Professional Documents
Culture Documents
Proposal Slide
Proposal Slide
አማካሪ
ደጀኔ አካዩ (ዶ/ር)
የካቲት 2016 ዓ.ም
ምዕራፍ አንድ፤ መግቢያ
1.1 የጥናቱ ዳራ
(በድሉ ፣ 1996) ፡፡
1.2 የጥናቱ አነሳሽ ምክንያት
መጻፍ ከአፍልቆት ክሂል አንዱ ሲሆን ተማሪዎች በውስጣቸው ያለውን ሃሳብ ፣
ስሜታቸውን ፣ፍላጎታቸውን በአጠቃላይ የህይወት ተሞክሮና ነባራዊ ሁኔታዎችን
ወዘተ እንዲገልጡ እና የተለያዩ ልምምዶችን እንዲያከናውኑ የሚጠይቅ ክሂል
በመሆኑ የመጻፍ ክሂላቸውን ለማሻሻል ብዙጥረት ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡
ምክንያቱም በክሂሉ ውስጥ የሚገኙት አላባውያን ማለትም ይዘት ፣አደረጃጀት፣
ቃላት ፣ የቋንቋ አጠቃቀም እና የአጻጻፍ ስርአት በተግባር ተኮር መለማመድ
ስላለባቸው ነው(Nunan፣ 1991)፡፡
ስለሆነም ተማሪዎች ክሂሉን ለማዳበር ትኩረት ሰጥተው ሰፊ ልምምድና ብዙ
ተግባራትን ማከናወን ይጠበቅባቸዋል፡፡
የቀጠለ…
ይገልጻሉ፡፡
እንድታካሂድ አነሳስቷታል፡፡
1.3 የጥናቱ መሰረታዊ ጥያቄዎች
ተግባር ተኮር የቋንቋ ማስተማሪያ ዘዴ በአማርኛ ቋንቋ ትምህርት አውድ ውስጥ
የተማሪዎችን የመጻፍ ችሎታን ከማሻሻል አኳያ የራሱ ሚና ይኖረው ይሆን? የሚለውን
ጥያቄ ለመመለስ አጥኝዋ ጥናቱን ለማድረግ ተነስታለች፡፡ በመሆኑም የሚከተሉትን
ጥያቄዎች ለመመለስ ጥረት ታደርጋለች፡፡
ተግባር ተኮር የቋንቋ ማስተማሪያ ዘዴ የተማሪዎችን የመጻፍ ክሂል ለማሻሻል
ያለው ጥቅም ምንድ ነው?
ተግባር ተኮር የማስተማሪያ ዘዴ የሰባተኛ ክፍል የአማርኛ ቋንቋ ተማሪዎች መጻፍ
ላይ የሚያመጣው ተጽእኖ ምንድን ነው?
1.4 የጥናቱ አብይ አላማ
የጥናቱ ዋናው አላማ ተግባር ተኮር የአማርኛ ቋንቋ ማስተማሪያ ዘዴ የተማሪዎችን
የመጻፍ ክሂልን ለማሻሻል ያለውን ሚና መመርመር ሲሆን ይህንንም ለማሳካት ከታች
የተዘረዘሩት ንዑሳን አላማዎች ይኖሩታል፡፡
ክሂል ላይ ያለውን ተጽእኖ መፈተሽ ሲሆን ይህንንም ከግብ ለማድረስ ጥናቱ መረጃ
ናሙናን በመከተል ተጠኝዎችን በቀላል እጣ ንሞና ይለያሉ፡፡ አንዱን ክፍል የቁጥጥር ቡድን
3.3.1. ፈተና
ለጥናቱ ዋነኛ የመረጃ መሰብሰቢያ ዘዴ ሆኖ የሚያገለግለው ፈተና ነው፡፡
ፈተናውም ለሁለት ጊዜ የሚሰጥ ነው፡፡ ይህም የቅድመ ፈተና እና የድህረ ፈተና ሲሆን
ቅድመ ፈተናው የሙከራ ትምህርቱ ከመከናወኑ በፊት ለሁለቱም ቡድኖች ማለትም
የሙከራ ቡድን እና የቁጥጥር ቡድን ተማሪዎች ተመጣጣኝ የመጻፍ ክሂል አላቸው
ወይም የላቸውም የሚለውን ለመለየት ነው፡፡
የቀጠለ…
ሁለተኛ የሚሰጠው ፈተና ድህረ ፈተና ሲሆን ተጠኝ ተማሪዎች በታቀደላቸው
ክፍለ ጊዜ መጨረሻ ላይ የሚሰጣቸው ሲሆን ተግባር ተኮር የቋንቋ ማስተማሪያ
ዘዴ በሙከራ ቡድን ተማሪዎች የመጻፍ ክሂል ላይ ያሳደረውን ተጽእኖ
ለመገምገም ነው፡፡
ተተንትኖ ይቀርባል፡፡
በአጥኝዋ ይዘጋጃል፡፡
ይሆናል፡፡
አመሰግናለሁ