Professional Documents
Culture Documents
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር
ትዕዛዝ ፩
የሚከተሉትን ጥያቄዎች በማንበብ ትክክል የሆነውን እውነት ትክክል ያልሆነውን ሀሰት በማለት መልሱ፡፡
1. አንድ ክርስቲያን ሕሊናን የሚነካ ልብን የሚያሳዝን እና ከክብር የሚያሳንስ ክፉ ስድብ የሚሳደብ ከሆነ የነፍሰ ገዳይ ፍርድ
ይጠብቀዋል፡፡
2. በእግዚአብሔር መልክና ምሳሌ የተፈጠረ የሰው ልጅ ሕይወቱን ማኖር፣መግደልና ማዳን ከአምላኩ የተሰጠው ስልጣን ነው፡፡
4. ምህረት መንፈሳዊ ማለት ሰውን ክፉ ሃይማኖት በጎ ሃይማኖት መስሎት ይዞት ሲኖር ክፉውን ሃይማኖት አስትቶ በጎውን
ሃይማኖት ማሳያዝ ነው፡፡
ትዕዛዝ ፪
1----------ሰው ክፉውን ምግባር በጎ ምግባር መስሎት ይዞት ሲኖር መክሮ አስተምሮ ክፉውን ምግባር አስትቶ በጎውን ሃይማት
ማስያዝ ነው?
ትእዛዝ ፫
ሀ ለ
8. አታመንዝር ሸ. አባ መባ ጽዮን
ቸ. ሚስትህን አትፍታ
ትእዛዝ ፬
1. የእግዚአብሔር ሕግ በጹሁፍ መቅረብ እስካልቻለበት ጊዜ ድረስ ሰዎች የእግዚአሔርን ሕግ እንዴት ያውቁ ነበር?
ዳረንጎት
1.አንድ ልጅ ትናትና እናንተ የቤተክርስቲያን ልጆች አይደላችሁም? ኃጢያት ማለት ምን ማለት ነው? ይህ ስያሜ ለምን
ተሰጠው ብሎ ጠየቀኝ ምን በዬ ላስረዳው?