Professional Documents
Culture Documents
ማሰሬ(25)
ማሰሬ(25)
ማውጫ ገፅ
1
ክፍል አንድ
መግቢያ --------------------------------------------------------------------------1
ራዕይ --------------------------------------------------------------------------1
ተልዕኮ --------------------------------------------------------------------------1
ክፍል ሁለት
ክፍል ሶስት
ክፍል አራት
2
የማጠቃለያ ምዕራፍ ----------------------------------------------------------------------9
አባሪ
መግቢያ
ትምህርት ለአንድ ሀገር ዕድገት የማይተካ ሚና ያለው የሰው ልጅ በኑሮ ትግሉ ያከማቻቸውን ግኝቶችንና ተሞክሮዎችን
ማስተላለፊያና አዳዲስ ግኝቶችን ማፍለቂያ መሳሪያ ነው፡፡ በተጨማሪም ትምህረት ግለሰቦችን በእውቀት በግንዛቤ
በአስተሳስብ በችሎታና በክህሎት በማነፅ ትምህርት በግለሰቦችና በህብረተሰብ ተስተጋብሮት ለአጠቃላይ ህብረተሰብ
ህለውናና እድገት ቁልፍ ሚና ይጫወታል፡፡ የትምህርት አንዱ ባህሪው መሰረታዊ እውቀት በማስጨበጥ በግለሰብም ሆነ
በህብረተሰብ የችግር ፈችነት አቅምን ችሎታንና ባህልን ማጎልበት ነው፡፡በመሆኑም ትምህርት ጎጅ ልማዳዊ ድርጊቶችን
በመለየትና በማስወገድ ጠቃሚና አዲስ ባህሎችን በመቅሰምና በማዳበር ሳይንስና ቴክኖሎጅን በህብረተሰቡ በማስረፅ
የሰው ልጅ አካባቢውን እንደ አስፈላጊነቱ አሻሽሎና ለውጦ በሚገባ ተንከባክቦና አልምቶ ጥቅም ላይ እንዲያውለው
ይረዳዋል፡፡ በተጨማሪም ነፃነት መብትና ግዴታ ማህበራዊ ፍትህ በህዘቦች መካከል እኩልነትና መግባባት እንዲኖር
በአጠቃላይ ለሰባአዊ መብቶች መከበርና ዲሞክራሲ ስርዓትን ለማስፈን ትምህርት የበኩሉን ሚና ይጫወታል፡፡
በመሆኑም አገራችን ይህንን ከግንዛቤ ውስጥ በማስገባት ጥራት ያለውን ትምህርት ለዜጎች ለማቅረብ ብሎም
በትምህርት ቤት አልፈው የሚመጡ ተማሪዎች በስነ ምግባራቸውና በትምህርት ውጤታቸው የተሻሉና ብቁ የአገር
ተረካቢ ዜጋ እንዲሆኑ ለማድረግ የአጠቃላይ ትምህርት ማረጋገጫ ፓኬጅ ተቀርፆ ተግባራዊ መደረግ ከጀመር አመታትን
አስቆጥሯል፡፡ በዚህ መሰረት የአጠቃላይ ትምህርት ማረጋገጫ ፓኬጁን እውን ለማደረግ የትምህርት ልማት ሰራዊት
ስትራቴጅካዊ በሆነ አቅጣጫ መገንባትና መምራት አማራጭ የሌለው ተግባር ነው፡፡
በዚህ መሰረት የማሰሬ ት/ቤት የንቅናቄና የትምህረት ጥራት ማረጋገጫ ፓኬጅ እቅድ በአንድ ላይ ተጠቃሎ እንዲዘጋጅ
በማስፈለጉ ከ 2012-2014 ዓ.ም የ 3 አመት ስትራቴጅክ ዕቅድ በውስጡ የተለያዩ ክፍሎችን እንዲይዝ ተደርጎ
ተዘጋጅቷል፡፡
3
1. ራዕይና ተልዕኮ
1.1. ራዕይ፣
የት/ቤቱ ማህበረሰብ መንግስት ለትምህርት ያወጣውን ፖሊሲ ተግባራዊ በማድረግ በከተማ አስተዳድራችንና
በቀበሌችን ለትምህርት የደረሱ ህፃናትን ትምህርት ቤት በማስመዝገብ በአመለካክትና በእውቀት በማነፅ አካባቢያቸውን
የሚንከባከቡ የሚያለሙ በልማት እና በዲሞክራሲያዊ ስርዓት ታንፀው ንዝብን የሚያከብሩ የላቀ ደረጃ ላይ የደረሰ ብቁ
ዜጋ ተፈጥሮ ማየት ነው፡፡
1.2. ተልዕኮ
4
1.5 ዕቅዱ መነሻ ያደረጋቸው ታሳቢዎች
5
የስነ-ዜጋና ስነ-ምግባር ትምህርት ኘሮግራሞችን በተመለከተ፡-ለመምህራን ፓናሎችን ማዘጋጀት፤ለተማሪዎች
ግንዛቤ በመፍጠር
የስርዓተ ትምህርት ግምገማን የማሻሻልና የማጐልበት ተግባራትን አጠናክሮ መቀጠል፡፡
የመምህራንን ተከታታይ ሙያ ማሻሻያና ስልጠና አጠናክሮ መቀጠል፡፡
የት/ቤት መሻሻል ኘሮግራምን በየጊዜው በመፈተሽ የተማሪዎች ውጤት የሚሻሻልበትን ሁኔታ መፍጠር
የት/ቤት አመራር አሰራርና አደረጃጀትን በመፈተሽ ውጤታማነቱን መከታተል፡፡
የማሰሬ/1 ኛ/ደ/ት/ቤት በአማራ ብሄራዊ ክልል በምዕራብ ጐጃም ዞን በጃቢጠህናን ወረዳ በማንኩሳ አብደጎማ ቀበሌ
ውስጥ በገጠር ማዕከላዊ ቦታ የሚገኝ ሲሆን ት/ቤቱ በወረዳችን በዘመናዊ ትምህርት የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት አንዱ
ሲሆን ት/ቤቱ 1 ኛ/ደ/ት/ቤት የተመሰረተው በ 2004 ዓ.ም ነው፡፡ ት/ቤቱ 4 የመማሪያ ክፍሎችን በመገንባት በነበሩት
የመማሪያ ክፍሎች ላይ በመጨመር ከ 1 ኛ----4 ኛ ክፍል ተማሪዎችን በመቀበል ስራውን ጀምሮ እነሆ እስካሁን በዚህ
6
ሁኔታ ላይ ይገኛል፡፡ የት/ቤቱ አጠቃላይ ስፋት ስኩየር ካ .ሜ 14000 ሲሆን በግቢው ውስጥ ለገቢ ምንጭነት የሚያገለገል
የእርሻ መሬት ክራይ አለው።
7
ተ/ቁ የስራ ክፍሉ መጠሪያ 2009 2010 2011
1 የቤተመጽሀፍት ሰራተኛ - - -
2 ንብረት ኦፊሰር - - -
3 ሂሳብ ኦፊሰር - - -
4 የመዘክር ክፍል ሰራተኛ - - -
5 ገ/ያዥና ቢ/አ/ኦፊሰር - - -
6 የጥበቃ ሰራተኛ 1 1 1
7 የጽዳት ሰራተኛ - - -
ድምር 1 1 1
8
2 ዐ 12 2 ዐ 13 2 ዐ 14
1 የመማሪያ ክፍሎች 4 4 4
2 ቤተ-ሙከራ ክፍል 1 1 1
3 ቤተ-መጽሀፍት ክፍል 1 1 1
4 ሂሳብ ኦፊሰርና ገ/ያዥ 1 1 1
5 የተማሪዎች ሪከርድና ማህደር ክፍል 1 1 1
6 የር/መርና የታይፒስት ክፍል 1 1 1
7 የም//መ/ቢሮ ክፍል 1 1 1
8 የስራ ሂደት ተወካይ ክፍል 1 1 1
9 የመምህራን ማረፊያ 1 1 1
1ዐ የዲፓርትመንት ክፍሎች 1 3 3
11 አዳራሽ 1 1 1
12 የፔዳጐጅካል ሲንተር 1 1 1
13 የጋይዳንስና ካውንሲሊግ ቢሮ 1 1 1
14 የጥበቃ ሰራተኞች ቢሮ 1 1 1
15 የት/ት ማበልፀጊያ ክፍል 1 1 1
16 ፀረ-ኤድስ መተጃ ማዕከል 1 1 1
17 የሚኒሚዲያ ክፍል 1 1 1
18 የዩኒት አስተባባሪዎች ክፍል 1 1 1
19 የ ICT ክፍል 1 1 1
2.3.1 የልዩ ልዩ ክፍሎችና የሰው ኃይል ዕቅድ
9
2 ዐ 12 2 ዐ 13 2 ዐ 14
1 ለር/መ/ር ቢሮ 1 1 1
2 ለስራ ሂደት አስተባባሪ ቢሮ 1 1 1
3 ቤተመጽሀፍት ኃላፊና አስነባቢ 1 1 1
4 የተማሪዎች መዘክር ክፍል ኃላፊ 1 1 1
5 ንብረት ክፍል ኃላፊ 1 1 1
6 የኮሚኒኬሽንና ቢሮ አስ/ፈፃሚ 1 1 1
7 ጽዳትና ተላላኪ 1 1 1
8 ዘበኛ የህዝብ ቅጥር 1 1 1
9 ገ/ያዥና ግ/ኦፊሰር 1 1 1
1ዐ ሂ/ኦፊሰር 1 1 1
2.3.5 የመምህራን ፍላጐት በየት/ት አይነትና በት/ት ዘመን
ተ/ቁ የት/ት አይነት በሳምንት ያለው ክፍል ፍላጐት በት/ት ዘመኑ ምርመራ
2 ዐ 12 2 ዐ 13 2 ዐ 14
1 አማርኛ 5 1 1 1
2 እነግሊዘኛ 6 1 1 1
3 ሂሳብ 6 1 1 1
4 ተፈጥሮ ሳይንስ 7 1 1 1
5 ኤስቴቲክስ 6 1 1 1
ጠ/ድምር 30 5 5 5
10
11
12
13
14
2.3.6 ከ 2 ዐዐ 9 - 2 ዐ 11 ዓ.ም ከ 1 ኛ - 4 ኛ ክፍል ተማሪወች አማካኝ ውጤትና የ 2012 እቅድ
15
አማርኛ 70.8 77.9 85.7 94.3
እነግሊዘኛ 64.8 71.3 78.4 86.3
ሂሳብ 68.5 75.4 82.9 91.2
አካ/ሳይንስ 71.9 79.1 87 95.7
ስነ-ውበት 70 77 84.7 93.2
አማካኝ 69.2 76.1 83.7 92.1
በተከታታይ ዓመታት በየት/ት ዓይነት የ 2 ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት በ 1 ዐ % የሚያሳይ
16
አጠቃላይ አማካይ ውጤት 2 ዐ 12 2 ዐ 13 2 ዐ 14 ምርመራ
አማርኛ 69.8 76.8 84.3 92.9
እነግሊዘኛ 63.1 69.4 76.3 83.9
ሂሳብ 68.2 75 82.5 90.8
አካ/ሳይንስ 66.6 73.3 80.6 88.7
ስነ-ውበት 73.7 81.1 89.2 98.1
አማካኝ 69.4 76.3 83.9 92.3
በተከታታይ ዓመታት በየት/ት ዓይነት የ 4 ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት በ 1 ዐ %
የሚያሳይ
17
18
ት/ቤቱ ያለበት ደረጃ
1 1.1.የማስተማር 1.የመምህራን 1.1.1. ት/ቤቱ ጥራት ላለው መማርና ማስተማር ጠንካራ መሰረት የሚጥሉ በጋራ የተዘጋጁ እሴቶች አሉት፡፡ 2.33 3.38 2.85
ተግባር ዕውቀትና እሴቶች
በተለያዩ ስልጠናዎች 1.1.2. መምህራን ተማሪወቻቸው የተለያየ የመማር ፍጥነት ምንዳላቸው በመቀበል የማስተማር ዘዴዎቻቸውን በዚሁ 3.16 3.25 3.4
አድገው ጥቅም መሰረት አስተካክለው በመጠቀም የተማሪዎች ውጤት ተሻሽሏል፡፡
ውለዋል፡፡ 1.1.3. መምህራን ለተማሪዎቻቸው የሚሰጧቸው ማብራሪያዎችና መግለጫዎች ግልጽና ቁልጭ ያሉ ናቸው፡፡ 3.4 3.4
1.1.4. መምህራን ለተማሪዎቻቸው ጥሩ ተምሣሌት ናቸው፡፡ ለተማሪዎቻቸው አስፈላጊውን ከበሬታ ስለሚሰጧቸው 3.05 3.05
ተማሪዎቻቸው የደህንነትና በስራ የመተማመን ስሜት አድሮባቸዋል፡፡
1.1.5. መምህራን ልዩ የመማር ማስተማር ፍላጐት ያላቸውን ተማሪዎች የተለያዩ ዘዴዎች ተጠቅመው ቀደም ብለው 2.95 1.33 2.14
ለይተው በማወቅ ድጋፍ በመስጠታቸው የትምህርት አቀባበላቸው ተሻሽሏል፡፡
1.1.6. መምህራን በልዩ ፍላጐት፣በፆታ፣በሃይማኖትና በዘር ላይ በመመስረት አንዳችም ልዩነት እያደረጉ የሁሉንም 3.25 3.25
ተማሪዎች መብት በዕኩልነት ያከብራሉ፣ተገቢውንመ ድጋፍ ይሰጣሉ
1.1.7. መምህራን ለተከታታይ የሙያ መሻሻል መሰረት የሚሆናቸውን እንደተከታታይ የሙያ ማሻሻያ ኘሮግራም
(CPD)፣ የርስ በርስ ልምድ ልውውጥ አጫጭር የስራ ላይ ስልጠናዎችንና ሌሎች ለሙያ ማሻሻያ ምቹ የሆኑ
የሁኔታዎችንና መዋቅሮችን በመጠቀም የማስተማር ብቃታቸውን አሻሽለዋል፡፡
1.1.8. መምህራን ስራዎቻቸውን መልሶ ለመመርመርና ለማጥራት ከባለድርሻዎች የተሰጧቸውን የስሉ( critical) 3.1 3.47 3.28
አስተያየቶች ተጠቅመው አፈፃፀማቸውን አሣድገዋል፡፡
1.1.9. የትምህርት ቤቱ መምህራን በሚያወጡት ዓመታዊና ዕለታዊ ዕቅዳቸው መሰረት ማስተማራቸው ተረጋግጧል፡፡
1.1.10. መምህራን ከተማሪዎቹ፣ከመማር አውዱ(learning context) ከትም/ት ይዘት ከተፈላጊው ዓላማና ውጤት 3.15 3.15
አኳያ ተገቢነት ያላቸውን የተለያዩ የማስተማር ዘዴዎችንና ስትራቴጅወችን ተጠቅመው በማስተማራቸው
ተማሪዎች ረክተዋልል
1.1.11. መምህራን በሚያስተምሩት ትምህርት ጥሩ ቸውቀት አላቸው፣ ይህንንም እውቀታቸውን በክፍል ውስጥ
በብቃት ተግባራዊ በማድረግ የተማሪወችን የት/ት አቀባበል አሳድገዋል፡፡
19
ት/ቤቱ ያለበት ደረጃ
2. መ/ራን ያላቸውን 1.1.12. የመምህራንን የማስተማ ተግባር ለማዳበር /ለማጐልበት/የሚረዱ ወቅታዊ ጥናትና ምርምርን መሰረት 3 3
ሙያዊ ዕውቀት ያደረጉ መንገዶች(procedores) አሉ፡፡
በሚገባ በመጠቀም
ፍላጐታቸውና 1.1.13. መምህራን የተማሪዎቻቸውን ውጤት ለማሻሻል አቅደው በመንቀሳቀሳቸው የተቀመጠውን ግብ 3.66 3.3 3.4
በቁርጠኝነት አሳክተዋል፡፡
መስራት፣እንዲሁም 1.1.14. መምህራን እየተካሄደ ላለው የሙያ ማሻሻያ ትምህርት ያላቸውን ቁርጠኝነት በንቁ ተሳትፏቸው
ከተማሪዎቻቸው ብዙ አረጋግጠዋል፡፡
በመጠቀም
ለማስተማር ተግባሩ
መሰረት በማድረግ
ሙያዊ ሀላፊነታቸውን
በብታት ተወጥተዋል፡፡
3.መ/ራን ተማሪዎችን 1.1.15. መምህራን ተማሪወች ግንዛቤያቸውን ለማሳደግ የሚያስችላቸው ህብረተሰብን መሰረት ባደረጉ 3.2 3.2
ከክፍል ውጭ ካለው ኘሮግራሞችና በት/ቤት ክለቦች እንዲሳተፋ አድርገዋቸዋል፡፡
አለም ግር በማገናኘት
እንዲመራመሩ 1.1.16. መምህራን የክፍል ትምህርቱን ተማሪዎቻቸው ከተጨባጭ የህይወት ተሞክሮዎቻቸው ጋር 3.1 3.1
በማድረጋቸው እንደያገናዝቡ አድርገዋቸዋል፡፡
የመማር ማስተማሩ
ስራ ተጨባጭ ሆኗል፡፡
20
ተ/ቁ ንዑስ ርዕሰ ስታንዳርድ የትግበራ ጠቋሚዎች የተገኘ ውጤት
ጉዳይ
ከመም ከተማ በወ ከዶክ አማ ምር
ህራን ሪዎች ላጅ ሜንት ካኝ መራ
1.2.መማርና 4.ት/ት ቤቱ 1.2.1. የደረጃ ማነፃፀሪያ ነጥቦች(Bench marks) በግልጽ ተለይተው ተቀምጠዋል፡፡ ይህም በት/ት ቤቱ 2.33 3.3 2.8
ግምገማ ለተማሪዎቹ የውጤት ማህበረሰብ በሙሉ እንዲታወቅ በመደረጉ ለግቦች ማሳካት የበኩላቸው ድርሻ አበርክቷል፡፡
ማሻሻል ከፍተኛ 1.2.2. የተማሪዎች ውጤት መረጃ ቀደም ሲል ከነበረው የመነሻ ነጥብ /ውጤት/ የተሻሻለ መሆኑን በግልጽ 3 3
ግምት በመስጠቱ አሳይቷል፡፡
1.2.3. ከት/ት ቤትና ከክፍለ ባሉ ግምገማ የተሰበሰበ መረጃ ስለጠንካራ ጐኖችና ወደ ፊት ትኩረት
ለውጤቱ መሻሻል
ሊደረግላቸው ስለሚገቡ ደካማ ጐኖች መረጃ ለማመንጨት ተገኝተዋል፡፡
መሰረት ሁነዋል፡፡
1.2.4. ት/ት ቤቱ ከተማሪወች ከተማሪዎች የሚጠበቀው ከፍተኛ ውጤትና የባህርይ ለውጥ እንዳሉት ከዳሰሳ 2.83 3.2 3.31 3.1
ጥናት የተገኙ መረጃዎች አረጋግጠዋል፡፡
5.ለተማሪዎች 1.2.5. መምህራን አሳታፊ የማስተማር ዘዴ በመጠቀማዠው የተማሪዎች የት/ት ተሳትፎ አድጓል፡፡ 3.5 3.3 3.4
በተፈጠረላቸው
ምቹ ሁኔታ ለት/ት 1.2.6. ት/ቤቱ ተማሪወች ደከም ያሉበትን ያሉበትን ሁኔታዎች በመለየት የማሻሻያ ስልት ቀይሶ በመንቀሳቀሱ 3.33 2.95 3.1
ተነሳሽነት ያላቸውና ውጤታቸው ተሻሽሏል፡፡
በንቃት የሚሳተፋ 1.2.7. መ/ራን የተማሪዎችና ዕድሜና የክፍል ደረጃ ግምት ውስጥ በማስገባት ከት/ቱ ይዘት ጋር ተገቢነት 3.25 3.2
ሆነዋል፡፡ ያላቸው የተለያዩ የግምገማ ዘዴዎች በመጠቀማቸው የት/ት አሰጣጣቸውን አሻሽለዋል፡፡
6 የግምገማ 1.2.8. ከግምገማ የተገኙ መረጃዎች ት/ት ቤቱ የወደፊት ዕድገትና ኘሮግራም በመንደፍ 3.33 3.33
ተግባራትና ተጠቅሞባቸዋል፡፡
ሪፖርቶች ለተሻለ 1.2.9. ተማሪዎች ተገቢው ግብረመልስ/Feed back/ለመስጠቱ መረጋገጫ መንገድ አለ፡፡ 3.1 3.1
የት/ት አሰጣጥና
የመማር ውጤት 1.2.10. ተማሪዎች በራሳቸው ት/ት መማር ግምገማ ላይ ተሳትፈዋል የራሳቸውም ት/ት /መማር/ 3.25 3.25
ማምጣት ድጋፍ በመገምገም ለወደፊቱ ትምህርታቸው አቅደዋል/ግብ/ ጥለዋል፡፡
የሚሰጡ ናቸው፡፡
1.2.11. የግምገማ ውጤትና መረጃ በክፍል ውስጥ የሚካሄደውን መማርና ማስተማሩን ለማሻሻል ጥቅም ላይ
ውለዋል፡፡
1.2.12. ለወላጆቻቸው የተደረገው ሪፖርት ስለልጆቻቸው ት/ት ውጤትና ስላሳዩት የባህሪ ለውጥ እድገት ገንቢ 3.28 3.28
አስተያየቶችን የሰጠን ነው፡፡
21
ት/ቤቱ ያለበት ደረጃ
1.3.የስርዓተ 7.ስርዓተ ትምህርቱ 1.3.1. የስርዓተ ትምህርት መሣሪያዎች /ሲለበስ፣የተማሪው መጽሀፍ የመምህሩ
ትምህርት ትርጉም ያለው፣
አሳታፊና መምሪያ፣የማጣቀሻ መጽሀፍትና የትምህርት መርጃ መሣሪያዎች
የተፊሪዎቹን የዕድገት
ደረጃና ፍላጐቶች ከተማሪዎቹ ዕድገት ደረጃና ፍላጐቶች ጋር የሚጣጣሙ ከማናቸውም አድሎ ነፃ የሆኑ
ያገናዘበ በመሆኑ
ለመማር
ከአካባቢው ተጨባጭ ሁኔታ ጋር የተዛመዱ ተገቢነት ያላቸውና የሚሳተፋ
ማስተማርና መሆናቸውን ለማረጋገጥ መምህራን ግምገማና ማሻሻያ ተደርጐባቸው ጥቅም ላይ
የማሻሻል ሂደቶች
አሉ፡፡ ውለዋል፡፡
22
ት/ቤቱ ያለበት ደረጃ
2.1.1. ት/ቤቱ በአጥር የተከበረ ሳቢና ማራኪ የሆኑ ግቢ ያለው በመሆኑ ተማሪዎች አዘውትረው በትምህርት
ስታንዳርድ የጠበቁ ፋሲሊቲዎችን በማሟላት
2.1.3. ት/ቤቱ ለመማር ማስተማር ስራ ደጋፊ የሆኑና ደረጃውን የጠበቁ በተገቢው ቁሳቁሶች የተሟሉ 0.83 0.83
Facilities)
23
ዓብይ ርዕሰ ጉዳይ ምቹ የትምህርት ሁኔታና አካባቢ
የተገኘ ውጤት
ተ/ ንዑስ ርዕሰ ስታንዳርድ የትግበራ ጠቋሚዎች ከመ ከተማ በወ ከዶክ አማካኝ
ቁ ጉዳይ ምህራ ሪዎች ላጅ ሜንት
ን
2.1.ተማሪ 2.2.1. ት/ቤቱ በውሣኔዎች አሰጣጥ ላይ የተማሪዎችን ተሳትፎ በማሣደጉ የተማሪወች 3.1 3.1
የመውሰድና ራስን በዲሲኘሊን የመምራት ልምድ
9.ት/ቤቱ የተለያዩ አደረጃጀቶች አሰራር ስርዓት
ማብቃት
በመዘርጋቱ በተማሪዎች ዘንድ ኃላፊነትን
2.1.1 ት/ቤቱ ተማሪዎችን በአመራር ላይ እንዲሣተፋ ለሁሉም ፆትዎች እኩል ዕድል ሰጥቷል፡፡ /ምሣሌ 3.1 3.1
ዳብሯል፡፡
2.3.4. ት/ቤቱ የሴት ተማሪዎችን ብቃት አስመልክቶ መረጃ በመሰብሰብና በመተንተን 2.95 2.95
ስራ ላይ አውሏል፡፡
24
2.3.5. ት/ቤቱ ምቹና የማያሰጋ መሆኑን ከት/ቤቱ ማህበረሰብና ወላጆች የተሰበሰቡ መረጃዎች 3.33 3.1 3.42 3.2
ያመለክታሉ፡፡
2.3.6. ት/ቤቱ የመደበው በጀት የተማሪዎችን ጤናና ደህንነት ለመጠበቅ የሚመጣውን ወጪ 3.19 3.19
የተገኘ ውጤት
ተ/ቁ ንዑስ ርዕሰ ስታንዳርድ የትግበራ ጠቋሚዎች ከመም ከተማ በወላ ከዶክ አማካ
ጉዳይ ህራን ሪዎች ጅ ሜን ኝ
ት
11.የልዩ ፍላጐት 2.3.8. ተከታታይ ሙያ ማሻሻያ በ CPD ኘሮግራም የልዩ ፍላጐት ትምህርት ተካቷል፡፡ 1.33 1.33
ተማሪወች ዕኩል
የመማር ዕድል ካላቸው 2.3.9. ት/ቤቱ የልዩ ፍላጐት ትምህርት ኘሮግራመን ለመምራን እንዲቻል የሰለጠኑ 0.66 0.66
ለውጤት እንዲበቁም
መምህራን፣አስፈላጊ የሆኑ ቁሳቁሶችና ፋሲሊቲዎችን ለማማላት ጥረት በማድረግ
በየችሎታቸው መጠን
በተደረገላቸው እገዛ ኘሮግራሙን ተግባራዊ አድርጓል፡፡
መሰረት ስኬታማ
ሆነዋል፡፡/11/ 2.3.10. የተማሪወች ልዩ ፍላጐት ተመዝግቦ ተይዟል፡፡ ኘሮግራሞችን ተማስተማር ዘዴዎችን 3.42 3.42
25
2.3.11. ተማሪዎች ከልዩ ፍላጐት ትምህርት ኘሮግራሞች ስላገኙት የዕርካታ ደረጃ በወላደች 3.31 3.31
2.3.12. የመማሪያ ክፍሎች ልዩ ፍላጐት ያላዠው ተማሪወች ያለችግር ሊጠቀሙባቸው 3.05 3.09 3.05
የተገኘ ውጤት
ተ/ቁ ንዑስ ርዕሰ ስታንዳርድ የትግበራ ጠቋሚዎች ከመምህ ከተማ በወ ከዶክ አማ
ጉዳይ ራን ሪዎች ላጅ ሜንት ካኝ
3.1.ስትራቴጅ 12.የት/ት ቤቱ የጋራ 3.1.1. የት/ት ቤቱ ስትራቴጅካዊ ዓመታዉ ዕቅዶች በግምገማ ውጤት ላይ ተመስርተው
ያዊ ራዕይ የሆነ ራዕይ አለው፡፡
የተነደፋትን ግቦችና በአሳታፊነት የተዘጋጁ ናቸው፡፡
አላማዎች በት/ት ቤቱ
3.1.2. ከት/ት ቤቱ ራዕይና ግቦች ጐን ለጐን የሚካሄድ ሙያዊ ግምገማ (Professional
የቅድሚያ ትኩረት
26
ጉዳዬች ላይ appraisal) እና ሙያዉ ትምህርቶች አሉ፡፡
ተንፀባርቀው
የሚጠበቀው ውጤት 3.1.3. በት/ት ቤቱ የሚከናወኑ ተግባራት ተቋሚነትና ሳይዋዝቁ (Consistently)የሚተገብሩ 3.16 3.16
አስገኝተዋል፡፡/12/
መሆናቸው ተረጋግጧል፡፡
3.1.4. እሴቶች የስነ-ምግባር መመሪያወች(Ethics) መሪ የሆኑ መርሆች እና የት/ት ቤቱ 2.33 3.1 2.8 2.74
3.1.5. የት/ቤቱን አጠቃላይ ስትራቴጅካዉ ዕቅድ ለማሣወቅና ለመተግበር የሚያስችሉ ስልቶች 2.83 2.83
በግልጽ ተቀምጠዋል፡፡
3.1.6. የት/ት ቤቱ አመራር ሰጭ አካላት በግልጽ ስለቀመጡት ግቦችና ስለሚጠበቁ ከፍተኛ 3 3.0 3
9
ውጤቶች አዘውትረው ይገልፃሉ፡፡ የተገኙ መሻሻሎችንም ተከታትለዋል፡፡
3.2.የመሪነት 13.ቀጣይነት ያለውና 3.2.1. ት/ቤቱ ማህበረሰቡን በማማከር የነደፋቸውን የት/ት ቤት መሻሻል ቅደሚያ ትኩረቶች 3 3.25 3.33 3.1
ባህርይ በአስተማማኝ መረጃ
ላይ የተመሰረተ ውጤተማነት ለመተንተንና ለማወቅ የተሰበሰቡ መረጃዎች ጥቅም ላይ ውለቸል፡፡
የት/ት ቤት መሻሻል
3.2.2. በተከታታይ የተመዘገቡ መረጃዎች /Consitudinal data) የተማሪዎች ውጤቶች 2.2 2.2
መኖሩ ተረጋግጧል፡፡
መሻሻላቸውን ያንፀባርቃሉቸ፡፡ይህም የውጭ አካል (External validation) በተደረገው
ግምገማ ተረጋግጢል፡፡
14.ት/ቤቱ የሙያ 3.2.3. የት/ቤቱ ስትራቴጅክ እቅድ የመምህራን የሙያ ማሻሻያ ት/ት 2.83 2.83
መማሪያ
የሚካሄድበት ተቋም የቅድሚያ ትኩረትን አካቷል፡፡
በመሆኑ ተቋም
3.2.4. ለት/ት ቤቱ መምህራን የተሻለ ልምድ ባላቸው መምህራን ስለጠና እገዛ 3 3
በመሀኑ የመምህራንና
አመራሩ ሙያዊ (waching &mentoring) የሚደረግባቸው ስርዓት በመዘርጋቱ
ብቃት
ተሻሽሏል፡፡/14/ የመምህራንሙያዊ ብቃት ተሻሽሏል፡፡
27
ት/ቤቱ ያለበት ደረጃ
የተገኘ ውጤት
ተ/ቁ ንዑስ ርዕሰ ስታንዳርድ የትግበራ ጠቋሚዎች ከመም ከተማሪዎ በወ ከዶክ አማ
ጉዳይ ህራን ች ላጅ ሜንት ካኝ
15.የት/ቤቱ ማህበረሰብ 3.2.6. በት/ቤቱ ማህበረሰብ ማዕከል አዎንታዊ፣ገንቢ ግልጽነት የተሞላበትና በእኩልነት 3.5 3.1 3 3.2
የርስ በርዕስ ግንኙነቶች
በመተማመንና የተመሰረተ ግንኙት መስፈናቸውን በመምህራንና በተማሪዎች በሰራተኞችና
(Collesallity) ላይ
የተመሰረተ መሆኑ
በወላደች ላይ የተካሄዱ የዳሰሳ ጥናቶች አረጋግጠዋል፡፡
ጤናማ የስራ አካባቢ
ፈጥሯል፡፡
3.2.7. ት/ቤቱ የአሰራርና የግጭት አፈታት ሂደቶች ሙያዊ ደንብ/ህግ አለው፡፡
28
17.የት/ቤቱ ውሣኔ 3.2.12. የወላጅ መምህር ህብረት(P.T.A) የት/ቤቱ መምህራንና ሰራተኞች የት/ቤት 3.33 3.31 3.32
አሰጣጥ ሂደትና
አስተዳድራዊ መሻሻል ኮሚቴና የተማሪዎች ተወካዬች ካውንስል አካላት በት/ቤቱ ውሳኔ
ተግባራት የጋራ
ክንውን በመሆናቸው
አሰጣጥና ሂደት ላይ በመሣተፋቸው የስራ አንድነት ተፈጥሯል፡፡
በት/ት ቤቱ
ማህበረሰብ በመካከል
የስራ አንድነት 3.2.13. የውሣኔ አሰጣጥ ሂደቶች በግልጽ የተብራሩ በደስረጃ የተደገፈ በቀጣይነት
ሰፍኗል፡፡
የሚተገበሩ ናቸው የሂደቱ ውጤቶችም ተመዝግበዋል፡፡
የተገኘ ውጤት
ተ/ቁ ንዑስ ርዕሰ ስታንዳርድ የትግበራ ጠቋሚዎች ከመም ከተማሪዎ በወ ከዶክ አማ
ጉዳይ ህራን ች ላጅ ሜንት ካኝ
3.3.የት/ቤት 18.የርስበርስ አስተዳደር 3.3.1. ት/ቤቱ ኮከላስተር ማዕከል እና ሌሎች የአካባቢው ተቋሞች ርስበርሳችን
አመራር አመራር የት/ት
አስተዳደር ኘሮግራሞችንና የትምህርቱን በተለይም የሰለጠኑ ባለሙያዎችን በመጠቀሙ የመማር ማስተማሩ ሂደት
እድገት የሚደግፋ በመሆኑ
የአሰራር ውጤታማነት
ተሻሽሏል፡፡
ጐልብቷል፡፡
29
ተመርቷል ጥቅም ላይም ይውላል፡፡
19.በት/ቤቱ ውጤታማ 3.3.3. የት/ቤት ውስጠ ደንብ የልዩ ፍላጐት ትምህርት መመሪያዎችን ባህርይና ዲሲኘሊን 3.04 3.04
ውስጠ ደንብ መመሪያዎችና
የአሰራር ስርዓቶች ከፍታና ከዘር ዳራ አኳያ እኩል የሆነ የምቹ ዕድሎች አጠቃቀምን ያካተቱ ውሏል፡፡
ተደራጅተው ስራ ላይ
3.3.4. የት/ቤት ውስጠ ደንብ በሰነድነት ተመዝግቦ ተይል፡፡(Dowmented)እንዲሁም ከወቅተዉ 3.66 3.66
በመዋላቸው የተጠናከረ
አሰራር ሰፍናል› ሁኔታ ጋር ተጣጥሞና ተሻሽሎ በሚፈለገው ደረጃ ጥቅም ላይ ውሏል፡፡
20.በት/ቤቱ ከሁሉም 3.3.5. የት/ብት ውስጠ ደንብ ከአገሪቱ የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲዎች፣ ከት/ት ቤቱ መርሆችና እሴቶች ጋር
ባለድርሻዎች ጋር ውጤታማ በመጣጣሙ የተጠናከረ አሰራር ሰፍኗል፡፡
የሆነ ተግባቦት መኖሩ በት/ቱ
ስራ ላይ የባለቤትነት ስሜት 3.3.6.ት/ቤቱ ከሁሉም ባለድርሻዎች ጋር መደበኛና ውጤታማ የሆነ ግንኙት (Communication) በመፈጠሩ 2.9 2.9
አሳድጎል የተገልጋይ እርካታን አሰጥቷል፡፡
የተገኘ ውጤት
ተ/ቁ ንዑስ ርዕሰ ስታንዳርድ የትግበራ ጠቋሚዎች ከመም ከተማሪዎ በወ ከዶክ አማ
ጉዳይ ህራን ች ላጅ ሜንት ካኝ
4.1.ከወላደችና 21..ወላጆችና አሣዳጊዎች 4.1.1. የወላጆች ተሳትፎ በመደገፍ የተዘረጉ ተቋማዊ መዋቅሮች አሉ፡፡ ት/ቤቱ 3.42 3.42
ከአሳዳጊዎች በልጆቻቸው ት/ት ጉዳዩች በንቃት
ጋር አብሮ መሣተፋቸው የተማሪዎች መማር በሚጠራው ስብሰባዎች ላይ እንዲሳተፋም ተበረታተዋል፡፡
መስራት አጐልብቷል፡፡
4.1.2. ወላጆች የልጆቻቸውን የቤት ስራ በመመልከት አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ 0.66 3.2 3.09 2.3
22.በት/ት ቤቱና በወላጆች 4.1.3. በት/ት ቤቱ በሚካሄድ ኘሮግራሞች የመረጃዎች ልውውጥ የወላጆች ተሳትፎ ከፍተኛ 2.9 2.9
30
/አሣዳጊዎች/ መካከል የተፈጠረ
ውጤታማ ግንኙት የተማሪዎች
መማርን የሚያበረታታና የሚያግዝ መሆኑን ጥናቶች ያሳያሉ፡፡
ሆኗል፡፡
4.1.4. የተማሪን ኘሮግራሞችና ውጤቶች ሪፖርት ማድረጊያ መደበቻ የሆነ የጊዜ መርሃ ግብር 2.76 2.76
አለ፡፡
4.1.5. ወላጆች/አሣዳጊዎች እንደ ወላጅ መምህር ህብረትና የቀበሌ ት/ት ስልጠና አመራር 3.19 3.19
ተመዝግበው ተይዘዋል፡፡
የተገኘ ውጤት
ተ/ ንዑስ ርዕሰ ስታንዳርድ የትግበራ ጠቋሚዎች ከመም ከተማሪዎ በወ ከዶክ አማ
ቁ ጉዳይ ህራን ች ላጅ ሜንት ካኝ
4.2.ህብረሰተብን 23.ትምህርት ቤቱ ከህ/ሰቡ እና 4.2.1. የህብረተሰቡን ተሣትፎ ያካተተ ትምህርት ቤት ውስጥ ደንብ አለ 2.83 3 2.91
ከውጫዊ ድርጅቶች (External
31
ማሳተፍ organization) ጋር ተባብሮ 4.2.2. ለወላጆችና ለህብረተሰቡ ትምህርት ለመስጠት እና ለሎች 3 2.95 2.97
የመስራት ልምድ በመጠናከሩ
ውጤታማ አጋርነት ተፈጥሯለ፡፡ ድጋፎች/ማንበብና መፃፍን ለማስተማር፣ጐጅ ልማዶችን ማስወገድ፣
4.3.የትምህርትን 24.የት/ቤቱን የስራ ዕንቅስቃሴዎች 4.2.3. በርካታ ውጫዊ ድርጅርቶች ለመማር ማስተማሩ የስራ ልምዶቻቸውን 3.31 3.31
ስራ በመልካምነታቸውና
ማሰተዋወቅ(Pro በጠቃሚነታቸው ለውጭው ህ/ሰብ በማካፈል
moting የማስተዋወቅ ስራ በመስራቱ
Education) በትምህርት ቤቱ ስራ ላይ ድጋፍ ሰጥተዋል፡፡
የህብረተሰቡ ግንዛቤ
ዳብሯል፣ድጋፍም ጨምሯል፡፡ 4.3.1. ት/ቤቱ ስላከናወናቸው ወቅታዊ ተግባራት መስዕብነት ባለው ስልት በት/ቤት 0.33 3.15 2.85 2.11
32
ማስረጃዎች
1.1.1. ት/ቤቱ ጥራት ባለው መማርና ማስተማርት/ቤቱ ከመ/ራን ጋር በመሆን ያዘጋዷቸውከቃለመጠይቅ
የመምህራን ዕውቀት ዕሴቶች በተለያዩ ስልጠናዎች አድገው ጥቅም ጠንካራ መሰረት የሚጥሉ በጋራ የተዘጋጁእቤቶች አሉ ለወደፊቱም ለት/ቤቱከዶክሜንት
እሴቶች አሉት፡፡ ማህበረሰብ ለመከፈለ በዕቅድ ተይዟል፡፡ የጽሁፍ መጠይቅ
1.1.2. መ/ራን ተማሪዎቻቸው የተለያየ የመማርመ/ራን የተማሪዎችን የተለያዩ የመማርከመምህራንና
ፍጥነት እንዳላቸው በመቀበል የማስተማርፍጥነት ለይተው እንዲያስተምሩ ለማስቻልከተማሪዎች መጠይቅ
ዘዴዎቻቸውን በዚሁ መሰረት አስተካክለውየስልጠና አመራር የመስጠት ዕቅድየተገኘ
በመጠቀም የተማሪዎቹ ውጤት ተሻሽሏል፡፡ አውጥቷል፡፡ ከዶክመንት
ያላቸውን ተማሪዎች የተለያዩ ዘዴዎች ማገዝ የመ/ራን የስራቸው አካል እንዲሆንየጽሁፍ መጠይቅ
ተጠቅመው ቀደም ብለው ለይተው የሚያስችል ዕቅድ አዘጋጅቷል፡፡
በማወቅ ድጋፍ መስጠታዠው
የትምህርት አቀባበላቸው ተሻሽሏል፡፡
አንዳችም ልዩነት ሳያደርጉ የሁሉንም ተማሪዎች መብት በዕኩልነት አድሎ መሆን እንደለበት በት/ቤቱ እቤቶችናዶክመንተ
ዕውቀትና
በተለያዩ
በፍላጐታቸውና
የሚረዱ ወቅታዊ ጥናትና ምርምርን መሰረት ያደረጉማሻሻያ የውይይትና የመማማሪያ ኘሮግሪሞችየተማሪዎች የጽሁፍ
በቁርጠኝነት
መስራት፣
34
1.1.13. መ/ራን የተማሪዎቻቸውን ውጤት ለማሻሻልከፊቱ የት/ቤቱ መ/ራን ያቀዱትን ውጤት ግብዶክመንት
ብዙ
አቅለው በመንቀሳቀሳቸው የተቀመጠውን ግብተሣክተዋል፡፡ የት/ቤቱ የውጤት ትንተናም ይህንኑ
ከተማሪዎቻቸ
ለማሰተማር
እንዲሁም አሣክተዋል፡፡ ያረጋግጣል፡፡
በመጠበቅ
1.1.14. መ/ራን እየተካሄደ ላለው የሙያ ማሻሻያ ትምህርትት/ቤቱ የመ/ራኑን የስለጠና ፍላጐተ ለማወቀና ከት/ቤቱዶክመንተ
ው ያላቸውን ቁርጠኝነት በንቁ ተሳትፋቸውመሻሻል አላማ ጋር ለማዛመድ የማስተማር
አረጋግጠዋል፡፡ ተግባራቸውን በመመርመር ላየ ይገኛል፡፡
35
ት/ቤቱ ያለበት ደረጃ ማጠቃለያ
አበርክተዋል፡፡
1.2.2. የተማሪዎች ውጤት መረጃ ቀደም ሲልት/ቤቱ ባወጣው ዕቅድና በቀየሰው ስልት መሰረት የተማሪዎች
ከነበረው የመነሻ ጥበብ/ውጤት/ የተሻሻለየተማሪዎችን ውጤት መሻሻል ለመከታተል መረጃ የጽሁፍ
መሆኑን በግልጽ አሣይቷል፡፡ መሰብሰብና መተንተን ጀምሯል፡፡ በዚህም አብዛኛው መጠይቅ
የተማሪዎቹ ውጤት ከአጥጎቡ በላይ ሆኗል፡፡ ዶክመንት
1.2.3. ከት/ቤቱ ከክፍል ግለ-ግምገማ የተሰበሰበ መረጃት/ቤቱ ጥንካሬውንና መሻሻል የሚገባውን ለመለየት የተማሪዎች
ስለከንካራ ጐኖችና ወደፊት ትኩረትየሚያስችለውን መረጃ ሰብስቦ ዕቅድ ለማውጣት የጽሁፍ
ሊደረግባቸው ስለማገቡ ደካማ ጐኖች መረጃየሚያስችለውን ትንተና አካሂዷል፡፡ መጠይቅ
ለማመንጨት ተተንትነዋል፡፡ ዶክመንት
1.2.4. ት/ቤቱ ከተማሪዎች የሚጠበቀው ከፍተኛት/ቤቱ ተማሪዎች ውጤታማ እንዲሆኑ ይጠብቀል፡፡ የመምህር፣የተ
ውጤትና የባህሪ ለውጥ እንዳሉት ከዳሰሳ ጥናትስለማጠበቀው ከፍተኛ ውጤትና ባህሪ አንዳንድ ማሪና የወላጅ
የተገኙ መረጃዎች አረጋግጠዋል፡፡ የማስተዋወቅ ስራ በመሰራቱ ከዳሰሣ የተገኘው መረጃ የጽሁፍ
መጠነኛ ሃኖ ይታያል፡፡ መጠይቅ
36
ት/ቤቱ ያለበት ደረጃ ማጠቃለያ
በመጠቀማቸው የተማሪዎች የትምህርትስለሚጠቀሙ በት/ም ክፍለ ጊዜያት የተማሪዎች የክፈል የመምህር የጽሁፍ
ተሣትፎ አድረጓል፡፡ ተሣትፎ ጥሩ መጠይቅ
የሚሳተፋ ሆነዋል፡፡
በተፈጠረላቸው
1.2.6. ት/ቤቱ ተማሪዎች ደከም ያሉበትን ሁኔታዎችየት/ቤቱ ተማሪዎች በትምህርተቸው ደከም ያሉበትን የተማሪዎችና
በመለየት የማሻሻያ ስልት ቀይሶ በመንቀሳቀሱሁኔታዎች ለይቶ ለማወቅ የሚችልበትን ዕቅድ የመምህራን
ተማሪዎች
ያላቸውና
ግምት ውስጥ በማስገባት ከት/ቱ ይዘት ጋረየተማሪዎቹን ዕድሜና የክፍል ደረጃ ግምት ውስጥ የጽሁፍ መጠይቅ
ተገቢነት ያላቸው የተለያዩ የግምገማ ዘዴዎችበማስገባት ከትምህርቱ ይዘት ጋር ተገነት ያላቸውን ዶክመንት
ለመጠቀማቸው የት/ት አሰጣጣቸውንየተለያዩ የግምገማ ዘዴዎች መጠቀም የሚችሉበትን
አሻሽለዋል፡፡ ስልት ተግባር ላይ አውለዋል፡፡
1.2.8. ከግምገማ የተገኙ መረጃዎችን ት/ቤቱት/ቤቱ የተማሪዎችን የግምገማ ውጤቶችን ትንተና የመምህርናየተማ
የመደፊት ዕቅድና ኘሮግራም ለመደገፍለማካሄድ በሚያመች መልኩ አደራጅቶ ሪ የጽሁፍ
ተጠቅሞባቸዋል፡፡ አውጥቷል፣ስልትም ቀይሷል፡፡ መጠይቅ
1.2.9. ለተማሪዎች ተገቢው ግብረ-መልስ/Feedየተወሰኑ መምህራን የውጤት ግብረ መልስ ለተማሪዎች ዶክመንተ
Back/ለመስጠቱ ማረጋገጫ መንገድ አለ፡፡ ይሰጣሉ፡፡ ት/ቤቱም መከታተያ ስርዓት በመዘርጋት
ለመተግበር ዕቅድ አዘጋጅቷል፡፡
1.2.10. ተማሪዎቹ በራሳቸው ት/ት /መማር/ ግምገማየተወሰሪ የት/ቤቱ ተማሪዎች በት/ት አሰጣጥ እና ዶክመንት
ላይ ተሳትፈዋል የራሳቸውም ት/ት /መማር/በራሳቸው ት/ት አቀባበል ግምገማ ላይ በመሣተፍ
ናቸው፡፡
37
ት/ቤቱ ያለበት ደረጃ ማጠቃለያ
2.1.2. መማሪያ ክፍሎች ተማሪዎችን የት/ቤቱ የተወሰኑት የመማሪያ ክፍሎች ተማሪትንየተማሪ የጽሁፍ መጠይቅ
ለመማር የሚያነቃቁና ምቹ አካባቢ ለመማር የሚያነቃቁ ምቹና የክፍል ጥምርታዶክሜንት
በመሆናቸው የተማሪዎችን የመማር ስታንዳርድን የጠበቁ መሆናቸው ይታያል፡፡
ፍላጐት አነሳስቷል፡፡
39
1.2.5. በት/ቤቱ ለመማር ማስተማሩ ስራ ት/ቤቱ የአይሲቲ ቁሳቁሶች በከፊል ተሟልተውዶክሜንት
አገልግሎት የሚውሉ የኢንፎርሜሽን አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡
ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጅ
/ራዲዬ፣ኘላዝማ፣ቴኘ፣ኮምፒዩተር፣ወዘተ/
ተሟልተው ግልጋሎት ሰጥተዋል፡፡
40
2.2.4. የተማሪዎች ባህሪያት በተገቢው ደረጃ ላይት/ቤቱ የተማሪዎችን ባህሪያት ለማሳደግና ኘሮግራምየመምህራን የጽሁፍ
እንዲገኝ በተለያዩ ሁኔታዎች ወይም አውዶች በግልጽበማመቻቸት ተማሪዎች ራሳቸውን በዲሲኘሊንመጠይቅ
ትይተዋል፡፡ ለመምራት እንዲችሉ በማቀድ እንቅስቃሴ ውስጥየወላጅ የጽሁፍ መጠይቅ
ገብቷል፡፡
2.2.5. በመማሩ ሂደት ተማሪው ኃላፊነት የሚሰማው፣ተማሪው በመምህሩ ሂደት ኃላፊነት የሚሰማው በሪፊየመምህራንና
በራሱ የሚተማመን፣ ነፃነትጠ የሚሰማውና ተቀባይነትየሚተመማንና ነፃነት የሚሰማው እንዲሆን ለማድረግየተማሪዎች የጽሁፍ
እንዳለው የዳሰሳ ጥናቶች አመላክተዋል፡፡ ዕቅድ አውጥቆ አንዳንድ እንቅስቃሴ ማድረግ ጀምሯል፡፡መጠይቅ
በተማሪዎች የተደረገው ዳሰሳዊ ጥናት እርካታቸው
መጠነኛ መሆን ያሳያል፡፡
ስራዎች ከሁሉም በላይ ቀዳሚ አድርገው የተንቀሳቀሱትውጤት ቀዳሚ አድርጐ ሁሉንም የትመ/ት ቤትየወላጅ የጽሁፍ መጠይቅ
የተማሪውን የመማር ፍላጐትና ውጤት ማሟላት ላይማህበረሰብ አሣትፎና ተገቢው እቅድ ነድፎ በመስራቱ
በትምህርተቸው ስኬታማ ሆነዋል
የተማሪዎች
2.3.2. ሁሉንም ተማሪዎች ስኬታማ ለመሆንየት/ቤቱ የወንዶችና የሴት ተማሪዎችን የተለያዩየመምህርና የተማሪ
የሚችሉበት ዕድል አላቸው፤ት/ቤቱም በተለይ ለሴትፍላጐቶች የሚረዳበትንና የሚደግፍበትን ስልት ነድፎየጽሁፍ መጠይቅ
ተማሪዎች ልዩ ትኩረት ሰጥቷል፡፡ ስራ ላይ እንዲውል በማድረግ አብዛኞቹ ተማሪዎች
ስኬታማ ሆነዋል፡፡
የትም/ት
እና
41
2.3.3. ት/ቤቱ የሴት ተማሪዎችን የሚያደርገውት/ቤቱ ከቁልፍ ባለድርሻዎች ግር ተቀናጅቶ በዘረጋውዶክሜንት
ሁለንተናዊ ድጋፍ የትምህርት ብክነት እንዲቀንስየክትትልና ድጋፍ አሰጣጥ ስርዓት አተገባበር የትምህርቱ
አድርጓል፡፡ ብክነት/ማቋረጥና መድገም/ በከፍተኛ ደረጃ ቀንሷል፡፡
2.3.4. ት/ቤቱ የሴት ተማሪዎችን ብቃት አስመልክቶት/ቤቱ ለሴት ተማሪዎች ውጤት መሻሻል የተለየየተማሪ የጽሁፍ መጠይቅ
መረጃ በመሰብሰብና በመተንተን ውጤታቸው ከፍትኩረት ሰጥቶ ባወጣው ዕቅድ መሰረት ተግባራዊዶክሜንተ
እንዲልና በራሳቸው እንዲተማመኑ የሚያስችል ስልትበማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ የዚህ ማረጋገጫም የት/ቤቱ
በመዘርጋት ስራ ላይ አውሏል፡፡ ውጤት ትንተና መዝገብ ነው፡፡
2.3.5. ት/ቤቱ ምቹና የማያሰጋ መሆኑን ከት/ቤቱት/ቤቱ ምቹና የማያሰጋ እንዲሆን ለማድረግ ት/ቤቱየወላጅ የጽሁፍ መጠይቅ
ማ/ሰብ እና ወላጆች የተሰበሰቡ መረጃዎችዕቅድ አውጥቶ አንዳንድ እንቅስቃሴዎች አድርጓል፡፡ዶክሜንት
ያመለክታሉ፡፡ የተሰበሰቡ መረጃዎች መጠነኛ እርካታ እንዳለ
ያመለክታሉ፡፡
ፋሲሊቲዎች
ሰራተኞች
ስራቸውን
የት/ቤቱ
የጠበቁ
42
2.3.7. የት/ቤቱ የስነ-ምግባር ደንቦች፡- ትምህርት ቤቱ ተማሪወች የሚረዳዱበትንናዶክሜንት
ለመማር
ለማከናወን
ለሰዎች መስጠት ስለሚገባው አክብሮትናየሚማሩበትን ደንብና የስነ-ምግባር መመሪያ ለማዘጋጀት
ለንብረቶች ስለሚደረጉ ጥንቃቄዎች አቅዷል፡፡
እንደሁከት ማግለልና አድልዎ፣ ኃይል መጠቀም
ማስፈራራት ተደባዳቡነትና የመሣሰሉት እኩይ
ባህሪያት ፍፁም ተቀባይነት እንደሌላቸው
አስችሏቸዋል፡፡
ተማሪዎችም
የልዩ ፍላጐት ትምህርት ተካቷል፡፡ ዕቅዳቸው ውስጥ አካተዋል፡፡ ት/ቤቱም መምህራኑ ለልዩመጠይቅ
ፍላጐት ትምህርት ላይ ያላቸውን ግንዛቤ ከፍ ለማድረግዶክሜንት
ብዙ መስራት እንዳለበት ተረድተዋል፡፡
መሰረት ስኬታማ ሆነዋል፡፡
2.3.9. ት/ቤቱ የልዩ ፍላጐት ትምህርት ኘሮግራምንት/ቤቱ ልዩ ፍላጐት ትምህርት አፈፃፀም የሚያስፈልጉየመምህራን የጽሁፍ
ለመምራት እንዲቻል የሰለጠኑ መ/ራን፣ አስፈላጊ የሆኑግብዓቶችን አሟልቶ መንቀሳቀስ እንዳለበት ቢገነዘብምመጠይቅ
ቁሳቁሶችንና ፋሲሊቲዎችን ለማሟላት ጥረትዕቅድ አውጥቶ እንቅስቃሰ የጀመረበት ሁኔታ ግን የለም፡፡
በማድረግ ኘሮግራሙን ተግባራዊ አድርጓል፡፡
43
2.3.10. የተማሪዎች ልዩ ፍላጐት ተመዝግቦ ተይዟል፡፡ ትም/ት ቤቱ ተማሪዎችን በችሎታቸው መጠን ተምረውየወላጅ የጽሁፍ መጠይቅ
ኘሮግራሞችን የማስተማር ዘዴዎችንና ማቴሪያሎችንውጤታማ እንዲሆኑ ኘሮግራሞች፣ የማስተማር ዘዴዎች
እንደየፍላጐታቸው ተስማሚ እንዲሆኑ በማድረግማቴሪያሎች እንደፍላጐታቸው ተስማሚ እንዲሆኑ
በችሎታቸው መጠን ተምረው ውጤታማ ሆነዋል፡፡ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ያምናል፡፡ ነገር ግን ተግባራዊ
ለማድረግ አልጀመረም፡፡
2.3.11. ተማሪዎች ከልዩ ፍላጐት ትምህርትበወላጆች ላይ የተካሄደው የዳሰሳ ጥናት መጠነኛ እርካታየወላጅ የጽሁፍ መጠይቅ
ኘሮግራሞች ስላገኙ የዕርካታ ደረጃ በወላጆች ላይእንደተገኘ ያሳያልል
የተካሄዱ የዳሰሳ ጥናቶች ያመለክታሉ፡፡
2.3.12. የመማሪያ ክፍሎች ልዩ ፍላጐት ያላቸውት/ቤቱ የመማያ ክፍሎች ላይ ፍላጐት ያላቸውየተማሪና የወላጅ የጽሁፍ
ተማሪዎች ያለችግር ሊጠቀሙባቸው እንዲችሉተማሪዎች ያለችግር እንዲጠቀሙባቸው እገዛመጠይቅ
በቀላልና ወጪ ቆጣቢ በሆነ መንገድ የተደራዱ ናቸው፡፡ አድርጐላቸዋል፡፡ ይሁን እንጀ በዚሁ ዙሪያ ሰፊውንዶክሜንት
ህ/ሰብ ለማሳተፍ ገና የታሰበበት አይደለም፡፡ ወላጆች
/አሳዳጊዎች በዚህ ዙሪያ የተሰሩት ስራዎች መጠነኛ
ሊሆኑ ይገባል፡፡
45
ተለያይተዋል፡፡ እንዲሁም የአመራር አባላት በስልጠናየስልጠና ፍላጐቶች ተለይተዋል፡፡ በዚህ መሰረት በስልጠናከዶክሜንት
ኘሮግራሞች ለመሣተፍ ችለዋል፡፡ ኘሮግራሞች ተሳትፈዋል መረጃው የስልጠና ሪከርድ ነው፡፡
የት/ቤቱ ማህበረሰብ የርስ በርስ3.2.6. በት/ቤቱ ማህበረሰብ መካከል አወንታዊ ገንቢበት/ቤቱ ማህበረሰብ መካከል ያሉት አወነታዊ ግንኙቶች መጠነኛከመ/ራን
ግንኙነቶች የመተሳሰብንና በስራግልጽነት የተሞላበት በዕኩልነት የተመሰረተ ንግኙቶችመሆኑን በተመለከተ በመምህራን በወላጆችና በተማሪዎች ላይከተማሪዎች
ባልደረባነት /Collesity/ ላይመስፈራቸውን በመምህራንና በተማሪዎች በሰራተኞችናየተካሄዱ የዳሰሳ ጥናቶች አረጋግጠዋል፡፡ ከወላጅ
የተመሰረተ መሆን ጤናማ የስራበወላደች ላይ የተካሄዱት የዳሰሳ ጥናቶች አረጋግጠዋል፡፡
አካባቢ ፈጥረዋል”” 3.2.7. ት/ቤቱ የአሰራርና የግጭት አፈታት ሂደቶችትም/ቤቱ ችግሮችን በመፍታት የሚያስችል ሙያዊ አሰራርና የግጭት ከወላጅ
ሙያዊ ደንብ/ህግ/ አለው፡፡ አፈትት ህግና ደንብ ያለው ሲሆን በአብዛኛው እየተተገበረ ነው፡፡ ከዶክሜንት
ያላቸውና አስተማማኝ የሆኑ መረጋገጥ የሚችሉ እናስለመሆናቸው መ/ራን እና ሰራተኞች ሙያውን ተከትለው እንዲሰሩ
ተጨባጭ ውጤቶች የሚያንፀባርቁ ለመሆናቸው ት/ትእርግጠኛ ሁኖ መረጃ ለማቅረብ ይቸግራል፡፡ ይህንን በውጤት
ቤቱ አመራርና መምህራን የሚያረጋግጥ ሙያዊ ኃላፊነትማረጋገጥ በጣም አስፈላጊ እንደሆነና የሙያዊ ስነ-ምግባር መኖር
አዥለቸው፡፡ እንዳለበት ት/ቤቱ ይገነዘባል፡፡ የተማሪዎችና የወላጆች ዳሰሳዊ ጥናት
አተገባበሩ ይህንን መጠነኛ ደረጃ አስቀምጧል፡፡
3.2.9.የት/ት ቤቱ አስተዳደር የልዩ ፍላጐት ት/ትየልዩ ፍላጐት ት/ትን ለመተግበር የሚያስችል ዕቅድ በት/ት ቤቱየመ/ራን መጠይቅ
ስትራቴጅ በመተግበር በማስተባበር በመቆጣጠርናየለም፡፡ ነገር ግግ መኖር እንዳለበት ት/ቤቱ ያሉቃል፡፡ ዶክሜንት
የድርሻቸውን ተወጥተዋል፡፡
47
ት/ቤቱ ያለበት ደረጃ ማጠቃለያ
ዓብይ ርዕሰ ጉዳይ የህብረተሰብ ተሳትፎ
ንዑስ ርዕሰ ጉዳይ ከወላላጆችና ከአሣዳጊዎች ጋር አብሮ መስራት
ተ/ቁ ስታንዳርድ ተግባር ጠቋሚ አሁን ያለበት ደረጃ ለውሳኔ የደረሱምርመራ
ማስረጃዎች
ወላደችና አስተዳዳሪዎች በልጆቻቸው4.1.1. የወላጆች ተሳትፎ ለሚደገፍ የተዘረጉ ተቋማዊየወላጆች ተሳትፎን የመደገፍ የተዘረጉ አስተማማኝ መሰረት ያላቸውየወላጆች የጽሁፍ
ትም/ት ጉዳዬች በንቃት መሳተፋቸውመዋቅሮች አሉ፡፡ ት/ቤቱ በሚጠራቸው ስብሰባዎች ላይተቋማዊ መዋቅሮች አሉ፡፡ ወላደች/አሣዳጊዎች/ ስለት/ት ዕቅድመጠይቅና ዶክሜንት
የተማሪዎችን መማር አጐልብቷል፡፡ እንዲሳተፍም ተበረታተዋል፡፡ ዝግጅትና አፈፃፀም እንደሚገለጽላቸው እነሱም በዝግጅቱ ላይ
እንደሚገኙ አረጋግጧል፡፡ ለዚህም መረጃ በወላጅ ላይ የተደረገ ዳሰሳዊ
ጥናት መጠነኛ ደረጃ ላይ አስቀምጧል፡፡
4.1.2. ወላጆች የልጆቻቸውን የቤት ስራ በመመልከትት/ቤቱ ወላጆች በልጆቻቸው የቤት ስራ ላይ አስተያየት እንዲሰጡየመምህራን፣የተማሪዎች
አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ የሚያስችን ስርዓት ተዘርግቶ አፈፃፀሙ መጠነኛ ነው፡፡ መረጃና የወላጆች የጽሁፍ
የተማሪዎች የቤት ስራ መስሪያ ደብተር መጠይቅ
4.1.3. በት/ቤቱ በሚካሄዱ ኘሮግራሞች የመረጃዎችበት/ቤቱ የሚከናወኑ ኘሮግራሞችና የመረጃ ልውውጦች መጠነኛየወላጆች የጽሁፍ
ልውውጥ የወላጆች ተሣትፎ ከፍተኛ መሆኑን ጥናቶች ቁጥር ያላቸው የወላጆች ተሳትፎ እንዳለ የት/ቤቱ መረጃ ያሳያል፡፡ መጠይቅና ዶክሜንት
ያሳያሉ፡፡
በት/ቤቱና በወላጆች4.1.4. የተማሪን ኘሮግራሞችና ውጤቶች ሪፖርትበት/ቤቱና በወላጆች /አሣዳጊዎች/ መካከል አልፎ አልፎ ግንኙት አለ፡፡ የወላጆች የጽሁፍ
/አሣዳጊዎች/መካከል የተፈጠረማድረጊያ መደበኛ የሆነ የጊዜ መረሀ ግብር አለ፡፡ ሆኖም በመደበኝነት የተሻሻለና የዳበረ ስርዓት መኖር እንዳለበትመጠይቅና ዶክሜንት
ውጤት ተማኝነት የተማሪዎች ት/ቤቱ በማመን ዕቅድ አውጥቷል፡፡ መረጃ የወላጆች ዳሰሳ ጥናት
መማርን የሚያበረታታና የሚያግዝ ደረጃው መጠነኛ እንደሆነ ያሳያል፡፡
ሆኗል፡፡ 4.1.5. ወላጆች/አሣዳጊዎች/ እንደወላጅ መምህርበወላጅ መምህር ህብረትና የቀበሌ ት/ትና ስልጠና አመራር ቦርድናየወላጆች የጽሁፍ
ህብረትና የቀበሌ ትምህርትና ስልጠና ቦርድ አመራር ባሉበመሣሰሉት ባሉ መደበኛ መዋቅሮት ውሰጥ መጠነኛ ተሳትፎ አለ፡፡መጠይቅና ዶክሜንት
መደበኛ መዋቅሮች ውስጥ ንቁ ተሳትፎ አለ፡፡ ት/ቤቱ ተሣትፎአቸውን ለማጠናከር አቅዷል፡፡ መረጃ የስብሰባ
ቃለጉባኤዎችና
4.1.6. የክፍል መምህራን መረጃ መዝገቦች መምህራንመ/ራን ስለተማሪዎች የተምህርት አቀባበል ስነ-ስርዓት የትመ/ትየወላጅ የጽሁፍ
ከወላደችና ከአሣዳጊዎች ጋር የተገኙበትን ድግግሞሽውጤት ከወላጆች ጋር አልፎ አልፎ ስለሚያደርጉት ውይይት መዝገብመጠይቅና ዶክሜንት
ከፍተኛ መሆን የተማሪዎች ውጤትና ባህርይ እንዲሻሻልአዘጋጅተዋል ጥቂት ምዝገባም አካሂደዋል፡፡ ማረጋጫው የመ/ራን
አድርጓል፡፡የመ/ራን መረጃ ትንታኔውን ያሳያል፡፡ የመከታተያ መዝገብና የሚያቀርቡት ሪፖርት
4.1.7. በት/ቤቱ መዝገቦች በት/ቤቱ ድጋፍ የት/ቤቱ ድጋፍና እርዳታ ያደረጉ ወላጆች አሣዳጊዎች አሉ፡፡ የቅርቡም የወላጅ የጽሁፍ
ያደርጉ ወላደችንና አሣዳጊዎችን መዝገብ አዘጋጅቶ መጠነኛ ቁጥር ያላቸውን መዝግቦ ይዟል፡ መረጃ መጠይቅና ዶክሜንት
ተመዝግበው ተይዘዋል፡፡ የት/ቤት መዝገብ
48
ት/ቤቱ ያለበት ደረጃ ማጠቃለያ
ዓብይ ርዕሰ ጉዳይ የህብረተሰብ ተሳትፎ
ንዑስ ርዕሰ ጉዳይ ህ/ሰቡን ማሳተፍ
ተ/ቁ ስታንዳርድ ተግባር ጠቋሚ አሁን ያለበት ደረጃ ለውሳኔ የደረሱምርመራ
ማስረጃዎች
4.2.1. ህ/ሰቡን ውስጠ ደንብ ያካተተ ትመ/ቤቱ የተሟላ ውስጠ ደንብ ገና አላዘጋጀም፡፡የመምህራንና የወላጅ
ት/ቤቱ ከህ/ሰቡና ከውጫዊ ድርጅቶች /External organization/ ጋር
ተግብሮ የመስራት ልምድ በማጠናከሩ ውጤታማ አግርነት ተፈጥሯል፡፡
የት/ቤት ውስጠ ደንብ አለ፡፡ ሆኖም ይህን ለማድረግ መረጃዎች በማሰባሰብ ላይየጽሁፍ መጠይቅ
ነው፡፡
4.2.2. ለወላጆችና ለህ/ሰቡ ትምህርት ት/ቤቱ ወላደችንና ህ/ሰቡን በማስተማርናየመመህራንና የወላጅ
ለመስጠት እና ሌሎች ለመደገፍ ምንም ኘሮግራም የለውም፡፡ ይህንንየጽሁፍ መጠይቅ
ድጋፎች /ማንበብና መፃፍን ለማድረግ ግን ት/ቤቱ እያሰበ ነው፡፡ በወላጆች ላይ
ለማስተማር፣ ጐጅ ልማዳችን የተደረገ የዳሰሳ ጥናት ይህንን በዝቅተኛ ደረጃ
ለማስወገድ ፣ ልማት ነክ አስቀምጦታል፡፡
ተግባራትን ማከናወን---/
ለማድረግ ት/ቤቱ ኘሮግራም
በማውጣት ተግባራዊ አድርጓል፡፡
4.2.3. በርካታ ውጫዊ ድርጅቶች ት/ቤቱ ዕቅድ አውጥቶ ውጫዊ ድርጅቶችንዶክሜንት
ለመማርና ማስተማሩ ለመጋበዝ በዝግጅት ላይ ነው፡፡
ልምዳቸውን በማካፈል ድጋፍ
ሰጥተዋል፡፡
49
ት/ቤቱ ያለበት ደረጃ ማጠቃለያ
ዓብይ ርዕሰ ጉዳይ የህብረተሰብ ተሳትፎ
ንዑስ ርዕሰ ጉዳይ የት/ቤቱን ስራ ማስተዋወቅ
ተ/ቁ ስታንዳርድ ተግባር ጠቋሚ አሁን ያለበት ደረጃ ለውሳኔ የደረሱምርመራ
ማስረጃዎች
4.3.1. ት/ቤቱ ስላከናወኗቸው ወቅታዊት/ቤቱ ስላከናወኗቸው ወቅታዊና ውጤታማ ተግባራትየተማሪ፣ የመምህርና
እንቅስቃሴዎች
በጠቃሚነታቸው
የማስተዋወቅ
ስራ በመስራቱ በት/ቤቱ ስራ ላይ የህ/ሰቡ
4.3.2. የት/ቤቱ ስኬታማ ክንውኖች አከባበርየት/ቤቱ ስኬታማነት ክንውኖች አልፎ አልፎ መጠነኛ የሆነየወላጅ የጽሁፍ
ተደርጐላቸዋል፡፡ አከባበር ይደረግላቸዋልቸቸ ይህንን ለማድረግ ታቅዷልቸ፡መጠይቅና ዶክሜንት
ለውጭው
50
በቅድሚያ ትኩረት የሚሰጣቸው ተግባራት
አብይ ርዕሰ ጉዳይ መማር ማስትማር ክብደት መለኪያ በጣም አስቸጋሪ በጣም ቀላል መካከለኛ
ንዐስ ርዕሰ ጉዳይ የማስተማር ተግባር የሚኖረው ዝቅተኛ ጠቀሜታ በጣም ጠቃሚ መካከለኛ
ስታንዳርድ ተ/ቁ የተግባር ጠቋሚ ለማከናወን ያለው ያለው ፋይዳ ቅድሚያ ደረጃ ምርመራ
አመችነት /ጠቀሜ/ ፍላጐት
1.1.1. የት/ቤቱ ጥራት ያለው መማርና ማስተማጨር ጠንካራ መሰረት የሚሰጡ በጋራ 3 5 4 2ኛ
የተዘጋጁ እሴቶች አሉት፡፡
1.1.2. መምህራን ተማሪዎቻቸው የተለያየ የመማር ፍጥነት እንዳላቸው በመቀበል የማስተደር 1 5 3 3ኛ
ዘዴዎቻቸውን በዚህ መሰረት አስትካክለው በመጠቀም የተማሪዎች ዉጤት ተሻሽሏል፡፡
የመምህራን ዕውቀትና እሴቶች በተለያዩ ስልጠናዎች አድርገው ጥቅም ውለዋል፡፡
51
ንዐስ ርዕሰ ጉዳይ የማስተማር ተግባር የሚኖረው ዝቅተኛ ጠቀሜታ በጣም ጠቃሚ መካከለኛ
ስታንዳርድ ተ/ቁ የተግባር ጠቋሚ ለማከናወን ያለው ያለው ፋይዳ ቅድሚያ ደረጃ ምርመራ
አመችነት /ጠቀሜ/ ፍላጐት
1.1.12. የመምህራንን የማስተማር ተግባር ለማዳበር /ለማጐልበት/የሚረዱ ወቅታዊ ጥራት እና 3 3 3 3ኛ
እሴቶች በተለያዩ ስልጠናዎች
የተቀመጠውን ግብ አሳክቷል፡፡
1.1.14. መምህራን እየተካሄደ ላለው የሙያ ማሻሻያ ትምህርት ያላቸውን ቁርጠኝነት በንቁ 3 3 3 3ኛ
ተሳትፏቸው አረጋግጠዋል፡፡
1.1.15. መምህራን ተማሪዎች ግንዛቤያቸውን ለማሣደግ በሚያስችሏቸው ህ/ሰብን መሰረት 3 3 3 3ኛ
ባደረጉ ኘሮግራሞችንና በት/ቤት ክበቦች እንዲሳተፋ አድርገዋቸዋል፡፡
1.1.16 መመህራን የክፍል ትምህርቱን ተማሪዎቻቸው ከተጨባጭ የህይወት ተሞክሮዎቻቸው 3 5 4 2ኛ
ግር እንዲያገናዝቡ አድርገዋቸዋል፡፡
ንዐስ ርዕሰ ጉዳይ የማስተማር ተግባር የሚኖረው ዝቅተኛ ጠቀሜታ በጣም ጠቃሚ መካከለኛ
52
ስታንዳርድ የተግባር ጠቋሚ ለማከናወን ያለው ያለው ፋይዳ ቅድሚያ ደረጃ ምርመራ
ተ/ቁ አመችነት /ጠቀሜ/ ፍላጐት
1.2.1. የደረጃ ማነፃፀሪያ ነጥቦች/Bench marks/ በግልጽ ተለይተው ተቀምጠዋል፡፡ ይህም 5 5 5 1ኛ
በት/ቤቱ ማህበረሰብ በሙሉ እንዲታወቅ በማድረጉ ለግቦች ማሳካት የበኩላቸውን ድርሻ
ውጤት ማሻሻል ከፍተኛ
የት/ት ቤቱ ለተማሪዎች
አበርክተዋል፡፡
1.2.2. የተማሪዎች ውጤት መረጃ ቀደም ሲል ከነበረው የመነሻ ነጥብ/ውጤት/ የተሻሻለ መሆኑን 5 5 5 1ኛ
ለውጤት መሻሻል
ግምት በመስጠቱ
መሰረት ሁነዋል፡፡
በግልጽ አሳይቷል፡፡
1.2.3. ከት/ቤቱ እና ከክፍል ግለ ግምገማ የተሰበሰበመ መረጃ ስለጠንካራ ጐኖችና ወደፊት 5 3 4 2ኛ
ትኩረት ሊደረግላቸው ስለሚገቡ ደካማ ጐኖች መረጃ ለማምጣት ተተንትነዋል፡፡
1.2.4. ት/ቤቱ ከተማሪዎች የሚጠበቀውን ከፍተኛ ውጤትና የባህሪ ለውጥ እንዳሉት ከዳሰሳ 5 3 4 2ኛ
ጥናት የተገኙ መረጃዎች አረጋግጠዋል፡፡
ተማሪዎች በተፈጠረላቸው1.2.5 መምህራን አሳታፊ የማስተማር ዘዴ በመጠቀማቸው የተማሪዎች የት/ት ተሳትፎ 3 5 4 2ኛ
ምቹ ሁኔታ ለት/ት አድጓል፡፡
ተነሳሽነት ያላቸውን 1.2.6 ት/ቤቱ ተማሪዎችን ደከም ያሉበትን ሁኔታዎች በመለየት የማሻሻያ ስልት ቀይሶ 3 5 4 2ኛ
በንቃት የሚሳተፋ ሆነዋል፡፡ በመንቀሳቀሱ ውጤታቸው ተሻሽለዋል፡፡
የግምገማ ተግባራትና 1.2.7 መምህራን የተማሪዎች ከዕድሜና ከክፍል ደረጃ ግምት ውስጥ በማስገባት ከት/ቤቱ ይዘት 1 5 3 3ኛ
ሪፖርት ለተሻለ የት/ት ጋር ተገቢነት ያላቸው የተለያዩ የመገምገሚያ ዘዴዎች በመጠቀማቸው የት/ት
አሰጣጥና የመማር አሰጣጣቸውን አሻሽለዋል፡፡
ውጤት ማምጣት ድጋፍ 1.2.8 ከግምገማ የተገኙ መረጃዎችን ት/ቤቱ የወደፊት ዕቅድ እና ኘሮግራም ለመንደፍ 5 1 3 3ኛ
የሚሰጡ ናቸው፡፡ ተጠቅሞባቸዋል፡፡
1.2.9 ተማሪዎች ተገቢውን ግበረ መልስ /Feed back / ለመሰጠቱ መረጋገጫ መንገድ አለ፡፡ 5 1 3 3ኛ
1.2.10 ተማሪዎች በራሳቸው ት/ት መማር ግምገማ ላይ ተሳትፏል፡፡ የራሳቸውንም የት/ት መማር 5 3 4 2ኛ
በመገምገም ለወደፊቱ ትምህርታቸው አቅደዋል/ግብ ጥለዋል/፡፡
1.2.11 የግምገማ ውጤትና መረጃ በክፍል ውስጥ የሚካሄደውን መማርና ማስተማርን ለማሻሻል 1 5 3 3ኛ
ጥቅም ላይ ውለዋል፡፡
1.2.12 ለወላጆቻቸው የተደረገውን ሪፖርት ስለልጆቻቸው ት/ት ውጤትና ስለሳይንት የባህሪይ 1 5 3 3ኛ
ለውጥ እድገት ገንቢ አስተያየቶችን የሰጠነው፡፡
ንዐስ ርዕሰ ጉዳይ የማስተማር ተግባር የሚኖረው ዝቅተኛ ጠቀሜታ በጣም ጠቃሚ መካከለኛ
ስታንዳርድተ/ቁ የተግባር ጠቋሚ ለማከናወን ያለው ያለው ፋይዳ ቅድሚያ ደረጃ ምርመራ
አመችነት /ጠቀሜ/ ፍላጐት
53
1.3.1 የስርዓተ ትምህርቱ መሣሪያዎች /ሱለበስና የተማሪ መጽሀፍት፣ የመምህሩ መመሪያ፣ 5 5 5 1ኛ
የማጣቀሻ መጽሐፍትና የትምህርት መርጃ መሣሪያዎች/ ከተማሪወች ዕድገት ደረጃና
ፍላጐቶች ጋር የሚጣጣሙ ከማንኛውም አድልዎ ነፃ የሆኑ ከአካባቢ ተጨባጭ ሁኔታ
ጋር የተዛመድ ተገቢነት ያላቸውና የሚሣተፋ መሆናቸውን ለማረጋገጥ መ/ራን
ግምገማና ማሻሻያ ተደርጐባቸው ጥቅም ላይ ውለዋል፡፡
ንዐስ ርዕሰ ጉዳይ የት/ቤት ፋሲሊቲ( School Facilities) የሚኖረው ዝቅተኛ ጠቀሜታ በጣም ጠቃሚ መካከለኛ
ስታንዳርድ ተ/ቁ የተግባር ጠቋሚ ለማከናወን ያለው ያለው ፋይዳ ቅድሚያ ደረጃ ምርመራ
አመችነት /ጠቀሜ/ ፍላጐት
54
2.1.1. ት/ቤቱ በአጥር የተከበረ ሳቢና ማራኪ የሆነ ግቢ ያለው በመሆኑ ተማሪዎች 3 5 4 2ኛ
አዘወትረው በትም/ት ገበታቸው እንዲገኙ አስችሏል፡፡
ሰራተኞች ስራቸውን በአግባቡ ለማከናወን ተማሪዎች ለመማር
የትምህርት ቤቱ በደረጃው የተቀመጠውን ስታንዳርድ የጠበቁ
ፋሱሊቲዎችን የማሟላት የት/ቤቱ መምህራን የአስተዳደር
2.1.2. መማሪያ ክፍሎች ተማሪዎችን ለመማር የሚያነቃቁና ምቹ አካባቢ 1 5 3 3ኛ
በመሆናቸው የተማሪዎችን የመማር ፍላጐት አነሳስቷል፡፡
2.1.3. ት/ቤቱ ለመማር ለስተማር ስራ ደጋፊ የሆኑን ደረጃውን የጠበቁ በተገቢው 1 5 3 3ኛ
ቁሳቁሶች የተሟሉ የትም/ት ማበልፀጊያ ማዕከል ቤተ-ሙከራ /ሳይንስ ኪት/፣
ቤተ-መጽሀፍት የስፖርት ሜዳዎችና የመ/ራን ማረፊያ ወዘተ ያሉት በመሆኑ
የመማር ማስተማር ሂደቱ የተሳካ ሆኗል፡፡
2.1.4. በት/ቤቱ ደረጃውን የጠበቁ እና በፆታ የተለየ መጸዳጃ ቤቶች የውሃ አገልግሎት 3 5 4 2ኛ
ተዘጋጅተው በት/ቤቱ ማህበረሰብ ግልናጋሎት በመስጠታቸው ተጠቃሚዎች
ረክተተዋል፡፡ የባህሪ ለውጥ አሣይተዋል፡፡
2.1.5 በት/ቤቱ ለመማር ማስተማሩ ስራ አገልግሎት የሚውሉ የኢንፎንሜሽን 1 5 3 3ኛ
አስችልቸዋል፡፡
ንዐስ ርዕሰ ጉዳይ ተማሪ ማብቃት (Studant Improvement የሚኖረው ዝቅተኛ ጠቀሜታ በጣም ጠቃሚ መካከለኛ
ስታንዳርድ ተ/ቁ የተግባር ጠቋሚ ለማከናወን ያለው ያለው ፋይዳ ቅድሚያ ደረጃ ምርመራ
አመችነት /ጠቀሜ/ ፍላጐት
2.2.1. የት/በቱ በውሣኔዎች አሰጣጥ ላይ የተማሪዎችን ተሳትፎ በማሳደጉ የተማሪዎች 3 5 4 2ኛ
አደረጃጀቶች
አሰራር
ስርዓት
55
2.2.2. ት/ቤቱ ተማሪዎችን በአመራር ላይ እንዲሳተፋ ለሁሉም ፆታዎች እኩል ዕድል 5 3 4 2ኛ
ሰጥቷል፡፡ ምሣሌ፡- ተማሪዎቹ የት/ቤቱን ክለቦች በመምራት
በዲሲኘሉን የመምራት ልምድ
በመዘርጋቱ በተማሪዎች ዘንድ
ንዐስ ርዕሰ ጉዳይ ተማሪ ማብቃት (Studant Improvement) የሚኖረው ዝቅተኛ ጠቀሜታ በጣም ጠቃሚ መካከለኛ
ስታንዳርድ ተ/ቁ የተግባር ጠቋሚ ለማከናወን ያለው ፋይዳ ቅድሚያ ደረጃ ምርመራ
ያለው አመችነት /ጠቀሜ/ ፍላጐት
2.3.1. በትምህርት ቤት የሚከናወኑ ማናቸውም የትምህርት ስራዎች ከሁሉም በላይ 5 5 5 1ኛ
ለሁሉም ተማሪዎች ምቹ
የሚያሟሉ በመሆናቸው
የተማሪዎች ፍላጐቶች
የማያሰጉ፣ደጋፊና
2.3.2. ሁሉም ተማሪዎች ስኬታማ ለመሆን የሚችሉበት ዕድሉ ትምህርት ቤቱም በተለይ 5 5 5 1ኛ
ለሴት ተማሪዎች ልዩ ትኩረት ሰጥቷል፡፡
2.3.3. ትምህርት ቤቱ ለተማሪዎች የሚያደርገው ሁለንተናዊ ድጋፍ የትምህርት ብክነት 3 5 4 2ኛ
እንዲቀንስ አድርጓል፡፡
56
2.3.4. ት/ቤቱ የሴት ተማሪዎችን ብቃት አስመልክቶ መረጃ በመሰብሰብና በመተንተን 5 5 5 1ኛ
ውጤታቸው ሰፋ እንዲልና በራሳቸው እንዲተማመኑ የሚያስችል ስልት
ተማሪዎቹ በትምህርታቸው ስኬታማ
በመዘርጋት ስራ ላይ አውሏል፡፡
2.3.5 ትም/ት ቤቱ ምቹና የማያሰጋ መሆኑን ከት/ቤቱ ማህበረሰብ ወላደች የተሰበሰቡ 1 5 3 3ኛ
መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡
2.3.6 ት/ቤቱ የመደበው በጀት የተማሪዎችን ጤንነትና ደህንነት ለመጠበቅ 3 5 4 2ኛ
የሚያወጣውን ወጪ ያካተተ መሆኑንና ለዚህም ተግባር መዋሉ ተረጋግጧል፡፡
2.3.7 የት/ቤቱ የስነ-ምግባር ደንቦች 1 5 3 3ኛ
ለሰዎች ስየሚሰጠው አክብሮትና ለንብረቶች ስለሚደረገው ጥንቃቄ
እንደውከት ማግለልና አድልዎ፣ ኃይል መጠቀም ማስፈራራት ተደባዳቢነትና
ሆነዋል፡፡
ንዐስ ርዕሰ ጉዳይ ተማሪ ማብቃት (Studant Improvement) የሚኖረው ዝቅተኛ ጠቀሜታ በጣም ጠቃሚ መካከለኛ
ስታንዳርድ ተ/ቁ የተግባር ጠቋሚ ለማከናወን ያለው ያለው ፋይዳ ቅድሚያ ደረጃ ምርመራ
አመችነት /ጠቀሜ/ ፍላጐት
2.3.8 በተከታታይ ሙያ ማሻሻያ በ CPD ኘሮግራም የልዩ ፍላጐት ትምህርት ተካቷል፡፡ 3 5 3 3ኛ
የልዩ ፍላጐት ተማሪዎች እኩል
57
ስኬታማ ሆነዋል፡፡ 2.3.11 ተማሪዎች ከልዩ ፍላጐት ትምህርት ኘሮግራሞች ስላገኙት የዕርካታ ደረጃ 3 3 2 4ኛ
ወላጆች ላይ የተካሄዱ የዳሰሳ ጥናቶች ያመለክታሉ፡፡
2.3.12 የመማሪያ ክፍሎች ልዩ ፍላጐት ያላቸው ተማሪዎች ያለችግር ሊጠቀሙባቸው 1 3 2 4ኛ
እንዲችሉ በቀላልና ወጭ ቆጣቢ በሆነ መንገድ የተደራጁ ናቸው፡፡
ክብደት መለኪያ በጣም አስቸጋሪ በጣም ንዐስ ርዕሰ ጉዳይ ስትራቴጅካዊ ራዕይ የሚኖረው ዝቅተኛ ጠቀሜታ በጣም ጠቃሚ መካከለኛ
58
3.1.6 የት/ት ቤቱ አመራር ሰጭ አካላት በግልጽ ስለተቀመጡት ግቦችና ስለሚጠበቁ 5 5 5 1ኛ
ከፍና ውጤቶች አዘውትረው ይገልፃሉ፡፡ የተገኙ መሻሎችንም ተከታትለዋል፡፡
ንዐስ ርዕሰ ጉዳይ የመሪነት ባህርይ የሚኖረው ዝቅተኛ ጠቀሜታ በጣም ጠቃሚ መካከለኛ
ስታንዳርድ ተ/ቁ የተግባር ጠቋሚ ለማከናወን ያለው ያለው ፋይዳ ቅድሚያ ደረጃ ምርመራ
አመችነት /ጠቀሜ/ ፍላጐት
3.2.1. የት/ት ቤቱ ማ/ሰቡን በማማከር የነደፏቸውን የት/ት ቤት መሻሻል ቅድሚያ 3 5 4 2ኛ
ትኩረቶች ውጤታማነት ለመተንተንና ለማወቅ የተሰበሰቡ መረጃዎች ጥቅም
ላይ ውለዋል፡፡
3.2.2. በተከታታይ የተመዘገቡ መርሆች /Lojnitiudnal Data/ የተማሪዎች ውጤቶች 3 5 4 2ኛ
መሻሻላቸውን ያንፀባርቃሉ፡፡ ይህም በውጭ አካል /External Validation/
በተደረገው ግምገማ ተረጋግጧል፡፡
3.2.3. የት/ት ቤቱ ስትራቴጅክ ዕቅድ የመ/ራን የሙያ መሻሻያ የት/ት ቅድሚያ 5 5 5 1ኛ
ትኩረቶሀትን አካተዋል፡፡
3.2.4. ለት/ት ቤቱ መ/ራን የተሻለ ልምድ ባላቸው መምህራን ስልጠና/እገዛ/ /Coaching 3 3 3 3ኛ
Mentoring/ የሚደረገው ስርዓት በመዘርጋቱ የመምህራን ሙያዊ ብቃት
ተሻሽሏል፡፡
3.2.5 የት/ት ቤቱ አመራር የስልጠና ፍላጐቶች ተደርጓል፡፡ እንዲሁም የአመራር አካላቱ 5 5 5 1ኛ
በስልጠና ኘሮግራሞች ለማሳተፍ ችለዋል፡፡
59
በቅድሚያ ትኩረት የሚሰጣቸው ተግባራት
አብይ ርዕሰ ጉዳይ የት/ት ቤት አመራር ክብደት መለኪያ በጣም አስቸጋሪ በጣም ቀላል መካከለኛ
ንዐስ ርዕሰ ጉዳይ የመሪነት ባህርይ የሚኖረው ዝቅተኛ ጠቀሜታ በጣም ጠቃሚ መካከለኛ
ስታንዳርድ ተ/ቁ የተግባር ጠቋሚ ለማከናወን ያለው ፋይዳ ቅድሚያ ደረጃ ምርመራ
ያለው አመችነት /ጠቀሜ/ ፍላጐት
3.2.6. የት/ት ቤቱ ማ/ሰብ መካከል አወንታዊ፣ ገንቢ ግልጽነት የተሞላበትና በእኩልነት የተመሰረተ 1 5 3 3ኛ
መሆኑ ጤናማ
Collegality/
በመተማመን
ባልደረባነት /
ማ/ሰብ የርስ
የስራ አካባቢ
የተመሰረተ
ግንኙነቶች
ሁሉም ባለድርሻዎች 3.2.8. ኘሮግራሞችና የተገኙ ስታንዳርዶች ዘላቂነት ያላቸው፣ አስተማማኝ የሆኑ 3 3 3 3ኛ
ለተማሪዎች የት/ት ውጤት ማረጋገጥ የሚችሉና ተጨባጭ ውጤቶችን የሚያንፀባርቁ አለመሆናቸው የት/ት
ተጠያጢ መሆናቸውን ቤቱ አመራርና መምህራን የሚያረጋግጥ ሙያዊ ኃላፊነት አለባቸው፡፡
በመቀበል ኃላፊነታቸውን 3.2.9. የት/ት ቤቱ አስተዳደር የልዩ ፍላጐት ት/ት ስትራቴጅ በመተግበር፣ በማስተባበር፣ 3 3 3 3ኛ
ተወጥተዋል፡፡ በመቆጣጠርና በመገምገም ሙያዊ ኃላፊነቱን ተወጥቷል፡፡
3.2.10 በውጭ አካል የትክክለኛነት ማረጋገጫ /External Validation/ የ/ትቤቱ ግለ 5 5 5 1ኛ
ግምገማ፣ የዕቅድ ዝግጅት ሂደቶችና ኘሮሲጀሮች ትክክለኛነት ጥናት
ተረጋግጠዋል፡፡
የት/ት ቤቱ ውሳኔ አሰጣጥ 3.2.11 መ/ራን የተማሪዎችን የዕቅድ /የመሻሻል ደረጃ ከሚጠበቁ ውጤቶች /Expected 5 5 5 1ኛ
ሂደትና አስተዳደዊ ተግባራት out comes/ ጋር በማነፃፀር የሚያደርጉበት ቋሚ የሆኑ መንገዶች አሏቸው፡፡
የጋራ ክንውን በመሆናቸው 3.2.12 የወላጅ መምህራን ህብረት የት/ቤቱ መምህራንና ሰራተኞች ት/ት ቤት መሻሻል 5 5 5 1ኛ
በት/ት ቤቱ ማህበረሰቡ ኮሚቴና የተማሪዎች ተወካዬች ካውንስለ አካላት በት/ት ቤቱ ውሣኔ አሰጣጥና
መካከል የስራ አንድነት ሂደት ላይ በመሣተፋቸው የስራ አንድነት ተፈጥሯል፡፡
ሰፍነዋል፡፡ 3.2.13 የውሣኔ አሰጣጥ ሂደቶች በግልጽ የተብራሩ በማስረጃ የተደገፋ በቀጣይነት 5 5 5 1ኛ
የሚተገበሩ ናቸው የሂደቱ ውጤቶችም ተመዝግበዋል፡፡
60
በቅድሚያ ትኩረት የሚሰጣቸው ተግባራት
አብይ ርዕሰ ጉዳይ የት/ት ቤት አመራር ክብደት መለኪያ በጣም አስቸጋሪ በጣም ቀላል መካከለኛ
ንዐስ ርዕሰ ጉዳይ የት/ት ቤት አመራር/አስተዳደር የሚኖረው ዝቅተኛ ጠቀሜታ በጣም ጠቃሚ መካከለኛ
ስታንዳርድ ተ/ቁ የተግባር ጠቋሚ ለማከናወን ያለው ያለው ፋይዳ ቅድሚያ ደረጃ ምርመራ
አመችነት /ጠቀሜ/ ፍላጐት
3.3.1. ት/ት ቤቱ ከክላስተር ማዕከል እና ከሌሎች የአካባቢው ተቋሞች ሪሶርሶችን 3 3 3 3ኛ
የሪሶርስ አስተዳደር
የት/ቱን ዕድገት
ተሻሽሏል፡፡
ኘሮግራሞችና
ውጤታማነት
61
ንዐስ ርዕሰ ጉዳይ ከወላጆችና ከአሣዳጊዎች ጋር አብሮ መስራት የሚኖረው ዝቅተኛ ጠቀሜታ በጣም ጠቃሚ መካከለኛ
ስታንዳርድ ተ/ቁ የተግባር ጠቋሚ ለማከናወን ያለው ያለው ፋይዳ ቅድሚያ ደረጃ ምርመራ
አመችነት /ጠቀሜ/ ፍላጐት
4.1.1 የወላጆችን ተሳትፎ ለመደገፍ የተዘረጉ ተቋማዊ መዋቅሮች አሉ፡፡ ት/ቤቱ 1 5 3 3ኛ
አሣዳጊዎቻቸው
ትም/ት ጉዳዬች
በሚጠራቸው ስብሰባዎች ላይ እንዲሳተፋም ተደርጓል፡፡
በመሳተፋቸው
የተማሪዎችን
በልጆቻቸው
አብይ ርዕሰ ጉዳይ የህ/ሰብ ተሳትፎ ክብደት መለኪያ በጣም አስቸጋሪ በጣም ቀላል መካከለኛ
ንዐስ ርዕሰ ጉዳይ ህብረተሰብን ማሳተፍ የሚኖረው ዝቅተኛ ጠቀሜታ በጣም ጠቃሚ መካከለኛ
62
ስታንዳርድተ/ቁ የተግባር ጠቋሚ ለማከናወን ያለው ቅድሚያ ደረጃ ምርመራ
ያለው አመችነት ፋይዳ ፍላጐት
/ጠቀሜ/
4.1.1 የህ/ሰቡን ተሳትፎ ያካተተ የት/ቤት ውስጠ ደንብ 5 5 5 1ኛ
4.2.2 ለወላጆችና ለህ/ሰቡ ትም/ት በመስጠትና ለሎች ድጋፎች ማንበብ እና መፃፍን 1 3 2 4ኛ
ለማስተማር ጐጀ ልማዳችን ማስወገድ ልማት ነክ ተግባራትን ማከናወን ወዘተ/
ለማድረግ ት/ቤቱ ኘሮግራም በማውጣት ተግባራዊ አድርጓል፡፡
አብይ ርዕሰ ጉዳይ የህ/ሰብ ተሳትፎ ክብደት መለኪያ በጣም አስቸጋሪ በጣም ቀላል መካከለኛ
63
ንዐስ ርዕሰ ጉዳይ የት/ቤቱን ስራ ማስተዋወቅ/Promoting Educatiion/ የሚኖረው ዝቅተኛ ጠቀሜታ በጣም ጠቃሚ መካከለኛ
ስታንዳርድ በቅደም ተከተል የሚከናወኑ ተግባራት የሚያከናውነው ክፍል የፈላጊ ወጭ የክንውን ጊዜ ምርመ
64
ተ/ቁ ብር ሣ መጀመሪያ መጨረሻ ራ
1.1.9 የት/ቤቱ መምህራን በሚያወጡት ዓመታዊና ዕለታዊት/ት ክፍል 250 01/11/2012 30/10/2014
ዕቅዳቸው መሰረት ማስተማራቸው ተረጋግጧል፡፡ ም/ርም/መምህር
ት/ት መሻሻ
1.1.11 መ/ራን በሚያስተምሩት ትምህርት ጥሩ ዕውቀት አላቸው፣መ/ራን 120 01/11/2012 30/10/2014
ይህንንም ዕውቀታቸውን በክፍል ውስጥ በብቃት ተግባራዊ
በማድረግ የተማሪዎችን የት/ት አቀባበል አሣድገዋል፡፡
1.1.3 መ/ራን ለተማሪዎቻቸው የሚሰጧቸው ማብራሪያዎችናመ/ራን 80 01/11/2012 30/10/2014
መግለጫዎች ግልጽና ቁልጭ ያሉ ናቸው፡፡
1.1.13 መ/ራን የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል አቅደውመምህራን 350 01/11/2012 30/10/2014
በመንቀሳቀሳቸው የተቀመጠውን ግብ አሣክተዋል፡፡ የት/ት ክፍል
ተማሪዎች
1.1.1 ት/ቤቱ ጥራት ያለው መማርና ማስተማር ጠንካራ መሰረት ር/መምርር 200 01/11/2012 30/10/2014
የሚጥሉ በጋራ የተዘጋጁ እሴቶች አሉ፡፡ ም/ር/መምህር
መምህራን
ወላጆችና ተማሪዎች
1.1.4 መ/ራን በተማሪዎቻቸው ጥሩ ተምሣሌት ናቸው፡፡ መ/ራን 180 01/11/2012 30/10/2014
ለተማሪዎቻቸው አስፈላጊውን ከበሬታ ስለሚሰጧቸው
ተማሪዎቻቸው የደህንነትና በራስ የመተማመን ስሜት
አድሮባቸዋል፡፡
1.1.7 መ/ራን ለተከታታይ የሙያ መሻሻል መሰረት የሚሆናቸውመ/ራን 210 01/11/2012 30/10/2014
እንደተከታታይ የሙያ ማሻሻያ ኘሮግራም /CPD/ የርስ በርስ
ልምድ ልውውጦች አጫጭር የስራ ላይ ስልጠናዎችና ሌሎች
ለሙያ ማሻሻያ ምቹ የሆኑ ሁኔታዎችንና መዋቅሮችን
በመጠቀም ለማስተማር ብቃታቸውን አሻሽለዋል፡፡
1.1.16 መ/ራን የክፍል ትምህርቱን ተማሪዎቻቸው ከተጨባጭመ/ራን 300 01/11/2012 30/10/2014
የህይወት ተሞክሮዎቻቸው ጋር እንዲያገናዝቡ
አድርገዋቸዋል፡፡
1.1.10 መ/ራን ከተማሪዎቹ ከመማር አውዱ/Learning Context/መ/ራን 150 01/11/2012 30/10/2014
ከት/ት ይዘት ከተፈላጊው ዓላማና ውጤት አኳያ ተገቢነት
ያላቸውን የተለያዩ የማስተማር ዘዴዎችና ስትራቴጅዎችን
ተጠቅመው በማስተማራቸው ተማሪዎች ተክተዋል፡፡
የቀጣይ ተግባራት ዕቅድ/2012-2014
አብይ ርዕሰ ጉዳይ መማርና ማስተማር
ንዑስ ርዕሰ ጉዳይ የማስተማር ተግባር
65
1.1.2 መ/ሪን ተማሪዎቻቸው የተለያየ የመማር ፍጥነት እንዳላቸውመምህራን 100 01/11/2012 30/10/2014
በመቀበል የማስተማር ዘዴቻቸውን በዚህ መሰረት አስተካክለውት/ት ክፍሎች
በመጠቀም የተማሪዎች ውጤት ተሻሽሏል፡፡
1.1.14 መ/ራን እየተካሄደ ላለው የሙያ መሻሻያ ትምህርት ያላቸውን መምህራን 130 01/11/2012 30/10/2014
ቁርጠኝነተ በንቁ ተሣትፏቸው አረጋግጠዋል፡፡ ም/ር/መምህር
ር/መ/ምህር
ስርዓተ ት/ት
1.1.6 መ/ራን በልዩ ፍላጐት በፆታ በሃይማኖትና በዘር ላይ መምህራን 200 01/11/2012 30/10/2014
በመመስረት አንዳችም ልዩነት ሳያደርጉ በሁሉም ተማሪዎች
መብት በእኩልነት ያከብራሉ፤ ተገቢውም ድጋፍ ይሰጣሉ፡፡
1.1.8 መ/ራን ስራዎቻቸው መልስ ለመመርመርና ለማጥራት መምህራን 100 01/11/2012 30/10/2014
ከባለድርሻዎች የተሰጧቸውን የስሉ/Critical አስተያየት
ተጠቅመው አፈፃፀማቸውን አሣድጓል፡፡
1.1.12 የመ/ራን የማስተማር ተግባር ለማዳበር /ለማጐልበት/ የሚረዱ ሱፐርቫይዘር 120 01/11/2012 30/10/2014
ወቅታዊ ጥናት እና ምርምርን መሰረት ያደረጉ መንገዶች ር/መምህር
/Procedures/ አሉ፡፡ ም/ር/መምህር
መምህራን
1.1.15 መ/ራን ተማሪዎች ግንዛቤያቸውን ለማሳደግ በሚያስችሏቸው መምህራን 150 01/11/2012 30/10/2014
ህ/ሰብን መሰረት ባደረጉ ኘሮግራሞችና በት/ቤት ክበቦች የክበብ ተጠሪ
እንዲሳተፋ አድርገዋቸዋል፡፡
1.1.5 መ/ራን ልዩ የመማር ፍላጐት ያላቸውን ተማሪዎች የተለያዩ መምህራን 100 01/11/2012 30/10/2014
ዘዴዎች ተጠቅመው ቀደም ብለው ለይተው በማወቅ ድጋፍ
በመስጠታቸው የትምህርት አቀባብላቸው ተሻሽሏል፡፡
66
1.2.2 የተማሪዎች ውጤት መረጃ ቀደም ሲል ከነበረው የመነሻ ነጥብተማሪዎች 100 01/11/2012 30/10/2014
/ውጤት/ የተሻሻለ መሆኑን በግልጽ አሣይቷል፡፡ መምህራን
ም/ር/መምህር
ር/መምህር
1.2.3 ከት/ት ቤት እና ከክፍል ግለ-ግምገማ የተሰበሰበ መረጃ ስለጠንካራተማሪዎች 150 01/11/2012 30/10/2014
ጐኖችና ወደፊት ትኩረት ሊደረግባቸው ስለየገቡ ደካማ ጐኖች መምህራን
መረጃ ለማምጣት ተተንትነዋል፡፡ ም/ር/መምህር
1.2.10 ተማሪዎች በራሳቸው ት/ት መማር ግምገማ ላይ ተሳትፈዋልተማሪዎች 180 01/11/2012 30/10/2014
የራሳቸውንም ት/ት በመገምገም ለወደፊቱ ትምህርታቸውመምህራን
አቅደዋል/ግብ/ ጥለዋል፡፡ ም/ር/መምህር
1.2.4 ት/ት ቤቱ ከተማሪዎች የሚጠበቁትን ከፍተኛ ውጤት እናት.መ.ኮ 150 01/11/2012 30/10/2014
የባህሥይ ለውጥ እንዳሉት ከዳሰሳ ጥናት የተገኙ መረጃዎችም/ር/መ/ር
አረጋግጠዋል፡፡ ስርዓተ ት/ት
1.2.5 መ/ራን አሣታፊ የማስተማር ዘዴ በመጠቀማቸው የተማሪዎችመምህራን 150 01/11/2012 30/10/2014
የት/ት ተሳትፎ አድጓል፡፡
1.2.6 ት/ር ቤቱ ተማሪዎች ደከም ያሉበት ሁኔታዎች በመለየት ር/መምህር 200 01/11/2012 30/10/2014
የመሻሻያ ስልት ቀይሶ በመንቀሳቀሱ ውጤታቸው ተሻሽሏል፡፡ ም/ር/መምህር
ት/ት ክፍሎች
1.2.8 ከግምገማ የተገኙ መረጃዎችን ት/ት ቤቱ የወደፊት ዕቅናት.መ/ኮ 170 01/11/2012 30/10/2014
ኘሮግራም ለመንደፍ ተጠቅሞባቸዋል፡፡ ም/ር/መምህር
ር/መምህር
1.2.11 የግምገማ ውጤትና መረጃ በክፍል ውስጥ የሚካሄደው መማርናመምህራን 250 01/11/2012 30/10/2014
ማስተማሩን ለማሻሻል ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ ተማሪዎች
ስርዓተ ት/ት
1.2.7 መ/ራን የተማሪዎች ዕድሜና የክፍል ደረጃ ግምት ውስጥመምህራን 180 01/11/2012 30/10/2014
በማስገባት ከት/ት ቤቱ ይዘት ጋር ተገቢነት ያላቸው የተለያዩ
የግምገማ ዘዴዎች በመጠቀማቸው የት/ት አሰጣጣቸውን
አሻሽለዋል፡፡
ስታንዳርድተ/ቁ በቅደም ተከተል የሚከናወኑ ተግባራት የሚያከናውነው ክፍል የፈላጊ ወጭ የክንውን ጊዜ ምርመራ
ብር ሣ መጀመሪያ መጨረሻ
67
1.2.9 ተማሪዎች ተገቢዉን ግብረ-መልስ /Feed Back/ስም ጠሪ መ/ራን 150 01/11/2012 30/10/2014
ለመስጠቱ ማረጋገጣ መንገድ አለን፡፡ ት/ት ክፍሎች
ም/ር/መምህር
ስታንዳርድተ/ቁ በቅደም ተከተል የሚከናወኑ ተግባራት የሚያከናውነው ክፍል የፈላጊ ወጭ የክንውን ጊዜ ምርመራ
ብር ሣ መጀመሪያ መጨረሻ
68
1.3.1 የስርዓተ ትምህርቱ መሣሪያዎች /ሲለበስና የተማሪ 300 01/11/2012 30/10/2014
መጽሀፍት፣ የመምህሩ መመሪያ፣ የማጣቀሻ መጽሐፍትና
የትምህርት መርጃ መሣሪያዎች/ ከተማሪወች ዕድገት
ደረጃና ፍላጐቶች ጋር የሚጣጣሙ ከማንኛውም አድልዎ
ነፃ የሆኑ ከአካባቢ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር የተዛመድ ተገቢነት
ያላቸውና የሚሣተፋ መሆናቸውን ለማረጋገጥ መ/ራን
ግምገማና ማሻሻያ ተደርጐባቸው ጥቅም ላይ ውለዋል፡፡
ስታንዳርድተ/ቁ በቅደም ተከተል የሚከናወኑ ተግባራት የሚያከናውነው ክፍል የፈላጊ ወጭ የክንውን ጊዜ ምርመራ
ብር ሣ መጀመሪያ መጨረሻ
69
2.1.1. ት/ቤቱ በአጥር የተከበረ ሳቢና ማራኪ የሆነ ግቡ ያለው ህ/ሰብ 215 01/11/2012 30/10/2014
በመሆኑ ተማሪዎች አስወትረው በትም/ት ገበታቸው የት/ቤቱ ማኔጅመንት
እንዲገኙ አስችሏል፡፡
2.1.4. በት/ቤቱ ደረጃውን የጠበቁ እና በፆታ የተለየ መጸዳጃ ቤቶች ት/ጽ/ቤት 180 01/11/2012 30/10/2014
የውሃ አገልግሎት ተዘጋጅተው በት/ቤቱ ማህበረሰብ ህ/ሰብ
ግልናጋሎት በመስጠታቸው ተጠቃሚዎች ረክተተዋል፡፡
የት/ቤቱ ማኔጀመንት
የባህሪ ለውጥ አሣይተዋል፡፡
2.1.2. መማሪያ ክፍሎች ተማሪዎችን ለመማር የሚያነቃቁና ምቹ መ/ራን 320 01/11/2012 30/10/2014
አካባቢ በመሆናቸው የተማሪዎችን የመማር ፍላጐት የት/ቤቱ ማኔጅመንት
አነሳስቷል፡፡
የመ/ግብር ተጠሪዎች
2.1.3. ት/ቤቱ ለመማር ለስተማር ስራ ደጋፊ የሆኑን ደረጃውን ም/ር/መምህር 300 01/11/2012 30/10/2014
የጠበቁ በተገቢው ቁሳቁሶች የተሟሉ የትም/ት ማበልፀጊያ
መ/ራን
ማዕከል ቤተ-ሙከራ /ሳይንስ ኪት/፣ ቤተ-መጽሀፍት
የስፖርት ሜዳዎችና የመ/ራን ማረፊያ ወዘተ ያሉት ት/ክፍሎች
በመሆኑ የመማር ማስተማር ሂደቱ የተሳካ ሆኗል፡፡ ት/ጽ/ቤት
ት/ቢሮ
2.1.5 በት/ቤቱ ለመማር ማስተማሩ ስራ አገልግሎት የሚውሉ ት/ጽ/ቤት 150 01/11/2012 30/10/2014
የኢንፎንሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጅ
የት/ቤቱ ማኔጅመንት
/ራዲዬ፣ኘላዝማ፣ቴኘ፣ ኮምፒዩተር፣ ወዘተ/ ተሟልተው
ግልጋሎት ሰጥተዋል፡፡
70
2.2.1. የት/በቱ በውሣኔዎች አሰጣጥ ላይ የተማሪዎችን ተሳትፎ የት/ቤቱ ማኔጅመንት 200 01/11/2012 30/10/2014
በማሳደጉ የተማሪዎች ኃላፊነትን የመውሰድና በዲሲኘሊን ኮሚቴ
የመምራት ባህሪ ይዳብራል፤ለምሣሌ የት/ቤት ካውንስል ክበባት
የህፃናቶች ፖርላማና የክፍል ስብሰባዎች ይጠቃለላሉ፡፡
2.2.2. ት/ቤቱ ተማሪዎችን በአመራር ላይ እንዲሳተፋ ለሁሉም ር/መምህር 190 01/11/2012 30/10/2014
ፆታዎች እኩል ዕድል ሰጥቷል፡፡ ምሣሌ፡- ተማሪዎቹ የት/ቤቱን ም/ር/መምህር
ክለቦች በመምራት ክበባት
2.2.4. የተማሪዎች ባህሪያት በተገቢው ደረጃ ላይ እንደሚገኝ በተለያዩ ር/መምህር 180 01/11/2012 30/10/2014
ሁኔታዎች ወይም አውዶች በግልጽ ታይቷል፡፡ ም/ር/መምህር
ክበባት
2.2.5 በመማሩ ሂደት ተማሪው ኃላፊነት የሚሰማው በራሱ 200 01/11/2012 30/10/2014
የሚተማመን ነፃነት የሚሰማው እና ተቀባይነቱ እንዳለው የዳሰሳ ር/መምህር
ጥናቶች አመላክተዋል፡፡ ም/ር/መምህር
ተ/ክፍሎች
2.2.3. የስነ-ተዋልዶ ጤናና ከዚህም ጋር የተያያዙ የርስ በርስ ግንኙነት ስርዓተ ት/ት 315 01/11/2012 30/10/2014
ሁኔታዎች በሁሉም ክፍል ደረጃዎች የት/ቤቱ ኘሮግራሞች አካል ጤና ክበብ
ናቸው፡፡ ም/ር/መ/ር
ስታንዳርድተ/ቁ በቅደም ተከተል የሚከናወኑ ተግባራት የሚያከናውነው ክፍል የፈላጊ ወጭ የክንውን ጊዜ ምርመራ
ብር ሣ መጀመሪያ መጨረሻ
71
2.3.1. በትምህርት ቤት የሚከናወኑ ማናቸውም የትምህርት ስራዎች መ/ራን 200 01/11/2012 30/10/2014
ከሁሉም በላይ ቀዳሚ አድርገው የተንቀሳቀሱት የተማሪውን
የመማር ፍላጐትና ውጤት ለማሟላት ላይ መሆኑ ተረጋግጧል፡፡ ር/መ/ር
ም/ር/መ/ር
የት/ክፍሎች
2.3.2. ሁሉም ተማሪዎች ስኬታማ ለመሆን የሚችሉበት ዕድሉ ሁሉም የት/ቤቱ ማ/ሰብ 300 01/11/2012 30/10/2014
ትምህርት ቤቱም በተለይ ለሴት ተማሪዎች ልዩ ትኩረት ሰጥቷል፡፡
2.3.4. ት/ቤቱ የሴት ተማሪዎችን ብቃት አስመልክቶ መረጃ መ/ራን 150 01/11/2012 30/10/2014
በመሰብሰብና በመተንተን ውጤታቸው ሰፋ እንዲልና በራሳቸው
እንዲተማመኑ የሚያስችል ስልት በመዘርጋት ስራ ላይ አውሏል፡፡ ም/ር/መ/ር
2.3.6 ት/ቤቱ የመደበው በጀት የተማሪዎችን ጤንነትና ደህንነት የት/ቤቱ ማኔጅመንት 150 01/11/2012 30/10/2014
ለመጠበቅ የሚያወጣውን ወጪ ያካተተ መሆኑንና ለዚህም
ተግባር መዋሉ ተረጋግጧል፡፡
2.3.3. ትምህርት ቤቱ ለተማሪዎች የሚያደርገው ሁለንተናዊ ድጋፍ መ/ራን 250 01/11/2012 30/10/2014
የትምህርት ብክነት እንዲቀንስ አድርጓል፡፡
የአስ/ሰራተኞች
ም/ር/መ/ር
2.3.7 የት/ቤቱ የስነ-ምግባር ደንቦች የት/ቤቱ ማ/ሰብ በሙሉ 300 01/11/2012 30/10/2014
ለሰዎች ስየሚሰጠው አክብሮትና ለንብረቶች ስለሚደረገው
ጥንቃቄ
እንደውከት ማግለልና አድልዎ፣ ኃይል መጠቀም ማስፈራራት
ተደባዳቢነትና የመሣሰሉት እኩይ ባህሪያት ፈጽሞ ተቀባይነት
እንደሌላቸው
ግጭቶችን በሰላማዊ መንገድ የመፍታት መንገዶችን /የት/ቤቱን
ህግና ደንብ የማክበር ግዴታና ተቀባይነት ያለው ባህርይ ማሳየት
የሚገባ መሆኑን የሚገልጽና መግለጫዎች ያካተቱ ናቸው፡፡
72
2.3.5 ትም/ት ቤቱ ምቹና የማያሰጋ መሆኑን ከት/ቤቱ ማህበረሰብ ወላደች ር/መ/ር 300 01/11/2012 30/10/2014
የተሰበሰቡ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ ም/ር/መ/ር
ወመህ
2.3.8 በተከታታይ ሙያ ማሻሻያ በ CPD ኘሮግራም የልዩ ፍላጐት ትምህርት መ/ራን 400 01/11/2012 30/10/2014
ተካቷል፡፡ ም/ር/መ/ር
የተሙማ ተጠሪ
2.3.10 የተማሪዎች ልዩ ፍላጐት ትምህርት ተመዝግቦ ተይዟል፡፡ ኘሮግራሞችን መ/ራን 300 01/11/2012 30/10/2014
የማስተማር ዘዴዎችን እና ማቴሪያሎችን እንደፍላጐታቸው ተስማሚ ም/ር/መ/ር
እንዲሆኑ በማድረግ በችሎታቸው መጠን ተምረው ውጤታማ ሆነዋል፡፡
2.3.9 ት/ቤቱ የልዩ ፍላጐት ትምህርት ኘሮግራምን ለመምራት እንዲቻል የሰለጠኑ የት/ቤቱ 150 01/11/2012 30/10/2014
መ/ራን አስፈላጊ የሆኑ ቁሳቁሶችን ፋሱሊቲዎችን ለማሟላት ጥረት በማድረግ ማኔጅመንት
ኘሮግራሙን ተግባራዊ አድርጓል፡፡ ት/ጽ/ቤት
2.3.12 የመማሪያ ክፍሎች ልዩ ፍላጐት ያላቸው ተማሪዎች ያለችግር የት/ቤቱ ወመህ 315 01/11/2012 30/10/2014
ሊጠቀሙባቸው እንዲችሉ በቀላልና ወጭ ቆጣቢ በሆነ መንገድ የተደራጁ
ናቸው፡፡
2.3.11 ተማሪዎች ከልዩ ፍላጐት ትምህርት ኘሮግራሞች ስላገኙት የዕርካታ ደረጃ ተ.መ.ኮ 230 01/11/2012 30/10/2014
ወላጆች ላይ የተካሄዱ የዳሰሳ ጥናቶች ያመለክታሉ፡፡ ር/መ/ር
ም/ር/መ/ር
ስታንዳርድተ/ቁ በቅደም ተከተል የሚከናወኑ ተግባራት የሚያከናውነው ክፍል የፈላጊ ወጭ የክንውን ጊዜ ምርመራ
ብር ሣ መጀመሪያ መጨረሻ
3.1.4. እሴቶች የስነምግባር መርሆች/Ethics/ መሪ የሆኑ የአስ/ሰራተኞች፣የት/ት ክፍሎች 500 01/11/2012 30/10/2014
መርሆች እና የት/ት ቤቱ አላማዎች በት/ት ቤቱ መ/ራን፣ ወመህ
ማህበረሰብ በሞላ የታወቁ ናቸው፡፡ ቀትስቦ
3.1.1. የት/ት ቤቱ አመራር ስትራቴጅካዊ አመታዊ ዕቅዶች ተ.መ.ኮ፣የት/ቤቱ አስ/ሰራተኞች 200 01/11/2012 30/10/2014
በዓል ግምገማ ውጤት ላይ ተመስርተው በአስታፊነት
73
የተዘጋጁ ናቸው፡፡ መ/ራን፣ት/ክፍሎች
3.1.6 የት/ት ቤቱ አመራር ሰጭ አካላት በግልጽ ር/መ/ር፣ ም/ር/መ/ር፣ ወመህ 300 01/11/2012 30/10/2014
ስለተቀመጡት ግቦችና ስለሚጠበቁ ከፍና ውጤቶች ቀትስቦ
አዘውትረው ይገልፃሉ፡፡ የተገኙ መሻሎችንም መ/ራን
ተከታትለዋል፡፡
3.1.5 የት/ት ቤቱን አጠቃላይ ስትራቴጅካዊ ዕቅድ ተ.መ.ኮ፣ ቀትስቦ፣ ር/መ/ር 210 01/11/2012 30/10/2014
ለማሳወቅና ለመተግበር የሚያስችሉ ስልቶች በግልጽ የት/ክፍሎች
ተቀምረዋል፡፡
3.1.2. ከት/ት ቤቲ ራዕይና ግቦች ጋር ጐን ለጐን የሚሄዱ የት/ክፍሎች፣ ር/መ/ር 200 01/11/2012 30/10/2014
ሙያዊ ግምገማ /Profesional appraisal/ እና ሙያዊ ሱ/ቫይዘር፣ መ/ራን
ትምህርቶች አሉ፡፡
3.1.3. በት/ት ቤቱ የሚከናወነ ተግባራት በቋሚነትና ር/መ/ር 300 01/11/2012 30/10/2014
ሳይዋዥቁ /Consistency/ የሚተገበሩ መሆናቸው ም/ር/መ/ር
ተረጋግጧል፡፡ ት/ክፍሎች
አብይ ርዕሰ ጉዳይ የት/ቤት አመራር
ንዑስ ርዕሰ ጉዳይ የመሪነት ባህርይ
ስታንዳርድተ/ቁ በቅደም ተከተል የሚከናወኑ ተግባራት የሚያከናውነው ክፍል የፈላጊ ወጭ የክንውን ጊዜ ምርመራ
ብር ሣ መጀመሪያ መጨረሻ
3.2.11 መ/ራን የተማሪዎችን የዕቅድ /የመሻሻል ደረጃ ከሚጠበቁ ር/መ/ር 600 01/11/2012 30/10/2014
ውጤቶች /Expected out comes/ ጋር በማነፃፀር ም/ር/መ/ር
የሚያደርጉበት ቋሚ የሆኑ መንገዶች አሏቸው፡፡
ስርዓተ ት/ት
3.2.3. የት/ት ቤቱ ስትራቴጅክ ዕቅድ የመ/ራን የሙያ መሻሻያ ት.መ.ኮ 300 01/11/2012 30/10/2014
የት/ት ቅድሚያ ትኩረቶሀትን አካተዋል፡፡
3.2.5 የት/ት ቤቱ አመራር የስልጠና ፍላጐቶች ተደርጓል፡፡ የት/ቤቱ 300 01/11/2012 30/10/2014
እንዲሁም የአመራር አካላቱ በስልጠና ኘሮግራሞች
ለማሳተፍ ችለዋል፡፡
74
3.2.7. ት/ት ቤቱ የአሰራርና የግጭት አፈትት ሂደቶች ሙያዊ መ/ራን 200 01/11/2012 30/10/2014
ደንብ/ህግ አለው፡፡ የአስ/ሰራተኞች
ወመህ
3.2.12 የወላጅ መምህራን ህብረት የት/ቤቱ መምህራንና ሰራተኞች ር/መ/ር 900 01/11/2012 30/10/2014
ት/ት ቤት መሻሻል ኮሚቴና የተማሪዎች ተወካዬች ም/ር/መ/ር
ካውንስለ አካላት በት/ት ቤቱ ውሣኔ አሰጣጥና ሂደት ላይ
ወመህ
በመሣተፋቸው የስራ አንድነት ተፈጥሯል፡፡
የተማሪዎች ካውንስል
3.2.13 የውሣኔ አሰጣጥ ሂደቶች በግልጽ የተብራሩ በማስረጃ ር/መ/ር 100 01/11/2012 30/10/2014
የተደገፋ በቀጣይነት የሚተገበሩ ናቸው የሂደቱ ውጤቶችም ም/ር/መ/ር
ተመዝግበዋል፡፡
ዩኒት ሊደር
3.2.10 በውጭ አካል የትክክለኛነት ማረጋገጫ /External መርሱ የስራ ሂደት 215 01/11/2012 30/10/2014
Validation/ የ/ትቤቱ ግለ ግምገማ፣ የዕቅድ ዝግጅት
ሂደቶችና ኘሮሲጀሮች ትክክለኛነት ጥናት ተረጋግጠዋል፡፡
አብይ ርዕሰ ጉዳይ የት/ቤት አመራር
ንዑስ ርዕሰ ጉዳይ የመሪነት ባህሪ
ስታንዳርድተ/ቁ በቅደም ተከተል የሚከናወኑ ተግባራት የሚያከናውነው ክፍል የፈላጊ ወጭ የክንውን ጊዜ ምርመራ
ብር ሣ መጀመሪያ መጨረሻ
3.2.1. የት/ት ቤቱ ማ/ሰቡን በማማከር የነደፏቸውን የት/ት ቤት መሻሻል መ/ራን 100 01/11/2012 30/10/2014
ቅድሚያ ትኩረቶች ውጤታማነት ለመተንተንና ለማወቅ የተሰበሰቡ ት.መ.ኮ
መረጃዎች ጥቅም ላይ ውለዋል፡፡ ር/መ/ር
3.2.2. በተከታታይ የተመዘገቡ መርሆች /Lojnitiudnal Data/ የተማሪዎች ት/ክፍሎች 300 01/11/2012 30/10/2014
ውጤቶች መሻሻላቸውን ያንፀባርቃሉ፡፡ ይህም በውጭ አካል /External መ/ራን
Validation/ በተደረገው ግምገማ ተረጋግጧል፡፡ ም/ር/መ/ር
3.2.8. ኘሮግራሞችና የተገኙ ስታንዳርዶች ዘላቂነት ያላቸው፣ አስተማማኝ ት/ክፍሎች፣ፈረቃ 120 01/11/2012 30/10/2014
የሆኑ ማረጋገጥ የሚችሉና ተጨባጭ ውጤቶችን የሚያንፀባርቁ አስተባባሪዎች
አለመሆናቸው የት/ት ቤቱ አመራርና መምህራን የሚያረጋግጥ ሙያዊ
ር/መ/ር፣ም/ር/መ/ር
ኃላፊነት አለባቸው፡፡
መ/ራንና ወመህ
75
3.2.4 ለት/ት ቤቱ መ/ራን የተሻለ ልምድ ባላቸው መምህራን ስልጠና/እገዛ/ ተሙማ 300 01/11/2012 30/10/2014
/Coaching Mentoring/ የሚደረገው ስርዓት በመዘርጋቱ የመምህራን ም/ር/መ/ር
ሙያዊ ብቃት ተሻሽሏል፡፡ ት/ክፍሎች
ሱ/ቫይዘር
3.2.6. የት/ት ቤቱ ማ/ሰብ መካከል አወንታዊ፣ ገንቢ ግልጽነት የተሞላበትና በእኩልነት ት.መ.ኮ 400 01/11/2012 30/10/2014
የተመሰረተ ግንኙቶች መስፈናቸውን በመምህራንና በተማሪዎች በሰራተኞችና
በወላጆች ላይ የተካሄዱ የዳሰሳ ጥናቶች አረጋግጠዋል፡፡ መ/መ/ማህ
ት/ክፍሎች
3.2.9. የት/ት ቤቱ አስተዳደር የልዩ ፍላጐት ት/ት ስትራቴጅ በመተግበር፣ ር/መ/ር 800 01/11/2012 30/10/2014
በማስተባበር፣ በመቆጣጠርና በመገምገም ሙያዊ ኃላፊነቱን ተወጥቷል፡፡
ም/ር/መ/ር
ወመህ
ስታንዳርድተ/ቁ በቅደም ተከተል የሚከናወኑ ተግባራት የሚያከናውነው ክፍል የፈላጊ ወጭ የክንውን ጊዜ ምርመራ
ብር ሣ መጀመሪያ መጨረሻ
3.3.2. የሰው የቁሳቁስ የፋይናንስ ሪሶርሶች ቅድሚያ ትኩረት ቀትስቦ 200 01/11/2012 30/10/2014
ለሚሰጣቸውና ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት ር/መ/ር
እንዲያመጡ በመደገፍ መልኩ ሁኔታ ተመርቋል ጥቅም የተ/ቤቱ ማኔጅመንት
ላይም ይውላል፡፡
3.3.4. የት/ት ቤት ውስጠ ደንብ በሰነድነት ተመዝግባ ተይዟል ር/መ/ር 120 01/11/2012 30/10/2014
/Dowmanted/ እንዲሁም ከወቅተዊ ሁኔታ ጋር ም/ር/መ/ር
ተጠቅሞና ተሽሎ በሚፈለገው ደረጃ ጥቅም ላይ ዩኒት መሪዎች
ውለዋል፡፡
የተማሪ መማክርት
3.3.5 የት/ት ቤት ውስጠ ደንብ ከአገሪቱ የት/ትና ስልጠና ር/መ/ር 200 01/11/2012 30/10/2014
ፖሊሲዎች ከት/ቤቱ መርሆች እሴቶች ግር ም/ር/መ/ር
በመጣጣሙ የተጠናከረ አሰራር ሰፍኗል፡፡ ዩኒት መሪዎች የተማሪ
መማክርት
76
3.3.3. የት/ት ቤት ውስጠደንብ የልዩ ፍላጐት ት/ት ር/መ/ር 100 01/11/2012 30/10/2014
መመሪያዎችን ባህርይንና ዲሲኘሊን ከፆታና ከዘር ዳራ ም/ር/መ/ር
አኳያ እኩል የሆነ የምቹ ዕድሎች አጠቃቀምን ጥቅም መ/ራን
ላይ ውሏል፡፡
3.3.6 ት/ት ቤቱ ከሁሉም ባለድርሻዎች ጋር መደበኛና ር/መ/ር 300 01/11/2012 30/10/2014
ውጤታማ የሆነ ግንኙነት /Communication/ ም/ር/መ/ር
በመፍጠሩ የተገልጋይ እርካታን አስገኝቷል፡፡
3.3.1. ት/ት ቤቱ ከክላስተር ማዕከል እና ከሌሎች የአካባቢው ር/መ/ር 400 01/11/2012 30/10/2014
ተቋሞች ሪሶርሶችን በተለይም የሰለጠኑ ባለሙያዎችን ሱ/ቫይዘር
በመጠቀሙ የመማር ማስተማሩ ሂደት ተሻሽሏል፡፡ ም/ር/መ/ር
የቀጣይ ተግባራት ዕቅድ/ከ 2012-2014/
አብይ ርዕሰ ጉዳይ የህ/ሰብ ተሳትፎ
ንዑስ ርዕሰ ጉዳይ ህብረተሰብን ማሳተፍ
4.1.4 የተማሪን ኘሮግራሞችና ውጤቶችን የመረጃዎች ሪፖርት ማድረጊያ መደበኛ ር/መ/ር 500 01/11/2012 30/10/2014
የሆነ ጊዜ አለ፡፡ ም/ር/መ/ር
የት/ክፍሎች
መምህራን
4.1.7 በት/ቤቱ መዝገቦች በት/ቤቱ ድጋፍ ያደረጉ ወላጆችና አሣዳጊዎች ተመዝግበው ስም ጠሪ 200 01/11/2012 30/10/2014
ተይዘዋል፡፡
ም/ር/መር
4.1.1 የወላጆችን ተሳትፎ ለመደገፍ የተዘረጉ ተቋማዊ መዋቅሮች አሉ፡፡ ት/ቤቱ ር/መ/ር 200 01/11/2012 30/10/2014
በሚጠራቸው ስብሰባዎች ላይ እንዲሳተፋም ተደርጓል፡፡ ም/ር/መ/ር
መ/ራን
4.1.3 በት/ቤቱ በሚካሃዱ ኘሮግራሞች የመረጃዎች ልውውጥና የወላጆች ተሳትፎ ር/መ/ር 500 01/11/2012 30/10/2014
ከፍተኛ በመሆኑ ጥናቶች ያሳያሉ፡፡ ም/ር/መ/ር
77
መ/ራን
4.1.6 የክፍል መምህራን መረጃ መዝገቦች መምህራን ከወላጆችና ከአሣዳጊዎች ጋር መ/ራን 700 01/11/2012 30/10/2014
የተገናኙበትን ድግግሞሽ ከፍተኛ መሆን የተማሪዎች ውጤትና ባህርይ የት/ት ክፍሎች
እንዲሻሻል አድርጓል፡፡ የመ/ራን መረጃ ትንታኔውን ያሳያል፡፡
4.1.2 ወላደች የልጆቻቸውን የቤት ስራ በመመልከት አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ ወላጅች 100 01/11/2012 30/10/2014
መ/ራን
ተማሪዎች
4.1.5 ወላደች /አሣዳጊዎች/ እንደወላጅ መምህር ህብረትና የቀበሌ ትምህርትና ስልጠና ወላጆች 350 01/11/2012 30/10/2014
ቦርድ ባሉ መደበኛ መዋቅሮች ውስጥ ንቁ ተሳትፎ አለ፡፡ ር/መ/ር
መ/ማህበር
ስታንዳርድተ/ቁ በቅደም ተከተል የሚከናወኑ ተግባራት የሚያከናውነው ክፍል የፈላጊ ወጭ የክንውን ጊዜ ምርመራ
ብር ሣ መጀመሪያ መጨረሻ
4.1.1 የህ/ሰቡን ተሳትፎ ያካተተ የት/ቤት ውስጠ ደንብ ር/መ/ር 100 01/11/2012 30/10/2014
ም/ር/መ/ር
ወመህ
4.2.3 በርካታ ውጫዊ ድርጅቶች ለመማር ማስተማሩ ር/መ/ር 8000 01/11/2012 30/10/2014
የስራልምዳቸውን በማስከፈል ድጋፍ ሰጥተዋል፡፡ ወመህ
78
የቀጣይ ተግባራት ዕቅድ/ ከ 2012-2014/
አብይ ርዕሰ ጉዳይ የህ/ሰብ ተሳትፎ
ንዑስ ርዕሰ ጉዳይ ህብረተሰብን ማሳተፍ
ስታንዳርድተ/ቁ በቅደም ተከተል የሚከናወኑ ተግባራት የሚያከናውነው ክፍል የፈላጊ ወጭ የክንውን ጊዜ ምርመራ
ብር ሣ መጀመሪያ መጨረሻ
4.3.1 ት/ቤቱ ስላከናወናቸው ወቅታዊ ተግባራት መስዕብነት ር/መ/ር 900 01/11/2012 30/10/2014
ባለው ስልት በት/ቤት ጋዜጣ፣ በስብሰባና--- በት/ቤቱ መ/ራን
79
የማሰሬ ት/ቤት ከ 2012-2014 ስትራቴጅክ ዕቅድ
አብይ ርዕሰ ጉዳይ መማርና ማስተማር
81
1.1.6 መ/ራን የሁሉንም ተማሪዎች መብት የእገዛ ትምህርት 100 የተማሪዎች መብት√ √ √ መ/ራን የዳሰሳ ጥናት
ዕኩል መከረበር፣ ድጋፍ መስጠት ያለልዩነት ማክበር የት/ቤቱ
እሴቶች አካል ሁነዋል
አተገባበሩም ከፍተኛ ነው
1.1.8. መ፣ራን ስራቸውን ለመገምገም አቅዶ መስራት 500 መ/ራን አስተያየቶችን√ √ √ መ/ራን ግምገማ ማድረግ
ከባለድርሻዎች የተሰጣቸው የሰሉ መሰረት በማድረግ አቅደው ሪፖርት
አስተያየቶች በመጠቀም ተግባራዉ አድርገዋል ቃለ-ጉባሌ
አፈፃፀማቸውን ማሳደግ
ግብ፡ መምህራን ያላቸውን ሙያዊ እውቀት በሚገባ በመጠቀም፤ በፍላጐትና በቁርጠኝነት በመስራት ከተማሪዎቻቸው ብዙ በመጠበቅ ሙያ ብቃት መወጣት
የትኩረት ዓላማዎች የማስፈፀሚያ ስልቶች የሚፈለገው የበጀት የሚጠበቀው የጊዜ ገደብ በዓ.ም የሚያከናውነው አካልየመከታተያ ስልት የሚከለስበት
ነጥብ በጀት ምንጭ ውጤት ወቅት
ብር ሣ 2 ዐ 12 2 ዐ 13 2 ዐ 14
1.1.5 መ/ራን ልዩ የመማር ፍላጐትየእገዛ 250 በት/ት ቤቱ √ √ √ መ/ራን የክትትል መዝገብ
ያላቸውን ተማሪዎች ልዩ የመማር ፍላጐት ለተለያዩ የመማር
ያላቸው በመለያየት፡፡ ፍላጐቶች ድጋፍ
በመለየት ድጋፍ መስጠት፣ በመደረጉ
የት/ት አቀባበላቸውን የተማሪዎች
ማሻሻል፡፡ ውጤት በከፍተኛ
ሁኔታ ተሻሽሏል፡፡
1.1.13 መ/ራን የተማሪዎችን ውጤትዕቅድ ማውጣት 800 ሁሉም የት/ት ቤቱ √ √ √ መ/ራን የአገር አቀፍ
ለማሻሻል በመንቀሳቀስየእገዛ ትምህርት መምህራን ባቀዱት የት/ት ክፍል ፈተና ውጤት
የተቀመጠውን ግብ ማሳካት አሳታፊ የማስተማር ስነ- መሰረት ግባቸውን ተማሪዎች ትንተና ሪፖርት
ዘዴ አሣክተዋል፡፡
ተከተታይ ምዘና
1.1.14 መ/ራን እየተካሄደ ላለውየስራ ላይ ስልጠና 150 ሁሉም የት/ት ቤቱ √ √ √ መ/ራን የተሙማ ዕቅድ
የሙያ መሻሻያ ትምህርት መምህራን በንቃት ም/ር/መ/ር ትግበራ ሰነዶች
በመሣተፋቸው ስርዓተ ት/ት
ያላቸውን ቁርጠኝነተ የሙያ
በንቃት በመሣተፍ ማረጋገጥ ዕውቀታቸውንና
ክህሎታቸውን
አሣድገዋል፡፡
1.1.12 መምህራን እየተካሄደ ላለው ተግባራዊ ጥናትና 1000 መ/ራኑ ዘንድ የጋራ √ √ √ መ/ራን የመ/ራን የት/ት
ጥናትና መርምርን በመጠቀምምርምር ማድረግ መግባባትና ሱፐርቫይዘር ዕቅድ
የማስተማር ተግባራቸውን ማዳበር የልምድ ልውውጥ አመለካከት ር/መር የግምገማና
ዳብሯል፡፡ ም/ር/መ/ ክትትል መዝገብ
82
የማሰሬ ት/ቤት ከ 2012-2014 ስትራቴጅክ ዕቅድ
አብይ ርዕሰ ጉዳይ መማርና ማስተማር
ግብ፡ መምህራን ተማሪዎችን ከክፍል ውጭ ካለው አለም ጋር በማገናኘት እንዲመራመሩ በማድረግ የመማር ማስተማሩን ስራ ተጨባጭ ማድረግ
የትኩረት ዓላማዎች የማስፈፀሚያ የሚፈለገው የበጀት የሚጠበቀው የጊዜ ገደብ በዓ.ም የሚያከናውነው አካልየመከታተያ ስልት የሚከለስበት
ነጥብ ስልቶች በጀት ምንጭ ውጤት ወቅት
ብር ሣ 2 ዐ 12 2 ዐ 13 2 ዐ 14
1.1.16 መ/ራን የክፍል ት/ቱን የመስክ ምልከታ 900 ከውስጥ ሁሉም መ/ራንና √ √ √ መ/ራን የዳሰሳ ጥናት
ተማሪዎቻቸው ከተጨባጭ የቤተ-ሙከራን ገቢ ተማሪዎች
መጠቀም ትምህርቱን
የህይወት ተሞክሮዎቻቸው ጋር ከተጨባጭ
እንዲያገናዝቡ ማድረግ የህይወት
ተሞክሮዎቻቸው
ጋር
እንዲያገናዝቡት
አድርጓል፡፡
1.1.15 መ/ ራን የተማሪዎችን ግንዛቤ ለማሳደግ ውይይት 500 ክበቦችና √ √ √ መ/ራን የዳሰሳ ጥናት
ህ/ሰብን መሰረት ባደረጉ ኘሮግራለችናክበባትን ማቋቋም ኘሮግራሞች የክበብ ተጠሪ ሪፖርት
የት/ቤት ክለቦች ማሳተፍ ኘሮግራሞችን ሁሉ ም/ር/መ/ር
መዘርጋት ተቋቁመዋል፡፡
ት/ት ቤቱ
ተማሪዎቹ
በንቃት
እንዲሣተፋ
ዘወትር
ያበረታታል
ግብ፡ የግምገማ ተግባራትና ሪፖርቶችን ለተሻለ ት/ት አሰጣጥና የመማር ውጤት መምጣት ድጋፍ መስጠት
የትኩረት ዓላማዎች የማስፈፀሚያ የሚፈለገው የበጀት የሚጠበቀው ውጤት የጊዜ ገደብ በዓ.ም የሚያከናውነው አካልየመከታተያ ስልት የሚከለስበት
ነጥብ ስልቶች በጀት ምንጭ ወቅት
ብር ሣ 2 ዐ 12 2 ዐ 13 2 ዐ 14
1.2.10 የተማሪዎች በራሳቸው ት/ት ውይይት ማድረግ 350 ሁሉም ተማሪዎች √ √ √ ተማሪዎች ሪፖርት
/መማር/ግምገማ ላይ በራሳቸው ት/ት መ/ራን ምልከታ
ግምገማ ላይ ተሳትፏል ም/ር/መ/ር ግምገማ
እንዲሳተፋ ለወደፊቱ ማቀድ
84
ግብም ጥለዋል፡፡
1.2.8 ከግምገማ የተገኙ መረጃዎች ት/ት ቤቱውይይት 150 የተማሪው ውጤቶች √ √ √ ት.መ.ኮ ቃለ-ጉባኤ
የወደፊቱ ዕቅድና ሪሮግራም ለመንደፍግለ ግምገማ የሚደራጁበት ቀልጣፋ ም/ር/መ/ር ሱፐርቪዥን
መጠቀም ስልት ተዘርግቶ ባህል ር/መ/ር
ሆኗል
1.2.11 የግምገማ ውጤት መረጃ በክፍልውይይትና 100 የተከታታይ ምዘና √ √ √ መ/ራን ሱ/ቪዥን
ውስጥ የሚካሄደውን መማርና ግለግምገማ ግብረ-መልስ በት/ቤቱ ተማሪዎች ቼክሊስት
መ/ራን ዘንድ ስርዓተ ት/ት የተከታታይ
ማስተማሩን ለማሻሻል ጥቅም ተቀባይነትን ያለው ምዘና ሰነድ
ላይ መዋል፡፡ ተግባር ሆኗል፡፡ ምልከታ
1.2.7 መ/ራን የተማሪዎች ዕድሜና የክፍልውይይት ስልጠና 530 ዕድሜ፣የክ/ደረጃ ግምት √ √ √ መ/ራን ቸክ ሊስት
ደረጃ ግምት ውስጥ በማስገባት ከት/ቱመስት ውስጥ በማስገባት ቃለ ጉባኤ
ይዘት ጋር ያላቸው የተለያዩ የግምገማ ከት/ቱ ይዘት ተገቢነት
ዘዴዎች በመጠቀም የት/ት አሰጣጥ ጋር ማረጋገጥ
ማሻሻል
1.2.9 ተማሪዎች ተገቢው ግብረ መልስውይይትና 380 ለተማሪዎች ወቅቱን √ √ √ ስም ጠሪ መ/ራንቃለ-ጉባኤ
መስጫ መንገድ መንደፍ ግለ ግምገማ የጠበቀ ግብረ-መልስ ት/ት ክፍሎች ሪፖርት
መልስ መስጠት ባህል ም/ር/መ/ር
ሆኗል፡፡
ግብ፡ ተማሪዎች በተፈጠረላቸው ምቹ ሁኔታ ለት/ት ተነሳሽነት ያላቸውና በንቃት እንዲሳተፉ ማድረግ
የትኩረት ዓላማዎች የማስፈፀሚያ የሚፈለገው የበጀት የሚጠበቀው ውጤት የጊዜ ገደብ በዓ.ም የሚያከናውነው አካልየመከታተያ ስልት የሚከለስበት
ነጥብ ስልቶች በጀት ምንጭ ወቅት
ብር ሣ 2 ዐ 12 2 ዐ 13 2 ዐ 14
1.2.5 መ/ራን አሣታፊ የማስተማርስልጠናዎች 350 የተማሪዎች የክፍል መ/ራን ሱ/ቪዥን
ዘዴ በመጠቀም የተማሪዎችንውይይት ተሣትፎ አድጓል /የምልከታ/
መከታተያ
የት/ት ተሳትፎ ማሳደግ √ √ √ መዝገብ
1.2.6 ት/ት ቤቱ ተማሪዎች ደከም ያሉበትንውይይት 1500 ደከም ያሉ ተማሪዎችን ር/መ/ር የቲቶሪያል
ሁኔታዎች በመለየት የማሻሻያ ስልት ለመረዳት የታቀደው ም/ር/መ/ር መከታተያ
ቀይሶ በመንቀሳቀስ ውጤታቸውን ዕቅድ ተግባራዊ ሆኗል ት/ት ክፍሎች መዝረብ
ማሻሻል
√ √ √
85
1.2.12 ለወላጆቻቸው የሚደረገውውይይት 770 የተማሪው ውጤትና ር/መ/ር ሪፖርት
ሪፖርት ስለልጆቻቸው ት/ት የባህሪ ለውጥ መሻሻል መ/ራን
ስም ጠሪዎች መ/ራን
ውጤትና ስለሚያሳዩት የባህሪ √ √ √
ለውጥ እድገት ገንቢ አስተያየት
መስጠት
አብይ ርዕሰ ጉዳይ መማርና ማስተማር
ግብ፡ ስርዓተ ትምህርቱ ትርጉም ያለው፣ አሳታፊና የተማሪዎቹን የእድገት ደረጃ እና ፍላጐቶች ያገናዘበ ለመሆኑ መመርመርና ማሻሻል
የትኩረት ዓላማዎች የማስፈፀሚያ የሚፈለገው የበጀት የሚጠበቀው ውጤት የጊዜ ገደብ በዓ.ም የሚያከናውነው አካልየመከታተያ ስልት የሚከለስበት
ነጥብ ስልቶች በጀት ምንጭ ወቅት
ብር ሣ 2 ዐ 12 2 ዐ 13 2 ዐ 14
1.3.1 የስርዓተ ት/ቱ መሣሪያዎች 950 በስርዓተ ትምህርቱ ስርዓተ ትምህርትና መዛግብት
ከተማሪዎች የዕድገት ደረጃናውይይት መሣሪያዎች ጥራትና መ/ራን ሪፖርት
ተገቢነት ላይ ም/ር/መ/ር
ፍላጐቶች የሚጣጣመው፣ ግምገማዎች ባህል
√ √ √
ከማናቸውም አድልዎ ነፃ የሆኑ ሁነዋል፡፡
ከአካባቢ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር
የተዛመዱ መሆናቸውን
ማረጋገጥ
ግብ፡ ት/ቤቱ መምህራን ሰራተኞችና ተማሪዎች ስራቸውን በአግባቡ ለማከናወን ደረጃውን የጠበቁ ፉሲሊቲዎችን ማሟላት፡፡
የትኩረት ዓላማዎች የማስፈፀሚያ የሚፈለገው የበጀት የሚጠበቀው ውጤት የጊዜ ገደብ በዓ.ም የሚያከናውነው አካልየመከታተያ ስልት የሚከለስበት
ነጥብ ስልቶች በጀት ምንጭ ወቅት
ብር ሣ 2 ዐ 12 2 ዐ 13 2 ዐ 14
2.1.1 ት/ቤቱን በአጥር በማስከበርውይይት 30,000 ት/ቤቱ በአጥር √ √ √ ህብረተሰቡ ምልከታ
ተማሪዎች አዘውትረው በት/ት የተከበረ፣በተለያዩ የት/በቱ ማኔጅመንት
ተክሎች ተውቦ ማራኪ
ገበታቸው እንዲገኙ ማድረግ ሆኗል
2.1.4 በት/ ቤቱ ደረጃቸውን የጠበቁና በፆታ ውይይት 42,000 የተጠቃሚዎች ዕርካታ √ √ √ ት/ም/ጽ/ቤት ተማሪዎች
የተለዩ መጸዳጃ ቤቶችን በመገንባት በጣም ከፍና መድረሱ ህ/ሰቡ በሚሰጡት
ተጠቃሚዎችን ማርካት የት/ቤቱ ማኔጅመንተ ግብረ-መልስ
/ሪፖርት/
86
2.1.2 የመማሪያ ክፍሎችንውይይት 15,000 መማሪያ ክፍሎች ሙሉ √ √ √ መ 3 ራን ምልከታ
ለተማሪዎች ምቹ በማድረግ በሙሉ ደረጃቸውን የት/ቤቱ
የጠበቁና ሳቢ ሆነዋል ማኔጅመንትዥየመር
የመማር ፍላጐታቸውን ሃ-ግብር ተጠሪዎች
ማነሳሳት
2.1.3 ት/ቤቱ ለመማር ማስተማሩ ስራበውስት 20,000 ማዕከል፣ቤተ-ሙከራ √ √ √ ም/ር/መ/ር ምልከታ
ደጋፊ የሆኑትን ትም/ማበልፀጊያበልምድ ልውውጥ ስፖርት ሜዳ--- መ/ራን የክትትል መዝገብ
ማዕከሉን፣ቤተ-ሙከራውን፣ ኘሮጀክት መቅረጽ የመሣሰሉ አደረጃጀቶች ት/ክፍሎች
ሳይንስኩቱን፣ ቤተ-መጽሀፍቱን ከፍተኛ አገልግሎት ት/ጽ/ቤት
የስፖርት ሜዳዎችንና የመምህራን መስጠት ችለዋል ት/ም/ቢሮ
ማረፊያን---ደረጃቸውን ማስጠበቅ
2.1.5 በት/ቤቱ በመማር ማስተማረ ስራውይይት 2,000 ከተማሪዎች ቁጥር ጋር √ √ √ ት/ም/ጽ/ቤት ሪፖርት
አገልግሎት የሚውል የኢንፎርሜሽን የተመጣጠኑ የት/ቤቱ ማኔጅመንት ሱ/ቪዥን
ኮሚኒኬሽን ቴክሄሎጅ ማቴሪያሎች ቃለመጠይቅ
/ራዲዬ፣ኘላዝማ፣ቴኘ፣ኮምፒውተር ተሟልተው ግልጋሎት
ወዘተ በማሟላት አገልግሎት ሰጥተዋል
መስጠት
ግብ፡ ት/ቤቱ የተለያዩ አደረጃጀቶችን መዘርጋት፣የተማሪዎችን የሀላፊነትና ራስን የመምራት ልምድ ማሣደግ
የትኩረት ዓላማዎች የማስፈፀሚያ የሚፈለገው የበጀት የሚጠበቀው ውጤት የጊዜ ገደብ በዓ.ም የሚያከናውነው አካል የመከታተያ ስልት የሚከለስበት
ነጥብ ስልቶች በጀት ምንጭ ወቅት
ብር ሣ 2 ዐ 12 2 ዐ 14 2 ዐ 14
2.2.1 ት/ቤቱ በውሳኔዎች አሰጣጥ ላይ 100 ተማሪዎች በውሣኔ የት/ቤቱ ማኔጅመንት ጥናተዊ ግምገማ
የተማሪዎችን ተሳትፎ በማሳደግ አወጣጥ ላይ በስፋት ክበባት /የዳሰሳ ጥናት/
ውይይት ተሳትፈዋል፡፡
ሀላፊነትን የመውሰድና √ √ √
በዲሲኘሊን የመምራት ባህሪን
ማዳበር
2.2.2 ት/ቤቱ ተማሪዎችን በአመራር ላይውይይት 250 ተማሪዎች በተለያዩ √ √ √ ር/መ/ር የክበባት
እንዲሳተፋ ለሁሉም ተማሪዎች እኩል የአመራር ሰጪነት ም/ር/መ/ር መዛግብት፣
ዕድል መስጠት ቦታዎች ላይ ንቁ ክበባት ሪፖርት
ተሳትፏቸው ስም ጠሪ መ/ራን
ጐልብቷል፡፡
2.2.4 ት/ቤቱ ለተማሪዎች ተፈላጊውይይት 350 ልዩ ልዩ ኘሮግራሞችን √ √ √ ር/መ/ የዳሰሳ ጥናት
የባህሪ ዕድገት መዳበር የሚረዱ በመጠቀም ተማሪዎች ም/ር/መ/ር መዛግብት
የራሳቸውን ዲሲኘሊን ትም/ክፍሎች
87
የተለያዩ ኘሮግራሞችን የመብራት ባህል አድጓል
በማመቻቸት ባህሪያቸው
መዳበሩን ማረጋገጥ
2.2.5 በመማሩ ሂደት ተማሪው ኃላፊነትውይይት 100 ተማሪዎች በተለያዩ √ √ √ ት.መ.ኮ የዳሰሳ ጥናት
የሚሰማው በራሱ የሚተማመን ነፃነት ክበባትና የቡድን ር/መ/ር
የሚሰማውና ተቀባይነት ያለው አመራር በንቃት ም/ር/መ/ር
እንዲሆን ማድረግ፡፡ የመሣተፍ ባህል ዳብሯል
2.2.3 የስነ ተዋልዶ ጤናና ከዚህ ጋር የተያያዙስልጠና 300 ተማሪዎች በስነ- √ √ √ ስርዓተ ፆታ ጤና ክበብ ሪፖርት
የርስ በርስ ግንኙነት ሁኔታዎችንውይይት ተዋልዶ ትምህርት ም/ር/መ/ር ሱ/ቪዥን
በሁሉም የክፍል ደረጃዎች የት/ቤቱመልዕክቶች ያላቸው ግንዛቤ
ኘሮግራም ማድረግ ጐልብቷል
88
ዳብሯል
2.3.3 ት/ቤቱ በተማሪዎች ሁለንተናዊ ድጋፍ 850 የትምህርት ብክነት √ √ √ መ/ራን ሪፖርት
በማድረግ ብክነትን መቀነስ ውይይት ሁኔታ ቀንሷል አስተዳደር ሰራተኞች
የዕገዛ ትምህርት ም/ር/መ/ር
መስጠት
ግብ፡
የትኩረት ዓላማዎች የማስፈፀሚያ የሚፈለገው የበጀት የሚጠበቀው ውጤት የጊዜ ገደብ በዓ.ም የሚያከናውነው አካል የመከታተያ ስልት የሚከለስበት
ነጥብ ስልቶች በጀት ምንጭ ወቅት
ብር ሣ 2 ዐ 12 2 ዐ 13 2 ዐ 14
2.3.7 የት/ቤቱ የስነ-ምግባር ደንብውይይት 750 ተማሪዎች የት/ቤቱ ማ/ሰብ በሙሉ የቃለጉባኤ
ያልተገዛ ባህሪይ ተቀባይነትታፔላን በመጠቀም የሚተዳደሩበት ደንብና መዝገብ
መመሪያ በሙሉ ቼክሊስት
እንደሌለው፣ ግጭትን በሰላማዊ ተቀባይነት ያላቸው √ √ √
መንገድ የመፍታት ፣ ህግና ናቸው
ደንብን የማክበር ግዴታን
እንዲያካትት ማድረግ፣
2.3.5 ት/ቤቱን ምቹና የማያሰጋ በማድረግውይይት 7980 ት/ቤቱ ምቹና የማያሰጋ √ √ √ ር/መ/ር ቃለጉባኤ
ከህ/ሰቡና ከወላጆች ጋር በጋራ ስለመሆኑ ከት/ቤቱ ም/ር/መ/ር ሪፖርት
መስራት፣ ማ/ሰብ የተገኘ መረጃ ወ.መ.ህ
ያረጋግጣል፡፡
89
የማሰሬት/ቤት ከ 2012-2014 ስትራቴጅክ ዕቅድ
አብይ ርዕሰ ጉዳይ ምቹ የት/ቤት ሁኔታ ና አአካባቢ
ግብ፡
የትኩረት ዓላማዎች የማስፈፀሚያ የሚፈለገው የበጀት የሚጠበቀው ውጤት የጊዜ ገደብ በዓ.ም የሚያከናውነው አካል የመከታተያ ስልት የሚከለስበት
ነጥብ ስልቶች በጀት ምንጭ ወቅት
ብር ሣ 2 ዐ 12 2 ዐ 13 2 ዐ 14
2.3.8 በተከታታይ የሙያ ማሻሻያስልጠና 900 የልዩ ፍላጐት ትምህርት √ √ √ መ/ራን የቃለጉባኤ
ተ.ሙማ ኘሮግራም የልዩ ት/ትውይይት የተሙማ አካል ሁኗል፡፡ ም/ር/መ/ር መዝገብ
የተሙማ ተጠሪ
ማካተት
2.3.1 ዐ የተማሪዎች የልዩ ፍላጐት መዝግቦውይይት 300 ሁሉም የልዩ ፍላጐት √ √ √ መ/ራን ዕቅዶች
መያዝ፣ ኘሮግራሞችን የማስተማር ተማሪዎች ም/ር/መ/ር ምልከታ
ዘዴዎችንና ማቴሪያሎችን ችሎታቸውን ቃለጉባኤ
አንደየፍላጐታቸው እንዲሆኑ ማድረግ እንዲያዳብሩ ተደርጓል፡፡
2.3.9 ት/ቤቱ የልዩ ፍላጐት ት/ት ኘሮግራምንውይይት 100 የልዩ ፍላጐት √ √ √ የት/ቤቱ ማኔጅመንትየልዩ ፍላጐት
ለመምራት እንዲቻል የሰለጠኑ ትምህርትን ትም/ጽ/በት ትምህርት
መምህራን አስፈላጊ የሆኑ ቁሳቁሶች በማጠናከርና መ/ር መዝገብ
ፋሲሊቲዎች በማሟላት ጥረት በመመደብ ት/ቤቱ
ማድረግ ጥረት አድርጓል፡፡
2.3.12 የመማሪያ ክፍሎች ልዩ ፍላጐትውይይት 250 የመማሪያ ክፍሎች √ √ √ የት/ቤቱ ማኔጀመንት ሪፖርት
ያላቸው ተማሪዎች ያለችግር ለልዩ ፍላጐት ወ.መ.ህ ቃለ-ጉባኤ
ሊጠቀምባቸው እንዲችሉ በቀላልና ተማሪዎች ምቹ ቀ.ት.ስ.ቦ
ወጭ ቆጣቢ በሆነ መንገድ ማደራጀት ለማድረግ ወላጆችና
ህ/ሰቡ በስፋት
ተሳትፈዋል
2.3.11 ተማሪዎች ከልዩ ፍላጐት ት/ትውይይት 100 በወላጆች ላይ √ √ √ ት.መ.ኮ የዳሰሳ ጥናት
ኘሮግራሞች ስላገኙት የእርካታ ደረጃ የተደረገው የዳሰሳ ር/መ/ር
በወላጆች ላይ የዳሰሳ ጥናት ማድረግ ጥናትና ዕርካታቸው ም/ር/መ/ር
በጣም ከፍተኛ መሆኑን
ይገልፃል፡፡
90
የማሰሬት/ቤት ከ 2012-2014 ስትራቴጅክ ዕቅድ
አብይ ርዕሰ ጉዳይ የት/ቤቱ አመራር
91
አብይ ርዕሰ ጉዳይ የት/ቤቱ አመራር
92
የማሰሬት/ቤት 2012-2014 ስትራቴጅክ ዕቅድ
አብይ ርዕሰ ጉዳይ የት/ቤቱ አመራር
ግብ፡ የት/ቤቱ ማ/ሰብ ርዕስ በርስ ግንኙነቶች በማጠናከር ጤናማ የስራ አካባቢ መፍጠር
የትኩረት ዓላማዎች የማስፈፀሚያ የሚፈለገው የበጀት የሚጠበቀው ውጤት የጊዜ ገደብ በዓ.ም የሚያከናውነው አካል የመከታተያ ስልት የሚከለስበት
ነጥብ ስልቶች በጀት ምንጭ ወቅት
ብር ሣ 2 ዐ 12 2 ዐ 13 2 ዐ 14
3.2.3 ት/ቤቱ የአመራርና የግጭትውይይት 500 በት/ቤቱ የሚፈጠሩ √ √ √ ስርዓተ ት/ት ቃለጉባኤ
አፈታት ሂደቶች ሙያዊ ደንብ ግጭቶች ሙሉ በሙሉ መ/መ/ማህ ሪፖርት
በአግባቡ ተፈተዋል ወመህ
ማዘጋጀት ቀትስቦ
3.2.5 በት/ ቤቱ ማ/ ሰብ በመካከል አወንታዊ፣ ውይይቶች 420 በት/ ቤቱ ማ/ሰብ √ √ √ ት.መ.ኮ የዳሰሳ ጥናት
ገንቢ፣ ግልጽነት የተሞላበትናግለ-ግምገማ መካከል ያለው ግንኙት መ/መ/ማህ
በዕኩልነት የተመሰረተ ግንኙነቶች ከፍተኛ ደረጃ ላይ ት/ክፍሎች
ማስፈን፡፡ ደርሷል
93
የማሰሬት/ቤት 2012-2014 ስትራቴጅክ ዕቅድ
አብይ ርዕሰ ጉዳይ የት/ቤቱ አመራር
94
አብይ ርዕሰ ጉዳይ የት/ቤቱ አመራር
ግብ፡ የት/ቤቱ ውሣኔ አሰጣጥ ሂደትና አስተዳደራዊ ተግባራት የጋራ ክንውን ማድረግ
የትኩረት ዓላማዎች የማስፈፀሚያ የሚፈለገው የበጀት የሚጠበቀው ውጤት የጊዜ ገደብ በዓ.ም የሚያከናውነው አካል የመከታተያ ስልት የሚከለስበት
ነጥብ ስልቶች በጀት ምንጭ ወቅት
ብር ሣ 2 ዐ 12 2 ዐ 13 2 ዐ 14
3.2.12 የወላጅ መምህራን የት/ቤቱአደረጃጀቶችን 250 በት/ቤቱ የውሣኔ √ √ √ ር/መ/ር ቃለ-ጉባኤ
መምህራንና ሰራተኞች የት/ቤትበመጠቀም አሰጣጥ ላይ ሁሉም ም/ር/መ/ር
በውይይት ባለድርሻዎች ወመህ
መሻሻል ኮሚቴና የተማሪዎች ተሳትፈዋል
ተወካዬችን በውሳኔ አሰጣጥ ላይ
ማሳተፍ፡፡
3.2.13 ውሳኔ አሰጣጥ ሂደቶች በግልጽበውይይት 100 የውሣኔ አሰጣጥ √ √ √ ር/መ/ር መዝገብ
የተብራሩ በማስረጃ የተደገፈ ሂደቶች በማስረጃ ም/ር/መ/ር /የቃለጉባኤ
በቀጣይነት የሚተገበሩ ማድረግ፡፡ የተደገፉ ናቸው ዩኒት አስተባባሪዎች መዝገብ/
ግብ፡
የትኩረት ዓላማዎች የማስፈፀሚያ የሚፈለገው የበጀት የሚጠበቀው ውጤት የጊዜ ገደብ በዓ.ም የሚያከናውነው አካል የመከታተያ ስልት የሚከለስበት
ነጥብ ስልቶች በጀት ምንጭ ወቅት
ብር ሣ 2 ዐ 12 2 ዐ 13 2 ዐ 14
3.3.2 የሰው የቁሳቁስና የፋይናንስውይይት የፋይናንስ ሪሶርሳች √ √ √ ቀ/ት/ስ/ቦ ቃለጉባኤ
ሪሶርሶች ቅድሚያ ትኩረት ተማሪዎች ከፍተኛ ር/መ/ር ሪፖርት
ውጤት ሊያመጡ የት/ቤቱ ማኔጅመንት
ለሚሰጣቸውና ተማሪዎች በሚያስችል መልኩ
ከፍተኛ ውጤት እንዲያመጡ ተደልድሏል፡፡
በሚደግፍ መልኩ መምራት
3.3.1 ት/ቤቱ ከክላስተር ማዕከል እና ከለሎችውይይትና 500 ከተለያዩ ት/ም √ √ √ ር/መ/ር መዝገብ
የአካባቢው ተቋሞች ሪሶርሶችንስልጠና ተቋማት በሪሶርሳችና ሱፐርቫይዘር ቃለመጠይቅ
በተለይም የሰለጠኑ ባለሙያዎችንልምድ ልውውጥ በሰለጠኑ ባለሙያዎች ም/ር/መ/ር ሱፐርቪዥን
መጠቀም መማር ማስተማሩ
ተሻሽሏል፡፡
ግብ፡
የትኩረት ዓላማዎች የማስፈፀሚያ የሚፈለገው የበጀት የሚጠበቀው ውጤት የጊዜ ገደብ በዓ.ም የሚያከናውነው አካል የመከታተያ ስልት የሚከለስበት
ነጥብ ስልቶች በጀት ምንጭ ወቅት
ብር ሣ 2 ዐ 12 2 ዐ 13 2 ዐ 14
3.3.4 የት/ቤቱ ውስጠ ደንብ በሰነድነትውይይት 300 የት/ቤቱ የራሱ ውስጠ √ √ √ ር/መ/ር ቃለጉባኤ
መዝግቦ መያዝ፣ እንዲሁም ደንብ በመገምገም ም/ር/መ/ር ሪፖርት
ከወቅቱ ተጨባጭ ዩ/ኒትመሪዎች ቃለጉባኤ
ከወቅታዊ ሁኔታ ጋር ማጣጣም ሁኔታ ጋር አገናዝቧል፡፡ የተማሪ መማክርት ሪፖርት
3.3.5 የት/ቤቱ ውስጠ ደንብ ከአገሪቱ የት/ትናውይይት 180 የት/ቤቱን መርሆችና √ √ √ ር/መ/ር ቼክሊስት
ስልጠና ፖሊሲዎች፣ ከት/ቤቱበራሪ ወረቀቶች እሴቶች አፈፃፀም ም/ር/መ/ር የት/ቤቱ ውስጠ
መርሆችና እሴቶች ጋር በመጣጣም በጣም ከፍተኛ ደረጃ ዩኒት መሪዎች ደንብ
የጠነከረ አሰራር ማሰራት ላይ ደርሷል፡፡ የተማሪ መማክርት
3.3.3 የት/ቤቱ ውስጠ ደንብ የልዩ ፍላጐትውይይት 150 በት/ቤቱ የሚከናወኑ ር/መ/ር
ት/ት መመሪያዎችን ባህሪይ እና ማናቸውም ተግባራት ም/ር/መ/ር
ዲሲኘሊን፣ ከፆታና ከዘር አኳያ እኩል አካቶ ተዘጋጅቷል፡፡ መ/ራን
የሆነ ምቹ ዕድሎች መጠቀም
ግብ፡
የትኩረት ዓላማዎች የማስፈፀሚያ የሚፈለገው የበጀት የሚጠበቀው ውጤት የጊዜ ገደብ በዓ.ም የሚያከናውነው አካል የመከታተያ ስልት የሚከለስበት
ነጥብ ስልቶች በጀት ምንጭ ወቅት
ብር ሣ 2 ዐዐ 9 2 ዐ 10 2 ዐ 11
3.3.6 ት/ቤቱ ከሁሉም ባለድርሻዎችውይይት 900 የት/ቤቱና ባለድርሻ √ √ √ ር/መ/ር ቃለጉባኤ
ጋር መደበኛና ውጤታማ የሆነበራሪ ወረቀቶች አካላት ግንኙት ም/ር/መ/ር
በመጠናከሩ ተገልጋዬች
ግንኙነት መፍጠር ረክተዋል
ግብ፡ ት/ቤቱ ከህ/ሰቡና ውጫዉ ድርጅቶች ጋር ረባብሮ የመስራት ልምድ በማጠናከር ውጤታማ አጋርነት መፍጠር
የትኩረት ዓላማዎች የማስፈፀሚያ የሚፈለገው የበጀት የሚጠበቀው ውጤት የጊዜ ገደብ በዓ.ም የሚያከናውነው አካል የመከታተያ ስልት የሚከለስበት
ነጥብ ስልቶች በጀት ምንጭ ወቅት
ብር ሣ 2 ዐ 12 2 ዐ 13 2 ዐ 14
4.2.1 የህ/ሰቡን ተሳትፎ ያካተተውይይት 100 ጠንካራ የሆነ የት/ቤት √ √ √ ር/መ/ር ቃለ ጉባኤ
98
የት/ቤት ውስጠ ደንብ መዘርጋት ውስጠ ደንብ አለ፡፡ ም/ር/መ/ር ሪፖርት
ወመህ መዝገብ
4.2.3 በርካታ ውጫዊ ድርጅቶች ለመማርስልጠና 8000 ውጫዊ ድርድቶችን √ √ √ ር/መ/ር መከታተያ
ማስተማሩ ስራ ልምዳቸው ለማካፈልልምድ ለውውጥ በመማር ማስተማሩ ወ/መ/ህ መዝገብ
ድጋፍ እንዲሰጡ ማድረግ ስራ ላይ በስፋት
ማሳተፍ ባህል ሆኗል፡፡
4.2.2 ለወላጆችና ለህ/ሰቡ ት/ት መስጠት እናውይይት 600 ህ/ሰቢ ት/ቤቱን √ √ √ መ/ብን የተሳትፎ
ለሎች ደጋፎች ለማድረግ ት/ቤቱ የመደገፍ ባህሉ ከፍተኛ ም/ር/መ/ር መመዝገቢያ
ኘሮግራም ማውጣት ደረጃ ላይ ደርሷል፡፡ ር/መ/ር መዝገብ
የዳሰሳ ጥናት
አብይ ርዕሰ ጉዳይ የህ/ሰብ ተሳትፎ
99
4. የክትትል ድጋፍ ሥርዓት
4.1 በቅድመ ዝግጅት ምዕራፍ
100
በተከታታይ በየወሩ የሚሠጠውን የመምህራን ደረጃ በማጠቃለልና በማደረጀት የአጠቃላይ መምህራንን የስራ አፈፃፀም
በመገምገምና በግምገማው የሚነሱ ሀሳቦችን በማደራጀት ለቀጣይ ዓመት እንደ መነሻ የምንጠቀምበት ይሆናል፡
-በጉልበት
የትምህርት ፋይናንስ አጠቃቅም የገንዘብ አጠቃቅሙ በመንግስት ፋይናንስ ህግና ደንብ መመሪያ መሰረት ሁኖ የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ
እንዲያወቀው በማድረግ ማካሄድ የሚቻል ይሆናል፡፡
101
102
103
የማሰሬ/1 ኛ/ደ/ት/ቤት
ተወዳዳሪ ማድረግ፡
ዝርዝር ተግባራት
105
በ 2 ዐ 12 ዓ.ም በማሰሬ/1 ኛ/ደ/ት/ቤት የት/ቤት የወ.ተ.መ.ህ. ዓመታዊ ዕቅድ
106
የማሰሬ/1 ኛ/ደ/ት/ቤት
ተወዳዳሪ ማድረግ፡
ዝርዝር ተግባራት
107
የቀትስቦ መደበኛ ስብሰባ ማካሄድ
የኤች አይ ቪ ኤድስ በሽታን ለመከላከል መደገፍ
የወላጆችን በዓል ማክበር
የት/ቤቱን የዕቅድ አፈፃፀም መገመገም
መምህራንና ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞችን መደገፍ
የት/ቤቱን የውስጥ ገቢ ማሳደግ
ስለመማር ማስተማር /ወላጆችን/ ተማሪዎችነ ማማከር
የዲሲኘሊን ይግባኝ አይቶ መወሰን
ሌሎች ወቅታዊ ጉዳዬችን መደገፍ
የ 2 ዐ 11 የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ማቅረብ
108
የማሰሬ/1 ኛ/ደ/ት/ቤት ት/ ቤት የ 2 ዐ 12 ዓ.ም የቀትስቦ ዕቅድ ማስፈፀሚያ መርሃ ግብር
ሀ ነ መ ጥ ህ ታ ጥር የ መጋ ሚ ግ ሰ
109
18 መምህራንና ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች ተግባራቸውን እንዲወጡ መደገፍ X X X
110
የማሰሬ/1 ኛ/ደ/ት/ቤት የመ/ራን የግል ዕቅድ
111
የማሰሬ/1 ኛ/ደ/ት/ቤት የ 2 ዐ 12 ዓ.ም 1 ለ 5 አደረጃጅት የድርጊት መርሀ ግብር
112
የተጣጣሙ ዕለታዊ የት/ት ዕቅዶች X X X X X X X X X X መጠቀምን ባህል አድርገው ቀጥለዋል፡፡
መኖራቸውን ማረጋገጥ፣
8 በአሣታፊ የመማር ማስተማር ስነ-ዘዴ ላይውይይት የዲ/ቱ አባላት በሙሉ የተመረጡና ወጥነትአባላቱ ቃለጉባኤ
የተመሰረቱ ከት/ት ፖሊሲው ግቦች ጋር ያላቸው ተገቢ የምዘና መስፈርቶችን የዳሰሳ ጥናት
የሚጣጣሙ ከትምህርቱ አይነትና ከክፍል X X X X X X X X X X ተጠቅመዋል፡፡ የውጤት አሰጣጣቸውም ወጥነት
ደረጃው ጋር የተገናዘቡ የተከታታይ ምዘና የታየበት ሆኗል፡፡
መስፈርቶችን ማዘጋጀት፣ ውጤት
አሰጣጥንም ወጥ ማድረግ
9 ከመማር አውዱ ዓላማና ውጤት አኳያ ውይይት የተመረጡ የማስተማር፣ የስነ-ዘዴዎች በስራ ላይ
አባላቱ ቃለ-ጉኤ
ተገቢነት ያላቸው የማስተማር ስነ- በመዋላቸው ተማሪዎች ረክተዋል፡፡ የዳሰሳ ጥናት
ዘዴዎችን በመለየት በስራ ላይ ማዋል፡፡ X X X X X X X X X X ውጤታቸውም መሻሻሉ ተረጋግጧል፡፡
10 ወቅታዊ ተገቢና ጥራታቸውን የጠበቁ ውይይት ወቅታዊ፣ ተገቢና ጥራታቸውን የጠበቁ መርጃአባላቱ የቅ/ማዕከል
የት/ት መርጃ መሳሪያዎችን ማዘጋጀትና መሣሪያዎች ተሰርተዋል፡፡ በጥቅም ላይ መዝገብ
መጠቀም በመዋላቸውም ተማሪዎችን አርክተዋል፡፡ ምልከታ
የዳሰሳ ጥናት
11 የእርስ በርስ ሱፐርቪዥን በመዘርጋት
ውይይት በእርስ በእርስ ሱፐርቩዥን የተገኙ ልምዶች
አባላቱ ሪፖርት
የልምድ ልውውጥ ማካሄድ በመማር ማስተማሩ ሂደት ላይ ተጨባጭ ለውጥ
በማምጣታቸው የተማሪዎች ተሣትፎና ውጤት
አድጓል፡፡
113
እንዲጠናከር ተከታታይ ድጋፍና ክትትል X X X X X X X X X X ማጥበብ እና የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ
ማድረግ
16 የጋራአስተምሮን እንደጠናከር ተከታታይ
ውይይት የጋራ አስተምሮን በማጠናከር የማስተማር ስነ-
ተጠሪው ምልከታ
ድጋፍና ክትትል ማድረግ X X X X X X X X X X ዘዴን ማሻሻልና የተማሪን ውጤት ማሳደግ
114
115
የማሰሬ/1 ኛ/ደ/ት/ቤት የ 2 ዐ 12
የህዋስ መነሻ ዕቅድ
116
ዓላማ፡-
1. የት/ት ጥራትን የሚያረጋግጥ የትምህርት ልማት ሰራዊቱን የሚመራ የተስተካከለ አመለካከትና አሰራር ያለው
ሰራዊት መፍጠር
ዝርዝር ዓላማዎች፡-
ልማታዊና ዲሞክራሲያዊ አመለካከት ያላቸው ለመማር ማስተማሩ ሂደት በክህሎታቸው የተሻሉ ለተማሪዎች
ውጤትና ስነምግባር መሻሻል ተግተው የማሰሩ አባላትን መፍጠር
በት/ቤቱ ሰላማዊ መማር ማስተማር እንዲኖር የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ ማስቻል
አባላትን የተቋሙን ዕቅድ በበላይነት ከተቋሙ ባህሪ ጋር እያገናዘቡ መፈፀሙን መከታተል
አባል መ/ራን በፖለቲካ አቅማቸው በስነ-ምግባራቸው እንዲሻሻሉ ማድረግ
ልዩ ልዩ አደረጃጀቶችን በበላይነት እንዲመሩ ማስቻል
የዕቅዱ መነሻ ሁኔታዎች
2 ዐዐ 9 ዓ.ም የግንባር ቀደም አባል ከድርጅት ተልዕኮ ያለበት ሁኔታ መነሻ አድርጓል፡፡
የ 2 ዐዐ 9 ዓ.ም የግንባር ቀደሙ አባል ከመንግስት ተልዕኮው አኳያ ያለውን መነሻ አድርጓል፡፡
ግብ 1፡- አባላቱ ለ 9 ኬጁ ፖለቲካዊ ትርጉም ሰጥቶ በበላይነት የመምራት ሂደቱን አጠናክሮ እንዲቀጥል ማስቻል
የሚከናወኑ ተግባራት
በተቀመጠው የፓኬጅ አግባብ መሰረት ቋሚ የክትትልና ድጋፍና ግብረ መልስ ስርዓት ዘርግቶ ፓኬጁ
በውጤታማነት እንዲፈፀም ማድረግ
የት/ት ጥራትን ለማረጎገጥ የሚያስችሉ አስፈላጊ ግብዓቶችን ለማሟላት የሚያስችል በቂ በጀት ማስመደብ
የሚከናወኑ ተገባራት፡ -
ት/ቤቱ የመማር ማስተማር ዘዴዎችና የተማሪዎች አያያዝ እንዲሁም ት/ቤቱ ሳቢና ማራኩ ተማሪዎችን
የሚስብ የሚያበረታቱና ከስጋት፣ ከትንኮሳ ነፃ አንዲሆኑ ማድረግ
117
ት/ቤቱ ሰላምና ፀጥታው የተጠበቀና ጤናማ መማር ማስተማር ሂደት የሰፈነበት እንዲሆን ማስቻል
የተማሪዎችን ስነ-ምግባር ማሻሻል
118
ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮችና መፍትሄዎቻቸው
መፍትሄዎቻቸው
በየደረጃው ያለው አመራር በሚደረገው ግምገማ ራሱን ችሎ እንዲሰራ ማብቃት
ሶስቱን የማስፈፀም አቅሞችና የክትትል ድጋፍ መስተጋብሮችን በማያቋርጥ ሁኔታ እያዋሀደና አቀናጅቶ
መጠቀም
የግምገማ መድረኮችን ተግባራትንና ተጨባጭ መረጃዎችን መሰረት በማድረግ ጠንካራ ትግል
እንዲደረግባቸው መደገፍ ሲቻል
ስም--------------------------ዲ/ት------------------------የትም/ዓይነት----------------------
119
መግቢያ፡- ጥራት ያለው ትም/ት ለሁሉም ማህብረሰብ ለማዳረስ የተደራጀ የትም/ትልማት ሰራዊት መገንባት አስፈላጊ
ነው፡፡ በመሆኑም ሶቱኑም ክንፎች የድርጂት የመንግስትና የህዝብ ክንፍን ለማጠናከር ቁልፍ ተግባሩን በግለሰብ እቅድ
በማካተት የዕድገትና ትራንስፎርሜሸን እቅዱን እውን እናደርጋለን፡፡
የዕቅዱ አስፈላጊነት
የዕቅዱ አላማ
የማስፈጸሚያ ስልት
120