Professional Documents
Culture Documents
4 5780532720601928716
4 5780532720601928716
ምስጋና፡-
በቅድሚያ በነገሮች ሁሉ ለረዳን እና ላሳካልን ለልዑል እግዚያብሔርን ክብር
ምስጋ ይገባል፡፡ በመቀጠል ይህንን ጥናት ስናደርግ ለስራው የሚሆን መረጃ ለተባበሩን
የትምህርት ቤቱ፣ ማህበረሰብ፣ የወላጅ ኮሚቴ እንዲሁም የትምህርት ቤቱ
አስተዳደር ለአቶ አመሐ አበበ ፣ በዚህ መጠይቁ ለተባበሩን ለኬጂ ርዕሰ መምህር
ወ/ሪት አበበች መለሰ መረጃ በማሟላት ስላደረጉልኝ እጅግ ምስጋናዬን
አቀርባለሁ በተጨማሪም በቋንቋ ትምህርት ክፍል አባል መምህራንን
በመረጃ ማጠናከር በሙያዊ እገዛቸው ላደረጉልኝ ምስጋናዬን አቀርባለሁ
ይህ እድል ለሰጠን ለትምህርት ቤቱም ምስጋናችን ላቅ ያለ ነው፡፡
ማውጫ ገፅ
ምእራፍ አንድ
መግቢያ
የጥናቱ ዳራ
የጥናቱ ችግር ማብራርያ
የምርምሩ አላማ
የምርምሩ (የጥናቱ) ዝርዝር ዓላማዎች----------------
የጥናቱ ዘዴ -----------------------------------------------
የጥናቱ መረጃ መሰብሰቢያ ዘዴዎች -----------------
ጥናቱ የሚመልሳቸው ጥያቄዎች----------------------
ምእራፍ አንድ
መግቢያ
የሰው ልጅ ከተፈጥሮ ጋር ሲያደርግ የነበረው መስተጋብር በወቅቱ ለመኖር
የሚያስፈልጉትን ነገሮች ሁሉ ማግኘት እንዲችል ረድቶታል፡፡ ይህ ማለት
የሰው ልጅ በራሱና በአካባቢው መካከል ያለውን የእውቀት ክፍተት
ለመሙላት ሲታገል የነበረ መሆኑን ያሳያል፡፡አሁንም በመታገል ላይ ይገኛል፡፡
በንፋስ ስልክ ላፍቶ የሚገኘ
በሰኔ ዘጠኝ ቅድመ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት በአለው ራዕይና ተልእኮ መሰረት
ህጻናትን በአራቱም የመዳበር አቅጣጫዎች እነሱም በአካል ፣ በአእምሮ፣
በማህበራዊ እና በስሜት ለማዳበር ባአለው ተነሳሽነት መሰረት የህጻናቱን
ለመንከባከብ የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴና ውሎ መሰረት በማድረግ በቅድመ
አንደኛ ደረጃ ትምህር ቤት ሕጻናት ላይ የሚደርሱትን ሁነቶች በማጤን
ሕጻናት በጠዋት ሲመጡ እና በሽኝት ሰዓት ብቻቸውን ሲሆኑ
የሚገጥማቸውን ችግር በመገንዘብ ይሄንን ጥናትና ምርምር ለማድረግ
ተነሳስተናል፡፡
ሕፃናቱ የሚመጡበት ሰዓት ከአንድ ከሰላሳ በፊት ስለሆነ በግቢ ውስጥ የጥነቃ
ሰራተኛ ብቻ በመኖራቸው ልጆቹን በመጫወቻ ላይ በመንጠልጠል የአካል ጉዳት
መድረስ እና ከግቢ ውጭ ለመውጣት መሞከር ሕፃናቱ ለከፋ ጉዳት መጋለጣቸው
አይቀሬ ነው፡፡ በሽኝት ሰዓት ደግሞ ሁሉም መምህር ሆነ ሞግዚት በስራ እየደከመ ውሎ
ወደ ቤቱ ገብቶ ሌላ ሀላፊነት የሚወጣበትን ሰዓት የወላጅ መዘግየት ልጆቹን ቶሎ
አለመረከብ ችግር ነዉ፡፡ ይህ ችግር በጊዜ መፍትሄ ካላገኘ ሕፃናቱን ለከፋ ጉዳት
ይዳርጋል፡፡
1.3 ጥናቱ የሚመልሳቸው ጥያቄዎች
ምዕራፍ ሁለት
የጥናቱ ዘዴ
የጥናቱ አካላይ
የስራ ሰአት
የስራ ቦታ ርቀት
ከላይ ከተሰጠው ምላሽ አንጻር መጥይቅ ሁለትን ጠቅለል አድርገን ስናየው ህፃናት ይህ
ችግር የሚገጥማቸው በቤተሰብ የኑሮ ሁኔታ፣ የስራቸው ባህሪ ፣ቸልተኝነት ወይም
ግዴለሽ መሆን እና ሀላፊነትን ካለመወጣት የመጣ መሆኑን ከተጠያቂዎች ምላሽ
ተገኝታል ፡፡
መጠይቅ 3 ህጻናቶች ጠዋት ቀድመው በመምጣታቸው እና በሽኝት ሰአት ቶሎ ባለ
መወሰዳቸው የሚገጥማችው ችግሮች ምንድን ናቸው?
አዎ --------- አይደለም-------
እንደ ሞግዚት ለዚህ ችግር የወሰዱት መፍትሄ ቀድሞ መገኘት ከስዓት በስዓቱ
መጥተው እንዲወስዱ ማድረግ በተጨማሪም ህፃናቱን ቤታቸው ድረስ የማድረስ
ስራም ተሰርቷል የሚል አስተያየት ተሰቷል፡፡
ይህ መጠይቅ ሲጠቃለል አብዛኛው ወላጅ የልጁን መግቢያ እና መውጫ ስዓት
አክብሮ በመምጣት በመምህራን ፣ በሞግዚቶች እና በአጠቃላይ በትምህርት ቤቱ ላይ
የመደርሰውን የህፃናት በጠዋት መምጣትና ዘግይቶ የመውሰድ ችግር ጫና ለመፍታት
የራሰን ጥረት የሚያደርግ ነው፡፡
ይህን መጠይቅ አስተያየት ከሰጡት አስር ሰዎች ውስጥም ሰባቱ 70% ይህንን
ያደርጋሉ ነገር ግን ሶስቱ አስተያየት ሰጡት 30% የሚሆኑት ደግሞ ችግሩን ለመፍታት
ሙከራ ያላደረጉት ናቸው፡፡
እንደ አንድ መጠይቅ ላይ ችግሩን የሚያውቁ ቢሆኑም የልጆቻቸው ችግር ግን
መፈታት ያለባቸው እነርሱ ሚናቸውን ጭምር አያውቁም ቢያውቁም ለመፍታት
ጥረት አያደርጉም፡፡
እንደ መምህራን እንደ ሞግዚትም ሲታይም ያለውን ችግር በአግባቡ ተለይቷል
በተቻለ መጠን ችግሩን ለመፍታት የራሳቸውን ሃላፊነት ተወጥተዋል፡፡ ከሃላፊነት
የዘለለ ህፃናቱን ቤታቸው ድረስ መውሰድ በማቆየት፣ለወላጆች ስልክ ደውሎ በመንገር
ሲመጡ በማቀበል እና በመኖሪያ ቤት ድረስ ልጆቹን ተቀባይ ካለ በማድረስ ተችሏል፡፡
ማመላለስ፡፡
ከመምህራን የሚጠበቀዉ
• መምህር ባጋጠመ እክል ሁሉ ችግር ፈቺ እና ማህበረሰቡን የሚያገለግል መሆኑን
ሁሌ ማሰብ ፤
ለመጠነቅ(ለመከላከል)ግንዛቤ መፍጠር፤
5. የድርጊት ምርምሩን ወደ
ፅሁፍ መቀየር
ለጥናቱ የተመደበ ባጀት
አስተያየት
ዋቢ መፅሀፍት
የህጻናት መብት ኮንቬንሽን፤ክፍል 1 ገጽ 9