Professional Documents
Culture Documents
11
11
እንደ ቅድስት ሃና መዋዕለ ህፃናት ትምህርት ቤት መምህራን ለምታስተምሩበት ትምህርት የመምህሩ አጋዥ
መጽሐፍት በየደረጃዉ መለትም
1. 3-4 ዓመት
2. 4-5 ዓመት
3. 5-6 ዓመት
በየደረጃዉ የተቀመጠዉን እንደየ ክፍል ደረጃችሁ እያንዳንዱን የትምህርት አቀራረብ ከጭብጥ አንፃር
መገምገም አለበት፡፡ ሲገመገምም በእያንዳንዱ ጭብጥ ከልጆች እድሜ አንፃር የሚከብድና በጣም
የቀለለ ወይም በእድሜያቸዉ ሊመጥናቸዉ የማይችለዉን በሚገባ በመለየት በየገጹና በየጭብጡ
መገምገም ነዉ፡፡
ጭብጥ 2 እና 5
ተቀባይነት ባለዉ መልኩ ከሌሎች ጋር ግንኙነት መፍጠር እና ከአካባቢ ጋር በሚፈጠር መስተጋብር አካባቢን
ማጥናትና በአግባቡ ማጣጣም
በነዚህ ጭብጦች
ጭብጥ 3 እና 4
ቋንቋን በአግባቡ መጠቀምና በዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ ዉስጥ የሂሳብ ስሌትና እንቅስቃሴ መጠቀም
የቃላት ችግር
የመረጃ መሳሪያ አጠቃቀም ችግር
ከልጆች እድሜ አንፃር
በአካባቢ ሊገኝ የማይችልና በምናብ የተጠቀሰ ካለ
ይህን የመሳሰለና በመገምገም ወቅት በሚነሱ ሀሳቦች ላይ በመወያየት መለየት፡፡
መልካም ግምገማ
ተከታታይ ምዘና
ተከታታይ ምዘና ከጭብጥ አንፃር የሚገመገም ሲሆን በየእለቱ የልጆችን እንቅስቃሴ በማየት መከታተያ ቅፅ
ላይ መያዝ
2. ዉጤት ትንተናን እጅግ በጣም ጥሩ ፤ በጣም ጥሩ ፤ጥሩ እና ደካማ በማለት መተንተንና በደካሞች ላይ
መስራት
3. ሪፓርት ካርድ ላይ A,B,C በማለት ዉጤት መስጠት
4. በማርክ ማጠራቀሚያ ላይ ግን
የክፍልና የቤት ስራ 5
የክፍል ተሳትፎ 5
የክፍል ሙከራ 10
የእጅ ጽሑፍ 5
ከሌሎች ጋር ያለዉ ቅልጥፍና 5
ሙከራ /ቴስት/ 10
የሚድ ፈተና 20
አጠቃላይ ፈተና 40
በአጠቃላይ ከ 100/ከመቶ ያመጡትን ዉጤት A,B,C ቀይሮ ሪፓርት ካርድ ላይ በመሙላት
ልጆችን ተወዳዳሪ እንጂ የሚለይ ዉጤት እንዲሆን መሰራት አለበት፡፡