You are on page 1of 22

የአጠናን ዘዳዎች (Study Skills)

በአብክመ ትምህርት ቢሮ

የሥርዓተ ትምህርት ዝግጂትና ትግበራ ዲይሬክቶሬት ካሤ

አባተ

ህዲር/2015 ዓ.ም

ባህርዲር

0
ማዉጫ

ይዘት ገጽ

መግቢያ---------------------------------------------------------------------------------------------------2

ክፍሌ አንዴ

1. መከናወን ያሇባቸዉ የቅዴሚያ የትኩረት ነጥቦች---------------------------------------------3


1.1. አካሊዊ እና ስነ ሌቦናዊ ዝግጂት ማዴረግ----------------------------------------------4
1.2. የማጥኛ ቦታን ማዘጋጀት/ ማመቻቸት-----------------------------------------------4
1.3. እቅዴ ማዉጣት--------------------------------------------------------------------------4
1.4. የጥናት ጊዜን መዯሌዯሌ-----------------------------------------------------------------5
1.5. የጥናት /ንባብ ሌምዴን ማዲበር---------------------------------------------------------6
ክፍሌ ሁሇት
2. ሳይንሳዊ አጠናን ዘዳዎች እና የባሇዴርሻ አካሊት ሀሊፊነትና የስራ ዴርሻ-------------------8
2.1. ሳይንሳዊ የጥናት ዘዳዎች------------------------------------------------------------8
2.1.1. አጠቃሊይ ግንዛቤ እንዱኖር ማዴረግ------------------------------------------------9
2.1.2. ገጾችን ቃኘት ቃኘት ማዴረግ-------------------------------------------------10
2.1.3. ጥያቄዎችን መቅረጽ------------------------------------------------------------11
2.1.4. ገጾችን በጥንቃቄ በጥሌቀት ማንበብ-----------------------------------------------12
2.1.5. ማስታወስ ወይም በራስ ማረጋገጥ------------------------------------------------12
2.1.6. መከሇስ------------------------------------------------------------------------------14
2.1.7. ማንጸባረቅ---------------------------------------------------------------------------14
2.1.8. በንባብ ወቅት ማስታዎሻ ስሇመያዝ-----------------------------------------------15
2.1.9. የቡዴን ጥናት-------------------------------------------------------------------15
2.2. ከወሊጆች ወይም አሳዲጊዎች የሚጠበቅ-----------------------------------------------16
2.2.1. ከጥናት አኳያ ስሇ ቴክኖልጂ አጠቃቀም ተማሪዎችና ወሊጆች መገንዘብ ያሇባቸዉ 16
2.3. ከመምህራን የሚጠበቅ--------------------------------------------------------------------19
3. ማጠቃሇያ---------------------------------------------------------------------------------------------20
4. ዋቢ ጽሁፎች------------------------------------------------------------------------------21

1
መግቢያ

ተማሪዎችን ዉጤታማ የሚያዯርጋቸዉ ክፍሌ ዉስጥ የሚከታተለት ትምህርት ብቻ አይዯሇም፡፡


ከክፍሌ ዉጭም የቀሰሙትን ትምህርት በበሇጠ ሇመረዲትና ሇማበሌጸግ በግሌም ሆነ በቡዴን የሚዯረገዉ
ጥረት ሇተማሪዎች ዉጤታማነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አሇዉ፡፡ በትምህርት ህይወታችን/ጉዞአችን
ዉጤታማ ሇመሆን እቅዴንና ስርዓትን የተከተሇ የአጠናን ፕሮግራም ነዴፎ ተግባራዊ ማዴረግ አስፈሊጊ
ነዉ፡፡ ይህ በእቅዴና በፕሮግራም የመመራት ባህሌ በህጻንነት ዘመን ተኮትኩቶ እንዱያዴግ ወሊጆችም
ሆኑ መምህራን አስፈሊጊዉን ሁኔታ ማመቻቸት ይጠበቅባቸዋሌ፡፡

እንዯሚታወቀዉ የማንኛዉም ሰዉ የአካሌም ሆነ የአእምሮ አፈጣጠር በአብዛኛዉ ተመሳሳይነት ያሇዉ


ሆኖ የትምህርት ችልታዉ መሇያየት ምንጩ ከተወሇዴን በኋሊ ባሇዉ አካባቢያዊ ተጽዕኖ እንዯሆነ
ይታመናሌ፡፡ በመሆኑም ወሊጆች፣ አሳዲጊዎችም ሆኑ መምህራን የአብዛኛዉ ተማሪዎች
ዉጤታማ አሇመሆን መንስኤዉ (ሚስጥሩ) የንባብ ክህልት አናሳ መሆንና የአጠናና ስሌትን ተገንዝቦ
የመተግበር ሌምዴ ማነስ መሆኑን መገንዘብ ተገቢ ይሆናሌ፡፡ ሌጆች በህጻንነት ዕዴሜያቸዉ
ትክክሇኛዉን አቅጣጫና ፈር እንዱይዙ ከተዯረገና ሌምዴን ካዲበሩ ሇቀጣይ ትምህርታቸዉ ያሇምንም
ዴጋፍ በራሳቸዉ ጥረት አመርቂ ዉጤት ሇማምጣት እንዯማይቸገሩ ምሁራን ይመክራለ(ጥሩሰዉ
ተፈራ፤1991 ዓ.ም)፡፡

በመሆኑም የዚህ ጽሁፍ ዋና ዓሊማም የተማሪዎች አጠቃሊይ ዉጤት የሰመረና ያማረ እንዱሆን
በክፍሌ ዉስጥ ሇተወሰነ ጊዜ የሚከታተለት ብቻ በቂ አሇመሆኑንና የትኩረት እንቅስቃሴአቸዉ
ከትምህርት ሰዓት ዉጭም በማጥናት በሌዩሌዩ መንገድች ተጠናክሮ መቀጠሌ እንዲሇበት ሇማስገንዘብ ነዉ፡፡

ስሇሆነም ተማሪዎች በክፍሌ ዉሥጥ ከሚሰጠዉ ትምህርት በተጨማሪ ከክፍሌ ዉጭ የሚከናዎነዉ ጥናት
ትኩረት ኖሮት ጥናቱም ዉጤታማ ይሆን ዘንዴ የስነሌቡና ምሁራን ያስቀመጧቸዉ ምክረሀሳቦች
እንዯሚከተሇዉ ተቀነባብረዉ ስሇቀረቡ እንዯመነሻ አዴርጎ በመዉሰዴ በተግባር ሊይ ማዋሌ እገዛዉ
ከፍተኛ ይሆናሌ፡፡ የጽሁፉ ክፍሌ አንዴ ቅዴሚያ መከናዎን ያሇባቸዉ የትኩረት ነጥቦች የተመሊከተበት
ሲሆን በክፍሌ ሁት ሳይንሳዊ የአጠናን ዘዳዎች፣ የወሊጆች ወይም አሳዲጊዎች እና የመምህራን
የስራዴርሻ ምን መሆን እንዲሇበት ተመሊክቷሌ፡፡

2
ክፍሌ አንዴ

1. መከናወን ያሇባቸዉ የቅዴሚያ የትኩረት ነጥቦች


1.1. አካሊዊ እና ስነሌቦናዊ ዝግጂት ማዴረግ
ወዯ ጥናት ተግባር ከመገባቱ በፊት አካሊዊ እና ስነሌቦናዊ ዝግጂት ማዴረግ ቅዴሚያ የሚሰጠዉ
ተግባር ሉሆን ይገባሌ፡፡
ሀ) አካሊዊ ዝግጅት
 ንጽህናን መጠበቅ( የአካሌ፣ የጸጉር፣ የእግር፣ የሌብስ፣ የማንበቢያ ክፍሌ ወዘተ…)፣
 በቂ እንቅሌፍ መተኛት/ ማግኘት፣ አእምሮን ከማዯሱም በሊይ ብርታትንና ሀይሌን ይሰጣሌ፣
 ምግብን በሌክ መብሊት፣ ከመጠን በሊይ በሌቶ መጨነቅ በትኩረት ሊይ ከፍተኛ
አለታዊ ተጽኖ ያዯርጋሌ፡፡ በተጨማሪም ምግብ እንዯበለ ተቻኩል ሇማጥናት አሇመጣዯፍ ማሇትም
ከ 15-30 ዯቂቃ ፋታ ማግኘት፣
 በጥናት ጊዜ ቀናብል ነቅቶ መቀመጥ ያስፈሌጋሌ፡፡ አሌጋ ሊይ ተጋዴሞ ሇማጥናት
አሇመሞከር፣ ምቹ ወንበሮችን እና እንዯሶፋ የመሳሰለትን አሇመጠቀም፡፡ እንዯቤተሰብና
አካባቢ ሁኔታ በንቃት ትምህርቱን ሇማጥናት የሚያስችለ ግብአቶችን መገሌገሌ ያስፈሌጋሌ፡፡
ሇምሳላ ገጠር ከሆነ እንጨት ሊይ፣ ዴንጋ ሊይ፣ ሜዲ ሊይ ወይም መዯብ ሊይ ነቅቶ
ማጥናት ይቻሊሌ፡፡ ከተማሊይ ዯግሞ ዯረቅ ወንበሮችንና በአካባቢ ሉገኙ የሚችለ ቁሳቁሶችን
መጠቀም ያስፈሌጋሌ፡፡
ሇ) ሥነ-ሌቦናዊ ዝግጂት
 በዉስጣዊ ስሜትና በራስ ተነሳሽነት ካሇምንም የዉጭ ግፊት የማጥናት ሌምዴ
ማዲበር፣መሌፈስፈስንና መዲከምን አሰወግድ በፍሊጎትና በንቃት ጥናት ማካሄዴ፣
 ዓሊማን ጠንቅቆ ማዎቅ፣አዕምሮን ሇዚህ ተግባር ማዘጋጀት፣
 የአጭርና የረዥም ጊዜ የጥናት እቅዴና ጊዜን በአግባቡ የመጠቀም ባህሌን ማዲበር፣
 የሚጠናዉን የትምህርት ዓይነት ከአካባቢና በአጠቃሊይ ከህይዎት ጋር በማዛመዴና በማመዛዘን
ሇማጣጣም ጥረት ማዴረግ፣
 አእምሮንና አካሌን ማዝናናት፣ከጭንቀት ነጻ ማዴረግ፣

3
 ጥናቱ ዉጤት እንዱኖረዉ ችክ ብል እራስን ከማዴከም መታቀብና በአንጻሩ በጥናቱ ጣሌቃ
ጣሌቃ አእምሮን ማዝናናት፣ ሇምሳላ፡- ሰዉነትን ማፍታታት፣ሙዚቃ ማዲመጥ፣ ሥራን
መሇዋወጥ(ከአእምሮ ስራ ወዯ ጉሌበት ስራ መቀየር)፣ ሻሂ ወይም ዲቦ ወይም ላሊ ነገር
ከተገኘ በጣሌቃ መቅመስ፣ በጥናቱ መካከሌ የሚዯረገዉ እረፍት ከ 5-10 ዯቂቃ ቢሆን መሌካም
መሆኑን ምሁራን ይመክራለ፡፡

1.2. የማጥኛ ቦታን ማዘጋጀት/ ማመቻቸት


 የጥናት ቦታን ማዘጋጀት ጥናቱን የተመቻቸ ያዯርገዋሌ፡፡ ይህ አይነቱ የቦታ ዝግጅት ሇጥናት
ሌምዴ መዲበር ትሌቅ አስተዋጽኦ ከማዴረጉም ባሻገር ቦታዉን ባዩ ቁጥር የተማሪዉ/ ተማሪዋ
መንፈስ ሇጥናት ይነሳሳሌ፡፡
 ጥናት የሚጠናበት ክፍሌ ወይም ቦታ በቂ ብርሃንና ንጹህ አየር ያሇዉ ቢሆን ይመረጣሌ፡፡
በጥናት ክፍሌ ዉስጥ የሚኖረዉ ብርሃን ጥሊ የማይፈጥርና ያሌዯበዘዘ ሆኖ ተመሳሳይ
መሆን አሇበት፡፡ በጥናት ወቅት በተዯጋጋሚ የሚዯረግ የብርሃን መሇዋወጥ ዓይንን
ከማዴከሙ በተጨማሪ ረጅም ንባብን አዯገኛ ያዯርገዋሌ፡፡
 የጥናቱ ቦታ ከጥናቱ ጋር ያሌተያያዙ ነገሮችን እንዲያጣብቡ ጥንቃቄ ማዴረግ፣ ይህም
ሀሳብ እንዲይበታተን ይረዲሌ፡፡
 ጥናት ከመጀመሩ በፊት ሇጥናቱ አስፈሊጊ የሆኑና ከጥናቱ ጋር ግንኙነት ያሊቸዉ እንዯ
መፅሃፍ፣ መዝገበ ቃሊት፣ እርሳስ፣ መቅረጫ፣ እስክብሪቶ፣ ወረቀት፣ ማስመሪያ፣ ዯብተር
ወዘተ በቅዴሚያ ማዘጋጀት፡፡ ይህም በጥናት ወቅት በየመሃለ እነዚህን ነገሮች ፍሇጋ ጊዜ
እንዲይባክን፣ የተነሳሳዉ የጥናት ፍሊጎት እንዲይቀንስ ይረዲሌ/ ያዯርጋሌ፡፡
 በተቻሇ መጠን የጥናቱን ቦታና ጊዜ አሇመሇዋወጥ፡፡
 ቤተመጻህፍት ሄድ የማጥናትና መጽሀፍትን የማንበብ ባህሌ ከወዱሁ ማዲበር
ሇዉጤታማነት/ስኬታማነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያዯርጋሌ/ይኖረዋሌ፡፡

1.3. የዕሇት ከዕሇት ተግባራትን ማከናወኛ እቅዴ ማዉጣት


 የጥናት፣ የመዝናኛና የማህበራዊ ጉዲዮች ማከናዎኛ ጊዜ መወሰን፡፡ ይህም ተማሪዎች ጊዜያቸዉን
አሊግባብ አሌባላ ቦታ እናዲያዉለ ያዯርጋሌ፡፡ እንዱሁም ጊዜን ስራን በእቅዴና በስርአት
የመጠቀም ሌምዴን ከወዱሁ እንዱያዲብሩ ይረዲሌ፡፡ በተጨማሪም "ምን

4
ሊጥና?፣ ምን ሌስራ?፣ የት ሌሂዴ?" በማሇት ሉወሰደ የሚችለ ግብታዊ እርምጃዎችን
ይገታሌ፡፡ ጊዜን በአግባቡ መጠቀም ይገፋፋሌ፡፡
 በእቅዴ መመራት ሀሳብ እንዲይበታተን የማመንታት ዝንባላ እንዲይኖር ከማዴረጉም ባሻገር በተገቢዉ
እንቅስቃሴ ሊይ አወንታዊ ተጽዕኖ ይኖረዋሌ፡፡ ያዝ ሇቀቅ ነገ ከነገ ወዱያ እየተባሇ በየቀኑ በቀጠሮ እየተሊሇፈ
የሚከመር/የሚተዉ ጥናት በተማሪዉ ሊይ ከፍተኛ ጫናና ስጋት ያስከትሊሌ፡፡ ፈተና በቀረበ ጊዜ
ብቻ ሇማጥናት መሞከር "ሰርገኛ መጣ በርበሬ ቀንጥሱ" የሚሇዉን አባባሌ ያስታዉሳሌ፡፡
 ፈተናዉ ነገ ሆኖ ዛሬ የሚዯረገዉ የጥናት መሯሯጥ አንዴም ተማሪዉን/ ዋን ጭንቀትና ፍርሀት
ዉስጥ ሲጥሌ በላሊ መሌኩ ዯግሞ በዚህ መሌክ የሚካሄዯዉ ጥናት በተማሪዉ/ዋ አእምሮ ዉስጥ ሰርጾ
መግባቱ ያጠራጥረሌ፡፡ ምናሌባትም ሇዚህ ይሆናሌ ተማሪዎች በአንዯኛዉ ወሰነ-ትምህርት በጥሩ
ዉጤት ያሇፉትን ትምህርት በሁሇተኛዉ ወሰነ- ትምህርት ሲጠየቁ ማስታወስ የሚሳናቸዉ፡፡
 የሚጠናዉን የተግባር እቅዴ አክብሮ ሇወሊጆችና ሇጓዯኞች ግሌጽ እንዱሆን ቢዯረግ መሌካም ነዉ፡፡
ይህም በወሊጆችና በጓዯኞች ሳቢያ ሉመጣ የሚችሇዉን ጣሌቃገብነት ብልም የፕሮግራም
መፋሇስ ሇመከሊከሌ ያስችሊሌ፡፡ ቢቻሌ ከመጀመሪያዉኑ ከወሊጆች ወይም ከጓዯኞች ጋር
የተግባር እቅደን አብሮ ማዉጣት ተመራጭነት አሇዉ፡፡ ወሊጆችም እቅደን በማክበር ግብታዊ
የሆኑ ትእዛዞችን ከማስወገዴ በሊይ ሁኔታዎችን የማመቻቸትና ክትትሌ የማዴረግ ሀሊፊነት
አሇባቸዉ፡፡

1.4. የጥናት ጊዜን መዯሌዯሌ

የጥናት ጊዜ እንዳት አዴርጎ ሌዴል መጠቀም ይቻሊሌ?

 ማንኛዉም ተማሪ የተወሰነዉን ጠዋት ላሊዉን ከሰአት የቀረዉን ማታ ማጥናት ይኖርበታሌ፡፡ ሇምሳላ
አንዴ ተማሪ ጠዋት ሁሇት የጥናት ክፍሇ ጊዜና ከሰአት አንዴ ክፍሇ ጊዜ ቢኖረዉ/ራት ማታ ሇአንዴ
ወይም ሇሁሇት ሰዓታት ማጥናት ይቻሊሌ፡፡ ይህ አይነቱ አጠናን በቂ የሆነ የጊዜ አጠቃቀም ሉሆን
ይችሊሌ፡፡
 ከረጅም ሰዓት ጥናት ይሌቅ የተሻሇ የሚሆነዉ ሁሇት ወይም ሶስት እኩሌ የሆኑ የጥናት ሰዓቶችን
ከፋፍል መጠቀም መሌካም ነዉ፡፡ ላሊዉን ሰዓት ያካተተ የማታ የጥናት

5
ፕሮግራም ብቻ ማዘጋጀት ጥሩ ፕሮግራም አይዯሇም፡፡ ፍሊጎት የሚጠፋዉና መሰሌቸት የሚመጣዉ
ሇረጂም ጊዜ ሇጥናት ሲቀመጡ ነዉ፡፡
 በተሇያዩ አጋጣሚዎች ሇጥቂት ዯቂቃዎች የሚዯረጉ ንባቦች ከፍተኛ ጠቀሜታ አሊቸዉ፡፡ የክፍሌ
ትምህርት ከመጀመሩ በፊት በሚኖሩ ዯቂቃዎች፣ ከምሳ በፊት በሚኖሩ ክፍተቶች ወይም ሰዉ
በምንጠብቅበት ወቅት ማንበብ በቀሊለ እዉቀታችንን ሇማዲበር ይረዲናሌ፡፡ ይህ ዓይነቱ የንባብ
ዘዳ ከዋናዉ የጥናት ፕሮግራም ጋር ተዲምሮ ዉጤታማ ያዯርጋሌ፡፡
 በአጠቃሊይ ሇእያንዲንደ የትምህርት ዓይነት የሚሰጠዉ የጥናት ጊዜ እንዯተማሪዉ ችልታና
እንዯስራዉ ብዛት መወሰን ይኖርበታሌ፡፡ በሚጠናበት ጊዜ መሰሌቸት እንዲይመጣ የሚጠናዉን
የትምህርት ዓይነት መሇዋወጥ የስራዉን ዓይነት መሇዋወጥ ወይም መቀያየር ሇምሳላ ከንባብ ወዯ
ጽሁፍ፣ ከጽሁፍ ወዯ ማዲመጥ ወዘተ…፡፡ የአጠናኑን ቅዯም ተከተሌ በተመሇከተ ከበዴ ያለትን
ትምህርቶች አዕምሮ ንቁ በሆነበት ጊዜ ሇማጥናት እቅዴ ማዉጣት ይመረጣሌ፡፡ ሆኖም ግን
ምርጫዉን ሇግሇሰቡ/ቧ መተዉ መሌካም ነዉ፡፡

1.5. የጥናት/ ንባብ ሌምዴን ማዲበር


 በተወሰነ ቦታና በተወሰነ ሰዓት ሊይ ማጥናትን መሌመዴ አስፈሊጊና ወሳኝ ጉዲይ ነዉ፡፡ በመሌካም ሌምዴ
ሊይ የተመሰረተ ችልታ ማዲበር ይገባሌ፡፡ ይህ ማሇት ግን የሌምዴ ተገዥ በመሆን ላልች ጥሩ ነገሮች
ያምሌጡ ማሇት አሇመሆኑን ግንዛቤ ሉያዝ ይገባሌ፡፡ የጥናት ሌምደ መዲበሩን ሇማረጋገጥ ጥናት
ከመጀመሩ በፊት አእምሮአችን ሊጥና ወይስ አሊጥና ብል ሙግት የመግጠሙ ጉዲይን በጥያቄ
በማናሳት እራስን መፈተሽ መሌካም ነዉ፡፡
 ሇትምህርት የሚኖር ፍሊጎት በአንዴ ጊዜ ስኬታማ ዯረጃ ሊይ ይዯረሳሌ ተብል አይታሰብም፡፡ በእርግጥ አሌፎ
አሌፎ ስኬታማ የሆኑ ያጋጥማሌ፡፡ ብዙዉን ጊዜ ሇማጥናት መዯረግ ያበት የሚነበበዉን ነገር በመያዝ
ወንበርና ጠረጴዛ ይዞ በመቀመጥ መጀመር ነዉ፡፡ ላሊ ምንም ተአምር ወይም ቀመር አያስፈሌገዉም፡፡ ይህን
ያህሌ ቀሊሌ መሆኑን መገንዘብ ያስፈሌጋሌ፡፡ በዓሇማችን ሊይ ያለ ታሊሊቅ መጸሃፍትን የጻፉ
ዯራሲያን፣ ታዋቂ የሙዚቃ ግጥም ጸሃፊዎች፣ ባሇዝና የሆኑ ምሁራን የሚጠቀሙት ይህን ዘዳ
ነዉ፡፡ ሥሇዚህ ያሇምንም ማመንታት አንዴን ነገር ቁጭ ብል መጀመር ወሳኙ ጉዲይ ነዉ፡፡ እነኚህ
ባሇዝና ሰዎች በየቤተመጸሀፍት ቤት ያለ መዯርዯሪያዎችን በሙለ ያዲርሳለ፣ የተሇያዩ
መሳሪያዎችን በመሇማመዴ ወይንም በቤተሙከራዎች ዉስጥ ሣይንሳዊ ሙከራዎችን ያሇመታከትና
ያሇማቋረት ይሰራለ፡፡ ታዱያ እነኚህ ታሊሊቅ ሰዎች በዚህ በቃኝ ሳይለ ይህን

6
ያህሌ ጠንክረዉ ከሰሩ የዛሬ ተማሪዎች በዚህ ዓሇም መንዯር ሆና በፍጥነት እየገሰገሰች ባሇችበት ወቅት
ተወዲዲሪ ሇመሆን ከዚህ ያሊነሰ መሰራት ያሇበት መሆኑን ማጤን ይገባሌ፡፡

ሥሇዚህ እሊይ ሇመግሇጽ እነዯተሞከረዉ የጥናት ፕሮግራም ማዘጋጀት ሇመዝናኛ፣ ዘመዴም ሆነ ጓዯኛ
ሇመጠየቅ ነጻ ጊዜ የሚሰጥ ስሇሆነ የሚነበበዉ ትምህርት በዝቶ ከመጨናነቅ በፊት ሇመስራት ከማስቻለ
በተጨማሪ ብዙ አምሽቶ ከመስራትና ከስሜት መረበሽ ያዴናሌ፣ ቁምነገር ሳይሰራበት የሚዉሌ ጊዜ አይኖርም፣
ብዙ የሚሰራ ነገር ቢኖር እንኳ ጊዜ ስሇማያጥርና ሇዉጤት ስሇሚያበቃ በወጣዉ ፕሮግራም መሰረት
የጥናት ሌምዴን ማዲበር የህይዎት ወሳኝ ጉዲይ መሆኑን መገንዘብ ይገባሌ፡፡

7
ክፍሌ ሁሇት

2. ሳይንሳዊ የጥናት ዘዳዎች፣ ከተማሪ ወሊጆች እና መምህራን


የሚጠበቅ ሀሊፊነትና የስራዴርሻ

በዚህ ክፍሌ የተማሪዎችን የአጠናን ስሌት ሇማሳዯግ የሚያስችለ ሳንሳዊ የአጠናን ዘዳዎች ወይም
የአነባበብ ስሌቶች እንዱሁም የተማሪዎችን የንባብ ፍሊጎት ሇማነሳሳት ከወሊጆች ወይም አሳዲጊዎች
እና መምህራን የሚጠበቁ ሀሊፊነትና የስራ ዴርሻዎች ተመሊክተዋሌ፡፡

2.1 ሳይንሳዊ የጥናት ዘዳዎች/ የአነባበብ ስሌቶች

አንዴ አንባቢ የንባብ ስሌትን ሳይረዲ የሚያነብ ከሆነ የሚያስበው ፍሬ ሃሳብ ወይም ዕውቀት አይኖረውም፡፡
ስሇዚህ እያንዲንደ ግሇሰብ የየራሱ ፍሊጎት ቢኖረውም ጥበብ የተሞሊበት የአጠናን/ የአነባበብ መንገዴ
መከተሌ ያስፈሌጋሌ፡፡ በስነሌቦና(Psychology) ዘርፍ ሇሰውሌጅ ዕውቀት እንዱሁም የረዥም ጊዜ ትውስታን
የሚያግዙ ያጠናን ወይም የንባብ ስሌቶችን አመሊክተዋሌ፡፡ ከነዚህ ስሌቶች መካከሌ SQ3R እና
SQ5R የተሰኙት የንባብ ዘዳዎች ይጠቀሳለ፡፡ SQ3R የጥናት ስሌት ተማሪዎች በፍጥነትና በጥራት
ማጥናት የሚያስችሌ ከ 2 ኛዉ የአሇም ጦርነት በኋሊ ጀምሮ አገሌግልት ሊይ የዋሇ ሲሆን አምስት
የሚዯርሱ ዯረጃዎች ማሇትም ቅኝት (Survey)፣ ጥያቄ (Question)፣ ንባብ (Reading)፣ ማረጋገጥ
(Recite) እና መከሇስ (Review) የሚለትን በቅዯም ተከተሌ የያዘ ነዉ፡፡

SQ5R ዯግሞ በቅርቡ ተነዴፎ ስራ ሊይ የዋሇ ዉጤታማነቱ የተረጋገጠሇት አዱስ የጥናት ስሌት ሲሆን
ይህም ሰባት የሚዯርሱ ቅዯም ተከተሊቸዉን የጠበቁ ጥበቦችን ያቀፈ ከ SQ3R የጥናት ዯረጃዎች
በተጨማሪ መመዝገብ/ማስታወሻ መያዝ (Recording) እና ማንጸባረቅ (Refelecting) የሚለትን
ያካተተ ነዉ፡፡ የ SQ5R የአጠናን ስሌት ቅዯም ተከተሌ ሲታይ ቅኝት (Survey)፣ ጥያቄ
(Question)፣ ንባብ (Reading)፣ ማረጋገጥ (Recite)፣ መመዝገብ (Record)፣ መከሇስ (Review)
እና ማንጸባረቅ (Refelect) ናቸዉ፡፡

ጠቅሇሌ ባሇ መሌኩ ተማሪዎች በሚያጠኑት ትምህርት ዉጤታማ ሇመሆን ከሊይ የተዘረዘሩትን የጥናት
ስሌቶች እንዯአስፈሊጊነቱ በመዉሠዴ ቅዯምተከተለን የጠበቀ የአነባበብ ስሌትን መጠቀም ተገቢና
ጠቀሜታዉም የጎሊ መሆኑን ምሁራን ይመክራለ፡፡ በመሆኑም እነኚህን

8
ሳይንሳዊ የአጠናን ሥሌቶች ጠቀሜታ በጥሌቀት ተገንዝቦ ወዯተግባር ሇመግባት ያስችሌ ዘንዴ
እንዯሚከተሇዉ በዝርዝር ተብራርቶ ቀርቧሌ፡፡ የትኩረት ነጥቦችም

 ሇሚጠናዉ የትምህርት ዓይነት አጠቃሊይ የሆነ ግንዛቤ እንዱኖር ማዴረግ፣


 የሚጠናዉን የትምህርት ዓይነት ገጾች በማገሊበጥ ቃኘት ቃኘት ማዴረግ፣
 ጥያቄዎችን መቅረጽ፣
 በጥሌቀት ገጾችን ማንበብ፣
 የተነበበዉን በራስ ቃሊት/ አባባሌ ሇማስታዎስ መሞከር፣
 ክሇሳ ማካሄዴ፣
 ማንጸባረቅ፣
 ከተነበበዉ ዉስጥ ማስታወሻ መያዝ፣
 የቡዴን ጥናት ማዘጋጀት የሚለት ናቸዉ፡፡

2.1.1. ስሇሚጠናዉ የትምህርት ዓይነት አጠቃሊይ የሆነ ግንዛቤ እንዱኖር ማዴረግ

ተማሪዎች ሁላም አዱስ ነገሮችን ሲማሩ ቀዯም ብል አነስተኛ ተዛማጅ እዉቀት ይኖራቸዋሌ ወይም
አሊችዉ፡፡ ይህም ትምህርቱን የበሇጠ ሇመረዯትና ሇረጅም ጊዜ ሇማስታወስ ያስችሊሌ ወይም ያግዛሌ፡፡
በተጨማሪም ስሇ አንዴ ነገር አጠቃሊይ ይዘት የተወሰነ ሀሳብ ካሇ እያንዲንደ ክፍሌ የበሇጠ ትርጉም
እንዯሚሰጥ ግሌጽ ነዉ፡፡ በእነኚህ ሁሇት ምክንያቶች ጥናት ሲጀመር መጀመረያ ስሇ አጠቃሊይ
ይዘቱ ሀሳብ ማዲበሩ ተመራጭ የሚሆነዉ፡፡ መጽሀፍት ስታነቡ ይህን ዘዳ በቀሊለ መጠቀም ይቻሊሌ፡፡
ሇምሳላ ያህሌ በወረቀት ሊይ ዋና ርእሶችንና ንዑሳን ርዕሶችን ቁጥር ሳይሰጣቸዉ ወዯታች በመዯዲ
መጻፍ፡፡ ነገር ግን ሲጻፉ ርእሶቹን ወይም ንዑሳን ርእሶቹን ከዋናዉ ምእራፍ ጋር ያሊቸዉን ግንኙነት
ሉያሳይ በሚችሌ መሌኩ መሆን ይኖርበታሌ፡፡

ሇምሳላ፡- ምግብና የቤተሰብ ዯህንነት በሚሇዉ ርዕስ

 ምግብ እና ጤና
 የምግብ አስፈሊጊነትና ዓይነቶች
 በሽታ ተከሊካይ፣ ገንቢ፣ ሏይሌ ሰጭ፣ ሚኒራሌና ማዕዴን ሰጭ ምግቦች
 የግሌ ንጽህና አጠባበቅ
 የብርሃን አስፈሊጊነት---

9
እነዚህን በጥንቃቄ ስታነቧቸዉ በአእምሮ ዉስጥ ሥሇምዕራፉ አጠቃሊይ ይዘት ግንዛቤ ይኖራሌ፡፡
ዋና ዋና ርዕሶች ምንዴንናቸዉ ብል? ራስን ከጠየቁ በኋሊ የርእሶችን ቅዯም ተከተሌ መመሌከት፡፡
በመቀጠሌ በዉስጣቸዉ ያሇዉን ወይንም ሉኖር የሚችሇዉን ግንኙነት በማሰብ በየርዕሱ ስር ያለ
ንኡሳን ርዕሶችን መመሌከት ይገባሌ፡፡ ይህም ማሇት የምዕራፉን አጠቃሊይ ስእሌ መያዝ በአዕምሮ
ቅዯምተከተለንና የያዘዉን ሀሳብ መሰብሰብ ያስችሊሌ፡፡ እዚህ ሊይ መታወቅ ያሇበት ሁለንም በርዕሱ
ስር ያለ ይዘቶችን በቃሌ ማስታዎስ አሇብን ማሇት አሇመሆኑን ነዉ፡፡ ቅዯም ተከተለን ብቻ አገናዝቡ
ማሇት ነዉ፡፡ ይህም እሊይ ሇመጥቀስ እንዯተሞከረዉ ሁሇት ነገሮችን ያዯርጋሌ፡፡ አንዯኛ ሇቀጣዩ ንባብ
የሚሆን የተወሰነ ነገር የሚያስጨብጥ ሲሆን በሁሇተኛ ዯረጃ ምዕራፉ በሚነበብበት ጊዜ ከእያንዲንደ
ሀሳብ ጋር የሚጣጣም አጠቃሊይ ወይም የተያያዘ ግንዛቤን ይሰጣሌ፡፡

2.1.2. የሚጠኑትን ገጾች ቃኘት- ቃኘት ማዴረግ (Surveying)

ቃኘት-ቃኘት ማዴረግ ማሇት የሚጠኑትን ገጾች ፈጠን ያሇ እይታ ማዴረግ


ማሇት ነዉ፡፡ በዚህ ወቅት እያንዲንደን ቃሊት ወይንም አረፍተ ነገር ማንበብ ማሇት አይዯሇም፡፡
ሉዯረግ የሚገባዉን አትኩሮት የሚስቡትን ማሇትም የሚነበቡ መሳሪያዎችን፣ ይዘቱን፣ ርእሱን፣
ንዑስ-ርእሱን፣ ካርታዎችን፣ ስእልችን፣ ቻርቶችን፣ መቃኘት፤ በተጨማሪም መግቢያዉን፣
ማጠቃሇያዉን እያዩ በማንባብ እየዘሇለ የሚያስፈሌገዉን እየቃኙ ማየት ማሇት ነዉ፡፡ ይህ ክንዉን
በትምህርቱ ዉስጥ የተካተቱ አንዲንዴ ሀሳቦችን ሇመያዝ ይረዲሌ፡፡ ይሁንና በዚህ ሂዯት አስፈሊጊ
የሆኑ ሁለንም ነጥቦች መያዝ አይቻሌም አይጠበቅምም፡፡ ነገር ግን ይህ የመጀመሪያ እይታ የጎዯለ
ነገሮችን ሇመሙሊት ያስችሊሌ፡፡

በአጠቃሊይ ይህ የመጀመሪያዉ የጥናት ሚስጥር ሌክ አንዴ አሽከርካሪ ወይም አብራሪ ጉዞ ከመጀመሩ


በፊት መኪናዉ፣ አዉሮፐሊኑ ወይም መርከቡ ሇጉዞ የሚያስፈሌጉ ነገሮች መሟሊታቸዉን፣ ጉዞዉ
ጤናማና የተሳካ እንዱሆን ቅዴሚያ ፍተሻ እንዯሚዯረገዉ ሁለ ይህም አንባቢያን/ አጥኝዎች ጥናት
ከመጀመራቸዉ በፊት ስሇሚነበበዉ ነገር ቅኝት የሚዯረግበት ስሌት ነዉ፡፡ ይህም የሚከተለት ጠቀሜታ
አሇዉ፡-

 የጽሁፉን መንፈስ አዉቆ ሇማንበብ ይጠቅማሌ፣

10
 የአቀዲጂነት ሚና ይጫወታሌ፡ ማሇትም በቀጣይ የሚጠኑትን ጭብጥ መረጃዎች አንዴሊይ ሇመጠቅሇሌ
ያስችሊሌ፣
 አእምሮን ወይም አንጎሌን ያሟሙቃሌ፣
 ሇጥናት ሂዯቱ መነሻ ጉሌበት ይሰጣሌ፣
 የአጥኝዎችን የማወቅ ፍሊጎት ያነሳሳሌ ተብል ይገመታሌ፡፡

በዚህ ወቅት እያንዲንደ ገጽ በጥሌቀት ስሇማይነበብ የሚኖረዉ እዉቀት ዉስን መሆኑን ግንዛቤ
መያዝ ይገባሌ፡፡

2.1.3. ጥያቄዎችን መቅረጽ (Questioning)

ሇጥያቄዎች መሌስ ሇመስጠት የሚዘጋጁ ተማሪዎች ከማጥናታቸዉ በፊት ወይም


በሚያጠኑበት ጊዜ ጥያቄ የሚያወጡ ናቸዉ፡፡ ጥያቄዎችን ቀዴሞ ማዘጋጀት የሚጠቅመዉ ሇጥያቄዎች
መሌስ ሇመስጠት የሚተጋዉ አእምሮ( አንጎሌ) በሚጠናዉ ጽሁፍ ሊይ ትኩረት እንዱዯረግ ያግዘዋሌ፡፡
የጥያቄዎች ዓይነት እንዯ አርዕስቱ ይዘት ሁኔታ ሉሇያይ ቢችሌም ጥያቄዎችን በሚከተሇዉ መሌኩ
መቅረጽ ይቻሊሌ፡፡

 ይህ ይዘት የሚያስረዲኝና የሚነግረኝ ጭብጥ ምንዴን ነዉ? ከነባራዊ ሁኔታ ጋር ማዛመዴ


 አጋዥ መዘርዝሮችና ምሳላዎች ምን ምን ናቸዉ?
 የቀረቡ ምሳላዎች ጽንሰ ሀሳቡን በግሌጽ ያስረዲለ አካባቢያዊ ናቸዉ?
 ሇጽንሰ ሀሳቡ እዉነታነት የሚቀርቡት መረጃዎች ምን ምን ናቸዉ?
 የርእሱ ይዘት መነሻ ማእከሊዊ ጽንሰ ሀሳብ ምንዴን ነዉ?
 ባሇኝ እዉቀት ሊይ የሚያሳዴረዉ ተጽዕኖ ምንዴን ነዉ?
 ይህ አንቀጽ ከዋናዉ ይዘት ጋር ያሇዉ ተዛምድ ምንዴን ነዉ?
 በዚህ ይዘት ባለ አንቀጾች መረጃዎች ሊይ ምን ሌጨብጥ ምን ሌጠየቅ እችሊሇሁ?
ወዘተ... ሉሆን ይችሊሌ፡፡

11
2.1.4. ገጾችን በጥንቃቄ በጥሌቀት ማንበብ (Reading)

የሚቀጥሇዉ ዯረጃ የሚጠናዉን ትምህርት በጥንቃቄ ትኩረት ሠጥቶ ማንበብ ነዉ፡፡


በጥናቱ ዉሥጥ ያለትን ምዕራፎች በአቅራቢያ (ከጎን) በማስቀመጥ የጥናቱን ቅዯም ተከተሌ
መጠበቁን መከታተሌ፡፡ ያወጣነዉ ጥያቄም መሌስ ማግኘቱን ማረጋገጥ፡፡ በአሁኑ ጥናት
የአጥኝዎች ዝንባላ መሆን ያሇበት የጽሁፉን ትርጓሜ ፈሌጎ ማግኘት ይሆናሌ፡፡ ትርጉሙን በዯንብ
ሇመረዲት አንዴን አንቀጽ ሁሇት ጊዜ ማንበብ ካስፈሇገ ዯጋግሞ ማንበብ ይገባሌ፡፡ አዱስ ቃሊት ከተገኘ
በማስታወሻ መጻፍ አስፈሊጊና ምንም ቢሆን አጥኚዉ ሳያዉቀዉ/ ሳታዉቀዉ መታሇፍ የሇበትም፡፡
በመጀመሪያ ርእሱን በዯንብ ማንበብ ቀጥል የሚነበቡት አንቀጾች የያዙትን ቁምነገር ሇመረዲት
ያስችሊሌ፡፡ በተመሳሳይ የመጨረሻ አረፍተ ነገሮችን ትኩረት ሰጥቶ ማንበብ የአንቀጹን ማሰሪያና
ዋና ዋና ነጥብ ስሇሚይዙ በቀሊለ ጭብጡን ወይም ፍሬ ሀሳቡን ሇመገንዘብ ይረዲሌ፡፡

በአጠቃሊይ ከሊይ ሇመግሇጽ እንዯተሞከረዉ አጥኝዉ/ዋ አንቀጹን በጥንቃቄ ማንበብ ብዙ አዲዱስ እዉቀቶችን
ሇማስገኘት ይረዲሌ፡፡ ላሊዉ ከዚህ ቀዯም በነበረዉ ንዑስ ርዕስ የቅኝት ንባብ ጊዜ የተዲሰሱ ግራፎችን፣
ቻርቶችን፣ ካርታዎችን በዚህ ጥናት በትኩረት በማየት ትርጉም ሰጥቶ እያዛመደ መሄዴ የተጠናዉን
ጥናት በቀሊለ በስእሊዊ መግሇጫ አገናዝቦ ሇመሄዴ ያስችሊሌ፡፡ በዚህ ወቅት በጣም ጠቃሚ የሆኑ
አመተምህረቶችን፣ ቦታዎችን፣ አሀዛዊ ቁጥሮችን፣ ቀመሮችን ወዘተ…መያዝ/ መሸምዯዴ ተገቢ
መሆኑ ሉዘነጋ አይገባም፡፡

2.1.5. የተጠናዉን ጥናት በራስ ቃሊት በአእምሮ ስሇመያዝ/ የተጠናዉን ጥናት ማስታወስ ወይም በራስ
ማረጋገጥ (Recite)

ይህን ክፍሌ በዉሌ ሇመገንዘብ በሚከተሇዉ የጥናት ርዕስ ሊይ በተዯረገዉ


የጥናት ግኝት ሊይ መጀመሩ መሌካም ነዉ፡፡ "አንዴ አጥኝ የጥናቱን ጊዜ በሙለ በማንበብ ማሳሇፍ ወይስ
የተወሰነዉን ጊዜ ያነበበዉን/ችዉን በቃሌ ሇማስታዎስ መሞከር ነዉ

12
ያሇበት/ባት?" በሚሇዉ ጉዲይ ዙሪያ ብዙ ጥናቶች ተካሂዯዉ የጥናቶቹ ግኝት ያረጋገጠዉ ነገር ቢኖር
የተጠናዉን ጥናት ይበሌጥ ሇመያዝ የተነበበዉን ትምህርት ሇላሊ ሰዉ መግሇጽ ወይም በራስ ዴምጽን
ጎሊ አዴርጎ መናገር ወይም በጸጥታ ሇራስ መዴገም የተሻሇ ዘዳ መሆኑን ነዉ (ኑሪያ የሱፍና ተስፋየ
ተሰማ፡ 1993 ዓ.ም)፡፡ በአሁኑ ወቅት ጥናት የሚበዛባቸዉና በዉጤታቸዉም ቢሆን የተሻሇ ዉጤት
የሚያስመዘግቡ ብዙዎቹ የ 2 ኛ ዯረጃ እና የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ያጠኑትን ትምህርት መረዲታቸዉንና
መያዛቸዉን የሚያረጋግጡት ትምህርቱን ሇጓዯኞቻቸዉ ወይም ሇራሳቸዉ መዴገም ሲችለ ነዉ፡፡

ይህ የማስተወስ ተግባር ወይንም ክንዉን መዯረግ የሚኖርበት ጥናቱ ሊይ ያሇዉን ቃሌ በቃሌ መያዝ
ሳይሆን በራስ ቃሊት መሆን ይኖርበታሌ፡፡ ይህ በራስ ቃሊት የመጠቀም ጉዲይ ዋና ጠቀሜታዉ
ከትምህርቱ የተገኘዉን ዕዉቀት ከራስ ሌምዴ ጋር ሇማዛመዴ ይረዲሌ፡፡ ይህ ዉጤትም ትምህርቱን ይበሌጥ
ሇመረዲትና ሇረጅም ጊዜ ሇማስታወስ ያስችሊሌ፡፡ አንዲንዴ የትምህርት ዓይነቶች በዯንብ መያዝ
ስሊሇባቸዉ የግዴ በቃሌ ካሌተያዙ ማስታወስ ሉቸግር ይችሊሌ፡፡ ሇምሳላ ያክሌ የፊዚክስና የኬሚስትሪ
ቀመሮችን፣ ቀኖችን፣ የታሊሊቅ (ሰዎችን፣ ተራራዎችን፣ ወንዞችን፣ ብርቅየ እንሰሳትን…) ስም፣ ዓመተ
ምህረቶችን፣ ቃሊቶችን እና የነጠብጣብ ህጎችን ወዘተ… እንዯዚህ ዓይነት ነገሮችን በቃሌ መያዝ
ያስፈሌጋሌ፡፡ ሥሇዚህ በማስታወሻ በመያዝ ዯጋግሞ ማጥናት አጥኝዎች በትክክሌ መያዝ በራስ
በማስታወስ ማረጋገጥ በጣም ጠቃሚና ተገቢ መሆኑን መገንዘብ ይገባሌ፡፡

እዚህ ሊይ አንዴ መታወስ የሚገባዉ ነገር ቢኖር በአሁኑ ሰዓት አጠቃሊይ እዉቀት መያዝ እንጂ
መሸምዯዴ ወይም በአእምሮ መያዝ አስፈሊጊ አሇመሆኑን ብዙዎች ሲናገሩ ይስተዋሊሌ፡፡ ይህ አባባሌ
ተማሪዎች ሲያጠኑ አትኩሮት ሰጥተዉ መያዝ ሚገባቸዉን በአእምሮአቸዉ ቀርጸዉ እንዲይዙ
የሚያዯርግ፣ አገርበቀሌ የሆነዉን በአእምሮ የመሸምዴ(የመቅረጽ) ችልታ የሚያስጥሌ ነዉ፡፡ በእምነት
ተቋማት ያለ አባቶች በቤተመጽሃፍት የሚመሰለት በቃሌም ሆነ በጽሁፍ የተማሩትን በአእምሮአቸዉ
ቀርጸዉ አመስጥረዉና ከትበዉ ስሇያዙት ነዉ፡፡ ስሇዚህ ተማሪዎች በሚያጠኑበት ጊዜ አስፈሊጊ
በሆነበት ቦታ ሊይ በአእምሮ ቀርጾ/ሸምዴድ መያዝ ትምህርቱን በጥሌቀት በመመሌከት በራስ አባባሌ
አስፍቶ በማየት በአጠረ እይታ የማስታወስ ችልታን ሉያጎሇብት የሚችሌ መሆኑን መገንዘብ ተገቢ
ይሆናሌ፡፡

13
2.1.6. መከሇስ (Reviewing)

የአርዕስቱን ዝርዝር አንቀጾች በሙለ በራስ አባባሌ /ቃሌ ወይም በ‘Reciting’ ሙለ በሙለ
ከተረጋገጠ እና ግንዛቤዎችን በህላና ዉስጥ ካስቀመጡ በኋሊ ቀጣዩ ስራ መከሇስ ነዉ፡፡ ጥናቱም ወዯ መገባዯደ
የሚሄዯዉ ወዯዚህ ዯረጃ ሲዯረስ ዘና ባሇ መንፈስ አንቀጾቹ አጠገብ የተቀረጹትን ጥያቄዎች
እንዯመጨረሻ በመጠቀም መሌስ በመስጠት አጣቃሊይ ጽሁፉን መቃኘት ነዉ፡፡ ይህ አጠቃሊይ
ቅኝት አጥኝዎች እስካሁን አንቀጾችን በተናጥሌ የተረደትን ያህሌ አሁን ዯግሞ ሁለም በጥቅሌ
የሚታሰርበት ዘዳ ነዉ፡፡

2.1.7. ማንጸባረቅ (Reflection)

ይህ የ“SQ5R” የጥናት ቴክኒክ የመጨረሻዉ እና አንዴ ተማሪ ከጉብዝና


ወዯ የበሇጠ ጉብዝና የሚያሸጋግር ግሩም ጥበብ ሲሆን በዚህ ማንጸባረቅ የጥናት ስሌት የተካበተዉ
ዕዉቀት በመጠቅም ምጡቅ ፍሌስፍናዊ ክህልትን በማካሄዴ ወዯ ተግባራዊነት የሚተረጎምበት የጥናት
ክፍሌ ነዉ፡፡ በዚህ ወቅት እያንዲንደ አጥኝ፡-

ይህ ያገኘሁት ዕዉቀት ወይም ጽንሰ ሀሳባዊ መረጃ ያሇዉ ገሀዲዊ ሚና ምንዴን ነዉ? በምን
በምን ጉዲዮች ሊይ ተግባራዊ ጠቀሜታና አፈጻጸም ይኖረዋሌ? ካሁን ቀዯም ከተገነዘብኩት እንዱሁም
ከአካባቢዉ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር ያሇዉ መሰረታዊ ጭብጥ ጋር ያሇዉ ተዛምድ ምንዴን ነዉ? በማሇት
መጠየቅ ተገቢ ነዉ፡፡ ይህም ሇምርምርና ሇአዲዱስ የፈጠራ ስራ አእምሮን ያነሳሳሌ፡፡

አንባቢዎች እዚህ ሊይ “አንዴ ሰዉ ብዙ ዕዉቀቶችንና ክህልቶችን በዉስጡ አጭቆ ሉይዝ ይችሊሌ


ነገር ግን እዉቀቱን ከራሱ ጋር እያዛመዯ ካሌተጠቀመበት ይህን እዉቀት ከማዲበሩ በፊት ከነበረበት
አሊዋቂነቱ ታዱያ በምን ተሻሇ?” የሚሇዉን ፈሊስፋ አባባሌ ማስታወስ ተገቢ ይመስሇኛሌ (አርተር
ሹ ፐ ንዋ ር)፡፡ ላሊዉ “ማስተማር፣ መማር ማሇት በክፍሌ ዉስጥ ትግሌ ቆይቶ መዉጣት አይም፡ ፡
በገሏደ ዓሇም አብሮን እያሇ ስሇተሰወረን እዉነታ አንደን እንኳን አዉቀን መግባት ማሇት ነዉ”
የሚሇወን መሰረታዊ ጽንሰ ሀሳብ መመርመር ይገባሌ፡፡

14
2.1.8.በንባብ ወቅት ማስታወሻ ስሇመያዝ (Recording)

በንባብ ወቅት የሚዯረገዉ ማስታዎሻ አያያዝ ዘዳ በትምህርት ወቅት ከሚያዘዉ


የተሇየ አይዯሇም፡፡ ማስታወሻ አያያዙ በዯብተር ሊይ ወይም አንዲንዴ ተማሪዎች እንዯሚጠቀሙበት
ትናንሽ ካርድችን፣ ወረቀት ሇአራት በማጠፍ ወይንም ሇዚህ ተብል ሇብቻ በተዘጋጀ የማስታወሻ ዯብተር
ካሇ በዚያ መጠቀም ይቻሊሌ፡፡ ላሊዉ በሚነበብበት ጊዜ የተነበበዉን ፍሬ ሀሳብ ማስመር፣ አጠቃል
ጨምቆ ዋና ዋና ነጥቦችን ማስቀመጥ፤ በተነበበዉ አንቀጽ መጨረሻ ጥያቄ እያስቀመጡ መሄዴ ጠቃሚ
ነዉ፡፡ ተማሪዎች የመማሪያ መጻሕፍትንና ማጣቀሻ የሚሆኑ አጋዥ መጽሏፍትን በሚያነቡበት ጊዜ
በገጹ ሊይ መጻፍም ሆነ ፍሬ ሀሳቡ ሊይ በእራሳስ ወይም በእስክብሪቶ ማስመር የሇባቸዉም፡፡
ምክንያቱም እነዚህ መጽሃፍት በተሇይ የተማሪዉ መማሪያ መጽሃፍት በየዓመቱ ስሇማይታተሙና
በቀጣይ የሚማሩ ተማሪዎች የሚጠቀሙባቸዉ ስሇሆነ በጥንቃቄ መያዝ ተገቢ ነዉ፡፡ ላሊዉ
በሚጠናበት ጊዜ አዲዱስና አስፈሊጊ የሆኑ ነገሮችን ገጹን በመጠቆም በማስታወሻ መያዝ ተገቢ
ነዉ፡፡ የሚነበበዉ ነገር ዯብተር ወይም የራስ ሞጁሌ ጽሁፍ ከሆነ ግን ከሊይ የተጠቆሙትን የማስታዎሻ
አያያዝ ዘዳ መጠቀም ይቻሊሌ፡፡ ሇቀጣይ ንባብ በቀሊለ ማግኘት እንዱቻሌ ቤተመጸሏፍ
በሚነበብበት ጊዜ የተነበበዉን መጽሏፍ ርዕስ፣ ገጽ፣ የጸሃፊዉን ስምና አመተምህረት መያዝን
መዘንጋት የሇበትም፡፡ በአጠቃሊይ ማስታወሻ እየያዙ ማንበብ ትምህርቱን በቀሊለ ሇመረዲትና
ያጠናነዉን ሇማስታወስ፣ በፈተና ወቅትም በቀሊለ ሇመከሇስ ጠቀሜታ ስሊሇዉ ትኩረት መሥጠት
ይገባሌ፡፡

2.1.9. የቡዴን ጥናት ማዘጋጀት

ከሊይ የተመሊከቱት ነጥቦች የግሌ ጥናትን በተመሇከተ ትኩረት የሚያዯርጉ ናቸዉ፡፡ ከግሌ ጥናት ባሻገር
የቡዴን ጥናት ማዘጋጀትና ሇዉይይት የሚያመች እቅዴ ማዉጣት ጠቀሜታዉ ከፍተኛ ነዉ፡፡ ይህ ዘዳ ጠንካራና
ዯካማ ጎንን ሇመገምገም ከመርዲቱም በሊይ የተማሪዎችን የመመርመርና የግንዛቤ አዴማሳቸዉን ያሰፋሌ፡፡
በተሇይ በክፍሌ ዉስጥ መምህሩ ሲያስረዲና በግሌ ጥናት ጊዜ ግሌጽ ያሌሆኑ ጉዲዮችን ሇመጠየቅ
በቀሊለ መረዲትና ጠሇቅ ያሇ እዉቀት ሇመጨበጥ ያስችሊሌ፡፡ የተሇያዩ ሀሳቦችን ሇማስታረቅና ጉዲዩን
ከተሇያየ አቅጣጫ ሇማየት እዴሌ ይሰጣሌ፡፡

15
በማህበራዊ ግንኙነት ዘርፍም የሚያስገኘዉ ጠቀሜታ በቀሊለ የሚገመት አይዯሇም፡፡ ሆኖም
ምንም አይነት የግሌ ጥረትና ዝግጅት ሳይካሄዴ ከቡዴን አባሊት ብቻ መጠበቅ ዉጤታማ ሇመሆን
ያስቸግራሌ፡፡ አብዛኛዉን ጊዜ በግሌ ጥረት ትምህርቱን ካጠኑ በኋሊ የቡዴን ዉይይት ማከናወን ሇሁለም
የቡዴን አባሊት ጠቀሜታዉ የጎሊ ነዉ፡፡

2.2.ከወሊጆች ወይም አሳዲጊዎች የሚጠበቅ

ተማሪዎች ትምህርት ቤት በመማር ሊይ የሚቆዩት በፈረቃ ወይም ግማሽ ሽፍት ከሆነ 4፡00 ሰዓት
ሲሆን ሙለቀን ትምህርት በሚሰጥባቸዉ ትምህርት ቤቶች ዯግሞ የምሳ ሰዓትንና የእረፍት ጊዜን ጨምሮ
ከ 7፡00 ሰዓታት አይበሌጥም፡፡ ከዚህ ዉጭ ያሇዉን ሰፊ ጊዜ የሚያሳሌፉት ከትምህርት ቤት ዉጭ
በመኖሪያ ቤት ከወሊጆቻቸዉ/ አሳዲጊወቻቸዉ ጋር ነዉ፡፡ ስሇዚህ ወሊጆች/አሳዲጊዎች ከሊይ የተዘረዘሩትን
ነጥቦች በመገንዘብ ሁኔታዎችን በማመቻቸትና ያሌተቆጠበ ክትትሌ በማዴረግ ሇሌጆቻቸዉ አስፈሊጊዉን ዴጋፍና
ማበረታቻ መስጠት ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ ቴላቪዥን፣ አሊስፈሊጊ ቪዱዮና ፊሌም በማየት ጊዜያቸዉን እንዲያባክኑ
ቁጥጥራቸዉን ማጠናከር ይገባሌ፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ወሊጆች የሌጆቻቸዉን ጓዯኛ መሇየት፣ ትምህርት ቤት
በመሄዴ በሌጆቻቸዉ ዉጤት መሻሻሌና ስነምግባር ዙሪያ ከስም ጠሪ መምህራን እንዯሁም በእያንዲንደ ትምህርት
ዓይነት ከሚያስተምሩ መምህራን ጋር የቅርብ ግንኙነት በመፍጠር ሌጆቻቸዉን መከታተሌና ማወቅ
ይገባሌ፡፡ ምክንያቱም በቤት የሚታየዉ ባህሪ ትምህርት ቤት ላሊ ሉሆን ስሇሚችሌ፡፡

2.2.1. ከጥናት አኳያ ስሇ ቴክኖልጂ አጠቃቀም ወሊጆችና ተማሪዎች መገንዘብ ያሇባቸዉ

ቴክኖልጅ የሰው ሌጅ ፈጣሪ የሰጠውን አእምሮ ተጠቅሞ የራቀውን ማቅረብ እና የረቀቀውን ማጉሊት
የተቻሇበት የጥበብ ዘርፍ ነው፡፡ መረጃን በቀሊለ እና በፍጥነት ከቦታ ወዯ ቦታ ማንቀሳቀስና
ማስተሊሇፍ እንዱቻሌ ያዯረገ ሌዩ ጥበብ ነው፡፡ ቴክኖልጅ የሰው ሌጅ የነበረበትን ጫናና የዴካም ጊዜ
የቀነሰ፣ የሚፈሌጉትን መረጃ (የጥራትና የተአማኒነትን ጉዲይ በጥሌቀት መመርመሩ እንዯተጠበቀ ሆኖ)
በፍጥነት የሚያስገኝ እና የሚሰጥ ዓሇምን በአጭር ሰዓት ማስዲሰስ የሚያስችሌ ጥበብ ነው፡፡
በተሇይም ዯግሞ በትምህርት ስርዓቱ ውስጥ የሚገኙ የተሇያዩ ተዋንያን የመገናኛ ቴክኖልጂ
(አይሲቲን) በመጠቀም የትምህርት ስርዓቱን ከማዘመኑም በተጨማሪ የተሇያዩ የትምህርት
ይዘቶችን ሇተማሪዎች ግሌፅ እና በቀሊለ ሉገባ በሚችሌ መሌኩ ሇማቅረብ፣ የተማሪዎችን የምዘና
ስርዓት ሇማሻሻሌ እና የመረጃ ሌውውጡን

16
ሇማቀሊጠፍ እንዱሁም በት/ቤቶች የመረጃ አያያዝን ሇማሻሻሌ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያዯርጋሌ። ከዚህም
በተጨማሪ ስርአተ ትምህርቱ፣ የመማር ማስተማሪያ ማቴሪያልች፣ የማስተማር ስሌቶችና የምዘና
ስርአቶችን በማዘመንና በማሳዯግ ተማሪዎችን በቂ የሆነ እውቀት፣ ክህልትና ችልታ እንዱኖራቸው
በማዴረግ በማህበረሰቡ ውስጥ ሁሇንተናዊ ተሳትፎ እንዱኖራቸው ያስችሊሌ፡፡ የወሊጅ ት/ቤት
ግንኙነትን ሇማጠናከር ያሇዉ ጠቀሜታም የጎሊ ነዉ፡፡ ይሁን እና ይህን ቴክኖልጂ በጥበብ እና
በማስተዋሌ ካሌተጠቀሙበት ከጠቀሜታው በተጨማሪ ጉዲትም ሉያስከትሌ ይችሊሌ፡፡

ቴላቪዥን፣ ሞባይሌ፣ ኮምፒተር፣ ታብላት፣ ኢንተርኔት ከተፈቀሌን ጊዜ በሊይ መጠቀም (ወይም


በአግባቡ አሇመጠቀም) የሚያመጣወን ተጓዲኝ ጉዲት ወይም ተፅዕኖዎቹ እና መፍትሄዎች በጥቂቱ
እንዯሚከተሇዉ ተመሊክተዋሌ፡፡

ሀ) ሉፈጥር የሚችሇዉ ተጽእኖ( ጉዲቱ)፡-

 ውዴ ጊዜን በመውሰዴ ተማሪዎች አንብበዉ ከርዕያችዉ/ካሰቡበት ዓሊማ እንዲይ ዯርሱ


እንቅፋት ይሆናለ፣
 ቴክኖልጅውን መጠቀም እንሱስ በመሆን ሇላልች ሥራዎች ትኩረት እንዲንሰጥ እና
ተመራማሪ እንዲንሆን ያዯርጉናሌ፣
 በአጠቃቀም ችግር ምክንያት የማጥናት ፍሊጎት እንዲይኖር ያዯርጋሌ፣
 ሇረዥም ጊዜ አንዴ ቦታ በመቀመጥ ወይም እንቅስቃሴ ያችንን በመግታት ሊሌተፈሇገ
ውፍረት ይዲርገናሌ አካሊዊ ጥንካሬ እንዱቀንስ ያዲርጉናሌ፣
 ሇረዥም ጊዜ በመመሌከት ሇጤናና የሥነሌቡና ጉዲት እንዱያዴርብን ያዯርጋለ፣
 ውደን የዓይናችን ብርሃን በመሳብ እና በማዯብዘዝ እስከ ዓይነስውርነት ያዯርሳሌ፣
 እውነት ያሌሆኑ በምናብ የሚከናወኑ ሌዩ ሌዩ ፊሌሞችን በማየት ባህሊችንን እና ማንነታችንን
እንዴናጣ ይሌቁንም ስርቆት፣ ዴብዴብ፣ ሱሰኝነት፣ ጥሊቻ፣ ክፋት፣ ስዴብ እና ላልች ኢሥነ-
ምግባራዊ ዴርጊቶችን እንዴንሇማመዴ በማዴረግ መሌካምነታችን ያሳጡናሌ፣
 ከቤተሰቦቻችን ጋር ውይይት እንዲናዯርግ፣ የራሳችን ዓሇም ብቻ እንዴንከተሌና ማኅበራዊ
ግንኙነታችን ሊሌቶ በመካከሊችን ፍቅር እንዲይኖረን ያዯርጋለ፣
 ማየት ያሇብንንና የላሇብንን እንዲንሇይ ሁለም የተፈቀዯ በማስመሰሌ የተዘበራረቀ ሕይወት
እንዱኖረን ያዯርጉናሌ፣

17
 በቴክኖልጅ ምክንያት ራሳችን መሆን ሳይሆን ላልችን ሇመምሰሌ እንዴንጥር ጫና ይፈጥራለ
(ምሳላ፦አባበሳችን፣ አነጋገራችን፣ አካሄዲችን፣ አመጋገባችን፣ ሰሊምታ አሰጣጣችን በአጠቃሊይ
ኢትዮጵያዊ ባህሊችንን ያሳጡናሌ)፣
 በጥናት እንዯተረጋገጠዉና በሚዱያም በተዯጋጋሚ እንዯተገሇጸዉ ሇብቻቸዉ በቴክኖልጂ የሚማሩ
ወይም ሞባይሌ፣ ኮምፒተር እና ታብላት/ ኢንተርኔት ቴክኖልጂ ሌቅ በሆነ ሁኔታ በከፍተኛ
ዯረጃ የሚጠቀሙና በአግባቡ (በስርዓት በተመጠነ ጊዜ) በሚጠቀሙ ተማሪዎች ሊይ በተዯረገዉ
የዲሰሳ ጥናት ማረጋገጥ እንዯተቻሇዉ ሌቅ በሆነ ሁኔታ ያሇእረፍት በከፍተኛ ዯረጃ ቴክኖልጂ
የሚጠቀሙ ህጻናት የአእምሮ ጭንቀት፣ እራስ ወዲዴነት ወይም ሇማህበራዊ ጉዲይ ዳንታ ቢስ
የሆኑ፣ በባህሪያቸዉ ብስጩ፣ በማስታወስ ችልታቸዉም ዝቅ ብል ተስተዉሎሌ ወዘተ…
ይጠቀሳለ፡፡
ሇ) የመፍትሔ ሀሳቦች፡-
ችግሩን ሇማቃሇሌ ምን ይሁን ካሊችሁ?
 ቴክኖልጅን አሇመጠቀም ሳይሆን ስሇቴክኖልጅ አጠቃቀም እውቀቱ ያሊቸውን አካሊት መጠየቅ
(ምሳላ፦ወሊጆች፣ መምህራን፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የሥነ-ሌቡና ባሇሙያዎች ወዘተ---)፣
 ከሊይ እንዯተጠቀሰዉ ጊዜን ከፋፍል በአግባቡ መጠቀም፣
 የተመረጡ እና የምርምር ፍሊጎትን የሚያነቃቁ መርሏ ግብሮችን ሇአጭር ጊዜ መመሌከት
ወይም በጊዜ የተገዯበ የቴክኖልጅ አጠቃቀምን ማስቀመጥ፣
 የተመረጡ እና የምርምር ፍሊጎትን የሚያነቃቁ፣ ከምትማሯቸዉ ትምህርቶች ጋር
ግንኙነት ያሊቸዉን በተመጠነ ጊዜ ተመሌክቶ ከኢንተርኔት መውጣት፣
 ማየት የላሇብንን ትዕይንቶች አሇማየት፣ ሇአሇንበት የዕዴሜ ክሌሌ የሚመጥን
የምንማረዉን ትምህርት የሚያጎሇብት ወይም አጋዥ የሆነዉን መርጦ ማየት፣
 መጠቀም ካብን ቁምነገር ውጭ አሇመጠቀም (ምስላ፦ቴላግራምን ከትምህርት ውጭ
ሊሌተፈሇገ መሌእክት መጻጻፊያ አሇማዋሌ)፣
 በምግብ ሰዓት እና በጥናት ሰዓት ምንም ዓይነት ቴክኖልጅ አሇመጠቀም ቢቻሌ መራቅ፣
 ስሌጣኔ የሚገነባው ቴክኖልጅን እንዯሱስ በመጠቀም ሳይሆን እውቀትን በአግባቡ መጠቀም
በመቻሌ መሆኑን መረዲት (ዕውቀት ማሇት ዯግሞ ሇጊዜው በማይጠቅም ነገር መወጠር ሳይሆን
በዓሊማ መመራት መቻሌ መሆኑን በዉሌ መገንዘብ)፣

18
 ግብረ ገባዊነትን ማሳዯግ መቻሌ ማሇትም አባቶቻችን ቴክኖልጅ ሳይጠቀሙ (አሁን
ያሇውን) ትሌቅና መሌካም ነበሩ እንዯምንሇው ሇምን፣ እንዳት ብል መጠየቅን መሌመዴ፣
 በቴክኖልጂ የታየው እና የተወራው ሁለ እውነት እንዲሌሆነ መረዲት መቻሌ ይሌቁንም
እንዯወንፊት ማጣራት መቻሌ፣
 እምነትን፣ ባህሌን እና ማንነትን ጠንቅቆ ማወቅ መቻሌ፣ (በቴክኖልጅ ምክንያት ላልችን
ሇመምሰሌ አሇመጣር ራስን መሆን)፣
 አዘውትሮ በስሌክ ጌም መጫወትን እና ፊሌም ማየትን በማስወገዴ ሇጠቃሚ ነገሮች ብቻ
መጠቀም መቻሌ ማዲበር ወዘተ… ይጠቀሳለ፡፡

ስሇሆነም ወሊጆች የሌጆቻቸዉን የቴክኖልጂ አጠቃቀም በቅርበት በመከታተሌ ጥቀምና ጉዲቱን


በመመዘን በአግባቡ ጥቅም ሊይ ከዋሇ ሇትምህርቱ ስራ መጎሌበት ያሇዉን ጠቀሜታ በመገንዘብ ትኩረት በመስጠት
ተማሪዎች በፕሮግራም የጥናት ጊዜያቸዉን በማያዛባ መሌኩ እንዱጠቀሙ ዴጋፍ፣ ክትትሌ አና ቁጥጥር
ማዴረግ ጊዜ የማይሰጠዉ የእሇት ከእሇት ተግባር መሆኑን በማጤን መፈጸም ይገባሌ፡፡

2.3. ከመምህራን የሚጠበቅ

ተማሪዎች በክፍሌ ዉስጥም ሆነ ከክፍሌ ዉጭ የሚያዯርጉትን ጥረት ስኬታማና ትርጉም ያሇዉ


ሇማዴረግ መምህራን ሇተማሪዎች የክፍሌ ስራ፣ የቤት ስራ፣ የቡዴን ስራ፣ የፕሮጀክት ስራዎችን ወዘተ…
መስጠት ይኖርባቸዋሌ፡፡ ከዚህም ላሊ በትክክሌ መስራታቸዉን በማረጋገጥ ዕዉቅና በመስጠት
ማበረታታት ተገቢ ነዉ፡፡ በተጨማሪም የፈተና መርህን በጠበቀ መሌኩ ፈተናዎችን አዘጋጅቶ
በመስጠት፤ የተከታታይ ምዘና ስሌቶችን ተግባራዊ በማዴረግ የተማሪዎች ዕውቀት፣ ክህልትና
ስነምግባር መሻሻለን መከታተሌ፣ መቆጣጠር፣ ማረጋገጥ እና ተማሪዎች ጊዜያቸዉን በአግባቡ
እንዳት መጠቀም እንዲሇባቸዉ ምክር መስጠት ይገባሌ፡፡ ሇዚህም ከተማሪ ወሊጆችና አሳዲጊዎች
ጋር የቅርብ ግንኙነት መፍጠር ውጤታማ ያዯርጋሌ፡፡

19
3. የማጠቃሇያ ምክረሀሳብ

የአሜሪካ መሪ በነበረዉ አብርሀም ሉንከን እንዯተገሇጸዉ የሰዉ ሌጅ ሶስቱ መነሻ መሰረቶች ተፈጥሮ፣
አሰተዲዯግ እና ትምህርት ናቸዉ (አሰፋ ሽፈራዉ 1995 ዓ.ም)፡፡ እነዚህን መነሻ መሰረቶችን በማጎሌበት
ተማሪዎች ሇዉጤት እንዱበቁ ሁለም በየዯረጃዉ ሀሊፊነትና ዴርሻዉን ሉወጣ ይገባሌ፡፡

ላሊዉ ተማሪዎች! አንዴ የሁሇተኛ ዯረጃ ተማሪ በአማካይ በሳምንት ከአስራ ስምንት እስከ ሃያ ሰዓታት
እና በሊይ ሇሚሆን ጊዜ የግዴ ማጥናት እንዯሚገባ ምሁራን ምክረ ሃሳባቸዉን ስሇሚሇግሱ የጥናት
ሌምዴን በተረጋጋ መንፈስ በመስራት ማጎሌበትና ሇስኬት መብቃት ሇአፍታ እንኳ ጊዜ የማይሰጠዉ
ሉያመሌጠን የማይገባ መሆኑን መገንዘብ ተገቢ ነዉ፡፡ የዛሬን በዛሬ መጠቀም አሇብን ነገ የራሱ ነዉና፡፡
ጊዜን በዋዛ በፈዛዛ ማሳሇፍ ዋጋ ያስከፍሊሌ ሇሥኬት አያበቃም፡፡ የሚከተለትን የምሁራን አባበልች
በጥሌቀት ተገንዝበን እንጠቀምባቸዉ፡፡

“ዕዉቀት እዴሜያችን በሚያሌፍበት ጊዜ እንዯመጠሇያ ሆኖ የሚያገሇግሇን መጽናኛችን ሲሆን በወጣትነት


ጊዜያችን ካሌተከሌነዉ በርጅናችን ዘመን ጥሊ እንኳን አይሆነንም (ልርዴቼሶፊሌዴ)”፡፡ ይህ አባባሌ
ዕዉቀትና ክህልትን ሇማሳዯግ ተማሪዎች የሚማሩትን ትምህርት ሳይሰሇቹ ማጥናት እንዲሇባቸዉ፣
ማንበብ/ ማጥናት ሙለ ሰዉ የሚያዯርግ ወዯከፍተኛ ዯረጃ የሚያዯርስ የዯስታ ምጭ መሆኑን
ያሳያሌ፡፡ እዚህ ሊይ በፈረንሳዊያን “የማንበብ ፍቅር የህይወታችንን አሰሌቺ ጊዜ ወዯ ማይጠገብ ዯስታ
ሉሇዉጠዉ ይችሊሌ” የሚሇዉንም አባባሌ ማጤን ተገቢ ይሆናሌ፡፡ ስሇዚህ ማንበብ/ማጥናት
ሇትምህርት ዓሊማ ስኬት የጉዞ በትር፣ የስነ ሌቦና ጥንካሬን የሚያመጣ፣ በራስ መተማመንን
በመፍጠር ሙለ ሰዉ የሚያዯርግ በመሆኑ በጊዜያችን ሌንጠቀምበት ይገባሌ፡፡

20
4. ዋቢ ጽሁፎች

1. አሰፋ ሽፈራዉ፡፡(1995 ዓ.ም)፡፡ የዓሇም ዴንቃዴንቅ ምሳላያዊ አነጋገሮች ጥቅሶችና


አባባልች፡፡ አዱስ አበባ፣ አሳታሚና አከፋፋይ ዯጃዝማች መጽሏፍ መዯብር፡፡
2. ኑሪ የሱፍ እና ተስፋየ ተሠማ፡፡(1993 ዓ.ም)፡፡ ሳይንሳዊ የጥናትና የፈተና አዎሳሰዴ ዘዳ፡፡
3. ጥሩሰዉ ተፈራ (ፕሮፌሰር) ፡፡(2000 ዓ.ም)፡፡ ህጻናትን ሇመርዲትና ሇመረዲት አስፈሊጊ
ስሌቶች፡፡ አዱስ አበባ ዩኒቨርስቲ፡፡ አዱስ አበባ፡፡
4. Elliott et.el. (2000). Educational Psychology: Effective Teaching, Effective Learning;
3rd Edition. United States; McGraw-Hill Companies, INC.
5. http://futureofworking.com/10-advantages-and-disadvantages-of-tecnology-in-
education/. 10 Top Advantages and Disadvantages of Tecnology in Education, Jul 3,
2015 by Green Garage . Retrieved on May 11/2020.
6. https://www.lynchburg.edu/academics/tutoring-academic-support/top-10-study-skills/.
Retrieved on 21/09/2012 E.C.
7. https://www.weber.edu/wsuimages/vetsupwardbound/StudySkills/SQ3Rmethod.pdf
.Retrieved on May 20/2020.
8. https://www.rainbowschools.ca/wpcontent/uploads/2016/04/SQ5R.pdf. Retrieved on
29/05/2020
9. https://elearningindustry.com/advantages-and-disadvantages-of-mobile-learning.
What the Advantages And Disadvantages Of Mobile Learning Are.
10.23 Advantages and Disadvantages of Technology in Education, Feb 9, 2018 by Brandon
Gaille. Retrieved on May 20/2020.

21

You might also like