You are on page 1of 2

የልጅ ማፈላለግ ዓላማ መግለጫ ተጨማሪ ሪሶዋርሶች፤

የኤ.ሲ.ፒ.ኤስ. የልጅ ማፈላለግ አላማ የእድገት ችግር  ቨርጂኒያ ትምህርት ዲፖርትሜንት ቅድመልጅነት ( Virginia
ወይም ጉዳት አለባቸው ተብለው የሚጠረጠሩ ልጆች Department of Education Early Childhood)
በማፈላለግ ግምገማ ማድረግ ነው። ልጁ ያለው የአካል http://www.doe.virginia.gov/
ጉዳት በመማር ሂደት ላይ ችግር ይፈጥራል ተብሎ early-childhood/preschool
ልጅ ማፈላለግ እና
ከተወሰነ የቅድመ-መደበኛ ልዩ ትምህርት(ECSE) እና/
 የልዮ ትምህርት የወላጆች መመሪያ (Parent’s Guide to የቅድመ-ሕጻናት
ወይም ተጨማሪ አገልግሎቶች እንዲያገኝ ሃሳብ ሊቀርብ
Special Education)
ይችላል። ሌሎች አገልግሎቶች የሚከተሉትን ያካትታል
Virginia Department of Education
የልዩ ትምህርት አገልግሎቶች
ነገር ግን በእነዚህ ብቻ አይወሰነም፤ የንግግር/ቋንቋ ቴራፒ
http://www.doe.virginia.gov/special_ed/
፣ የአካል ቴራፒ ወይም አኮፔሽናል ቴራፒ ።
parents/parents_guide.pdf

 በኢንፋንት ቶድለር ኮኔክሽን -ፓረንት ኢንፋንት ኢዱኬሽን


(Infant & Toddler Connection –
Parent Infant Education Program (ITC-PIE)
(እድሚያቸው ከ0 እስከ 3)
https://www.infantva.org or 703-746-3350

 የኤ.ሲ.ፒ.ኤስ. ት/ቤቶች ማውጫ (ACPS School Direc-


tory )
(እድሚያቸው ለትምህርት ለደረሰ ከ5 እስከ 22 ዓመታት)
https://www.acps.k12.va.us/ourschools or
703-619-8000

ማን ነው ልጆችን ለአገልግሎት የሚልከው?


አንድ ልጅ ወደ ኤ.ሲ.ፒ.ኤስ. ልጅ ማፈላለግ፤ ስለ ልጅ እድገት ለእርስዎ ጥያቄዋች መልስ
የኤ.ሲ.ፒ.ኤስ. ልጅ ማፈላለግ (Child Find)፤
በማናቸውም በሚከተሉት ሰዋች ሊላክ ይችላል፤ በመስጠት እኛ ልናግዝ እንችላለን ።
ለተጨማሪ መረጃ እባክዎን
 በወላጅ/ሕጋዊ አሳዳጊ፣
(703) -578-8217 ፣ ወይም
 በቤተሰብ አባል ወይም ጎደኛ
Childfind@acps.k12.va.us ይገናኙ። የኤ.ሲ.ፒ.ኤስ. የልጅ ማፈላለግ በሴፕቴምበር ወር
 በሐኪም
ሁለት ዓመት እና በትምህርት ዓመቱ እስከ አምስት
 በት/ቤት ሠራተኞች
ልጅ ማፈላለግ፤ ዓመት የሚሟላቸው (ከመዋእለ ህፃናት በፊት)
 በህፃናት መዋያ አገልግሎት ሰጪ
እና፣ የእድገት ችግር ወይም ጉዳት እንዳላቸው የሚጠረጠሩ
 የኮሚዮኒቲ ድርጅቶች
ቅድመ-ሕጻናት ልዩ ትምህርት አገልግሎቶች የእርሱ/ሷ የትምህርት አቀባበል ወይም የትምህርት
 በኢንፋንት ቶድለር ኮኔክሽን -ፓረንት
አቀባበል ላይ ተእፅኖ ሊያሳድር እንደሚችል የሚገመቱ
ኢንፋንት ኢዱኬሽን(ITC-PIE) ሰራተኞች ጀፈርሰን ሂውስተን ት/ቤት ልጆችን በነፃ የልጆች የመለየት እና/ወይም
1501 Cameron Street, Room 235 የመገምገም ስራ ያከናወናል።
የወላጅ/ ህጋዊ አሳዳጊ ተሳትፎ ያስፈልጋል በቀጣይ Alexandria, VA 22314
በኤ.ሲ.ፒ.ኤስ. ስራ ለመስራት።

ስም ማስተላለፍ የማጣራት ስራ አሰራር ሂደት

የልጅ ማፈላለግ ቡድን እድሚያቸው ከ2 የወላጅ/አሳዳጊ የልጁ እድገት በሚመለከት ከልጅ በልጅዎ የማጣራት ስራ ላይ ተመስርቶ ተጨማሪ ምርመራ እና
ማፈላለግ ሰራተኛ ጋር ይወያያል ። ጣልቃ የመግባት ስራ አስፈላጊ ከሆነ ኤ.ሲ.ፒ.ኤስ. ቀጣይ የሆነ
እስከ 5 የደረሱ የእድገት መዘግየት ወይም ስብሰባ እንዲኖር ሃሳብ ሊያቀርብ ይችላል ተጨማሪ ምርመራ
ጉዳት ችግር አለባቸው ተብሎ የሚገመቱ የእድገት መገለጫዋች በሚመለከት ልጁን የመመርመር ስራ
እና ጣልቃ የመግባት ስራ አስፈላጊ ከሆነ።
ልጆችን በነፃ የመመለየት እና ግምገማዎች ይካሄዳል በቅድመ-ህፃናት ልዮ ትምህርት አስተማሪዋች የመጀመሪያ ደረጃ ፤ የልጅ ጥናት ስብሰባ፤
አገልግሎት ይሰጣል።  የመግባባት ችሎታዋች በተመለከተ
 ወላጅ/ አሳዳጊ ባሉበት ቡድኑ የልጁን ጥንካሬና ፍላጎት
 የማመዛዘን/የማስብ ችሎታዋች ይመለከታል።
 ራስን የማገዝ/አዳፕቲቨ ችሎታዋች
 ተጨማሪ ምርመራ ወይም ክትትል አስፈላጊ ስለመሆን ውሳኔ ላይ
 የግል ማህበራዊ ችሎታዋች ይደርሳል።
 የአካላዊ እንቅስቃሴ ችሎታዋች
 ተጨማሪ ምርመራ ለማድረግ የወላጅ/ አሳዳጊ ስምምነት
ያስፈልጋል።
ሰራተኞች ከወላጆች/አሳዳጊ ጋር በመሆን የተገኘውን
ውጤት ይመረምራሉ የእርሱ/ሷን ትምህርት ለማገዝ ሁለተኛ ደረጃ፤ የምርመራ ቀጠሮ(ዋች)
በቀጣይነት ስለሚደርጉ ነገሮች ይወያያሉ ።
 ጉዳት አለ ተብሎ የሚጠረጠሩ ጉዳዮች በተመለከተ ምርመራ
ይደረጋል።
የሚከተሉት ሰነዶች ያስፈልጋሉ፤
ሦስተኛ ደረጃ፤ የብቁነት ስብሰባ (ስማቸው በተላለፈ
 የአሌክሳንደሪያ ኖሪነት ማረጋገጫ(ሁለት ሰነዶች) ባሉት 60 ቀናት ውስጥ)
አንድ ልጅ መቼ ነው ወደ ልጅ ማፈላለግ ስሙ
የሚተላለፈው?  የልጁን ዋና የትውልድ የምስክር ወረቀት፣  ቡድኑ የምርመራውን ውጤት ከወላጅ/አሳዳጊ ጋር አብረው
 የወላጅ/አሳዳጊ፤ መታወቂያ ወረቀት(መንጃ ፈቃድ ይመለከታሉ።

 አንድ ልጅ የእድገት ሚዛኖችን፣ በንግግር፣ አካል እድገት፣ ወይም ፓስፖርት) ወይም ህጋዊ የአሳዳጊነት ሰነድ  የተጠረጠረ ጉድለት በሚመለከት የብቁነት መስፈርት ማጥናት፤
አስተሳሰብ/ምክንያት፣ ራስን በማገዝ እና/ወይም በማህበራዊ (አስፈላጊ ከሆነ)
አራተኛ ደረጃ ፤ ብቁ ከሆነ የግል የትምህርት ፕሮግራም
አግባብ ችሎታዋች ማሟላት ካልቻለ/ካልቻለች
(IEP) ስብሰባ (ብቁ ከሆኑ በኋላ በ30 ቀናት ውስጥ)
 ወላጅ/ አሳዳጊ ባሉበት ቡድኑ የልጁን ጥንካሬና ፍላጎት
 አንድ የአካል ችግር ወይም የህክምና ችግር በልጁ የእድገት ይመለከታል።
እና/የመማር ችሎታዋች ላይ ተፅእኖ የሚያሳድር ከሆነ።
 በግል የትምህርት ፕሮግራም (IEP) የተዘጋጁ ዓመታዊ
ማስታወሻ፤ ተማሪዋች የተወሰኑትን ባህሪዋች እንዴት ነው የሚጀመረው?፤ ግቦችን ይመለከታል።
ሊያንፀባርቁ ነገር ግን ሁሉንም የተጠቀሱትን ባህሪዋች እባክዎን ከኤ.ሲ.ፒ.ኤስ. ልጆች ማፈላለግ  የክለሳ አገልግሎቶች
ላያሳዮ ይችላሉ። በልጁ የመማር ችሎታ ተፅእኖ
( Child Find) በስልክ  አገልግሎቱን ተግባራዊ ለማድረግ የወላጅ/ አሳዳጊ
የሚያሳድር ማንኛውም ሁኔታ ስሙን ለማስተላለፍ
ምክንያት ሊሆን ይችላል። አሳሳቢ ሁኔታዋች እላይ 703-578-8217 ወይም ስምምነት ያስፈልጋል።
በተገለፁት ዝርዝር ብቻ የሚወሰን አይደለም። childfind@acps.k12.va.us ይገናኙ።

You might also like