Professional Documents
Culture Documents
PBAAH276
PBAAH276
አዘጋጆች
ሐዋዝ ወልደየስ በየነ
ቦሰና ጀጃው መኮንን
ነጅም ፈጅር መሐመድ
ቻላቸው አንዳርጌ ተገኘ
አማካሪ
ጌታቸው እንዳላማው አስፋው (ረ/ፕ)
የቡድን መሪ
ቻላቸው ገላው ሰጠኝ
ISBN: 978-99944-2-041-4
የይዘት ማውጫ
ምዕራፍ 1
ጓደኝነት 1
ምዕራፍ 2
አካባቢያችን 25
ምዕራፍ 3
ልማዶች 47
ምዕራፍ 4
የትራፊክ ደህንነት 69
ምዕራፍ 5
ጽዳትና ንፅህና 88
ምዕራፍ 6
ምግብ 107
ምዕራፍ 7
የዱር እንሰሳት በኢትዮጵያ 125
ምዕራፍ 8
ባህላዊ ጨዋታዎች 143
ምዕራፍ 9
ሥነቃል 161
ምዕራፍ 10
ኤች.አይ.ቪ./ኤድስ፤ መድሎና መገለል፣ 180
ሙዳየቃላት 198
መርሃትምህር
አንደኛ ወሰነትምህርት 201
በመጨረሻ ላይም ለ5ኛ-8ኛ ክፍሎች የተዘጋጀው አማርኛ እንደአፍ መፍቻ ቋንቋ መርሃትምህርት
ተያይዟል። ይኽ መርሃትምህርትም በየደረጃው በእያንዳንዱ ወሰነትምህርት ተማሪዎች ሊያዳብሯቸው
ስለሚገቡ የቋንቋ ብቃቶች ያሳያል። ከመርሃትምህርቱ ቀጥሎም ለመምህራን አዲስ/እንግዳ ለሆኑ
በአፍመፍቻ ቋንቋ ከማንበብና ከመጻፍ ትምህርት ጋር በጥቅም ላይ የዋሉ ቃላትንና ሐረጋትን የያዘ
ሙዳየቃላት (ሐረጋት) ተያይዞ ቀርቧል።
የማንበብ/የመጻፍ አላባውያን
ተማሪዎች ቀልጣፋ አንባቢና ጸሐፊ ይሆኑ ዘንድ ሊያዳብሯቸው የሚገቡ የማንበብና የመጻፍ አምስት
አላባውያን መኖራቸውን በመስኩ የተደረጉ ምርምሮች ያመለክታሉ። ተማሪዎቹ ራሳቸውን የቻሉ
አንባቢዎችና ጸሐፊዎች እንዲሆኑ ለመርዳት መምህራን ሥርዓት ባለውና ግልጽ በሆነ መንገድ
እነዚህን አላባውያን ማስተማር ይጠበቅባቸዋል። ግልጽ በሆነ መንገድ ሲባል፣ መምህራን አርኣያ
(ሞዴል) ሆነው እያሳዩ፣ ለተማሪዎች ክሂሎቹንና ክሂሎቹ ስለሚዳብሩበት መንገድ ማስተማር ማለት
ነው። ትምህርቱ ሥርዓት ባለው ሁኔታ ይሰጣል ሲባልም፣ በትምህርቱ ሂደት በየምዕራፉ ያለ አንድም
ተፈላጊ አላባ ሳይዘለል፣ በየደረጃው ክሂሎችን ከቀላል ወደከባድ ማስተማር ማለት ነው። እነዚህም
አምስት አላባውያን የሚከተሉት ናቸው፤
• የንግግር ድምጾች ግንዛቤ
• ትእምርተድምጻዊ ግንዛቤ
• አቀላጥፎ ማንበብ
• የቃላት ዕውቀት
• አንብቦ መረዳት
ወደፊት በሂደት እንደሚታየው ሌሎች አላባውያንም በጣም ጠቃሚ ቢሆኑም፣ እነዚህ አምስት አላባውያን
የንግግር ድምጾች ግንዛቤ፡- የንግግር ድምጾችን የመስማት፣ የመለየትና የመገንዘብ ችሎታ ነው። ይኼም
በ1ኛ እና በ2ኛ ክፍል መርሃትምህርቶችና የትምህርት ዝግጅቶች ውስጥ ተገቢ ትኵረት የተሰጠው አላባ
ነው። አላባዉ በጣም ጠቃሚ ነው፤ ምክንያቱም፣ ድምጾችን ከፊደሎች ጋር አገናኝቶ ለመረዳት በጣም
አስፈላጊ ስለሆነ ነው። ለማንበብና ፊደላትንም በሥርዓት ሰድሮ ቃላትን ለመጻፍ ያግዛል። ይሁንእንጂ፣
በዚህ ረገድ ተማሪዎች የሚቸግራቸውና የሚቀራቸው ነገር መኖሩን መምህራን ካልተገነዘቡ በስተቀር፣
ከ5ኛ-8ኛ ክፍል ባሉት ደረጃዎች በቀጥታ የሚቀርብ አላባ አይደለም። መምህራን አስፈላጊ መሆኑን
ሲገነዘቡ ግን፣ ድጋፉ ለሚያስፈልጋቸው የተወሰኑ ተማሪዎች ጊዜ መድበው ስለንግግር ድምጾች ግንዛቤ
ክለሳ ማድረግ ይችላሉ። በዚህ ረገድም የበለጠ ውጤታማ ለመሆን የ1ኛና የ2ኛ ክፍል መምህራንን
ማማከር ጠቃሚ ነው።
ትእምርተድምጻዊ ግንዛቤ ከ1ኛ- 4ኛ ክፍል የበለጠ ትኵረት የተሰጠው አላባ ሲሆን፣ ተማሪዎችም
ፊደላትንና የሚወክሏቸውን ድምጾች በተናጠል፣ እንዲሁም ቃላትን በመነጣጠልና በማጣመር
ተምረዋል። ከ5ኛ-8ኛ ክፍል ግን ትእምርተድምጻዊ ግንዛቤ የሚተገበረው ተማሪዎች በቃላት ጥናትና
በአቀላጥፎ ማንበብ ትምህርታቸው ረገድ የሚሰጧቸውን ተግባራት ሲያከናውኑ ብቻ ነው።
አቀላጥፎ ማንበብ፡- አቀላጥፎ ማንበብ ተማሪዎች ለራሳቸውና ለሚያዳምጧቸው ሰዎች ስሜት እንዲሰጥ
አድርገው አንድን ጽሑፍ በትክክልና በተገቢው ፍጥነት ማንበብ መቻላቸውን የሚመለከት ነው። ከዚህ
በተጨማሪም ጽሑፍን በተገቢው አገላለጽ (የጽሑፉን መልዕክት የሚያመለክቱትን የድምጽ ቃናንና
ጫናን ለይቶ) ማንበብን ያካትታል። አቀላጥፎ ማንበብ አስፈላጊ የሚሆንበት ምክንያት፣ ተማሪዎች
ያለችግርና ያለግድፈት በፍጥነት ማንበብ ከቻሉ፣ በአንብቦ መረዳት ላይ ማተኮር ስለሚችሉ ነው።
አቀላጥፎ መናገርና አቀላጥፎ መጻፍ በተገቢ ሁኔታ ራስን መግለጽን ይመለከታል። ይኽም ቋንቋውን
በትክክል መጠቀምንና ሀሳብን ለሌላ አካል በንግግርም ሆነ በጽሑፍ በግልጽ ማስተላለፍን ይጨምራል።
አቀላጥፎ ማንበብ ሊዳብር የሚችለው በርካታ ድምጽ በማሰማት የማንበብ ልምምዶችን ከተገቢ
ግብረመልሶች ጋር በመስጠት ነው። በመሆኑም የንግግርና የጽሑፍ አቀላጥፎ የሚዳብረው ተማሪዎች
በተቻለ መጠን ራሳቸውን እንዲገልጹ በርካታ ዕድሎችን ሲመቻቹላቸውና ወቅታዊ ግብረመልሶችም
ሲያገኙ ክሂሉን በቀላሉ ማዳበር ይችላሉ።
የቃላት ዕውቀት፡- ቃላትን የመለየት/የመረዳትና ፍቻቸውን የመገንዘብ ችሎታ ነው። የተገደበ የቃላት
ዕውቀት ያላቸው ተማሪዎች የሚያነቡትንም ሆነ የሚያዳምጡትን ጽሑፍ መልዕክት ለመረዳትና
በደረጃቸው ስለጽሑፉ ያላቸውን አስተያየት በንግግርም ሆነ በጽሑፍ ለመስጠት ይቸገራሉ። ስለሆነም
የቃላት ዕውቀት በጣም አስፈላጊ ነው፤ ምክንያቱም ተማሪዎች፣
የቃላት ዕውቀት የሚዳብረው አዳዲስ ቃላትን ከነፍቻቸው በማስተማር፣ ተማሪዎች እነዚህን ቃላት
በንግግርም ሆነ በጽሑፍ እንዲጠቀሙባቸው በማበረታታትና ከሚያነቡት ወይም ከሚያዳምጡት ጽሑፍ
ውስጥ የቃላትን ፍቺ የሚያገኙበትን ብልሃት (ስትራተጂ) በማስተማር ነው።
(አዳምጦ/አንብቦ) መረዳት፡- አንድን ጽሑፍ ወይም ንግግር የመረዳትና የመተርጐም ችሎታ ነው።
የማዳመጥና የማንበብ የመጨረሻ ግብም ነው። ይኽ ክሂል ቀጥተኛ መረዳትን ወይም በጽሑፍ ውስጥ
ያለን መረጃ ማስታወስን፣ ፈልፍሎ/አንጠርጥሮ መረዳትን ወይም በቀጥታ ያልተገለጸን መረጃ መረዳትንና
የመረዳት ስልቶችን ወይም ጽሑፉን ለመረዳት ወይም ለመተርጐም አንባቢዎች የሚጠቀሙባቸውን
ብልሃቶች ያጠቃልላል። ክሂሉ በጣም አስፈላጊ ነው፤ ምክንያቱም፣
የትምህርቱ ምዕራፎች
በእያንዳንዱ ምዕራፍ በሁሉም ክሂሎች (ማዳመጥ፣ መናገር፣ ማንበብና መጻፍ) የቀረቡት የትምህርት
ይዘቶች የማንበብንና የመጻፍን ችሎታዎች በሚያዳብሩበት መልክ ተደራጅተዋል። ይኽም ማለት፣
• የምንባብ ይዘቶችና ርዕሰጉዳዮች ማዳመጥን፣ መናገርን፣ ማንበብንና መጻፍን ለማስተማር
ለምናዘጋጃቸው የትምህርት ይዘቶች በመሣሪያነት ወይም በዐውድነት ያገለግላሉ።
የተማሪ መጽሐፍና የመምህር መምሪያ በእያንዳንዱ ምዕራፍ የሦስት ሳምንት የትምህርት ይዘቶች
እንዲይዙ ተደርገው ተደራጅተዋል። እያንዳንዱም ሳምንት 40፣ 40 ደቂቃ ርዝማኔ ያላቸው ሦስት
ክፍለጊዜያት ስላሉት፣ የትምህርት ይዘቶችም በዚሁ መሠረት ተዋቅረው ቀርበዋል። ምንም እንኳ
በትምህርትቤቶች የትምህርት ዓመት መርሃግብር (ካሌንደር) ላይ መመሥረት የግድ ቢሆንም፣
በመጻሕፍቱ የተካተቱትን የየምዕራፉን ትምህርት ይዘቶች ለማጠናቀቅ ከሦስት ሳምንትም በላይ
ጊዜ ሊያስፈልግ ይችላል። በዚህ ጊዜ መምህራን ይዘቶቹን ለማጠናቀቅ አማራጭ ዘዴ መፈለግ
ይጠበቅባቸዋል። እያንዳንዱ ሳምንት ቀጥሎ በዝርዝር የምንጠቅሳቸው ሰባት የትምህርት አላባውያን
አሉት።
የቃላት ጥናት፡- በምንባቦች ውስጥ ያሉትን ውስብስብ ቃላት (ረጃጅም፣ የተውሶና ተዘውታሪ ያልሆኑ
የቃላት ዕውቀት፡- በሚነበቡና በሚደመጡ ምንባቦች ውስጥ የሚገኙ አዳዲስ ቃላትን በመማርና
በመጠቀም ላይ ያተኩራል። በዚህ ሥር የሚዘጋጁ ተግባራት የሚከተሉትን ሊያካትቱ ይችላሉ፤
የአጻጻፍ ሥርዓቶች ለደረጃው ተገቢ የሆኑትን የትክክለኛ ጽሑፍ መዋቅራዊ አካላትን መማር
ያጠቃልላሉ።
• ፍደላ
• ንበት
• ምኅፃረቃላት
• ሥርዓተነጥብ ወዘተ.
አቀላጥፎ ማንበብ፡- አንድን ምንባብ ለክፍል ደረጃው በተወሰነው የንባብ ፍጥነት፣ በትክክልና ለጽሑፉ
ተሳማሚ በሆነ አገላለጽ (አነባበብ) ድምጽ እያሰሙ በማንበብ ችሎታ ላይ ያተኩራል።
ቃላዊ ክሂሎች፣ ማዳመጥና መናገር፡- በምዕራፉ የምንባብ ይዘትና ርዕሰጉዳይ ላይ ተመሥርቶ የቀረበን
ምንባብ አዳምጦ በመረዳት፣ በምንባቡ መሠረት በቃልና በጽሑፍ ተግባራት ላይ በመሳተፍ ሀሳብን
አደራጅቶ በንግግር በማቅረብ ላይ ያተኩራል። በዚህ ሥር ከሚካተቱት ተግባራት መካከል የሚከተሉት
ይጠቀሳሉ፤
• የማዳመጥ ምንባቦችን ርዕሰጉዳዮች ወይም የምንባብ ይዘቶችን ከተማሪዎች የቀደመ ዕውቀት ጋር
የሚያያይዙ ተግባራት፣
• በማዳመጥ ምንባብ ውስጥ ያሉ ቊልፍ ቃላትን መማር ወይም በነሱ ላይ የመወያየት ተግባር፣
በአጠቃላይ ከላይ የዘረዘርናቸው የትምህርት አላባውያን ማዕከል ያደረጉት በምዕራፍ የምንባብ ይዘቶችና
በርዕሰጉዳዮች ላይ ተመሥርተው በተዘጋጁት የማንብብና የማዳመጥ ምንባቦች ላይ ነው። ተግባራቱም
ተማሪዎቹ ከ5ኛ ክፍል ጀምረው 8ኛ ክፍል እስከሚደርሱ ድረስ የውስብስብነት ደረጃቸውን ጠብቀው፣
አምስቱን የማንበብና የመጻፍ አላባውያንና አራቱን የቋንቋ ክሂሎች (ማዳመጥ፣ መናገር፣ ማንበብና
መጻፍ) መማርንና ማስተማርን የሚያጠናክሩ ናቸው። የእያንዳዱ ምዕራፍ የመጀመሪያዎቹ ሳምንታት
ይዘቶች ተማሪዎች የሚማሯቸውን ክሂሎች በማስተዋወቅ ላይ ያተኮሩ ናቸው። ሁለተኛዎቹ ሳምንታት
ክሂሎችን በማለማመድ ላይ፣ ሦስተኞቹ ሳምንታት ደግሞ ክሂሎችን በተለያዩ ተግባራት በመጠቀምና
ተማሪዎች የተማሯቸውን በመመዘን ላይ እንዲያተኩሩ ሆነው የተዘጋጁ ናቸው። በተለይ በሦስተኛዎቹ
ሳምንታት ተማሪዎቹ በተማሩት መሠረት በቃላቸው ወይም በጽሑፍ የሚመልሷቸው የቤትሥራዎችን
በመስጠት ምን ያህል የምዕራፉን ትምህርት እንደተገነዘቡ መምህራን ይገመግማሉ።
የማስተማር መርሖች
ልሥራ፣ እንሥራ፣ ሥሩ
በዚህ ሥርዓተትምህርት ውስጥ ዋነኛው የማስተማሪያ ዘዴ በተለምዶ “ልሥራ፣ እንሥራ፣ ሥሩ” ወይም
በትክክለኛ አጠራሩ “ሚናን ለተማሪዎች ቀስበቀስ የማስተላለፍ ናሙና (ሞዴል)” (gradual release
model) ተብሎ ይታወቃል። ተማሪዎች በመጀመሪያ ጥያቄዎች ወይም ተግባራት በመምህር ሲሠሩ
ያያሉ፤ ቀጥሎም የክፍሉ ተማሪዎች ከመምህራቸው ጋር አብረው በጋራ ይሠራሉ፤ በመጨረሻም
ተማሪዎች ራሳቸውን ችለው በግላቸው እንዲሠሩ የሚደረግበት የማስተማር ዘዴ ነው። ምንም እንኳ
ሁሉም ደረጃዎች በሁሉም ቦታ ተሟልተው የማይገኙበት ሁኔታ ቢኖርም፣ ሞዲሉ ለአብዛኛዎቹ
የትምህርት ክንውኖች ወይም ተግባራት በዚህ መምሪያ ውስጥ በግልጽ ተብራርቶ ቀርቧል። ዘዴው
ተማሪዎች አዳዲስ ክንውኖችን ወይም ተግባራትን ለመሥራትና በራስ የመተማመን አቅማቸውን
ለመገንባት ይረዳቸዋል።
ግብረመልስ መስጠት
አንዱ የማስተማር ዋነኛ አካል ተማሪዎች በተናገሯቸው፣ ባነበቧቸው፣ ባቀረቧቸው ወይም በጻፏቸው
ነገሮች ላይ ግብረመልስ መስጠት ነው። አንዳንድ ጊዜ ግብረመልስ ሳይሰጡ በሚሠሩ መለማመጃዎች
ላይ ብቻ ማተኮር ጠቃሚ ሊመስል ይችላል። ነገርግን ተማሪዎች የተሰጣቸውን ተግባር እንዴት
መሥራት እንዳለባቸውና የሠሩትም ትክክል መሆኑን ወይም አለመሆኑን ለመረዳት ስለሚጠቅማቸው
ግብረመልስ መስጠት አስፈላጊ ነው። ግብረመልስ መስጠት ውጤታማ ይሆን ዘንድ መምህራን
የሚከተሉትን ማድረግ ይጠበቅባቸዋል።
• ተማሪዎች የሰጡት ምላሽ ትክክል ወይም ስህተት መሆኑን መንገር፤
ተማሪዎች የሚነገራቸውን ትክክለኛ መልስ ወይም አቀራረብ ከመስማት ይልቅ በራሳቸው ትክክለኛ
መልስ ላይ እንዲደርሱ ወቅታዊ ግብረመልስ በመስጠት ይታገዛሉ። ለምሳሌ አንድ ተማሪ አንድ
አንቀጽ ሲያነብ/ስታነብ አንድ ቃል ሲጠራ/ሰትጠራ ቢሳሳት/ብትሳሳት በሚከተለው አኳኋን ሊነገረው/
ራት ይገባል፤ አንቀጹን ጥሩ አንበሃል/ሻል፤ ግን የሁለተኛው ዓረፍተነገር ሁለተኛ ቃል “ቤቶች” ሳይሆን
“ቤታችን” ነው፤ ስለ“-ኣችን” መማራችንን ታሳታውሳለህ/ሻለሽ? ወይም አንድ ተማሪ ከምንባቡ ውስጥ
ያሉትን ዋናዋና ነጥቦች እንዲዘረዝር/እንድትዘረዝር ለቀረበለት/ላት ጥያቄ የሰጠውን/ቺውን ምላሽ
በማጤን፣ ከምንባቡ ዋናዋና ነጥቦች ውስጥ ሁለቱን በትክክል መልሰሃል/ሻል፤ ጥሩ ነው፤ ሦስተኛው
ነጥብ ምን እንደሆነ ልትነግረኝ/ሪኝ ትችላለህ/ቺያለሽ? ወዘተ.
የማስተማሪያ መርጃ
በብዙ አካበቢዎች የሚገኙ የመማሪያ ክፍሎች ለትምህርት አገልግሎት የሚውሉ ቁሳቁሶች የተሟላላቸው
ናቸው ማለት አዳጋች ነው። ስለዚህ በቀላሉ ባካባቢው ሊዘጋጁ የሚችሉ የትምህርት መርጃ መሣሪያዎችን
ለማዘጋጀት ወይም ለመፍጠር ጥረት ማድረግ ተገቢ ነው። ስለሆነም ለዚህ ሥርዓተትምህርት ጠቃሚ
ከሆኑት ቀላል የማስተማሪያ መርጃ መሣሪያዎች መካከል የሚከተሉት ይገኙባቸዋል።
ፍላሽ ካርዶች፡- እነዚህ ለምሳሌ ተማሪዎች የሚማሯቸውን ቃላት የሚያሳዩ ክርታሶች/ ካርዶች ናቸው።
እነዚህ ካርዶች ቃላቱን ሰሌዳ ላይ ከመጻፍና ያን እያጠፉ በመጻፍ ጊዜ ከማጥፋት በፍጥነት ካንዱ
ፊደል ወይም ቃል ወደሌላው በቀላሉ እየለዋወጡ ለመጠቀም አመቺ ናቸው። ከርቀት ለማንበብም
ቀላል ስለሆኑ፣ ለሁሉም የክፍል ተማሪዎች፣ ለአነስተኛ ቡድኖች ወይም ለግለሰቦችም በቀላሉ ለመጠቀም
ያመቻሉ። በቀላሉም ቀደም ብሎ ለማዘጋጀትና እንዳስፈላጊነቱ ደጋግሞ ለመጠቀም አመቺ ናቸው።
ባለኪስ ሠንጠረዥ (Pocket-Chart )፡- የፖስተር መጠን ያለውና ከሸራ ወይም ከጨርቅ የተዘጋጀ
ባለኪስ ሠንጠረዥ ሲሆን፣ ተማሪዎች እንዲያዩዋቸው ፍላሽ ካርዶችን ሊይዝ የሚችል ነው። ይኼ
ሠንጠረዥ በአንድ ጊዜ በርካታ ፍላሽ ካርዶችን ለማቅረብና ለማሳየት እንዲሁም በማዘዋወር ለመጠቀም
ያመቻል። ዓረፍተነገሮችንም በአዳዲስ ቃላት ለመመሥረትና ስለቃላቱም ፍቺ ለመነጋገር ያስችላል።
ትልልቅ መጻሕፍት፡- እነዚህ፣ መምህራን ድምጽ በማሰማት ሲያነቡ፣ ሁሉም የክፍል ተማሪዎች
ሊያዩዋቸው የሚችሉ በጣም ትላልቅ መጻሕፍት ናቸው። ተማሪዎች ከነዚህ መጻሕፍት ቃላትን፣
ሥዕሎችን፣ ምሥሎችን፣ ሠንጠረዦችን ወዘተ. ሲያነቡ ስለርዕሰጉዳዩ ያላቸውን ግንዛቤ ያዳብራሉ፤
ስለርዕሰጉዳዩም በአዲስና በተለየ መንገድ ለማሰብ ዕድል ይፈጥርላቸዋል። ከዚህ በተጨማሪ በመጽሐፉ
የቀረቡት መረጃዎች የቀረቡባቸውን መንገዶች ለመተንተን ያስችላቸዋል።
መምህራን ተማሪዎች እንዴት እየሠሩ እንደሆነ በተከታታይ ምዘና ለመረዳት፣ በመማር ሂደት
ውስጥ ችግር ያለባቸውን ተማሪዎች ለመርዳትና ጥሩ ለሚሠሩትም ዕውቀታቸውን ለማበልፀግ
የሚከተሉት ሁለት ዓይነት አጠቃላይ የምዘና ስልቶች (ቴክኒኮች) ጠቃሚዎች ናቸው።
ድጋፍ ምን ማለት ነው? ድጋፍ ማለት መምህራን ተማሪዎችን ለማበረታታት የሚፈጸሙት ተግባር
ወይም የሚሰጡት የማበረታቻ ቃል ነው።
አንዱ የተከታታይ ምዘና አስፈላጊነት ተጨማሪ ድጋፍ የሚፈልጉ ተማሪዎችን ለመለየት ነው።
ይኽም በእንሥራና በተለይ በልሥራ ልምምድ ወቅት መምህራን ትምህርቱን ለመገምገምና ችግር
ላለባቸው ተማሪዎች በወቅቱ ድጋፍ ለማድረግ ዕድል ይሰጣቸዋል። አንዳንድ ጊዜም ከክፍል ውጪ
ድጋፍ የሚሹ የተወሰኑ ተማሪዎች ሊያጋጥሙ ይችላሉ።
o ለክፍሉ፣ ለአነስተኛ ቡድን ወይም ተማሪዎች (በግል) ድጋፍ የማድረጊያው አንዱ
መንገድ ወደልሥራ ወይም ወደእንሥራ ተመልሶ ለተማሩት ይዘት ወይም ክሂል
ተጨማሪ ምሳሌዎች እየሰጡ ማለማመድ ነው።
በተከታታይ ምዘና ሂደት የቀረበው ተግባር ወይም ክሂል የሚቀላቸውንና ከበድ ያለ ተግባር ወይም
ክሂል የሚያስፈልጋቸውን ተማሪዎች ለይቶ ማወቅ ይቻላል። የነዚህን ተማሪዎች ዕውቀት ማበልፀግ
ካልተቻለ በትምህርቱ ሊሰላቹና ፍላጎት ሊያጡ ወይም የተለየ ባሕሪ ሊያሳዩና ችግር ሊፈጥሩ ይችላሉ።
ለእነዚህ ተማሪዎች የማበልፀጊያ ተግባር የሚሰጠው በሁለት ዓይነት መንገድ ነው፤ አንደኛው ተጨማሪ
የማንበብ ተግባር (ከመጽሐፋቸው ሌላ ተጨማሪ ንባብ እንዲያነቡ) እና ሁለተኛው ተጨማሪ የመጻፍ
ተግባር (በመጽሐፋቸው ውስጥ የሌለ ሌላ የመጻፍ ሥራ) መስጠት ናቸው። ምናልባት በተጨማሪ
የሚነበቡ ጽሑፎች ወይም መጻሕፍት ከሌሉ፣ መምህራን በተማሪዎች መማሪያ መጽሐፍ ውስጥ ያሉትን
የሚመሥሉ የመጻፍ ተግባራት ሊፈጥሩ ይችላሉ። ከዚያም ላቅ ያለ ችሎታ ያላቸው ተማሪዎች አንዳቸው
የአንዳቸውን ሥራ እንዲያነቡና ግብረመልስ እንዲሰጣጡ፣ አርትኦት እንዲያደርጉ፣ በሥራዎቻቸው
ላይ እንዲወያዩ ወዘተ. ማድረግ ይቻላል። ይኽም ተጨማሪ ንባብ ሆኖ ሊያገለግል ይችላል። አንዳንድ
ጊዜ መምህራን ተማሪዎችን በማቧደን ችግር ያለባቸው ተማሪዎች ከጎበዞቹ የሚማሩበትንም መንገድ
ሊያመቻቹ ይችላሉ።
የቃላት ጥናት
ማጣመርና መነጠል
ምዘና
• ሥሩ በሚለው ሂደት ተማሪዎች ከማጣመራቸው በፊት ወይም ከነጣጠሉ በኋላ እያንዳንዱን
ፊደል፣ ቀለም ወይም የቃላቱን አካላት መጥራት መቻላቸውን ማረጋገጥ፣
• ተማሪዎችን እየመረጡ ቃላቱን እያጣመሩና እየነጠሉ እንዲያነቡ ማድረግ፣
ድጋፍ
• ችግር ያለባቸውን ተማሪዎች በቅድሚያ ቀደም ሲል በሠሯቸው ቀለል ያሉ ቃላት ላይ
ማለማመድ፣ ቀጥሎም አዳዲሶቹን እንዲሞክሩ ማድረግ፣ አሁንም ችግር ያለባቸው ተማሪዎች
ካሉ እንደገና ያስቸገሯቸውን ፊደሎች በጋራ ሆኖ መከለስ።
ማበልፀግ
• ተማሪዎች የቀረቡትን ቃላት ፊደላት፣ ቀለሞች፣ አካላት በቀላሉ ማጣመርና መነጣጠልና ከቻሉ
በሚያውቋቸው ፊደላት ወይም ቀለሞች የተመሠረቱ በርካታ ቃላት በተጨማሪ መስጠት።
• ተማሪዎች በግል ወይም በቢጤ ወይም በቡድን ሆነው የሰፋፊ ቃላትን ዋና ቃልና ቅጥያዎችን
እንዲነጣጥሉ መምህራን መጠየቅ ይችላሉ።
ድጋፍ
• በተግባር ልምምዱ ወቅት ቀላል ቃላትን እንኳ ሲሠሩ ችግር ያለባቸው ተማሪዎች የተማሯቸውን
በድጋሚ እንዲሠሩና ከዚያ ወደአዳዲሶቹ እንዲሄዱ በማድረግ መደገፍ ይገባል።
ማበልፀግ
• ተማሪዎች የተሰጧቸውን ቃላት መለየትና በቃላቱ ውስጥ ያሉትን አካላት ፍቺ መረዳት ከቻሉ
ሌሎች ተጨማሪ ቃላትን በመስጠትና እንዲሠሩ በማድረግ የቃላት ዕውቀታቸውን የበለጠ
ማበልፀግ ይቻላል፤ ወይም፣
• ተማሪዎች በምንባብ ውስጥ ያነበቧቸውን ቊልፍ ቃላት በደብተራቸው ወይም በመውጫ ካርድ
ላይ እንዲዘረዝሩ፣ ከምንባቡ 3 (ቊጥሩ ሊለይ ይችላል) ዋና ሀሳቦችን እንዲለዩ፣ ምንባቡን
በአጭሩ እንዲያሳጥሩ ወይም የጽሑፉን አዘጋጅ ቢያገኙት/ኟት ሊጠይቁት/ቋት የሚችሏቸውን
3 (ቊጥሩ ሊለይ ይችላል) ጥያቄዎች እንዲጽፉ መጠየቅ፣
መደገፍ
• ተማሪዎች ምንባብ ከማንበባቸው በፊት የመገመት ችግር ካለባቸው ቊልፍ ቃላትን ከርዕሱ
ወይም ከሥዕሉ የተወሰነ ክፍል ለይቶ በመጠቆም መደገፍ፣
ማበልፀግ
• ተማሪዎች በምንባብ ላይ በቀጥታ የተመሠረቱ ወይም አመራማሪ የሆኑ ጥያቄዎችን ቀላል
ሆነው ካገኟቸው፣ መልሶቻቸውን እንዲጽፉ ወይም የበለጠ ውስብስብ ወይም ከበድ ያሉና ጥያቄ
የሚያጭሩ ጥያቄዎችን በመጠየቅ ዕውቀታቸውን ማበልፀግ፣
• ተማሪዎች የአንብቦ መረዳት ጥያቄዎችን በቀላሉና በቶሎ የጨረሱ እንደሆነ፣ ሌሎች ተማሪዎች
ሊመልሷቸው የሚችሉ በምንባብ ላይ ተመሥርተው የራሳቸውን ጥያቄዎች ከነመልሳቸው
እንዲያወጡ ማድረግ፣ እነዚህም ጥያቄዎች ከምንባቡ ላይ በቀጥታ የሚመለሱ ወይም አመራማሪ
ሊሆኑ ይችላሉ።
ቃላት
ምዘና
• ተማሪዎች የተማሯቸውን አዳዲስ ቃላት በቃላዊ ተራክቦ ውስጥ መጠቀማቸውንና በትክክል
መጥራታቸውን እየተዘዋወሩ በማየት መገምገም፣
• በዕለቱ ወይም በዚያው ሳምንት ተማሪዎች ከተማሯቸው ውስጥ 5 (ቊጥሩ ሊለይ ይችላል)
ቊልፍ ቃላትን ከአጫጭር ብያኔ ጋር እንዲጽፉ መጠየቅ፣ ወይም ቃላቱንና በእያንዳንዱ ቃልም
የመሠረቱትን ዓረፍተነገር እንዲጽፉ መጠየቅ፣
• በዚያ ሳምንት ወይም በምዕራፉ የተማሯቸውን ቃላት ሰፋ ያለ ጽሑፍ ወይም ድርሰት ሲጽፉ
ወይም በንግግር ሲያቀርቡ መጠቀማቸውን በመመልከት መመዘን።
ድጋፍ
• ተማሪዉ/ዋ ቃሉን መረዳት ካልቻለ/ች፣ ለምሳሌ ቃሉ በምንባቡ ውስጥ ላለው ፍቺ የማይስማማ
ፍቺ ከሰጠ/ች፣ ለቃሉ የተሳሳተ ብያኔ ካቀረበ/ች ወይም ቃሉን በንግግርም ሆነ በጽሑፍ በትክክል
ካልተጠቀመ/ች፣ መምህራን ከራሳቸው ተጨማሪ ምሳሌዎችን በመስጠት፣ ቃሉን በተለያዬ
መንገድ በማብራራትና በአዲስ ዓረፍተነገር ውስጥ ተጠቅሞ በማሳየት መደገፍ።
ማበልፀግ
• ተማሪዎች የቃላት መለማመጃውን በቀላሉ ከሠሩት፣ ተቀራራቢ በሆኑ ሌሎች ውስብስብ ቃላት
ዓረፍተነገር እንዲመሠርቱ ወይም የሚችሉትን ያህል ቃላት ተጠቅመው አንድ ጽሑፍ እንዲጽፉ
በማድረግ ያላቸውን ዕውቀት ማበልፀግ፣
• 4 ወይም 5 አባላት ባሉት ቡድን አደራጅቶ ተማሪዎች በዙር (ለምሳሌ፣ አንድ ተማሪ አንድ
ዓረፍተነገር ከጻፈ/ች በኋላ ሌላኛው/ዋ ቀጣይና ተስማሚ ዓረፍተነገር ቀጥሎ/ላ እንዲጽፍ/
እንድትጽፍና በዚሁ ዓይነት ሌሎቹም እንዲቀጥሉ በማድረግ) ሀሳብ በማዋጣት በጋራ እንዲጽፉ
ማድረግ አንዱ የማበልፀጊያ መንገድ ነው። በመጀመሪያ ወረቀት የያዘው/ችው ተማሪ አንድ
ቃል፣ ሐረግ ወይም ዓረፍተነገር ጽፎ/ፋ በቀኝ በኩል ላለ/ች ሌላ ተማሪ ይሰጣል/ትሰጣለች፤
ሌላኛው/ዋም ተቀብሎ/ላ በተመሳሳይ የራሱን/ሷን ጽፎ/ፋ በማስተላለፍ መምህር አቁሙ እስከሚሉ
(በግምት አንድ ደቂቃ እስከሚሆን) ድረስ ተግባሩ ይቀጥላል። ብዙ ቡድኖች ይኼን ተግባር
የሚሠሩ ከሆነ የትኛው ቡድን ብዙ እንደጻፈ ማየትም ይችላሉ።
መጻፍ
ድርሰት መጻፍ
ምዘና
• ተማሪዎች በሚጽፉበት ርዕሰጉዳይ ላይ ማተኮራቸውን ለማረጋገጥና ለጽሑፋቸው የሚሆን
ሀሳብ ለማፍለቅ አጠቃላይ ውይይት በሚያደርጉበት ጊዜ መምህራን እየተዘዋወሩ በመመልክት
መመዘን ይችላሉ።
የራስን ሀሳብ ተጠየቃዊ በሆነ መንገድ አንዱ ሀሳብ ሌላውን እየተከተለ እንዲዋቀር ማድረግ፣
ስልት/አንባቢ:-
ለአንባቢህ/ሽ (ግለሰብም ሆነ ቡድን) ጻፍ/ፊ።
ዓረፍተነገር ምሥረታ:-
ሙሉ ዓረፍተነገሮችን ተጠቀም/ሚ።
አጠቃቀም:-
ተገቢ የሆነ የባለቤት-ተሳቢ-ግስ ስምምነት፣ የግስ ጊዜ፣ የቃላት ፍቺ በዓረፍተነገር ውስጥ
መጠቀም፣
የአጻጻፍ ሥርዓት:-
ተገቢ ሥርዓተነጥቦችን በመጠቀም መጻፍ፣
ድጋፍ
• በመጻፍ ሂደት ለመጻፍ የሚቸገሩ (ቅድመመጻፍ፣ ማርቀቅ፣ መጻፍ፣ ወይም መከለስ፣ ተገቢ
መግቢያና በቂ ዝርዝር አለማቅረብ) ተማሪዎች ሲያጋጥሙ፣ መምህራን ለሁሉም ክፍል እነዚህን
አላባውያን በምሳሌ ማሳየትና ወደተማሪው/ዋ ወይም ወደቡድኑ በመሄድ ሠርቶ ማሳየትና
መወያየት ይጠበቅባቸዋል።
ማበልፀግ
• መምህራን ከተማሪዎቹ ጋር የገመገሟቸውን የተማሪዎች ሥራዎች፣ ተማሪዎች ርስበርስ
እንዲገማገሙ መጠየቅ፣ ሥራዎቻቸውን እንዲያሻሽሉም (በሙሉነት፣ በአደረጃጀት፣ በመግቢያና
በመጨረሻ፣ እንዲሁም በሀሳብ አስተዳደግና በዝርዝር አቀራረብ) ግብረመልስና ሀሳብ መስጠት፣
ያጻጻፍ ሥርዓት፡- (ፍደላ፣ ሥርዓተነጥብ፣ ሰዋስዋዊ ትክክለኝነት፣ የአንቀጽ መክፈያ ምልክት፣ ትክክለኛ
ቃልና አጠቃቀም)
ምዘና
• ተማሪዎች በትክክል የሚጽፏቸውን ቃላት የያዘ ዝርዝር በመስጠት ወይም በቃል በማስጻፍ
የፍደላ ፈተና መምህራን ይስጡ። ታላሚዎቹ ቃላት በ1ኛ፣ በ2ኛና በ3ኛ ሳምንቶች ይሰጣሉ፤
በ3ኛው ሳምንት ምዘናው ይካሄዳል።
• ተማሪዎችን ድርሰት ወይም ሰፊ ጽሑፍ ሲጽፉ፣ ተገቢ ያጻጻፍ ሥርዓት መከተላቸውን መምህራን
ይገምግሙ።
• የጽሑፍ መከታተያ ዝርዝሩን በመያዝ ተማሪዎች የተወሰነ ያጻጻፍ ሥርዓትን መሠረት አድርገው
እንዲያርሙ መምህራን ይደግፏቸው።
ድጋፍ
• የተወሰኑ ተማሪዎች የፍደላ ችግር ካለባቸው መምህራን መሠረታዊውን የፊደል አጠቃቀም
ሥርዓት ይከልሱላቸው፤ የተወሰኑ መለማመጃዎችም ይስጧቸው።
ማበልፀግ
• ተማሪዎች ታላሚዎቹን ቃላት በቀላሉ ከፈደሉ፣ መምህራን ተመሳሳይ ግን ከበድ ያሉ ተጨማሪ
ቃላትን እንዲፈድሉ ይስጧቸው።
መደበኛ ምዘና
የተማሪዎችን ድምጽ እያሰሙ አቀላጥፎ የማንበብ ዕድገት ሥርዓት ባለው መንገድ ለመረዳት እያንዳንዱን/
ዷን ተማሪ በግል መመዘን ይገባል። ይኼንንም ለማድረግ በእያንዳንዱ ሳምንት የሚመዘኑ የተወሰኑ
ተማሪዎችን መምረጥ ይጠቅማል። መምህራን ቀደም ብለው ያላነበቡትን አጠር ያለ ምንባብ ሰጥተው
ድምጽ በማሰማት እንዲያነቡ ያድርጉ። ይኽ በተወሰኑ አነስተኛ ቡድኖች ወይም ተማሪዎች ከ3-4
የሚሆኑ ዓረፍተነገሮች በተራ እንዲያነቡ ወይም ሌሎቹ ተማሪዎች የተሰጣቸውን ሌላ ሥራ ሲሠሩ
የተወሰኑ ተማሪዎች በግል ለመምህራቸው ድምጽ በማሰማት እንዲያነቡ በማድረግ ሊካሄድ ይችላል።
ምንባቡም ገና ክፍሉ ያላነበበው ግን በዚያው ሳምንት የሚነበብ ሊሆን ይችላል። ተማሪዎች ድምጽ
እያሰሙ አቀላጥፈው ማንበብ መቻላቸውን ለማረጋገጥ በሚከተሉት ዘዴዎች ሊጠቀሙ ይችላሉ፤
ሀ. ፍጥነትና ትክክለኛነት፣ በተናጠል ተማሪዎች 1 ደቂቃ ለማንበብ ይወሰንላቸው፤ ከዚያ በአንድ
ደቂቃ ውስጥ በትክክል ያነበቧቸውን ቃላት ያስሉ።
ክፍል መግለጫ
5 • በክፍል ደረጃው ምንባብ ውስጥ ያሉትን ቃላት ቢያንስ 90% በትክክል ማንበብ፣
• በቃላቱ ውስጥ የሚገኙትን ፊደሎች በትክክል መጥራት መቻል፣
• ቃላትንና ሐረጋትን መልሶ ያለችግር ለማንበብ መቻል፣
• በምንባቡ ውስጥ ያሉትን ሥርዓተነጥቦች በመከተል በተገቢ አገላለጽና የድምፅ ቅላፄ
ማንበብ፣
6 • በክፍል ደረጃው ምንባብ ውስጥ ያሉትን ቃላት ቢያንስ 90% በትክክል ማንበብ፣
• ቃላትንና ሐረጋትን መልሶ ያለችግር ለማንበብ መቻል፣
• በምንባቡ ውስጥ ያሉትን ሥርዓተነጥቦች በመከተል በተገቢ አገላለጽና የድምፅ ቅላፄ
ማንበብ፣
• ከምንባቡ ዓይነትና ፍቺ ጋር የሚስማማ አገላለጽ ተጠቅሞ ማንበብ (የተውኔት ንባቦችን
ጨምሮ)
7 • በክፍል ደረጃው ምንባብ ውስጥ ያሉትን ቃላት ቢያንስ 90% በትክክል ማንበብ፣
• ቃላትንና ሐረጋትን መልሶ ያለችግር ለማንበብ መቻል፣
• በምንባቡ ውስጥ ያሉትን ሥርዓተነጥቦች በመከተል በተገቢ አገላለጽና የድምፅ ቅላፄ
ማንበብ፣
• ከምንባቡ ዓይነትና ፍቺ ጋር የሚስማማ አገላለጽ ተጠቅሞ ማለትም ግጥምን፣ ምልልስን፣
ገፀባህርያትንና ሁኔታን የሚያሳዩ የድምጽ ለውጦችን ተረድቶ ማንበብ፣
8 • በክፍል ደረጃው ምንባብ ውስጥ ያሉትን ቃላት ቢያንስ 90% በትክክል ማንበብ፣
• ቃላትንና ሐረጋትን መልሶ ያለችግር ለማንበብ መቻል፣
• በምንባቡ ውስጥ ያሉትን ሥርዓተነጥቦች በመከተል በተገቢ አገላለጽና የድምፅ ቅላፄ
ማንበብ፣
• ለጽሑፉ ዓይነትና ፍቺ የሚስማማ ሐረጋዊ አገላለጽን መጠቀምማለትም ግጥምን፣
ምልልስን፣ ገፀባህርያትንና ሁኔታን የሚያሳዩ የድምጽ ለውጦች በመረዳት፣ ተደራሲን
ለማግባባት የሚዘጋጁ ንግግሮችን፣ ቃለመጠይቆችን፣ ተውኔታዊ ጽሑፎችን ማንበብ፣
ድጋፍ
• መምህራን ከማንበብ ጋር የተያያዘ ፊደሎችን የመጥራትና ሐረጋትን የማንበብ ችግር ያለባቸውን
ተማሪዎች ለይቶ በመረዳት በቅርብ እየተከታተሉ ፊደላቱንና ቃላቱን እየለዩ በማንበብ
ይርዷቸው፤ አንብበውም ያሳዩዋቸው፤ ከነሱም ቀጥለው ተማሪዎቹ እንዲያነቡ ያድርጉ። ከዚያም
ቃላቱንና ሐረጋቱን መልሰው ያንብቡ። ለተማሪዎቹ ከበድ ያሉ ቃላት ወይም ሐረጋት ካሉ
ለይቶ ማወቅ ያስፈልጋል። ከተቻለም ተመሳሳይ መዋቅር ያላቸውን ቃላትና ሐረጋት አዘጋጅቶ
በማንበብ እንዲለማመዱበት ማድረግ ይጠቅማል።
ማበልፀግ
• ተማሪዎች በሚጠበቅባቸው መሠረት አቀላጥፈው ካነበቡ፣ የበለጠ ከፍ ያለ ጽሑፍ (ካለ)
እንዲያነቡ መምህራን ያበረታቷቸው። መምህራን እነዚህ ተማሪዎች የማንበብ ችግር ያለባቸውን
ሌሎች ተማሪዎች ከማገዝ አኳያ አብረው እንዲያነቡና እንዲረዱ ያድርጉ። ይኼን በሚያደርጉበት
ጊዜ ድጋፍ ያስፈልጋቸው ይሆናልና መምህራን ይርዷቸው።
ቃላዊ ክሂሎች
ማዳመጥ
ምዘና
• ተማሪዎችን ባዳመጡት ምንባብ መሠረት ከምንባብ የወጡና አመራማሪ ጥያቄዎችን ተራበተራ
መጠየቅ፣
• ተማሪዎች አዳምጦ መረዳቸውን ለማሳየት ከጻፉ በኋላ የሠሩትን (የቢጋር ሠንጠረዥ፣ የአንብቦ
መረዳት ጥያቄዎች መልስ፣ ያሳጠሩትን አንቀጽ ወይም ምንባብ ወዘተ.) መሰብሰብና መገምገም።
መደገፍ
• ተማሪዎች ምንባብ ከማዳመጣቸው በፊት የመገመት ችግር ካለባቸው ቊልፍ ቃላትን ከርዕሱ
ወይም ከሥዕሉ የተወሰነ ክፍል ለይቶ በመጠቆም መደገፍ፣
ማበልፀግ
• ተማሪዎች በማዳመጥ ምንባብ ላይ በቀጥታ የተመሠረቱ ወይም አመራማሪ ጥያቄዎችን ቀላል
ሆነው ካገኟቸው፣ መልሶቻቸውን እንዲጽፉ ወይም የበለጠ ወሰብሰብ ወይም ከበድ ያሉና
ተጨማሪ ጥያቄ የሚያጭሩ ጥያቄዎችን በመጠየቅ ዕውቀታቸውን ማበልፀግ ይቻላል።
መናገር
ምዘና
• ምንባቡን ካዳመጡ በኋላ በተለያዩ የመናገር ተግባራት ላይ ሲሳተፉ ማዳመጥ፣
ድጋፍ
• የተወሰኑ ተማሪዎች ሀሳባቸውን በቃላቸው በተገቢ ሁኔታ አደራጅተው የማቅረብ ችግር ካለባቸው፣
በመጀመሪያ ጥያቄዎችን እንዲጠይቁና እንዲመልሱ፣ ከዚያም ችሎታቸውን እንዲያዳብሩ
በቡድን ውስጥ ከሌሎች ተማሪዎች ጋር እንዲሠሩ ማድረግ፤ በሚመቻቸው ቦታ ከሚደግፏቸው
ጓደኞቻቸው ጋር ሆነው እንዲያቀርቡና እንዲከውኑ ዕድል መሥጠት።
ማበልፀግ
• የተወሰኑ ተማሪዎች በቀላሉ ሀሳባቸውን አዘጋጅተው የሚያቀርቡ ከሆነ፣ ድጋፍ ከሚያስፈልጋቸው
ተማሪዎች ጋር ሆነው እንዲሠሩ ማድረግ፣ ይኼን ሲያደርጉ ድጋፍ ያስፈልጋቸው ይሆናልና
ሰዋስው
ምዘና
• በምዕራፉ ሥር በተማሯቸው የሰዋስው ትምህርቶች ላይ መልመጃዎች ሲሠሩ እየተዘዋወሩ
ማየትና ማዳመጥ፣
ድጋፍ
• የተወሰኑ ተማሪዎች የተማሯቸውን ወይም እየተማሯቸው ያሉትን ሰዋስዋዊ ሕግጋት
ለመጠቀም ችግር ካለባቸው መምህራን ይከልሱላቸው፤ ሕግጋቱንም የሚለማመዱባቸው ቃላትና
ዓረፍተነገሮች ይስጧቸው።
• ተገቢ ከሆነ እነዚህን የሰዋስው ሕግጋት ተማሪዎች ጽሑፍ ሲጽፉ፣ ሲከልሱና ሲያርሙ (አርትኦት
ሲያደርጉ) እንዲጠቀሙባቸውና በአንድ ጊዜ በሁለት ሰዋስዋዊ ሕግጋት ላይ ብቻ እንዲያተኩሩ
ማድረግ ጠቃሚ ነው።
ማበልፀግ
• ተማሪዎች ሰዋስዋዊ ሕግጋቱን በቀላሉ የሚማሯቸውና የሚጠቀሙባቸው ከሆነ፣ ተጨማሪ ከበድ
ያሉ ዓረፍተነገሮችን እንዲሠሩ መስጠትና በአንቀጽ ውስጥ እንዲጠቀሙባቸው ማድረግ፣
አካቶ ትምህርት
አንዳንድ ተማሪዎች ለትምህርት ተደራሽ ለመሆንና በእኩልነት የትምህርት ተጠቃሚ እንዲሆኑ
ለማድረግ የተለየ ተጨማሪ ድጋፍ የሚሹ ይሆናሉ። ይኽ የሚሆነው ልጆች ባለባቸው አካል ጉዳተኝነት
ምክንያት (ውሱን የመማር፣ የመስማት፣ የማየት፣ ዕድገት/ውስንነት፣ የቋንቋ ወይም የመንተባተብ፣
የኦቲዝም፣ የአእምሮ ጉዳት፣ የመስማትና የማየት ወይም የተለያዩ የአካል ጉዳተኛነት ችግሮች) ሊሆን
ይችላል። በተጨማሪም ከክፍል ደረጃቸው በላይ የአእምሮ ብስለት ወይም የመፍጠር ችሎታም ባላቸው
ተማሪዎች ዘንድም ሊከሰት የሚችል ችግር ነው።
ስለዚህ ያሉትን ችግሮች ለመቅረፍ በዚህ የመምህር መምሪያ ውስጥ የተለያዩ የማስተማሪያ ስልቶች
ተካትተዋል። በመሆኑም መምሪያው የተለያዩ የማስተማሪያ ዘዴና የተለያዩ የተግባራት አቀራረቦች፣
የሚታዩ፣ የሚደመጡ፣ የሚዳሰሱ፣ የሚሞከሩ ተግባራትን በማካተት ተማሪ ተኮር የሆነ አጠቃላይ መርሕ
የተከተለና ተከታታይ ምዘናን ከግምት ውስጥ ያስገባ ነው። ከዚህ በተጨማሪ ይኽ ክፍል የልዩ ፍላጎት
ተማሪዎችን ለማገዝና ለመደገፍ በክፍል ውስጥ ሊተገበሩ የሚችሉ አጠቃላይ ስልቶችን ያቀርባል።
ትኵረት የተሰጠውም የማስታወስ፣ የተግባቦት፣ የቃላት ዕውቀትና የቋንቋ ችግር ያለባቸውን ተማሪዎች
የበለጠ በማገዝ ላይ ነው። አንዳንዶቹን ችግሮች ለመቅረፍ የሚከተሉትን መተግበር ይጠቅማል፣
• በመደጋገፍ የመማርና የቢጤ መማማር ዘዴን መጠቀም፡- ተመሳሳይ ወይም የተለያየ ችሎታ
ያላቸውን ተማሪዎች በቡድን አዋቅሮ ርስበርስ እንዲማማሩ ማድረግ ጠቃሚ ነው። በተማሪዎችም
መካከል መተዋወቅንና መከባበርንም ይፈጥራል፤ በራስ የመተማመንን ስሜትና ማኅበራዊ
ክሂል ያዳብራል። መምህራን ልዩ ፍላጎት ያላቸው ተማሪዎች ለትምህርቱ ሂደት አስተዋጽዖ
እንዳላቸውና የነቃ ሚና እንደሚጫወቱ ማረጋገጥ ይኖርባቸዋል።
• አንድ ተግባር ተሠርቶ ካለቀ በኋላ ግልጽ፣ ወቅታዊና አዎንታዊ ግብረመልስ መስጠት፡-የልዩ
ፍላጎት ተማሪዎች ከሌሎቹ ተማሪዎች እኩል በተመሳሳይ ፍጥነት ላይማሩ ይችላሉ። በዚህም
ራሳቸውን ከሌሎቹ ያነሱ አድርገው እንዲቆጥሩ ሊያደርጋቸው ይችላል። ይኼም ለትምህርት
ያላቸውን ተነሳሽነትና የመማር አቅም ሊጎዳው ይችላል። በመሆኑም ያሳዩት መሻሻል ጥቂት
እንኳ ቢሆን አዎንታዊ የሆነ አበረታች ግብረመልስ መስጠት መዘንጋት የለበትም።
ይኽ የመምህር መምሪያ ለተማሪ የተዘጋጀውን መጽሐፍ ደረጃ በደረጃ ይከተላል። ለሳምንቶችና ለቀናት
የተሰጡ ቊጥሮች ከተማሪ መጽሐፍ ጋር አንድ ናቸው። እያንዳንዱ ምዕራፍ የሚጀምረው በምዕራፉ
ዓላማዎች ነው። በመምህር መምሪያ ላይ ያሉ የራስጌ ጽሁፎች ትምህርቱን ለመከታተልና በተማሪዎች
መጽሐፍ ውስጥ ትክክለኛውን ይዘት ለማግኘት እንዲቻል ከተማሪ መጽሐፍ ጋር የተጣጣሙ ናቸው።
በአማርኛ ቋንቋ አጻጻፍ ረገድ አንድ ወጥ የሆነ ስምምነት ያለ የለም። በዚህም መምህራን ትኵረት
ሰጥተው በራሳቸው ለመጠቀምም ሆነ ለማስተማር ሲቸገሩ ይታያሉ። በመሆኑም ያለውን መሠረታዊ
ችግር በመቅረፍ ተማሪዎችን በተመሳሳይና ወጥ በሆነ መንገድ ለማስተማር በአዳዲሶቹ የመምህር
መምሪያና የተማሪ መጻሕፍት (ከ5ኛ-8ኛ) ውስጥ ትኵረት ከተሰጣቸው ትምህርታዊ ጉዳዮች አንዱ
እንዲሆን ተደርጓል። በዚህ ረገድ ከተደረጉት ማሻሻያዎች የሚከተሉት ይጠቀሳሉ።
1.ሀ. እንደትምህርትቤት፣ ዳቦቤት፣ መሥሪያቤት ወዘተ. ያሉት ጥምር ቃላት በመሆናቸው በወጥነት
አንድ ላይ ተጠጋግተው እንዲጻፉ ተደርገዋል፤ በዚህም መምህራን ትኵረት ሰጥተው ራሳቸውም
በጥንቃቄ እየተጠቀሙ ለተማሪዎቻቸው እንዲያለማምዷቸው ያስፈልጋል።
መ. ሌላው ትኵረት የሚሻ ጉዳይ የብዙ ቊጥር ቃላትን የምንጽፍበት ሥርዓት ነው። እንደሚታወቀው
2. በሁለተኛ ደረጃ ትኵረት የሚሠጠው ጉዳይ በአማርኛ የፊደል ገበታ ላይ ሞክሼ ፊደላት የመኖራቸው
ጉዳይ ነው። እዚህ ላይ የቆየውን አተካሮ ትተን (ወደፊት መሠረታዊ እልባት እስኪያገኝ) በተቻለ
መጠን በወጥነት ፊደላቱን መጠቀም ግን ለሌላ ጊዜ የሚተው ባለመሆኑ በአሁኖቹ መጻሕፍት (ከ5ኛ-
8ኛ) ውስጥ ትኵረት ለመስጠት ጥረት ተደርጓል። እንደመነሻ የተወሰደውም በአብዛኛው በጥቅም
ላይ እየዋሉ ያሉበት መንገድ ነው። በዚህም፣ ለምሳሌ ከመጻፍ ጋር የተገናኙትን ከነዝርዝራቸው
ጽሕፈት፣ ጸሐፊ፣ መጻፍ፣ አጻጻፍ ወዘተ.፣ ከሥን ጋር የሚዋቀሩትን ሥነጽሑፍ፣ ሥነሕዝብ፣
ሥነሥርዓት ወዘተ.፣ ከሕግ ጋር የሚዋቀሩትን ሕገመንግሥት፣ ሕገተፈጥሮ፣ ሕገወጥ፣ ወዘተ፣
ዝርዝሩ ብዙ በመሆኑ ጉዳዩን በጥሞና በማጤንና መጻሕፍቱን በጥንቃቄ እያነበቡ፣ በመጻሕፍቱ
ውስጥ በተጻፉበት መንገድ መረዳትና በዚሁ ዓይነትም ለተማሪዎች ማስተማር ስለሚገባ መምህራን
ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ አለባቸው።
3. በመጨረሻም መጠቀስ ያለበት ሌላው ከአጻጻፍ ጋር የሚያያዝ ጉዳይ የቋንቋ ክሂሎችን ለመሠየም
የምንጠቀምበትና የምንጽፍበት መንገድ ነው። ስለሆነም አራቱ የቋንቋ ክሂሎች በወጥነት ማዳመጥ
(ማድመጥ አይደለም)፣ መናገር (ንግግር አይደለም)፣ ማንበብ (ንባብ አይደለም) እና መጻፍ
(ጽሕፈት ወይም ጽሑፍ አይደለም) በመሆናቸው በዚሁ ዓይነት መንገድ እንዲጻፉና በተግባር
ላይ እንዲውሉ ይጠበቃል።
1ኛ ሳምንት ሠላምታ
ልሥራ
መ. አንድን ምንባብ በምታነቡበት ጊዜ ውስብስብ
1ኛ ቀን ቃላት/ሐረጋት ሊያጋጥሟችሁ ይችላሉ።
የዕለቱ ትምህርት ይዘቶች እነዚህን ቃላት/ሐረጋት በትክክል ማንበብ
ካልቻላችሁ የምንባቡን ሀሳብ ለመረዳት
• የቃላት ጥናት እንቅፋት ሊሆኑባችሁ ይችላሉ። ስለዚህ
• ማንበብ “ሐዋና ጓደኞቿ” በሚል ርዕስ የቀረበውን
ምንባብ ስታነቡ፣ ይህ ችግር እንዳያጋጥማችሁ
ውስብስብ ቃላት/ሐረጋት ተለይተው
የቃላት ጥናት ቀርበዋል። ለጥቂት ደቂቃዎች ያህል እነዚህን
ቃላት/ሐረጋት በመጀመሪያ በመነጣጠል፣
መነጠልና ማጣመር (10 ደቂቃ) ከዚያም በማጣመር አነባለሁ።
መ. በመጀመሪያ “ስሜታቸውን” የሚለውን ቃል
ማስታወሻ፡-
ነጣጥዬ ሳነበው [“ስሜት-ኣቸው-ን” ይሆናል።]
መነጠል፡- ውስብስብ ቃላትና ሐረጋትን (ቃሉን እየነጣጠሉ ያንብቡላቸው።)
በመነጣጠል የምናነብበት ዘዴ ነው።
መ. አሁን ደግም ይህንኑ ቃል አጣምሬ ሳነበው
ማጣመር፡- ተነጣጥለው የቀረቡ ልዩ ልዩ [“ስሜታቸውን” ይሆናል።] (ቃሉን ሳይነጣጥሉ
የቃላትና የሐረጋት ክፍሎችን በማጣመር አንድ ላይ ያንብቡላቸው።)
የምናነብበት ዘዴ ነው።
መ. “በብሔራዊ” የሚለው ሐረግ ተነጥሎ
የመነጠልም ሆነ የማጣመር ዓላማ ለማንበብ ሲነበብ [“በ-ብሔር-ኣዊ” ይሆናል።] (ሐረጉን
አስቸጋሪ የሆኑ ውስብስብ ቃላትና ሐረጋትን እየነጣጠሉ ያንብቡላቸው።)
በትክክል ማንበብ ማስቻል ነው።
መ. አሁን ደግሞ ይህንኑ ሐረግ አጣምሬ ሳነበው
በአጠቃላይ አንድን ቃል እየነጠሉና እያጣመሩ [“በብሔራዊ” ይሆናል።] (ሙሉ ሐረጉን
ማንበብ አቀላጥፎ የማንበብ ክሂል ዕድገትን ሳይነጣጥሉ ያንብቡላቸው።)
ያፋጥናል።
መ. አሁን ምንባቡን አንብበናል። በተነበበው [ተ. “እንኳን አደረሳችሁ፣ እንኳን አብሮ አደረሰን”
ታሪክ ውስጥ የቡድን መሪው/ዋ ማን ነው/ እየተባባሉ በመሳሳም በተግባር ያሳያሉ።]
ናት? ጥያቄውን እኔ እመልሳለሁ። መ. በጣም ጥሩ! (ተማሪዎች እንደየአካባቢውና
[መ. የቡድን መሪዋ ሐዋ ናት።] እንደየእምነቱ የተለያዩ የመልካም ምኞት
መግለጫዎችን ሊያቀርቡ ይችላሉ።)
ምሳሌ፡- ጽሑፌ የገላጭ ጽሑፍ አጻጻፍ ስልትን መ. ጽሑፋችሁ የገላጭ ጽሑፍ አጻጻፍ ስልትን
ተከትሏል? ለሚለው ጥያቄ በሠንጠረዡ ውስጥ ተከትሏል?
“አዎ” በሚለው ሥር ምልክት ካደረግሁ ትክክል [ተ. አዎ/አይደለም]
ስለሆንኩ ምንም አልለውጥም፤ ነገር ግን ምልክት
ያደረግሁት “አይደለም” በሚለው ሥር ከሆነ መ. ምላሻችሁ “አዎ” ከሆነ “አዎ” በሚለው
ማስተካከል ይጠበቅብኛል ማለት ነው። ረድፍም ምልክት አድርጉ፤ ምላሻችሁ
“አይደለም” ከሆነ ደግሞ “አይደለም” በሚለው
እንሥራ
ረድፍ ምልክት አድርጉና በዚሁ ዓይነት
መ. አሁን አንድ አንቀጽ ሰሌዳው ላይ በሌሎቹ መመዘኛዎች መሠረት ምልክት
እጽፍላችኋለሁ። ከዚያም በአንቀጹ ውስጥ
[ተ. ፣ (÷)።] (የተወሰኑ ተማሪዎች ሰሌዳው ላይ መ. ቃሉን የያዘው ፊደል የትኛው ነው?
ጽፈው እንዲያሳዩ ያድርጉ።) [ተ. ሠ]
መ. ነጠላ ሠረዝ ለምን ያገለግላል? መ. በጣም ጥሩ!(በዚህ ዓይነት በሌሎቹም
[መተ. በአንድ ዓረፍተነገር ውስጥ የሚዘረዘሩ ጥያቄዎች ላይ ይወያዩ።)
ነገሮችን ወይም ሀሳቦችን ለመለየት
ያገለግላል።] አቀላጥፎ ማንበብ (10 ደቂቃ)
መ. በጣም ጥሩ! የአራት ነጥብ አገልግሎት ሱሰኝነትና መዘዙ
ምንድን ነው?
ቅድመንባብ (2 ደቂቃ)
[መተ. የተሟላ ሀሳብ በሚያስተላልፍ ዓረፍተነገር
ሥሩ
መጨረሻ ላይ እንደመዝጊያ ሆኖ ይገባል።]
መ. በዚህ ክፍለጊዜ ድምፅ እያሰማችሁ
ሥሩ በፍጥነት፣ በትክክልና በተገቢው የድምፅ ቃና
መ. ባለፉት ክፍለጊዜያት በቀረቡላችሁ ታነባላችሁ። በመጀመሪያ ግን “ሱሰኝነትና
አንቀጾች ውስጥ ነጠላ ሠረዝንና አራት መዘዙ” የሚለውን ምንባብ ለማስታወስ ያህል
ነጥብን በማስገባት፣ እንዲሁም እነዚህን የተወሰኑ ጥያቄዎችን መልሱ።
ሥርዓተነጥቦች ተጠቅማችሁ ዓረፍተነገሮችን
መ. የጫት ተክል ጥቅም ምንድን ነው?
መመሥረት ተለማምዳችኋል።
[ተ. ለጫት አምራቾች ወይም ለነጋዴዎች ገንዘብ
መ. ዛሬ ደግሞ ነጠላ ሠረዝንና አራት ነጥብን
ያስገኛል።
በመጠቀም አንድ አንቀጽ ትጽፋላችሁ።
የጽሑፋችሁ ርዕስ “የትምህርት ቤት መ. ጥሩ!
ጓደኛዬ” የሚል ነው። (ርዕሱን ሰሌዳው ላይ
መ. ጫት መቃም ምን ጉዳት አለው?
• የቃላት ጥናት
• ማንበብ ልሥራ
መ. ምንባቡን ከማንበባችሁ በፊት ከምንባቡ
የወጡ ረዘም ያሉ ቃላትን እያጣመርኩና
የቃላት ጥናት (10 ደቂቃ) እየነጠልኩ በማንበብ አሳያችኋላሁ።
መነጠልና ማጣመር መ. “በ-ነዋሪ-ዎች” የሚለውን ቃል አጣምራችሁ
ልታነቡልኝ ትችላላችሁ?
ማስታወሻ
መ. በጣም ጥሩ [“በነዋሪዎች” ብዬ በአንድነት
መነጠልና ማጣመር ቃላትን በማጥናት ሂደት አነበዋለሁ።]
የምንጠቀምባቸው ዘዴዎች ናቸው። ማጣመር፦
መ. “ሥርዓት-ኣቸው” የሚለውን ቃል አጣምራችሁ
በአንድ ቃል ውስጥ የተዋቀሩ ፊደላትን፣ ዋና
ልታነቡልኝ ትችላላችሁ?
ቃልና ቅጥያዎችን አጣምረን የምናነብበት
ዘዴ ነው። መ. በ ጣ ም ጥሩ ነው፤ በትክክል
መነጠል፡- በአንድ ቃል ውስጥ የተዋቀሩ ዋና አንብባችሁታል። [“ሥርዓታቸው” ብዬ
ቃልንና ቅጥያዎችን (ፊደላትን) እየነጠልን በአንድነት አነበዋለሁ።]
የምናነብበት ዘዴ ነው። በቃል ጥናት መ. “ንጥረነገሮች” የሚለውን ቃል ነጥላችሁ
ላይ የመነጠልና የማጣመር ዓላማ አንድ ልታነቡልኝ ትችላላችሁ? በጣም ጥሩ።
ቃል የሚመሰርቱ ፊደሎችና ቅጥያዎችን [“ንጥረ-ነገር-ኦች” ብዬ ነጥዬ አነበዋለሁ።]
በቅደምተከተል አስተካክሎ በትክክል፣
መ. “በነፍሳት” የሚለውን ቃል ነጥላችሁ አንብቡ!
[ተ. "በአየር ብክለት መንስኤዎች ላይ" በማለት [ተ. ከፋብሪካዎች የሚወገዱ ፈሳሽ
አንዳቸው ላንዳቸው መልሱን ይናገራሉ።] መርዛማ ንጥረነገሮች፣ ዝቃጮች፣ ሰዎች
የሚያስወግዷቸው ልዩ ልዩ ቆሻሻዎች
መ. በጣም ጥሩ! 3ኛው አንቀጽስ ያተኮረው በምን ከወንዝ፣ ከሐይቅ ወዘተ ጋር ሲቀላቅሉ የውኃ
ላይ ነው? ብክለት ይፈጠራል።]
[ተ. "የአየር ብክለት የሚያስከትላቸው ጉዳቶች"
(በዚህ ዓይነት የቀሩትን ጥያቄዎች እየጠየቁ
በማለት አንዳቸው ላንዳቸው ይናገራሉ።]
ተማሪዎች በቃል እንዲመልሱ ያድርጉ፤
(ጥያቄዎቹን መመለስ ካልቻሉ ደግመው
ከተማሪዎች መልስ በኋላ ግልፅ ባልሆኑ ጥያቄዎች
እንዲያነቡ ያድርጉ።)
ተጨማሪ ማብራሪያ በማቅረብ ግብረመልስ
መ. በጣም ጥሩ! አሁን ደግሞ 4ኛውና 5ኛው ይስጡ። ተግባር “2”ን ደግሞ የቤትሥራ
አንቀጾች ስለምን እንደሚገልፁ ገምቱ። ይስጧቸው።)
[ተ. 4ኛውና 5ኛው አንቀጾች ስለምን እንደሚገልፁ
አንዳቸው ላንዳቸው ግምታቸውን ይናገራሉ።]
መ. አሁን ማንበባችሁን ቀጥሉ።
[ተ. በግል በለሆሳስ ማንበባቸውን ይቀጥላሉ።]
(መ. አንብበው እንደጨረሱ ግምታቸውን በጥንድ
እንዲያረጋግጡ ያድርጉ።)
ሳይነጣጥሉ ያንብቡላቸው።)
1ኛ ሳምንት
እንሥራ
አካባቢያዊ ልማዶች መ. አሁን ደግሞ ሌሎች ቃላትን እየነጣጠልንና
እያጣመርን በጋራ እናንብብ።
(መ. በዚህ ዓይነት በቡድን ሆነው እየተወያዩ መ. ባነበብኩት አንቀጽ ውስጥ ዋናውን ሀሳብ
ለቃላቱና ለሐረጋቱ ተመሳሳያቸውን ከምንባቡ ምንድን ነው?
እንዲያወጡ ያድርጉ። ከዚያም ከየቡድኑ [መ. የአንቀጹ ዋና ሀሳብ የቡና አፈላል የተለያዩ
ተማሪዎች መልስ እንዲሰጡ ያድርጉ። ሂደቶችን ያልፋል የሚል ነው።]
በመቀጠል ከቀረበው ጽብረቃ በመነሳት
መ. ይህን ዋና ሀሳብ የሚያብራሩ ዝርዝር ሀሳቦች
ግበረመልስ ይስጡ። በመጨረሻም ተግባር
በአንቀጹ ውስጥ ይገኛሉ። ዋና ሀሳቡንና፣
“2”ን የቤትሥራ ይስጧቸው)
መዘርዝር ሀሳቦቹን በቢጋር ሠንጠረዥ
መጻፍ (30 ደቂቃ) ላሳያችሁ። (በመማሪያ መጽሐፉ ላይ
የቀረበውን የቢጋር ሠንጠረዥ ሰሌዳው ላይ
ድርሰት መጻፍ (20 ደቂቃ)
ይሳሉላቸው። የቢጋር ሠንጠረዡን በሰሌዳው
የዋናና መዘርዝር ሀሳቦችን በቢጋር ላይ ሲሥሉ ራስጌ ላይ ያለውን ዋናው ሀሳብ
ሠንጠረዥ ማስፈር ብቻ ይጻፉላቸው። ከታች ያሉትን ሳጥኖች
ግን ባዶ አድርገው ይሣሉላቸው። ከዚያም
ልሥራ
በሂደት ዝርዝር ሀሳቦቹን ይሞላሉ።)
መ. ዛሬ የምናተኩረው “ዋና ሀሳብና መዘርዝር
ሀሳቦች” በመባል በሚታወቀው የአጻጻፍ ስልት መ. ዋናውን ሀሳብ ከሚደግፉ ዝርዝር ሀሳቦች
ላይ ነው። ዋና ሀሳብ የሚባለው ጽሑፉ ውስጥ የመጀመሪያው የትኛው ነው? (ተማሪዎች
ሊገለጽ የተፈለገው ዐቢይ ጉዳይ ነው። 5ኛውን አንቀጽ እንዲያነቡ ያድርጉ።)
ዋናውን ሀሳብ የሚያብራሩት ዝርዝር ሀሳቦች [መ. “የተያያዘ ከሰል አቀረብኩ” የሚለው
ደግሞ መዘርዝር ሀሳቦች ይባላሉ። ከምናነበው መጀመሪያ ላይ የምናገኘው መዘርዝር ሀሳብ
ምንባብ ውስጥ ዋናውን ሀሳብ ለመለየት ነው።]
የሚረዱ የሚከተሉት ስልቶች ናቸው።
እንሥራ
• ርዕሱን መመልከት፣
መ. አሁን በአንቀጹ ውስጥ የተዘረዘሩትን ሀሳቦች
• ምሥሉን (ሥዕሉን) መመልከት፣ እየለየን በቢጋር ሠንጠረዡ ውስጥ አብረን
እናሰፍራለን። በአንቀጹ ውስጥ የተጠቀሰው
• ዝርዝር ሀሳቦችን ማንበብ ናቸው።
ቀጣዩ መዘርዝር ሀሳብ የትኛው ነው?
መ. ባለፈው ክፍለጊዜ ያነበብነውን ምንባብ
[መተ. “ብረት ምጣዱን ጥጄ ቡናውን ቆላሁ።”]
እንደምሳሌ እንውሰድ።
መ. የምንባቡ ርዕስ ምን ይላል?
ሥሩ
መ. አብረን በሠራነው መሠረት በ1ኛው ሳምንት፣
[መ. “ቡና ጠጡ”] በ2ኛው ቀን “በመጻፍ” ንዑስ ክፍል ሥር
መ. ሥዕሉ ላይ ምን ይታያል? የቀረበውን የቢጋር ሠንጠረዥ “ቡና ጠጡ”
ከሚለው ምንባብ 5ኛ አንቀጽ ውስጥ
[መ. ብዙ ሰዎች ከፊት ለፊቷ ተቀምጠው ቡና መዘርዝር ሀሳቦችን እየመረጣችሁ ሙሉ።
የምትቀዳ ሴት ትታያለች።]
መ. አብረን ከጠቀስናቸው ሌላ መዘርዝር ሀሳብ
መ. ከዚህ በመነሳት የምንባቡ ዋና ሀሳብ የቡና ልትነግሩኝ ትችላላችሁ?
ማንበብ (8 ደቂቃ)
ልሥራ
መ. አሁን “ቡና ጠጡ” በሚል ርዕስ ከቀረበው
ዕድር ሥሩ
መ. አሁን በ2ኛው ሳምንት፣ በ4ኛው ቀን
ቅድመንባብ (5 ደቂቃ) በቅድመንባብ ሥር ከቀረቡት የቀሩትን
የቀደመ ዕውቀትን መቀስቀስ (“ሐ”ና “መ”) ዓረፍተነገሮች ትክክል ከሆኑ
“እውነት” ስህተት ከሆኑ “ሐሰት” በማለት
ልሥራ በደብተራችሁ ጻፉ። ምንባቡን አንብባችሁ
መ. በመጽሐፋችሁ የቀረበላችሁን የቅድመንባብ ስትጨርሱ የሰጣችሁት ምላሽ ትክክል ወይም
ተግባር ከዚህ በፊት የምታውቁትን መነሻ ስህተት መሆኑን አረጋግጡ።
በማድረግ ትሠራላችሁ። ምንባቡን አንብባችሁ
ከጨረሳችሁ በኋላ ለቅድመንባብ ለጥያቄዎቹ የማንበብ ሂደት (10 ደቂቃ)
የሠጣችሁት ምላሽ ትክክል መሆኑን ወይም
አለመሆኑን ታረጋግጣላችሁ። በመጀመሪያ ማስታወሻ
ግን አንድ ጥያቄ እኔ እመልሳለሁ። የአዲስ ቃላትን ፍቺ ፈልጎ ማግኘት፣ በንባብ
መ. ዕድር የሚመሠረተው በአንድ ሠፈር በሚኖሩ ሂደት ወቅት ራስን የመከታተያ ስልት ነው።
ሰዎች ብቻ ነው። (ዓረፍተነገሩን በሰሌዳው ከምንባቡ ውስጥ የሚገኙ ዐውዳዊ ፍንጮችን
ላይ ይጻፉላቸው።) ይህ ዓረፍተነገር የያዘው በመጠቀም፣ ዋና ቃልንና ቅጥያዎችን በመለየት፣
ሀሳብ ትክክል ነው ወይስ ስህተት? መዝገበቃላትን በመጠቀም በንባብ ጊዜ የአዲስ
ቃላትን ፍቺ የምንረዳበት ስልት ነው።
[መ. ስህተት ነው። ስለዚህ “ሐሰት” ብዬ
መልሻለሁ። ምክንያቱም ዕድርን በሠፈር ብቻ
ሳይሆን በተመሳሳይ የሥራ መስክ ያሉ ሰዎች
ሊመሠርቱም እንደሚችሉ አውቃለሁ።]
[መ. የዕድሩ አባላት በሀዘንተኞች ቤት በመገኘት (መ. በዚህ ዓይነት በ2ኛው ሳምንት፣ በ5ኛው
ያስተዛዝናሉ።] ቀን ለቀረቡት ቃላትና ሐረጋት፣ ተማሪዎች
ተመሳሳይ ፍቺ እንዲሰጡ ያድርጉ።
መ. ስለዚህ “ሀዘንተኞች” የሚለው ቃል ፍቺ በመጨረሻም በነዚሁ ቃላት ፍቻቸውን
ምንድን ነው።? የሚያሳዩ ዓረፍተነገሮች እንዲመሠርቱ
[መ. ዘመድ/ወዳጅ የሞተባቸው ሰዎች] የቤትሥራ ይስጧቸው።)
እንሥራ መጻፍ (30 ደቂቃ)
መ. እኔ በሠራሁት መልክ ሌላ የአንድ ቃል ፍቺ
አብረን እንፈልግ። “ድንገተኛ” የሚለው ቃል ድርሰት መጻፍ (20 ደቂቃ)
ተመሳሳይ ምንድን ነው? በዋናና መዘርዝር ሀሳብ ስልት አንቀጽ
መ. በመጀመሪያ ማድረግ ያለብን ምንድን ነው? መጻፍ
[መተ. ቃሉ የሚገኝበትን አንቀጽና ዓረፍተነገር እንሥራ
ማፈላለግ] መ.ተማሪዎች ባለፈው ክፍለጊዜ “የምግብ ዓይነት”
መ. ስለዚህ ቃሉ በስንተኛው አንቀጽና ዓረፍተነገር በሚል ርዕስ በዋና ሀሳብና መዘርዝር ሀሳቦች
ይገኛል? የአጻጻፍ ስልት አንቀጽ ለመጻፍ የሚያስችል
የቢጋር ሠንጠረዥ እንድታዘጋጁ የቤትሥራ
[መተ. በአራተኛው አንቀጽ በሁለተኛው ተሰጥቷችኋል። ሁላችሁም አዘጋጅታችኋል?
ዓረፍተነገር] (በክፍሉ ውስጥ ተዘዋውረው መሥራታቸውን
መ. ጥሩ! ዓረፍተነገሩን አብረን እናንብበው። ያረጋግጡ።)
(መ. ጥያቄዎቹን አንድ ባንድ እየጠየቁ (መ. በዚህ ዓይነት ሌሎችንም ጥያቄዎች
ተማሪዎች ለጥያቄዎቹ ምላሽ እንዲሰጡ ያሠሯቸው። ተማሪዎች ምላሽ ከሰጡ በኋላ
ያድርጉ። ለተግባር ሁለት ደግሞ “የሴት ለቃላቱ ተገቢ ፍቺ መስጠት መቻላቸውን
ልጅ ግርዛት የሚያስከትለውን ጉዳት ይገምግሙ።)
በተመለከተ” ከምንባቡ በመነሳት አንድ
ምሳሌ ከሠጡ በኋላ ሌሎቹም በተመሳሳይ መጻፍ (30 ደቂቃ)
ሁኔታ በደብተራቸው በአዘጋጇቸው ክቦች
ድርሰት መጻፍ (20 ደቂቃ)
ውስጥ እንዲሞሉ ያድርጉ። ተግባሩን
በትክክል እየሠሩ መሆናቸውን እየተዘዋወሩ በዋናና መዘርዝር ሀሳቦች ስልት የተጻፈ
ይከታተሉ፤ ከዚያም በቡድን የሠሩትን አንቀጽ መከለስ
እያስተያዩ እንዲወያዩ ያድርጉ።)
እንሥራ
መ. ዛሬ ባለፈው የጻፋችሁትን አንቀጽ
8ኛ ቀን ታስተካክላላችሁ። በመጀመሪያ ግን
ጽሑፋችሁን እንዴት እንደምታስተካክሉ
የዕለቱ ትምህርት ይዘቶች ለማሳየት አንድ ተግባር እንሥራ።
በመጽሐፋችሁ የቀረበውን አንቀጽ
• ቃላት
በደብተራችሁ ጻፉ። (አንድ/ዲት ተማሪ
• መጻፍ እንዲያነብ/እንድታነብ ያድርጉ)
መ. በጽሑፉ ውስጥ ዋና ሀሳብ አለ?
[መተ. አዎ]
ቃላት (10 ደቂቃ)
መ. ዋና ሀሳቡን የያዘው ዓረፍተነገር የትኛው
ለቃላት ተመሳሳይ ፍቺ መስጠት ነው?
እንሥራ [መተ. የመጀመሪያው ዓረፍተነገር]
መ. ዛሬ “ጎጂ ልማዳዊ ድርጊት” በሚል ርዕስ
መ. ጥሩ! በጽሑፉ ውስጥ ዋናውን ሀሳብ
ከቀረበው ምንባብ ለወጡ ቃላት ተመሳሳይ
የሚያብራሩ ዝርዝር ሀሳቦች አሉ?
ፍቺ እንሰጣለን።
[መተ. አዎ]
መ. “ኋላቀርነት” ለሚለው ቃል ተመሳሳይ ፍቺ
እንስጥ። መ. ጥሩ! መዘርዝር ሀሳብ የያዙት ዓረፍተነገሮች
የትኞቹ ናቸው?
[መተ. አለመሰልጠን]
[መተ. ከመጀመሪያው ዓረፍተነገር በስተቀር
መ. ጥሩ ነው! አሁን ደግሞ “ያላገናዘበ” ለሚለው
ሌሎቹ ዓረፍተነገሮች መዘርዝር ሀሳብ የያዙ
ቃል ተመሳሳይ ፍቺ እንስጥ።
ናቸው።]
[መተ. ከግምት ያላስገባ]
መ. በጣም ጥሩ! በጽሑፉ ውስጥ ሥርዓተነጥቦቹ
ሥሩ በአግባቡ ጥቅም ላይ ውለዋል?
መ. አሁን በ3ኛው ሳምንት፣ በ8ኛው ቀን “በቃላት”
[መተ. አልዋሉም።]
ንዑስ ክፍል ሥር የቀረበውን የቃላት ተግባር
[ተ. በዚህ የእንስሳት ምድብ ውስጥ እንደውሻ፣ (መ. ይህን ተግባር ተማሪዎች በግል እንዲሠሩ
አንበሳና ነብር ያሉት ይካተታሉ።] ይንገሯቸው። ከዚያም ደብተራቸውን
እንዲቀያየሩ ያድርጉና በመልሶቹ ላይ
ሥሩ እየተነጋገራችሁ ርስበርሳቸው እንዲተራረሙ
መ. አሁን ባለፈው ሳምንት “የምግብ ዓይነቶች” ያድርጉ። የተማሪዎችን ደብተርም
በሚል ርዕሰ የጻፋችሁትን አንቀጽ ይመልከቱ።ተማሪዎች ያሳዩትን መሻሻል
በመጽሐፋችሁ በቀረበው ሠንጠረዥ ውስጥ ይገምግሙ።)
በተዘረዘሩት የመገምገሚያ መስፈርቶች
መሠረት ገምግሙ። ከዚያም በጽሑፋችሁ
ውስጥ የሚታዩትን ስህተቶች አስተካክሉ።
በመጨረሻም የተስተካከለውን ጽሑፍ ለኔ
ትሰጡኛላችሁ።
(መ. ተማሪዎች ጽሑፋቸውን ሲያርሙ
እየተዘዋወሩ እንዴት ማስተካከል እንዳለባቸው
ያማክሯቸው። ተማሪዎች ጽሑፋቸውን
አስተካክለው ሲጨርሱ፣ ይሰብስቡና ያርሙ።
ከዚያም የተሻሉ ሥራዎችን ለክፍሉ
ተማሪዎች እንዲያነቡ ያደርጉ። ከተነበቡት
ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች
መ. በመጀመሪያ “1” ቍጥሮች በምሠጣችሁ 2
ቅድመንባብ (2 ደቂቃ) ደቂቃ ድምፃችሁን እያሰማችሁ ታነባላችሁ።
ሥሩ “1” ቍጥሮች ሲያነቡ “2” ቍጥሮች ወረቀት
መ. ባለፈው በአንበቦ መረዳት ሂደት ምንባብ ላይ ባዘጋጃችሁት ሠንጠረዥ ውስጥ “1”
ስታነቡ ማድረግ የሚጠበቅባችሁ ነገሮች ቍጥሮች ስህተት በፈፀሙ ቍጥር የ“/”
ተምራችኋል። እነዚህን ነገሮች አስታውሳችሁ ምልክት አድርጉ። አንድ ቍጥሮች ማንበብ
ንገሩኝ። (ከተማሪዎች መልሱን ይቀበሉ።) ጀምሩ!
[ተ. “1” ቍጥሮች ድምፅ እያሰሙ ያነባሉ። “2”
ማንበብ (8 ደቂቃ)
ቍጥሮች እያዳመጡ ማስታወሻ ይይዛሉ።]
ሥሩ
(መ.2 ደቂቃ ሲሞላ ያስቁሙ።)
(መ.በመጀመሪያ አቀላጥፈው የሚያነቡትን
አቀላጥፈው ከማያነቡት ጋር በጥንድ በጥንድ መ. በጣም ጥሩ! ያቆማችሁበት ቦታ በጣታችሁ
ያቀናጇቸው። አቀላጥፈው የሚያነቡትን “1” ምልክት ያዙ። ከዚያም “2” ቍጥሮች፣ “1”
ቍጥር፣ አቀላጥፈው የማያነቡትን “2” ቍጥር ቍጥሮች ያነበቡትን ቃላት ብዛት ቁጠሩ።
በማለት ይሰይሟቸው። ይህን ግን በቀደሙት በመቀጠልም በእያንዳንዱ የስህተት ዓይነት
ክፍለጊዜዎች ባደረጉት ክትትል መሠረት ላይ የፈፀሙትን የስህተት ብዛት ቁጠሩና
አስቀድመው ወስነው ቢመጡ የተሻለ የመጀመሪያ ንባብ በሚለው የሠንረዡ ክፍል
ነው። የተማሪዎችን ስሜት ላለመንካት ጻፉ።
“አቀላጥፈው የሚያነቡ” ወይም “አቀላጥፈው [ተ. ቍጥር “2” ተማሪዎች፣ ቊጥር “1” ቍጥሮች
የማያነቡ” የሚለውን አገላለጽ ክፍል ውስጥ የፈፀሙትን ስህተት ቈጥረው ይመዝግባሉ።]
አይጠቀሙ። ዝምብለው “1” ቍጥር የሆኑትን
ስማቸውን በመዘርዘር፣ ቀጥሎም “2” ቍጥር (መ. በተመሳሳይ አሠራር “1” ቍጥሮች ለ2
የሆኑትን ስማቸውን በመዘርዘር ቍጥራቸውን ደቂቃ ደግመው እንዲያነቡ ያድርጉ። “2”
እንዲያውቁ ያድርጉ። ማስነበብ ከመጀመርዎ ቍጥሮች ደግሞ “በሁለተኛ ንባብ” በሚለው
በፊት የሚከተለውን የንባብ መገምገሚያ ውስጥ ስህተቶች እንዲመዘግቡ ያድርጉ።
ሠንጠረዥ ሰሌዳው ላይ ይሣሉላቸውና በመቀጠልም “2” ቍጥሮች አንባቢ፣ “1”
ቍጥሮችን ገምጋሚ በማድረግ ከላይ
እናንብበው።
1ኛ ሳምንት
[መተ. ባለማድረጋቸው]
የመንገድ ደህንነት
ሥሩ
መ. “ዜብራ” የሚለውን ቃል ነጣጥላችሁ
1ኛ ቀን አንብቡልኝ።
ማንበብ (8 ደቂቃ)
3ኛ ቀን
እንሥራ
የዕለቱ ትምህርት ይዘቶች መ. ዛሬ በጋራ ንባብ የአቀላጥፎ ማንበብ ልምምድ
እናደርጋለን። የጋራ ንባብ የሚባለው
• አቀላጥፎ ማንበብ በቡድን/በህብረት ሆኖ እኩል ድምፅ እያወጡ
• መናገር የማንበብ ሂደት ነው።
• ሰዋስው መ. አሁን ባለፈው ክፍለጊዜ ያነበባችሁትን፣
“የመንገድ ላይ ጥንቃቄ” በሚል ርዕስ
የቀረበውን ምንባብ፣ 3ኛውን አንቀጽ
የቤትሥራ (5 ደቂቃ) ሁላችሁም ከእኔ ጋር እኩል ድምፅ እያሰማችሁ
ሥሩ እናነበዋለን።
መ. በ1ኛው ሳምንት፣ በ2ኛው ቀን፣ በቃላት [መተ. አንቀጹን በጋራ ድምፅ እያሰሙ 1 ጊዜ
ሥር በተግባር “2” የተሰጠውን የቤትሥራ ያነባሉ።]
እንመለከታለን።
መ. በጣም ጥሩ! አሁን ከመጀመሪያው በተሻለ
መ. “ነጭ” በሚለው ቃል በምንባቡ ውስጥ ያለውን ድምፃችንን እኩል ለማምጣት ደግመን
ፍቺ የሚያሳይ ዓረፍተነገር መሥርቱ። እናንብብ።
[ተ. የቤቱ ግድግዳ ነጭ ቀለም ተቀባ።] [መተ. ደግመው ያነባሉ።]
መ. በጣም ጥሩ! (በዚህ ዓይነት የተማሪዎቹን መ. ጥሩ ነው! አሁን ደግሞ ከ2ኛው በተሻለ
መልስ ይቀበሉ። ተማሪዎች ደብተራቸውን ድምፃችን የአንድ ሰው ድምፅ እስኪመስል
ተቀያይረው እንዲተራረሙ ያድርጉ።ከዚያም እኩል እናንብብ።
ከሚያነሱት ጥያቄ ተነስተው ግብረመልስ
[መተ. ለ3ኛ ጊዜ ያነባሉ]
ይስጡ።)
መ. በጣም ጥሩ!
ሥሩ
(መ. በየቡድኑ አንድ ጥሩ አንባቢ እያካተቱ ከ4-6
የሚሆኑ ተማሪዎች ያሉበት ቡድን ያደራጁ።)
መ. አሁን ከእኔ ጋር ያነበብነውን አንቀጽ በቡድን
ተምራለች።
2ኛ ደረጃ ትምህርቷን
ራቅ ያለ ከተማ
ተምራለች።
ሰዋስው (5 ደቂቃ)
ሳቢ ግሶች
እንሥራ
መ. ባለፈው ሳምንት ስለሳቢ ግሶች ተምረናል።
ሳቢ ግስ ምን ማለት እንደሆነ አስታውሳችሁ
ልትነግሩኝ ትችላላችሁ?
[መተ. በግሱ የተገለፀውን ድርጊት በሌላ አካል
ላይ የሚያሳርፍ/የሚያሻግር ግስ ነው።]
መ. አሁን ለሳቢ ግሶች ምሳሌዎችን ልትሰጡኝ
ትችላላችሁ?
[መተ. በላ፣ ጠጣ፣ ሰጠ፣ ሸጠ…]
መ. በጣም ጥሩ! አሁን ካቀረብናቸው ምሳሌዎች
መካከል “ሸጠን” በተለያየ ቅርፅ በዓረፍተነገር
ውስጥ እንጠቀምበታለን።
መ. እሷ ሁለት ኪሎ ሙዝ---------------።
[መተ. እሷ ሁለት ኪሎ ሙዝ ሸጠች።]
መ. እሱ አምስት መጽሐፎች -------------።
[መተ. እሱ አምስት መጽሐፎች ሸጠ።]
መ. በጣም ጥሩ!
ሥሩ
መ.ተማሪዎች አሁን በ2ኛው ሳምንት፣ በ6ኛው
• ማዳመጥ
ልሥራ
መ. ዛሬ “…ማቃጠል ወይስ መቅበር …?” በሚል
• ሰዋስው ርዕስ ከቀረበው ምንባብ የመጀመሪያዎቹን
ሦስት አንቀጾች ድምፅ በማሰማት ተራበተራ
ታነባላችሁ። በመጀመሪያ ግን እኔ አነባለሁ፤
የቤትሥራ (5 ደቂቃ) ተከታተሉኝ።
ሥሩ [መ. ያነባሉ።]
(መ. ተማሪዎች የተሰጣቸውን የቤትሥራ እንሥራ
መሥራታቸውን ያረጋግጡ።)
መ. አሁን ደግሞ እነዚህኑ አንቀጾች አብረን
መ. በ1ኛው ሳምንት፣ በ2ኛው ቀን፣ በቃላት ሥር፣
እንስሳት ዕፅዋት
• ይራባሉ።
• ከቦታ ቦታ • ከቦታ ከቦታ
መ. በጣም ጥሩ! አሁን “ትጎነጉናለች” የሚለው • ያድጋሉ። አይንቀሳቀሱም።
ይንቀሳቀሳሉ።
ቃል “ታሴራለች” የሚል ፍቺ እንዲሠጥ • ይመገባሉ። • ምግባቸውን
አድርገን ዓረፍተነገር እንሥራ። • ምግባቸውን • ህይወት ያዘጋጃሉ።
አላቸው።
[መተ. ልጅቷ ከጓደኛዋ ጋር ሆና በእኔ ላይ ነገር አያዘጋጁም።
• ይሞታሉ።
ትጎነጉናለች።]
መ. በጣም ጥሩ!
ሥሩ (መ. እንስሳትና ዕፅዋት የሚመሳሰሉበትንና
መ. እስከ አሁን በሠራነው መሠረት በ2ኛው የሚለያዩበትን እየጠየቁ ተማሪዎች
ሳምንት፣ በ5ኛው ቀን “በቃላት” ሥር እንዲመልሱ እያደረጉ በሣሉት የቢጋር
ሠንጠረዥ ውስጥ ይዘርዝሩ።)
[ተ. ተዋጽኦዎችን]
1ኛ ሳምንት
(መ. በመጀመሪያ በጥንድ በጥንድ ሆነው
የምግብ ዓይነቶች እንዲያነቡ ያድርጉ። ከዚያም በተናጠል
እንዲያነቡ ያድርጉ። በመጨረሻም በትክክል
ያልተነበቡ ቃላት ካሉ ያንብቡላቸው።)
1ኛ ቀን
የዕለቱ ትምህርት ይዘት ማንበብ (33 ደቂቃ)
• የቃላት ጥናት ምግቦቻችን
• ማንበብ ቅድመንባብ (5 ደቂቃ)
የቀደመ ዕውቀትን መቀስቀስ
እንሥራ
የቃላት ጥናት (7 ደቂቃ) መ. አሁን ምንባቡን ከማንበባችን በፊት
መነጠልና ማጣመር የቅድመንባብ ተግባሩን እንሠራለን።
ከእንስሳት ከሚገኙ ምግቦች መካከል አንዱን
ሥሩ
እንጥቀስ፤
መ. በ1ኛው ሳምንት፣ በ1ኛው ቀን በቃላት ጥናት
ሥር “ምግቦቻችን” በሚል ርዕስ ከቀረበው [መተ. እርጎ] (ከመማሪያ መጽሐፍ የሚገኘውን
ምንባብ የወጡ ውስብስብ ቃላትና ሐረጋት ሠንጠረዥ ሰሌዳው ላይ ከሣሉ በኋላ “እርጎ”
ቀርበዋል። ቃላትና ሐረጋቱን በመነጠልና የሚለውን ቃል “ከእንስሳት የሚገኙ ምግቦች”
በማጣመር አንብቡ። በሚለው አምድ ይጻፉ።)
መ. “ተዋጽኦዎችን” የሚለውን ቃል በመነጠል መ. ጥሩ! ከዕፅዋት ከሚገኙ ምግቦች ደግሞ አንድ
አንብቡ። ንገሩኝ።
[መ. መስ.]
መ. “ወይዘሮ” የሚለውን ቃል እንዴት አሳጥሬ የቤትሥራ (5 ደቂቃ)
ልጻፈው? የተለመደው የቃሉን የመጀመሪያና
ሥሩ
የመጨረሻ ፊደላት በመጠቀም አሳጥሮ
መጻፍ ነው።
(መ. በ2ኛው ቀን በቃላት ሥር የተሰጠውን
የቤትሥራ ተማሪዎች የቤትሥራውን
[መ. ወሮ.] መሥራታቸውን ያረጋግጡ። ተራበተራ
እንሥራ በማስነበብ ግብረመልስ ይስጡ።)
መ. አሁን ደግሞ አብረን እንሥራ። “ምዕራፍ” መ. የተሠመረበት ቃል (ቅመም) ፍቺ ምንድን
የሚለውን ቃል፣ የቃሉን የመጀመሪያ ሁለት ነው?
ፊደላት ተጠቅመን እናሳጥር።
[ተ. ማጣፈጫ]
[መተ. ምዕ.] (በሰሌዳው ላይ ይጻፉላቸው።)
መ. “ቅመም” የሚለውን ቃል ሳትቀይሩ
መ. ጥሩ! ዶክተር የሚለውን ቃል የመጀመሪያና የሠራችሁትን ዓረፍተነገር አንብቡ።
የመጨረሻ ፊደላት በመጠቀም አሳጥረን
[ተ. ቅመም ለምግብ ጣዕም ለመስጠት
እንጻፍ።
ያገለግላል።]
[መተ. ዶር.] (ሰሌዳው ላይ ይጻፉና ተማሪዎች
(መ.በዚህ ዓይነት ተማሪዎች የመሠረቷቸውን
እንዲጽፉት ያድርጉ።)
ዓረፍተነገሮች ያስነብቡ።)
ሥሩ
መ. አሁን በ1ኛው ሳምንት፣ በ2ኛው ቀን በአጻጻፍ
ሥርዓት ሥር የሚገኙትን ተግባራት
ሥሩ። በተራ ቍጥር 1 ሥር የቀረቡትን
ቃላት የመጀመሪያዎቹን ሁለት ፊደላት
ተስማምቻለሁ? ግር ያለኝ
ምንባብ የተጸውዖና የወል ስሞች እንዲሁም
• ከጸሐፊው/ዋ ሀሳብ ጋር
ግሶችን እንድትለዩ የቤትሥራ ሰጥቻችሁ
ማንበቡ እንደተገባደደ
• ጥያቄዎች አሉኝ?
ነበር። እስኪ መጀመሪያ የተጸውዖ ስሞችን
ንገሩኝ።
• ምን ተሰማኝ?
ነገርስ አለ?
[ተ. በምንባቡ ውስጥ የተጸውዖ ስሞች የሉም።]
መ. በጣም ጥሩ! የወል ስሞችን ንገሩኝ!
[ተ. ጤፍ፣ ስንዴ፣ ገብስ…]
መ. በጣም ጎበዞች! ግሶችን ንገሩኝ!
ቅድመንባብ (5 ደቂቃ)
• ያልገባኝ ነገር
ምንድን ነው?
በማንበብ ጊዜ
ሥሩ
መ. ዛሬ “ዳቦ ከምን ከምን ይዘጋጃል?” በሚል ርዕስ
የቀረበ ምንባብ ታነባለችሁ። ከዚያ በፊት ግን
የቅድመንባብ ጥያቄ ትመልሳላችሁ።
የማውቀው ምንድን ነው?
• ከዚህ ጽሑፍ ምን ጥቅም
• ይህን ጽሑፍ የማነበው
ጥያቄዎች መልሶች
ይህን ምንባብ የማነበው
ለምንድን ነው?
ያልገባኝ ነገር ምንድን
ነው?
ጥያቄዎች አሉኝ?
እንሥራ
መ. አሁን ደግሞ አብረን እንሠራለን። የወል
ስም የሆነ ቃል ከተዘረዘሩት መካከል ለይተን
እናውጣ።
[መተ. ተራራ] (“የወል ስም” በሚለው የሳጥን
መ. ስለአጋዘን ማወቅ የምፈልገው ምንድን ነው? [ተ. በጥንድ ሆነው በቅድመንባብ ላይ ባነሷቸው
ጥያቄዎችና ከአንቀጾቹ ባገኟቸው መልሶች
[መ. አጋዘን አስተኔዎች ምን ይመገባሉ?] ላይ ይወያያሉ።]
(“ማወቅ የምፈልገው” በሚለው የሠንጠረዡ (መ. ማንበባቸውን እንዲቀጥሉ ያድርጉ።
አምድ ይጻፉ።) ከዚያም “ድኩላ” በሚለው ንዑስ ርዕስ ሥር
ሥሩ የቀረቡትን አንቀጾች አንብበው እንደጨረሱ
መ. ባሳየኋችሁ ምሳሌ መሠረት ስለአጋዘን ያስቁሟቸው።)
ዝርያዎች የምታውቁትን “የማውቀው” መ. አሁንስ በቅድመንባብ ካነሳችኋቸው ጥያቄዎች
በሚለው የሠንጠረዥ አምድ ዘርዝሩ። በዚህኛው ንዑስ ርዕስ ሥር በቀረቡት
ስለአጋዘን ዝርያዎች ማወቅ የምትፈልጉትን አንቀጾች ውስጥ የተመለሱ አሉ?
ደግሞ “ማወቅ የምፈልገው” በሚለው
የሠንጠረዡ አምድ ዘርዝሩ። አንብባችሁ [ተ. በጥንድ ሆነው በቅድመንባብ ላይ ባነሷቸው
እንደጨረሳችሁ ደግሞ ሦስተኛውን አምድ ጥያቄዎችና ከ2ኛው ንዑስ ርዕስ (ድኩላ)
ትሞላላችሁ። ባገኟቸው መልሶች ላይ ይወያያሉ።]
(መ. “ማወቅ የምፈልገው” በሚለው የሠንጠረዡ (መ. ከዚያም ማንበባቸውን እንዲቀጥሉ ያድርጉ።)
አምድ፣ አጋዘኖች ምን ይመገባሉ፣ የት አንብቦ መረዳት (15 ደቂቃ)
አካባቢ ይኖራሉ፣ በምን ይመሳሰላሉ/
ይለያያሉ? የሚሉ ጥያቄዎች ማስፈር ልሥራ
እንደሚችሉ ይጠቁሟቸው።) መ. አሁን ምንባቡን አንብባችሁ ጨርሳችኋል።
በመጀመሪያ በቅድመንባብ ላይ ባዘጋጀሁት
የማንበብ ሂደት (10 ደቂቃ) ሠንጠረዥ ውስጥ “ከምንባቡ የተማርኩት”
ልሥራ በሚለው የሠንጠረዡ አምድ ስለአጋዘን
መ. በቅድመንባብ ላይ ባዘጋጀሁት ሠንጠረዥ አስተኔዎች የተማራችኋቸውን ነገሮች
ውስጥ ስለአጋዘን አስተኔዎች ማወቅ ዘርዝሩ። አሁን የአንብቦ መረዳት ተግባር
የምፈልገውን ጽፌ ነበር። በማነብበት ጊዜ ትሠራላችሁ። በቅድሚያ ግን ተግባሩን
ለጥያቄዬ ከምንባቡ መልስ ለማግኘት እንዴት እንደምትሠሩ ላሳያችሁ። (በ1ኛው
እሞክራለሁ። (የመጀመሪያውን አንቀጽ ሳምንት፣ በ1ኛው ቀን በአንብቦ መረዳት ሥር
ድምፅዎን እያሰሙ ያንብቡላቸው።) የቀረበውን የቢጋር ሠንጠረዥ በሰሌዳው ላይ
ይሣሉ።)
መ. ካነበብኩት አንቀጽ ሁሉም የአጋዘን
አስተኔዎች ቅጠላቅጠል እንደሚበሉ መ. በመጀመሪያ የእያንዳንዱን የአጋዘን አስተኔ
ተረድቻለሁ። ስለዚህ “ቅጠላቅጠል ዝርያ የቀንድ ሁኔታ እንመልከት። ከሴቶቹና
ይመገባሉ” የሚል ከምንባቡ የተማርኩት ከወንዶቹ የደጋ አጋዘን ቀንድ ያላቸው
በሚለው የሠንጠረዥ አምድ እጽፋለሁ። የትኞቹ ናቸው?
(መ. ተግባሩን በግል ከሠሩ በኋላ የሠሩትን መ. በጣም ጥሩ! በአካባቢያችሁ ከምታውቋቸው
በቡድን በማስተያየት ሀሳብ እንዲለዋወጡ ነገሮች መካከል ነጭ ቀለም ያላቸውን
ያድርጉ። በመጨረሻም ትክክለኛውን መልስ ልትነግሩኝ ትችላላችሁ?
በመንገር ግብረመልስ ይስጡ።) [ተ. በረዶ፣ ጥጥ፣ ጨው፣ ስኳር፣ ኖራ፣ ፉርኖ
መ. አሁን ደግሞ በተግባር “2” የቀረቡ ጥያቄዎችን ዱቄት፣ ሽበት…]
በምንባቡ መሠረት በጽሑፍ መልሱ። (ይህን (መ. በዚህ ዓይነት በጥንድ እየተወያዩ ከምንባቡ
ተግባር በ3ኛው ቀን ሠርተው እንዲመጡ ሌሎች ቀለሞችን የሚገልጹ ቃላት
የቤትሥራ ይስጧቸው።) እንዲያወጡና ምሳሌዎችን እንዲዘረዘሩ
ያድርጉ።)
የቤትሥራ (5 ደቂቃ)
ሥሩ መ. ዋልያና ቀይ ቀበሮ (ርዕሱን ድምፅዋን
መ. የ“አጋዘን አስተኔ” ከሚለው ምንባብ በማሰማት ያንብቡ።) ስለዋልያና ቀይ ቀበሮ
ያገኛችኋቸውን ባለቤት የሆኑ ስሞች ንገሩኝ! ምን አውቃለሁ? (ድምፅዎን በማሰማት
[ተ. የአጋዘን አስተኔ፣ የደጋ አጋዘኖች፣ ድኩላ፣ ራስዎን ይጠይቁ። “ጥያቄዎች” በሚለው
ሴቶቹ፣ ቀለም፣ ቀንዶች…] (በዚህ ዓይነት የሠንጠረዥ ክፍል ጥያቄዎን ይጻፉ።)
ምላሽ ይቀበሉ፤ትክክለኛ መልሶችን [መ. ዋልያና ቀይ ቀበሮ ብርቅዬ የዱር እንስሳት
በመንገር ግብረመልስ ይስጡ።) መሆናቸውን አውቃለሁ።] (መልስ በሚለው
የሠንጠረዡ ክፍል ይጻፉ። ከዚያም አንቀጹን
ማንበብ (35 ደቂቃ) ማንበብ ይጀምሩ። ከአንደኛው አንቀጽ፣
ዋልያና ቀይ ቀበሮ አንደኛውን ዓረፍተነገር ብቻ አንብበው
ያቁሙ።)
ቅድመንባብ (5 ደቂቃ)
መ. የማነበው ነገር ገብቶኛል? ዋልያንና
የቀደመ ዕውቀትን መቀስቀስ ቀይ ቀበሮን ከጭላዳ ዝንጀሮና ከምኒሊክ
ሥሩ ዱኩላ እንዲሁም ከደጋ አጋዘን ጋር ምን
መ. “ዋልያና ቀይ ቀበሮ” በሚል ርዕስ የቀረበውን አገናኛቸው? (ይህን ጥያቄ በሠንጠረዡ
ምንባብ ከማንበባችሁ በፊት የቅድመንባብ ውስጥ ይጻፉ። ከዚያም ዓረፍተነገሩን
ጥያቄዎችን ትመልሳላችሁ። ደግመው ያንብቡ።)
(መ. በመጀመሪያ ተማሪዎች በቡድን [መ. አሃ!...! አሁን ገባኝ። ዋልያንና ቀይ ቀበሮን
ሆነው የሚያውቋቸውን የዱር እንስሳት ከጭላዳ ዝንጀሮና ከሌሎቹ ከተጠቀሱት
እንዲዘረዝሩ ያድርጉ። ከዚያም ከየቡድኑ የዱር እንስሳት ጋር ያመሳሰላቸው ሁሉም
የተመረጡ ተማሪዎች ቡድናቸውን ወክለው በኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ የሚገኙ ብርቅዬ
እንዲናገሩ ያድርጉ። በመቀጠልም ሥዕሉን የዱር እንስሳት መሆናቸው ነው።]
ተመልክተው ምንባቡ ስለምን እንደሚገልፅ ሥሩ
እንዲገምቱ ያድርጉ።) (መ. ተማሪዎችን በቡድን ያደራጁ። ከዚያም
የማንበብ ሂደት (15 ደቂቃ) እርስዎ ሰሌዳው ላይ ያዘጋጁትን “የጥያቄና
መልስ ሠንጠረዥ” በደብተራቸው
ሥሩ እንዲያዘጋጁ ያድርጉ።)
መ. አንብቦ መረዳትን ከማረጋገጫ ስልቶች
መካከል አንዱ መጠየቅ ነው። አንድ ጽሑፍ መ. “ዋልያና ቀይ ቀበሮ” ከሚለው ርዕስና
በሚነበብበት ጊዜና ከመነበቡ በፊት ራስን ከሥዕሉ በመነሳት ወደአዕምሯችሁ የመጡ
እየጠየቁ ማንበብ መረዳትን ያፋጥናል። ጥያቄዎችን ባዘጋጃችሁት ሠንጠረዥ
መ. አሁን “በኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ይዞታ” [ተ. መጻሕፍት] (ቃሉን በደብተራቸው እንዲጽፉ
የሚለውን ምንባብ የመጀመሪያዎቹን አራት ይንገሯቸው።)
አንቀጾች ድምፅ እያሰማችሁ ተራበተራ መ. በጣም ጥሩ! ቃሉ የተጸውዖ ስም ነው ወይስ
አንብቡ። (በመምህር መምሪያ ምዕራፍ 3፣ የወል?
በ1ኛው ሳምንት፣ በ3ኛው ቀን አቀላጥፎ
ማንበብ በ“ሥሩ” ሥር የቀረበውን ዝርዝር [ተ. የወል] (መጻሕፍት ከሚለው ቃል ፊት ለፊት
አሠራር በመከተል ተማሪዎች እንዲያነቡ “የወል ስም” ብለው እንዲጽፉ ይንገሯቸው።)
በማድረግ የማንበብ ችሎታቸውን መ. ለምን የወል ስም አላችሁ?
ይገምግሙ።)
[ተ. ምክንያቱም “መጽሐፍ” የሚለው ቃል
መናገር (15 ደቂቃ) መጻሕፍት በሙሉ የሚጠሩበት የጋራ ስያሜ
ነው።]
በማወዳደርና በማነፃፀር ስልት ሀሳብን
አደራጅቶ መከራከር (መ. ሠርተው እንደጨረሱ ደብተራቸውን
እንዲቀያየሩ ያድርጉ። በመልሶቹ ላይ
ሥሩ እየተወያዩ እንዲተራረሙ ያድርጉ።)
(መ. ተማሪዎችን ስድስት አባላት ባሏቸው
ቡድኖች ያደራጁና ሦስት ሦስት ሆነው መ. አሁን ደግሞ አምስት የወል፣ አምስት
የተለያየ ሀሳብ ደግፈው እንዲከራከሩ የተጸውዖ ስሞች መርጣችሁ እንደባለቤት
ያድርጉ) በመጠቀም ዓረፍተነገር ሥሩባቸው። ለምሳሌ
በመጽሐፋችሁ “ውሻ”ና “አፍሪካ” የሚሉ
መ. የፓርኮች መሬት ለዱር እንስሳት ሁለት ቃላት ቀርበዋል። ከሁለቱ የወል ስም
መኖሪያነት ከሚውልና ለእርሻ ከሚውል የሆነው የትኛው ነው? (ለአንድ/ዲት ተማሪ
ቅጽል፣ መጣኝና ደረጃ አመልካች መ. በጣም ጥሩ! "ስድስት ነጫጭ በጎች አሉኝ"
ቍጥሮች በሚለው ዓረፍተነገር ውስጥ ያለው ቍጥር
ምንድን ነው?
እንሥራ
[መተ. ስድስት]
መ. በምዕራፍ 5 ስለቅጽሎች ተምራችኋል።
የቅጽልን ምንነት አስታውሳችሁ ልትነግሩኝ መ. ቍጥሩ መጣኝ ነው ወይስ ደረጃ አመልካች?
ትችላላችሁ?
[መተ. መጣኝ]
[መተ. ቅጽሎች የነገሮችን ቀለም፣ መጠን፣
መ. በጣም ጥሩ! በዓረፍተነገሩ ውስጥ ያለው
ባህርይ፣ ወዘተ. የሚገልጹ ቃላት ናቸው።]
ቅጽል የትኛው ነው?
መ. በጣም ጥሩ! ለቅጽሎች ምሳሌ ልትነግሩኝ
[መተ. ነጫጭ]
ትችላላችሁ?
ሥሩ
[መተ. ቀይ፣ ረጅም፣ ጎበዝ…]
መ. በ1ኛው ሳምንት፣ በ3ኛው ቀን በሰዋስው ሥር
መ. ቅጽሎች የሚገልጹት ምንን ነው? የቀረቡት ዓረፍተነገሮች ውስጥ የሚገኙትን
[መተ. ስምን] መጣኝና ደረጃ አመልካች ቍጥሮች እንዲሁም
ቅጽሎች ለይታችሁ ጻፉ። "የከተማው
መ. በጣም ጥሩ! ቅጽሎች እንዴት ስምን ሰባተኛ ትልቅ ፎቅ ቀለም ተቀባ" በሚለው
እንደሚገልጹ በምሳሌ ልታሳዩኝ ትችላላችሁ? ዓረፍተነገር ውስጥ ቍጥሩ የትኛው ነው?
[መተ. ቀይ አበባ] [ተ. ሰባተኛው]
መ. ጎበዝ! "ቀይ" የሚለው ቅጽል የአበባውን ቀለም መ. ምን ዓይነት ቍጥር ነው?
ይገልጻል። በምዕራፍ 2 ላይ ስለቍጥሮች
ተምራችኋል። ስንት ዓይነት ቍጥሮች አሉ? [ተ. ደረጃ አመልካች ቍጥር]
5ኛ ቀን
በገበጣ መጫወቻው ላይ 12 ጉድጓዶች
የዕለቱ ትምህርት ይዘቶች ይዘጋጃሉ።
• ቃላት መ. የምጽፈው አንቀጽ የሚያተኩረው ስለገበጣ
• መጻፍ መጫወቻ አሠራር ስለሆነ "የገበጣ መጫወቻ
ለማዘጋጀት በቅድሚያ የሚያስፈልጉ
ቁሳቁሶቹን ማሟላት ያስፈልጋል" በሚል
መንደርደሪያ ዓረፍተነገር አንቀጹን
ቃላት (10 ደቂቃ) ጀምሬያለሁ። ከዚያም በቢጋር ሠንጠረዡ
ቃላትን ከፍቻቸው ጋር ማዛመድ በቅደምተከተል የቀረቡትን የገበጣ መጫዎቻ
አዘገጃጀት ሂደቶች በተሟሉ ዓረፍተነገሮች
ሥሩ እያዋቀርኩ ጽፌያለሁ። አሁን የጻፍኩትን
መ. አሁን በሳጥን ውስጥ የቀረቡትን ቃላት አንቀጽ ላንብላችሁ። (የሚከተለውን አንቀጽ
ከፍቻቸው ጋር አዛምዱ። ከጉበት ውስጥ ያንቡላቸው።)
የሚመነጭ፣ በሆድዕቃ ውስጥ ምግብን ለማላም
የሚረዳ፣ ቅጠላማ ቀለም ያለው መራራ ፈሳሽ የገበጣ መጫወቻ ለማዘጋጀት በቅድሚያ
ምን ይባላል? አስፈላጊ ቁሳቁሶችን ማሟላት ያስፈልጋል።
በመጀመሪያ የመጫወቻ ጠጠሮች በአካባቢ
[ተ. ሀሞት]
ከሚገኙ ነገሮች በክብ (በድቡልቡል) ቅርፅ
መ. በጣም ጥሩ! (በዚህ ዓይነት ሌሎቹንም ይዘጋጃሉ። የሚሠሩትም ጠጠሮች ብዛት 48
በደብተራቸው እንዲሠሩ ያድርጉ። ከዚያም ነው። በመቀጠልም 84 ሳ.ሜ. በ27 ሳ.ሜ. ስፋት
ትክክለኛውን መልስ በመንገር ደብተራቸውን ያለው ገበጣ ይዘጋጃል። የመጫወቻ ጉድጓዶች
ተቀያይረው እንዲተራረሙ ያድርጉ። አቀማመጥ በሁለት ረድፍ ሆኖ በየረድፉ ስድስት
በመጨረሻም በተግባር ሁለት ለቀረቡት ስድስት ጉድጓዶች ይኖራሉ። በቁመቱ ግራና
ቃላት ተመሳሳይ ፍቻቸውን በደብተራቸው ቀኝ በኩል አንድ አንድ የጠጠር ማከማቻ
ሥሩ [ተ. ምቹ ሁኔታ/ዕድል]
መ. ባለፈው ሳምንት ስለሠላምታ ደብዳቤ መ. በጣም ጥሩ! "የታጀበ" የሚለው ቃል
አጻጻፍ ተምራችኋል። ዛሬ እኔ እየመራኋችሁ ተመሳሳይ ፍቺ ምንድን ነው?
ደብዳቤ ትጽፋላችሁ። ራሳችሁን ከቤተሰብ
ተለይታችሁ በሌላ ከተማ ከዘመድ ጋር [ተ. የታገዘ] (በዚህ ዓይነት ሌሎቹን መልሶች
ሆናችሁ እንደምትማሩ አድርጋችሁ ቁጠሩ። ይቀበሉ።)
ጊዜውም ነሐሴ አጋማሽ መሆኑን አስቡ።
ደብዳቤውን የምትጽፉትም ለአባታችሁ አቀላጥፎ ማንበብ (10 ደቂቃ)
ወይም ለእናታችሁ ነው። ስለዚህ በደብዳቤው
መግቢያ ላይ የቤተሰቦቻችሁን ጤንነትና
"እቴ ሜቴ"
ደህንነት ጠይቁ፤ የራሳችሁን ደህንነት ቅድመንባብ (2 ደቂቃ)
ግለጹ። በሐተታው ክፍል ደግሞ በቅርብ ጊዜ
ሥሩ
ትምህርት እንደሚጀመር ግለጹ። በመሆኑም
መ. "የእቴ ሜቴ" ጨዋታ ሂደት ምን
ለደንብልብስ፣ ለእስክቢርቶና ደብተር፣
እንደሚመስል በአጭሩ ግለጹ። (ተማሪዎች
ለአጋዥ መጻሕፍት መግዣ የሚሆን ገንዘብ
ለ2 ደቂቃ ያህል እንዲናገሩ ያድርጉ።)
እንዲላክላችሁ ጠይቁ። በመደምደሚያው
ደግሞ በሰላም እንደምትገናኙ ያላችሁን ማንበብ (8 ደቂቃ)
ተስፋ በመግለጽ ተሰናበቱ፤ ሠላምታችሁን
ሥሩ
ለሌሎች ዘመዶቻችሁ እንዲያቀርቡላችሁ
ግለጹ። መ. "እቴ ሜቴ" በሚለው ምንባብ ውስጥ ያለውን
ግጥም በቡድን ሆናችሁ በጋራ ድምፅ
(መ. ተማሪዎች ሲጽፉ እየተዘዋወሩ በመግቢያ፣ እያሰማችሁ አንብቡ። በምታነቡበት ጊዜ
በሐተታና በመደምደሚያ ላይ የሚካተቱትን ሳትቀዳደሙ ድምፃችሁን እኩል አውጡ፤
ከላይ የዘረዘሯቸውን ሀሳቦች በማስታወስ የግጥሙን ዜማ ጠብቃችሁ አንብቡ።
እንዲጽፉ ያበረታቷቸው።)
(መ. ተማሪዎች ሲያነቡ እየተዘዋወሩ በሠጡት
መመሪያ መሠረት ማንበባቸውን ይከታተሉ።)
ሥሩ
መ. አሁን በ2ኛው ሳምንት፣ በ6ኛው ቀን በሰዋስው
ሥር የቀረቡትን የተጓደሉ ዓረፍተነገሮች
ደረጃ
መጣኝ
አመልካች ቅጽል
ቍጥር
ቍጥር
4 ፣ 100 1ኛ ታዋቂ
400 ፣ 1 2ኛ ፈጣን
48 ፣ 2 3ኛ ምቹ
60 ፣ 13 4ኛ ብዙ
8 ፣ 3 5ኛ አነስተኛ
10 ፣ 4 6ኛ ያሸበረቁ
6 ፣ 600 አባጣጎርባጣ
18
(መ. ሌሎች አማራጮችም ሊቀርቡ ይችላሉ።)
(መ. ተማሪዎችን "1"ና "2" ቍጥር ብለው (መ. በዚህ ዓይነት እየጠየቁ በቃል እንዲመልሱ
በመሰየም በጥንድ ያደራጁ።) ያድርጉ። ትክክለኛ መልሶቹን በመንገርም
ግብረመልስ ይስጡ።)
መ. ቍጥር "1"ና "2" ተማሪዎች የመጀመሪያውን
6ኛ ቀን
የዕለቱ ትምህርት ይዘቶች
• አቀላጥፎ ማንበብ
• መናገር
[መተ. ወረቀቱ የሚታጠፍባቸውን መስመሮች • ሰዋስው
ምልክት ያደርጋሉ።]
መ. በጣም ጥሩ! አሁን ሦስቱን ጠርዞች እኩል የቤትሥራ (5 ደቂቃ)
ወደመሀል ካጠፍን በኋላ በማጣበቂያ
እናያይዝ። የተሠራው ፖስታ የሚከተለውን ሥሩ
ይመስላል። መ. በ2ኛው ሳምንት፣ በ5ኛው ቀን፣ የሠራችሁትን
የቤትሥራ መልስ ንገሩኝ። "ሰካራሙ ሰውዬ
ጉድባ ውስጥ ገብቶ ተሰበረ" በሚለው
ዓረፍተነገር ውስጥ የተሠመረበትን ቃል
ሊተካ የሚችለው ከቀረቡት አማራጮች
ውስጥ የትኛው ነው?
[ተ. ጉድጓድ]
ልሥራ እንሥራ
መ. አሁን ልዩ ልዩ ምሳሌያዊ ንግግሮች መ. አሁን ደግሞ አብረን እንሥራ። "ተሰደዱ"
የሚነገሩበትን ዐውድ/አጋጣሚ ትናገራላችሁ። የሚለውን ቃል ተጠቅመን ዓረፍተነገር
በመጀመሪያ ግን አንድ ምሳሌ እሰጣለሁ። እንሥራ።
ምክንያት
ምክንያት
ሰማዩ ጥላ በጣለው
ውጤት
ውጤት
ሳትይዝ ዝናብ
ልሥራ ብሩህ
ነበር ወጣች ልብሷ ራሰ
ልብስ ለመቀየርና
ቃላት ከዘወትራዊ ፍቻቸው የተለየ ፍቺ
ውጤት
ውጤት
ጃንጥላ ለመያዝ ጊዜ 30
ወደቤቷ ተመለሰች ደቂቃ
እንዲኖራቸው አድርገን የምንጠቀምበት ዘገየች
የአነጋገር ስልት ነው። ለምሳሌ በምንባቡ
ውስጥ "ቀን ሲሠራ ውሎ ማታ ጠላና አረቄ
መ. ጥላ ሳትይዝ መውጣቷ ሰማዩ ብሩህ በመሆኑ
ጠጥቶ ሞቅ ብሎት ወደቤቱ ይገባል።" የሚል
ምክንያት የተከሰተ ውጤት ነው። በሌላ በኩል
ዓረፍተነገር አለ። "ሞቅ ብሎት" የሚለው
ጥላ ሳትይዝ መውጣቷ ለልብሷ በዝናብ መራስ
ሐረግ ፈላጣዊ ንግግር ነው። ፍቹም ሰክሮ
ምክንያት ሆኗል። (በዚህ ዓይነት በቢጋር
ማለት ነው።
ሠንጠረዡ የተዘረዘረውን የምክንያትና
ሥሩ ውጤት ትስሥር ይተንትኑላቸው።)
መ. አሁን በተግባር "2" ሥር ለቀረቡት የፈሊጣዊ ሥሩ
ንግግሮች ፍቺ ትሰጣላችሁ።
መ. አሁን ልክ እኔ እንዳደረግሁት እናንተም
መ. "ጆሮ አልሰጠም" የሚለው ፈሊጣዊ ንግግር "ወይኔ ሰውዬው!" በሚል ርዕስ በቀረበው
ፍቺ ምንድን ነው? (ተማሪዎች በፍቹ ላይ ምንባብ ውስጥ ያለውን የምክንያትና ውጤት
እንዲወያዩ ያድርጉና መልሱን ይቀበሉ።) ትስሥር የቢጋር ሠንጠረዥ አዘጋጅታችሁ
እንሥራ • ማዳመጥ
መ. በማመልከቻ ደብዳቤ ከቀኑ ዝቅ ብሎ • ሰዋስው
በስተግራ በኩል ምን ይጻፋል?
[መተ. የአመልካች ስምና አድራሻ] የቤትሥራ (5 ደቂቃ)
መ. በአመልካች ስምና አድራሻ ውስጥ ሥሩ
የሚካተቱት ነገሮች ምን ምን ናቸው?
መ. በ1ኛው ሳምንት፣ በ2ኛው ቀን፣ በቃላት
[ተ. "ወይኔ ሰውዬው!" የሚለው ምንባብ የቀረበው [ተ. አወንታዊና አሉታዊ ሐተታ ዓረፍተነገሮች
በስድ ንባብ ትረካ ሲሆን፣ "ፍቅርና እንክብካቤ" ይመሠርታሉ።]
የሚለው ምንባብ ደግሞ በምልልስ ቀርቧል።] (መ. ተማሪዎች ዓረፍተነገሮችን በግላቸው
(ተማሪዎች ግን እነሱ በተረዱት መንገድ ሲመሠርቱ እየተዘዋወሩ ይመልከቱ። ድጋፍ
ሊያነፃፅሩ ስለሚችሉ ሁሉንም ካዳመጡ በኋላ የሚያስፈልጋቸውን አንድ ወይም ሁለት
ግብረ መልስ ይስጡ።) ዓረፍተነገሮች መሥርተው ፍንጭ በመስጠት
መ. አሁን ደግሞ የሁለቱን ምንባቦች ታሪክ ያበረታቷቸው። በመጨረሻም ተማሪዎች
አነፃፅሩ። የመሠረቷቸውን ዓረፍተነገሮች እንዲያቀርቡ
በማድረግ ይገምግሙ።)
[ተ. "ወይኔ ሰውዬው!" የሚለው ምንባብ በኤች.
አይ.ቪ/ኤድስ ምክንያት አንድ ቤተሰብ
አድሎና መገለል ሲደርስበት ያሳያል።
"ፍቅርና እንክብካቤ" ደግሞ መገለል
የደረሰባት ገፀባርይ ተነፍጓት የነበረውን
ፍቅርና እንክብካቤ በማኅበራዊ አገልግሎት
ባለሙያው አማካይነት ስታገኝ ያሳያል።]
(ተማሪዎች በራሳቸው አገላለጽ አብራርተው
ሊናገሩ ይችላሉ።)
መ. በጣም ጥሩ! አሁን ደግሞ በሁለቱ ምንባቦች
ውስጥ ያሉትን ገፀባህርያት አነፃፅሩ።
[ተ."ወይኔ ሰውዬው!" በሚለው ምንባብ ውስጥ
በኤች.አይ.ቪ./ ኤድስ የተያዘው ወንድ
ገፀባህርይ ሲሆን በ"ፍቅርና እንክብካቤ"
ውስጥ ግን ሴት ገፀባህርይ ናት።] (ተማሪዎች
ገፀባህርያቱን ከብዙ አቅጣጫ ማነፃፀር
ይችላሉ።)
(መ. ተማሪዎች ሁለቱን ምንባቦች እያነፃፀሩ
ሲወያዩ እየተዘዋወሩ የንግግራቸውን
ፍሰት፣ እንደ፣ ግን፣ ደግሞ፣ ቢሆንም፣ በሌላ
በኩል…ያሉ አወዳዳሪ የመሸጋገሪያ ቃላት
መጠቀማቸውን ወዘተ. ይገምግሙ።)
ቃላት ማብራሪያ
ትምህርታዊ ቃላት በመማሪያ መጽሐፍና በዚሁ ዐውድ ወስጥ አገልግሎት የሚሰጡ ቃላት
(በዕለትተዕለት ተግባቦት ያልተዘወተሩ)
ትክክለኛነት ጽሑፍን ያለስህተት ማንበብ
የንግግር ድምጾች ግንዛቤ በንግግር ቃላት ውስጥ በቃል ድምፅን የመለየትና የመረዳት ብቃት
ወሰንና ተለጣጥቆ በየደረጃው አንድን ትምህርት ወይም ክሂል በምን ያህል መጠንና
በምን ዓይነት ቅደምተከተል እንደምናስተምር የሚያሰይ ዝርዝር
መጻፍ ሀሳብን በጽሑፍ የመግለጽ ብቃት/ ክሂል
5ኛ ክፍል
የመምህር መምሪያ
11
የአማርኛ እንደኣፍ መፍቻ ቋንቋ መርሃትምህርት 5-8 5ኛ ክፍል‑ 1ኛ ወሰነ ትምህርት
202
ቃላዊ ክሂሎች ናሙና የመማር
ማንበብ መፃፍ ናሙና የምዘና ስልቶች ይዘቶች
/መናገርና ማዳመጥ/ ማስተማር ስልቶች
ትእምርተድምፃዊ ተማሪዎች ------ ተማሪዎች ------ ተማሪዎች ------
ግንዛቤ ጓደኝነት
ማፍለቅ/ • የተማሯቸውን ቃላት • ቃላትን ለመለየት የተማ • ቃላትን መመስረት፤ ተማሪ ዎች
• በደረጃቸው ውስብስብ •በክፍል ውስጥ የተማሪን የመማር • ሰላምታ
መተርጎም / የፍደላ ህግጋትን ሯቸውን ውስብስብ በሆኑ የቀለም መዋቅሮች የቃላትን ክፍልፋዮች ተጠቅመው ለውጥ ለመምራትና • ታማኝነት
የቃላት ጥናት ይገልጻሉ፤ የቀለም መዋቅሮች ቃላትን ይፃፋሉ፤ አዳዲስ ቃላትን መስረትና መፈደል ለመከታተል ሥርዓታዊ • ተጽእኖ (ጥሩ/መጥፎ
ያጣምራሉ፤ ይለማመዳሉ ወይም የቃላትን ልምምድ ማድረግ፣ ጓደኞች)
• በደረጃቸው
ክፍልፋዮች በመጠቀም አዳዲስ
• ለቃላቱ ተገቢ/ጠቃሚ ውስብስብ የቃላት • ኢመደበኛ ክትትል፤ የትኞቹ
መዋቅሮችን ወደምዕላዶች ቃላትን ይፈጥራሉ፤
አማርኛ 5ኛ ክፍል
ድርጊቶች
አቀላጥፎ ማንበብ ቃላዊ ማንበብ መጻፍ ናሙና የማስተማሪያ/ ናሙና የምዘና ስልቶች የትራፊክ ደኅንነት
ተማሪዎች… ተማሪዎች… ተማሪዎች… መማሪያ ስልቶች • የመንገድ ደህንነት
በትክክል ማንበብ •ለደረጃው የተመደበን • ለደረጃው የተመደቡትን ሞዴሎች፣ ከደረጃቸው ላቅ ያሉ መጻ • ኢመደበኛ ክትትል ፤መምህራኑ (ለምሳሌ በእግረኛ
ጽሑፍ በ95% በትክ ቃላት በ90% በትክ ሕፍትን በጎልማሶች የንባብ አቀላ ለተማሪዎቹ የጽሕፈት ተግባር ለተ መንገድ መሄድ፣ አን
ክል ያነብባሉ፤ ክል ይጽፋሉ፤ ጥፎ ደረጃ ሞዴልነት በመስተጋብራዊ ማሪዎቹ ይሰጣሉ፤ በክፍልም ውስጥ ደአካባቢው ሁኔታ
ንባብ ማንበብ፣ በመዘዋወር ኢመደበኛ በሆነ መልኩ በዜብራ ላይ ማቋረጥ፣
ቁጥጥር ያደርጋሉ፤ የትራፊክ መብራት
መጠበቅ..)
12
፪፻፪
የአማርኛ እንደኣፍ መፍቻ ቋንቋ መርሃትምህርት 5-8 6ኛ ክፍል‑ 1ኛ ወሰነ ትምህርት
፪፻፫
13
203
የአማርኛ እንደኣፍ መፍቻ ቋንቋ መርሃትምህርት 5-8 8ኛ ክፍል‑ 1ኛ ወሰነ ትምህርት
204
ቃላዊ ክሂሎች /
ማንበብ መፃፍ ናሙና የመማር ማስተማር ስልቶች ናሙና የምዘና ስልቶች ይዘቶች
መናገርና ማዳመጥ/
• ሂደታዊ ልምምድ የመፃፍ ሞዴል፤ ተራ በተራ መናገር፤
ሰዋስው • በንግግር ውስጥ የተጻፈውና • በጽሑፍ ውስጥ የተጸውዖና • በጽሕፈት ውስጥ የተጸውዖና የወል በሂደታዊ ልምምድ ኃላፊነትን ከመምህራኑ ተማሪዎች የማንበብ
የወል ስሞችን መግለጽና የወል ስሞችን መግለጽና መለየት ስሞችን መጠቀም ይጀምራሉ፡፡ ወደተማሪዎቹ በማሸሸጋገር መልክ የመጻፍ ፍጥነታቸውንና
መለየት ይጀምራሉ፡፡ ይጀ ምራሉ፡፡ (ለቋንቋው የሚ (የተዘወተሩ የመደብ፣ የቁጥር፣ የጾታ፣ ብልሃቶችን በግልጽ ይማራሉ፤ ከመምህራኑ ትክክለኛነታቸውን
ተዘውታሪ የመደብ፣ የቁጥር፣ ሠራ ከሆነም የተዘወተሩ የመደብ፣ የሙያ ወዘተ. ሰዋስዋዊ ስምምነቶችን ሞዴልነት በመጀመር ተማሪዎቹ ለመወሰን አንዳቸው ላንዳቸው
የጾታ፣ የሙያ ወዘተ. ሰዋስዋዊ የቁጥር፣ የጾታ፣የሙያ ወዘተ. ሰዋስ ተግባራዊ ማድረግ ይጀምራሉ፡፡) እንዲለማመዱ ማድረግ፣ ከዚያም በሂደት አንቀጽ ሊያነብቡ ይችላሉ፡
ስምምነቶችን ይገነዘባሉ፡፡) ዋዊ ስምምነቶችን ይገነዘባሉ፡፡) ተማሪዎቹ ብልሃቶቹን እንዲመርጡና ወይም ለመፃፍ የቤትሥራ
• ቀላል ግሶችን በጽሕፈት በአግባቡ እንዲተገብሩ እድል ይሰጣቸዋል፤ ሀሳቦችን ሊወያዩ ይችላሉ፡፡
አማርኛ 5ኛ ክፍል
• በንግግር ውስጥ ቀላል ግሶችን • በጽሑፍ ውስጥ ቀላል ግሶችን መጠቀም ይጀምራሉ፡፡ ተዘውታሪ መምህሩ በክፍሉ ውስጥ
መግለጽና መለየት ይጀምራሉ፡፡ መግለጽና መለየት ይጀምራሉ፡፡ የመደብ፣ የቁጥር፣ የጾታ ወዘተ. • ተግባር መር መፃፍ፤ መምሀራኑ ለአንድ በመዘዋወር ሂደቱን
( የተዘወተሩ የመደብ፣ የቁጥር፣ (የተዘወተሩ የመደብ፣ የቁጥር፣ ሰዋስዋዊ ስምምነቶችን ተግባራዊ የተወሰነ የመፃፍ ልምምድ ተማሪዎቹ ይከታተላሉ፡፡
የጾታ፣ የሙያ ወዘተ. ሰዋስዋዊ የጾታ፣ የሙያ ወዘተ. ሰዋስዋዊ ስም ማድረግ ይጀምራሉ፡፡) አሟልተው የሚጽፉባቸው ወይም እነሱን
ስምምነቶችን ይገነዘ ባሉ፡፡) ምነቶችን ይገነዘባሉ፡፡)
• በመፃፍ ውስጥ ተዘውታሪ ቅጽሎች ተከትለው አንድ ጽሑፍ ለመጻፍ
• በንግግር ውስጥ ተዘውታሪ • በጽሑፍ ውስጥ ተዘውታሪ መጠቀም ጀምራሉ፡፡ (የተዘወተሩ የሚረዷቸው ቀድመው የተዘጋጁ
መነሻዎችን (ቴምፕሌቶችን)፣ ናሙና
የመምህር መምሪያ
ቅጽሎችን መግለጽና መለየት ቅጽሎች መግለጽና መለየት የመደብ፣ የቁጥር፣ የጾታ፣ የሙያ
ይጀምራሉ፡፡ (የተዘወተሩ ይጀምራሉ፡፡ የተዘወተሩ የመደብ፣ ወዘተ. ሰዋስዋዊ ስምምነቶችን ቅጾች፣ ወይም መምሪያዎች (ለምሳሌ
የመደብ፣ የቁጥር፣ የጾታ፣ የሙያ የቁጥር፣ የጾታ፣ የሙያ ወዘተ. ተግባራዊ ማድረግ ይጀምራሉ፡፡) የዓፍተነገር መጀመሪያዎችን፣ የዘገባ
ወዘተ. ሰዋስዋዊ ስምምነቶችን ሰዋስዋዊ ስምምነቶችን ይገነዘባሉ፡፡) ቅጾችን ወዘተ.) ያቀርባሉ፤
• በመፃፍ ውስጥ የተዘወተሩ ቁጥ
ይገነዘ ባሉ፡፡) • አሳታፊ የመፀፍ ማኅበረሰብ መፍጠር፤
ሮችን መጠቀም ይጀምራሉ፡፡
• በንግግር ውስጥ ተዘውታሪ • በጽሑፍ ውስጥ ተዘውታሪ (የተዘወተሩ የመደብ፣ የቁጥር፣ የጾታ፣ - መምህሩ ሞዴል ጽሑፍ ጽፈው ለተማሪ
ቁጥሮችን መግለጽና መለየት ቁጥሮችን መግለጽና የሙያ ወዘተ. ሰዋስዋዊ ስምምነቶችን ዎቹ በማካ ፈል፤
መርሃትምህርት
ይጀምራሉ፡፡ (ተዘውታሪ መለየት ይጀምራሉ፡፡ (የተዘወተሩ ተግባራዊ ማድረግ ይጀምራሉ፡፡) - በመፃፍ የቤትሥራ ሂደት ለተማሪዎቹ
የመደብ፣ የቁጥር፣ የጾታ፣ የሙያ የመደብ፣ የቁጥር፣ የጾታ፣ የሙያ አማራጮችን በመስጠት፣
ወዘተ. ሰዋስዋዊ ስምምነቶችን ወዘተ. ሰዋስዋዊ ስምምነቶችን
- ተማሪዎቹ እንደጸሐፊ እንዲተባበሩ በማ
ይገነዘባሉ፡፡). ይገነዘባሉ፡፡)
በረታታት፣
- ለተማሪዎቹ ምጋቤ-ምላሽ እንዲሰጡና
እንዲቀበሉ ዕድል በመስጠት፤
14
፪፻፬
የአማርኛ እንደኣፍ መፍቻ ቋንቋ መርሃትምህርት 5-8 6ኛ ክፍል‑ 1ኛ ወሰነ ትምህርት
፪፻፭
አዳዲስ ቃላት በንግግራቸው ያነብባሉ፤ ውስጥ አዳዲስ ቃላትን • ቃላትን ማሰስ፤ ተማሪዎች በትምህርቱ ሂደት
ውስጥ ይጠቀማሉ፤ ይጠቀማሉ፤ በዓረፍነገር ውስጥ ወይም በሥዕል የተወከሉ ተማሪዎቹ በቡድን ወይም በግል ሲሰሩ
• ፍቺን ፈልፍሎ • ወጥ በሆነ ጽሑፍ ውስጥ የቃላት ምሳሌዎችንና በሌሎች ቃላት በትምህርቱ ሂደት የጻፏቸው፣ ወይም ደግሞ
በመረዳት ሂደት አዳዲስ የተማሯቸውን አዳዲስ ውስጥም የቃላቱን ክፍሎች (ምዕላዶችን) ትምህርቱ ከተጠናቀቀ በኋላ የሚጽፏቸው
ቃላትን ይማራሉ ቃላት ይጠቀማሉ፤ ለማግኘት አተኩረው እንዲከታተሉ አጫጭር ማስታወሻዎች፣
(ለምሳሌ፡-በቋንቋ ከሰፊ • የደረጃውን ትምህርታዊ ማድረግ፤ • አቅርቦት፤ ተማሪዎች የቃላት
ዐውድ፣ ከራዲዮ መር ቃላት ይጽፋሉ፤ • የግል ንባብ እድሎች/አጋጣሚዎች፤ የግል ዕድገታቸውን ለመምህራኑ ወይም ለክፍሉ
መርሃትምህርት
ሐግብር ወዘተ.) • የቃላትን አመሠራረት፣ ንባብ ለተማሪዎች በተያያዘ ጽሑፍ ውስጥ የሚያሳዩበት ዕድል አላቸው፡፡
• የደረጃውን ትምህርታዊ ፍደላና ፍቺ ለማረጋገጥ አዳዲስ ቃላትን እንዲያነቡና የንባብ ብልሃታቸ • የቢጤ ግምገማ፤ አንድ የጽሕፈት
ቃላት ይጠቀማሉ፤ መዝገበቃላትን ወይም የቃላት ውን እንዲያዳብሩ ዕድሎችን ይሰጣል፤ ተግባር ካለቀ በኋላ ተማረዎች ወረቀታቸውን
ዝርዝሮችን ይጠቀማሉ፤ /ደብተራቸውን እንዲለዋወጡ በማድረግ
• ቃላት መልበስ፤ በትናንሽ ካርዶች ወይም በመምህሩ በሚሰጣቸው መመሪያ መሠረት
ወረቀቶች ላይ የሚማሯቸው ቃላት ይጻፋሉ፤ እንዲተራረሙ ከተደረገ በኋላ፣ መምህሩ
እነዚህም በዕለቱ በልብሳቸው ላይ አያይዘው ወረቀታቸውን /ደብተራቸውን ሰብስበው
ይውላሉ፤ በዚህም በንግግርም ሆነ በጽሑፍ ክንውናቸውን ይገመግማሉ፤
ወስጥ እንዚህን ቃላት ለመጠቀም ይበረታታሉ፡፡
15
205
የአማርኛ እንደኣፍ መፍቻ ቋንቋ መርሃትምህርት 5-8 8ኛ ክፍል‑ 1ኛ ወሰነ ትምህርት
206
ቃላዊ ክሂሎች / ናሙና የመማር
ማንበብ መፃፍ ናሙና የምዘና ስልቶች ይዘቶች
መናገርና ማዳመጥ/ ማስተማር ስልቶች
አንብቦ • በመስተጋብራዊ ንባብ • ያነበቡትን ለደረጃው የቀረበን • በክፍል ደረጃው ጽሑፍ • በተደጋጋሚ በሚመቻቹ እድሎች • የመውጫ ካርድ፤
የመረዳት የተነበበን ጸሑፍ አሳጥረው ጽሑፍ አሳጥረው ያቀርባሉ፤ ውስጥ የቀረቡ ሀሳቦችን ተጠቅሞ የተለያዩ ዘውጎችን ማንበብ ተማሪዎች ክፍሉን ለቅቀው
ብልሃቶችን ይናገራሉ፤ ለማደራጀት ሥዕላዊ የሀሳብ ዳራዊ ዕውቀትን ለማዳበርና በተዘወዋሪ ሲወጡ ለመምህራቸው ሰጥተው
• ያነበቡትን ለደረጃው የቀረበን
ማበልጸግ አደራጃጀቶችን ይጠቀማሉ፤ ጽሕፈትን ለማሻሻል ይጠቅማል፤ ወይም በርላይ አስቀምጠው
• በመስተጋብራዊ ንባብ ጽሑፍ ይገመግማሉ፤
• ኢመደበኛ ክትትል፤ ተማሪዎች የሚሄዷቸው ትንንሽ ወረቀቶች
የተነበበን ጸሑፍ ይገመግማሉ፤ • የቃላትን አመሠራረት፣
• ለክፍል ደረጃው የቀረበን ጽሑፍ በሚያነቡበት ወቅት ያልተረዷቸውን ናቸው፤ በእነዚህም ወረቀቶች
ፍደላና ፍቺ ለማረጋገጥ
• በመስተጋብራዊ ንባብ ከቀደመ ዕውቀታቸው፣ ልምድ እና ሌላ ቃላትና ዕሳቤዎች ከንባብ በኋላ ላይ ተማሪዎች ስማቸውንና
መዝገበቃላትን ወይም የቃላት
የተነበበን ጸሑፍ ከራሳቸው ጋር ጽሑፍ ጋር ያዛምዳሉ፤ እንዲወያዩባቸው ተከታለው ማስታወሻ ለተሰጧቸው ጥያቄዎችና
አማርኛ 5ኛ ክፍል
ዝርዝሮችን ይጠቀማሉ፤
ያዛምዳሉ፤ እንዲይዙ መጠየቅ፤ የቃላት መልመጃ ዎች ምላሽ
• ለቀረበላቸው የጽሑፍ ዓይነትና
የንባብ ተግባር ተስማሚ የሆነ የአንብቦ • ማብራሪያ፤ ባነበቧቸው ጽሑፎች ይጽፉባቸዋል፡፡
መረዳት ብልሃት መርጠው ውስጥ ግልጽ ባልሆኑ (በሚያምታቱ) • ምር ክለሳ፤ ተማሪዋች ለጥያ
ይጠቀማሉ፤ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ እንዲጠይቁ ቄዎች ምላሽ ይሰጣሉ፤ ባለፈው
ተማሪዎችን ማበረታታት፤ ስለተማሩት ትምህርት ልምድ
• ለክፍል ደረጃው የቀረበውን ጽሑፍ • የጥያቄና መልስ ተዛምዶዎች፤ የንባብ ይለዋወጣሉ፤ መምህሩ ይህን
መረዳታቸውን ለማረጋገጥ ራስን ጥያቄዎችን መለጠፍ፣ የሚከተሉትን የሚያደርጉት የዕለቱን ትምህርት
የመምህር መምሪያ
የመመዘን ብልሃታቸውን መጠቀም አራት ዓይነት ጥያቄዎችን ማካተት፤ አቅጣጫ ለመወሰን መረጃ
ይቀጥላሉ፤ - መልሱ እዚያው፤ (የጥያቄው መልስ ለማግኘት ነው፡፡
መረጃዎችን • ስለአንድ ርዕሰጉዳዩ • ለደረጃው የተመረጡ • ከክፍል ደረጃው ቻርቶች፣ እዚያው እተወሰነ ዓረፍነገር ውስጥ
• ተነሺ ካርዶች፤ ለተለያዩ
መለየት አስተያየት ሲሰጡ ሠንጠረዦችን፣ ካርታዎችን፣ ቻርቶችን ሠንጠረዦች፣ ግራፎች የሚገኝ) ጥያቄዎች ተማሪዎች የተለያዩ
(ከሁሉም የመሸጋገሪያ/ አያያዥ ስለርዕሰ ጉዳዩ ለማወቅ/ለመማር በመውሰድ የተጓደሉ - ማሰብና መመራመር፤ (መልሱ ቀለሞች ያሏቸውን ካርዶች
የጽሑፍ ቃላትን/ሐረጋት ይተረጉማሉ (ፈልገው መረጃ መረጃዎችን ያሟላሉ፤ በጽ ሑፉ ውስጥ የሚገኝ ግን ደግሞ በማንሳት ምላሽ የሚሠጡበት
ዓይነቶች) ይጠቀማሉ፤ ያወጣሉ)፡፡ • ጽሑፍ በሚጽፉበት ጊዜ
መርሃትምህርት
16
፪፻፮
የአማርኛ እንደኣፍ መፍቻ ቋንቋ መርሃትምህርት 5-8 6ኛ ክፍል‑ 1ኛ ወሰነ ትምህርት
• የፈጠራ ሥራ የሆኑትንና መረጃና ዳራዊ እውቀትን መሠረት የሀሳብ አደረጃጀቶች (ለምሳሌ፡- ወረቀታቸውን /ደብተራቸውን
ያልሆኑትን (ኢልቦለዶችን) በማድረግ የሚመለሱ አመራማሪ • ለጅምር አንቀጽ ተገቢ
ማጠቃለያ ይጽፋሉ፤ የመረጃ ድሮች፣ ማወዳደርና ማነ እንዲለዋወጡ በማድረግ በመምህሩ
መለየት ይጀምራሉ፤ ጥያቄዎችን ይመልሳሉ፤ ጻጸር፣ ቻርቶችን ማነጻጸር፣ በሚሰጣቸው መመሪያ መሠረት
• የፈጠራ ሥራ የሆኑትንና ያልሆኑትን መዋቅርን መንደፍ) መረጃዎችን እንዲተራረሙ ከተደረገ በኋላ፣
(ኢልቦለዶችን) መለየት ይጀምራሉ፤ ሊታይ በሚችል መልኩ ማደራጅት፤ መምህሩ ወረቀታቸውን /
ደብተራቸውን ሰብስበው
• የገጸባሕርይ መለያ፤ በአንድ ታሪክ ክንውናቸውን ይገመግማሉ፤
የመምህር መምሪያ
• በሁለት የደረጃው ጽሑፎች • በተሰጣቸው ማዕቀፍ - ምን እንደተማሩ ማወቅ፤ ስለርዕሰ ሁሉም አባላት መሥራታቸውን
ላይ ይወያያሉ፤ መሠረት መረጃ አቀባይ ጉዳዩ ያወቁትን ለመጋራት ለማረጋገጥ ይጠቅማል፡፡ ቡድኑ
ያወዳድሯቸዋልም፤ ገላጭ ጽሑፎችን መጻፍ ያስችላል፤ ከዚያም ምን መማር ሥራው ሲጠናቀቅ ውጤት/ ነጥብ
• ምክንያትንና ውጤትን ይጀምራሉ፤ እንደፈለጉ ሊጋሩ ይችላሉ፤ ሊሰጠው ይችላል፡፡ (ማስታወሻ፡-
የሚመለከቱ ጥያቄዎችን • በተሰጣቸው ማዕቀፍ በመጨረሻም የተማሩትን የቡደን ሥራ በምንም መንገድ የግል
መመለስ ይጀምራሉ፤ መሠረት ሁለት የደረጃውን ይከልሳሉ፡፡ ሥራን ሊተካ አይችልም፡፡)
ጽሑፎች የሚያወዳድር
አጭር ጽሑፍ መጻፍ
17
207
የአማርኛ እንደኣፍ መፍቻ ቋንቋ መርሃትምህርት 5-8 8ኛ ክፍል‑ 1ኛ ወሰነ ትምህርት
18
፪፻፰
፪፻፱
19
የአማርኛ እንደኣፍ መፍቻ ቋንቋ መርሃትምህርት 5-8 5ኛ ክፍል- 2ኛ ወሰነ ትምህርት
የሚጀምረው ቀድሞ
ሥነቃል
የተማሯቸውን የቃላት መዋቅር • እንቆቅልሽ
በወቅቱ ከሚማሯቸው ቃላት • ቃላዊ ስነ ግጥም
መዋቅሮች ጋር በማነፃፀር ይሆናል) • አፈታሪኮች
• ሌሎች የአካባቢው
ሥነቃሎች
• የባህል ውርርስና የቃላዊ
ልማዶች ረብ
20
፪፻፲
የአማርኛ እንደኣፍ መፍቻ ቋንቋ መርሃትምህርት 5-8 5ኛ ክፍል- 2ኛ ወሰነ ትምህርት
• ለደረጃው የተመደበን • ከመምሀራቸው ጋር ወይም በትምህርት ደረጃ ወይም በራስ ለክፍሉ የሚያሳዩበት ዕድል
አላቸው፡፡ • መድልዎንና መገለልን
ገላጭ ጽሑፍ በ95% ከሌሎች ጓደኞቻቸው ጋር ተናሳሽነት አነስተኛ ቁጥር ያላቸው
• የቢጤ ግምገማ፤ አንድ የጽሕፈት የመከላከያ መንገዶች
ትክክለኛነት ያነብባሉ፤ ወይም በግል የጽሕፈት ክለሳ ተማሪዎች በቡድን ሆነው አንድን
ይሰራሉ፤ ተግባር ካለቀ በኋላ ተማሪዎች • ፍቅርና ክብካቤ ከኤች
ጽሑፍ ያጠናሉ፤ ቀጥለውም
ወረቀታቸውን /ደብተራቸውን አይ ቪ ኤድስ ጋር
የማንበብ • በተለያዩ መንገዶች • ለደረጃውና ለቋንቋው • የተለያዩ የመፃፍ ግቦችን ለተመልካች ይከውናሉ፡፡ ዋናው
እንዲለዋወጡ በማድረግ አብረው ለሚኖሩ
ፍጥነት አንድን ነገር መግለጽ ተገቢ የሆነውን የንባብ (ሁነቶችን) በጥቃቄ መግለጽ፣ ትኩረት በድምጽ አጣጣልላይ ነው፡፡
(ሁነቶችን በጥንቃቄ በመምህሩ በሚሰጣቸው ሰዎች
ፍጥነት ያጠናክራሉ፤ ስሜትን በደንብ ማስተላለፍ፣ (ለምሳሌ፡- አገላለጾች) በዚህ ሂደት
የመምህር መምሪያ
መግለጽን፣ ስሜትን • ለደረጃው የተመደቡትን ታሪኮች/ ተረቶችን በጽሑፍ መደበኛ አገላለጾች በጥቅም ላይ መመሪያ መሠረት እንዲተራረሙ
በአግባቡ መግለጽን፣ ከተደረገ በኋላ፣ መምህሩ
ታሪኮችን ለሌላ ሰው ጽሑፎች በዝምታ/በጥሞና መግለጽ፣ መመሪያዎችን አይውሉም፤ መስመር በመስመርም
ማንበብ ይጀምራሉ፤ መስጠት) ይለማመዳሉ፤ አይሸመደዱም ፡፡ ወረቀታቸውን /ደብተራቸውን
መንገርን፣ መምሪያ
መስጠትን) ይለማመዳሉ፤ • የራዲዮ ንባብ፤ በአነስተኛ ቁጥር ሰብስበው ክንውናቸውን
የተደራጁ ቡድኖች ወይም ግለሰብ ይገመግማሉ፤
አገላለጾች • ቃለመጠይቅ ይጠይቃሉ፣ • ለደረጃው በተዘጋጀ • ከሁለት በላይ የሆኑ አንቀጾችን
ይመልሳሉ፤ አንድን ሃሳብ/ ጽሑፍ ውስጥ የተሟላ ፍቺን ተገቢውን የጽሑፍ አቀማመጥ፣ ተማሪዎች የአንድን ጽሑፍ የተወሰነ
አስተያየት ለመደገፍ ለማመልከት ሥርዓተነጥቦችን ሥርዓተነጥብና ቦታ ጠብቀው ክፍል ይለማመዳሉ፤ ቀጥለውም
መርሃትምህርት
21
211
የአማርኛ እንደኣፍ መፍቻ ቋንቋ መርሃትምህርት 5-8 5ኛ ክፍል-2ኛ ወሰነ ትምህርት
212
ቃላዊ ክሂሎች /መናገርና ናሙና የመማር ማስተማር
ማንበብ መፃፍ ናሙና የምዘና ስልቶች ይዘቶች
ማዳመጥ/ ስልቶች
• አንድን ሃሳብ/አስተያየት ለመደገፍ • የግል አስተያየትን ለመግለጽ • መላልሶ ማንበብ፤ ተማሪዎች አጭር • የቡድን ሥራ፤ መምህሩ
ወይም ለመቃወም ተጠየቃዊና ከአንድ አንቀጽ በላይ ይጽፋሉ፤ ምንባብ የወሰደባቸውን ጊዜ እየመዘገቡ በአነስተኛ ቡድን የሚሠራ የቤት
ሊረጋገጡ የሚችሉ እውነታዎችን • አንድን ሃሳብ/አስተያየት ደጋግመው ያነብባሉ፤ የንባብ ፍጥነታቸው ሥራ ይሰጣሉ፤ ሁሉም የቡድኑ
ይለያሉ፤ ለመደገፍ ወይም ለመቃወም መሻሻሉንም ይመዘግባሉ፤ ያነበቡባቸው አባላት መሳተፋቸውንም
ተጠየቃዊና ሊረጋገጡ የሚችሉ ጊዜያትንም በግራፍ ይመለከታሉ፡፡ ይቆጣጠራሉ፡፡ ለእያንዳንዱ
እውነታዎችን ይጠቀማሉ፤ • ቅድመመፃፍ ተግባራት፤ ከመፃፍ የቡድን አባል የተወሰነ ሥራ
ሰዋስው • በንግግር ውስጥ የተጸውዖና • በጽሑፍ ውስጥ የተጸውዖና • በመፃፍ ውስጥ የተጸውዖና የወል በፊት ያሉ ተግባራት፣ ለምሳሌ ሥዕል፣ መስጠት ሁሉም አባላት
የወል ስሞችን መግለጽና መለየት የታሪክ ካርታ፣ ወዘተ. ሃሳብን በማዳበርና መሥራታቸውን ለማረጋገጥ
አማርኛ 5ኛ ክፍል
22
፪፻፲፪
የአማርኛ እንደኣፍ መፍቻ ቋንቋ መርሃትምህርት 5-8 5ኛ ክፍል-2ኛ ወሰነ ትምህርት
በተመሳሳይ ሁኔታ
ይሆናል፡፡፡
መገምገምና ምጋቤምላሽ
• አስመስሎ መናገር፤ ተማሪዎች
መስጠት፣
ለአድማጭ የሚያቀርቡት አንድ
ታሪካዊ ንግግር ይመርጣሉ፤ በአግባቡ
በተዘጋጀ ጽሑፍ ላይ ተዘውትሮ
የሚከናወን ከሆነ የተማሪዎችን
የጽሕፈት ችሎታ ያበለጽጋል፡፡
የመምህር መምሪያ
የቃላት ተማሪዎች…
ዕውቀት ተማሪዎች… ተማሪዎች…
የቃላትን • ዕውቀትን ለማግኘት፣ • በደረጃው ጽሑፍ ውስጥ በተለያዩ ዐውዶች ውስጥ ሲጽፉ • ቁልፍ ቃላትን እንዲለማመዱና • የመውጫ ካርድ፤
ዐውቀት ለማሳደግና አገላለጽን ለማጥራት የቃላትን ፍቺ ከአውዱ የተማሯቸውን አዳዲስ ቃላት በቃላዊ ክሂሎች ላይ እንዲሳተፉ ተማሪዎች ክፍሉን ለቅቀው
ማስፋትና የተማሯቸውን አዳዲስ ቃላት ፈልገው ያገኛሉ፤ ይጠቀማሉ፤ ዕውቀትን ለማግኘት፣ ብዙ አማራጭ እድሎችን መስጠት፤ ሲወጡ ለመምህራቸው
መጠቀም በንግግራቸው ውሰጥ ይጠቀማሉ፤ • አዳዲስ ቃላትን ለማወቅና ለማሳደግና አገላ ለጽን ለማጥራት - አዳዲስ ቃላትንና አገላለጾችን ሰጥተው ወይም በርላይ
መርሃትምህርት
በመስተጋብራዊ ንባብ፣ ፍቺያቸውን ለመረዳት የተማሯቸውን አዳዲስ ቃላትን እንዲጠቀሙ ብዙ እድሎች አስቀምጠው የሚሄዷቸው
• በንግግር፣ በአቅጣጫ አጋዥ ማመሳከሪያዎችን በጽሑፋቸው ውሰጥ ይጠቀ ማሉ፤ ማመቻቸት፤ ትንንሽ ወረቀቶች ናቸው፤
ጠቋሚዎች ወዘተ. የቀረበን ጽሑፍ (ለምሳሌ፡- መዝገበቃላትን፣ - ከ”አዎ-አይደለም” ጥያቄዎች ይልቅ በእነዚህም ወረቀቶች ላይ
ፍቺ ለመረዳት መዝገበቃላት ሰዎችን፣ መጣጥፎችን) ብዙ ጊዜ ክፍት ጥያቄዎችን ተማሪዎች ስማቸውንና
ይጠቀማሉ፤ ይጠቀማሉ፤ መስጠት፤ ለተሰጧቸው ጥያቄዎችና
ትምህርታዊ በቋንቋ በሰፊ ዐውድ አማካይነት በደረጃው የተዋወቋቸውን ጽንሰሃሳቦችን ለመወከል የቃላት መልመጃዎች ምላሽ
- የተለያዩ ችሎታዎች ያላቸው ጥንድ
ቃላት የተማሯቸውን አዳዲስ ቃላት አዳዲስ ቃላት ይገነዘባሉ (ለመግለጽ) በጽሑፋቸው ውስጥ ይጽፉባቸዋል፤
ልጆች በቡድን ሥራ ማሳተፍ፤
በንግግራቸው ውስጥ ይጠቀማሉ፤ (ያነብባሉ)፤ የተማሯቸውን አዳዲስ ቃላት
ይጠቀማሉ፤
23
213
የአማርኛ እንደኣፍ መፍቻ ቋንቋ መርሃትምህርት 5-8 5ኛ ክፍል- 2ኛ ወሰነ ትምህርት
214
24
፪፻፲፬
፪፻፲፭ የአማርኛ እንደኣፍ መፍቻ ቋንቋ መርሃትምህርት 5-8 5ኛ ክፍል- 2ኛ ወሰነ ትምህርት
ስላደመጡትና ስላነበቡት
- መልሱ እዚያው፤ (የጥያቄው
ይቀጥላሉ፤ የሚሰማቸውን ስሜት
መልስ እዚያው እተወሰነ ያንጸባርቃሉ፤ ከግል የትምህርት
ዓረፍነገር ውስጥ የሚገኝ) ገጠመኛቸው ተነስተው
- ማሰብና መፈለግ፤ (መልሱ የራሳቸውን ፍቺ ይሰጣሉ፤ ይህም
በጽሑፉ ውስጥ የሚገኝ ግን ተተኳሪ ቃላትን መጠቀምን
ደግሞ የሚፈለገው መረጃ ከአንድ ይጠይቃል፡፡
ዓረፍተነገር በላይ በሆነ የጽሑፉ
አካል ውስጥ የሚገኝ)
25
215
የአማርኛ እንደኣፍ መፍቻ ቋንቋ መርሃትምህርት 5-8 5ኛ ክፍል- 2ኛ ወሰነ ትምህርት
216
26
፪፻፲፮
የአማርኛ እንደኣፍ መፍቻ ቋንቋ መርሃትምህርት 5-8 5ኛ ክፍል- 2ኛ ወሰነ ትምህርት
ማዳመጥ/ ስልቶች
• በደረጃው የተጻፉ ሁለት ጽሑፎችን - የመገመቻ መመሪያ፤ -ተማሪዎች የጽሕፈት
ሀሳብ ያወዳድራሉ፤ (የጽሑፎቹ ደረጃ ታሪኮችንና ገላጭ ጽሑፎችን ስራቸውን ሲጨርሱ፣
ተመሳሳይ ሆኖ ምንባቦቹ የተለያዩ ናቸው) (ኢልቦዶችን) ለማንበብ ይረዳል፤ አንዱን የክፍል አጋማሽ
በመውሰድ እርሱን
- ምን እንደተማሩ ማወቅ፤
• ያነበቡት ጽሑፍ ለመረዳት ስለታሪክ ሁነቶች ለመረዳት በቅርበት መገምገም፣
የተማሯቸውን ምዕላዶች፣ የመሸጋገሪያ፣ ይረዳሉ (ማን፣ ምን፣ መቼ፣ ምጋቤ ምላሽ መስጠት፣
አያያዥ ቃላትና ሐረጋት ይጠቀማሉ፤ የት፣ ለምን)፤ በተከታዩ የጽሕፈት ስራ
ወቅት ደግሞ ለሌላኛው
- የዋና ሀሳብ ቻርት፤ የጽሑፉ ግማሽ በተመሳሳይ ሁኔታ
አማርኛ 5ኛ ክፍል
(የቬን ምስል)፤
ጽሑፍን ታሪኩን ገጸባሕርያት፣ መቼት፣ ውስጥ የልቦለድን መዋቅር አላባውያንን ልቦለድ ገጸባሕርያትን
ሁለት ነገሮችን ለማወዳደርና
መረዳት ሁነቶች ይለያሉ፤ (መግቢያ፣ መካከልና መጨረሻ) ይገነዘባሉ፤ የሚያወዳድርና/ ወይም
ለማነጻጻር (መጻሕፍትን፣
• በመስተጋብራዊ ንባብ • በደረጃው በቀረበ አጭር ልቦለድ ውስጥ የገጸባሕርያቱን ድርጊቶች ገጸባሕርያትን፣ ወቅቶችን፣
በተነበበው ጽሑፍ ላይ የሚገኙ ገጸባሕርያት ድርጊቶችን የሚገመግም አንቀጽ ይጽፋሉ፤
ሥራዎችን መጠቀም)
በተገለጸው መሠረት ቀጥተኛ ይገመግማሉ፤ • ስለተነበበው ጽሑፍ ታሪክ
ጥያቄዎችን ይመልሳሉ፤ የተሰማቸውን ሀሳብ በአንድ ምጋቤ መጽሔት፤ .
• በደረጃው ጽሑፍ ውስጥ በተገለጸው ተማሪዎች ስለንባብ ሊነጋገሩ
• ዳራዊ ዕውቀትንና አንቀጽ ይጽፋሉ፤
መርሃትምህርት
27
217
የአማርኛ እንደኣፍ መፍቻ ቋንቋ መርሃትምህርት 5-8 5ኛ ክፍል- 2ኛ ወሰነ ትምህርት
218
ጽሑፎችን ይጽፋሉ፤
የሥነጽሐፍ • ልማዳዊ ታሪኮችን አዳምጠው • ልማዳዊ ታሪኮችን አንብበው • በተሰጣቸው ማእቀፍ መሠረት
ዘውጎችና የተሰማቸውን ይመልሳሉ፤ የተሰማቸውን ይመልሳሉ፤ ተዋስኦንና ትረካን የሚጠቀሙ
አላባውያን • ታሪካዊ የፈጠራ ሥራዎችን አንብበው ጽሑፎችን ይጽፋሉ፤
የተሰማ ቸውን ይመልሳሉ፤
መርሃትምህርት
28