Professional Documents
Culture Documents
2009 . . . . . . . .
2009 . . . . . . . .
ርዕስ ገጽ
1. መግቢያ 01
8. የዕቅድ አጠቃላይ ግብ 04
9. የዕቅድ ዋና ዋና ዓላማዎች 04
10. ግብ አንድ፡- የትምህርት መረጃ ስርዓትን በማጠናከር ተአማኒነት ያለው መረጃ ማዘጋጀትና በወቅቱ ለተጠቃሚዎች
11. ግብ ሁለት፡- በአገር አቀፍና ፣በክልል ደረጃ የወጡ ፖሊሲዎችን ተመርኩዞ የረጅም የመካከለኛና የአጭር ጊዜ ስትራቴጅክ
እቅድ ተዘጋጅቷል 06
15. ግብ ስድስት፡- የሠራተኞች ደመወዝ በወቅቱ ተከፍሏል የተለያዩ ንብረቶች በመዝገብ ተይዘው ጥቅም ላይ ውለዋል 10
2
መግቢያ
3
የመተማ ወረዳ ትም/ት ጽ/ቤት በአዲሱ የመሰረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ /BPR/ በውስጡ ከተደራጁት 4 ዋና እና 2 ደጋፊ የስራ
ሂደቶች ውስጥ አንዱ የሆነው የትምህርት መረጃ ስርዓት፤የዕቅድ ዝግጅትና ሀብት ማፈላለግ /ማመንጨት/ ስራ አመራር ደጋፊ የስራ
ሂደት ነው ፡፡
በዚህ የስራ ሂደት ከሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት አመታዊ የትምህርት ዕቅድና የ 5 ዓመት እስትራቴጅክ እቅድ ማዘጋጀት
የት/ቤቶችን የሥራ ዕንቅስቃሴ ሳምንታዊ፣ ወርሃዊ፣ሩብ አመት እና አመታዊ መሰረታዊ የትምህርት መረጃ ማዘጋጀት፡፡
ህብረተሰቡን በት/ቤቶች ጉዳይ ወሳኝ ባለቤት ማድረግ ሁሉም የህ/ሰብ ክፍል ያሳተፈ በቂ የት/ት ሀብት በማመንጨት
/በማፈላለግ/የሚገኘውን ሀብት ለትምህርት ጥራትና ለተማሪዎች ውጤት ማሻሻል ተግባር ላይ ማዋል&የጽ/ቤቱን በጀት
መከታተል፣ የት/ቤቶች በጀት መደልደልና እንዲጠቀሙበት ማድረግ የትምህርት ጥራትን ማስጠበቅ ፡፡
የመተማ ወረዳ በ 19 ቀበሌዎች የተከፋፈለች ሲሆን ከዚህም ውስጥ ሦስት ንዑስ ማዘጋጃ ሁለት መሪ መዘጋጃ ቤት ሲሆን ሌሎች
15 ቱ ደግሞ የገጠር ቀበሌዎች ናቸው፡፡ የወረዳውን የህዝብ ብዛት በተመለከተ በገጠር ወ-49308 ሴ-56273 ድ-105581
ሲሆን በከተማ ወ-16988 ሴ-19380 ድ-36368 ነው፡፡ በጠቅላላው የወረዳው የህዝብ ብዛት ወ-73262 ሴ-68687 ድ-
141949 ይገኙበታል፡፡ በዚህም የወረዳው ህዝብ ከ 74.37% በላይ በገጠር ይኖራል ተብሎ ይገመታል፡፡ወረዳዋም
ጠቅላላ የመሬት ስፋት 440‚085 ሄ/ር ሲሆን የአመቱ የዝናብ መጠን በአማካይ ከ 700-900 ሚ/ሜ ይደርሳል፡፡
አካባቢው ከሱዳን ጋር ድንበር ከመሆኑ የተነሳና ለም መሬትም ስላለው ከሁሉም የአገሪቱ ክፍል የመጡ ህብረተሰቦችን አቅፋ
ይዛለች፡፡ በአካባቢው ከ 5 በላይ ቋንቋ ተናጋሪ ብሔሮች አሏት እነሱም፡- አማርኛ፣አገውኛ፣ጉምዝ ፣ ትግረኛ ፣ ኦሮመኛ ወዘተ
ተናጋሪዎች ይገኙበታል፡፡
የወረዳውን ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ ስናይ ደግሞ አብዛኛው ህዝብ በግብርና የሚተዳደር ሲሆን፤ጥቂት የማይባለው ህብረተሰብም
በንግድ ይተዳደራል፡፡ በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተፈጠረው ምቹ መሰረተ ልማት ሁኔታ ደረቅ ወደብ በመሆን እያገለገለ ላለው
የዩሐንስ ከተማ አስመጪና ላኪዎች በማስተናገድ ከሀገር የሚወጡና ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ ምሮቶችን በማቀባበል ትገኛለች፡፡
በወረዳው የመሰረተ ልማት ግንባታ በኩል ደህና የሚባል እንቅስቃሴ የሚታይበት ሲሆን፤በተለይ የአዘዞ መተማ አስፓልት
መንገድ 5 ቀበሌ በጠጠር 7 ቀበሌ በአጠቃላይ 12 ቀበሌ(63.15%) ዘመናዊ መንገድ አገልግሎት ተጠቃሚ ናቸው ፡፡ በመብራት
አገልግሎት በኩልም የወረዳው 14 ቀበሌዎች(73.68%) 24 ሰዓት አገልግሎት ተጠቃሚ ሲሆኑ ሌሎች ከተሞችን ለማዳረስም የፖል
ተከላው በመሳለጥ ላይ ይገኛል፡፡ የገጠር ከተሞች መንገድ ከወረዳ ጋር ለማገናኘት አቅም በፈቀደ መጠን ደፋ ቀና በመባል ላይ
ይገኛል፡፡
4
በመተማ ወረዳ የማህበራዊ አገልግሎት መስጫ ተቋማትን ስንመለከት በጤናው በኩል በሁሉም ቀበሌዎች በድምሩ 21 የጤና ኬላ
የተዘረጉ ሲሆን፤5 ጤና ጣቢያዎች፤መካከለኛ ክልኒክ 2 ፤ መለስተኛ ክልኒክ 61 ፤ መዳኒት መደብር 8 ፤ ገጠር መዳኒት ቤት ና
ዲያግኖሲስ ላብራቶሪ 4 ይገኛሉ(100%) ፡፡ የት/ት ተቋማትን ስንመለከት 2 ሀይስኩል 82 አንደኛ ደረጃ ት/ቤቶች ፤42
ሳተላይት እና 05 አፀደ ህፃናት ት/ቤቶች ያሉት ሲሆን ፤የት/ት ሽፋኑን ለሁሉም ለማዳረስ በሁሉም ቀበሌ የት/ት ተቋማት
ተስፋፈተዋል(100%) ፡፡ ውኃ አቅርቦት በኩልም ጥሩ የሚባል ሽፋን ከወረዳው ህዝብ ብዛት 95437 ውሃ ተጠቃሚ ሲሆን
ይህም 79.55% ይሆናል ማለት ነው፡፡ ነገር ግን ከበርሀማነቱ አኳያ በአንዳንድ አካባቢዎች የውኃ እጥረት ይስተዋላል፡፡
ወረዳችን በፖለቲካዎ እንቅስቃሴ በኩል ህ/ሰቡን ከድህነት አረንቋ ለማውጣት በማደራጀትና የተለያዩ መድረኮችን በመፍጠር ደፋ
ቀና በማለት ይገኛል፡፡ በተለይ አካባቢው ብዙ ኢንቨስተሮችና ነጋዴዎች የምታስተናግድ ከመሆኗ አንፃር የተቀላጠፈ ስራ ለመስራት
በአዲሱ የስራ ሂደት ለውጥ ሰራተኛው እንዲቃኝና በሁሉም በኩል የማስፋት ስትራቴጅው ተግባራዊ ለማድረግ እና ወደ እድገት ጎዳና
ለማምራት በጥሩ እንቅስቃሴ ላይ ይገኛል፡፡
8 ኮፒውተር(80%)፣6 ፐሪተር (85.71%)፣ 2 ላፕቶፕ(40%) ፣ 3 መደበኛ ስልክ(75%) ፣ 7 ዘመናዊ ቢሮ ከሞላ ጎደል የተሟላ(73%) ቢሆንም ሙሉ
በሙሉ ተግባራትን በታቀደው መሰረት በተሰጠው የጊዜ መደብ ለማሳካት በሂደታችን መደበኛ ስልክ ፣1 ጠሬጴዛ 1 ኮፔውተር የሚያስፈልገው ነው፡፡
በ 2008 ዓ.ም. የታዩ ጠንካራ ጎኖች ፡- መረጃና ሪፖርት በወቅቱ እየተሰሩ ለሚመለከተው አካል ደርሰዋል፡፡
ደካማ ጎኖች፡- ት/ቤቶች የተጠቀሙ ባቸውን በጀቶች በማጠናከር አስተያየትና ግብረመልስ አለመስጠትና በአካል ተገኝቶ የሂሳብ አስተዳደር
ሥርአታቸውንአለመገምገም፡፡በጠጨማሪ አቋራጭ ተማሪን በአካል በመገኘት ቅስቀሳን አለማስተባበር፡፡ ከነዚህ ድክመቶች በመውጣት የተሻለ
ስራ ለመስራት ይህን ዕቅድ አቅደናል፡፡
ተደራሽነት / accessibility/
ተከታታይነት /continuity/
ኢኮኖሚያዊነት /economical/
5
ፍትሀዊነት /equity/
አሳተፊነት / participatory /
የዕቅድ አጠቃላይ ግብ
የደንበኞችን ፍላጎት ያረካ ቀልጣፋና ጥራት ያለው የትምህርት መረጃ ስርዓትና እቅድ ዝግጅት ሀብት ማፈላለግና/ማመንጨት/
በመጠቀም ት/ቤቶች ጥራት ያለው ትምህርት ለሁሉም ዜጋ በማዳረስ ብቁ ዜጋ ማፍራት ተልዕኮን ማሳካት ነው፡፡
6
የዕቅድ ዋና ዋና ዓላማዎች
የትምህርት ጥራት ለማስጠበቅ ለትምህርት ስራ የሚያስፈልጉትን ሀብት ማመንጨትና መመደብ
ሊተገበር የሚችል እቅድ ማቀድና እቅዱን ወደ ተግባር መለወጥ
ግብ አንድ
ተግባር 1፡-
7
ተግባር 2፡-
የወረዳውን ዘመናዊ የመረጃ ስርዓት በመዘርጋት ወቅታዊና ዓመታዊ
መረጃዎች ተሰብስበው ተተንትነው ተጠናክረው የተጠናከረ አገልግሎት
መስጠት ይቻል ዘንድ ለመረጃ መሰባሰብ የሚያገለግሉ ፎርማቶችን፣
የትንተና የመረጃ ቅንብርና የሪፖርት አቀራረብ ዘዴዎችንና ስልቶችን
በሚመለከት አዳዲስ አሰራሮች ማፍለቅ
ተግባር 3፡-
ተግባር 4፡-
ተቋማት የየራሳቸውን መረጃ ለማዘጋጀትና ለመጠቀም እንዲሁም
መረጃውን ለሚፈልጉ አካላት ዝግጁ የሚያደርጉበት ስርዓት በመዘርጋት የፈፃሚዎችን ውሳኔ
ሰጭነት ማጎልበት፡፡
ግብ ሁለት፡-
ተግባር 1 ፡-
በወረዳው ትምህርት ጽ/ቤት ውስጥ ያሉ ሁሉም የስራ ሂደቶች
በወጣው የመንግስት ፖሊሲና ስትራቴጅ ተመርኩዘው አመታዊ
የፊዚካልና የፋይናንስ እቅድ አውጥተው ወደ ስራ ማስገባት
ተግባር 2-
ለእቅድ ዝግጅት የሚያስፈልጉ የፖሊሲ ስትራቴጅና የረጅም ጊዜ እቅድ
ሰነድና የጥናት ውጤቶችን ማሰባሰብና መረጃ ማደራጀት
8
ተግባር 3 ፡-
የመደበኛና ካፒታል በጀት ዝግጅት ፣ድልድል ፣ስርጭትና ክትትል ማድረግ ተችሏል፡፡
ተግባር 4፡-
በዘመኑ በትምህርት ዘርፍ በወጣው መርሃ ግብር መሰረት ሙሉ
በሙሉ እቅዱ የሚያስፈፅምና ውጤታማ ሊያደርግ የሚችል የበጀት
ሠነድ ተዘጋጅቷል፡፡
ግብ ሶስት ፡
ተግባር 1 ፡-
ተግባር 2፡-
ተግባር 3፡-
መቻላቸውን ማስገንዘብ
ተግባር 4 ፡-
እንዲችሉ ማድረግ፡፡
9
ግብ አራት ፡-
ተግባር 1
ተግባር 2
ተግባር 3
ተግባር 5
በወረዳው ለተማራዎች በቀመር የሚመደበውን የ 2008 ዘመን
መደበኛ በጀት ክትትል በማድረግ ተገቢ የማሻሻያ ሀሳብ ማቅረብ
10
ግብረመልስ ለሚመለከታቸው መስጠት፡፡
ግብ አምስት ፡-
ተግባር 1፡
ተግባር 2 ፡-
ተግባር 3 ፡-
ተግባር 4 ፡-
ግብ ድስት ፡-
11
ንብረቶች በመዝገብ ተይዘው ጥቅም ላይ ውለዋል፡፡
ተግባር 1 ፡-
ተግባር 2፡-
እያንዳንዱ ወጭ በወጭ ሰነድ መሂ/7 የተከፈለ እንዲሆን የወጪ ተቀጽላ በአግባቡ እንዲያዙና
በሂሳብ እንቅስቃሴ መዝገብ የተወራረሰ እንዲሆን ተደርጓል፡፡
ተግባር 3 ፡-
ተግባር 4 ፡-
ተግባር 5 ፡-
ተግባር 6፡-
ማድረግ
12
ግብ ሰባት፡-
ተግባር 1፡-
የተጨመረ ወይም የተቀነሰበት በጀት ካለ በየጊዜው በማጣራት የተስተካከለ በጀት በትክክል በመያዝ
ለአስፈላጊ ተግባራት ማዋል
ተግባር 2፡-
ተግባር 3፡-
የስራ ሂደቱ አፈፃፀም በወቅቱ በማዘጋጀት ሪፖርት ማቅረብና ላልተከናወኑ ተግባራት ትኩረት ሰጥቶ
መስራት
13