Professional Documents
Culture Documents
2016 Tegbarawi Tinat Final 2
2016 Tegbarawi Tinat Final 2
መግቢያ
1.2. የጥናቱ ዳራ
ይህ ጥናትና ምርምር የተካሄደው በረጲ አፀደ ህፃናት የመጀመሪያ ደረጃ ትመረህርት ቤትየ 5 ኛ”D” ክፍል 5
ወንድ ተማሪዎች ካላቸው የባህርይ ችግር መነሻ በማድግ ነው እነዚህ ተማሪዎች በክፍልም ሆነ በትምህርት
ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ያለባቸው የባህሪይ ችግር ለማሸሻል ታስቦ ነው እነዚህ ወንድ ተማርዎች ያለባቸው
በመሆን የመፍትሄ ሀሳብ ለማፈላለግና ችግሩን ለመቅረፍ የበኩላችንን ድጋፍና ክትትል እናደርጋል፡፡
በረጲ አፀደ ህፃናትና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በ 5 ኛ”D” ክፍል 5 ወንድ ተማሪዎች የባህሪይ ችግር
1
እነዚህ ጥያቄዎች ችግሩን ለመፍታት ከፍተኛ አስተዋጽ ኦአላቸው
1በ5ኛ”D
ክፍል ያሉ 5 ወንድ ተማሪዎች ለባህሪያቸው መበላሸት ምክኒያት የቤተሰብ ክትትል ማነስ ይሆን
የቃላት ትርጉም
የባህሪይ ችግር ማለት በክፍል ውስጥም ሆነ ከክፍል ውጭ አላስፈላጊ የሆኑ የመማር ማስተማር ስራን
2. ምዕራፍ ሁለት
2
የተማሪዎች ባህሪይ ብዙ አይነት እንደሆነ ይታወቃል፡፡ የዚህ ጥናትና ምርምር ትኩረትም በአሁኑ ሰዓት
በተማሪዎች ላይ ያለው የባህራይ ችግር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየከፋ በመምጣቱ የዚህን ችግር ለመፍታት አስፈላጊ
ነው፡፡ የተለያዩ ምሁራን የፃፏቸው መፅሐፍትና ያደረጓቸው ጥናቶችን በመዳሰስ አሰፈላጊ የተዛማጅ ፁሑፍ
ይህ የተማሪዎች ባህሪይ ንድፈ ሃሳብ ባህሪይ ብለን የምንጠራው ስነምግባር ማለት ሲሆን የአንድ ሰው
ጥሩነት ወይም መጥፎነትን የሚነገረን ተግባር ነው፡፡ የባህሪይ ችግር ማለት በክፍል ውስጥና ውጭ የመማር
ማስተማሩን ሂደት የሚያውክ ማለት ነው፡፡ የባህሪ ችግር መኖር የመማር ማስተማር ሂደትን የሚጎዳ ነው
(ኤልሳቤጥ 1982 እናቦርች 1988)፡ይህ ሁኔታ ተማሪዎች ትምህርታቸውን እንዳይከታተሉ አሉታዊ ተፅዕኖ
3. ምዕራፍ ሶስት
3.1. የጥናቱ ስነ ዘዴ
3
ይህ ጥናትና ምርምር በረጲ አፀደ ህፃናትና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በ 5 ኛ ”D ክፍል 5 ወንድ
ተማሪዎች የባህሪይ ችግር ላይ ሲሆን የእነዚህ ተማሪዎች የባህሪይ ችግር መንስኤዎችን ለመለየት ከተማሪ
ወላጆችና ከራሳቸው ከተማሪዎች ጋር በመወያየት እንዲሁም የክፍል አለቆችን በማነጋገር መፍትሄ በመፈለግ
የተሻለ ስነምግባር እንድኖራቸው በማድረግ በክፍል ውስጥ የተሻለ የመማር ማስተማር ሂደት ለመፍተርና
ይህ ጥናትና ምርምር የተካሄደው በረጲ አፀደ ህፃናትና የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት በሚገኙ በ 5 ኛ” D
ክፍል ውሰጥ 5 ወንድ ተማሪዎች በሚያሳዪት የባህሪይ ችግር ላይ በማተኮር ነው፡፡ ይህም የሆነበት ምክኒያት
እነዚህ ተማሪዎች በረጲ አፀደህፃናት የመጀመሪያ ደረጃ ትመረህርት ቤት ተማሪዎች ላይ ቀጥተኛ ተሳትፎ
ስለያደርጉ ነው፡፡ ለጥናቱ የሚያስፈልጉ ተሳታፊዎች የክፍል አለቆች የተመረጡት የናሙና አወሳሰድ ዘዴ
በቀጥታ ተሳትፎ አመራርጥ ዘዴ ነው፡፡ መ/ራን በተመለከተ 4 መ/ራን በተጠኝ ክፍል ገብተው ስለሚያስተምሩ
በቀጥታ ተሳታፊ ለማድረግ ተሞክሯል፡፡ ከነዚህ በተጨማሪ 3 የተማሪ ወላጆችን በምቾት የናሙና አመራረጥ
የጥናቱ ተሳታፊዎች
4
ተ.ቁ የጥናቱ ተሳታፊዎች ወ ሴ ድ ምርመራ
1 መምህራን 4 4
2 የተማሪዎች ወላጆች 1 2 3
3 የክፍል አለቆች 1 2 3
4 ጠቅላላ ድምር 6 4 10
መምህራን 4 4
የክፍል አለቆች 1 2 3
ጠ/ድ 5 2 7
የተማሪዎች 2 1 3
ወላጆች
ጠ/ድ 2 1 3
ተጠቅመናል፡፡ እነሱም፡
2.የፁሑፍ መጠየቅ
3.ውይይት
መሆናቸውን የጥናት ምርምር ልምድ ባላቸው ሁለት የትምህርት ቤቱ መ/ራን ተገምግሞ አስፈላጊ
አስተያየት
2.የፁሑፍ መጠየቅ ፡ ይህ መጠየቅ የተዘጋጀው የተማሪዎቹን ባህሪይ በተመለከተ የተሻለ ግንዛቤ እንድኖር
ተደርጎ ነው፡፡ በዚህ መሠረት የፁፍ መጠይቅ በናሙናነት በተመረጠ ክፍል ለሚያሥተምሩ መ/ራን ለክፍል
6
3.4. የመረጃ ትንተና
የዚህ ጥናት ዋና ዓላማ፡- በጥናቱ የታቀፉትን ተማሪዎች የባህሪ ችግር ምን ያህል እንደተለወጡ እና በአሁኑ
ሰዓት የመማር ማስተማር ሂደት ያመጡትን የባህሪ ለዉጥ በምን ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ለማወቅ ነዉ፡፡
ስለዚህ በዚህ ምዕራፍ በምልከታ ናበፅሁፍ መጠየቅ እና በዉይይት የተሰበሰቡትን መረጃዎች ትርጉም
በሚሰጥ ሁኔታ ተደራጅተዉ ከቀረቡ በኀላ ከተፈለገዉ ጥናቱ ዓላማ አኳ ያ ምን ዉጤት እንደሚያሳዩ
ተተንትነዉ ቀርበዋል፡፡ በምልከታ ወቅት የተፈለጉትን የተማሪ ባህሪያት በተፈለገዉ መጠን አጥጋቢ ሁኔታ
መታየታቸዉን ለማመላከ ትሬቲንግስኬል (rating scale) ነዉ ጥቅም ላይ የዋለዉ፡፡ በዚህ ስኬል ተፈለገዉን
የተማሪዎች የባህሪ ችግር መኖር ለማረጋገጥ አዎ ፤አይደለም እና እርግጠኛ አየደለሁም የሚል እንዲያመላክት
ተደርጎ ተዘጋጅቷል፡፡
ይሄዉም 1. አዎ
2. አይደለም
3. እርግጠኛ አይደለሁም
በዚህም መሰረት ለጥናቱ በናሙናነት የተካተቱ 5 ወንድ ተማሪዎች የምልከታ ዉጤት አማካኝ ነጥብ
ተወስዶ አብዛኛዎቹ የምልከታ ዉጤት አማናከኝ ከ 3 በላይ ሆኖ ከተገኘ የተፈለገዉ የተማሪ ባህሪ
7
ጥያቄዎች 1 % 2 % 3 %
የተማሪዎች ለትምህርት 4 40 6 60
ሆኖ ይሆን?
ለባህሪያቸው መበላሸት 5 50 5 50
ይሆን
ለባህሪያቸው መበላሸት 5 50 5 50
ይሆን ?
ጠ/ድ 50 50
ከላይ ከሰንጠረዡ መረዳት እንደሚቻለዉ ለተማሪዎች የባህሪይ ችግር የቀረቡላቸዉ ጥያቄዎች የወላጅ
ክትትል ማነስ 50% ፤ የጓደኛ ተጽዕኖ 50% እና ለትምህርት ያላቸዉ ፍላጎት 40% በመሆን ያመለክታል
በማለት መልሰዋል፡፡ ከተሰጠዉ ምላሽ መረዳት እንደሚቻለዉ በተማሪዎች ላይ የባህሪ ችግር እንደነበረ
ማረጋገጥ ተችሏል፡፡
በዚህ ጥናት ናምርምር የተለዩ እነዚህ ሶስት ወንድ ተማሪዎች በተደረገላቸዉ ክትትል ናድጋፍ የነበረባቸዉ
8
5.1 ማጠቃለያና መደምደሚያ ,
ተማሪዎች የባህሪ ችግር ምክኒያቶች በመፈለግ መፍትሄ ለማምታት ሲሆን በተለያዩ የመረጃ መሰብሰቢያ
5.2. መደምደሚያ
ከላይ የተዘረዘሩት ግኝቶች እንደሚያሳየን በ 5 ኛ“ D ክፍል ዉስጥ ወንድ ተማሪዎች የባህሪ ችግር
እንዲኖርባቸዉ የሚያደርጋቸዉ ለትምህርት የሚሰጡት ትኩረት፤ የቤተሰብ ክትትልና ድጋፈፍ ዝቅተኛ መሆኑ
ነዉ፡፡ ስለሆነም እነዚህን ችግሮች አስወግዶ ተማሪዎች ባህሪያቸዉን ለማሻሻል አጥኚዉ የሚከተሉትን
ለመስረሰት ተሞክሩዋል፤
2. ወላጆች ለልጆቻቸዉ ልዩ ትኩረት በመስጠት ክትትልና ድጋፍ እንዲያደርጉ በተለያ የጊዜ በአካልና በስልክ
ከላይ የተዘረዘሩት የመፍትሄ ተግባራት ተግባራዊ በመሆናቸዉ በኣብዛኛዉ ላይ የሚታየዉ የባህሪይ ችግር
9
ዋቢ መጻህፍት
10