Professional Documents
Culture Documents
Sirate Bete Krstiyan Grade 4
Sirate Bete Krstiyan Grade 4
Sirate Bete Krstiyan Grade 4
ለአራተኛ ክፍል
Email
office@eotc-gssu.org
YouTube
https://www.youtube.com/channel/
UC83LE1vp0FBsV2TEfcpSmUg
Facebook
http://facebook.com/EOTC.GSSU
Telegram
https://t.me/EOTCNSSU
Website
https://eotc-gssu.org/a/
Twitter
https://twitter.com/tibeb_felege
Copyright ©
፳፲፭
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ
ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት
ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም
ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት
ብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ
አስኪያጅ እና የባህርዳር ሁገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
ማውጫ
ምዕራፍ አንድ
ህንጻ ቤተክርስቲያን................... ፫
፩. የቤተክርስቲያን ውስጣዊ ክፍሎች ............ ፱
፪ የቤተክርስቲያን ውጫዊ ክፍሎች እና አገልግሎቶቹ........ ፲፩
፫. በቤተክርስቲያን ማድረግ ስለ ሚገባን እና ስለ ማይገባን..... ፲፬
ምዕራፍ ሁለት
ሥርዓተ ቅዳሴ.................................. ፳
፩. ስለ ሥርዓተ ቅዳሴ................................... ፳፩
፪. ለቅዳሴ የሚሰየሙ ካህናት ተግባራት.................... ፳፪
፫. ቅዳሴ በማስቀደስ የሚገኝ በረከት............................. ፳፪
፬. በቅዳሴ ወቅት ማድረግ ስለ ሚገባን እና ስለ ማይገባን...... ፳፬
ምዕራፍ ሦስት
፩. ስለ ቅዱስ ቁርባን ሥርዓት.................................... ፳፰
፪. ከመቁረባችን በፊት ምን ማድረግ እንዳለብን.............. ፴፩
፫. ከቆረብን በኋላ ምን ማድረግ እንዳለብን .................... ፴፬
ምዕራፍ አራት
፩. ወደ ገዳም ሂዶ የመሳለም ሥርዓት ............................ ፴፮
፪. ክርስቲያናዊ አለባበስ ሥርዓት...................................... ፴፰
፫. ሥርዓተ ስግደት......................................................... ፴፱
፬. ስለ ምጽዋት ሥርዓት.................................................. ፵፩
ምዕራፍ አምስት
፩. የጸሎትና መዝሙር ሥርዓት...................................... ፶፪
፪. የጸሎት ሥርዓት....................................................... ፶፫
፫. መዝሙር እንዴት መዘመር እንዳለብን........................ ፷
፩
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
መግቢያ
፪
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
ምዕራፍ አንድ
ህንጻ ቤተ ክርስቲያን
ዓላማ
ተማሪዎች ይህንን ምዕራፍ ሲያጠናቅቁ
የመክፈቻ ጥያቄዎች
፫
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
፬
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
ሁሉ በአግባቡና በሥርዓት ይሁን›› እንደተባለ አንድ ሐሳብ አንድ ልብ
ለመሆን አንድ ዓይነት ሥርዓት ያስፈልጋል፡፡ መዝ ፻፫፣፲፰-፳፰ ፣ ፩ኛ
ቆሮ ፲፬፣፵
፭
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
፮
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
ከሚሉት ሁለት የግእዝ ቃላት የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም የክርስቲያኖች
መኖሪያ /ቤት/ ማለት ነው፡፡ ይህም የክርስቶስ ቤት፣ የክርስቲያኖች
መሰባሰቢያ ቤት የሚል ትርጉም አለው፡፡ በግሪክ አቅሌስያ ትባላለች፤
የምርጦች ጉባዔ ማለት ነው፡፡ ይህች የምርጦች ጉባዔ የእግዚአብሔር
ሕዝብ የነበሩት ጉባዔ እስራኤልን ያመለክታል፡፡
፯
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
፰
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
ሥርዓት ከነበራት በሌላ የማትተካው በክርስቶስ ደም የተመሠረተችው
ቤተክርስቲያን ይልቁንም እጅጉን ትከብራለችና በሥርዓት ትተከላለች
፪ቆሮ ፫፤፯-፲፩ ማንኛውም ቤተክርስቲያን በተለያየ ቅርጽ ቢሠራም
ሦስት ክፍል አለው፡፡ ይኸውም በሰሎሞን ቤተመቅደስ አምሳል ነው፡
፡ ምክንያቱም ለብዙ ክርስትና እምነት ሥርዓት መሠረቱና ምሳሌው
የብሉይ ኪዳን ሥርዓት ነውና፡፡
መቅደስ
ቅድስት
ቅኔ ማህሌት
፱
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
፲
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
ካህናት በድርገት ጊዜ ምዕመናንን የሚያቆርቡበት ቦታ ነው፡፡ በተክሊልና
በቁርባን ለሚጋቡ ሙሽሮች ሥርዓተ ተክሊል የሚፈጸምበት ነው፡፡ በስቅለት
ዕለት ሥርዓተ ጸሎት ይፈጸምበታል፡፡ ካህናት ኪዳን ዘነግህ ያደርሱበታል፡፡
የማይቆርቡ ምዕመናን በዚህ ቦታ ቆመው ማስቀደስ አይችሉም፡፡
፲፪
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
ያለባቸው ናቸው።
በቤተክርስቲያን የሚሰሩ ማናቸውም ነገሮች ምሳሌነት ያላቸው
ቢመለከቷቸው በራሳቸው ቃለ እግዚአብሔርን የሚያስተምሩ ናቸው።
ጥቂቶቹም
፲፫
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
ጥያቄ
ለተማሪዎች ወደ ቤተ ክርስቲያን ስትመጡ ምን ምን ታደረጋላችሀ?
(እባክዎ መምህር መልሶቻቸውን ይቀበሉ)
፲፬
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
ቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊት በመሆኗ መንፈሳዊ ሥርዓት አላት፡፡
ሥርዓተ አምልኮዋ በጸጥታ ስለሚከናወን የሥጋዊውን ዓለም ወሬና
ጫጫታ አታስተናግድም፡፡ ቤተክርስቲያን የእግዚአብሔር ቤት ስለሆነች
የእግዚአብሔርን ፈቃድ ብቻ ታከናውናለች፡፡ እግዚአብሔር የሥርዓት
አምላክ ነው፡፡ ስለዚህ በቤተ ክርስቲያን የሚከናወኑ ነገሮች ሁሉ
በሥርዓት እንዲከናወኑ፤ አማኞችም በሥርዓትና በአግባብ እንዲመላለሱ
ይፈልጋል፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ ‹‹ነገር ግን ሁሉም በአግባብና በሥርዓት
ይሁን›› ፩ቆሮ ፲፬፡፵ እናዳለ፡፡ ጌታችን ኢየሩሳሌም ወደ ነበረው ቤተ
መቅደስ በመሄደ፤ በዚያም ሰዎች በሬ፣ በግ፣ ርግብ ሲሸጡ እና ገንዘብ
ሲለዋወጡ አገኛቸው፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የቤተ መቅደሱን ገበያ
ሲያይ አዘነ፡፡ ጌታችን ለምን የያዘነ ይመስላችኋል? ፈጣሪያችን ቤተ
መቅደሱን እዲያከብሩት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ “ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች
ተብሎ ተጽፎአል፤ እናንተ ግን የወንበዶች ዋሻ አደረጋችኋት አላቸው፡
፡” ከቤተ መቅደሱም አውጥቶ መሸጫቸውንና ሸቀጣቸውን ጣለው፡፡
ልጆች እናንተም እግዚአብሔር እንዲያዝንባችሁ አትፈለጉም አይደል?
ስለዚህ በቤተ መቅደስ እንዴት መመላለስ አለብን ? ቤተ ክርስቲያን
የእግዚአብሔር ቤት የጸሎት ቤት ነው፡፡ ሉቃ. ፲፱ ፥ ፵፮ ልጆች ቤተ
ክርስቲያን የጸሎት ቤት ናት፡፡ ሥጋዊ ነገር ማከናወን አይፈቀድም፡፡
እግዚአብሔር በሞገስና በጥበብ በፊቱ እንዲያሳድገን የቤቱን ሥርዓት
ማክበር አለብን፡፡
፲፭
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
፲፮
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
፲፯
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
ትእዛዝ ሁለት ፡-
ከተሰጡት አማራጮች ትክክለኛውን መልስ ምረጡ
፩. ከሚከተሉት ውስጥ ውስጠኛው የቤተክርስቲያን ክፍል ያልሆነው የቱ
ነው፡
ሀ. ቤተ ምርፋቅ ለ. መቅደስ ሐ. ቅድስት መ. ቅኔ ማኅሌት
፲፰
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
ከሚከተሉት ውስጥ ቤተ ክርስቲያን ስንመጣ ማድረግ ያለብን ነው
ሀ፣ ለታላላቆቻችን ክብር መስጠት ለ. በትዕምርተ መስቀል ነጠላ መልበስ
መ. ሁሉም
፫. ከሚከተሉት ውስጥ የሥርዓት ትርጉም ያልሆነው የቱ ነው፤
ሀ. ቀኖና ለ. ደንብ ሐ. አሰራር መ. ሁሉም
፬. ቤተ ክርስርስቲያን የሚለው ቃል በዘይቤያዊ ፍቺው ምን ማለት
ነው፡፡
ሀ. የምዕመናን ሰውነት ለ. የክርስቲያኖች ስብስበ ሐ. ሕንጻ
ቤተክርስቲያን መ. ሁሉም
፭. ሥርዓት ለምን ያስፈልጋል
ሀ. ለማጽናት፤የቤተ ክርሰቲያን ምሥጢራትን በአግባቡ ለመፈጸም
ለ. ማንኛውንም ሥራ ዘላቂ እንዲሁም ወጥ በሆነ መልኩ በሥርዓት
ለማስኬድ
ሐ. ለመማርና ለማወቅ
መ. ሁሉም
ትእዛዝ ሦስት፡-
የሚከተሉትን ጥያቄዎች አብራርታችሁ ጻፉ
፩. ሥርዓት ማለት ምን ማለት ነው?
፪. ሥርዓትን መማር ለምን አስፈለገ?
፫. ቤተ ክርስቲያን ስንመጣ ምን ማድረግ አለብን?
፬. የህንጻ ቤተ ክርስቲያን ትርጉምና አሠራር አብራሩ?
፭.የቤተ ክርስቲያንን የውስጥ ክፍሎች ከውስጥ ወደ ውጭ በቅደም
ተከተል ጻፉ?
፲፱
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
ምዕራፍ ሁለት
ሥርዓተ ቅዳሴ
ዓላማ
ተማሪዎች ይህንን ምዕራፍ ሲያጠናቅቁ
የመክፈቻ ጥያቄዎች
፳
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
፳፪
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
፪. ቀጥ ብሎ መቆም
በቅዳሴ ወቅት ከአገልጋዮች በስተቀር መንቀሳቀስ የተከለከለ ነው፡፡ ከአቅም
በላይ የሆነ ሕመም ከሌለ በስተቀርእና ሌሊቱን በአገልግሎት ከደከሙ
አገልጋዮች በስተቀር መቀመጥም አይፈቀድም፡፡
፫. በተፈቀደለን ቦታ መቆም
ቤተ ክርስቲያን ለሁሉም ሥርዓት ሠርታለች፡፡ በቅዳሴ ጊዜም ሁሉም
ሰው በተፈቀደለትና በቤተ ክርስቲያን ሥርዓት መሠረት ቆሞ ማስቀደስ
ይገባል፡፡
፬. ባዶ እጅን አለመምጣት
« በእግዚአብሔር ፊት ራቁትህን አትቁም» እንዲል መጽሐፍ ወደ ቤተ
መቅደስ ስንመጣ አስራቱን፣ በኩራቱን፣ መባውን፣ እጣን፣ ጧፉን፣
ዘቢብን ወዘተ ለቤተ መቅደስ አገልግሎት የሚያስፈልጉ መስዋዕቶችንና
ንዋያተ ቅድሳትን ይዞ መምጣት ይገባል፡፡
፳፫
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
፭. በቁርባን ጊዜ ተራን ጠብቆ መቁረብ
በቤተክርስቲያን ሥርዓት ሁሉም በሥርዓት የሚፈጸም ነው፡፡ ስለዚህ
ስንቆርብም በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መሠረት የሚቀድሙትን
በማስቀደም ተራችንን ጠብቀን ቅዱስ ሥጋውንና ክቡር ደሙን በትህትና
መቀበል ይገባናል፡፡
፳፬
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
የምዕራፉ ማጠቃለያ
• ቅዳሴ ማለት ቀደሰ፣ አመሰገነ፣ ባረከ፣ አከበረ፣ ለእግዚአብሔር መርጦ
ሰጠ ከሚለው ግሥ የወጣ ሲሆን የቃሉም ትርጉም ማወደስ፣ መባረክ
፣ ማመስገን ማለት ነው፡፡
• ቀዳስያን የሚባሉት የቅዳሴ ጸሎት በመሪነት የሚያካሄዱ የኤጲስ
ቆጶስነት የቅስና እና የዲቁና ሥልጣኑ ያላቸው አባቶች ና ወንድሞች
መሆን አለባቸው፡፡ ቁጥራቸው ፭፣፯፣፲፪፣፳፬ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ዲያቆናት
ብቻቸውን ቅዳሴ መቀደስ አይችሉም።
• ቅዳሴ ከእግዚአብሔር በረከተ ሥጋ ወነፍስ እንድናገኝ ያደርገናል፤
ከቅዱሳን ጋር ኅብረት እንዲኖረን ያደርገናል፤ ምስጢራትን ለመካፈል
ይጠቅማል፡፡
• በሥርዓተ ቅዳሴ ወቅት ከተከለከሉ ነገሮች ውስጥ፡-ቅዳሴ ከተጀመረ
፳፭
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
በኋላ መግባት እና መውጣት አይፈቀድም፤ በቅዳሴ ወቅት የግል ጸሎትን
ማድረግ አይቻልም፣ ተሰጥኦ በሥርዓት አለመመለስ ይጠቀሳሉ፡፡
እንዲሁም፡- በሥርዓተ ቅዳሴ ወቅት ማድረግ ከሚገባን ገነገሮች ውስጥ
ደግሞ ቅዳሴ ከመጀመሩ በፊት ቀድሞ መገኘት፤ ቀጥ ብሎ መቆም፣
በቅዳሴ ወቅት ከአገልጋዮች በስተቀር መንቀሳቀስ የተከለከለ ነው፡፤
በተፈቀደለን ቦታ መቆም፣ ባዶ እጅን አለመምጣት፣ በቁርባን ጊዜ ተራን
ጠብቆ መቁረብ፣ ቅዱሳት መጻሕፍትን በማስተዋል መስማት የሚሉት
ሥርዓቶች ይጠቀሳሉ፡፡
፳፮
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
ሀ. ፭ ለ. ፯ ሐ. ፲፪ መ. ፳፬ ሠ. ሁሉም
ትእዛዝ ሁለት፡-
የሙከተሉትን ጥያቄዎች ትክክል ከሆኑ እውነት ስሕተት ከሆኑ ሐሰት
በማለት መልሱ፡፡
፩. ቅዳሴ ከምስጋናዎች ሁሉ የበለጠ ሰማያዊ አገልግሎት ነው፡፡
፪. በቅዳሴ ጸሎት ወቅት የግል ጸሎት ማድረግ ይቻላል፡፡
፫. ከቅዳሴ በረከተ ሥጋ ወነፍስ እናገኛለን።
፬. ቅዳሴ ሳይጀመር ቀድሞ ያልተገኘ ሰው በዕለቱ መቁረብ አይችልም።
፭. በቅዳሴ ጊዜ ቀጥ ብሎ መቆም አለብን።
፳፯
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
ምዕራፍ ሦስት
ሥርዓተ ቁርባን
ዓላማ
ተማሪዎች ይህንን ምዕራፍ ሲያጠናቅቁ
የማስጀመሪያ ጥያቄዎች
ተማሪዎች ቆርባችሁ ታውቃላችሁ አይደል? መቁረባችሁ
ምን ጥቅም አለው? ስትቆርቡ ከመቁረባችሁ በፊት ምን
ምን ታደርጋላችሁ? ስትቆርቡስ በቤተ ክርስቲያን ምን ምን
ታደርጋላችሁ? ከቆረባችሁ በኋላስ ምን ዓይነት ጥንቃቄ
ታደርጋላችሁ?
፳፰
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
፳፱
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
ከሚደገሙ ምስጢራት አንዱ ነው። ቅዱስ ቁርባን አምነን ከተጠመቅንበት
ከሕፃንነታችን ጊዜ ጀምሮ በዘመናችን ሁሉ የምንቀበለው አምላካዊ ስጦታ
ነው፡፡ በብሉይ ኪዳን ሰው ለእግዚአብሔር የሚያቀርባቸው መሥዋዕቶች
ነበሩ፡፡ በሐዲስ ኪዳን ግን ከእግዚአብሔር ለሰው ታላቅ ስጦታ ተሰጠ፤
ይህም ቅዱስ ቁርባን ነው፡፡ ቅዱስ ቁርባን የመድኃኒታችን የኢየሱስ
ክርስቶስ ቅዱስ ሥጋና ክቡር ደም ነው፡፡ በሐዲስ ኪዳን ሰው ለኃጢአቱ
ስርየት እንስሳትን መሥዋዕት አድርጎ ለእግዚአብሔር አያቀርብም፡፡
በሥጋ የተገለጠው አምላካችን መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ ሰው
ኃጢአት አንድ ጊዜ መሥዋዕት ሆኗል፤ ለዘላለምም ያድናል፡፡
፴
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
፴፩
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
ሀ. ሥጋዊ ንጽሕና
ማንም ሰው ወደ ቤተ መቅደስ ከመግባቱ በፊት ንጽሕናውን መጠበቅ
አለበት፡፡ የሚቀርባው ንጹሐ ባሕርይ ወደ ሆነው እግዚአብሔር
ነውና፡፡ ስለዚህ ሰው ሁሉ ወደ ቤተ መቅደስ ሲመጣ ንጹሕ ልብስ
መልበስ አለበት፡፡ ቅዱስ ሙሴን ‹‹ውረድና ዛሬና ነገ ራሳቸውን ያንጹ፣
ልብሳቸውንም ያጥቡ ዘንድ ሕዝቡን እዘዛቸው፡፡›› ዘጸ. ፲፱፥፲ እንዳለው፡
፡ ይህም ልብሳችንን ብቻ ሳይሆን ሰውነታችንን መታጠብ እንዳለብንም
የሚያመለክትም ነው፡፡
ለ. መጾም
አንድ አማኝ ቅዱስ ሥጋውንና ክቡር ደሙን ለመቀበል ከመቁረቡ በፊት
ለአስራ ስምንት ሰዓት መጾም አለበት፡፡ (ፍትሕ መንፈሳዊ 13 /ረስጠብ
46) ይህም ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአይሁድ እጅ
ከተያዘበት እስከ ተሰቀለበት ጊዜ ድረስ የደረሰበትን መከራ ለማዘከር ነው፡
፡ ሕጻናትም ቢሆን መጾም አለባቸው፡፡ በርግጥ ሕጻናት ለአስራ ስምንት
ሰዓት መጾም ስለማይችሉ በአቅማቸው እንደ እድሜያቸው መጠን መጾም
አለባቸው፡፡ በእድሜ በጣም ትንሽ የሆኑ ሕጻናት ቅዳሴው እስኪፈጸም
ድረስ የእናታቸውን ጡትም ቢሆን መጥባት የለባቸውም፡፡
ሐ. ንስሐ መግባት
ማንም ሰው ከመቁረቡ በፊት ንስሐ መግባት አለበት፡፡ ንስሐ ማለት
“ነስሐ” ከሚለው የግእዝ ቃል የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም ማዘን፣ መጸጸት፣
መቆጨት፣ የኃጢአት ካሳ ማለት ነው፡፡ አፈጻጸሙም ወደ ንስሐ አባት
በመሄድ የሰራውን ኃጢአት ለካህኑ በመናገር/በመናዘዝ ይከናወናል፡፡
፴፪
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
ረ. በአራስነት ጊዜ
ሴቶች ወንድ ከወለዱ እስከ አርባኛው ቀንና ሴት ከወለዱ ደግሞ እስከ
ሰማንያ ቀን ድረስ ወ ደ ቤተ መቅደስ መግባት አይፈቀድም፡፡ ዘሌ፲፪፥፩-፭
ሴት “ብታረግዝ ወንድ ልጅም ብትወልድ አርባ ቀን ሴት ከወለደች ደግሞ
፹ ቀን ድረስ ወደ ቤተ መቅደስ መግባት ክልክል ነው”እንዳለው፡፡
፫∙፩ በቁርባን ጊዜ
፴፫
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
፫∙፪ ከቁርባን በኋላ
የምዕራፉ ማጠቃለያ
ቍርባን፡- የሱርስት ቃል ሲሆን ለአምላክ የሚቀርብ ስጦታ የሚል
ትርጒም አለው፡፡ ቁርባን ሰማያዊ ማዕድ ነውና ሥርዓትና ክብር
ይገባዋል።
ቁርባን በእግዚአብሔር ቸርነት የበቃ ሰው ከመቁረብ በፊት፣ በቁርባን
ጊዜና ከቁርባን በኋላ ስለቁርባን ክብር ሲል ማድረግ ያለበት ጥንቃቄዎች
አሉ።
ከቁርባን በፊት መደረግ ካለባቸው ጥንቃቄዎች ውስጥ:- ሥጋዊ
ንጽህናን መጠበቅ፣ መጾም፣ ንስሐ መግባት፣ ቅዳሴ ከመጀመሩ በፊት
መገኘት ይጠበቅበታል፡፡
አካል መድማት ካለ በዕለቱ መቁረብም ሆነ ቤተ መቅደስ ውስጥ
መግባት አይፈቀድም፡፡
በቁርባን ጊዜ ሃሳብ ሰብስቦ እና በፈሪሃ እግዚአብሔር
መቅረብ አለብን፤ በእግዚአብሔር ቸርነት ለዚህ ታላቅ
ክብር መብቃትን እያሰቡ በፍጹም ትህትና መሆን አለብን።
ተራን ጠብቆ መቁረብ፡- እንደ ቤተ ክርስቲያን ሥርዓት በተቀመጠው
ቅደም ተከተል መሰረት መቁረብ አለብን፡፡
፴፬
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
፴፭
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
ምዕራፍ አራት
ሥርዓተ ገዳም፣ ስግደትና ምጽዋት
ዓላማ
ተማሪዎች ይህንን ምዕራፍ ሲያጠናቅቁ
የመክፈቻ ጥያቄዎች
፴፮
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
፴፯
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
ምግብም የተመጠነና ከገዳሙ ሥርዓት ጋር የማይጋጭ፣ በዙሪያው
በስውር በጸሎት የሚኖሩ ቅዱሳንንም ላለመረበሽ በሚነጋገሩበት ጊዜ
ድምጽንም መቀነስና የመሳሰሉትን ትውፊታዊና ሥርዓታዊ ህግጋት
መጠበቅ ይገባል፡፡ ወደ ገዳም የሚሄድ ሰው ከተቻለው ጥሬ፣ ዳቦ ቆሎና
የመሳሰሉ ደረቅ ምግቦችን ይዞ መሄድ ካልተቻለው ደግሞ እንጀራ ሊበላ
ይችላል፡፡
፬. ፪ ክርስቲያናዊ አለባበስ
፴፰
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
፭. ፫ ሥርዓተ ስግደት
፴፱
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
ስግደት ሰው አምልኮቱንና ተገዢነቱን ለመግለጥ ራሱን ዝቅ አድርጎ
ግንባሩን መሬት በማስነካት ለፈጣሪው ተገዢነቱን የሚገልጽበት ተግባር
ነው። ስለዚህ ሥርዓተ ስግደትን ጠንቅቆ ማወቁ መቼና እንዴት የስግደት
ተግባር ማከናወን እንዳለብን ይረዳናል።
፭. ፬ ስለ ምጽዋት ሥርዓት
፵፪
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
፵፫
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
፬, ጸሎታችንን ቅድመ እግዚአብሔር ያደርሳል፦ ጾምና ምጽዋት የማይለያዩ
አገልግሎቶች ናቸው። ጾም ያለ ምጽዋት ምሉዕ አይሆንም። በኢሳይያስ
ላይ አድሮ አምላካችን “እኔስ የመረጥሁት ጾም ይህ አይደለምን?” (ኢሳ
፶፰፥ ፮) ብሎ እርሱ የመረጠውን ጾም ሲናገር ከዘረዘራቸው ውስጥ
“እንጀራህንስ ለተራበ ትቆርስ ዘንድ” (ኢሳ ፶፰÷ ፯) በማለት የተነገረለት
አንዱ ምጽዋት ነው። ምጽዋትን አድርጎ የሚጾም ሰውም “የዚያን ጊዜ
ትጣራለህ እግዚአብሔርም ይሰማሃል፣ ትጮሃለህ እርሱም እነሆኝ
ይልሃል፤ “(ኢሳ ፶፰፥፰) በማለት ከምጽዋት ጋር የሚጾምና የሚጸልይ
ከእግዚአብሔር መልስ የሚያሰጥ እግዚአብሔርም የሚቀበለው ጾም
እንደሆነ ይናገራል።
፵፬
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
የምጽዋት ዓይነቶች
ምጽዋት የሚለው ሲነገር ለሕሊና የሚታይን የገንዘብ የምግብ የቁሳቁስ
ስጦታ ነው፤ ነገር ግን ምጽዋት በገንዘብና በዓይነት ስጦታ ብቻ የሚወሰን
አይደለም፡፡ ምጽዋት ካለው ነገር የሌለውን ነገር መርዳት አስከሆነ
ድረስ በሚቆጠርና በሚሰፈር ብቻ አይወሰንም፡፡ ደካሞችን በጉልበት
ያልተማሩትን በዕውቀት የሙያ እርዳታ የሚያስፈልጋቸውን በሙያ
መርዳት ምጽዋት ነው፡፡ (ሐዋ ፫: ፪-፲ ፣ (ማቴ ፳፭ : ፲፬-፴ )
፵፭
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
‘የምጽዋት አፈጻጸም’ የሚለውን መማር አስፈላጊ ነው። ስለዚህ ከዚህ
ቀጥሎ የምጽዋትን አፈጻጸም እናያለን። እንዴት እንመጽውት፦
፵፮
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
፵፯
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
ሠ) የበደሉንን ታግሶ መስጠት፦ ርኁሩኁ አምላካችን ፀሐይን ለኃጥአንም
ለጻድቃንም ያወጣል። ዝናቡንም እንዲሁ ለሁሉም ያዘንባል።
ለሚበድሉትም ህጉን ለማይጠብቁትም፣ ትእዛዙን ለማይፈጽሙትም
ለሁሉም ምግበ ሥጋን ይመግባል። ይህ የእግዚአብሔር ቸርነቱን
የሚያመለክት ነው። እኛም ክርስቲያኖች የእግዚአብሔር ልጆች ከሆንን
የበደሉንን ሁሉ የሚያስፈልጋቸውን በማድረግ በመለገስ ማረጋገጥጠ
አለብን።ሰው የበደሉትን ይቅር ብሎ በሰጠ ጊዜ በልቦናው ጸጥታን
ጸጋ ክብርን ያገኛል። ላልበደሉት ከሚሰጠው ስጦታም በላይ ለበደሉት
በይቅርታ የሰጠው ስጦታ ዋጋው የበለጠ ዋጋ አለው። ስለዚህ ስንሰጥ
የበደሉንን ታግሰንና ይቅር ብለን መስጠት አለብን።
፵፰
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
የምዕራፉ ማጠቃለያ
ገዳም ማለት በቁሙ ምናኔ፣ ደብር፣ የመነኮሳት ሰፈር፣ ምድረ በዳ፣
አባቶች ከሰው ተለይተው የመኖሩበት ቦታ ማለት ነው፡፡
፵፱
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
፶
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
፶፩
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
ምዕራፍ አምስት
ጸሎትና መዝሙር
ዓላማ
ተማሪዎች ይህንን ምዕራፍ ሲያጠናቅቁ
የመክፈቻ ጥያቄዎች
፶፪
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
መ. በጸሎት ጊዜ ቀጥ ብሎ መቆም
በጸሎት ጊዜ ቀጥ ብሎ መቆም እንደሚያስፈልግ ሥርዓት ተሠርቷል
“በጽባሕ እቀውም ቅድሜከ ወአስተርኢ ለከ” /በማለዳ በፊትህ እቆማለሁ
እታይሀለሁም/ /መዝ.፭ : ፫ እንደተባለ፡፡
፶፭
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
ልበ አምላክ ነቢየ ልዑል ቅዱስ ዳዊት “ስለ ጽድቅህ ፍርድ በቀን ሰባት
ጊዜ አመሰግንሃለው”/መዝ ፻፲፰ :፻፷፬ ብሎ እንደተናገረ ክርስቲያን የሆነ
ሁሉ ሰባት ጊዜ በየእለቱ እንዲጸልይ ቤተ ክርስቲያን ታስተምረናለች፡፡
ሰባቱ የጸሎት ጊዜያትም የሚከተሉት ናቸው፡፡
ሀ. በ፲ቱ ወ ፪ቱ /በነግህ ሰዓት
ለ. በ፫ቱ (ሦስት) ሰዓት
ሐ. በ፮ቱ (ቀን ስድስት) ሰዓት
መ. በ፱ቱ (ዘጠኝ) ሰዓት
ሠ. በ፲ቱ ወ ፩ዱ (አስራ አንድ) ሰዓት /በሠርክ/
ረ. በ፫ቱ (ሦስት) ንዋም /በመኝታ ጊዜ
ሰ. በ፮ቱ (ሌሊት ስድስት ) በመንፈቀ ሌሊት
፶፮
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
፶፯
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
. ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዓለምን ለማዳን በፈቃዱ
ነፍሱን ከሥጋው ከለየ በኋላ ዮሴፍና ኒቆዲሞስ ቅዱስ ሥጋውን በአዲስ
መቃብር ያኖሩበት ሰዓት ነው፡፡ (ማቴ. ፳፯ : ፶፯
ሀ. የግል ጸሎት
የግል ጸሎት ማንኛውም ሰው ለብቻው የሚያደርገው ጸሎት ነው፡፡ ይህም
በቤት፣ በት/ቤት፣ በቤተክርስቲያን እና በልዩ ልዩ ቦታዎች ለብቻችን
ማድረግ ያለብን የጸሎት ዓይነት ነው፡፡
፶፰
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
ለ. የቤተሰብ ጸሎት
ይህ የጸሎት አይነት የቤተሰቡ አባለት በጋራ ሆነው የሚያደርሱት ነው፡
፡ በዚህም ጸሎት ቤተሰባችንን እንዲጠብቅልን፣ ፍቅር፣ ሰላምና አንድነት
እንዲኖረን በቤታችን በኑሯችን እንዲሁም በልባችን ገብተህ ፍቅራችንን
ባርክልን እያልን ስለቤተሰባችን መንፈሳዊና ሥጋዊ ህይወት መሳካት
እንለምንበታለን ፡፡
ሐ. የማህበር ጸሎት
በማህበር የሚደረግ ነው፡፡ ሁለት ወይም ሦስት ሆናችሁ በስሜ ብትሰበሰቡ
በመካከላችሁ እገኛለሁ በማለት የተሰጠንን ተስፋ ለመቀበል የምናደርገው
ጸሎት ነው::ማቴ ፲፰ : ለምሳሌ በሰንበት ትምህርት ቤት የምናደርገው ፤በ
ጸሎተ ቅዳሴ በሰርክ ጉባኤያት ብዙ ቦታዎች የሚደረግ ክርስቲያኖች
በኅብረት ሆነን የምንጸልየው በጣም አስፈላጊ ጸሎት ነው፡፡
ስለዚህ ዘወትር ለጸሎት መትጋት ይኖርብናል። ጸሎት ያልጸለየ ሰው
በባዶ ደብተር እንደማጥናት ቁጠሩት፣ ምንም አያገኝም ከእግዚአብሔር
ጋርም አይገናኝም ማለት ነው፡፡
፷
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
የምዕራፉ ማጠቃለያ
. ጸሎት ቃሉ ጸለየ ከሚለው የግእዝ ግሥ የወጣ ሲሆን ጸሎት ማለት
ልመና ፤ ምስጋናም ማለት ነው ።
. ጸሎት ስንጸልይ በፍጹም እምነት መጸለይ፤ ሀሳባችንን ሰብስበን በአንድ
ልብ በመሆን መጸለይ፤ከልብ መጸለይ ፤ በጸሎትም ጊዜ ቀጥ ብሎ
መቆም፤ ፊትን ወደ ምሥራቅ መልሶ መጸለይ ፤ መስገድ ፤ ጸሎት
ስንጀምር በትእምርተ መስቀል /በመስቀል ምልክት/ ማማተብ ፤ዐይኖችን
ወደላይ አቅንቶ መጸለይና ለሌሎችም መጸለይ ይገባል።
. ሰባት የጸሎት ጊዜያት አሉ። እነሱም:- ጸሎተ ነግህ፣ የቀን ሦስት ሰዓት
ጸሎት፣ የቀትር ጸሎት(ከቀኑ ፮ ሰዓት) ጸሎት፤ የሰርክ ጸሎት(ምሽት
፲ቱ ወ፩ዱ ሰዓት)፤ የምሽት ሦስት ሰዓት ጸሎተ ንዋም እና የመንፈቀ
ሌሊት ጸሎት ናቸው።
. ሦስት የጸሎት ዓይነቶች አሉ። እነሱም የግል ጸሎት፤ የቤተሰብ
ጸሎትና የማህበር ጸሎት ናቸው።
. ምግብ በምንመገበብት ጊዜ ጸሎት እናደርጋለን።
. መዝሙር የሚለው ቃል ‹‹ዘመረ›› ከሚለው የግእዝ ግሥ የተገኘ
ሲሆን ትርጓሜው ምስጋና ማለት ነው፡፡
፷፩
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
ትእዛዝ ሁለት:-
የሚከተሉትን ጥያቄዎች ትክክል ከሆኑ “እውነት” ትክክል ካልሆኑ
“ሐሰት” በማለት መልሱ።
፩. የጸሎት ጊዜያት አምስት ብቻ ናቸው።
፪, ቅዳሴ ከማኅበር የጸሎት ዓይነቶች ውስጥ አንዱ ነው።
፫. መዝሙር ለመዘመር የአዘማመር ሥርዓት አለው።
ትእዛዝ ሦስት:-
የሚከተሉትን ጥያቄዎች በተማራችሁት መሠረት አብራርታችሁ ጻፉ።
፩. የጸሎት ጊዜያትን ዘርዝራችሁ አብራሩ ?
፪. መዝሙርና ሥርዓቱን አብራሩ ?
፫. ምግብ ስንበላ የምጸልይው እንዴት ነው ?
፷፪
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አራተኛ ክፍል
ዋቢ መጽሐፍ
መጽሐፍ ቅዱስ 81
ለቅዱስ ቁርባን እንድበቃ ምን ላድርግ (1) -በዲ/ን የሺጥላ ሞገስ
ኆኅት ሰማይ
ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን - በማኅበረ ቅዱሳን
ፍትሐ ነገስት
የቤተክርስቲያን ጸሎት መጽሐፍ
መርሐ ህይወት
፷፫
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት