Professional Documents
Culture Documents
የመምህር መምሪያመጽሐፍ
፲ኛክፍል
አስማምቶ አዘጋጆች፡-
ጥራትተቆጣጣሪ
ግራፊክስ
ታደሰ ድንቁ
i
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ማውጫ
መግቢያ ................................................................................................................i
ምዕራፍ አንድ
ምዕራፍ ሁለት
ምዕራፍ ሶስት
ምዕራፍ አራት
ምዕራፍአምስት
ቋንቋዊ ለዛ........................................................................................................ 60
ምዕራፍ ስድስት
የታላላቆች ሚና ................................................................................................ 82
ምዕራፍ ሰባት
ምዕራፍ ስምንት
ምዕራፍ ዘጠኝ
ii
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
መግቢያ
iv
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ምዕራፍ አንድ
ቋንቋና ማህበረሰብ
(የክፍለጊዜ ብዛት 8)
የሚጠበቁ ውጤቶች፡-
ተማሪዎች ይህንን ትምህርት ካጠናቀቁ በኋላ፡-
የማስተማሪያ ዘዴ
1
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ማሳሰቢያ
2
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ክፍል አንድ፡ማዳመጥ
በጥሞናአዳምጠው ምላሽይሰጣሉ።
ቅድመ ማዳመጥ
ቅድመማዳመጥ
ቋንቋናጽሕፈት
4
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
የሰው ልጆች ስራን ለመስራትና እርስ በርስ ለመግባባት ካላቸው ፅኑ ፍላጎት አንፃር
የተፈጠረ የአዝጋሚ ለውጥ ውጤት ነው›› ብለው ያምናሉ።
ጽህፈት የንግግር ወኪል ሲሆን ለሰው ልጅ የቀደሙ አባቶቹን ታሪክ፣ የራሱን ቅርስና
ባህል ለመጪው ትውልድ ለማስተላለፍ እንዲሁም ለገዛ ህልውናው ልማት መሰረት
ለመጣል ብሎምበተፈጥሮ ላይ ለመሰልጠን ትልቅ ሚና ፈጥሮለታል። ይሁን እንጂ
ጽህፈት መቼ፣ የትናእንዴት እንደተፈጠረ የተሟላ ምላሽ ማግኘት ያስቸግራል።
ፅህፈት በትክክል የፈለቀበትቦታ እዚህ ነው ባይባልም ዛሬ ካለበት ደረጃ ለመድረስ
በየዘመናቱ አራት የተለያዩ ጉልህየዕድገት ደረጃዎችን ተሸጋግሯል። እነዚህም
ስዕላዊ፣ ቃላዊ፣ ቀለማዊና ፊደላዊ የአፃፃፍ ዘዴዎች ናቸው።
5
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ምዘና
6
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ምዘና
7
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ቅድመ ንባብ
የንባብ ጊዜ
8
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
አንቀጽ መፃፍ
9
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ተግባር ሦስት ተማሪዎችዎ አጭር ድርሰት (ከአንድ በላይ አንቀጽ ያለው) እንዲጽፉ
እድል የሚያገኙበት ነው።መምህር አስቀድመው ግን ስለድርሰት ምንነት አጠር ያለ
ገለጻ ያቅርቡላቸው (ለዚህም ዋቢ መጽሐፍትን ይጠቀሙ)፡-
10
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ምዘና፡-
ጥምር ቃላት
በዚህ ክፍል ከቃላት ትምህርት ክፍል ጋር ተያያዥነት ያለው ይዘት (ጥምር ቃላት)
ቀርቧል። ይህንን ጽንሰ ሀሳብ በተመለከተም በተማሪ መጽሐፍ ላይ ገለጻና
ምሳሌዎች ተሰጥተዋል። እባክዎ መምህር ያንን መነሻ በማድረግ ማብራሪያ
ይስጧቸው፤ ማብራሪያውን በማስከተልም የቀረቡትን መልመጃዎች በትዕዛዛቱ
መሰረት ደብተራቸው ላይ ጽፈው አስቀድመው በግላቸው፣ በማስከተልም ከጎናቸው
ካሉ ጓደኞቻቸው ጋር እንዲያመሳክሩ ያድርጉ፤ እርስዎም ደብተራቸውን ሰብስበው
እርማት ሊሰጡበት ይችላሉ።
11
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ትዕዛዝ 3- ከቀረበው አንቀጽ ገላጭ የሆኑ ቃላትን መለየት በዚህ ክፍል የሚጠበቅ
ነው፤ በዚሁ መሰረት ያሰሯቸው። በአማራጭነት የራስዎን አንቀጽ መርጠው
በተጨማሪነት ሊያቀርቡላቸውም ይችላሉ።
መልሶች
ክፍል አንድ፡ ማዳመጥ
ቅድመማዳመጥ
1. ሀ. አንደበታዊ - አፋዊ (በአንደበት አካላት አማካኝነት በሚፈጠሩ ድምጾች
የምንግባባበት)
ለ.መላምት - ግምታዊ አስተያየት፣አተያይ፣ አመለካከት፣ እሳቤ…
ሐ.አዝጋሚ - በቀስታ፣ ሂደቱን ጠብቆ፣ በድንገት ያልሆነ
መ. ጉልህ - አብይ፣ በደንብ የሚታይ፣ ዋነኛ
የማዳመጥ ጊዜ
1. ቋንቋ 3.ቃላዊ አጻጻፍ
2. ሐሳባዊያን እና ቁስ አካላዊያንስዕላዊ አጻጻፍ
12
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ተግባር አንድ
ሀ.የተለያዩ መልሶች
ለ.የተለያዩ መልሶች
ተግባር ሁለት
ተማሪዎቹ በቃል የሚያቀርቡት ዘገባ
ክፍል ሦስት፡ ማንበብ
ቅድመማንበብ ጥያቄዎች
1. የተለያዩ መልሶች (ለምሳሌ ሰው ያለ ቋንቋ፤ ቋንቋም ያለ ሰው ሊኖሩ አይችሉም፤
ቋንቋ የሰው ልጅ ብቻ ነው ሊጠቀምበት የሚችለው…)
2. የተለያዩ መልሶች (ለምሳሌ፡ ሌላ መግባቢያ ይፈጥር ይሆናል፤ እንደእንስሳት
በማይለዋወጥ ድምጽ ብቻ ይግባባ ይሆናል፤ በምድር ላይ መኖር አይቻለውም
ነበር፤ ማህበራዊ ህይወት መመስረት አይቻለውም…)
13
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
14
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
15
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ራስ ገዝ ላብ አደር መል ክዓ ምድር
2.ተማሪዎቹ የሚጽፏቸው ተቀባይነት ያላቸው ዓረፍተ ነገሮች
መልመጃ አምስት
16
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
17
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ምዕራፍ ሁለት
ባህላዊ ጋብቻ
(የክፍለጊዜ ብዛት 8)
የሚጠበቁት ውጤቶች
የማስተማሪያ ዘዴ
18
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ቅድመ ማዳመጥ
በትምህርት አንድ ስር ተማሪዎች ወደ ማዳመጥ ተግባሩ ከመሄዳቸው በፊት ስለርዕሰ
ጉዳዩ ያላቸውን የቀደመ ዕውቀት እንዲፈትሹ የሚያስችሉ ጥያቄዎች
ቀርበውላቸዋል።መምህር እባክዎን የቅድመ ማዳመጥ ጥያቄዎቹን በመጠየቅ ወደ
ማዳመጡ ተግባር በንቃት እንዲገቡ ያበረታቷቸው።
አጋሩ።
3. የሚከተሉት ቃላት በምታዳምጡት ምንባብ ውስጥ የሚገኙ ናቸው።
ፍቻቸውን ገምቱ።
ሀ. መረዳዳት ለ. ውህደት ሐ. አጋር መ. ቃል ኪዳን
ከዚህ በታች ‹‹ጋብቻ›› የተሰኘውን ምንባብን ከማንበብዎ በፊት የቅድመ ማዳመጥ
ጥያቄዎችን ለማሰራት ተማሪዎችዎን በቡድን ያደራጇቸው። የቀረበውን ምንባብ
ሁለት ጊዜ ያንብቡላቸው። በመጀመሪያው ንባብ አጠቃላይ፣ በሁለተኛው ንባብ
ዝርዝር ጉዳዮች ላይ ትኩረት ሰጥተው እንዲያዳምጡም ይንገሯቸው። በማዳመጥ
ሂደትና በአዳምጦ መረዳት ጊዜ የሚሰራቸውን ጥያቄዎች በተመለከተም ግልጽ
መመሪያ ይስጧቸው። ከዚህ በኋላ የተቋረጠው ጋብቻ የሚለውን ምንባብ ተሰሚነት
ባለው ድምፅ ያንቡቡላቸው።(ከተቻለም ቀድመው በሌላ ሰው ምንባቡን አስነብበውና
ቀርጸው በማቅረብ ሊያስደምጧቸው ይችላሉ፤ ሌላ መምህርም በተጋባዥ አንባቢነት
ሊያካትቱ ይችላሉ።)
ጋብቻ
ጋብቻ በየትኛውም ማህበረሰብ እጅግ መሰረታዊ የሆነና ቀጣይነት ባለው ሁኔታ
ለመኖር ዋስትና የሚሰጥ ውህደት የሚጀመርበት መንገድ ነው። ይህ አስተማማኝ
ግንኙነት ለቤተሰብ ኑሮ የሚሆን ምግብን፣ ልብስን፣ መጠለያን የመሳሰሉ ነገሮችን
በማቀራረብና ልጆችን ወልዶ ማሳደግ፣ በችግርና በመከራ ጊዜ መረዳዳት፣ በዕድሜ
የገፉ ወይም ችግረኛ ቤተሰብን መርዳትን ወዘተ ይይዛል። የሚጋቡት ሁለት ሰዎች
በህይወት ዘመናቸው ሁሉ ተጣምረው ለመኖር በወሰኑ ተቃራኒ ጾታዎች መሃል
የሚደረግ ስምምነት ቢሆንም በመንግስት፣ በአካባቢው ባህልና ልማድ ተቀባይነት
ባለው መንገድ የሚፈጸም ውህደት ነው። ይህ ውህደት በሚኖሩበት አከባቢ ባልና
ሚስት መሆናቸውን እውቂያ በሚሰጥ መንገድ በሰርግ ስነስርዓት ወይም መጠነኛ
20
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
በጣም ቀላሉ የጋብቻ ትርጉም በሁለት ተቃራኒ ጾታዎች መካከል የሚፈጸም የእድሜ
ልክ ውህደት ነው። ይህ ቀላል የሚመስል መግለጫ በውስጡ የሚጋቡ ወጣቶችን
ቤተሰብ፣ ዘመድና ወዳጅ፣ የሚኖሩበትን ማህበረሰብ ባህልና ልማድ፣ የመንግስትን
ህግ፣ እንዲሁም ወደፊት አብረው በመኖር የሚያፈሯቸውን ልጆችና ንብረት ወዘተ
የሚመለከት ሰፊ ጉዳዮችን የሚያጠቃልል እሳቤ ነው። በዚህ መልኩ ጋብቻ ያለፈ፣
ያሁንና የወደፊት ዘመናትን የምናያይዝበትና እጅግ ጥንቃቄ በተሞላበት መንገድ
አብሮ በመኖር ለመጪው ዘመናችን ሳይቀር የምንቀይስበትን ዘዴ ይጠይቃል። ይህ
ዘዴ ገና ከጅምሩ የጋብቻን ምንነትና የራስን ማንነት ከማወቅ ተነስቶ ለማግባት
የሚወስኑትን ሰው ማፈላለግን፣ የመጠናናትና የመተዋወቅ ጊዜን ማሳለፍን እና
ሕጋዊና ተቀባይነት ባለው መልክ ጋብቻ መፈጸምን ያጠቃልላል።
የማደመጥ ጊዜ ጥያቄዎች
22
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ምዘና
ተግባር አንድ
ቅድመ ንባብ
24
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
የንባብ ጊዜ
26
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
27
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ምዘና
• መጠይቃዊ፣ ሐተታዊ፣ ትዕዛዛዊ አጋናኝ ዓረፍተ ነገሮችን መለየታቸውን
ማረጋገጥ፣
• አዎንታዊ ዓረፍተ ነገሮችን ወደ አሉታዊ ዓረፍተነገሮችመለወጥ
መቻላቸውን መቃኘት፣
• የተማሯቸውን ስልቶች በመንተራስ የየራሳቸውን አረፍተነገሮች
መመስረታቸውን ማረጋገጥ
28
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ቃላት
ሀ. መተጫጨት - ቃል መገባባት ሐ. ሰይመው - ወክለው/ሾመው
ለ. እልፍኝ - ጎጆ/መኖሪያ መ. ቀን ተቆረጠ - ተወሰነ
29
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
የንባብ ጊዜ
ሀ. ቀን መቁረጥ
ለ. ከጓደኞቿ
ሐ. ለጋብቻ ስለታሰበችው ልጅ ከተለያዩ ምንጮች የሚሰበሰበው
የአንብቦ መረዳት ጥያቄዎች
መልመጃ ሁለት
1. ሐሰት 2. እውነት 3.እውነት 4.ሐሰት 5. ሐሰት
መልመጃ ሦስት
1. ሐ 2. ሀ. 3. ለ 4. መ 5.ሀ
መልመጃ አራት
1. መ 2. ረ 3.ለ 4.ሠ 5.ሀ 6. ሐ
ክፍል አራት፡ መጻፍ
መልመጃ አምስት
(ተማሪዎች የሚጽፏቸው ተቀባይነት ያላቸውና ከስህተት የጸዱ አንቀጾች)
ተግባር ሦስት
(ተማሪዎች የሚጽፏቸው ተቀባይነት ያላቸውና ከስህተት የጸዱ አንቀጾች)
ክፍል አምስት፡ ቃላት
መልመጃ ስድስት
ሀ. 1. በርዕሰ ከተማችን የመኖሪያ ቤት ችግር አለ።
2. አርኣያ መሆን ሲገባቸው አልሆኑም።
3. በሀቅ ላይ የተመሰረተ አባባል ነው። ወይም እውነተኛ አባባል ነው።
4. ስቃዬ በርትቶብኝ ለጎረቤቴ ልገልጽ ፈልጌ በስንት ጥረት ደረስኩ።ወይም
ስቃዬን ለጎረቤቴ ልገልጽ በስንት መከራ ደረስኩ።
5. የአባቴ እህት መጣች። ወይም አክስቴ መጣች።
6. ታላቁ ደራሲ ግብዓተ መሬቱ ትናንትና ተፈጸመ።
7. የማስበውን ያወቀብኝ መስሎኝ ድንግጥ አልኩ።
ለ.1. ምህንድስና 2. የውሃ ልክ 3. – 4. –
30
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
መልመጃ ሰባት
እያንዳንዱ የቀለም ጠብታ ልዩ_ሚስጥራትን_የያዘ ሆኖ እናገኘዋለን።
የምንጠቀማቸው ቀለማት እራሳቸውን ችለው እንደ__ፊደላት_የሚነበቡ ናቸውና፣
ቀለማቱን በተገቢው ካላሰባጠርናቸው ፊደላቱ የተዘበራረቀ መጽሃፍ ጽፎ
እንደማሳተም__ይሆኑብናልበተመሳሳይ_በፋሽኖች_ውስጥም ጊዜና ሁኔታንያላገናዘ
በቀለማትን የምንጠቀም ከሆነ የምናቀርብለት ማህበረሰብ ይህንን የመቀበል
ፍላጎትአይኖረውም።ጊዜና ሁኔታዎችን ማገናዘብ በእጅጉ_ወሳኝነትአላቸው።
በአብዛኛው የምንከተላቸው የፋሽን ፈጠራዎች ውድቀት የሚጀምረው ከእነዚህ
_አንጻርነው የፈጠራዎቹ እድሜም በጣም አጭርና እንደመብረቅ ብልጭታ ገና
ሳይታዩ የሚከስሙይሆናሉ።
31
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ምዕራፍ ሶስት
ሴቶችና ልማት
(የክፍለጊዜ ብዛት 8)
የሚጠበቁ ውጤቶች
የማስተማሪያ ዘዴ
32
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ግምገማ
33
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
የሴቶች ሚና
34
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
የማዳመጥ ጊዜ ጥያቄዎች
35
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
36
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
37
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
የንባብ ጊዜ
መምህር በዚህኛው የንባብ ትምህርት ክፍል ተማሪዎች ትኩረታቸውን ሙሉ በሙሉ
ወደሚያነቡት የጽሑፍ አሃድ ላይ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል።ስለሆነም ተማሪዎች
ምንባቡን በጥሞና እንዲያነቡ የማንበቢያ ደቂቃ ወስኖ በመስጠትና በንባቡ ሂደት
ወቅትም እየተዘዋወሩ በመመልከት የነቃ ተሳትፎ ማድረጋቸውን መቃኘት
ያስፈልጋል። በንባብ ወቅት አዳዲስ ቃላት ሊያጋጥሟቸው እንደሚችሉም
በማስታወስ እየመዘገቧቸው እንዲሄዱ ወይም ከገቡበት አውድ ፍቻቸውን እንዲገምቱ
ማድረግ ይገባል።ከዚህም በተጨማሪ በንባብ ጊዜ እንዲመለሱ ተብለው የቀረቡ
ጥያቄዎችም ስላሉ የጽሑፉን የተወሰነ ክፍል አንብበው የሚመልሷቸው ይሆናል።
ድህረ ንባብ
የድህረ ንባብ ጊዜ አንድ ጽሑፍ ተነቦ ሲያበቃ ከጹሁፉ ጋር በተያያዘ ተረድኦት
ላይ መደረስ አለመደረሱን ለማረጋገጥ፣ ዋናና ዝርዝር ሀሳቦች ለመለየት፣ የጽሑፉን
ጭብጥ ለመረዳት፣ የጸሐፊን ሀሳብ ለመጠየቅ፣ የራስ ድምዳሜ ላይ ለመድረስ፣
ማጠቃለያ ለመስጠት ወዘተ ያስችላል።ስለሆነም መምህር የቀረበውን ምንባብና
ምንባቡን ከማንበብ በኋላ ከተማሪዎች የሚጠበቀውን የትምህርት ውጤት ከግምት
በማስገባት ይህንን ክፍል የተማሪዎችን አጠቃላይ ተረድኦት ለመመዘን
ሊጠቀሙበት ይገባል። በድህረ ንባብ ክፍል የቀረቡትን ጥያቄዎችም አሳታፊ በሆነ
መንገድ እንዲመለሱና ገንቢ የሆነ ግብረመልስ እንዲሰጥባቸው ማድረግ ይጠበቃል።
ለዚህም ተማሪዎች በግል፣ በጥንድ፣ በቡድንና በጋራ እንዲሰሯቸው ሁኔታዎችን
ማመቻቸት ተገቢ ይሆናል።
38
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
መልመጃ አራት
በሌላ በኩል ያነበቡትን ምንባብ አጠቃላይ ሀሳብ (ጭምቅ ሀሳብ) በራሳቸው አገላለጽ
ወይም ቃላት መልሰው እንዲጽፉትም በዚህ ክፍል አላማ ተይዞበታል።ስለዚህ አበበች
ጎበናን የተመለከተውን ጽሑፍ በአንድ አንቀጽ አጠቃልለው እንዲጽፉ መመሪያ
ይስጧቸው፤ አፈጻጸማቸውንም በመገምገም ገንቢ የሆነ ምጋቤ ምላሽ ይስጧቸው።
ይህ ተግባር በክፍል ውስጥ ወይም በየቤት ስራ መልክ ከክፍል ውጪ ሊሰራ
ይችላል።
ምዘና
39
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
የመልመጃ መልሶች
የማዳመጥ ጊዜ ጥያቄዎች
1. ንቁ ተሳትፎ 2. ልጆችን
አዳምጦ መረዳት
የቅድመማንበብ ጥያቄዎች
የንባብ ጊዜ ጥያቄዎች
42
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
4.
ተግዳሮቶች ስኬቶች
ትዳራቸውን ትተዋል ለርካታ የተቸገሩ ህጻናት ደርሰዋል
በዘመዶቻቸው ዘንድ ብዙዎች እራሳቸውን እንዲችሉ
እንደእብድ አስተምረው አብቅተዋል
ተቆጥረዋል በሀገር ውስጥና በአለምአቀፍ
ያላቸውን ንብረት ተቋማት እውቅናን አግኝተዋል
(ጌጣጌጦች) የሚያልሙትን የበጎ አድራጎት
እስከመሸጥ ደርሰዋል ተቋም በስማቸው ማቋቋም ችለዋል
ቆሎ በመሸጥ ከሁሉ በላይ የልጆችንና ህጻናትን
ያስጠጓቸውን ልጆች ፈገግታ ማየት ችለዋል
በህይወት ለማቆየት
ጥረዋል
መልመጃ ሦስት
43
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
መልመጃ አራት
መልመጃ አምስት
ሀ.
ለ.
44
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
45
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ምዕራፍ አራት
በልዩነት ውስጥ ያለ አንድነት
(የክፍለጊዜ ብዛት8)
የሚጠበቁ ውጤቶች
የማስተማሪያ ዘዴ
46
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ቅድመ ማዳመጥ
የመቻቻልጀግኖች
47
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
48
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
(የመቻቻልጀግኖች፤በተሾመብርሃኑከማል (https://www.addisadmassnews.com))
50
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
51
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
52
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
53
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
54
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
55
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ለ. አዛምድ
1. ሠ 2. ረ 3. ሐ 4. መ 5. ለ 6. ሀ
ሐ.
9. ተግተው - ጠንክረው
56
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ቅድመ ማንበብ
2. የተለያዩ መልሶች
የማንበብ ጊዜ
ለ. የቃል መልስ
57
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
5. (የተለያዩ መልሶች)
መልመጃ ሁለት
መልመጃ አምስት
አዛምድ (ፈሊጦች)
1. ሐ 2. መ 3.ሠ 4.ለ 5. ሀ
58
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
መልመጃ ስድስት
1. ተመሳሳይ ፍቺ
ሀ. መቋደሻ- የዶሮ ጨጓራ ሰ. ወሸከሬ - የማይረባ፣ ተልካሻ
ለ. መናጆ - አካሂያጅ ሠ. ወርች - የከብት ፊት እግር ስጋ
ሐ. ህላዌ - መኖር ረ. ቅምጫና - መጠጫ/ከቅል የተሰራ
መ. ሸፍጥ - ተንኮል ሸ. ድርሰት - ጽሑፍ
2.ተቃራኒ ፍቺ
ሀ. ህልም - እውንሠ. አደባባይ - ማጀት/ጓዳ
ለ. ተባረከ - ተረገመ ረ. ብርቅ - ስልቹ/አሮጌ
ሐ. ባላንጣ - ወዳጅሰ. ማክሰም - ማለምለም
መ. የምስራች - መርዶሸ. ንቁ - ፈዛዛ
መልመጃ ሰባት
ሀ. 1. ተውሳከ ግስ 2. መስተዋድድ 3.ስም 4. ግስ 5. ስም
6. ቅጽል 7. ተውሳከ ግስ 8. መስተዋድድ 9. ቅፅል 10.ግስ
ለ. 1. ተውሳከ ግስ 2. ስም 3.መስተዋድድ 4. ግስ
5. ቅጽል 6. ቅጽል 7.ስም 8. ተውሳከ ግስ/ስም
ሐ. የተለያዩ መልሶች
59
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ምዕራፍ አምስት
ቋንቋዊ ለዛ
(የክፍለጊዜ ብዛት 8)
የሚጠበቁ ውጤቶች
የማስተማሪያ ዘዴ
ክፍል አንድ፡ማዳመጥ
ቅድመ ማዳመጥ
61
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ቃል አፍራሹ ተኩላ
“ኧረ ለዚህ ምንም አታስቢ፤ አንቺ ብቻ ከዚህ አደጋ ገላግይኝ እንጂ አይተሽው
የማታውቂውን አይነት ምርጥ እራት ሰርቼ አበላሻለሁ።” ሲል ቃል ገባላት።
“በጣም ጥሩ፤ እንዲህ ከሆነ ላግዝህ እሞክራለሁ፣” አለች ጥንቸል። ጠጋ ብላም አለቱን
ገፋ አደረገችው። አለቱ ፈጽሞ አይንቀሳቀስም። ሀይሏን አሰባስባ በተደጋጋሚ
62
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
“እኔ ተኩላ ነኝ፤ አንቺ ደግሞ ጥንቸል፣” መለሰ ተኩላ፣ “ተኩላዎች ደግሞ ሁልጊዜም
ቢሆን ጥንቸሎችን ይመገባሉ። ከኔ ጋር ክርክር ውስጥ ባትገቢ ይሻልሻል፣”
አፈጠጠባት።
63
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
“ይህማ ቀላል ነው፤ ምንም ችግር የለውም ኑ ሂደን እንየው፤ ተከተሉኝ፣” በማለት
ተኩላ ፈጥኖ መለሰ።
“አይጥ እያደንኩ ነበር፣” መለሰ ተኩላ፣ “አይጧ ዘላ እዚህ ጉድጓድ ውስጥ ገባች፤
ስለሆነም ልያዛት ብዬ ወደ ታች አርቄ ቆፈርኩት። ነገር ግን ይህ አለቱ የእጄ
መዳፍ ላይ ወደቀብኝና አደናቀፈኝ።”
64
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
65
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
66
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
የማንበብሂደት
አንብቦመረዳት
ምዘና
ተማሪዎች የቋንቋ ለዛን ፅንሰ ሃሳብ እንዲያብራሩ መጠየቅ።
ማንባብን በተግባር መለማመዳቸውን በምልከታ ማረጋገጥ
በማጣመር ወይም በማቧደን ለዛ ያለው ቋንቋ እየተጠቀሙ ሀሳብ ማንሸራሸር
መቻላቸውን መመዘን
በቋንቋ ለዛ ማስገኛ ስልቶች የተገለጹ ሀሳቦችን መረዳት መቻላቸውን
መፈተሸ
ክፍልአራት፡ ጽሕፈት
68
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
የዘይቤአይነቶች
ሰውኛ ዘይቤ
ጠላትእንደሌለውሰውእንዳልገደለ።
እንቶኔ ዘይቤ
69
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ለዋጭ ዘይቤ
አነጻጻሪ ዘይቤ
አያዎ ዘይቤ
70
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ግነት ዘይቤ
ምጸት ዘይቤ
ተምሳሌታዊ ዘይቤ የአንድን ነገር ወይም ሃሳብ ወይም ደርጊት ለወከል የቆመ
ነው። ትምሳሌታዊ ዘይቤ ዋነኛ ባህሪው ውክልና ነው። አንድ ነግር የሌላ ነገር
ተምሳሌት ነው ሲባል የሚወከለው ነግር በዋናው ምትክ ገብቷል ማለት ነው።
አካባቢያዊ ተምሳሌት
71
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ግላዊ ተምሳሌት
ምስያ ዘይቤ
አንድን ሀሳብ፣ ድርጊት፣ሁኔታ፣ባህሪ(ተፈጥሮ) በባህሪም ሆነ በቅርፅ ተመሳሳይ
ይሆናሉ ተብሎ የተገመተን ነገር አብሮ በማምጣት የፊተኛው የኋለኛውን
ይበልጥ እንዲያጎላውና እንዲያደምቀው ለማድረግ የሚገባ ነው።
ምሳሌ፡- ጠዋት ብትታይም ፀሐይ ከፍ ብላ
የማታ የማታ እርሷም ዝቅ ብላ
አይቀርም መጥለቋ አይቀርም መውረዷ
ሰውንም ስናየው ሳለ በህወቱ
እሸት ነው ለጋ ነው በወጣትነቱ
በጠዋቱ ጉዞ ምንም ቢበረታ
አይቀርም መድከሙ ሲመሽ ወደ ማታ
ተንኮለኛውን - ኢያጎ
72
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
አሊጎሪ ዘይቤ
ህብረቃል፡- በሬሣላይ
ሰም፡-የሚያርስበሬሳልመለከትመጣሁ።
ምሳሌ፡-አዳራሹ ሰፊበሩአልጠበባችሁ
በተራ በተራ ምነው መግባታችሁ
ኅብረቃሉ፡- በተራበተራ
ሰሙ፡- ተራችሁን ጠብቃችሁ መግባትወርቁ፡
-በተራበሰውተራመግባት
2.ቃሉን በማጥበቅና በማላላት፡-
ምሣሌ፡- በባላገር ገበያ ከመንከራተት
ከተማይሻላል ልብስ ለመግዛት።
ህብረቃል፡- ልብስ
ሠም፡- ጨርቅ የሚለበስ (ሲላላ)
ወርቅ፡-አሣቢአእምሮ(ሲጠብቅ፤ ልብብ)
3.ቃልን በመሰንጠቅ
ዘርፋፋ፡-ዘርወጣልን
ምሣሌ፡-ሠብሰቤይዤ ልብሳቸውን
ምነው ውንድሞቼ እራቁታቸውን።
ህብረቃል፡- እራቁታቸውን
ሠም፡- ተራቆቱ እርቃነ ስጋቸውን ሆኑ
ወርቁ፡-እህታቸውንራቁበሞትተለዩ።
4.ታሪክን በማወቅ(በመከታተል)
ምሣሌ፡- ሰልከኛው ሲያሣልፍ ቃል አሣስቶ ነው
መኮንን አይደለም የሞተው ድሃ ነው።
ህብረቃል፡- መኮንን
ሠሙ፡- ድህ ይሆናል እንጅ መኮንን (ሀብታም) አልሞተም
ወርቁ፡-የተጎዳው ድሀው ነው፤የሚያስበሉት፣ ችግሩን የሚረዱለት ልዑል ራስ
መኮንን ሞቱ
74
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ምዘና
ምሳሌያዊ አነጋገሮችን፣ዘይቤዎችና ቅኔዎችን መለየትና አለመለየታቸውን
ጥያቄ በመጠየቅ መመዘን
የጻፏቸውንዘይቤያዊግጥሞችበክፍልውስጥሲያቀርቡመከታተል
የተማሪዎችን የአፈጻጸም ሁኔታ መሰረት በማድረግ አንዳንዶቹን ተግባራት
ከክፍልውጪ ጊዜ ወስደው በየቤት ሥራ መልክ ሰርተው እንዲያመጡ
በማድረግ እርማት መስጠት
ክፍልአምስት፡ቃላት
በቃላት ይዘት ስርተማሪዎች ለየቃላት መዝገበ ቃላዊ፣ ተመሳሳይና ተቃራኒ
ፍቺዎችን እንዲሰጡ የሚጠይቁ ተግባራት ቀርበዋል።ይህንኑ አላማ ያሳኩ ዘንድም
እርስዎ ክትትል በማድረግ እገዛ ያድርጉላቸው።
ምዘና
የተለያዩ ቃላትን ፍቺ መስጠታቸውን ጥያቄ መመዘን
የጥንድ ቃላትን ዓረፍተ ነገር በመስጠት ያላቸውን አንድነትና ልዩነት
የሚያሳይ ዓረፍተ ነገር ሲመሰርቱ መመልከት
ክፍል ስድስት፡ሰዋስው
ውድ መምህር በሰዋስው ትምህርት ክፍል ተማሪዎች በሌሎች ምዕራፎች
የተማሯቸውን ሰዋስዋዊ ይዘቶች በክለሳ መልክ እንዲሰሯቸው ታስቧል። በመሆኑም
ስምና ግስ የቃል ክፍሎችን እንዲለዩ እና አረፍነገሮችን መስርተው እንዲያቀርቡ
የሚጋብዙ ተግባራት ቀርበዋል። እባክዎትን መምህር በተማሪ መጽሐፍ ውስጥ
75
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ምዘና
ተማሪዎችስምንና ግስን በትክክል መለየትና አለመለየታቸውን በጥያቄና
መልስ መመዘን
ተገቢ አረግተነገሮች መመስረታቸውን በክትትል ማረጋገጥ
መርጃመሳሪያዎች
መቅረጸ ድምጽ
ለየይዘቱ አመቺ የሆኑ መሳሪያዎች (በተማሪና መምህር የሚዘጋጁ፣
ከትምህርት ማዕከል በውሰት የሚገኙ
አዳምጦ መረዳት
ተግባር ሁለት
ሐ.እንቆቅልሽ
ሀ. ጥላ ለ. ስም ሐ. መቃብር
የአንብቦ መረዳት ጥያቄዎች
መልመጃ ሁለት
ሐ.
77
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ክፍልአራት፡መጻፍ
መልመጃ ሦስት
የተለያዩ መልሶች (ምሳሌያዊ ንግግሮችን በመሰብሰብ የሚመለስ)
መልመጃ አራት
1. የተለያዩ መልሶች
2. በተለያዩ ዘይቤዎች የተጻፉ ግጥሞች
ክፍል አምስት፡ ቃላት
መልመጃ አምስት
78
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ህብረቃል ከዳድኜ
ሰም ክፍቱን እንዳይሆንልክደነው
ወርቅ ከእዳ ድኜ(ተላቅቄ) እንደሆን
ቅኔውየተፈታበትዘዴቃል በመከፋፈል
4.አዳራሹሰፊበሩ አልጠበባችሁ፣
በተራበተራምነውመግባታችሁ።
ህብረቃል በተራ በተራ
ሰም በመደዳ/በሰልፍ
79
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
መልመጃ ስምንት
የተለያዩ መልሶች
የክለሳ ጥያቄዎች
ረ.ያለአቻ ጋብቻ ቆይ ብቻ ቆይ ብቻ
81
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ምዕራፍ ስድስት
የታላላቆች ሚና
(የክፍለጊዜ ብዛት 8)
የሚጠበቁ ውጤቶች
ተማሪዎችይህንን ትምህርትተከታትለው ካጠናቀቁ በኋላ፡-
• በማዳመጥየፅሁፍንዋናሀሳብይተነትናሉ።
• በክርክርበመሳተፍምክንያታዊዳኝነትይሰጣሉ።
• በማንበብእንደገናጨምቀውይፅፋሉ።
• የስራማመልከቻደብዳቤ ያዘጋጃሉ።
• አብሮ ሂያጅ ቃላትን ማጣመር ይችላሉ።
• ተሸጋሪና ኢተሻጋሪግሶችንበመለየትይጠቀማሉ።
82
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
የማዳመጥ ሂደት
የማዳመጥ ጊዜ ጥያቄዎች
ሀገርማለት የኔ ልጅ፣
ሀገር ማለት ቋንቋ ነው፣ባንደበት አይናገሩት፤
በጆሮአያደመጡት፣
አማርኛ፣ ኦሮምኛ፣ አፋርኛ፣ ቅማንትኛ፣
ጉራግኛ ወይ ትግርኛ፣ ብለው የማይፈርጁት።
የኔልጅ
አማራውና አፋሩ፣ ኦሮሞውና ሲዳማው፣ ጉራግኛሽንባይሰማ፤
84
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ሲያቀናወረቱን፣
ለእኔናላንቺመኖሪያ፣ሲያቀናቀዬናቤቱን፤
አጥንቱን እያማገረ፤
ዜጋነው ልጄ ሀገርሽ።
መሬትማየኔልጅ፣
በእምነትሽና በእውቀትሽ፣ ከልለሽ ካላበጀሽው፣ለእድገትሽ ውጥን ካልሆነ፣
ለተስፋሽ ካልተመገብሽው፣
መሬትማባዳነው፣ ላለማውየሚለማ፣
ለተስማማውየሚስማማ።
ሀገርረቂቅ ነውቃሉ፣
ሀገርውስብስብ ነውውሉ።
(በድሉዋቅጅራ2007፡81-84)
86
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ምዘና
• ተማሪዎችከሰሙትፅሁፍውስጥዋናውንሀሳብነቅሰውማውጣት
መቻላቸውን መመዘን።
ክፍል ሁለት፡መናገር
መምህር በዚህ ንግግርን ለመለማመድ እድል በሚሰጠው ክፍል
የክርክርስልትንበመተግበርተማሪዎችዎ በንቃት እንዲሳተፉ ማበረታታትና
ተፈጻሚነቱንም መከታተል ይጠበቅብዎታል። ተግባሩም አስቀድሞ መዘጋጀትን
ስለሚጠይቅ ተግባሩን ከእለቱ ክፍለጊዜ ቀደም ብለው ይስጧቸው።ለዚህም ያመች
ዘንድ አስቀድመው ተማሪዎችዎንበቡድንያደራጇቸው።
ምዘና
87
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ቅድመ ንባብ
በቅድመ ንባብ ክፍል ሦስት ጥያቄዎች የቀረቡ ሲሆን፣ ሁለቱ በተናጠል ቀሪው
ሦስተኛ ጥያቄ ደግሞ ከቡድን ውይይት በኋላ የሚመለስ ነው።
የማንበብ ጊዜ
88
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
በመስጠትምያበረታቷቸው።
ምዘና
• በርዕሱዙሪያጠቃሚናገንቢአስተያየቶችንመስጠታቸውንመከታተል
ክፍል አራት፡መጻፍ
89
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ምዘና
ምዘና
• የቃል ጥያቄመጠየቅ
91
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
መርጃመሳሪያዎች
• መቅረጸድምጽ/ሞባይል
የማዳመጥ ጊዜ ጥያቄዎች
ድህረ ማዳመጥ
92
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
1. ተኛ - ኢተሻጋሪ 7. ፃፈ - ተሻጋሪ
93
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ምዕራፍ ሰባት
ረጅም ልቦለድ
(ስምንት ክፍለጊዜ 8)
የሚጠበቁ ውጤቶች
ተማሪዎችከዚህትምህርትመጠናቀቅበኋላ፡-
የልቦለድክፍሎችንይገልጻሉ።
ቅድመማዳመጥ
94
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ደቂቃ)
ቆንጆዎቹ(ቅንጫቢ)
… … …
“ናትዬ…”
“ኪርርር…ር!”
“ነኝ … ማን ልበል?”
የማዳመጥ ጊዜ ጥያቄዎች
97
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
98
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
99
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ምዘና
ክፍልሁለት፡ መናገር
ወድ መምህር የማዳመጥ ክሂል ማዳመጥን በተግባር በመለማመድ ሊዳብር
እንደሚችለው ሁሉ የተማሪዎቻችን የመናገር ክሂል ችሎታ ሊጎለብት የሚችለውም
ንግግርን በተጨባጭ መከወን እንዲችሉ ስናደርግ ነው። በመሆኑም በክፍል ውስጥ
በመነሻነት ተማሪዎች የሚያደርጉት ንግግር በዋነኝነት በወደፊቱ እውናዊ
ህይወታቸው ጥሩ የተግባቦት አቅም እንዲኖራቸው መንገድ ይጠርግላቸዋል።
ስለሆነም በመናገር ትምህርት ክፍለጊዜ ወቅት ተገቢ ማበረታቻዎችን በማድረግ
ሁሉም ተማሪዎችዎ በንቃት እንዲሳተፉ እገዛ ያድርጉላቸው፤ ተከታታይ
ምልከታዎች በማድረግም የንግግር ክሂል ችሎታዎቻቸውን ይመዝኑ።
ምዘና
• ጥያቄበመጠየቅመረዳትናአለመረዳታቸውንመመዘን፣
• ተማሪዎችተወያይተውሲያቀርቡምልከታማድረግ፣
ቅድመምንባብ ጥያቄዎች
101
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
አንብቦመረዳት
ምዘና
ክፍል አራት፡መጻፍ
• ልቦለድ አንብበው
የልቦለድዘዴዎችንበትክክልመለየትናአለመለየታቸውንመገምገም።
ምዘና
• ተማሪዎች በቡድን የቃላት መጠበቅና መላላት የክፍል ስራ መስጠትና
መገምገም።
• የራሳቸውን ቃላት መርጠው ቃላቱን በማጥበቅና በማላላት
አረፍተነገሮች መመስረት መቻላቸውን ማረጋገጥ።
104
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ምዘና
• ሰዋስዋዊ ስህተት የሌለባቸው ዓረፍተነገር መመስረታቸውን እና
አለመመስረታቸውን ማረጋገጥ።
• ሰዋስዋዊ ስህተት ያለባቸውን ዓረፍተነገሮችን አስተካለው መጻፍና
አለመጻፋቸውንመመዘን።
የተመረጡ የጥያቄዎችመልስ
ትምህርት አንድ፡ ማዳመጥ
የማዳመጥ ጊዜ
1. ጓደኛው አብርሃምን ለመገናኘት 2. ወደ ዲ አፍሪክ ሆቴል
የአዳምጦ መረዳት ጥያቄዎች
መልመጃ አንድ
1. ርብቃ
2. ትከሻውን ሰበቀና ተወው (ከርብቃ ጋር ሲያወራ)/ መኪናውን ከፍቶ ወረደ
(ከትራፊኩ ጋ ሲያወራ)
3. ቀዩ የጥራፊክ መብራት ከመሬቱ ላይ ሲያርፍ
4. ትራፊክ መብራት ጥሶ አልፎ ስለነበር ገዳዩ ሳይመጣ አስቀድሞ በሞተር
ሳይክል ሲከታተለው የነበረው ትራፊክ ፖሊስ ጣልቃ በመግባቱና ይዞት ወደ
ፖሊስ ጣቢያ በመሄዱ
5. ናትናኤልና ርብቃ ተኝተው ሲያወሩ ነበር፣ ስልክ ተደወለ፣ ስልኩን አነሳ፣
ጓደኛውን ሊያገኝ ከቤት ወጣ፣ ዲ. አፍሪክ ሆቴል ደረሰ፣ ሊገድሉት የፈለጉት
ሲብቁት ነበር፣ ገዳዩ ሽጉጥ አቀባብሎ ወረደ፣ ናትናዔል መብራት ጥሶ ስለነበር
ትራፊኩ ተከታትሎት መጣ፣ መንጃ ፈቃድ ጠየቀው…ስላልያዘ ወደ ፖሊስ
ጣቢያ ይዞት ሄደ…
105
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ለ. 1. ሐ 2. ሀ 3. ሐ 4.መ 5.ለ
107
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ምዕራፍ ስምንት
መገናኛ ብዙኀን
የሚጠበቁ ውጤቶች
ተማሪዎችየዚህን ምዕራፉንትምህርትካጠናቀቁበኋላ፡-
ቅድመማዳመጥ
መምህር በቅድመ ማዳመጥ ተግባር ስር ተማሪዎች የቀደመ ልምዳቸውን መሰረት
108
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
109
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ምዘና
111
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ምዘና
የምንባብሂደት
112
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
የምንባብ ጊዜ
አንብቦ መረዳት
ምዘና
ማስታወሻ
ተራኪ ድርሰት፡- ስላለፈ አንድ ድርጊት የሚተርክ ወይም የሚያትት የድርሰት
አይነትነው። ሁኔታዎችን፣ ክስተቶችን፣ ድርጊቶችንና ሰንሰለታዊ እውነቶችንየጊዜ
ቅደም ተከተላቸውን ጠብቆ እንዲህ እንዲህ ሆነ፣እንዲህ እንዲህ ተደረገ እያለ
የሚያቀርብ ጽሁፍ ነው።በተራኪ ድርሰት አብዛኛውን ጊዜ እንደ የህይወትታሪክ፣
115
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ምሳሌ፡-
እግሮቿ በጠረጴዛው ስር ይታያሉ፤ቀይቀለም የተቀቡት አውራጣቶቿ
የሚያሾፉበት መሰለው፣ እንደገና አይን ለአይን ተጋጩ ረጃጅም እጆቹን
የሚያገባበት ጠፋው ከት ብላ ሳቀችበት ምን እንዳሳቃት አልገባውም። ጠይም
116
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
• የድርሰትምንነትናአይነቶችንመለየታቸውንመመዘን፣
• ምክንያታዊቅደምተከተልንበጠበቀመልኩአከራካሪናገላጭድርሰትመፃፋ
ቸውንማረጋገጥ፣
• የጻፉትፅሁፍምንያህልየተደራጀእንደሆነመመዘን።
ክፍል አምስት፡ቃላት
እንዲወያዩባቸውያድረጓቸው።
ምዘና
ምዘና
118
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
የተመረጡ ጥያቄዎችመልስ
ክፍል አንድ፡ ማዳመጥ
ሀ. 1. እውነት 2. ሐሰት 3.እውነት 4.ሐሰት 5. እውነት
ክፍል አራት፡መጻፍ
መልመጃ አራት
ሀ. ስዕላዊ ድርሰትሐ.ስዕላዊድርሰት
ለ. ተራኪ ድርሰትመ.አመዛዛኝ ድርሰት
ክፍልአምስት፡ቃላት
መልመጃ አምስት
ሀ. ተመሳሳይና ተቃራኒ
(በቅንፍ ውስጥ የመጀመሪያው ለቃሉ ተመሳሳይ ሁለተኛው ተቃራኒ ነው)
119
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ለ. ተመሳሳይናተቃራኒ
1. በመጣመር (በመቀናጀት፤በመነጣጠል)
2. የሚያመናምኑ (የሚያጭጩ፤ የሚያልቡ) የሚያስማሙ)
3. ያገባኛል (ይመለከተኛል፤ አያገባኝም)ኮስምኖባቸዋል)
4. ተከባብሮ (ተቻችሎ፤ ተናንቆ)
5.መፍትሔ (ቁልፍ፤ ተግዳሮት)
7. የሚያጋጩ (የሚያጣሉ፤
8. ጎልብቶባቸዋል (ዳብሮባቸዋል፤
120
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
የክለሳ ጥያቄዎች
121
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ምዕራፍ ዘጠኝ
ሥራ ፈጠራ
(ስምንትክፍለጊዜ)
የሚጠበቁ ውጤቶች
ክፍል አንድ፡ማዳመጥ
የሥራ ፈጠራሃሳብመገኛምንጮች
122
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
https://yerasbusiness.com/የሥራ−ሃሳቦች-business-idea/
124
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ቅድመማዳመጥ
125
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ምዘና
126
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ምዘና
ቅድመምንባብጥያቄዎች
የማንበብሂደት
127
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
የምንባብ ጊዜ
128
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
የተረዱትንእንዲያንጸባርቁያድረጉ፤ማስታወሻውንምያስረዷቸው። በመሆኑም
ማስታወሻ ስለሚፈልገው ርዕሰ ጉዳይ መረጃዎችን ከተለያዩ ምንጮች በጽሁፍ
መዝግቦ የሚያዝበት መንገድ እንደሆነ ማወቃቸውን የሚመዝኑ
ጥያቄዎችያቅርቡላቸው።
ምዘና
• የጽሁፍ ክለሂላቸውንመመዘን
129
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ክፍልአምስት፡ቃላት
ምዘና
መልመጃ አንድ
4. (የተለያየ መልስ)
131
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
መልመጃ ሁለት
2. እናታቸው
4. (የተለያዩ መልሶች)
መልመጃ ሦስት
ክፍልስድስት፡ ሰዋስው
132
አማርኛ የመምህር መምሪያ 10ኛ ክፍል
ሐ.ገቢር /አድራጊ/
3.የሚከተሉትንገቢርግሶችወደተገብሮተገብሮዎችንደግሞወደገቢርግስለውጣችሁዓ
ረፍተ ነገር ስሩባቸው።
ሀ.ሰራ - ተሰራ መ.ታደሰች - አደሰች
ለ.መረቀ - ተመረቀ ሠ.ተቀማ - ቀማ
ሐ.ተጠናቀቀ - አጠናቀቀ ረ.ተሸለመች - ሸለመች
አጋዥመጽሐፍት
133
ምዕራፍ አንድ ቋንቋና ማህበረሰብ (8ክ/)
የሚጠበቅውጤት
ተማሪዎችይህንንትምህርትካጠናቀቁበኋላ
መረጃዎችንበማዳመጥይወያያሉ።
ውይይትበማድረግየተገኘውንውጤትበቃልያንፀባርቃሉ።
ሰፊርዕሰ-ጉዳይንየያዘጽሁፍበማንበብተደራሲያንንይለያሉ።
በፅሁፋቸውውስጥምሳሌያዊአነጋገሮችንይጠቀማሉ።
ድርሰትይጽፋሉ።
ድርብቃላትበመመስረትይጠቀማሉ።
134
መልእክቶችንአ • ተማሪዎችበጣምራበመሆንፅሁፍውስጥያሉትንአዳዲስቃላትአ ማሪዎች
ዳምጠውውይይ ውዳዊፍቺእንዲሰጡማድረግ። የሰሙትን
ትያደርጋሉ። በማዳመጥጊዜ በትክክለኛቋንቋ
• ግልፅየሆነመመሪያመስጠት(ለምሳሌበማዳመጥጊዜምንመስ እናበልበሙሉነ
ራትእንዳለባቸው?ምንያህልጊዜማዳመጥእንዳለባቸው? ት
ወ.ዘ.ተ
በተሰጣቸው
• ተማሪዎችሙሉትኩረታቸውንፅሁፍላይእንዲያደረጉማመቻቸት
ርዕስ ዙሪያ
• ፅሁፍንድምፅንከፍአድርጎማንበብወይምበመቅረፀድምፅየተዘ
በመወያየት
ጋጁፅሁፎቸንመጠቀም።
በቃል
ሃሳባቸውን
135
ብቃት ይዘት የመማርስልቶችናየመርጃመሳሪያዎች ምዘና
ያቀርባሉ። ፅሁፉን እንዲያዳመጡ እና በፅሁፉ መሰረት የተለያዩ መግለፃቸውንመመዘ
ፅሁፎችን ጥያቄዎችን እንዲመልሱ ማድረግ። ለምሳሌ፦ አጭር ን።
አንብበው4አ መልስ ስጥ፣ባዶ ቦታ ሙላ ድህረማዳመጥ፡-ተማሪዎች ምን ያህል ተማሪዎች
ድማጩን በቡድን ከተወያዩ በኋላ አርፍተነገሮችን እንደገና የፅሁፉንማጠቃለያ
ይገምታሉ። እንዲያስተካክሉ ማድረግ። በትክክልሂደቱን
ገላጭ ድርሰትእንዲፅፉ የሚረዱ መለማመጃዎችንመስጠት። ጠብቀው
ቃላትንለተለያ ለምሳሌ ርዕስ መስጠት ለክፍሉ ደረጃ የሚመጥን ተማሪዎች መፃፋቸውንመመዘን።
ዩተግባራትይ በቡድን እንዲወያዩበት ወቅቱን የጠበቀ ስሜት ቀስቃሽ ለቃላትትርጉም
ጠቀማሉ። ጉዳይ በመስጠት ለክፍሉ ሃሳባቸውን እንዲያንፀባርቁ ለመስጠት ምንያህል
ሂደቶችን ማድረግ ለምሳሌ ኮሮና የመዝገበ ቃላት
ጠብቀውድርሰት ቅድመ ምንባብ፡- ተማሪዎቹ ከፅሁፉ ምን እደሚጠብቁ ትርጉምመጠቀማቸውን
ይፅፋሉ። ውይይትእንዲያደርጉማመቻቸት። መገምገም።
የቃላትንአ በአውዱመሰረትየቃላትንፍቺመስጠት። ለተማሪዎቹገንቢ
ውዳዊ ተማሪዎች በጥንድ በመሆን ፅሁፍ ውስጥ ያሉትን የሆነግብረ
ፍቺ አዳዲስ ቃላትአውዳዊ ፍቺ እንዲሰጡት ማድረግ። ምልስመስጠት።
በመጠቀም በማንበብ ጊዜ፡-ተማሪዎች ሙሉ ትኩረታቸውን
አርፍተ ነገር ማንበብ ላይ እንዲያደርጉ እና ከፅሁፉ የወጡ
136
ይመሰርሉ። ጥያቄዎችን መመለስ።
ጥምርቃላትንፈ ለምሳሌ ከአንቀፅ ውስጥ መዘርዝራዊ አርፍተነገሮችን
ጥረው እንዲለዩ፣አያያዥቃላትን፣አሳታፊቃላትን፣የሰርአተ ነጥብን
ይጠቀማሉ። መጠቀም…ወ.ዘ.ተ
ድህረማንበብ፡-ተማሪዎች በግላቸው የፅሁፉን ማጠቃለያ
እንዲፅፉ ከሁሉም በመሰብሰብና በመውሰድ ጠንካራ የሆነ
አንድ ማጠቃለያመስጠት።
• የመዝገበ ቃላት ትርጉም ለቃላት መስጠት የሚያስችሉ
መልመጃዎችን መስጠት
• ተማሪዎችልምምድእንዲያደርጉባቸውጥምርቃላትንመፍጠ
ርእናመጠቀምንማሳየት።
137
ምዕራፍ ሁለት ባህላዊ ጋብቻ (8ክ/ዜ)
የሚጠበቅውጤት
ተማሪዎችይህንትምህርትካጠናቀቁበኋላ
• የሌሎችንንግግርማዳመጥግብረመልስይሰጣሉ።
• ክርክርያደርጋሉ።
• የፅሁፍንሀሳብአገናዝበውያነባሉ።
• የተለያዩስልቶችንበመጠቀምሀሳባቸውንበፅሁፍይገልፃሉ።
• ትምህርታዊእናቴክኒካዊቃላትንበጽሁፍእናበንግግርውስጥይጠቀማሉ።
• አስረጅመጠይቃዊእናትዕዛዛዊዓ.ነገሮችንይጠቀማሉ።
ብቃት ይዘት የመማርስልቶችናየመርጃመሳሪያዎች ምዘና
ተማሪዎች 2.1ማዳመጥ ተማሪዎች ስለ ባህላዊ ጋብቻ ከቤተሰቦቻቸው የተማሪዎቹንእንቅስቃሴ
ከዚህ 2.2መናገር ጠይቀውእንዲመጡበማድረግ ያገኙትን ግብረ መልስ እና ተሳትፎ
ትምህርት 2.3ማንበብ ለክፍል ተማሪዎች እንዲያቀርቡማድረግ። በእያንዳንዱመልመጃ
በኋላ 2.4ፅህፈት ተማሪዎች የቡድን ክርክር የሚያደርጉበት መልመጃዎች ላይ መከታተል።
የሌሎችን 2.5ሰዋሰው መስጠት።ለምሳሌ፦የባህላዊጋብቻና ዘመናዊ ጋብቻን ተማሪዎች
ሀሳብበማዳመጥ ማነጻጸር በክርክርወቅትየሚያቀር
ጠለቅያለ የማንበብ ክህሎትን ለማስተማር የሚረዱ የተለያዩ ቧቸውን
138
ግብረ መልስ ስልቶችንና ደረጃዎችንመጠቀም። የማሳመኛ መንገዶች
በንግግር ቅድመንባብ መመዘን።
ይሰጣሉ። • ተማሪዎች ስለሚያነቡት ፅሁፍ ከቀድመ እውቀታቸው ተማሪዎች
ክፍል ውስጥ ተጠቅመው የሚሰጡትን ሃሳቦች ከተማሪዎች ማሰባሰብ። የፅሁፉንዋና ሃሳብ
በሚደረግ • ተማሪዎቹን በቡድን በማድረግ ስለባህላዊጋብቻ ዘገባ
ክርክርተሳትፎ የሚያውቁትን እንዲወያዩበት ለክፍልተማሪዎች
ሃሳባቸውን በቃልእንዲያቀርቡ
መጠየቅ።
139
ብቃት ይዘት የመማርስልቶችናየመርጃመሳሪያዎች ምዘና
ተማሪዎች • እንዲጨርሱ እና በፀጥታ እንዲያነቡ ትዕዛዝ/ መመሪያ
የራሳቸውን ገንቢ
መስጠት ለምሳሌ በአጭሩ መልሱ፣ባዶ ቦታ ሙሉ፣የተለየውን
ሀሳብእና
ስም አውጡ…ወ.ዘ.ተ የሆነግብረ
አስተያየትበፅሁፍ
ይገልፃሉ። ድህረንባብ መልስ በርዕሱ
ተማሪዎች • ተማሪዎች ለጥያቄዎቹ በሰጡት ምላሽ ላይ በቡድን እንዲወያዩ ዙሪያ
ተዘውታሪ
ማድረግ። መሰጠት።
ውስብስብ ቃላትን
የተለመዱመንደርኛ • ተማሪዎችያላቸውን ሀሳብ በቃላቸው ለክፍልተማሪዎች
ቃላትየትምህርት እንዲያንፀባርቁ ማመቻቸት።
እና
• መግቢያ፣ሀተታ እና ማጠቃለያ ያለው ሙሉ ፅሁፍ
ቴክኒካዊቃላትን
ጨምሮበትክክል አዘጋጅተውእንዲያመጡማድረግ።
በሰፊው • ተማሪዎች በቡድን የተለያዩ አይነትጥያቄያዊ፤አስረጅና
አስረጅመጠይቃዊ፣
ትዕዛዛዊ ዐ.ነገሮችን መመስረት እንዲለማመዱ ማድረግ።
ትዕዛዛዊ እና
አጋናኝዓ.ነገሮችንይ
መሰርታሉ።
ጠቀማሉ።
140
ምዕራፍ ሶስት ሴቶች እና
እድገት(8ክ/ጊዜ)ከትምህርቱ
የሚጠበቅ ውጤት
ተማሪዎችይህትምህርትካጠናቀቁበኋላ
• ከተለያዩ መገናኛ ብዙሃን በሴቶች እድገትዙሪያ የቀረቡ ሀሳቦችን አዳምጠው ተናጋሪውን ሀሳብ ይገመግማሉ።
• ምንባቡን አንብበው ተፈላጊውን ሀሳብ ያወጣሉ።
• በሴቶች እድገት ዙሪያ ቃለመጠይቅ በማድረግ ያገኙትን ሀሳብ በቃልያንፀባርቃሉ።
• በአንድ አንቀፅ የተሰጣቸውን ፅሁፍ ማጠቃለያ ይፅፋሉ።
• ከውስብስብ አርፍተነገሮች ተራ (ነጠላ)ዓረፍተነገሮችን ያወጣሉ።
141
ብቃት ይዘት የመማርስልቶችናየመርጃመሳሪያዎች ምዘና
ተማሪዎች ማዳመጥ • አጀንዳቸውን በሴቶች እድገት ላይ ያደረጉ የተማሪዎችን
ከዚህ ንግግር የተለያዩመገናኛብዙሃን ቲቪ፣ሬዲዮ፣ዩቲዩብ ወ.ዘ.ተ) እንቅስቃሴና
ትምህርት ምንባብ ተማሪዎች እንዲያዳምጡ በማድረግ ተሳትፎ
በኋላ ፅህፈት የተናጋሪዎቹን አመለካከት በመመዘንለክፍል መከታተል።
ቃላት ተማሪዎች በቃል እንዲያንፀባርቁ ማድረግ። ተማሪዎች
የተናጋሪዎችን ሀሳብ ሰዋሰው • በእድገት ላይ ሴቶችን ማሳተፍ ያለው ጠቀሜታ በሚል ያቀረቡትን
በማዳመጥ ርዕስ ቃለ ምልልስ አድርገው እንዲመጡ በማድረግ ፣ ዘገባ መመዘን።
ይገመግማሉ። ያገኙትን ሀሳብ ለክፍል ተማሪዎች እንዲፀባረቁ ማድረግ። ተማሪዎች
• የማንበብ ክሂሎችን ለማስተማር የሚረዱ የተለያዩ በቃለመጠይቅ
ካነበቡ በኋላ ደረጃዎችን /ክፍሎችንመጠቀም። ያገኙትንሀሳብ/
ዋናውን ሀሳብ ቅድመንባብ መረጃ
ያወጣሉ። • ተማሪዎችን በቡድን በማደራጀት ፣ ከራሳቸው እውቀትና ያቀናጁበትን
ልምድ በመነሳት የሴቶች ተሳትፎ በሀገር እድገትላይ መንገድ
የሚያበረክተውን አስተዋፅኦ እንዲወያዩበት ማድረግ።
°በተሰጣቸውርዕስ መመዘን
• በቡድን ውይይት የተገኘውን ሀሳብ ክፍል ውስጥ
ዙሪያቃለ መጠይቅ እንዲያንፀባርቁማድረግ።
በማድረግያገኙትን • ከመዝገበቃላትየቃላትንትርጉምእንዲሰጡማድረግ።
142
ብቃት ይዘት የመማርስልቶችናየመርጃመሳሪያዎች ምዘና
ውጤት በንባብጊዜ ተማሪዎች በቃል
በቃል • ተማሪዎች በፀጥታ እንዲያነቡና የፅሁፉን ዋና ሀሳብ ያቀረቡትን
ያንፀባርሉ። እንዲያወጡ ማድረግየተለያዩ የመልመጃ ዘገባእና የፃፉትን
የአንድን ጥያቄዎችንእንዲመልሱማድረግ። ፅሁፍ
ፅሁፍማጠቃለያ ለምሳሌ አጭር መልስ ስጥ፣ ባዶ ቦታ መመዘን፡
በአንድአንቀፅ ሙሉ…ወ.ዘ.ተድህረንባብ ተማሪዎች
ይፅፋሉ። • ተማሪዎች ካነበቡት ፅሁፍ አንድ አንቀፅ ማጠቃለያ እንዲፅፉ ቀላልእና
ሁሉንም ማድረግ። ውስብስብ
የአርፍተ ነገር • የተለያዩ አርፍተ ነገር አይነቶችንና የመጀመሪያ ቋንቋ አረፍተ ነገሮችን
አይነቶች በመጻፍ ስምምነቶችን በመጠቀም የኢትዮጵያ የሴቶች ተሳትፎ በሀገር እንዲመሰርቱ
ይለማመዳሉ። እድገት ላይ በሚል ርዕስ ሙሉ ፅሁፍ እንዲያዘጋጁ ማድረግ። መጠየቅ።
• ተማሪዎች መዘርዝራዊ አቀራረብን በመጠቀም እንዲችሉ
ማድረግ እናተራ/ነጠላ/፣ ጥምርና ውስብስብ አርፍተ ነገሮች
መመስረት እንዲለማመዱማድረግ።
• በርዕሱ ዙሪያ ማስታወሻ መስጠት እና ትምህርቱን ማጠቃላል።
143
ምዕራፍ አራት፦ በልዩነት ውስጥ ያለ አንድነት
(8ክ/ጊዜ)
ከዚህትምህርትመጠናቀቅበኋላ፡-
144
ብቃት ይዘት የመማርስልቶችናየመርጃመሳሪያዎች ምዘና
ተማሪዎች • ክፍል ውስጥ ተማሪዎች በብዛት ሆነው ውይይት ተማሪዎችየሚያደ
ከዚህ ማዳመጥ እንዲያደርጉበማመቻቸትየተለያዩ ርጉትንእንቅስቃ
ትምህርት ንግግር ተናጋሪዎችንረጅም ንግግር እንዲያዳምጡ ሴናተሳትፎ
በኋላ ምንባብ በማድርግ እንዲተነትኑ፣እንዲያወዳድሩ፣ነጥቦችን ምልከታ
°ረዘምያሉ መፃፍ ማውጣት፣ለተለያዩ ነጥቦችምላሽ እንዲሰጡ ማድረግ።
ንግግሮችን ቃላት ማድረግ። የተማሪዎችንፅ
በማዳመጥ፣ ሰዋሰው • የተለያዩ የንባብ ክህሎትን የሚያሰድጉ ደረጃዎችን ሁፍ ትንተና
ነጥቦችን መጠቀም። መገምገም።
በማውጣት የአንድን ፅሁፍ
ቅድመምንባብ
ምላሽይሰጣሉ ዋና ሃሳቡን
• ተማሪዎች በቡድን በማደራጀት ከልምዳቸው
የተዘጋጀውን እንዲያዋህዱት
በመነሳት መቻቻል የሚያመጣውን ውጤት
ወይምሌላ መጠየቅ።
እንዲወያዩበት ማድረግ።
ለንባብ የሚሆን የተማሪዎችንበ
• የተወያዩበትን ለክፍል ተማሪዎች እንዲያንፀባርቁ
ጽሁፍን ፅሁፍና
ማድረግ።
በለሆሳስ
• ተማሪዎች ለመረዳት የሚያስቸግራቸውን ቃላት
በማንበብ
በማውጣትና
የማንበብ
145
ብቃት ይዘት የመማርስልቶችናየመርጃመሳሪያዎች ምዘና
ይየተሟላፅሁፍ/መ ዲናገሩ
እንዲያቀርቡ ማድረግ።
ጣጥፍ/ መጠየቅ።
• ከቀረቡላቸው ርዕሶች መርጠው አጭር
ድርሰትይፅፋሉ ፅሁፍ/መጣጥፍ ተማሪዎች አዘጋጅተው እንዲመጡ
የቃላትን
ማድረግ።
ተመሳሳይ
• ተማሪዎች የቃላትን ተመሳሳይና ተቃራኒ ፍቺ እንዲሰጡ
/ተቃራኒ
ማድረግ፡
ፍችይሰጣሉ
146
ሁሉንም የንግግር • ተማሪዎችበቡድንበመሆንየንግግርክፍሎችንአይነትናጥቅ
ክፍሎችን ምምንእንደሆነእንዲወያዩማድረግ።
በመለየት
በአግባቡ
እናበትክክል
ይጠቀማሉ
147
ምዕራፍ አምስት የቋንቋ ለዛ (8ክ/ጊዜ)
ተማሪዎችይህንትምህርትካጠናቀቁበኋላ
• ምሳሌያዊንግገሮችን፣እንቆቅልሾችን፣አፈታሪኮችንይለያሉ።
• የተለያዩአይነትጭብጦችንይተነትናሉ።
• ዘይቤዎችን ተጠቅመው ግጥም ይጽፋሉ።
• ለቃላትተመሳሳይና ተቃራኒ ፍቺ ይሰጣሉ።
• ለዛ ያለው ቋንቋ እየተጠቀሙ ሀሳባቸውን ይገልጻሉ።
• የቅኔ መፍቻ ብልሃቶችን ተረድተው ጥቅም ላይ ያውላሉ።
• ስሞችና ግሶችን ለይተው በአረፍተነገር ምስረታ ውስጥ ይጠቀማሉ።
148
ብቃት ይዘት የመማርስልቶችናየመርጃመሳሪያዎች ምዘና
ተማሪዎች ማዳመጥ • ተረት አዳምጣው ጥያቄዎችን እንዲመልሱ ተማሪዎች
ከዚህ መናገር ይደረጋል የሚያደርጉትንእን
ትምህርት ማንበብ • ተረት፣ አፈታሪከ፣ ምሳሌያዊ ንግግሮችንና ቅስቃሴናተሳትፎ
በኋላ መጻፍ እንቆቅልሾችን በቡድን በመሆን እንዲያወያዩበት መከታተል።
የቋንቋ ለዛ ፅነሰ ቃላት በማድረግና የተወያዩበትን ሃሳብ ለክፍልተማሪዎች ተማሪዎች
ሃሳብንይገልፃሉ ሰዋስው በቃል እንዲያቀርቡ ማድረግ። የቋንቋለዛን ፅንሰ
• የቋንቋ ለዛ ማስገኛ ስልቶችን የተመለከተ ሃሳብ
የቋንቋለዛን ምንባብ እንዲያነቡና መልመጃዎችን እንዲሰሩ እንዲያብራሩመጠ
ዘውጎች በመለየት ሁኔታዎችን ማመቻቸት የቅ።
ያብራራሉ። • የተለያዩ የቋንቋ ለዛ ማስገኛ ስልቶችን • ተማሪዎች
ለቃላት በጽሑፋቸው ውስጥ ማስጠቀም ። በምሳሌያዊ
ተመሳሳይና • የቃላት ተመሳሳይና ተቃራኒ ፍቺ የተመለከቱ አነጋገር
ተቃራኒ ፍቺ መልመጃዎችን ማሰራት፡ ፣ በእንቆቅልሽ
ይሰጣሉ • ያገኙትንሀሳብለክፍልተማሪዎችያንፃባርቁናበም እናበአፈታሪክመካ
ዘይቤዎችን ሳሌያዊአነጋገር፣ ከልያለውን
ለይተው በእንቆቅልሽእናበአፈታሪክመካከልስላለውልዩነት ልዩነትበትክክል
ይጠቀማሉ ውይይትእንዲያደርጉማመቻቸት። መለየትና
149
ምሳሌያዊ • ተማሪዎች የተለያዩ የቋንቋ ለዛ ጭብጦችን አለመለየታቸውን
አነጋገሮችን፤ እንዲተነትኑ ማድረግ። መመዘን።
እንቆቅልሾችንና • ስሞችንና ግሶችን ለይተው እንዲጠቀሙት ማድረግ
ቅኔዎችን ለተማሪዎች
ለይተው በርእሱ ዚሪያ
ይጠቀማሉ ጠቃሚና ገንቢ
ስምና ግሶችን የሆኑ ግብረ መልስ
ይለያሉ መስጠት
የምላስ ማፍታቻ
አይነቶች
በየአይነታቸው
ለይተው
ያስቀመጣሉ
የቃላዊ ስነ-
ጽሁፍይዘትን
ይተነትናሉ።
150
ምዕራፍ ስድስት፦የታላላቆች ሚና (8ክ/ጊዜ)
የሚጠበቅውጤት
151
ብቃት ይዘት የመማርስልቶችናየመርጃመሳሪያዎች ምዘና
ተማሪዎች ማዳመጥ • የማዳመጥን ክህሎት መጨመር የሚያስችሉ • ተማሪዎች
ከዚህ መናገር ሶስቱን ደረጃዎች መጠቀም። ከሰሙትፅሁፍ ውስጥ
ትምህርት ማንበብ ቅድመማዳመጥ ዋናውን ሀሳብ እንዴት
በኋላ፦ መፃፍ • ተማሪዎች የቀደመ ዕውቀትና ልምዳቸውን ነቅሰው
ፅሁፍን አዳምጠው ቃላት በመጠቀም ስለ ታላላቆች ሚና ውይይት ሲያወጡእንደሚችሉመ
ዋናውን ሀሳብ ሰዋስው እንዲያደርጉ ማመቻቸት። መዘን።
በመቀመር • ተማሪዎች ከሚያዳምጡት ፅሁፍ ውስጥ • ተማሪዎች
ምክንያታዊ ለመረዳት አስቸጋሪ የሚሆንባቸውን ቃላት ተገቢውን ቃላት
የሆነምላሽ ማውጣትና አውዳዊ ፍቺ መስጠት፡፤በማዳመጥጊዜ በመጠቀም፣የሌሎችን
ይሰጣሉ። ፅሁፉን አዳምጠው የሚመልሷቸው መልመጃዎችን ሀሳብ በማክበርእና
• ተማሪዎን መስጠት ለምሳሌ ባዶ ቦታ ሙሉ፣አጭር መልስ በልበ
በሀገር/ ስጡ…ወ.ዘ.ተ ሙሉነትሀሳባቸውንመ
በአለም ግለፃቸውን
መገምገም።
• ከመግቢያ
እስከ
መደምደሚያ
152
ብቃት ይዘት የመማርስልቶችናየመርጃመሳሪያዎች ምዘና
አቀፍ ደረጃ ድህረማዳመጥ እንዴት ሂደቱን
ውስብስብበሆኑ • ተማሪዎች በማዳመጥ ጊዜ የመለሷቸው እንደ ጠበቁ እና
ጉዳዮች ላይ በቡድን ውይይት እንዲያደርጉ ማመቻቸት። እንዳገናኙት ፣ የቋንቋ
በክርክር በማካሄድ • ተማሪዎች የተለያዩ መልመጃዎችን እንዲለማመዱ አጠቃቀማቸውን ፣
ተገንዝበው ማድረግ ለምሳሌ ዋናሀሳብ ነቅሶ ማውጣት እና በራሳቸው መልሰው
አስተያት ለፅሁፍ ሀሳብ ምክንያታዊ ሲፅፉ ሰዋሰውን
ይሰጣሉ። የሆነ ምላሽ ማመንጨት/መስጠት በትክክለኛ መንገድ
153
• ተሻጋሪእናኢተሻ እንዲገልፁ ማድረግ። መጠቀማቸውንመ
ጋሪግሶችንበንግግ • ተማሪዎችያነሱትንሀሳብመውሰድናማጠቃለያመስጠት። ገምገም።
ር • ተማሪዎችየስራማመልከቻደብዳቤእንዲፅፉማድረግ። • ተማሪዎች
እናበፅሁፍውስ • አብሮሂያጅ ቃልትን በማጣመር የቃላት ችሎታቸውን በትክክል
ጥይጠቀማሉ። እንዲያሳድጉ ማድረግ የምሳሌያዊ ንግግር
ትርጉምመስጠትእንዲለማመዱበቡድንማደራጀት። ወይም
አለመለየታቸውንመ
154
ምዕራፍ ሰባት ልቦለድ (8 ክ/ጊዜ)
የሚጠበቅ ውጤት
• የልቦለድዋናሀሳብንዘርዘርአድርገውያብራራሉ።
• የልቦለድክፍሎችንያብራራሉ።
• የልቦለድባህሪያትንይለያሉ።
• ከልብወለድ ጽሑፍ ጋር የተገናኙ የሙያ ቃላትን ይለያሉ።
• በልቦለድውስጥየሚገኝአንድየተወሰነክፍልንለይተውእንደገናይፅፋሉ።
155
ብቃት ይዘት የመማርስልቶችናየመርጃመሳሪያዎች ምዘና
ተማሪዎች ከዚህ ማዳመጥ • ከተለያዩ ምንጮች ስለ ልቦለድ ፅንሰ ሀሳብ • የተማሪዎቹን
ትምህርት በኋላ፦ መናገር ተማሪዎች እንዲያነቡማድረግ። • እያንዳንዱን
• የልቦለዱን .ማንበብ ለምሳሌ የታተሙፅሁፎችን መፀሀፍትን…ወ.ዘ.ተ • እንቅስቃሴእናተ
ፍሬሀሳብ መጻፍ • ስለልቦለድ ፅንሰሀሳብ ያነበቡትን ተማሪዎች ሳትፎ
ይገልፃሉ። ቃላት በቡድን ሆነው እንዲወያዩበት በማድረግ ለክፍል • መከታተል።
• አጭር ሰዋስው ተማሪዎች ሀሳባቸውንእንዲያንፃባርቁማድረግ። • ተማሪዎችን
ልቦለድን • ለተማሪዎች የታተመ ልቦለድ በማሳየት ስለመፅሀፉ • የልቦለድንፅንሰሀ
ለመፃፍ የሚያውቁትን ሀሳብ መጠየቅ። ሳብ መጠየቅ።
የሚያስችሉ • የተመለከቱትን ልቦለድ በመኖሪያቤታቸው • በልብወለድ
ክፍሎችን እንዲያነቡት ማድረግ። ውስጥ የሚካተቱ
በመለየት • ተማሪዎች ካነሱሰት ሀሳቦች በመውሰድና ክፍሎችን
ይጠቀማሉ። ያነበቡትን መፀሀፍ መሰረት በማድረግ የልቦለድን • ምን እንደሆኑ
• የልቦለድንዋናገፀባህ ዋናዋና ክፍሎች ማሳየት። እንዲዘረዝሩ
ርይለይተውያወጣሉ። • ከታተመ ልቦለድ ውስጥ ሁሉንም እናእንዲያብራሩ
• የተለያዩ መካተትያለባቸውን ሁሉንም የልቦለድ አላባዊያንን መጠየቅ
የልብወለድአወቃቀሮ በራሳቸው አውጥተው እንዲያሳዩ ማድረግ። በርዕሱ • የልቦለድን
ችላይመወያየትእናይ ዙሪያ ማጠቃለያ እና ማስታወሻ ለተማሪዎቹ ባህሪያትበትክክል
ህየልቦለድአወቃቀርም መስጠት። መለየትናአለመለ
ን ያህል ትልሙ • ቃላትን በማጥበቅና በማላላት ፍች መስጠትን የታቸውንመገምገ
ላይተፅዕኖ እንዲለማመዱ ሁኔታዎችን ማመቻቸት ም።
እንደሚያደርስሀሳባቸ • ስህተት ያለባቸውን አረፍተ ነገሮች አስተካክለው
ውንይገልፃሉ። ይጽፋሉ
156
ብቃት ይዘት የመማርስልቶችናየመርጃመሳሪያዎች
ከልቦለድ ውስጥ • ተማሪዎች ካነበቡት ፅሁፍ በመነሳት የልቦለድ
አንድን ባህሪያትን ምን እንደሆኑ በቡድን ማወያየት እና
ሁኔታ/ድርጊት ለክፍል ተማሪዎች እንዲያንፃባርቁ ማድረግ።
ወይም ክፍል • ተማሪዎች ልቦለድ ማንበብ እንዲለማመዱ ማድረግ
በመምረጥ ለትወና እና ካነበቡት ውስጥ አንድ ክፍልን በመውሰድ
እንዲሆን በማድረግ ለትወና እንዲመች አድርገውእንዲፅፉትማድረግ።
እንደገናይፅፋሉ።
157
ምዕራፍ ስምንት፡-ማህበራዊ የመገናኛ ብዙሃን (8ክ/ጊዜ)
የሚጠበቅውጤት
ተማሪዎችትምህርትካጠናቀቁበኋላ
158
ብቃት ይዘት የመማርስልቶችናየመርጃመሳሪያዎች ምዘና
ተማሪዎች ከዚህ ማዳመጥ • ተማሪዎች ከማህበራዊ መገናኛ የተሰጠውን አንድ • ለተማሪዎች
ትምህርትበኋላ መናገር ንግግር እንዲያመጡና ያቀረቡትን
• በቃል የተላለፈን ማንበብ መደምደሚያ/ማጠቃለያእንዲሰሩለትበማድረግ በቃል የቃልዘገባ
መልዕክት በጥሞና መፃፍ እንያቀርቡ ማድረግ። ትክክለኛ
በማዳመጥ ቃላት • ተማሪዎች ማህበራዊ መገናኛ ብዙሀንን እንዲያዳምጡ ቅደምተከተሉን
ማጠቃለያ ሀሳብ ሰዋሰው በማድረግና በቡድን እንዲወያዩና አስተያየታቸውን የጠበቀና
ይሰጣሉ። እንዲሰጡማድረግ። ትርጉም
• በተለያዩ • ተማሪዎች በሁለት የተለያዩነርዕሶች ላይ ክርክር የሚሰጥመሆኑን
የመገናኛ እንዲያደርጉ ማመቻቸት መገምገም።
ብዙሃን ለምሳሌ ማህበራዊ መገናኛ ብዙሃን ጥቅምና ጉዳት • ተማሪዎች ምን
ምንጮች በሚል ርዕስ ያህል ሀሳባቸውን
• የማንበብ ክህሎትን ለማስተማር የሚረዱ የተለያዩ በትክክለኛ ቃላትን
ደረጃዎችንመጠቀም። በመጠቀም
ቅድመምንባብ በራስመተማመን
159
ብቃት ይዘት የመማርስልቶችናየመርጃመሳሪያዎች ምዘና
እየጨመሩ የመጡ • የተወያዩበትንሀሳብለክፍልተማሪዎችእንዲያንፃባርቁማ እንዳቀረቡ
አወዛጋቢ ንግግሮች ድረግ። መመዘን።
ላይ ጠቃሚ የሆኑ • ተማሪዎችለመረዳትያስቸግራቸዋልብሎመምህሩያሰባ • የተማሪዎች
ሂሶች ይሰጣሉ። ቸውንአዳዲስ ቃላት ከፅሁፍ በማውጣት አውዱን የዳኝነትውሳኔ
• ለክፍሉ የጠበቀ ትርጉምእንዲሰጡማድረግ። ከመጸሀፉአንጸርም
የሚመጥኑ የተለያዩ በንባብጊዜ ን እንደሚመስል
ፅሁፎች ላይ • ተማሪዎች ሙሉ ትኩረታቸውን ፅሁፍ ላይ መመዘን።
የሚገኙትን እንዲያደርጉ እና በለሆሳስና ፍጥነት በጠበቀ መልኩ • ተማሪዎች
የተለያዩ የማንበብ በማንበብ የተለያዩ ጥያቄዎችን እንዲመልሱ የጻፉትፅሁፍ
ስልቶችን ማድረግ። ምን ያህል
በመተግበር እና ለምሳሌ ባዶቦታሙላ፣ዋናሀሳቦችን ዘርዝር፣አጭር መልስ በተደራጀ መልኩ
በጣም ለተወሳሰቡና ስጥ…ወ.ዘ፣ተ እንደተፃፉ
ረጅም ለሆኑ ድህረንባብ መመዘን።
ንግግሮች ዋናውን • ተማሪዎች በጥንድ በመሆን በፅሁፉን በጥቅም • ከአውዱ
ሀሳብ ነጥሎ አላማ ላይ እንዲወያዩ ማድረግ በመነሳትእንዴት
የማውጣት ስልት (ፅሁፉንለማንእንደተፃፈ) ተማሪዎች
ይተግብራሉ • ተማሪዎች የፅሁፉን ዋና መልዕክት ከእውነተኛ ተመሳሳይ
160
ምክንያታዊ ቅደም ህይወታቸውጋርእንዲያዛምዱትማድረግ። እናተቃራኒፍቺ
ተከተሉን በጠበቀ • ተማሪዎችን በጥንድ በጥንድ በማድረግ የፅሁፉን እንደተጠቀሙመ
መልኩ ዋና ይዘት እንዲመዝኑነ እና ሃሳባቸውን ገምገም።
ሙሉ በሙሉ እንዲያንፀባርቁ ማድረግ። • ተማሪዎች
ወይም አከራካሪ • ተማሪዎች በሚሰጣቸው ርዕሰ ላይ ምክንያታዊ ቅደም የግሶችን የጊዜ
አወያይ ወይም ተከተሉን በጠበቀ መልኩ የተሟላ አከራከሪ ወይም ሁኔታ እንዴት
ገላጭ ፅሁፍ ገላጭድርሰትእንዲፅፉማድረግ። በንግግራቸውና
ይፅፋሉ፡፡ ለምሳሌ ከማህበራዊመገናኛንጋርየተገናኙርዕሶች በፅሁፋቸው
የተለያዩ አውዳዊ • አውዱን መሰረት በማድረግ ለቃላት ተመሳሳይና በትክክል
ተመሳሳይና ተቃራኒ ፍቺ መስጠት እንደተጠሙ
ተቃራኒ • ተማሪዎች የጊዜ ግሶችን እንዴት በንግግር እና መገምገም።
ትርጊሞችን በፅህፈት ውስጥ
ወስደው የተሻለውን እንደሚጠቀሙበቡድንበማድረግእንዲለማመዱና
በመምረጥ እንዲተገብሩማድረግ።
ይጠቀማሉ፡፡
በንግግርና በፅሁፍ
ውስጥ ሁሉንም
የጊዜ ግሶች
በትክክል በመጠቀም
በፈለጉት ውጤት
161
ብቃት ይዘት የመማርስልቶችናየመርጃመሳሪያዎች ምዘና
መጠቀም
ይጀምራሉ። •
ለምሳሌየአሁን
ጊዜ ግስንለድራማ
ጽሁፍመጠቀም።
162
ምዕራፍ ዘጠኝ፡-ስራ ፈጠራ (8ክ/ጊዜ)
የሚጠበቅውጤት
ተማሪዎችይህንንትምህርትካጠናቀቁበኋላ
• የአዳዲስቃላቶችንትርጉምከፅሁፍአውድበመነሳትያወጣሉ።
• በአርፍተነገርውስጥተሸጋሪእናኢተሸጋሪግሶችንይጠቀማሉ።
163
ብቃት ይዘት
ተማሪዎች ከዚህ ማዳመጥ • ተማሪዎች አንድን ጽሁፍ በማድመጥ በቀረበው • የተማሪዎችን
ትምህርት በኋላ፦ መናገር ሃሳብ መስማማታቸውንና አለመስማማታቸውን ተግባርና
• ተማሪዎች ማንበብ በማስረጃ በማስደገፍ እንዲያቀርቡ ማድረግ። ተሳትፎ
የተሰጣቸውን ጽሁፍ መፃፍ • የስራ ፈጠራ ጥቅሞች/አስፈላጊነት ዙሪያ ተማሪዋች መከታተል
በሚያዳምጡበት ቃላት ውይይት እንዲያደርጉና እይታቸውን ተቀባይነት ባለው • ምንያህል ተማሪዎች
ሰዓት የሚያስማሙና ሰዋሰው ምክንያት በማስደገፍ እንዲያቀርቡ ማድረግ። አቋማቸውን አሳማኝ
የማያስማሙ ነጥቦችን የማንበብ ክህሎትን የሚያጎለብቱ በሆነ ማስረጃ
ፈልገው በማውጣት የማስተማርትግበራዎችንመጠቀም። አስደግፈው
በጉዳዩ ላይ ከፍተኛ ቅድመ-ንባብ ማቅረባቸውን
መረዳት ያገኛሉ። • ተማሪዎችየቀደመእውቀታቸውንናልምዳቸውንበመጠ መገምገም
• ተማሪዎች ቀምየስራ ፈጠራ ጥቅሞች/አስፈላጊነት ዙሪያ • ተማሪዎች
በተሰጣቸው ጽሁፍ በቡድን ውይይት እንዲያደርጉማ መቻቸት። ውይይት ለማድረግ
ላይ ያላቸውን • ተማሪዎችን በጥንድመበማወያየት የሚያስችላቸውን
እይታ(በጽሁፍም ለአዳዲስቃላትየመዝገበቃላትፍቺእንዲሰጡማድረግ ሃሳባቸውን
ጭምር)መግለጽእናተ ያደራጁበትን
ቀባይነት መንገድ
ያለው ምክንያት
ያቀርባሉ።
164
ብቃት ይዘት የመማርስልቶችናየመርጃመሳሪያዎች ምዘና
165
ቅድመማስታወሻ ሀረጎችንየሚገልጹ
ዋናሀሳብንእናየተብራ የተለያምሳሌዎች
ራሀሳብንበመቅዳት እንዲሰጡማድረግ
አስተሳሰብንያነባሉ።
• የበለጠ ውስብስብ
እና ያልተለመዱ
ቃላትንበአውዳቸው
ቀይረው
ይጠቀማሉ።
• ርቱዕ እና
ኢርቱዕ ቃላትን
በትክክል እና
በአግባቡ በመለየት
ይጠቀማሉ ።ለምሳሌ፤
ሂደታዊ
ድርጊትንይገልፃሉ።
166