝ ፀጉሩ ከልክ በላይ አድጎ በሶስትዮሽ የተሸረበ ነበር... እ
35 ተ11 ፡ ትምዕርተጥቅስ
39 ተ3 ፡ ቅንፍ
42 መ/ርት ፡ሁለት ነጥብ ከሠረዝ ጠቅላላ ገፅታው የሠው ዓይን የሚማርክ ሸበላ …
ሸበላ
43 ተ14፡ቅንፍ
46 መ/ርት ፡ አራት … ነጥብ ዘርጋ ለአራት አመታት ያህል በዋሻና በጫካ ውስጥ ሲኖር
የሚለው ላይ ምንም ዓይነት ስርዓተ ነጥብ ባናስገባበት ጥሩ ነው ሹርባው በወገቡ ከታጠቀው
የቆዳ ዝናር በታች ወርዶ ይታይ ነበር
49 ተ3፡ ትምዕርተጥቅስ
103
ትዕምርተጥቅስ ምን ያደርጋል ?ይዘጋል ሳትል አታልፍም.. ነበር አራት
51 ተጋ ፡ነጥብ
52 መ/ርት ፡ አሁን ደግሞ ባለን ሠዓት ቀጥሎ ያለውን ትዕዛዝ እንሠራለን፡፡ ትዕዛዙ
በሚከተሉት ዓ.ነገሮች ውስጥ ያሉትን የስምና የግስ ሙያዎች ለይታችሁ በመተንተን
ሙያቸውን አሳዩ ነው የሚለው፡፡ ለምሳሌ የተሰጠን አለ ሜላት የቤቱን ወለል አጠበች ፡፡
የሚል ዓ.ነገር ተሰጥቶን በሚለው ዐ.ነገር ውስጥ ሜላትና የቤት ወለል አለ፡፡ ሜላት
ምንድነው?ባለቤት ነው፡፡ በዚህ መሠረት እንድንሰራ ነው፡፡ የቤት ወለል ደግሞ ምንድነው?
ተሳቢ አጠበች ደግሞ ማሰሪያ አንቀፅ ነው፡፡ ባለፈው እንደተማርነው ክለሳ ለማድረግ ያክል
በአንድ ዐ.ነገር ውስጥ ባለቤት፣ ተሳቢና ማሰሪያአንቀፅ አሉ፡፡ማሰሪያ አንቀፅ የምንለው
የዐ.ነገሩን መጋቻ ወይም መቋጫ ነው፡፡ ባለቤት የምንለው ድርጊት ፈፃሚው አካል ነው፡፡
“ማ” የሚል ጥያቄ ስንጠይቅ ማሰሪያአንቀፅን ይዘን “ማ” የሚል ጥያቄ ስንጠይቅ የምናገኘው
መልስ ምንድነው ባለቤት ነው፡፡አሁን ማሰሪያ አንቀፁን ይዘን “ማንን” የሚል ጥያቄ
ስንጠይቅ የምናገኘው መልስ ምንድነው?ተሳቢ ነው፡፡ ተሳቢ ማለት ድርጊት የሚፈፀምበት
አካል ነው፡፡ ባለቤት ማለት ድርጊት ፈፃሚው አካል ነው፡፡ እሺ በዚህ መሠረት
በመፀሀፋችሁ አምስት ዐ.ነገሮች አሉ፡፡ የአምስቱን ዐ.ነገሮች ባለቤት፣ተሳቢና ማሠሪያ
አንቀፅ እንለያለን፡፡ እሰኪ በጠረጰዛ የምሰጣችሁ አምስት ደቂቃ ነው
ቀጥሎ፡፡(ውይይታቸውን ቀጠሉ) (የውይይቱ ሠዓት አበቃ)
53 ተ16 ፡ ልጅቷ የሚለው ባለቤት ፣ ላሚቷን የሚለው ደግሞ ተሳቢ ሲሆን አለበች
የሚለው ደግሞ ማሰሪያ አንቀፅ
ተ2 ፡ማሰሪያ አንቀፅ
60 ተ17 ፡ ወታደሩ የሚለው ባለቤት ይሆናል የታጠቀውን ሽጉጥ የሚለው ተሳቢ አወጣ
የሚለው ደግሞ ማሰሪያ አንቀፅ
104
ታዋቂ ሴት የሆነች ሰው ፆታዋ ሴት የሆነ ሰው ምን አጠጣች? ውሃ አጠጣች፡፡ ስለዚህ
ባለቤቱ ማን ይሆናል ማለት ነው እሷ ይሆናል ማለት ነው፡፡ቀጥሎ ደግሞ የተዘረዘሩት
ቃላት አሉ፡፡ በቃላቱ ዐ.ነገር ከሠራን በኋላ ዐ.ነገር ውስጥ ቃላቱን እንደ ባለቤት፣እንደ
ተሳቢ ወይም እንደ ንብረት መጠቀማችንን እንገልፃለን፡፡እናንተ መጀመሪያ ዐ.ነገሩን
ትሰሩና ስታነቡት ሌሎቹጓደኞቻችሁ ደግሞ እንደ ባለቤት ነው የተጠቀማችሁት?ወይ እንደ
ተሳቢ እንደሆነ፣ወይ ደግሞ ንብረት አመልካች እንደሆኑ ይገልፁልናል ማለት
ነው፡፡በስድስቱ ትሰራላችሁ፣በሬ፣ልብስ፣ሴት፣ውሻ፣ ስጋና ፅሁፍ አንድ ዐ.ነገር ስሩ መጀመሪያ
አንዳንድ ዐ.ነገር ቶሎ በሉ፡፡ ወረቀት ላይ ስሩና (ተማሪዎች በጋራ እየተወያዩ መስራት
ቀጠሉ መ/ርቷ እየተዘዋወሩ መመልከት ጀመሩ) ሰዓቱ ስላለቀ የቤት ስራ ክፍል አራትና
ክፍል አምስትን ሰጥተው ክ/ጊዜ ተጠናቀቀ፡፡
105
አባሪ ሶስት
02 ተጋ ፡አዎ
09 መ/ርት ፡ይኸው ለሰው ልጆች ለማየት የሚጠቅም ፣የሠው የአካል ክፍል፣ሁለት የሆነ
የሚሉት በሙሉ ምን ዓይነት ፍች ናቸው?እማሬያዊ ፍች ናቸው፡፡ ፍካሬያዊ ፍች
12 ተ4 ፡ አስተዳዳሪ
106
16 መ/ርት፡የሠውነት የአካል ክፍል፣ ደም ለመርጨት የሚያገለግል አጠቃላይ ለልብ
የምንሰጣቸው ቀጥተኛ ማብራሪያዎች እማሬያዊ ፍች ይባላሉ፡፡ ፍካሬያዊ ፍች
17 ተ6 ፡ ደፋር
19 ተ7 ፡ መኖሪያ
21 ተ7 ፡ቤት
23 ተ8 ፡ትዳር
107
25 ተ9 ፡ህብረ ቃል እሰይ ደስ…ማለት ነው
27 ተ10 ፡ባልተገኘልሽ
29 ተ6 ፡በጠፋብሽ
35 ተ12 ፡ያኛው ደሞ … ሰም
መ/ርት ፡እሺ በቃ .. በጋራ እንስራ እንግዲህ የተለዩ የቅኜ መፍቻ ስልቶችን ተጠቅመን
በነዚህ በአራት ግጥሞች ህብረ ቃል ሰምና ወርቅ እንዴት እንደምናወጣ ልምምድ
108
እናደርጋለን፡፡ ለመከለስ ያክል ህብረቃል የምንለው ሰሙንና ወርቁን አንድ ላይ አጠቃሎ
የያዘ ቃል ወይም ሀረግ ህብረቃል ይባላል፡፡ ሠም የምንለው ደሞ ግጥሙን ስናነብ ምንም
ምርምር ሳናደርግ በቀጥታ የምንሰጣቸው ቀጥተኛ ፍች ሠም ይባላል፡፡ ወርቅ የምንለው
ደሞ የተለያዩ የቅኔ መፍቻ ስልቶችን ተጠቅመን የምናገኘው ሚስጥራዊ ፍች ምን ይባላል?
ወርቅ ይባላል ማለት ነው ፡፡
38 መ/ርት ፡እሺ… ወርቁ ደሞ በክፉ አነሷት የሚል ወርቅ ይኖረዋል ማለት ነው፡፡ ይህን
ግጥም ሠምና ወርቁን ለማግኘት የተጠቀምንበት ስልት ለህብረቃሉ ስንት ፍች በመስጠት
ነው? ሁለት ፍች በመስጠት ነው፡፡ ምንም ሳናደርግ ከላይ ተነስተን (ግጥሙን አነበቡ)
ምንም ምርምር ሳናደርግ ከላይኛው ስንኝ ተነስተን የምናገኘው ፍች ፡፡ ልጅቷ ምን
ሆናለች ማለት ነው? ታማለች፡፡ ይህን ሰም እንላለን፡፡ አሟት የሚለውን ህመም ከሚለው
ፍች ደግሞ ሌላ ፍች ሁለተኛ ፍች ስንሰጠው ደሞ … ልጅቷን በምን አነሷት በክፉ አነሷት
የሚል ወርቅ ይኖረዋል ማለት ነው፡፡ምነው አንድ ፋኖስ የላችሁ ኩራዝ ብቻ ቤታችሁ
39 ተ14፡ህብረቃሉ ኩራዝ ብቻ
43 ተ14 ፡ወርቁ ደሞ አጭር ናችሁ ነው፡፡ እሺ ... ይኸንን ግጥም ይኸንን ቅኔ ለመፍታት
የተጠቀምንበት ስልት ደሞ ምን መስጠት ነው?ፈሊጣዊ ፍች መስጠት ነው፡፡ ከላይ ስንኝ
ተነስተን ምነው አንድ ፋኖስ የላችሁ ኩራዝ ብቻ ቤታችሁ ስንል እናንተ መብራት
የምታበሩት በፋኖስ ሳይሆን በምንድነው? በኩራዝ ነው የሚል ስለምናገኝ ይህን ሰም
እንለዋለን፡፡ ኩራዝ የሚለውን ቃል ደሞ ፈሊጣዊ ፍች ስንሰጠው ኩራዝ ማለት ምን ማለት
ነው? አጭር ማለት ነው፡፡
47 መ/ርት፡እንዳያት ነው
109
49 መ/ርት፡ በጣም አሪፍ ፡፡ እሺ … ህብረቃላችን ማነው?እንዳያት እንዳያት ነው፡፡
ከላይኛው ስንኝ ተነስተን እኔ የልጇ ልጅ እሷ የናቴ እናት ሲል ሠማችን ምንድነው? አያቴ
ናት ነው፡፡ ወርቃችን ደሞ እንዳያት እንዳያት የሚለው ከግጥሙ ስንኞች ውጭ ሌላ
ትርጓሜ ስንሰጠው ልጅቷ እኔን እንድመለከታት ትፈልጋለች፡፡ የሚል ወርቅ እናገኝለታለን
ማለት ነው፡፡
የልጃገረድ አውታታ
ከመንገድ ዳር ተኝታ
50 ተ1 ፡ህብረቃል አለማፈር
51 መ/ርት ፡አለማፈር
54 ተ1 ፡ወርቁ ደሞ ሰው ሁሉ ሟች ነው
56 መ/ርት፡ ሰው ሁሉ
57 ተ16 ፡ሟች ነው
58 መ/ርት ፡እሺ...ይኸንን ወርቅ ለማግኘት በድብቅ ስርዓት ድምፃዊ አፃፃፍ ለሁለት
ከፍለን ወደ ፊደላዊ አፃፃፍ ስንቀረው ምኑን እናገኛለን? ወርቁን እንገኛለን፡፡ ስርዓተ
ድምፃዊ አፃፃፍን ለማግኘት ለ ለማለት ምን እንላለን? ልኧ ማ ለማለት ምኣፈ ለማለት
ፍኧ ከዛ ማን አለን? ር ይኸንን እስንት እንከፍላለን? እሁለትኣልኧም/ ኣፍኧር እንደገና
ይኸንን ስርዓት ድምፃዊ አፃፃፍ ወርቁን ለማግኘት ወደ ምናዊ አፃፃፍ እንቀይራለን? ወደ
ፊደላዊ አፃፃፍ እንቀይራለን፡፡ኣ… ይወርዳል ምክንያቱም አናባቢዎች በቃል መጀመሪያ
ከመጡ እንደምን ይቆጠራሉ?እንደተነባቢ ..ይቆጠራሉልኧ… ለ ል ወደለ ስትቀየር ማን
ይጠፋል? ኧ ማ ቀረን? ም፡፡ ምንም የሚል ቃል መሠረትን አለም ከዛ ኣ ይወርዳል
ምክንያቱም አናባቢ በቃል መጀመሪያ ከመጣ እንደምን ይቆጠራል? እንደተነባቢ
ይቆጠራል፡፡ፍኧ ስንል ፍ ማን ይሆናል? ፈ ማን ይጠፋል? ኧ ማቀረን? ር ምን የሚል
ቃል መሠረትን?አለም አፈር አለም አፈር ማለት ሁለተኛው ትርጓሜ ምን ማለት ነው?ሰው
ሁሉ ሟች ነው… ማለት ነው፡፡ስለዚህ ወርቃችን ሰው ሁሉ ሟች ነው፡፡ ሰማችን ደሞ
ከላይኛው ተነስተን (ግጥሙን ደግመው አነበቡ) ቀጥታ ስንተረጉመው ልጅቷ ምን የላትም?
እፍረት የላይኖረዋል ማለት ነው በዚህ መሠረት መፀሀፋችሁን መቶ ስልሳ ላይ ያለውን ከሀ
- ሸ የተሰጠውለሚቀጥለው ክ/ጊዜ የቤት ስራ ሠርታችሁ ትመጣላችሁ፡፡
110
አባሪ አራት
04 ተጋ ፡ አዎ
06 ተጋ ፡ አዎ
08 ተ2 ፡ አምስት የቃል ክፍሎች አሉ፡፡ ስም፣ ቅፅል፣ ግስ፣ ተውሳከ ግስና መስተዋድድ
111
13 መ/ርት ፡ አበበ… በጣም… ደግ… ነው፡፡ደግ ምንድነው በዚህ ዐ.ነገር እ…ሌላ…
ሶስተኛው ማለት ነው፡፡ እስቲ..ቀጥል..
17 መ/ርት ፡እ?
20 ተጋ ፡አደለም!
30 ተ8 ፡ ተገረሙ
ነው የሚለው፡፡
112
39 መ/ርት፡ አበበ ከት/ቤት ቶሎ መጣ፡፡ ጥሩ … ስምንተኛው እህ
41 መ/ርት ፡ እ? ወደ ነው መስተዋድድ ነው ፡፡
42 ተ12 ፡ ወደ ት/ቤት ሄደ
ዘጠነኛው… እህ?
49 መ ተ ፡ አሳጠበ
53 ተጋ ፡አሳሰሩ …አሳሰሩ
59 ተጋ ፡ አዎ
113
60 መ/ርት፡ትክክል ናት ደረቅ እንጨት ሰበሰበና ክብሪት ተጠቅሞ እሳቱን ምን አለ?
አቃጠለ ሳይሆን አቀጣጠለ፡፡ አራተኛው
63 ተጋ ፡ አዎ
72 መ/ርት ፡ እሺ ሌላ
114
80 መ/ርት ፡ የቆጡን አወርድ ብላ የብብቷን ጣለች እሺ ሌላስ የችኮላ ጎጂነትን
84 መ/ርት፡ እህ
86 መ/ርት፡ እህ
87 ተ2 ፡ ያልጠረጠረ ተመነጠረ
92 መ/ርት ፡ ሰነፍ እረኛ ከሩቅ ይመልሳል ፡፡…. ሌላስ …ሌላ ሰነፍ ሰው እ ? ያሰንፋል
፣ ሰነፍ ውሃ ውስጥ ገብቶ ያልበዋል፣ ሰነፍ ውሃ ውስጥ ገብቶ ያልበዋል፣ ሰነፍ ገበሬ
በመስከረም
93 ተጋ ፡ ያርሳል
95 ተጋ ፡ አዎ
115
99 ተ9 ፡ የ… የ… የሀይስኩል ት/ቤታችን በርዕሰ መምህሩ ይመራል፤ ዛሬ የበላሁት ሙዝ
ይመራል፡፡
111 ተ12 ፡ ራ… ስ
118 መ/ርት፡ ማንኛው ነው የጠበቀው ወይስ የላላው? በሁለቱም ዐ/ነገር ይህኛው ላልቶ
ነው ይኸኛው ጠብቆ ነው የምትለው?
116
119 ተ2፡ ቀና ስል ና ላልታለች ቀና ስል ደግሞ ና ጠብቃለች፡፡
127 ተጋ ፡ አይቆርጥም፡፡
133 ተጋ ፡ አዎ
137 ተ27 ፡ ግስ
117
138 መ/ርት ፡ ግስ ነው፡፡
140 ተጋ ፡ ግስ ነው
150 ተጋ ፡አዎ
152 ተ20 ፡ አነፃፃሪ ዘይቤ …ስምንት ናቸው፡፡ የዘይቤ አይነቶች እነሱም አነፃፃሪ
ዘይቤ፣ተለዋጭ ዘይቤ ፣ሰወኛ ዘይቤ፣እንቶኔ ዘይቤ እንደገና ደግሞ ተምሳሌት
ዘይቤ፣አካባቢያዊ ዘይቤ፣ ምፀትና ኩሸት ወይም ግነት የምንላቸው ናቸው፡፡
154 ተ1፡አነፃፃሪ ዘይቤ ማለት ኧኧኧ…. ሁለት ነገሮችን ፣ሀሳቦችን ፣ድርጊቶችን ወዘተ
በማነፃፀር ወይም በማወዳደር የሚፈጠር ዘይቤ ነው፡፡
118
156 ተ2 ፡ አነፃፀሪ ዘይቤ ሁለትና ከዛ በላ የሆኑ ነገሮችን በማነፃፀር የሚገለጽ ጎልቶ
የሚወጣው ነገር ተገላጭ ይባላል፡፡ ያንን ደግሞ ጎልቶ የሚያወጣው ነገር ገላጭ
በሁለታቸው መካከል የምንጠቀማቸው ቃላት ደግሞ ሰበበ ንጽጽር
158 ተጋ ፡ ተለወጭ
160 ተ31 ፡ተለዋጭ ዘይቤ የአንድን ባህሪያት ወደሌላው በመስጠት የዘይቤ አይነት ነው፡፡
ለምሳሌ ልጅቱ ፀሀይ … ልጅቱ በፀሀይነት … ልጅቱ በጸሀይነት ልጅቱ ቆላ ተሰጠው …
ለሚለው አብነት ጅብ ነው
176 መ/ርት ፡ እንቶኔ ዘይቤ (በእርግጠኝነት ድምፅ) አንቺ ምድር ፍረጅኝ እያለ ነው
እኮ አንቺ ምድር ፍረጂኝ የሚለው ዘይቤ ነው፡፡ ምን ዓይነት ዘይቤ ነው?እንቶኔ ዘይቤ
ነው፡፡ ሐ ልብ ገዛ ይላል፡፡ የሚለው ምንድነው?
119
177 ተ35 ፡ፈሊጥ
180 መ/ርት ፡ እ?
184 መ/ርት፡ እ?
187 ተ3 ፡ፈሊጣዊ
192 መ/ርት ፡እንቶኔ ዘይቤ ፡፡እንቶኔ ዘይቤ ነው፡፡እ…ሠ ራሷን ቻለች ይላል፡፡ ራሷን
ቻለች
200. መ/ርት ፡ምን ዓይነት ዘይቤ? ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ ሌላው ሰ በሬ ወለደ ይላል፡፡
በሬ ወለደ እስቲ እህ…
120
202 መ/ርት፡ተምሳሌት ዘይቤ ነው… ሌላስ ተምሳሌት ዘይቤ ነው… ሌላስ
204 መ/ርት፡ ፈሊጥ ነው፡፡ ፈሊጥ ነው፡፡ በሬ ወለደ የሚለው ፈሊጥ ነው እንጂ ዘይቤ
አይደለም፡ ሸ ሆድና ጀርባ ይላል፡፡
207 ተ2፡ የመኝታ ክፍሉ በቂ ብርሀን ስላላገኘ ጨልሟል ነው የሚለው በሚለው ዐ.ነገር
ውስጥ ብርሀን የሚለው ቃል አገልግሎት ላይ የዋለው በእማሬያዊ ወይስ ፍካሬያዊ ነው
የሚለው ብርሀን የሚለው በቀጥታ ብርሀን የሚለውን ትርጉም ይዞ ስለሆነ የገባው ይህ
ዐ.ነገር ምንደነው? እማሬያዊ …እ እ …እማሬያዊ ትርጉም ይዞ ነው የገባው፡፡
208 መ/ርት፡ እሺ ትክክል ነው፡፡ የመኝታ ክፍሉ በቂ ብርሀን ስላላገኘ ጨልሟል በሚለው
ዐ.ነገር ብርሀን የሚለው ቃል የገባው እማሬያዊ ነው ወይስ በፍካሬያዊ ፍቺ ነው የሚለው
በምን ፍቺ ነው የገባው? ትክክል ነው እማሬያዊ ፍቺ ነው ወይም በቀጥታ ነው የገባው
የቃሉ እማሬያዊ ፍቺ ምንደነው ብለናል? የቃሉ ቀጥተኛ ፍቺ ወይም መዝገበ ቃላዊ ፍቺ
ነው፡፡ ስለዚህ በዚህ ዐ.ነገር ውስጥ የገባው ብርሀን የሚለው የገባው በእማሬያዊ ፍቺ ነው፡፡
ሌሎች ጥያቄዎች አሉ የተወሰኑ ደቂቃ ተወያዩባቸው፡፡ (ጥያቄውን ሳይሰሩ የዕለቱ ክ/ጊዜ
ተጠናቀቀ)
121
አባሪ አምስት
10 መ/ርት፡ ስማዊ ሀረጉ አዲስ … አዲስ ልብስ ሀረግ ነው፡፡ አበበ አዲስ ልብስ
ለብሷል፡፡ ይህ ዐ/ነገር ነው ሌላስ … እህ
12 መ/ርት ፡ሰባራ?
15 ተ5 ፡በዚሁነው በሌላ?
17 ተ6 ፡ሰው በሚለው?
122
18 መ/ርት፡ ደስ ባለሽ አንቺ ….
21 ተ7፡ቤት
22 መ/ርት፡እ?
24 መ/ርት ፡ትልቅ ቤት… ትልቅ ቤት … የሚለው ስማዊ ሀረግ ነው፡፡ ትልቅ ቤት ገዛሁ
የሚለው ደሞ ምንድ ነው?
25 ተጋ ፡ዐ/ነገር
27 ተ8፡ አዲስ ሹራብ የሚለው ስማዊ ሀረግ ነው ፡፡ እንትን …. ዐ/ነገር ሲሰራ ደግሞ…
ዐ/ነገር ሲሰራ አዲስ ሹራብ ገዛሁ ፡፡
28 መ/ርት፡ አዲስ ሹራብ የሚለው ስማዊ ሀረግ ነው ዐ/ነገር ሲባል ደሞ አዲስ ሹራብ ገዛሁ
አዲስ ሹራብ ገዛሁ… ሌላስ …
31 ተ10፡ ወረቀት የሚለው ስማዊ ሀረግ ነው ዐ/ነገር ሲሰራ የፈተና ወረቀት ተሰጠን፡፡
37 ተ11፡አልገባኝም
39 ተ12 ፡ትንሽ መጽሀፍ የሚለው ስማዊ ሀረግ ነው ትንሽ መጽሀፍ አለኝ ዐ/ነገር
123
41 ተ13 ፡ጥቂት ብዕር ለሚለው ጥቂት ብዕር አለኝ
43 ተ14 ፡አዋቂ
44 መ/ርት፡ እህ
45 ተ14 ፡አዋቂ ሰው
47 ተ14 ፡ አዎ
52 መ/ርት፡እስቲ ሌላ የሚሰራልኝ ፡፡ ሌላ …
54 መ/ርት፡ የወጣት …. ምን ?
55 ተ8 ፡ፈጣን
58. መ/ርት ፡የወጣት ፈጣን የሚለው ቅጽላዊ ሀረግ ነው፡፡ የወጣት ፈጣን በሰዎች ዘንድ
124
ተወዳጅ ነው፡፡ ሌላስ?
60 መ/ርት፡ የተማሪ ብልህ … ብንል ስማዊ… ቅጽላዊ ሀረግ ነው፡፡ የተማሪ ብልህ
61 ተ17 ፡ብልጥ የሚለው ቅጽላዊ ሀረጉ ብልጥ ድመት …. ድመት … ብልጥ ድመት
ምንድነው?
65 ተ1፡ብልጥ በሚለው ስማዊ ሀረጉ … ቅጽላዊ ሀረጉ የገበሬ ብልጥ በሀገራችን የገበሬ
ብልጥ ሞልቷል፡፡
67 ተ1፡ ይህ ዐ/ነገር ነው ፡፡
69 ተ7 ፡ የህፃን ቁም ነገረኛ
74 መ/ርት፡ እ?
77 ተጋ፡ስማዊ ሀረግ
125
79 ተ18፡አዋቂ ልጅ
81 ተ18 ፡ልጅ ለሚለው የልጅ አዋቂ ወ/ሮ አበበች የልጅ አዋቂ ወለደች
82 መ/ርት ፡የልጅ አዋቂ ቅጽላዊ ሀረግ ነው፡፡ወ/ሮ አበበች የልጅ አዋቂ አላት፡፡ እህ…
85 ተ2 ፡ የተማሪ ጎበዝ አበበ የተማሪ ጎበዝ …ጎበዝ … ተማሪ …አበበ የጎበዝ ተማሪ
ነው፡፡
88 መ/ርት ፡የእናት
89 ተ17፡ ደግ
90 መ/ርት ፡ደግ … እህ
95 ተ6 ፡አለሚቱ ሀረግ
96 መ/ርት፡ ቁምነገረኛ አለ ፡፡ እህ
98 መ/ርት፡ እሺ ….ሌላስ?
100 መ/ርት ፡ደግ የሚለው የተማሪ ደግ ቢሆን ቅጽላዊ ሀረግ ነው፡፡ ዐ/ነገሩ የተማሪ ደግ
አለ ሌላስ 101 ተ16 ፡ቁም ነገረኛ የሚለው የሰው ቁምነገረኛ ቅጽላዊ ሀረግ
ይሆናል፡፡የሰው ቁምነገረኛ የለም
126
አባሪ ስድስት
02 ተ1 ፡ሰዋሠው
09 ተጋ ፡ ባለቤት
11 ተጋ ፡ማሰሪያ አንቀጽ
13 ተጋ ፡በሁለት
15 ተ3 ፡በሁለት
127
17 ተ4 ፡ስማዊ ሀረግና እንትን … ቅጽላዊ ሀረግ
23 ተጋ ፡ አዎ
27 ተጋ ፡ አዎ
29 ተ8 ፡ ሁለት ሙሉ ልብስ እንድታሰፋ የሚለው ስማዊ ሀረግ ግሳዊ ሀረጉ ደግሞ ጓደኛዋ
ገንዘብ ሰጠቻት (ሰጣት የሚለውን ሰጠቻት ብሎ አንብቦ ርማት አልተሰጠውም)
128
31 ተ9፡ ሁለት ሙሉ ልብስ እንድታሰፋ ጓደኛዋ ገንዘብ ሰጣት፡፡ ስማዊ ሀረግ ሁለት
ሙሉ ልብስ …ግሳዊ ሀረግ እንድታሰፋ ጓደኛዋ ገንዘብ ሰጣት ፡፡
33 ተ2 ፡ይህንኑ?
34 መ/ርት ፡ አዎ
40 ተጋ ፡ አዎ
129
46 ተ4 ፡ ጓደኞቻችን ጠዋት ጠዋት ተነስተው ስፓርት ስለሚሰሩ እዚህ ጋር ድረስ
ስማዊ ሀረግ ነው ቀልጣፎች ናቸው ፡፡ ይህ ደግሞ ግሳዊ ሀረግ ነው፡፡
56 ተጋ ፡ አዎ
59 መ/ርት፡ እሺ…ትክክልናት?
60 ተጋ ፡አይደለችም፡፡
130
አራተኛው ጥያቄ እንሄዳለን ትእዛዝ ከሚከተሉት ዐ/ነገሮች ተራና ውስብስብ የሆኑትን
በመለየት ተራና ውስብስብ ያላችሁበትን ምክንያት ለይታችሁ ለክፍል ጓደኞቻችሁ አቅርቡ
ነው የሚለው፡፡ እስቲ አንደኛ የሚሰራልኝ … እስኪ አሁን ደሞ ያልተሳተፋችሁ
67 ተጋ ፡ አቀረበልኝ
70 መ/ርት ፡ ለምን?
ነው ግሱ ምን ምን የሚል አለው?
73 ተ4 ፡ አለኝ ፡፡ ደስ አለኝ
131
እንችላለን፡፡ አንድ ማሰሪያ አንቀጽ ሄደ የሚለው ግርማ ሆስፒታል ሄዶ ወንድሙን ጠየቀ
የሚለው ደሞ ሌላ ዐ/ነገር ሌላ ማሰሪያ አንቀጽ ስለምንችል ምንድነው ? ዐ/ነገሩ ማለት
ነው? ውስብስብ ዐ/ነገር ነው፡፡ ሶስተኛው … አራተኛው … ማለት ነው… እስቲ እህ
81 ተጋ ፡ ሁለትና ከዛ በላይ
85 ተጋ ፡ አይደለም ፡፡
88 መ/ርት፡ ለምን?
95 ተጋ ፡አንድ ነው
97 ተጋ፡ ተመለሰ
132
ምንድነው? ተራ ዐ/ነገር ነው፡፡ እንግዲህ እዚህ ጋር የምንረዳው ዐ/ነገር እስከተሰጠ ድረስ
ስማዊ ሀረግ ግሳዊ ሀረጎችን መለየት ነው፡፡ ያው ስማዊ ሀረግ የምንለው የዐ/ነገሩ ምን
የሚገኝበት ነው ብያችኋለሁ? ባለቤት የሚገኝበት ነው ግሳዊ ሀረጉ ደግሞ ያረፍተነገሩ
ማሰሪያ አንቀጽ የሚይዝ ነው ሌላው ደሞ ዐ/ነገር በሚይዘው የግስ ብዛት በሁለት
ተከፈለ፡፡ውስብስብና ተራ … ተራ የምንለው አንድ ግስ ወይም ማሰሪያ አንቀጽ ከያዘ ተራ
ነው በብለናል፡፡ሁለትና ከዛ በላይ ማሰሪያ አንቀጽ ወይም ግሶች ከያዘ ምን
ይባላል?ዉስብስብ ይባላል፡፡ ግልጽ ያልሆነ ነገር ወይም ጥያቄ ካለ ጠይቁ ! ከሌለ ወደ
ቀጣዩ እንሄዳለን፡፡ እዚህ ጋር ስለ ዐ/ነገር ስማዊ ሀረግና ግሳዊ ሀረግ አመሰራረት ከግሳዊ
ሀረግና ከስማዊ ሀረግ ተመስርቶልናል፡ ሌላው ደሞ ዐ/ነገር በሚይዘው የግስ ብዛት
ዉስብስብና ተራ ብለናል፡፡ግልጽ ያልሆነላችሁ ነገር ካለ ጥያቄ ጠይቁ ግልጽ ያልሆነላችሁ
ነገር ካለ ጥያቄ የለም? ከሌለ ወደ ቀጣዩ እንሄዳለን ገጽ 147 ላይ አውጡ! ምዕራፍ ዘጠኝን
ነው የምናየው ምርጥ ንግግር የሚል አለ፡፡ሌላው ቅድመ ንባብ ጥያቄዎች አሉ፡፡ያንን ንባብ
ከማንበባችሁ በፊት የሚቀርቡ ጥያቆዎች አሉ እነሱን እንሰራለን፡፡(መምህርቷ በጥቁር
ሰሌዳው ላይ ርዕሱን ፃፉ) ቅድመ ንባብ ጥያቄዎችን እንመልሳለን አንደኛው ጥያቄ የምርጥ
ንግግር ጥበብ እንዴት ያለ ነው?የምታውቁትን… እስቲ ተወያዩባቸው ምንባቡን
እንዳታነቡ( መምህርቷ እየተዘዋወሩ ጥያቄውን ከፋፍለው ሰጡ) ሁለተኛው ስለጥንታዊ
ግሪክ ስልጣኔ አንብባችሁ ወይም ሰምታችሁ ታውቃላችሁ ? ይላል ጥሩ ተናጋሪ መሆን
እንዴት ያሉ ጥቅሞች አሉት ? አራተኛው በአንድ ንግግር የአድማጭን ቀልብ ሊስብ
ወይም ላይስብ የሚችልባቸው ጉዳዮች ምንድናቸው?ይላል እስቲ ጎን ለጎን ተወያዩባቸውና
እሺ ይበቃናል… እስቲ አንደኛ ጥያቄ የሚሰራልኝ?
101 ተ16 ፡ የምርጥ ተናጋሪ ጥበብ እንዴት ያለ ነው የሚለው እጥር ምጥን ብሎ እና ማራኪ
ሲሆን ይህ የምርጥ ተናጋሪ ጥበብ ይባላል ማለት ነው፡፡ ሁለተኛው … ሁለተኛው
104 ተ17 ፡ ጥሩ ተናጋሪ መሆን ያለው ጥቅም ምንድነው? የሚናገረው ነገር ተደማጭነትና
ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡
133
107 መ/ርት ፡ ጥሩ ተናጋሪ መሆናችን በሰዎች ዘንድ ተወዳጅነትና ተቀባይነት እንዲኖረ
ያደርጋል፡፡ጥሩ…አራተኛው ጥያቄ አንድ ንግግር የአድማጭን ቃል ሊስብ ወይም ላስብ
የሚችልባቸው ጉዳዬች ምን ምን ናቸው? ይላችኋል፡፡ እህ …
109 መ/ርት የምርጥ ንግግር ጥበቡ ጥሩ መሆኑና አለመሆኑ ሊስብ ላስብ ይችላል፡፡ ጥሩ
111 መ/ርት ፡ እሺ ባለባበሱና ባነጋገሩ ሊስበን ላይስበን ይችላል ትላለች፡፡ ጥሩ እስቲ መልሳችሁ
ትክክል መሆን አለመሆኑን እ … ቀጣዩ ምንባብ አንብቡት ፡፡ እሱን ታነቡና ሌሎች
ጥያቄዎችን እሰጣቸዋለሁ፡፡ (ጥያቄዎቹን በመከፋፈል ሰጥተው ለተወሰነ ደቂቃ መልሱን
አንብበው እንዲፈልጉ አድርገዋል) አንደኛውን ጥያቄ …እህ
112 ተ4 ፡ በጥንታዊ የግሪክ ስልጣኔ ጥሩይ ተናጋሪ ለመሆን እንዴት ያሉ ዝግጅቶች ይጠይቃል
(ጥሩ የሚለውን ጥሩይ አንብቦ ርማት አልተሰጠውም) እሺ ...አንደኛ ወደ ሸንጎ ሲሄዱ
ዴሞስቴን ከነሱ ጋር ንግግሩን እንዲያዳምጥ እያስከተሉት ጊዜ … ደሞ … ዴሞስቴን
ከሰው ተለይቶ እንደባህታዊ ብቻውን እኖረ ንግግር የማሳመር ጥበብ ይማር እንደነበር ፣
ደሞ የሚንተባተበው ምላሱን ለማፍታታት ሲል አፉ ውስጥ ጠጠር እየጨመረ ነበር፤
ብቻውንም ሆኖ እንደእብድ ሰው ከፍ ባለ ድምጽ በመናገር አንደበቱን ገራ እንደዚሁም
ደሞ በጉባኤ ፊት በሚናገርበት ሠዓት ህዝቡ ንግግሩን በማቋረጥ የሚያደርግበት፣
የሚጠቀምበት … የተጠቃሚነት ሹክታ ለመልመድና ለማሸነፍ እንዲረዳው ሲል ነው፡፡
114 ተ6፡ ስለጥንታዊ ግሪክ ስልጣኔ ጥሩ ተናጋሪ ለመሆን እንዴት ያሉ ዝግጅቶች ይጠይቃል?
በጥንታዊ የግሪክ ስልጣኔ ተናጋሪ ያሉ ዝግጅቶች በፊት የራሱን ዝግጅት ያደርጋል
ማለትም ያለባበስ፣ ያነጋገር፣ ያኳኋን፣ ጥሩ ተናጋሪ ለመሆን ያሉትን ነገሮች ማድረግ
ይኖርብናል፡፡ ለምሳሌ፡- ጥሩ ተናጋሪ ስንል ባነጋገሩ የተባ በንግግሩ ጥሩ የሆነ ቃላቶችን
መምረጥ አለብን
134
116 ተ19 ፡ ባለንበት ዘመን አሳማኝ ምክንያት አቅርቦ በሰላና በጠነከረ አንደበት አድማጮችን
መሳብ ጠቀሜታ የሚኖረው እንዴት ነው? የሚለው … ምርጥ ንግግር ከፍተኛ ጥበብ
ነው፡፡ ሀሳብ የምቅረብ ጥበብ ፣የንግግር ጥበብ፣ሀሳብ በቋንቋና አቀራረብ ይሻል፡፡ የንግግር
ታዳሚዎች ስሜት አቀራረብ ፣ስሜት በአንደበት አገላለፅ ወዘተ አጥብቆ መያዝና ወደ
ሚፈለግበት አቅጣጫ መምራት ያስፈልጋል ፡
118 ተ20 ፡ ባለንበት ዘመን አሳማኝ ምክንያት አቅርቦ በሰላና በጠነከረ አንደበት አድማጮችን
መሳብ ጠቀሜታው የሚኖረው እንዴት ነው? ጥሩ ተናጋሪ በመሆን አድማጮችን ለመሳብ
121 መ/ርት፡ ሌላስ … ሌላ ሁለተኛ የደረሳችሁ ባለንበት ዘመን አስፈላጊ ምክንያቶቸች አቅርቦ
በጠነከረ አንደበት አድማጭን መሳብ ጠቃሚ የሚሆነው እንዴት ነው?ነው የሚላችሁ
እሺ…እህ
122 ተ17 ፡ ጠቃሚ የሚሆነው የተፈጥሮ እፍረታችንን እንድናስወግድ ይረዳናል፡፡ እ… ጠንካራ
መረጃ ሰብሳቢ ከመሆናችንም ተርፈን ለማስተማር እንበቃለን፡፡
124 ተ21፡ ጥሩ ተናጋሪ ለመሆን እንዴት ይቻላል? ጥሩ ተናጋሪ መሆን የሚቻለው በትምህርት ቤት
ውስጥ ልምድ በማድረግ ጥሩ ተጋሪ መሆን ይቻላል፡፡ በቤተ መጽሀፍ ውስጥ እጠናን
የተረዳነውን ለክፍል ጓደኞቻችን በማቅረብ በምናቀርብ ጊዜ ጥሩ ተናጋሪ መሆን ይቻላል፡፡
ስብሰባ በምንሰበሰብበት ሠዓት አስተያየት ስንሰጥ ጥሩ ተናጋሪ መሆን ይቻላል፡፡
126 ተ10 ፡ በሀገሪቱ ጥንታዊ ስልጣኔ ጋር በተያያዘ የዴሞስቴንን ታሪክ ማጥናት ለምን ይጠቅማል?
ነው የሚለው ጥሩ ተናጋሪ ለመሆን ነው ጥሩ ተናጋሪ ሆነን ደግሞ በሰዎች ዘንድ
ተቀባይነትን ለማትረፍ ነው
135
127 መ/ርት ፡ እሺ ሌላስ …. አራተኛ … አራተኛ የደረሳችሁ … እ ፈጠን በሏ ከግሪክ ጥንታዊ
ስልጣኔ ጋር በተያያዘ የዴሞስቴንን ታሪክ ማጥናት ለምን ይጠቅማል ነው የሚለው ታሪክ
ማጥናት የሚጠቅመው ጥሩ ተናጋሪ ለመሆን ነው፡፡ እሱ እንዴት ያለ መናገር የማይችል
ነበር መጨረሻ ጥሩ ተናጋሪ እንደሆነ የሚገልጽ ነው፡፡ ስለዚህ የሱነ ን ታሪክ ማጥናት የ
ሚጠቅመን ጥሩ ተናጋሪ ለመሆን ነው አምስተኛው … አምስተኛ… እህ
128 ተ22 ፡ በዚህ ዘመን ጥሩ ተናጋሪ ለመሆን እንደጥንታዊ ግሪካዊያን ዴሞስቴን ከሰዎች ተገልግሎ
ለብቻ በመሆን ንግግር መለማመድ አስፈላጊ ይሆናል እንዴት? ( ተገልሎ የሚለውን
ተገልግሎ ብሎ ሲያነብ እርማት አልተሰጠውም) አስፈላጊ አይሆንም ምክንያቱም መጽሀፍ
በማንበብ ጥሩ ተናጋሪ መሆን ይቻላል ሰዎችን ሰብስቦ መላመድ (መለማመድ የሚለውን
መላመድ ብሎ ገልጿል)፡፡ ይቻላል ከጊዜ ወደ ጊዜ ሲያቀርብ ይለማመዳል በዚሁ መሰረት
ጥሩ ተናጋሪ ይሆናል፡፡
132 ተ2 ፡ ተገልሎ ለብቻ መለማመድ አስፈላጊ ይሆናል ምክንያቱም ብቻዉን ከተለማመደ የተለያዩ
መድረኮችና ሸንጎዎች ላይ ሲቀርብ ምንም የሚያቅተው ነገር የለም ስለዚህ … አዎ
134 ተ23 ፡ ጥሩ ተናጋሪ ለመሆን መሰልጠን ወይም መገራት ያለባቸው ያካል ክፍሎች የትኞቹ
ናቸው? ምላሳችን ሊሆን ይችላል፤ ጉሮሮችን … ድዳችን …መንጋችንም (መንጋጋችን
የሚለውን መንጋችን ብሎ ተናግሯል) ማንቀሳቀስ
135 መ/ርት ፡ ጥሩ ያው ጥሩ ተናጋሪ ለመሆን መሰልጠን ወይም መገራት ያለባቸው የአካል ክፍሎች
የትኞቹ ናቸው? ካልን ለንግግር የሚውሉት የአንደበት አካላት ጥርስ ፣ምላስ ፣ ከናፍር
፣ድድ፣ማንቁርት እነዚህ ምን መሆን አለባቸው?መሰልጠን ወይም መገራት አለባቸው ፡፡
ይበቃናል የቀጣዩን መልመጃ ስሩና ኑ ( የእለቱ ከ/ጊዜ ተጠናቀቀ)
136