Professional Documents
Culture Documents
Content://org - Telegram.plus - Provider/media/Telegram/Telegram%20Documents/4 6039685725778087083
Content://org - Telegram.plus - Provider/media/Telegram/Telegram%20Documents/4 6039685725778087083
አምላክ አሜን
አዘጋጆች፡-
4. ዮሴፍ ሰለሞን ካሣ
7. ቅድስት ደጀኔ ሞላ
9. ባንቺአምላክ ናፍቆት ውቡ
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
2
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
መቅድም (Preliminaries)
የሰው ልጆች በምድር ላይ ስንኖር ትውልድ ትውልድን እየተካ ዛሬ ላለንበት ጊዜ ላይ ደርሰናል ሆኖም የማንኛውም
ሰው ትልቅ ወይንም አዋቂ ከመባሉ በፊት ያሳለፈው የእድሜ ዘመን ልጅነት ወይም ህፃንነት ነው፤ በሕይወት
ጉዞኣቸው ውስጥ የሚኖራቸው መልካምና መጥፎ ልማድ፤ ሃይማኖታቸውን ጠንቅቀው የሚያውቁበትና መሰረት
የሚጥሉበት ወቅት የልጅነት ግዜ ነው፡፡ ጥሩ ስነ ምግባር እና ብሩህ አእምሮ በልጅነቱ የያዘ ለኋላ አወንታዊ
አስተዋጽኦ ይኖረዋል፤ በአንጻሩ ደግሞ መጥፎ ጥሩ ስነ ምግባር እና ጥሩ ያልሆነ ሁኔታ በልጅነቱ የያዘ ለኋላ
አሉታዊ የሆነ ተጽእኖ ያድርበታል ::
ሕፃናት የሰው ልጅ ሲፈጠር በስጋ ከሚወክሏቸው አራቱ ባህርያተ ስጋ መካከል በሆነው በነፋስ ይወከላሉ፤ ነፋስ
ያገኘውን ተራርጎ ይወስዳል በዚህ ይመጣል በዚያ ይመጣል ለማለትም ያስቸግራል፤ ቅዱስ ዩሐንስ በወንጌልም
እንዲህ ሲል ይጠቅሰዋል ‹‹ነፋስ ወደ ወደደው ይነፍሳልና ድምፁንም ትሰማለህ ነገር ግን ከየት እንደሚመጣ ወዴት
እንደሚሄድ አታውቅም›› ዮሐ 3 -8 ህፃናትም አንድ ቦታ ወስነው መቆየት አይወዱም፤ ደስ ወዳሰኛቸው ቦታ
ሲሄዱና ሲስቁ ሲጫወቱ እናያቸዋለን፡፡
በሌላ በኩል ነፋስ ያገኘውን ጠራርጎ ይሰበስባል ኃይሉ ሲጠነክር ደክሞ እስከ ጥፋት ሊደርስ ይችላል፡፡ ይህ
የሕፃንነት ዘመን ልጆች ከቤታቸው ከአካባቢያቸው በሚኖራቸው ግንኙነት ከሚያዩአቸው እና ከሚሰሟቸው
ነገሮች አኳያ በለጋ አእምሮአቸው እምብዛም ማመዛዘን ሳይችሉ ነገር ግን ከባድ ሆነ ስነ ምግባር ጉድለት ወደ
ህይወታቸው የሚንሰራራበት ዘመን ነው፡፡ ስድብን፤ ዘረኝነት እና ጥላቻን ውሸት፤ ታላላቆችን አለማክበር
የመሳሰሉትን እኩይ ባህርያትን የሚማሩበት ሲሆን በአንፃሩ ደግሞ ጥሩ እና መልካም የሆነ ስነምግባርን
የሚለማመዱበት ዘመንም ይሆናል፡፡
የደብራችን የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ሰንበት ትምህርት ቤት ህጻናት ክፍል
አባላት ላይ በየጊዜው እየታየ ባለው የስነ ምግባር ግድፈት ያላቸውን የአገልግሎት መንፈስ የሚቀንስ፣ የሚያዝል
እንዲሁም ከ አገልግሎት እስከ መጥፋት የሚያደርስ ተግዳሮት ይገጥማቸዋል፡፡ ይህም ጠንካራ የሆነ ቁጥጥር
ማነስ፣ የሥነ ልቡና ግንባታ ባለመኖራቸው፣ በሰንበት ት/ቤት ውስጥ እና ውጪ የሚኖረው ተጽእኖ፣ የቤተሰብ ፣
የማህበረሰብ፣ የአቻ ግፊት ወዘተረፈ… ተግዳሮት አስተዋጽኦ ይኾንባቸዋል፡፡
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
3
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
በዚህ ጥናታዊ ጽሑፍ በአ/ኅ/ደ/ም/ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ሰንበት ትምህርት ቤት እያገለገሉ በሚገኙ ያሉ
የህፃናት ስነምግባር ላይ እየተፈጠሩ ያሉ ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸውን ለማሳየት ተሞክሯል፡፡
ምስጋና (Acknowledgement)
በቅድሚያ ኀጢአታችንና ስንፍናችንን ሳያስብ፤ በጎዶሏችን ሁሉ እሞላ ሥራችን በሰላም አስዠምሮ በሰላም
ላስፈጸመን ሰማይ ዙፋኑ ምድር የእግሩ መረገጫ ለኾነችው ለመሐሪው አምላካችን ለልዑል እግዚአብሐየር ክብር፤
ምስጋና አምልኮ ውዳሴ ለርሱ ይኹን::
ምክንያተ ድኅነት ዘወትር ስለልጆቿ የምትለምን በስራችን ሁሉ በምልጃዋ ያልተለያችን የአምላክ ማደርያ
ቅድስት ቅዱሳን ንጽሕተ ንጹሐን ለድንግል ማርያም ምስጋና ይኹን፤
ረድኤቱ ጠብቆ በምልጃው ደግፎ ለዚች ሰዓት ላደረሰን ዘወትር ከፊታች የሚቀድምልን ለመላእክት አለቃ ለቅዱስ
ሚካኤል ምስጋና ይኹን፡፡ በቃልኪዳናቸው ጠብቀው፤
በደማቸው አፅንተው እውቀትንና ጥበብን ላስቀመጡል በምልጃቸው ለረዱን ቅዱሳን ሁሉ ምስጋና ይሁን፤
በመንገዳችን ሁሉ ለክርስቶስ ሙሽራው የሆነች የጥበብ መፍለቂያ የወንጌል መሰረት የጽድቅ ግምጃ ቤት
እንደማርና ወተት እውቀትን የሰጠችን ለእናታችን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በምስጋና ይኹን
ሳይሰለቹ ሳይታክቱ ለረዱንና ለእያንዳንዱ ጥያቄዎቻችንን መልስ ለሰጡን፤ ጊዜያቸውን ሰውተው በቃለ መተይቅ
በቡድን ውይይትና በጽሑፍ መጠይቅ ለተሳተፉ የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላት ዲ\ን ዳንኤል መኮንን ዲ\ን
ቃልኪዳን ደምሴ፣ ኢዮብ ዳንኤል ፣ ብንያም ወርቁ እግዚአብሔር አምላካችን አባታችን ረድኤቱን ያብዛልን፡፡
ግብአት የሚኾኑ ጽፎችን በመጠቆም ሐሳብና አስተያየት በመስጠት ከፍተኛ ትብብርን በማድረግ በምክሩ
ያልተለየን ወንድማችን ሐብተሥላሴ ሁንዴ ልዩ የሆነ ምስጋናችንን ለማቅረብ እንወዳለን፤ ፈጣሪ ጥበብና ፀጋን
ያብዛልን በቤቱ በረድኤትና በረከት ያፅናልን::
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
4
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
በሐሳብ እና በምክር ላልተለየን ለወንድማችን አብርሃም አበበ እግዚአብሔር በቤቱ የሚጽናልን፤ በረከት ረድኤቱን
ያጎናጽፍልን፡፡
3.2.2 መዛግብት 22
3.2.3 ቃለ መጠይቅ 22
ለተወካዮች 24
ለህጻናት 29
የወላጆች 35
ሀ. የወላጆች አስተዋፅኦ 46
የጽሑፍ መጠይቅ 51
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
5
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ማውጫ 2
ሰንጠረዥ 1 ፡ ተወካዮች እና መምህራን በሰንበት ት/ቤት ውስጥ ያገለገሊበትን ዘመን ለማወቅ ባዘጋጀነው
ጥያቄ
ሰንጠረዥ 2፡ ምላሽ ሰጪዎች በቂ የሆነ በስልጠና የትተደገፈ ልምድ ስለማግኘታቸው ተጠይቅው የሰጡት
ምላሽ
ምላሽ
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
6
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ሰንጠረዥ 7 ፡ምላሽ ሰጪዎች ህጻናት ያለባቸውን መንፈሳዊና አለማዊ ችግሮችን እንዲፈቱ እንደሚረዷቸው
ሰንጠረዥ 9 ፡ ህፃናት ሰ/ት/ቤት ከመጡ ጀምሮ አወንታዊ የሆነ የስነምግባር ለውጥ እሚያሳዩ እንደሆነ ለማወቅ
እንደሆኑ
ሰንጠረዥ 4. በትምህርተ ቤታቸው አቅራቢያ የህፃናቱን ምግባር ሊያበላሹ የሚችሉ ቤቶች ወይንም ቦታዎች
ሰንጠረዥ 6. በህጻናት ክፍል ውስጥ ስትገለግሉ ያጋጠማቸው ችግር እዳለ ተጠይቀው የሰጡት ምላሽ ፡
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
7
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ሰንጠረዥ 7. ስንበት ትምህርት ቤት ያገለግሉ የነበሩ አሁን ግን ያቆሙ ጓደኞች እንዳላቸው ተጠይቀው የሰጡት
ምላሽ ፡
የሰጡት ምላሽ ፡
እንደሚመስል ያሳያል
ሰንጠረዥ 7 ፡ ልጅዎ ከስንበት ትምህርት ቤት ሲመለሱ ስለተማሩት ትምህርት እንደሚረይቁ ጠይቀን ያግውኘነው
ምላሽ
ሰንጠረዥ 8 ፡ የወላጆች የኢኮኖሚ እጥረት በህፃናት ስነ ምግባር ላይ አስተዋጽአ እንዳለው ተጠይቀው የሰጡት
ምላሽ
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
8
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ሰንጠረዥ 9 ፡ለልጆቻቸው በቤት ውስጥ የሚያደርጉት ክትትል እና ቁጥጥር ምን እንደሚመስል ተጠይቀው የሰጡት
ምላሽ
አጠቃሎ (Abstract)
በአጠቃላይ የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድረል ሰንበት ትምህርት ቤት የህፃናቱ ስነ-ምግባር
ከቀን ወደ ቀን እየተዳከመና አስጊ የሚባል ሁኔታ ላይ እየደረሰ ይገኛል፡፡ የዚኽ ጥናት ዓላማ በአፍሪካ ኅብረት ደብረ
ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴራል ሰንበት ትምህርት ቤት ሕፃናት ክፍል ያሉ አገልጋዮች የስነ ምግባር ሁኔታዎች
መገምገምና የተሻለ የሚሆንባቸውን መንገዶችን ለመፍጠር እና ሰንበት ትምህርት ቤቷ ብቁ የሆኑ ኦርቶዶክሳዊ
ስነ ምግባር ላቸውን ህፃናት የማፍራት ደረጃ እንድትደርስ ለማስቻል ነው፡፡ ጥናቱ ያጠኑት አባላት በቀለም
ትምህርታቸውም ኾነ በመንፈሳዊ ሕይወታቸው ለጥናታዊ ጽሑፍ ዐዲስ መኾናቸው ተግዳሮት ኾኖባቸዋል፤
ቢኾንም ለጥናቱ እንዲያማክረን የተመደበልንን አማካሪ ድጋፍ በሚገባ በማግኘታችን አገልግሎታችን
አልተስተጓጎለም፡፡ የተሰበሰበውን መረጃ በጥልቀት መርምሮና አብራርቶ ለማሳየት ማብራሪያ ተኮር
(Descriptive Research Design)፡፡ የጥናቱ የመረጃ ምንጭ በይበልጥ የመዠመሪያ ደረጃ (ቀዳማይ) የመረጃ
መሰብሰቢያ መንገድ (Primary Data source) የኾኑ የጽሑፍ መጠይቅ፣ ቃለ መጠይቅ እና የቡድን ውይይት
እንዲኹም እንደአስፈላጊነቱ የኹለተኛ ደረጃ (ድኀራዊ) የመረጃ መሰብሰቢያ መንገድ (Secondary Data
source) የኾኑ ድኅረ ገጽ፣ መዛግብት ማገላበጥ፣ ጥናታዊ ጽሑፎች በጥቅም ላይ ውሏል፡፡ በአጠቃላይ ሁኔታም
ለዚህ ጥናታዊ ጽሁፍ 150 ሰዎችን በናሙናነት ተገኝተዋል፡፡ በአጠቃላይ የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ
ሚካኤል ካቴድረል ሰንበት ትምህርት ቤት ህፃናት ላይ ወላጆችና ሰንበት ትምህርተ ቤት እንዲሁም ማህበረሰቡም
የየራሳቸው የሆነ አስተዋጽኦ አላቸው ከልጅነት እንዴት ተቃንተው እና በስነምግባር ታንጸው ማደግ እንደሚችሉ
የወላጆች እንክብካቤ እና ድጋፍ በማጠናከር በሰንበት ት\ቤት ተግባር ተኮር የሆነ ትምህርቶችን በመስጠት ንቁ
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
9
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ዜጋን በማፍራት ረገድ ከፍተኛ አስተዋጾ ሲኖረው በህጻናት በኩል ደግሞ ራስን ከማህበረሰቡ አሉታዊ ተጽእኖ
በመጠበቅ ለቤት ክርስቲያን እና ለሃገር የሚተርፍ ትውልድ መሆን ይቻላል።
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
10
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ምዕራፍ አንድ
እ.ኤ. ዘመን አቆጣጠር መስከረም 2 ቀን 1990 ጀምሮ ተግባራዊ እየሆነ ባለው የሕፃናት መብቶች ስምምነት መሠረትም እንደ
ሀገሩ ሕግ ከዚህ ባነሰ ዕድሜ ለአካለ መጠን ካልደረሱ በቀር ከአሥራ ስምንት ዓመት በታች ዕድሜም የሆነ ሁሉ ሕፃን ነው::
ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ካፈራቻቸው ታላላቅ አባቶች መካከል አባታችን ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ቀዳማዊ እንደገለጹት
ሕፃናት የሚባሉት እስከ አሥራ ስምንት ዓመት ዕድሜ ድረስ ያሉት በመሉ እንደሆኑ “ርትዕት ሃይማኖት” በሚል መጽሐፍ
ተጠቅሷል፡፡ በሀገራችን
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
11
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
የአንድ ልጅ ባህሪ ተለዋዋጭ ሲሆን በሳይንሳዊ ፣ በማህበራዊ እና አካባቢያዊ ሁኔታዎች ላይ ጥገኛ ነው። ልጁ
ካደገበት ዓለም ጋር መላመድን ሲማር የሚያገኛቸውን ትልልቅ ሰዎች የሚያበሳጩ ወይም የሚያሳፍሩ አንዳንድ
ባሕርያትን ያዳብራል። አዋቂዎች ብዙውን ጊዜ እንዲህ ዓይነቱን ባሕርይ እንደ ችግር ባሕርይ አድርገው
ይለምናሉ።ሥነ ምግባር ማለት ደግነት፣ በጎነት፣ መልካም ጠባይ ማለት ሲሆን ክርስቲያን የሚለው ቃል
ሲጨመርበት ደግሞ የተሟላና የተለየ ያደርገዋል፡፡ መልካም ጠባይ ማንም ሰው ሊኖረው ይችላል፡፡ ነገር ግን
የተሟላ ዘላቂና የሁል ጊዜ ሆኖም ለሰማያዊ መንግሥት የሚያበቃው በክርስትና እምነት ሲኖሩ ነው፡፡
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር በሕገ ልቦና ሕገ ልቦና ማለት እግዚአብሔር አምላክ በልቦናቸው ሕግ እየደነገገላቸው
ምንም የተጻፈ ሕግ ያልኖራቸው ወይም በቃል ሳይነግሯቸው መልካም የሆነውን በልቦናቸው አውቀው የሚሠሩት
ሕግ ነው፡፡ ይህ ሕግ ከአዳም ጀምሮ እስከ ሙሴ ያለው 2256 ድረስ ነው፡፡ በሕገ ልቦና የነበሩ አባቶች መልካም
ሥራ ይሠሩ እንደነበር መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል፡፡ ለምሳሌ ጻድቁ አብርሃም ከመልካም ሥራዎቹን ውስጥ ቤቱ
እንግዶችን እየተቀበለ በፍጹም ትሕትና እግራቸው እያጠበ ምግብን መጠጡን እያቀረበ ያስተናግድ እንደ ነበር
ተገልፃል፡፡ ‹‹ እግራችሁን የምትታጠቡበት ውኃ እስካመጣላችሁ ድረስ በዚህ ጥላ ሥር እርፍ በሉ . . . ጥቂት
ምግብ ይምጣላችሁ እንዳስተናግዳቸሁ ፍቀድልኝ›› ዘፍ. 18፥4
በአሁኑ ሰዓት ሕፃናት ከክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር ይልቅ አለማዊ ጥፋት እየታየባቸው ሁኖ ይገኛል በምእራባውያን አኗኗር
በመነጠቅ ስለማንነታቸው፣ስለ ሃይማኖታቸው፣ ለሀገራቸው ያላቸው አመለካከትና ክብር፣ ዕውቀት እተመናመነ ሁኖ
እናገኘዋለን፡፡
በህፃናቱ ስነምግባር ለውጥ ላይ ከተለያዩ ቦታዎች የመሚመጡና በተለያየ ጊዜ የሚፈጠሩ ተጽእኖዎች ከፍተና ሚና
ይጫወታሉ፡፡ ከነዚህም መካከል ወላጆችና ሰንበት ት\ቤት በዋነኝነት ይጠቀሳሉ ።
ወላጆች/አሳዳጊዎች/
የወላጆች የመጀመሪያው መምህራን እናትና አባት ናቸው፡፡ ልጆቻቸውን ከመውለድ እና መሰረታዊ ፍላጎቶችን
እያሟሉ ከማሳደግ ባሻገር ለመንፈሳቸውና ስጋቸው ሊጠቅሟቸው የሚችሉ የስነ- ምግባር ትምህርቶችን እለት
ተእለት በማስተማር ረገድ ከፍተኛ የሆነ አስተዋፅኦ አላቸው፡፡
ሰንበት ትምህርት ቤት
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
12
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ሕፃናትን በምግባር ኮትኩቶና በትምሕርተ ሃይማኖት ቀርጾ ለማውጣት ሰንበት ት/ቤቶች ትልቅ ድርሻ አላቸው፡፡
ከጥቂት ዓመታት ወዲህ ግን እየተስተዋለ ያለው ከ ሰንበት ት\ቤት የሚገባውን ውጤት ግን እየመጣ አይደለም
ይህንንም ደግሞ በግልፅ ማየት ይቻላል ከሰንበት ት\ቤት ወጥተዋል የሚባሉት ያሬዳዊ ዝማሬን እየገለበጡ የቤተ
ክርስቲያኗን ህግና ስርዓት እየሸረሸሩ እንደሆነ ይስተዋላል በህፃናት ረገድም እንዲሁ መልካም ምግባር ያላቸውን
ማየት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየቀነሰ ነው ማለት እንችላለን፡፡
የአፍሪካ ኀብረት ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት እንደ ሰንበት
ት/ቤት ተዋቅሮ ከመመስረቱ በፊት ወንድሞችና እህቶች በወቅቱ የወኅኒ ቤቱ ግቢ ውስጥ መግባት ስለማይቻል
ከቅፅረ ቤተክርሰቲያኑ ውጪ በቀድሞው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት አካባቢ ተሰብስበው መዝሙሮችን በማጥናት
ለጥምቀት በዓል ታቦት ያጅቡ ነበር፡፡ የእግዚአብሔር ፈቃድ ሆኖ በ 1983 ዓ.ም ነሐሴ ወር የደብረ ምህረት ቅዱስ
ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት ተቀብሎ በሰ/ት/ቤት ደረጃ ተዋቅሮ ተመሰረተ፡፡በመዋቅሩም
አባላቱን በዕድሜ ደረጃ በመክፈል በዕለተ ሰንበት መርሃግብር በማዘጋጀት አባላቱን ለዕድሜያቸው በሚመጠን
መልኩ ቃለ እግዚአብሔርን ማስተማር ጀመረ፡፡
እንዲህ ባለመልኩ በወኅኒ ቤቱ ቅጽር ግቢ ውስጥ አገልግሎቱ እየተሰጠ በ 1986 ዓ.ም ክረምት ላይ ከወኅኒ ቤቱ
ሐላፊዎች በተላለፈ ትእዛዝ መሠረት ወደ ወኅኒ ቤቱ ግቢ ውስጥ መግባት እንደማይቻል ተገለጸ፡፡ ይህም በወቅቱ
ለነበሩ ምዕመናንና የሰንበት ትምህርት ቤት አባላት መራራ መርዶ ነበር፡፡ በዚህም ለሰንበት ት/ቤቱ አባላት
“የሰንበት ትምህርት ቤታ የስደት ዘመን” የተሰኘ አሰቸጋሪ የአገልግሎት ወቅት ተጀመረ፡፡
ከዚህ በኃላ የሰንበት ትምህርት ቤታ አገልግሎት እንዳይታጎል በወቅቱ በነበሩ አባላት ከደብሩ አስተዳደርና
ምዕመናን ጋር በመተባበር አማራጮችን መፈለግ ያዙ፡፡ በዚህም መሰረት በአቅራቢያው የነበረውን የመሰረት
ሕይወት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በማሰፈቀድ ለሁለት ሣምንት ያህል በትምህርት ቤቱ መማሪያ
ክፍሎች ውስጥ ጉባኤ ሲደረግ ቆየ፡፡ ከዚህም በኃላ ከወኅኒ ቤቱ ቅጽር ግቢ ውጪ (በወኅኒ ቤቱ እስረኞች
ለመጠየቅ ለሚመጡ ሰዎች ወደ ውስጥ እስኪ ገቡ ድረስ በተዘጋጀ መጠለያ ውስጥ) አገልግሎቱ ቀጠለ፡፡
ይህ መጠለያ ጣርያ እንጂ ግድግዳ የሌለው መቀመጫው ከእንጨት የተሰራ ነበር ፡፡ ያም ሆኖ ሳምንታዊውን ጉባኤ
ለማካሄድ በመጠለያው መጠቀም የሚቻለው የታራሚዎቹ ጎብኝዎች ጉብኝታቸውን ጨርሰው ሲሄዱ ከቀኑ
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
13
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
9፡00 ሰዓት በኃላ ባለው ጊዜ ውስጥ የወጣቶችና የህፃናት ሁለት ጉባኤያት አለባቸው፡፡ እነዚህን ጉባኤያት በተለያየ
ሰዓት ለማካኤድ ያለው የቀኑ ቀሪ ጊዜ በቂ ስለማይሆን ሁለት የተለያዩ ጉባኤያት በአንድ ቦታ በተመሳሳይ ሰዓት
ማካኤድ ግድ ሆነ፡፡ ይህም መጠለያውን መሃል ላይ በጆንያ በመጋረድ የላይኛውን ክፍል ሕፃናት በታችኛው ክፍል
ደግሞ ወጣቶች ተሰባስበው ቃል እግዚአብሔርን መማር በዝማሬ ማመስገን የራሱ የሆኑ የድምጽ መረባበሸ ነበር፡፡
የድምጽ ችግሩን ለመቅረፍ የትምህርት ፣ የሥነ - ፅሑፍና የመዝሙር መርሃ ግብሮች በሁለቱም ጉባኤያት ላይ
በተመሳሳይ ሰዓት እንዲካሄድ ተደረገ፡፡ በዚህም በተጨማሪ ቀደም ብሎ እንደተገለፀው መጠለያው ጣርያ እንጂ
ግድግዳ የሌለው በመሆኑ በበጋ ወራት ነፋስና ፀሐይ፤ በክረምት ደግሞ በነፋስ እየተገፋ የሚገባው ወጨፎ እና
ከታች የሚገባው የጎርፍ ውሃ አስቸጋሪ ነበር፡፡ ይህ ጥረት የበጋውን ፀሐይና ነፋስ በከፊል ቢቀንሰውም
የወጨፎውንና የጎርፉ ችግር ለመቅረፍ እጅግ አስቸጋሪ ነበር፡፡ ቢሆንም ግን በዝናብና በጎርፍ ምክንያት አባላቱ
በጉባኤው ከመታደም እንዳለቀሩና የሰንበት ትምህርት ቤቱም ሳምንታዊ ጉባኤ ለአንድም ቀን እንዳልታጎለ
በወቅቱ የነበሩ የሰንበት ትምህርት ቤቱ አባላት ያስታውሳሉ፡፡
ስደቱ በዚህ አላበቃም በመጠለያው ይደረግ የነበረውን ጉባኤ ከየካቲት በ 1988 ዓ.ም ጀምሮ ማካሄድ
እንደማይቻል አሁንም ከወኃኒ ቤቱ ኃላፊዎች ትዕዛዝ ተላለፈና ሌላ የስደት ምዕራፍ ተጀመረ፡፡ የመማሪያ ቦታ
ሲፈለግ ቆይቶ ቀድሞ በመጠለያው ውስጥ አገልግሎት ሲካኤድ በነበረበት ወቅት ወ/ሮ ንጋታ ብርሃኔ የተባሉ እናት
ግቢያቸውን ለመዝሙር ማጥኛ ፈቅደው ነበርና የመኖሪያ ግቢያቸው ውስጥ ዳስ ተጥሎ ከመዝሙር ባሻገር
ሳምንታዊ ጉባኤ መካሄድ ተጀመረ፡፡ በ 1989 ዓ.ም እንደ እግዚአብሔር ፍቃድ አሁን ወዳለንበት ቦታ በመምጣት
አገልግሎቱ በቆርቆሮ አዳራሸ ውስጥ እስካሁን ድረስ በመደረግ ላይ ይገኛል፡፡
የሰንበት ትምህርት ቤቱ አገልግሎት ለአገልግሎት በሚመች መልኩ በሥራ አመራርና በሥራ አስፈፃሚ አባላት
የተዋቀረ ሲሆን ቀድሞ ከነበረው የአገልግሎት ዘርፍ ጊዜውን እና የአገልግሎት ስፋት ባገናዘበ መልኩ በአስር
ክፍላት ተዋቅረዋል፡፡ ይህም በሥራ አመራር ሦስት ክፍላት ሲሆኑ እነሱም ሕፃናትና ማዕከላውያን አሰልጣኝ፤
ሐዋርያዊ አገልግሎትና የሰው ኃይልና ንብረት አሰተዳዳሪ ናቸው፡፡ በተጨማሪም በሥራ አስፈፃሚ ሰባት ክፍላት
ይገኛሉ ፤ እነርሱም መዝሙር ክፍል ፣ ኪነ - ጥበብ ክፍል፣ ትምህርት ክፍል፣ ግንኙነትና አባላት እንክብካቤ ክፍል፣
ጉባኤ አስተባባሪ ክፍል፣ ልማትና በጎ አድራጎትና ሚድያ ክፍል ናቸው፡፡
ከነዚህ ክፍላት መካከል ግንኙነትና አባላት እንክብካቤ ክፍል አንዱ ሲሆን በውስጡ ከያዛቸው ንዑስ ክፍላት መካከል
ውስጥ ውጭ ግንኙነት ንዑስ ክፍል አንዱና ዋናው ክፍል ሲሆን በውስጡም የተማሪዎች ህብረት ይገኛል፡፡ ይህ
የተማሪዎች ህብረት ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ለህብረቱም ይሁን ለደብራችን በመንፈሳዊና በአለማዊ
እውቀታቸው ልዩ ልዩ አገልግሎት በማገልገል ላይ ይገኛል፡፡ ከከፍተኛ ተቋማት ሲመለሱ ጉባኤ በማዘጋጀት፤
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
14
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ሕፃናትና ማዕከላውያን አለማዊውን ትምህርት በማሰጠናት ፣ በተለያዩ ክፍላት በመግባት እስከሚሄዱ ድረስ
ያገለግላሉ፡፡ (ምንጭ) በቃለ መጠይቅ የተገኘና ከሰ/ት/ቤታ ማዕደር የተወሰደ፣2008.2010 ዓ.ም
በጥናታዊ ጽሑፉ ለመመለስ የታሰቡት የጥናትና ምርምር ቁልፍ ጥያቄዎች (Basic Research Question) የሚከተሉት
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
15
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ናቸው፡፡
● በቤት ውስጥ ያለው የወላጆች አያያዝ በህጻናቱ ስነምግባር ላይ ያለው ሚና ምንድን ነው?
● ሰንበት ትምህርት ቤት ውስጥ በህፃናት ስነምግባር ላይ ምን አይነት ተጽእኖ አላቸው?
● ህፃናቱ ከማህበረሰቡ የሚቀባሏቸው ነገሮች በስነ ምግባራቸው ላይ በምን መልኩ ተግዳሮት ይሆንባቸዋል
በአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ሰንበት ትምህርት ቤት ህፃናት ክፍል አገልግሎት ላይ
ያሉ ህፃናትን በኦርቶዶክሳዊ ሥነ- ምግባር ማነጽ
✔ የህጻናቱን ስነ ምግባር የተሻለ ለማድረግ በቤት ውስጥ ያለውን የወላጆች ምን አይነት መሆን እንዳለበት መግለጽ ፣
✔ ሰንበት ትምህርት ቤት ውስጥ በህፃናት አያያዝ ላይ ያለውን ችግር በመቅረፍ ዘላቂ የሆነ ለውጥ ሊያስከትል የሚችል
መፍትሄ ማቅረብ።
✔ ህጻናቱ ከማህበረሰቡ የሚመጣባቸወን ተጽእኖ እንዴት መቋቋም እና ማለፍ እንደሚችሉ መንገድ እናሳያለን ፣
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
16
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ለ. ለህጻናቱ
ቤተ ክርስቲያናችን እንዲኹም ከቤተ ክርስቲያናችን ውጪ ሆነው በተቀራራቢ ርእስ ጥናት ለማድረግ ለሚነሱ
ሰዎች እንደ መነሻ ወይንም ማጣቀሻ ይሆናቸዋል
መ. ለወላጆች
. ለጥናቱ አዘጋጆች
ይኼን ጥናት በማድረጋቸው የዚኽ ጥናት ተሳታፊዎች ከአምላክ የሚገኝ በረከት፣ የዕውቀት ሽግግር፣ የልምድ
እንዲኹ የመመረቂያ ነጥብ ያገኛሉ፡፡
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
17
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
✔ በዚህ ርዕስ ዙሪያ የተሰራ ጥናት ባናገኝም መጽሐፍትን በማንበብ ፣ መጣጥፍቶችን በማሰባሰብ እንዲሁም
ከዚህ ርዕስ ጋር ተያያዥነት ይኖራቸዋል ያልናቸውን ጥናቶች አሰባስበናል ።
✔ ህጻናትን በተፈለገው መጠን ማግኘት አለመቻላችን የጥናቱን ናሙና የተሟላ ለማድርግ ተግዳሮት
ቢሆንብንም በአካል ልናገኛቸው የቻልናቸውን ለምሰብሰብ ሞክረናል
✔ በዚህ ጥናት ዙሪያ ማህበረሰብ አቀፍ ስራዎችን ለመስራት የእውቀት እና ተደራሽነት አናሳ መሆን
ተግዳሮት ቢሆንብንም ፤ ጥናቱ በሚደረግባቸው አካላት ዙሪያ አነስተኛ ለውጥ ለማምጣት መምህራንን
በመጠየቅ መድረስ የምንችለው ያክል ተጉዘናል ።
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
18
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
19
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ምግባር፡- ማለት ገብረ ከሚለው የግእዝ ግሥ የተገኘ ሲሆን ትርጕሙም ተግባር ክንውን ማለት ነው፡፡
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር፡- ማለት የክርስቲያን መልካም ሥራ ያማረ ተግባር የተዋበ ክንውን ወይም
በኢየሱስ ክርስቶስ አምላክነትና አዳኝነት ያመነ ሰው የሚሠራው መልካም/ያማረ ተግባር ማለት ነው፡፡
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር፡- በምድር እያለን ሰማያዊ ኑሮ ኖረን ለሰማያዊ መንግሥት የምንበቃበት ሕይወት ነው፡፡
ሰውን ብቻ ሳይሆን እግዚአብሔርን ማስደሰት ነውና፡፡ በመሆኑም ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር በሚከተሉት ሕግጋት ሊለካ
ይችላል፡፡
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
20
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ምእራፍ ሁለት
ክርስያናዊ የልጆች አስተዳደግ በልጆች ላይ መንፈሳዊና ግብረ ገባዊ መሰረት ይጥላል ዘመናዊ ትምህርት
ደግሞአእምሮአቸው እንዲጎለብት ያደርጋል፡፡ ዘመናዊ ትምህር ብቻውን ለልጆች ለመንፈሳዊና ስነ ምግባራዊ
እድገታቸው ይበቃቸዋል ብለን ማሰብ የለብንም፡፡ ምክንያቱም አንዳንድ ሰዎች በዘመናዊ ትምህር በጣም
የተማሩ ሆነው እያለ ነገር ግን በህይወታቸው ጥሩ ስነ ምግባር የሌላቸው መንፈሳዊነት የማይታይባቸውና
አጠቃላይ ስብእናቸውና የሚናገሯቸው ቃላት እንዲሁም ለሰዎች ያላቸው ዐመለካከት ሻካራና የማይመች የሆኑ
ሰዎች አሉ በሌላ መልኩ ደግሞ ዘመናዊ የሚባለውን ነገር ምንም ያልተማሩ በገጠር ውስጥ የሚኖሩ ነገር ግን
የሚገርሚ, ስራዎችን የሚሰሩ በጣም ጥሩ ስነ ምግባር ያላቸው የሚናገሯቸው ቃላትና አጠቃላይ አመለካከታቸው
አስገራሚና ፍጹም መንፈሳዊ የሆኑ ሰዎች አሉ
(ኦርቶዶክሳዊ ቤተሰብ እና የልጆች አስተዳደግ ፡ ወይዘሮ ዘውዴ ገብረ እግዚያብሄር)
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
21
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
‹‹ መልካም ዛፍ ሁሉ መልካም ፍሬን ያፈራል፤ ክፉ ዛፍም ክፉ ፍራን ያፈራል፡፡ መልካም ዛፍ ክፉ ፍሬን ማፍራት ፤
ክፉ ዛፍም መልካም ዘፍን ማፍራት አይችልም›› ማቴ 7-17
ምእራፍ ሦስት
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
22
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
1.ቀጥተኛ (Primary)
2.በተዘዋዋሪ (Secondary)
● ቀጥተኛ (Primary) ፡- የመረጃ ምንጭ የምንለው መረጃን ስናሰባስብ በቀጥተኛ ከአንድ ሰው የምናገኘው
ሲሆን እኛም ይህንን የመረጃ ምንጭ በመጠቀም መረጃዎችን ማግገኝት ችለናል፡፡ ከላይ እነደተገለጸው
በጽሑፍ መጠየቅ በመበተን እና ቃለ መጠይቅ በማድረግ መረጃን ሰብስበናል፡፡
● በተዘዋዋሪ (Secondary) ፡- የመረጃ ምንጭ የምንለው መረጃን ከተለያዩ ነገሮች የምናገኘው ሲሆን
ለምሳሌ ፡- የድረ ገጽ ፤ ከዚ በፊት የነበረ ወይም የተሰራ ጥናታዊ ጽሑፍ ካለ ፤ ከነሱ የምናገኘው መረጃ
በተዘዋዋሪ የተገኙ መረጃዎች ናቸው፡፡ ከዚህ በፊት የተሰሩ ጥናታዊ ጽሑፍ ባናገኝም ግን ከድረ ገጽ ላይ
ያገኘናቸው የተለያዩ መረጃዎች አሉ ፤ እነዚህን መረጃዎች አንደ Secondary መረጃ አድርገን መጠቀም
ችለናል፡፡
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
23
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
3.2.2 መዛግብት
የተለያዩ መጻሕፍት፣ ጥናታዊ ጽሑፍ፣ መጽሔት በማንበብ መረጃ ተሰብስበዋል፡፡
3.2.3 ቃለ መጠይቅ
የዚኽ ጥናት አዘጋጆች ከሰበሰቧቸው መረጃዎች በተጨማሪ ሥራ አመራሮች እንዲኹም በቀላሉ ያላገኙትን
የመፍትሔ ሐሳች የተሻለ እውቀት እንዳላቸው ከሚታመንባቸው አባላት ለማግኘት ብለው ቃለ-መጠይቅ
አድርገዋል፡፡
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
24
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ያገኘናቸውን መረጃዎች በተለያዩ መንገዶች ለመተንትን ችለናል፡፡ ከነዛ መካከል የተጠቀምናቸው የመረጃ
መተንተኛ ዘዴዎች ውስጥ በሰንጠረዥ ሲሆን በዛ ውስጥ በጽሑፍ መጠየቅ የሰበሰብናቸውን እና ቃለ መጠይቅ
አርገን ያገኘናቸውን መረጃዎች በድግግሞሽ (frequency) እና በመቶኛ (percent) አድርገን ገልጸናል ፤
በተጨማሪም በነዚህ መንገዶች ያገኘናቸውን መረጃ ያላቸውን ውጤት መግለጥ ችለናል፡፡
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
25
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ምእራፍ አራት
ለተወካዮች
የምላሽ ሰጪዎች ጾታ ድግግሞሽ በመቶኛ
Frequency Percent
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
26
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ወንድ 8 47.06
ለመጠይቁ ምላ
ሴት 9 52.94
የሰጡ
ድምር 17 100
ሰንጠረዥ 1 ፡ ተወካዮች እና መምህራን በሰንበት ት/ቤት ውስጥ ያገለገሉበትን ዘመን ለማወቅ ባዘጋጀነው ጥያቄ
(ከፍተኛ መጠነኛ አነስተኛ ) የሰጡት ምላሽ
ያልተመለሰ 1 5.88
ድምር 17 100
ተወካዮች እና መምህራን በሰንበት ት/ቤት ውስጥ ያገለገሉበትን ዘመን ለማወቅ ባዘጋጀነው መጠይቅ 47.17 %
ከፍተኛ 35.29% መጠነኛ እንዲሁም 11.76% አነስተኛ ናቸው ። ከምላሻቸው ተወካዮች እና መምህራን
በሰንበት ትምህርት ቤት ውስጥ ረዘም ላለ ጊዜ ማገልገላቸውን ያሳያል።
ሰንጠረዥ 2፡ ምላሽ ሰጪዎች በቂ የሆነ በስልጠና የትተደገፈ ልምድ ስለማግኘታቸው ተጠይቅው የሰጡት ምላሽ
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
27
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
አነስተኛ 6 35.29
የለም 6 35.29
ያልተመለሰ - -
ድምር 17 100
ተወካዮች በቂ የሆነ በስልጠና የትተደገፈ ልምድ ስለማግኘታቸው ተጠይቅው እመለሱት 5.88% ከፍተኛ
23.53% መጠነኛ ነው ። ነገር ግን በአብዛኛው (70.58%) አነስተኛ እና ምንም ስልጠና አለማግኘታቸውን
ተመልክተናል።
ሰንጠረዥ 3 ፡ ተወካዮች ከህጻናቱ ወላጆች ጋር ያላቸው ግንኙነት ምን እንደሚመስል ተጠይቀው የሰጡት ምላሽ
ከፍተኛ - -
መጠነኛ 7 41.17
ለመጠይቁ ምላ
አነስተኛ 7 41.17
የሰጡ
የለም 3 17.65
ያልተመለሰ - -
ድምር 17 100
ተወካዮች ከህጻናቱ ወላጆች ጋር ያላቸው ግንኙነት ምን እንደሚመስል ተጠይቀው 41.17% መጠነኛ 41.17%
አነስተኛ 17.65% ምንም አይነት ግንኙነት እንደሌላቸው ገልጸዋል ። ባገኘነው ምላሽ መሰረት በወላጆች እና
በተወካዮች መካከል ያለው ግንኙነት የላላ መሆኑን እንመለከታለን ።
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
28
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ከፍተኛ 1 5.88
መጠነኛ 6 35.29
ለመጠይቁ ምላ
አነስተኛ 8 47.1
የሰጡ
የለም 1 5.88
ያልተመለሰ - -
ድምር 17 100
ተወካዮች ህጻናቱ የሚማሩትን የስነምግባር ትምህርት ምን ያክል ተግባራዊ እንደሚያደርጉ ተጠይቀው 5.88%
ከፍተኛ 35.29% መጠነኛ 47.1% አነስተኛ እንዲሁም 5.88 % ህጻናቱ የሚማሩትን የስነምግባር ትምህርት
ምንም ተግባራዊ እንደማያደርጉ ገልጸዋል
ከፍተኛ 2 11.76
መጠነኛ 10 58.82
ለመጠይቁ ምላ
አነስተኛ 5 29.4
የሰጡ
የለም - -
ያልተመለሰ - -
ድምር 17 100
ህጻናቱ የሚማሩት ትምህርት ለእድሜያቸው የሚመጥን መሆኑን ጠይቀን የተመለሰው 11.76% ከፍተኛ
58.82% መጠነኛ 29.4% አነስተኛ ነው ።
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
29
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ከፍተኛ 1 5.88
መጠነኛ 10 58.82
ለመጠይቁ ምላ
አነስተኛ 5 29.4
የሰጡ
የለም 1 5.88
ያልተመለሰ - -
ድምር 17 100
ተወካዮች ለህጻናት አርአያ መሆን ተጠይቀው የሰጡት ምላሽ 5.88%ከፍተኛ 58.82% መጠነኛ 29.4%
አነስተኛ 5.88% ደግሞ አራያ መሆን እንደማይችሉ ገልጸዋል።
ሰንጠረዥ 7 ፡ምላሽ ሰጪዎች ህጻናት ያለባቸውን መንፈሳዊና አለማዊ ችግሮችን እንዲፈቱ እንደሚረዷቸው
ተጠይቀው የሰጡት ምላሽ
ከፍተኛ 1 5.88
መጠነኛ 5 29.4
ለመጠይቁ ምላ
አነስተኛ 9 52.9
የሰጡ
የለም 1 5.88
ያልተመለሰ 1 5.88
ድምር 17 100
ምላሽ ሰጪዎች ህጻናት ያለባቸውን መንፈሳዊና አለማዊ ችግሮችን እንዲፈቱ እንደሚረዷቸው ተጠይቀው
የሰጡት ምላሽ 5.88% ከፍተኛ 29.4% መጠነኛ 52.9% አነስተኛ 5.88% ደግሞ ምንም እንደማይረዷቸው
ይገልጻል
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
30
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ከፍተኛ 6 35.29
መጠነኛ 7 41.17
ለመጠይቁ ምላ
አነስተኛ 3 17.65
የሰጡ
የለም 1 5.88
ያልተመለሰ - -
ድምር 17 100
ከቤተክርስቲያን ቅጥር ውጪ ህፃናትን እልባሌ ቦታ ቢያገኟቸው ተገቢውን እርምጃ እንደሚወስዱ ተጠይቀው
የሰጡት ምላሽ 35.29% ከፍተኛ 41.17% መጠነኛ 17.65% አነስተኛ እንዲሁም 5.88% ምንም አይነት
እርምጃ እንደማይወስዱባቸው ገልጸዋል ።
ሰንጠረዥ 9 ፡ ህፃናት ሰ/ት/ቤት ከመጡ ጀምሮ አወንታዊ የሆነ የስነምግባር ለውጥ እሚያሳዩ እንደሆነ ለማወቅ
ተጠይቀው የሰጡት ምላሽ
ከፍተኛ 7 41.17
የለም - -
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
31
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ያልተመለሰ - -
ድምር 17 100
ህፃናት ሰ/ት/ቤት ከመጡ ጀምሮ አወንታዊ የሆነ የስነምግባር ለውጥ እሚያሳዩ እንደሆነ ለማወቅ ተጠይቀው
የሰጡት ምላሽ 41.17% ከፍተኛ 41.17% መጠነኛ እንዲሁም 17.65% አነስተኛ ነው።
ለህጻናት
የምላሽ ሰጪዎች ጾታ ድግግሞሽ በመቶኛ
Frequency Percent
ወንድ 34 41.33
ለመጠይቁ ምላ
ሴት 41 54.67
የሰጡ
ድምር 75 100
ለእናት\ለአባት 29 38.66
ለመጠይቁ
ለወንድም/ለእህት 11 14.67
ምላሽ የሰጡ
ለጓደኛ 14 18.67
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
32
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ለማንም 18 24
ድምር 75 100
ሀጻናቱ ከቤት ውጪ የሚያጋጥሙሽን\ህን ለማን እነደሚናገሩ ተጠይቀው 38.66% ለእናት\ለአባት 14.67%
ለወንድም/ለእህት 18.67% ለጓደኛ እንዲሁም 24% ለማንም እንደማይናገሩ ገልጸዋል ። ይህም በአካባቢያቸው
ካሉ ሰዎች ለ እንደሚቀርቡ እና ከሌላው በተሻለ ተጸኖ እንደሚኖርባችው ተረድተናል ።
ድግግሞሽ በመቶኛ
ትርፍ ጊዜያችሁንምን በማድረግ
Frequency Percent
ታሳልፋላችሁ
ቤተ ክርስትያን በመሄድ 27 36
ለመጠይቁ
ምላሽ የሰጡ በጨዋታ አልትጠቀሰም 9 12
አልትጠቀሰም 8 10.67
ድምር 75 100
ልጆች ትርፍ ጊዜያቸውን ምን በማድረግ እንደሚያሳልፉ ተጠይቀው % መጽሃፍ % በማንበብ % ቤተ
ክርስትያን በመሄድ % በጨዋታ በማለት መልሰዋል ።
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
33
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ድግግሞሽ በመቶኛ
ትምህርት ቤት ውስጥ አብራችሁ
Frequency Percent
የምትሆኗቸው ጓደኞቻችሁ የሰንበት
ትምህርት ቤት ተማሪዎች ናቸው
አዎ 30 40
ለመጠይቁ በከፊል 39 52
ምላሽ የሰጡ ምንም 6 8
ድምር 75 100
ትምህርት ቤት ውስጥ አብረቸው የሚሆኑት ጓደኞቻቸው የሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች እንደሆኑ
ተጠይቀው የሰጡት ምላሽ % አዎ % በከፊል % ሁሉም ጉደኞቻቸው የሰንብት ትምህርት ቤት ተማሪዎች
እንዳልሆኑ ተናግረዋል ።
ሰንጠረዥ 4. በትምህርተ ቤታቸው አቅራቢያ የህፃናቱን ምግባር ሊያበላሹ የሚችሉ ቤቶች ወይንም ቦታዎች
እንዳሉ ተጠይቀው የሰጡት ምላሽ
ድግግሞሽ በመቶኛ
በትምህርተ ቤታችሁ አቅራቢያ የህፃናቱን
Frequency Percent
ምግባር ሊያበላሹ የሚችሉ ቤቶች ወይንም
ቦታዎች አሉ
ለመጠይቁ አዎ 30 40
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
34
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ምንም 24 32
ምንም ያልመለሱ 3 4
ድምር 75 100
በትምህርተ ቤታቸው አቅራቢያ የህፃናቱን ምግባር ሊያበላሹ የሚችሉ ቤቶች ወይንም ቦታዎች እንዳሉ
ተጠይቀው የሰጡት ምላሽ 40% አሉ 24% በከፊል 32% ምንም አይነት የህፃናቱን ምግባር ሊያበላሹ የሚችሉ
ቤቶች ወይንም ቦታዎች አለመኖራቸውን እንዱሁም 4% ምንም አልመለሱም።
ድግግሞሽ በመቶኛ
ስንበት ትምህርት ቤት ውስጥ የሚማሩትንው
Frequency Percent
ትምህርት ለወላጆቻችሁ ታስተምራላችሁ
አዎ 20 26.67
ለመጠይቁ በከፊል 24 32
ምላሽ የሰጡ ምንም 27 36
ድምር 75 100
ስንበት ትምህርት ቤት ውስጥ የሚማሩትንው ትምህርት ለወላጆቻቸው እንደሚያስተምሩ ተጠይቀው የሰጡት
ምላሽ 26.67 % አዎ 32 % በከፊል 36 % ምንም 5.33 % ምንም ያልመለሱ::
ሰንጠረዥ 6. በህጻናት ክፍል ውስጥ ስትገለግሉ ያጋጠማቸው ችግር እዳለ ተጠይቀው የሰጡት ምላሽ ፡
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
35
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
አዎ 25 33.33
ለመጠይቁ በከፊል 24 32
ምላሽ የሰጡ ምንም 19 25.33
ድምር 75 100
በህጻናት ክፍል ውስጥ ስታገለግሉ (በባህርያችሁ ላይ ተጽዕኖ የሚያሳድር) ያጋጠማቸው ችግር እዳለ ተጠይቀው
የሰጡት ምላሽ 33.33 % አዎ 32 % በከፊል 25.33 % ምንም 9.33 % ምንም ያልመለሱ ።
ሰንጠረዥ 7. ስንበት ትምህርት ቤት ያገለግሉ የነበሩ አሁን ግን ያቆሙ ጓደኞች እንዳላቸው ተጠይቀው የሰጡት
ምላሽ ፡
ድግግሞሽ በመቶኛ
ስንበት ትምህርት ቤት ያገለግሉ የነበሩ አሁን
Frequency Percent
ግን ያቆሙ ጓደኞች አሏችሁ
አዎ 52 69.33
ለመጠይቁ በከፊል 6 8
ምላሽ የሰጡ ምንም 13 13.33
ድምር 75 100
ስንበት ትምህርት ቤት ያገለግሉ የነበሩ አሁን ግን ያቆሙ ጓደኞች እንዳላቸው ተጠይቀው የሰጡት ምላሽ
69.33% አዎ 8 % በከፊል 13.33% ምንም 5.33% ምንም ያልመለሱ ።
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
36
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ድግግሞሽ በመቶኛ
ሰንበት ትምህርት ቤት በመማር\ሽ ጥሩ ስነ
Frequency Percent
ምግባር እንዲኖረኝ ረድቶኛል በለህ\ሽ
ታስባልህ\ታስቢያለሽ
አዎ 72 96
ለመጠይቁ በከፊል 3 4
ምላሽ የሰጡ ምንም - -
ምንም ያልመለሱ - -
ድምር 75 100
ሰንበት ትምህርት ቤት መማራቸው ጥሩ ስነ ምግባር እንዲኖራቸው ረድቷቸው እንደሆነ ተጠይቀው የሰጡት
ምላሽ 96% አዎ 4% በከፊል ነው።
ድግግሞሽ በመቶኛ
መንፈሳዊ መጽሃፎችን ታነባለህ\ታነቢያለሽ
Frequency Percent
አዎ 27 36
ለመጠይቁ በከፊል 33 44
ምላሽ የሰጡ ምንም 15 20
ምንም ያልመለሱ - -
ድምር 75 100
መንፈሳዊ መጽሃፎችን እንደሚያነቡ ተጠይቀው የሰጡት ምላሽ 36% አዎ 44% በከፊል 20% ምንም ነው።
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
37
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
የወላጆች
ዝቅተኛ 17 48.57
ለመጠይቁ ምላ
ከፍተኛ 3 8.57
የሰጡ
በጣም ከፍተኛ - -
ያልተመለሰ 2 5.72
ድምር 35 100
37.14% በጣም ዝቅተኛ 48.57% ዝቅተኛ 8.57% በከፍተኛ መጠን ልጆች በቀን ምጸሃፍ ምን ያክል ሰዓት
እንዲያነቡ ያድርጋሉ።
በጣም ዝቅተኛ 14 40
ዝቅተኛ 12 34.29
ለመጠይቁ ምላ
ከፍተኛ 6 17.14
የሰጡ
በጣም ከፍተኛ 3 8.57
ያልተመለሰ - -
ድምር 35 100
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
38
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
40% በጣም ዝቅተኛ 34.29% ዝቅተኛ 17.14% ከፍተኛ 8.57% በጣም በከፍተኛ መጠን ከልጆች ጋር በቤት
ውስጥ ስለመንፈሳዊ ነገሮች ይወያያሉ።
ዝቅተኛ 13 37.14
ለመጠይቁ ምላ
ከፍተኛ 10 28.57
የሰጡ
በጣም ከፍተኛ 4 11.43
ያልተመለሰ - -
ድምር 35 100
ልጆች ከሰንበት ትምህርት ቤት እንድዳይቀሩ % በጣም ዝቅተኛ 37.14% ዝቅተኛ 28.57% ከፍተኛ 11.43%
ወላጆች በጣም ከፍተኛ ክትትል ያደርጋሉ።
ለመጠይቁ ምላ ዝቅተኛ 14 40
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
39
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ያልተመለሰ - -
ድምር 35 100
ልጆቻቸውን በሃይማኖት ስነምግባር አሳድገው እንደሆነ ጠይቀን የተሰጠን ምላሽ 17.14% በጣም ዝቅተኛ 40%
ዝቅተኛ 37.14% ከፍተኛ 5.72% በደንብ አሳምኛለሁ።
በጣም ዝቅተኛ - -
ዝቅተኛ 7 20
ለመጠይቁ ምላ
ከፍተኛ 22 62.86
የሰጡ
በጣም ከፍተኛ 6 17.14
ያልተመለሰ - -
ድምር 35 100
ልጅዎ ከስንበት ትምህርት ቤት ውጪ ካሉ የማህበረሰብ ክፍል ጋር ምን አይነት ግንኚነት እንዳላቸው ተጠይቀው
የሰጡት ምላሽ 20% ዝቅተኛ 62.86% ከፍተኛ 17.14% በጣም ከፍተኛ ግንኙነት እንዳላቸው ገልጸዋል።
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
40
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ከፍተኛ - -
በጣም ከፍተኛ - -
ያልተመለሰ 1 2.86
ድምር 35 100
ልጅዎ ስንበት ትምህርት ቤት መማሩ\ሯ አለማዊ ህይወታቸው ላይ አሉታዊ የሆነ ተፅእኖ ምን እንደሚመስል
ተጠይቀው 60% በጣም ዝቅተኛ 37.14% ዝቅተኛ 2.86 % ወላጆች አልመለሱም።
ዝቅተኛ 9 25.71
ለመጠይቁ ምላ
ከፍተኛ 12 34.29
የሰጡ
በጣም ከፍተኛ 3 8.57
ያልተመለሰ - -
ድምር 35 100
ልጅዎ ከስንበት ትምህርት ቤት ሲመለሱ ስለተማሩት ትምህርት እንደሚረይቁ ጠይቀን ያግውኘነው ምላሽ
31.43% በጣም ዝቅተኛ 25.71% ዝቅተኛ 34.29% ከፍተኛ 8.57% ወላጆች ልጆቻቸው የሚማሩትን
ትምህርት በድንብ እንደሚቆጣጠሩ ገልጸዋል።
ሰንጠረዥ 8 ፡ የወላጆች የኢኮኖሚ እጥረት በህፃናት ስነ ምግባር ላይ አስተዋጽአ እንዳለው ተጠይቀው የሰጡት
ምላሽ
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
41
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ዝቅተኛ 8 22.86
ለመጠይቁ ምላ
ከፍተኛ 12 34.29
የሰጡ
በጣም ከፍተኛ 10 28.57
ያልተመለሰ 3 8.57
ድምር 35 100
የወላጆች የኢኮኖሚ እጥረት በህፃናት ስነ ምግባር ላይ አስተዋጽአ እንዳለው ተጠይቀው የሰጡት ምላሽ 5.71%
በጣም ዝቅተኛ 22.86% ዝቅተኛ 34.29% ከፍተኛ 28.57% በጣም ከፍተኛ 8.57% ወላጆች መልስ
አልሰጡም።
በጣም ዝቅተኛ - -
ዝቅተኛ 9 25.71
ለመጠይቁ ምላ
ከፍተኛ 13 37.14
የሰጡ
በጣም ከፍተኛ 11 31.43
ያልተመለሰ 2 5.72
ድምር 35 100
ለልጅዎ በቤት ውስጥ የሚያደርጉት ክትትል እና ቁጥጥር ምን እንደሚመስል ተጠይቀው የሰጡት ምላሽ
25.71% ዝቅተኛ 37.14% ከፍተኛ 31.43% በጣም ከፍተኛ ነው ።
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
42
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ቃለ መጠይቅ
በቃለ መጠይቅ ያሳተፍናቸው አባላት በህፃናት ክፍሉ ለረጅም ጊዜ ሲያገለገሉ የነበሩ በማገልገል ላይ ያሉ፤ በሰንበት
ት/ቤት ውስጥም ረጅም ቆይታ የነበራቸው ሲሆኑ በአገልግሎት ጊዜያቸውም በስነ ምግባር ረገድ
የተመሰከረላቸው እና ለህፃናቱ አርአያመሆን የቻሉ ተወካዮችን ነው
የህፃናትን ስነ ምግባር ላይ ተግዳሮት የሆኑ ነገሮች ምንድን ናቸው፤ የተሻለ ለማድረግ እና አመርቂ ውጤት
ለማምጣትስ ከባለ ድርሻ አካላት ምን ይጠበቃል ብለን ላቀረብነው ጥያቄ የሰጡንን ምላሽ አስቀምጠናል
ዲ/ን ቃልኪዳን
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
43
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
የአገልግሎት ቸልተኝነት
ኢዮብ ዳንኤል
የህጻናት ስነ ምግባር የተሻለ ለማድረግ ምን መደረግ አለበት ለሚለው ጥያቄ የተስጡት ምላሾች
ዲ\ን ቃልኪዳን
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
44
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ኢዮብ ዳንኤል
ምእራፍ ዐምስት
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
45
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
46
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ተወካዮች ህጻናት ያለባቸውን መንፈሳዊና አለማዊ ችግሮችን እንዲፈቱ አለመርዳታቸው ተወካዮች ከህጻናቱ ጋር
ጥሩ የሆነ ግንኙነት እንደሌላቸው ያስረዳል ፤ ይህ እና ከህጻናቱ ወላጆች ጋር ያላቸው የላላ ግንኙነት ህጻናቱ ላይ
እየታየ ላለው ክፍተት የራሱ አስተዋጽኦ አለው።
4. የሚከተሉት ጥያቄዎች የተወካዮች ልምድ እውቀት እና ትምህርት አሰጣጥ ለመመዘን ከወጡ መጠይቆች
ከምላሾችም መልሶች የሚከተለውን የመደምደሚያ ሐሳብ ቀርቧል
● ተወካዮች እና መምህራን በሰንበት ት/ቤት ውስጥ ለረጅም ጊዜ አገልግለዋል
ተወካዮች እና መምህራን በሰንበት ት/ቤት ውስጥ ለረጅም ጊዜ ማገልገላቸው ፣ አንዲሁም ለህጻናት እድሜ
የሚመጥን ትምህርት ማስተማራቸው ለህጻናቱ ስነምግባር ጠቃሚ ቢሆንም በስልጠና ያልተደገፈ መሆኑ ግን
የራሱ አሉታዊ ተጽዕኖ አለው።
5. የሚከተሉት ጥያቄዎች የተወካዮች ስነምግባር ለህጻናት አርዓያ መሆን እንደሚችሉ ለመመዘን ከወጡ
መጠይቆች ከምላሾችም መልሶች የሚከተለውን የመደምደሚያ ሐሳብ ቀርቧል
● ተወካዮች ለህጻናት በመጠነኛ መልኩ አርአያ መሆን ይችላሉ
ተወካዮች ህጻናት ከቤተክርስቲያን ቅጥር ውጪ ህፃናትን እልባሌ ቦታ ቢያገኟቸው ተገቢውን እርምጃ መውሰዳቸው
ሃላፊነታቸውን እነደተወጡ ያሳየናል ይህም ህጻናቱ ጥሩ ስነ ምግባር እንዲኖራቸው ይረዳል ።
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
47
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ሀ. የወላጆች አስተዋፅኦ
1. ከልጆቻቸው ጋር ግልፅ የሆነ ግንኙነት በመመስረት
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
48
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
49
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
50
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ህፃናት የሚመስሉት የሚያዩትን ነው ለዚህ ደግሞ ተወካዮች የራሳቸው የሆነ አስተዋፅኦ አላቸው
❖ በአለባበስ፤ በአነጋገር፤ በእለት ተእለት እንቅስቃሴዎቻቸው አብረዋቸው ለሚውሉ ህፃናት ምሳሌ መሆን
❖ ለህፃናት የምንናገረቸውና አድርጉ የምንላቸውን ትእዘዞች በሙሉ ፈፅመን ማሳየት መቻል አለብን
➢ ጥፍርን መቆረጥ
➢ ነጠላ በአግባቡ መልበስ
➢ ንጽህናን መጠበቅ
➢ ፀጉር አለማሳደግ ስርአተ ቤተክርስቲያን እና የሰ/ት/ቤቱን ህገ ደንብ መፈጸም
❖ ሰዓትን በአግባቡ በመጠቀም መንፈሳዊ ህይወታቸው ላይ ፍሬን ማፍራት
5. የህጻናት ክፍሉን አሰራር ማጠናከር
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
51
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
❖ የወላጆች ጉዞ ማዘጋጀት
❖ ህፃናት ክፍሉ ሊሰራቸው ስላሰበውና እየሰራቸው ባሉ ጉዳዮች ላይ ከወላጆች ጋር መወያየት እና የጋራ እቅድ
ማውጣት
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
52
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
❖ ክፉ ጓደኛ መጥፎ ምክር ይመክራል፣ አይዋደድም፣ ጥል ያበዛል፡፡ እናንተም ከእንደዚህ ዓይነት ልጆች
ጋር ብዙ ጊዜ ማሳለፍ፣ ምስጢር ማውራት፣ ለብቻ መገናኘት የለባችሁም፡፡
❖ በአካባቢያችን ያሉትን ሰዎች ኹሉ መተዋወቅና መግባባት መቻል የምስጢር ባልንጀራ፣
ችግሮቻችንን ልናካፍላቸው የሚገባቸው በጥንቃቄ መምረጥ
❖ አብረዋቸው ሊውሉ የሚገቡ ጓደኞችን መለየት\ በእምነት ከሚመስሉን ጋር መሆን
❖ ጠንካራ ወደ ተሻለ የሚመራን ባልንጀራ እንደምንፈልገው ኹሉ እያንዳንዱ ተማሪ ጠንካራ
በመኾን ለሌሎች ተማሪዎች በትምህርት፣ በማኀበራዊ ሕይወት፣ በመንፈሳዊነት ጠንካራና ደጋፊ
መኾን መቻል አለበት፣
❖ መዝናናት ማብዛት እንደፍትወት ያሉ ችግሮችን ያመጣብናልና በመዝናናት ስም ብዙ ጊዜን
አለመስጠት፣
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
53
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
አባሪ (APPENDIX)
አባሪ (APPENDIX) ሀ
የጽሑፍ መጠይቅ
ሰላመ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን ውድ የህፃናት ወላጆች፤ በወጣት የመርሓ ግብር ሥልጠና ወስደው በሚመረቁ
አባላት በሰንበት ትምህርት ቤታችን ውስጥ ስለሚስተዋለው የህፃናት ስነ ምግባር ዙሪያ ለመመዘን የተዘጋጀ ጥናት ነው፡፡
ማንነትዎን መግለጽ አይጠበቅብዎም፣ እባክዎን ትክክለኛ ውጤትና የመፍትሔ ሐሳብ ላይ እንድንደርስ በሚገባ አንብበው
በመረዳት የርሶን ተመክሮ ያካፍሉን፤ ከአራቱ ደረጃዎች ባንዱ ምልክት ያኑሩ በቅድሚያ እናመሰግናለን፡፡
ጾታ፡ ወንድ ሴት
1
ልጆችዎ በቀን መጸሐፍ ምን ያክል ሰዓት እንዲያነቡ ያረጋሉ
2
ከልጆችዎ ጋር በቤት ውስጥ ስለመንፈሳዊ ነገሮች ይወያያሉ
3
ልጆችዎ ከሰንበት ትምህርት ቤት እንድዳይቀሩ ክትትል ያደርጋሉ
4
ልጆችዎን በሃይማኖት ስነምግባር አሳድጌያለሁ ብለው ያምናሉ
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
54
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
7
ልጅዎ ከስንበት ትምህርት ቤት ሲመለሱ ስለተማሩት ትምህርት ይጠይቃሉ
9
ለልጅዎ በቤት ውስጥ የሚያደርጉት ክትትል እና ቁጥጥር ምን ይመስላል
አባሪ (APPENDIX) ለ
የጽሑፍ መጠይቅ
ሰላመ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን ውድ የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላት፤ በወጣት የመርሓ ግብር ሥልጠና ወስደው
በሚመረቁ አባላት በሰንበት ትምህርት ቤታችን ውስጥ ስለሚስተዋለው የህፃናት ስነ ምግባር ዙሪያ ለመመዘን የተዘጋጀ
ጥናት ነው፡፡
ማንነትዎን መግለጽ አይጠበቅብዎም፣ እባክዎን ትክክለኛ ውጤትና የመፍትሔ ሐሳብ ላይ እንድንደርስ በሚገባ አንብበው
በመረዳት የርሶን ተመክሮ ያካፍሉን፤ በቅድሚያ እናመሰግናለን፡፡
ጾታ፡ ወንድ ሴት
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
55
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ት ት
ቤተ ክርስትያን
መጽሃፍ በማንበብ በመሄድ በጨዋታ አልትጠቀሰም
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
56
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
57
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
አባሪ (APPENDIX) ሐ
የጽሑፍ መጠይቅአባሪ (APPENDIX) ሐ
የጽሑፍ መጠይቅ
ሰላመ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን ውድ የሰንበት ትምህርት ቤታችን ተወካዮች ፤ በወጣት የመርሓ ግብር ሥልጠና
ወስደው በሚመረቁ አባላት በሰንበት ትምህርት ቤታችን ውስጥ ስለሚስተዋለው የህፃናት ስነ ምግባር ዙሪያ ለመመዘን
የተዘጋጀ ጥናት ነው፡፡
ማንነትዎን መግለጽ አይጠበቅብዎም፣ እባክዎን ትክክለኛ ውጤትና የመፍትሔ ሐሳብ ላይ እንድንደርስ በሚገባ አንብበው
በመረዳት የርሶን ተመክሮ ያካፍሉን፤ ከአራቱ ደረጃዎች ባንዱ ምልክት ያኑሩ በቅድሚያ እናመሰግናለን፡፡
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
58
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ጾታ፡ ወንድ ሴት
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
59
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
ቃለ መጠይቅ
የህፃናትን ስነ ምግባር ላይ ተግዳሮት የሆኑ ነገሮች ምንድን ናቸው፤ የተሻለ ለማድረግ እና አመርቂ ውጤት
ለማምጣትስ ከባለ ድርሻ አካላት ምን ይጠበቃል
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
60
በህፃናት ላይ እየታዩ ያሉ የስነ-ምግባር ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው
➢ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ የልጆች አስተዳደግ ፡ ዳዊት ደስታ ፣ 2010 ዓ.ም ፣አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
➢ ልጆቻችንን እንዴት እናሳድግ ፡ አቤል ሰለሞን ፣ 2005 ዓ.ም ፣ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
➢ የህፃናት ወጣቶችና ቤተሰብ ደህንነት ድርጅት የህፃናት መብቶች ኮንቬሽን 1996 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ
ኢትዮጵያ
➢ ኦርቶዶክሳዊ ቤተሰብ እና የልጆች አስተዳደግ ፡ ወ/ሮ ዘውዴ ገ/ እግዚአብሔር ፣ 2004 ዓ.ም ፣ አዲስ አበባ
ኢትዮጵያ
➢ የህጻናት አገልግሎት ክፍል መግለጫ ፡ በአ\ህ\ደ\ም\ሰ\ት\ቤት የህጻናት ክፍል ፣ ህዳር 2013 ዓ.ም ፣ አዲስ
አበባ ኢትዮጵያ
➢ በቤተክርስቲያን በህጻናት አስተዳደግ የሚታዩ ችግሮች የወላጆች እና የሰንበት ት\ቤት ድርሻ ፡ ዳዊት ደስታ
፣ 2005 ዓ.ም ፣ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
➢ ኦርቶዶክሳዊ ጋብቻ እና የልጆች አስተዳደግ ፡ ቀሲስ ይግዛው መኮንን ፣ 2005 ዓ.ም ፣ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
➢ ትንሿ ቤተ ክርስትያን ፡ ገብረ እግዚያብሄር ኪደ አባይ ፣ 2013 ዓ.ም ፣ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
➢ ሃይማኖትን ለህጻናት ማን ያስተምር ፡ ዲያቆን ደረጀ ፣ 2004 ዓ.ም ፣ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
➢ የህጻናት መማርያ መጽሐፍ ፡ በሃብተስላሴ ሁንዴ ፣ ያልታተመ ፣ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
➢ ክርስቲያናዊ የህጻናትት አስተዳደግ ፡ ዲ\ን ወንድወሰን ሶርሳ ፣ 1995 ዓ.ም ፣ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
➢ ምክር ወተግሳጽ ዘማር ይስሓቅ ፡ ዲ\ን ሞገስ አብርሃም ፣ 2013 ዓ.ም ፣ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
የአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካትድራል ሰ/ት/ቤት ፳፯ኛ ዙር ኮርስኞች ፳፻፲፭ ዓ.ም
61