You are on page 1of 99

Contents

1. አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ............................................................................................................................3

2. ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ.................................................................................................................................7

3. ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ............................................................................................................................11

4. መቀሌ ዩኒቨርሲቲ................................................................................................................................15

5. ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ..................................................................................................................................19

6. ጅማ ዩኒቨርሲቲ..................................................................................................................................24

7. አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ.........................................................................................................................28

8. ጎንደር ዩኒቨርሲቲ................................................................................................................................32

9. የጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ.............................................................................................................................36

10. የአርሲ ዩኒቨርሲቲ...............................................................................................................................40

11. አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ........................................................................................................44

12. ዲላ ዩኒቨርሲቲ...................................................................................................................................47

13. ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ..............................................................................................................................51

14. ወሎ ዩኒቨርሲቲ..................................................................................................................................55

15. ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ.......................................................................................................................60

16. ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ........................................................................................................................64

17. ወለጋ ዩኒቨርሲቲ.................................................................................................................................67

18. አክሱም ዩኒቨርሲቲ..............................................................................................................................71

19. ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ...........................................................................................................................75

20. አምቦ ዩኒቨርሲቲ.................................................................................................................................79

21. የዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ..........................................................................................................................83

22. የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ...............................................................................................................................86

1
23. የወልዲያ ዩኒቨርሲቲ.............................................................................................................................89

24. የደብረ-ታቦር ዩኒቨርሲቲ.......................................................................................................................93

25. የመቱ ዩኒቨርሲቲ.................................................................................................................................96

26. የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ...........................................................................................................................99

2
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ

1. የመ/ቤቱ ተልዕኮና ራዕይ መግለጫ


1.1. ተልዕኮ

ብቁ ምሩቃንን በማፍራትና ችግር ፈቺ የምርምር ውጤቶችን በማቅረብ እንዲሁም ማህበረሰብ ተኮር አገልግሎቶችን
በመስጠት የሀገሪቱን የማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ልማት ማፋጠን፡፡

1.2. ራዕይ

በ 2019 ዓ.ም ቀዳሚ ከሆኑ 10 የአፍሪካ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ መሆን፡፡

2. k10 ›mt$ m¶ yL¥T :QD UR ÃlW ትስስር

በ 10 ›mt$ m¶ yL¥T :QD የትምህርት ዘርፍ ዋና ዓላማ ትምህርትን ማስፋፋትና ጥራቱን ማረጋገጥ የዘላቂ
የልማት ግቦች ማሳካት ነዉ፡፡ በከፍተኛ ትምህርት ቁልፍ ዓላማ ደግሞ የትምህርትን ጥራትና ጠቀሜታ (relevance)
ማረጋገጥ እንዲሁም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም የቅበላ አቅም ማሳደግ ነዉ፡፡
ዩኒቨርሲቲው በፕሮግራም በጀት የቀረጻቸው የመማር ማስተማር፣ ጥናትና ምርምር እና የማማከርና የማህበረሰብ
አገልግሎት ፕሮግራሞች እና በሶስት ዓመት ሊደረስባቸው የሚችሉ ውጤቶችን /ዓላማዎች/ በማሳካት ለዕድገትና
ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ተግባራዊነት ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረክታል፡፡

3. የ 2015 በጀት ዓመት ድጋፍ ማጠቃለያ

ዩኒቨርሲቲው ለ 2015 በጀት ዓመት የበጀት ጥያቄውን በአራት ፕሮግራሞች ከፋፍሎ ያቀረበ ሲሆን ለእነዚህ ፕሮግራሞች
ማስፈጸሚያ በመደበኛ ወጪ ብር 1,982.4 ሚሊዮን እንዲሁም በካፒታል ወጪ ብር 900.0 ሚሊዮን ተደግፏል፡፡

3
4. የዩኑቨርሲቲው ዓላማዎች፣ ፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮግራሞች ፣ ውጤቶችና ግቦች
የ 2015 በጀት ዓመት
ስትራቴጂክ ዓላማዎች የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና መግለጫ
ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
ዓላማ 1. ፕሮግራም 1፡ ስራ አመራርና አስተዳደር
በዩኒቨርስቲው ውስጥ የተሻለ የሥራ አመራርና አስተዳደር ፕሮግራም በመማር  የተሰጠ የድጋፍ
የመልካም አስተዳደርና አመራር ማስተማሩና በሌሎች ሁለት ፕሮግራሞች ቀጥታ አገልግሎት፣ %
በማረጋገጥ የደንበኞች/ ባለድርሻ ሊገለጽ የማይችሉ ውጤት፣ የድጋፍ ተግባራትንና 97
የዩኒቨርስቲውን የለወጥ እቅድና የፕሮግራሞች አቅፎ
አካላት እርካታ ማሳደግ፤
እንዲይዝ ተደርጓል፡፡

ዓላማ 2.  የተመረቁ በቁጥር 9,190


20000 የገበያውን ፍላጎት (Market- ፕሮግራም 2፡ መማር ማስተማር ተማሪዎች ፣
Demand) የሚያሟሉ ብቃት ይህ ፕሮግራም በዋነኝነት የገበያውን ፍላጎት
ያላቸውና በስራ ፈጠራ የተካኑ የሚሞላና በስራ ፈጠራ የተካኑ ብቁ ዜጋ የማፍራት
ምሩቃንን ማፍራት አላማ ያለው ፕሮግራም ነው፡፡

ግላማ 3. ፕሮግራም 3፡ ጥናትና ምርምር  የተካሄዱ ጥናትና በቁጥር፣ 664


መሰረታዊና ችግር ፈቺ ምርምርና በተለዩና በተመረጡ የህብረተሰብ ችግሮች ላይ ምርምሮች፣
ቴክኖሎጂ ማከናወን እና ማሰራጨት፤ መሰረታዊ (Basic) እና ተግባር-ተኮር (Applied)
ምርምሮችን በማካሄድ እንዲሁም አዳዲስ  የተሸጋገሩ በቁጥር፣ 4

እወቀቶችን በማመንጨት፣በማላመድና በማሰራጨት ቴክኖሎጂዎች፣

4
የ 2015 በጀት ዓመት
ስትራቴጂክ ዓላማዎች የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና መግለጫ
ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
የህብረተሰቡን ችግር መፍታት አላማው ያደረግ
ፕሮግራም ነው፡፡  የተፈጠሩ የዩኒቨርስቲ-
ኢንዳስትሪ ትሰስሮች፣ በቁጥር፣ 2

ዓላማ 4. ፕሮግራም 4፡ ማማከርና ማህበረሰብ አገልግሎት  የተሰጠ ስልጠናና በቁጥር፣ 90


ጥራት ያለው የማህበረሰብ አገልግሎት ከዩኒቨርስቲው ውጭ ለሚገኙ ማህበረሰብ የሚሰጥ የማማከር አገልግሎት፣
የህክምና፣ ስልጠናዎች እና የማማከር አገልግሎቶች
በመስጠት የህብረተሰቡንና
የሚያተኩር ሥራዎችና በአጠቃላይ በተለያየ መስክ
የአጋሮቻችንን እርካታ ማሳደግ  ለህብረተሰቡ የተሰጡ
ለህብረተሰቡ የሚሰጡ አገልግሎቶችን አካቶ እንዲይዝ
ተደርጎል፡፡ የህክምና አገልግሎቶች፣ በቁጥር፣

5
5. የ 2015 ለዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሞች የተደገፈ የካፒታልና የመደበኛ ወጪ

ካፒታል መደበኛ
የፕሮግራም
የፕሮግራም ስም ጠቅላላ ድምር
መለያ ቁጥር ከመንግስት ከመ/ቤት ከውጭ ከውጭ ከመንግስት ከመ/ቤት
ድምር ድምር
ግ/ቤት ገቢ ዕርዳታ ብድር ግ/ቤት ገቢ
1 2 3 4 5 6 7=3+4+5+6 8 9 10=8+9 11=7+10

አዲስ አበባ 1,982,363.6 2,882,363.6


312 900,000.0 0.0 0.0 0.0 900,000.0 1,681,342.74 301,020.90
ዩኒቨርሲቲ 4 4

ስራ አመራርና 1,454,831.8
1 900,000.0 900,000.0 470,531.82 84,300.00 554,831.82
አስተዳደር 2
መማር 1,016,907.5
2 0.0 841,858.58 175,049 554,831.82
ማሰተማር 8
1,016,907.5
3 ጥናትና ምርምር 0.0 71,228.22 4,890.42 76,118.64
8
ማማከርና
4 ማህበረሰብ 0.0 297,724.12 36,781.48 334,505.60 76,118.64
አገልግሎት

6
ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ

1. የመ/ቤቱ ተልዕኮና ራዕይ መግለጫ

1.1. ተልዕኮ
በተለያዩ የትምህርት መስኮች ተወዳዳሪ የሆኑ ምሩቃንን ማፍራት ችግር ፈቺ ምርምሮችን ማካሄድ፣
ቴክኖሎጂዎችንና ዕውቀትን በማፍለቅና በማሠራጨት ፍላጎትን መሠረት ያደረገ የማህበረሰብ አገልግሎት
መስጠት ነው፡፡

1.2. ራዕይ
እ.ኤ.አ. በ 2025 በአለም የታወቀና በአፍሪካ ካሉ ግንባር ቀደም ዩኒቨርሲቲዎች መካከል አንዱ መሆን ፡፡

2. k10 ›mt$ m¶ yL¥T :QD UR ÃlW ትስስር

በ 10 ›mt$ m¶ yL¥T :QD የሐረማያ ዩኒቨርስቲ ለዕቅዱ መሳካት የአገሪቱን የልማትና በተለይም የአምራች
ኢንዱስትሪዎችን ፍላጐት የሚያሟላ በከፍተኛ ደረጃ የሰለጠነና ብቃት ያለዉ የሰው ሃይል በማፍራት፣ የከፍተኛ ትምህረት
ቅበላ ለሣይንስና ቴክኖሎጂ ትኩረት እንዲሰጥ በማድረግ፣ ጾታዊ እኩልነት ለማረጋገጥ የሴቶችን ተፎካካሪነት በማበረታት፣
በማጐልበትና ውጤታማ እንዲሆኑ መርዳት፣ የአገሪቱን የኢኮኖሚ ፍላጐት በሚያሟላ መልኩ የትምህርት ጥራትና
ተፈላጊነት ደረጃዎችን ለሚያሟሉ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የብቃት ማረጋገጫ በመሰጠት፣ ውጤት ተኮር የሆነ
የአመራር፣ አስተዳደርና አፈፃፀም ስልትን የተከተለና መልካም ተሞክሮዎችን የሚገነዘብና የሚያሰፋ የከፍተኛ ትምህርት
ስርአት በመገንባት የበኩሉን አስተዋጽኦ ያበረክታል፡፡

3. የ 2015 በጀት ዓመት ድጋፍ ማጠቃለያ


ዩኒቨርሲቲው ለ 2015 በጀት ዓመት የበጀት ጥያቄውን በአራት ፕሮግራሞች ከፋፍሎ ያቀረበ ሲሆን ለእነዚህ ፕሮግራሞች
ማስፈጸሚያ በመደበኛ ወጪ ብር 1,292.7 ሚሊዮን እንዲሁም በካፒታል ወጪ ብር 400.0 ሚሊዮን ተደግፏል፡፡

7
4. የዩኒቨርሲቲው ዓላማዎች፣ ፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮግራሞች ፣ ውጤቶችና ግቦች

የ 2015 በጀት ዓመት


ስትራቴጂክ ዓላማዎች የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና መግለጫ
ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
ዓላማ 1. ፕሮግራም 1፡ S‰ xm‰RÂ xStÄdR የተሰጡ በመቶኛ 100
መልካም አስተዳደር በማስፈን የዩኒቨርስቲዉ ዋና የሥራ በዩኒቨርስቲው በሚገኙ የተለያዩ የሥራ ክፍሎች እንደ የድጋፍ
ሂደቶች የተቀመጠላቸዉን ራዕያቸዉንና ተልዕኳቸዉን እዉን አግባብነቱ ለተጠቃሚዎች ቀልጣፋ ግልፅና ፈጣን የተሻሻሉ አገልግሎቶች
እንዲያደርጉ ደንበኛ ተኮር የሆኑ እንዲሁም ጥራት እና ብቃት አገልግሎቶችን የሚሰጥ ነዉ፡፡ ፣
ያላቸዉ፤ወጪ እና ጊዜ ቆጣቢ የድጋፍ አገልግሎቶችን
በወጣላቸዉ የጊዜ ሰሌዳ መሠረት ማቅረብ፡፡

ዓላማ 2. ፕሮግራም 2፡ m¥R ¥St¥R የተመረቁ በቁጥር፣ 8,379


በዚህ ፕሮግራም ስር ዩኒቨርስቲው በተለያዩ ኮሌጆች ተማሪዎች
ጥራት ያለው ትምህርትና ሥልጠና በሁሉም የትምህርት
በመደበኛ፣ ክረምት፣ተከታታይና ርቀት ፕሮግራሞች
መስክ በመስጠት አመታዊ የምሩቃንን ብዛት በ 2012
ተማሪዎችን በመጀመሪያ ዲግሪ ፣ በሁለተኛ/ማስተርስ ዲግሪና
ከነበረበት 8,650 ወደ 9120 ከፍ ማድረግ፡፡
የዶክትሬት ዲግሪ/ በሁሉም የትምህርት መስኮች አሰልጥኖ
ያስመርቃል፡፡

ዓላማ 3. ፕሮግራም 3፡ ጥናትና ምርምር የተከናወኑ በቁጥር፣ 25


ይህ ፕሮግራም ዩኒቨርስቲው ከተቋቋመበት ዓላማ በመነሳት ችግር ፈቺ
50 ፍላጉት ተኮርና ጠቃሚ የምርምር ፕሮጀክቶችን በ 6
ደረጃቸውን የጠበቁ የጥናትና ምርምር ውጤቶችን በተለያዩ ጥናትና
የምርምር የትኩረት አቅጣጫዎች በማካሄድ
ምርምሮች

8
የ 2015 በጀት ዓመት
ስትራቴጂክ ዓላማዎች የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና መግለጫ
ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
ቴክኖሎጂዎችን፣ እውቀቶችንና መልካም ተመክሮዎችን ኮሌጆችና የትምህርት ክፍሎች በማከናወን ለተጠቃሚዎች
በማፍለቅ፣ በመለየትና በማስረጽ የህብረተሰቡን ኑሮ እንዲሰራጩ ይደረጋል ፡፡
ማሻሻል፡፡

ዓላማ 4. ፕሮግራም 4፡ ማማከርና ማህበረሰብ አገልግሎት የተሰጡ በቁጥር፣ 850,000


ለአካባቢዉ ህብረተሰብ የሥልጠና፣ ማማከር፣ የጤናና በዚህ ፕሮግራም ሥር ዩኒቨርስቲውን የማጠናከርና በአካባቢው የስልጠናና
ሌሎች አገልግሎችን መስጠት እና ከተለያዩ ምርቶችና ለሚገኙ ማህበረሰቦች ከኑሮአቸው ጋር ተያያዥነት ያላቸውን የማማከር
አገልግሎቶች 195 ሚሊየን ብር ገቢ ማመንጨት ችግሮች በመለየት በየኮሌጁ ትምህርታቸውን እየተከታተሉ አገልግሎቶች
በሚጉኙ ተማሪዎችና መምህራን አማካኝነት የምክር ፣
አገልግሎት እንዲያገኙ የሚያደርግ ነው፡፡

9
5. የ 2015 ለዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሞች የተደገፈ የካፒታልና የመደበኛ ወጪ

ካፒታል መደበኛ
የፕሮግራም ጠቅላላ
የፕሮግራም ስም
መለያ ቁጥር ከመንግስት ከመ/ቤት ከውጭ ከውጭ ከመንግስት ድምር
ድምር ከመ/ቤት ገቢ ድምር
ግ/ቤት ገቢ ዕርዳታ ብድር ግ/ቤት
1 2 3 4 5 6 7=3+4+5+6 8 9 10=8+9 11=7+10

313 ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ 400,000.0 400,000.0 1,271,742.3 21,013.0 1,292,755.3 1,692,755.3

ስራ አመራርና
1 404,812.3 21,013.0 425,825.34 425,825.34
አስተዳደር

2 መማር ማሰተማር 656,927.7 656,927.7 656,927.7

3 ጥናትና ምርምር 50,000.0 50,000.0 50,000.0

ማማከርና
4 ማህበረሰብ 400,000.0 400,000.0 160,002.3 160,002.3 560,002.3
አገልግሎት

10
ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ

1. የዩኒቨርሲቲው tL:÷ ‰:Y mGlÅ


1.1 tL:÷

አገሪቱ የምትፈልገውን በከፍተኛ ደረጃ የሰለጠነ የሰው ኃይል በብዛትና በጥራት በማፍራት፣ አገራዊ ጠቀሜታ
ያላቸው ጥናትና ምርምሮች በማድረግና የማህበረሰብ አገልግሎት በመስጠት ለአገራዊ ብሎም ዓለማቀፋዊ
ዕድገት ጉልህ አስተዋጾኦ ማድረግ የዩኒቨርሲቲው ተልዕኮ ነው፡፡

1.2 ራዕይ
እ.ኤ.አ በ 2030 ዓ.ም በአፍሪካ ከሚገኙ ግንባር ቀደም የምርምር ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ መሆን፡፡

2. k10 ›mt$ m¶ yL¥T :QD UR ÃlW ትስስር

በ 10 ›mt$ m¶ yL¥T :QD የትምህርት ዘርፍ ዋና ዓላማ ትምህርትን ማስፋፋትና ጥራቱን ማረጋገጥ
የምዕ t ዓመቱን የልማት ግቦች ማሳካት ነዉ፡፡ በከፍተኛ ትምህርት ቁልፍ ዓላማ ደግሞ የትምህር T ን ጥራትና
ጠቀሜታ (relevance) ማረጋገጥ XNÄ!h#M የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም የቅበላ
አቅም በማሳደግ በቴክኖሎጂ ሽግግር የአኮኖሚ ልማቱን እንዲደግፋ ትኩረት በመስጠት የኢንዱስትሪ
ዩኒቨርሲቲ ትስስርን በማጠናከር ½ ለሁሉም ተማሪዎች በተለይ ደገሞ ለሴት ተማሪዎችና ልዩ ድጋፍና ትኩረት
ለሚሹ ተማሪዎች ውጤታማ እንዲሆኑ ማስቻል ነዉ ÝÝ ለዚህም ዩኒቨርሲቲው በፕሮግራም በጀት
የቀረጻቸው የመማር ማስተማር ½ ጥናትና ምርምር እና የማማከርና የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግራሞችና
በሦስት ዓመት ሊደረስባቸው የሚችሉ ውጤቶችን (ዓላማዎች) በማሳካት ለዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ
ተግባራዊነት ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረክታል ÝÝ

3. y2015 bjT DUF ¥-”lÃ

†n!vRs!tEW l2015 bjT ›mT ybjT _Ãq&WN bx‰T PéG‰äC kÍFlÖ Ãqrb s!çN½ lXnz!H PéG‰äC
¥Sf[¸Ã lmdb¾ wÀ BR 1,679.1 ¸l!×N X lµpE¬L wÀ BR 450.0 ¸l!×N tdGÐL፡፡

11
4. የዩኒቨርሲቲው ዓላማዎች፣ ፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮግራሞች ፣ ውጤቶችና ግቦች
የ 2015 በጀት ዓመት
ስትራቴጂክ ዓላማዎች የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና መግለጫ
ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
 የተሰጠ የድጋፍ
ፕሮግራም 1፡ ስራ አመራርና አስተዳደር አገልግሎት፣
ዓላማ 1.
ይህ ፕሮግራም የሰው ኃይል የማሟላትና የድጋፍ መቶኛ 100
ከ 2013 – 2015 ፈጣን፣ ወጭ አገልግሎት የመስጠት፣ ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን የማከናወን
ቆጣቢና ጥራት ያለው የድጋፍ እና በዩኒቨርሲቲው መልካም አስተዳደር የማስፈን እና
አገልግሎት መስጠት የማስጠበቅ ተግባራት ይከናወናሉ፡፡ በተጨማሪም ነባርና
አዳዲስ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች የማስፋፋትና
የዉጭ አገር መምህራን ቅጥር የማካሄድ ሥራዎች
ይከናወናሉ፡፡
ዓላማ 2
ከ 2013-2015 ጥራትና አግባብነት የተመረቁ ተማሪዎች ቁጥር 11,000
ፕሮግራም 1፡ መማር ማስተማር
ያለው መማር ማስተማር በሁሉም
የትምህርት መስኮችና ደረጃዎች ይህ ኘሮግራም በዩኒቨርሲቲው በሚገኙ የተለያዩ ኮሌጆችና
በመስጠት የምሩቃንን ብዛት በ 2012 ትምህርት ክፍሎች ዩኒቨርሲቲው ተቀብሎ
ከአለበት በየዓመቱ 10 000 ወደ 11 የሚያስተምራቸውን የመደበኛ፣ የክረምትና የማታ ተማሪዎች
000 ማድረስ፡፡
በጥራት እና በብቃት አሰልጥኖ ማስመረቅ ነዉ፡፡

ዓላማ 3፡ ፕሮግራም 3፡ ጥናትና ምርምር የተከናወኑ ችግር ፈቺ ቁጥር 1,450


ይህ ፕሮግራም በዓላማ 3 ስር የተመለከተውን በተቋሙ ጥናትና ምርምሮች፣
ከ 2 ዐ 13-2 ዐ 15 ድረስ የሚደረጉ

12
የ 2015 በጀት ዓመት
ስትራቴጂክ ዓላማዎች የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና መግለጫ
ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
የማህበረሰቡን ችግር የሚፈቱ ጥናትና ምርምር የማካሄድ እና የተካሄዱ የምርምር
ምርምሮችን ብዛት አሁን
ውጤቶችን ለተገልጋዩ ህብረተሰብ የማሰራጨት
ከአለበት በዓመት ከ 1 300 ወደ 1
450 ከፍ ማድረግ፡፡ ተግባራት ለማከናወን የተቀረጸ ነው፡፡

ዓላማ 4: ከ 2 ዐ 13-2 ዐ 15 ድረስ ፕሮግራም 4፡ ማማከርና ማህበረሰብ አገልግሎት ወደ ማህበረሰቡ የሰረጹ ቁጥር 125
የማህበረሰቡን ችግር የሚፈቱ ወደ ይህ ፕሮግራም በበጀት ዓመቱ በዩኒቨርሲቲዉ የጥናትና ምርምር
ማህበረሰቡ የሚሰርፁ የምርምር ውጤቶች እና
ማስተማሪያ ሆሰፒታል ተኝተዉ ለሚታከሙና
ውጤቶች ብዛት በየዓመቱ አሁን የተሰጡ የማማከር
ተመላላሽ ህሙማን የህክምና አገልግሎት ይሰጣል፡፡ 30
ካለበት ከ 100 ወደ 125 ማድረስ፣ አገልግሎቶች ቁጥር
የቴክኖሎጂ ሽግግር ከ 20 ወደ 40 በተለያዩ ርዕሶች የህብረተሰቡን ፍላጎት መሰረት ያደረጉ
ማድረስ እንዲሁም ለድርጅቶች የተሰጠ የህክምና 200,000
የአጫጭር ጊዜ ሥልጠናዎች ይሰጣሉ፡፡ አገልግሎት ቁጥር
የማማክርና አገልግሎት ከ 20 ወደ
30 መሰጠት፡፡ለ 200,000
የማህበረሰቡ አባላት የህክምና
አገልግሎት መስጠት፡፡

5. የ 2015 ለዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሞች የተደገፈ የካፒታልና የመደበኛ ወጪ

ካፒታል መደበኛ
የፕሮግራም የፕሮግራም
ጠቅላላ ድምር
መለያ ቁጥር ስም ከመንግስት ከመ/ቤት ከውጭ ከውጭ ከመንግስት ከመ/ቤት
ድምር ድምር
ግ/ቤት ገቢ ዕርዳታ ብድር ግ/ቤት ገቢ
1 2 3 4 5 6 7=3+4+5+6 8 9 10=8+9 11=7+10

13
ባህርዳር 1,679,148.
314 450,000.0 0.0 0.0 0.0 450,000.0 1,622,979.9 56,169.0 2,129,148.9
ዩኒቨርሲቲ 9

ስራ አመራርና
1 0.0 471,300.9 6,169.0 477,469.9 477,469.9
አስተዳደር

መማር
2 450,000.0 450,000.0 871,679.0 20,000.0 891,679.0 1,341,679.00
ማሰተማር
ጥናትና
3 0.0 75,000.0 75,000.0 75,000.0
ምርምር
ማማከርና
4 ማህበረሰብ 0.0 205,000.0 30,000.0 235,000.0 235,000.0
አገልግሎት

14
መቀሌ ዩኒቨርሲቲ

1. የዩኒቨርሲቲው tL:÷ ‰:Y mGlÅ

1.1 tL:÷

የትምህርት፣ የምርምርና የማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎች በላቀ ደረጃ በማከናወን የአገር-አቀፍና አለም-
አቀፍ ማህበረሰብ እውቀት፣ የኢኮኖሚ ደረጃና ማህበራዊ ደህንነት በማሳደግ ረገድ አስተዋፅኦ ማድረግ፡፡
1.2 ‰ : Y

መቀሌ ዩኒቨርሲቲ በ 2017 በአፍሪካ ካሉት 25 ቀደምት ዩኒቨርሲቲዎች መካከል ኣንዱ ዩኒቨርሲቲ ሆኖ መገኘት ÝÝ

2. k10 ›mt$ m¶ yL¥T :QD UR ÃlW ትስስር

bm¥R ¥St¥R½ b_ÂTÂ MRMR XÂ b¥¥kRÂ b¥HbrsB xgLGlÖT bîST ›mT l!drSÆcW y¸Cl# W-@èCN
¼ ዓ§¥ãC¼ b¥úµT l ሁለተኛው :DgT T‰NSæR»>N :QD tGƉêEnT g#LH xStê{å ÃbrK¬LÝÝ

በመሆኑም ½ ዩኒቨርሲቲው በ 2012 በጀት ዓመት ዕቅድ በሁለተኛው የፕሮግራም በጀት ዘመን የተጀመሩት ውጥኖችን
መሰረት በማድረግ ½ ሁለንተናዊ ልማትን ለማረጋገጥ በሁለተኛው ዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ የተቀመጠውን
የከፍተኛ ትምህርት ሽፋን በዓይነትና በመጠን ከፍ የማድረግ ዓላማን ለማሣካት እና በከፍተኛ ፍጥነት እያደገ የመጣው
የሀገራችን ኢኮኖሚ የሚፈልግው የሰለጠነ የሰው ኃይል ፍላጐት ማሟላት በሚያስችሉ ዋና ዋና ልማታዊ በሆኑ ጉዳዮች
ላይ ትኩረት ማድረጉን አጠናክሮ መቀጠል ነው ÝÝ

3. y2015 bjT DUF ¥-”lÃ

†n!vRs!tEW l2015 bjT ›mT ybjT _Ãq&WN bx‰T PéG‰äC kÍFlÖ Ãqrb s!çN½ lXnz!H PéG‰äC
¥Sf[¸Ã lmdb¾ wÀ BR 871,947.2 ¸l!×N X lµpE¬L wÀ BR 400.0 ¸l!×N tdGÐL፡፡

15
4. የዩኒቨርሲቲው ዓላማዎች፣ ፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮግራሞች ፣ ውጤቶችና ግቦች
የ 2015 በጀት ዓመት
ስትራቴጂክ ዓላማዎች የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና መግለጫ
ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
ዓላማ 1. ፕሮግራም 1፡ ስራ አመራርና አስተዳደር የተሰጡ የድጋፍ በመቶኛ 95
ይህ ፕሮግራም የሰው ኃይል የማሟላትና የድጋፍ አገልግሎት አገልግሎቶች
የመልካም አስተዳደር ችግሮች
የመስጠት፣ ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን የማከናወን እና በዩኒቨርሲቲው
ለመቅረፍ ጥራት ያለውና ቀልጣፋ
መልካም አስተዳደር የማስፈን እና የማስጠበቅ ተግባራት ይከናወናሉ፡፡
አገልግሎት በመስጠት ከ 2012
በተጨማሪም ነባርና አዳዲስ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች
ከነበረበት የአመራር የማስፈፀም አቅም
የማስፋፋትና የዉጭ አገር መምህራን ቅጥር የማካሄድ ሥራዎች
ከ 85 ወደ 95 ማድረስ
ይከናወናሉ፡፡
ዓላማ 2. ፕሮግራም 1፡ መማር ማስተማር የተመረቁ በቁጥር 6,200
በዚህ ፕሮግሪም ሥር በዩኒቨርሲቲው በሚገኙ የተለያዩ የትምህርት ተማሪዎች
ጥራት ያለው ትምህርትና ሥልጠና
በመስጠትና አዳዲስ የትምህርት ክፍሎች የቀብሎ የሚያስተምራቸውን የመደበኛና የክረምት ትምህርት
ፕሮግራሞች በማስፋፋት የአዲስ ተማሪዎችን በመጀመሪያ ፣ በሁለተኛ እና በዶክትሬት ዲግሪ በሁሉም
ተማሪዎች ቅበላ ከ 6000 ወደ 6500 የትምህረት መስኮች አሰልጥኖ ያስመርቃል፡፡
ማሳደግ

ዓላማ 3 ችግር ፈቺ የሆኑና የህብረተሰቡን ፕሮግራም 3፡ ጥናትና ምርምር  የተከናወኑ በቁጥር፣ 189
ፍላጐት መሰረት ያደረጉ 189 አዳዲስ ይህ ፕሮግራም በዓላማ 3 ስር የተመለከተውን በተቋሙ ጥናትና
ችግር ፈቺ
የጥናትና ምርምር ሥራዎች በማጠናቀቅ
የእውቀትና ቴክኖሎጂ ሽግግርን ማረጋገጥ ምርምሮች፣
ምርምር የማካሄድ እና የተካሄዱ የምርምር ውጤቶችን ለተገልጋዩ

ህብረተሰብ የማሰራጨት ተግባራት ለማከናወን የተቀረጸ ነው፡፡

16
የ 2015 በጀት ዓመት
ስትራቴጂክ ዓላማዎች የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና መግለጫ
ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
ዓላማ የምክርና የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግራም 4፡ ማማከርና ማህበረሰብ አገልግሎት  የተሰጠ በቁጥር፣ 70
በማስፋፋት የተጠቃሚዎች ቁጥር አሁን
ይህ ፕሮግራም በበጀት ዓመቱ በዩኒቨርሲቲዉ ማስተማሪያ ሆሰፒታል ስልጠናና
ካለበት 60 ወደ 70 ከፍ በማድረግ የምክርና
ድጋፍ አገልግሎት ማስፋፋት ተኝተዉ ለሚታከሙና ተመላላሽ ህሙማን የህክምና አገልግሎት የማማከር
ይሰጣል፡፡ በተለያዩ ርዕሶች የህብረተሰቡን ፍላጎት መሰረት ያደረጉ አገልግሎት

የአጫጭር ጊዜ ሥልጠናዎች ይሰጣሉ፡፡

5. የ 2015 ለዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሞች የተደገፈ የካፒታልና የመደበኛ ወጪ

ካፒታል መደበኛ
የፕሮግራም
የፕሮግራም ስም ከመንግስት ከመ/ቤት ከውጭ ከውጭ ከመንግስት ከመ/ቤት ጠቅላላ ድምር
መለያ ቁጥር ድምር ድምር
ግ/ቤት ገቢ ዕርዳታ ብድር ግ/ቤት ገቢ

1 2 3 4 5 6 7=3+4+5+6 8 9 10=8+9 11=7+10

315 መቀሌ ዩኒቨርሲቲ 1,100,000.0 0.0 0.0 0.0 400,000.0 796,740.2 75,207.0 871,947.2 1,271,947.2

17
ስራ አመራርና
1
አስተዳደር
1,100,000.0 400,000.0 217,231.1 8,000.0 255,231.1 655,231.1

2 መማር ማሰተማር 0.0 400,632.8 45,272.0 445,904.8 445,904.8


3 ጥናትና ምርምር 0.0 62,000.0 62,000.0 62,000.0

ማማከርና ማህበረሰብ
4 0.0 116,876.3 21,935.0 138,811.3 138,811.3
አገልግሎት

18
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ

1. የመ/ቤቱ ተልዕኮና ራዕይ መግለጫ


1.1 ተልዕኮ
ጥራትና አግባብነት ያለዉን ትምህርትና ስልጠና፣ ምርምር፣ የማህበረሰብ አገልግሎትና የቴክኖሎጂ ሽግግር
በማካሄድ ብቁና ተወዳዳሪ ምሩቃንን ማፍራትና ማህበረሰቡን ማገልገል፡፡
1.2 ራዕይ
በ 2022 ዓ.ም. በምሥራቅ አፍሪካ ካሉት 10 ተቀዳሚ የምርምር ዩኒቨርሲቲዎች መካከል አንዱ ሆኖ መገኘት፡፡

2. k10 ›mt$ m¶ yL¥T :QD UR ÃlW ትስስር


የኢኮኖሚ እድገቱን ለማፋጠንና ድህነትን ለመቀነስ ጉልህ ሚና ያለውን የተማረ የሰው ሀይል መንግስት ባስቀመጠው
በ 70:30 ቀመር መሰረት በማሰልጠን፣ በጤናው ዘርፍ የተቀመጠውን የእናቶችና ህጻናት ሞት ለመቀነስ ፣ የመከላከልና የጤና
አገልግሎትን ለማስፋፋት፣ ኤች አይ ቪ ኤድስ መከላከልን ለመደገፍ የሪፈራል ሆስፒታሉን አገልግሎት እያጠናከረና እያስፋፋ
በመሆኑ፣ የባህልና ቱሪዝም ልማት ዕቅድ የሚደግፍ ባለሙያዎችን በሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ በጥራት በማሰልጠን፣
በተጨማሪም ከግብርና መር ኢኮኖሚ ወደ ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ የሚደረገውን ሽግግር ለማገዝ 10 የቴክኖሎጂ
መንደሮች በመምረጥ ቴክኖሎጂዎችን ለህብረተሰቡ በማላመድ የቴክኖሎጂ ሽግግሩን በማፋጣን የዕድገትና
ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱን ለማሳካት የበኩልን አስተዋጽኦ ያበረክታል፡፡

3. የ 2015 በጀት ዓመት ድጋፍ ማጠቃለያ


ዩኒቨርሲቲው ለ 2015 በጀት ዓመት የበጀት ጥያቄውን በአራት ፕሮግራሞች ከፋፍሎ ያቀረበ ሲሆን ለእነዚህ ፕሮግራሞች
ማስፈጸሚያ በመደበኛ ወጪ ብር 1,355.9 ሚሊዮን እንዲሁም በካፒታል ወጪ ብር 1,500.0 ሚሊዮን ተደግፏል፡፡

19
4. የዩኒቨርሲቲው ዓላማዎች፣ ፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮግራሞች ፣ ውጤቶችና ግቦች

የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና የ 2015 በጀት ዓመት


ስትራቴጂክ ዓላማዎች
መግለጫ ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
ዓላማ 1. ፕሮግራም 1፡ ስራ አመራርና አስተዳደር የተሰጡ የድጋፍ በመቶኛ 97
ቀልጣፋ አስተዳደራዊ አገልግሎት በዚህ ፕሮግራም ሥር በዩኒቨርሲቲው በሚገኙ አገልግሎቶች፣
በጥራት በመስጠት አሁን ካለበት የተለያዩ የሥራ ክፍሎች እንደአግባብነቱ
97 ከመቶ ደረጃ ወደ 99 በመቶ ለተጠቃሚዎች የተሻሻሉ የድጋፍ አገልግሎቶችን
ማድረስ የሚሰጥ ነው፡፡

ዓላማ 2. ፕሮግራም 2፡ መማር ማስተማር የተመረቁ ተማሪዎች፣ በቁጥር 13,000


በዚህ ፕሮግራም ሥር በዩኒቨርሲቲው በሚገኙ
ጥራት ባለው ትምህትና ሥልጠና
የተለያዩ የትምህርት ክፍሎች የቀብሎ
በሁሉም የትምህርት መስኮች
የሚያስተምራቸውን የመደበኛና የክረምት
የምሩቃንን ብዛት በ 2012
ትምህርት ተማሪዎችን በመጀመሪያ ፣ በሁለተኛ
ከነበረበት 11,100 በ 2015 ወደ
እና በዶክትሬት ዲግሪ በሁሉም የትምህረት
13,000 ከፍ ማድረግ
መስኮች አሰልጥኖ ያስመርቃል፡፡
ዓላማ 3. ፕሮግራም 3፡ ጥናትና ምርመር የተጠናቀቁ ችግር ፈቺ በቁጥር 188
ችግር ፈቺ የሆኑ ምርምሮችን እና ይህ ፕሮገሪም ዩኒቨርሲቲው ከተቋቋመበት ዓላማ ምርምሮች፣
የተሰራጩ የምርምር ዉጤቶች ፣ በመነሳት በኢትዮጵያ ብሎም ከአፍሪካ ከሚገኙ

20
የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና የ 2015 በጀት ዓመት
ስትራቴጂክ ዓላማዎች
መግለጫ ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
በ 2012 ከነበረበት 180 እና 25 ዩኒቨርሲቲዎች ተወዳዳሪ ሆኖ በመገኘት ዓለም
በቅደም ተከተል በየአመቱ 200 አቀፍ ደረጃውን የጠበቁ 250 የጥናትና ምርምር የተሰራጩ የምርምር በቁጥር 30
ምርምሮችን በማከናወን እና ውጤቶችን በተለያዩ የትምህርት ክፍሎች ዉጤቶች፣ጽሁፎችና
በ 2013 20 እንዲሁም በ 2014 እና
በማከናወን ለተጠቃሚዎች እንዲሰራጩ ቴክኖሎጂዎች፣
2015 30 የምርምር ውጤቶችን
ያደርጋል፡፡
በማሰራጨት በ 2015 የተከናወኑ
ችግር ፈቺ ምርምሮችን 600
እንዲሁም የተሰራጩ የምርምር
ውጤቶችን 80 ማድረስ

ዓላማ ፕሮግራም 4፡ ማማከርና ማህበረሰብ አገልግሎት የተሰጡ የህክምና በቁጥር 300,000


የድጋፍ፣ የምክርና የስልጠና ይህ ፕሮግራም በመከላከልና በማከም ላይ የተመሰረት አገልግሎቶች፣
አገልግሎት የሚያገኙ የማህበረሰብ የህክምና አገልግሎት በመስጠት የህብረተሰቡን የጤና
ቁጥር በ 2012 ከነበረበት 4,000 ችግር ለመቅረፍ የሚያረካ አገልግሎት ለመስጠትና የተሰጡ የድጋፍ፣ የምክርና በቁጥር 4,300
በ 2015 በ 5,000 ማድረስ ዩኒቨርሲቲው በአካባቢው ለሚገኙ ማህበረሰቦች የስልጠና አገልግሎቶች፣
እንዲሁም የህክምና አገልግሎት ከኑሮአቸው ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ችግሮች
ያገኙ የህብረተሰብ ክፍል ከ 80,000 በመለየት ለህብረተሰቡ ምክርና ሞያዊ ድጋፍ
በ 2015 በጀት ዓመት በየአመቱ እንዲያገኙ ያግዛል፡፡
100,000 ማድረስ፣

21
5. የ 2015 ለዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሞች የተደገፈ የካፒታልና የመደበኛ ወጪ

ካፒታል መደበኛ
የፕሮግራም የፕሮግራም ጠቅላላ
መለያ ቁጥር ስም ከመንግስት ከመ/ቤት ከውጭ ከውጭ ከመንግስት ከመ/ቤት ድምር
ድምር ድምር
ግ/ቤት ገቢ ዕርዳታ ብድር ግ/ቤት ገቢ
1 2 3 4 5 6 7=3+4+5+6 8 9 10=8+9 11=7+10

ሀዋሳ
316 1,500,000.0 0.0 0.0 0.0 1,500,000.0 1,314,869.5 41,001.0 1,355,869.5 2,855,869.5
ዩኒቨርሲቲ

ስራ አመራርና
1 1,500,000.0 1,500,000.0 408,998.9 41,001.0 450,000.00 1,950,000.0
አስተዳደር
መማር
2 0.0 686,543.9 686,543.9 686,543.9
ማሰተማር
ጥናትና
3 0.0 38,401.15 38,401.15 38,401.15
ምርምር
ማማከርና
4 ማህበረሰብ 0.0 180,924.43 180,924.43 180,924.43
አገልግሎት

22
23
ጅማ ዩኒቨርሲቲ
1. የዩኒቨርሲቲው tL:÷ ‰:Y
1.1 tL:÷

የዩኒቨርሲቲው ፍስልስፍና በሆነው በማህበረሰብ አቀፍ ትምህርት፣ ስልጠናና የአካባቢውን፣ የአገሪቱንና ዓለማቀፉን
ማህበረሰብ በማሳተፍ ብሔራዊና ዓለማቀፋዊ ብቃት ያላቸውን ምሁራንን የማፍራትና ጥራት ያለውና ችግር ፈቺ ምርምር
ማከናወን፡፡

1.2 ‰ : Y

በመማር ማስተማር ፤ በምርምርና በማህበረሰብ አገልግሎት እ.ኤ.አ. በ 2025 ከአፍሪካ ቀዳሚና በዓለም ታዋቂ ዩኒቨርሲቲ
ሆኖ ማየት፡፡

2. k10 ›mt$ m¶ yL¥T :QD UR ÃlW ትስስር

የዩኒቨርሲቲው የአሰራር አቅጣጫ በዋናነት መሰረት ያደረገው በቅድሚያ በሃገራዊ ራዕይ ላይ ሲሆን፣ በማስከተልም
ይህንኑ ራዕይ ለማስፈጸምና የዩኒቨርሲቲውን ተወዳዳሪነትና ተመረጭነት ዕውን ለማድረግ እንዲቻል የተነደፈውን
የዩኒቨርሲቲውን ስትራተጂክ ዕቅድ ጋር በማገናዘብና ወቅታዊ አካባቢያዊ ሃገራዊና ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎችን እንዲሁም
የዩኒቨርሲቲውን ያለፉ ዓመታት አፈጻጸም ግምት ውስጥ በማስገባት ነው። በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን
ዕቅድ የትምህርት ዘርፍ ዋና ዓላማ ትምህርትን ማስፋፋትና ጥራቱን በማረጋገጥ ለዕ.ት.ዕ መሳካት የበኩሉን አስተዋጽኦ
ያበረክታል።

3. y2015 bjT DUF ¥-”lÃ

የጅማ ዩኒቨርሲቲ l2015 bjT ›mT ybjT _Ãq&WN bx‰T PéG‰äC kÍFlÖ Ãqrb s!çN½ lXnz!H PéG
‰äC ¥Sf[¸Ã bmdb¾ wÀ BR 1,453.6 ሚሊዮን X lµpE¬L wÀ BR 400.0 ¸l!×N tdGÐLÝÝ

24
4. የዩኒቨርሲቲው ዓላማዎች፣ ፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮግራሞች ፣ ውጤቶችና ግቦች

የ 2015 በጀት ዓመት


ስትራቴጂክ ዓላማዎች የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና መግለጫ
ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
ዓላማ 1. ፕሮግራም 1፡ ስራ አመራርና አስተዳደር የተሰጡ የድጋፍ
ይህ ፕሮግራም የሰው ኃይል የማሟላትና የድጋፍ አገልግሎቶች
ተገቢውን አመራር በመስጠት
አገልግሎት የመስጠት፣ ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን
የተቋሙን ተልዕኮ ማከናወን
የማከናወን እና በዩኒቨርሲቲው መልካም አስተዳደር
የማስፈን እና የማስጠበቅ ተግባራት ይከናወናሉ፡፡

ዓላማ 2. ፕሮግራም 1፡ መማር ማስተማር የተመረቁ ተማሪዎች በቁጥር 8‚500


በዚህ ፕሮግራም ስር ዩኒቨርስቲው በተለያዩ ኮሌጆች
ጥራቱንና አግባብነቱን የጠበቀ
ትምህርት በመስጠት የምሩቃንን ቁጥር በመደበኛ፣ ክረምት፣ተከታታይና ርቀት ፕሮግራሞች
በ 2012 ከነበረበት 8‚500 በ 2015 ወደ ተማሪዎችን በመጀመሪያ ዲግሪ ፣ በሁለተኛ/ማስተርስ
10‚500 ማሳደግ።
ዲግሪና የዶክትሬት ዲግሪ/ በሁሉም የትምህርት
መስኮች አሰልጥኖ ያስመርቃል፡፡

25
የ 2015 በጀት ዓመት
ስትራቴጂክ ዓላማዎች የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና መግለጫ
ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
ዓላማ 3. ፕሮግራም 3፡ ጥናትና ምርምር  የተከናወኑ ችግር ፈቺ በቁጥር፣ 518
ይህ ፕሮግራም ዩኒቨርስቲው ከተቋቋመበት ዓላማ ምርምሮች፣
የምርምር ተቋማትን በማደራጀት
የተሰባጠረ ሙያን ያካተተ ችግር ፈቺ በመነሳት ደረጃቸውን የጠበቁ የጥናትና ምርምር  ዕውቅና አግኝተው
የሆነና ጥራቱን የጠበቀ ምርምር የታተሙ የምርምር በቁጥር፣ 476
በማካሄድ 90 ፐርሰንቱ የዩኒቨርሲቲው ውጤቶችን በተለያዩ ኮሌጆችና የትምህርት ክፍሎች
ውጤቶች
ምርምር ትኩረት አቅጣጫ ጋር
በማመጣጠን ማረጋገጥ። በማከናወን ለተጠቃሚዎች እንዲሰራጩ ይደረጋል ፡፡

ዓላማ 4. ፕሮግራም 4፡ ማማከርና ማህበረሰብ አገልግሎት የተሰጠ የማማከር እና በቁጥር፣ 275,000


ይህ ፕሮግራም በበጀት ዓመቱ በዩኒቨርሲቲዉ የማህበረሰብ አገልግሎት፣
ፍትሐዊና ጥራት ያለው አገልግሎት
በመስጠት የተጠቃሚዎችን እርካታ ማስተማሪያ ሆሰፒታል ተኝተዉ ለሚታከሙና
ከ 71 በመቶ ወደ 100 በመቶ ማድረስ ተመላላሽ ህሙማን የህክምና አገልግሎት ይሰጣል፡፡ የተሰጠ የህክምና

በተለያዩ ርዕሶች የህብረተሰቡን ፍላጎት መሰረት ያደረጉ አገልግሎት


የአጫጭር ጊዜ ሥልጠናዎች ይሰጣሉ፡፡ በቁጥር፣ 495,000

5. የ 2015 ለዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሞች የተደገፈ የካፒታልና የመደበኛ ወጪ

26
ካፒታል መደበኛ
የፕሮግራም ጠቅላላ
የፕሮግራም ስም
መለያ ቁጥር ከመንግስት ከመ/ቤት ከውጭ ከውጭ ከመንግስት ከመ/ቤት ድምር
ድምር ድምር
ግ/ቤት ገቢ ዕርዳታ ብድር ግ/ቤት ገቢ
1 2 3 4 5 6 7=3+4+5+6 8 9 10=8+9 11=7+10

1,453,652. 1,853,652.
317 ጅማ ዩኒቨርሲቲ 400,000.0 0.0 0.0 0.0 400,000.0 1,429,127.1 24,52530
1 1

ስራ አመራርና
1 400,000.0 400,000.0 334,292.9 3,731.7 338,024.7 738,024.7
አስተዳደር
መማር
2 0.0 795,654.0 4,987.2 800,641.2 800,641.2
ማሰተማር
3 ጥናትና ምርምር 0.0 64,290.0 64,290.0 64,290.0

ማማከርና
4 ማህበረሰብ 0.0 234,890.1 15,806.0 250,696.2 250,696.2
አገልግሎት

27
አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ

1. የዩኒቨርሲቲው ተልዕኮና ራዕይ መግለጫ


1.1. ተልዕኮ
ጥራትና አግባብነቱን ያረጋገጠ የመማር ማስተማር ፣ የምርምር፣ ቴክኖሎጂ ሽግግርና ማህበረሰብ አገልግሎት እውን
ማድረግ፡፡

1.2. ራዕይ

በ 2022 ዓ.ም በመማር ማስተማር ፣ በምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት በመላቅ በአገር ደረጃ እስከ ሶስተኛ
በአፋሪካ ከሀምሳ ቀዳሚ ዩኒቨርሲቲዎች ተቀዳሚ አንዱ እና በዓለም ታዋቂ መሆን፡፡

2. k10 ›mt$ m¶ yL¥T :QD UR ÃlW ትስስር

የትምህርት ዘርፍ ዋና ዓላማ ትምህርትን ማስፋፋትና ጥራቱን ማረጋገጥ የምዕተ ዓመቱን የልማት ግቦች ማሳካት ነዉ፡፡
በከፍተኛ ትምህርት ቁልፍ ዓላማ ደግሞ የትምህር T ን ጥራትና ጠቀሜታ (relevance) ማረጋገጥ እንዲሁም የከፍተኛ
ትምህርት ተቋማትን የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም የቅበላ አቅም ማሳደግ ነዉ፡፡ ዩኒቨርሲቲው በፕሮግራም በጀት
የቀረጻቸው የመማር ማስተማር፣ ጥናትና ምርምር እና የማማከርና የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግራሞች እና በሶስ
ዓመት ሊደረስባቸው የሚችሉ ውጤቶችን /ዓላማዎች/ በማሳካት ለዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ተግባራዊነት ጉልህ
አስተዋጽኦ ያበረክታል፡፡

3. የ 2015 በጀት ዓመት ድጋፍ ማጠቃለያ


ዩኒቨርሲቲው ለ 2015 በጀት ዓመት የበጀት ጥያቄውን በአራት ፕሮግራሞች ከፋፍሎ ያቀረበ ሲሆን ለእነዚህ ፕሮግራሞች
ማስፈጸሚያ በመደበኛ ወጪ ብር 1,172.3 ሚሊዮን እንዲሁም በካፒታል ወጪ ብር 500.0 ሚሊዮን ተደግፏል፡፡

28
4. የዩኒቨርሲቲው ዓላማዎች፣ ፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮግራሞች ፣ ውጤቶችና ግቦች

የ 2015 በጀት ዓመት


ስትራቴጂክ ዓላማዎች የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና መግለጫ
ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
ዓላማ 1. ፕሮግራም 1፡ ስራ አመራርና አስተዳደር
በዩኒቨርሲቲው ውጤታማ፤ ቀልጣፋና ተጠያቂ አመራር፣ በዩኒቨርስቲው በሚገኙ የተለያዩ የሥራ ክፍሎች የተሰጠ የድጋፍ
አስተዳደርና አደረጃጀት መፍጠር እና የተሸለ የሥራ አካባቢ እንደአግባብነቱ ለተጠቃሚዎች ቀልጣፋ ግልፅና ፈጣን አገልግሎት፣
መፍጠር፤ የተሻሻሉ አገልግሎቶችን የሚሰጥ ነዉ፡፡

ዓላማ 2. ፕሮግራም 2፡ መማር ማስተማር የተመረቁ በቁጥር፣ 9,000


በዚህ ፕሮግሪም ሥር በዩኒቨርሲቲው በሚገኙ የተለያዩ ተማሪዎች፣
ዩኒቨርሲቲው ጥራት ያለው ትምህርት በሁሉም የትምህርት
የትምህርት ክፍሎች የቀብሎ የሚያስተምራቸውን
መስኮችና መርሀ ግብሮች በመስጠት የምሩቃንን ብዛት
የመደበኛና የክረምት ትምህርት ተማሪዎችን
በ 2012 ትምህርት ዘመን 8,010 ከነበረበት በ 2015 ወደ
10,000 ማድረስ ነዉ፡፡
በመጀመሪያ ፣ በሁለተኛ እና በዶክትሬት ዲግሪ
በሁሉም የትምህረት መስኮች አሰልጥኖ ያስመርቃል፡፡

29
የ 2015 በጀት ዓመት
ስትራቴጂክ ዓላማዎች የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና መግለጫ
ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
ዓላማ 3. ፕሮግራም 3፡ ጥናትና ምርምር የተካሄዱ ችግር ፈቺ በቁጥር፣ 310
በዚህ ፕሮግራም በዩኒቨርሲቲው በርካታ የምርምር ስራዎች ምርምሮች፣
ዩኒቨርሲቲው የጥናትና ምርምር ንድፈ ሀሳቦች ቁጥር
የሚከናወኑ ሲሆን የምርምሮቹን ውጤት በማሳተም
በመጨመር፣ የተመራማሪዎችን አቅም በማጎልበት፣ በቂ
ለአካባቢው ህብረተሰብ እና ለሌሎች ለተጠቃሚ
የምርምር ፈንድ በመመደብ እና በአግባቡ የመጠቀም ባህል
እንዲደርሱ ይደረጋል፡፡
በማዳበር ችግር ፈቺ፣ አሳታፊና በፍላጎት ላይ የተመሰረቱ
ጥናቶችና ምርምሮችን በ 2 ዐ 12 በጀት ዓመት ከነበረበት 210
እስከ 2015 ወደ 540 ማድረስ ነዉ፤

ዓላማ 4. ፕሮግራም 4፡ ማማከርና ማህበረሰብ አገልግሎት ለማህበረሰቡ በቁጥር 5


እየተሰጠ የሚገኘውን የማህበረሰብ አገልግሎት በተሻለ ግብዓት በዚህ ፕሮግራም የህብረተሰቡን ችግር የሚቀርፋ የተለያዩ የተሰጠ የማማከር
በማጠናከር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር፣ የፈጠራንና የማስፋፋት ተግባርን ሥልጠናዎች እና የማማከር አገልግሎቶች ይሰጣሉ፡፡ እና የስልጠና
በማካተት የተሻለ አገልግሎት ለደንበኞች መስጠት፤ አገልግሎት፣

30
5. የ 2015 ለዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሞች የተደገፈ የካፒታልና የመደበኛ ወጪ

ካፒታል መደበኛ

የፕሮግራም
የፕሮግራም ስም ጠቅላላ ድምር
መለያ ቁጥር ከመንግስት ከመ/ቤት ከውጭ ከውጭ ከመንግስት ከመ/ቤት
ድምር ድምር
ግ/ቤት ገቢ ዕርዳታ ብድር ግ/ቤት ገቢ

1 2 3 4 5 6 7=3+4+5+6 8 9 10=8+9 11=7+10

አርባ ምንጭ
371 500,000.0 0.0 0.0 0.0 500,000.0 1,112,332,4 59,950.2 1,172,282.6 1,672,282.6
ዩኒቨርሲቲ

ስራ አመራርና
1
አስተዳደር 500,000.0 500,000.0 316,957.8 200.0 316,957.8 816,957.8
መማር
2 0.0
ማሰተማር 693,177.3 45,405.3 738,582.61 738,582.61

3 ጥናትና ምርምር 0.0


57,600.0 57,600.0 57,600.0
ማማከርና
4 ማህበረሰብ 0.0
አገልግሎት 44,797.3 14,344.9 59,142.2 59,142.2

31
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ

1. የዩኒቨርሲቲው ተልዕኮና ራዕይ መግለጫ

1.1. ተልዕኮ
ፈጣንና ዘላቂ ዕድገት ማምጣት የሚችል ዲሞክራሲያዊ ባህልን የተላበሰና ኃላፊነት የሚሰማው ዜጋ ማፍራት
፣ችግር ፈቺ፣ ምርምር በማካሄድ በህብረሰተቡ ማስረጽ ፣እንዲሁም የህብረተሰቡን ማህበራዊ እና
ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎች ለማሻሻል የጤናና የምክር አገልግሎት መስጠት፣

1.2. ራዕይ
በሀገሪቱ ግንባር ቀደም የህብረተሰብ ችግር ፈቺ ዩኒቨርሲቲ ሆኖ ማየት

2. k10 ›mt$ m¶ yL¥T :QD UR ÃlW ትስስር

የኢኮኖሚክ እና ሶሻል ሴክተር ልማት ሥር በሠዉ ሃብት ልማት እና በቴክኖሊጂ አቅም ግንባታ በሁሉም
የትምህርት መስክ የትምህርት ተሳትፎ ጥራት እና አግባብነትን በማሻሻልና የትምህርት ልማት ሠራዊትን
በተቀናጀ እና በተደራጀ ሁኔታ ማፍራት በመሆኑ የጎንደር ዩኒቨርሲቲም በሚሰጣቸዉ የትምህርት፣ የምርምርና
የማህበረሰብ አገልግሎቶች ስትራቴጂክ ዕቅድ መሠረት የዕድገትና ትራንስፎረሜሽን ዓላማዎች ለማሳካት
ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረክታል፡፡

3. የ 2015 በጀት ዓመት ድጋፍ ማጠቃለያ


ዩኒቨርሲቲው ለ 2015 በጀት ዓመት የበጀት ጥያቄውን በአራት ፕሮግራሞች ከፋፍሎ ያቀረበ ሲሆን ለእነዚህ
ፕሮግራሞች ማስፈጸሚያ በመደበኛ ወጪ ብር 1,419.3 ሚሊዮን እንዲሁም በካፒታል ወጪ ብር 450.0
ሚሊዮን ተደግፏል፡፡

32
4. የዩኒቨርሲቲው ዓላማዎች፣ ፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮግራሞች ፣ ውጤቶችና ግቦች

የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና የ 2015 በጀት ዓመት


ስትራቴጂክ ዓላማዎች
መግለጫ ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
ዓላማ 1. ፕሮግራም 1፡ ስራ አመራርና አስተዳደር የተሰጠ የድጋፍ በመቶኛ 95
የድጋፍ እና አገልግሎት አሰጣጥ ጥራት ቅልጥፍና እና በዚህ ፕሮግራም አላማ አስፈጻሚ አገልግሎት፣
ተደራሽነት አሁን ካለበት 85 በ 2013 ወደ 90 ማሳደግ፣ ፕሮግራሞች ሥራቸውን በአግባቡ
መወጣት እንዲችሉ አስፈላጊውን የሰው
ሀይል ማሟላት፣ እና ልዩ ልዩ ድጋፍ
ማድረግን ያካትታል፡፡

ዓላማ 2. ፕሮግራም 2፡ መማር ማስተማር የተመረቁ ተማሪዎች፣ በቁጥር 10,753


በዚህ ፕሮግራም በተለያዩ የትምህርተ ዘርፎች
የዩኒቨርስቲውን አሁን ካለበት የቅበላ አቅም 47,155 ተማሪ በመደበኛ፣ በተከታታይ እና በክረምት
በ 2013 ወደ 49,656 ፣በ 2014 ወደ 52,450 እንዲሁም፣
ተማሪዎችን ተቀብሎ የሚያስተምር ሲሆን
በ 2015 ወደ 55,881 ማሳደግ፤ የተመራቂ ቁጥር በ 2012
በሥሩ የመማር ማስተማር እና የተማሪዎች
ከሚመረቁት 7,081 በ 2013 - 8,001 ተማሪ እንዲሁም አገልግሎት ዋና ዋና ተግባራት ይከናወናሎ፡፡
በ 2015 - 10,216 ማድረስ፤የትምህርት ጥራትን በ 2012
ከ 80% በ 2015 ወደ 95% ማድረስ ነው፡፡

33
የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና የ 2015 በጀት ዓመት
ስትራቴጂክ ዓላማዎች
መግለጫ ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
ዓላማ 3. ፕሮግራም 3፡ ጥናትና ምርምር የተጠናቀቁና 350
በዚህ ፕሮግራም ዉስጥ የምርምር ስራ ለማህበረሰቡ የተሰጡ ቁጥርና መቶኛ
በዩኒቨርሲቲዉ የሚሰሩ ችግር ፈች ምርምሮችን አሁን
ከሚገኙበት ከ 210 በ 2013 በጀት ዓመት ወደ 250፣ ማከናወን ፣ የምርምር ንድፈ ሃሳብ ማቅረብ፣ የጥናትና ምርምር
በ 2014 ወደ 300 በ 2015 ወደ 350 ማሳደግና የተሰሩ ማስገምገም፣ ተገምግመው የጸደቁ ውጤቶች፣
የምርምር ዉጤቶችን ወደ ተጠቃሚዉ የማድረስ ስራ አሁን ምርምሮችን ማካሄድ ወዘተ ዋና ዋና ተግባራት
ከሚገኝበት ከ 20 በመቶ በ 2013 ወደ 30 በ 2014 ወደ
ይከናወናሉ፡፡
40 እና በ 2015 ወደ 50 በመቶ ማሳደግ፡፡
ዓላማ 4. ፕሮግራም 4፡ ማማከርና ማህበረሰብ የተሰጠ የምክርና በቁጥር 85
ዓላማ 5፡- በዩኒቨርሲቲዉ የሚሰሩ የማህበረሰብ አገልግሎት አገልግሎት የድጋፍ አገልግሎት ፣
ፕሮጀክቶችን አሁን ከሚገኙበት ከ 35 በ 2015 ወደ 35 በዚህ ፕሮግራም ዩኒቨርሲቲው ለአካባቢው
ማሳደግ እንዲሁም ተመላላሽ ህሙማን አሁን ካለበት ማህበረሰብ መጠነ ሰፊ የህክምና አገልግሎት የተሰጠ የህክምና፣
429,324 በ 2015 ወደ 571,429 ማሳደግ፣ ተኝተው የሚሰጥ ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ የተለያዩ የላብራቶሪ ምርመራ በቁጥር

ለሚታከሙ ህሙማን ደግሞ አሁን ካለበት 24,082 ወደ የማማከርና የማህበረሰብ አገልግሎቶች እና የፋርማሲ 571,429
ይከናወናሉ፡፡ አገልግሎት ፣
በ 2015 ወደ 32,052 ማሳደግ፣

5. የ 2015 ለዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሞች የተደገፈ የካፒታልና የመ

34
በኛ ወጪ

ካፒታል መደበኛ
የፕሮግራም
የፕሮግራም ስም ጠቅላላ ድምር
መለያ ቁጥር ከመንግስት ከመ/ቤት ከውጭ ከውጭ ከመንግስት ከመ/ቤት
ድምር ድምር
ግ/ቤት ገቢ ዕርዳታ ብድር ግ/ቤት ገቢ
1 3 4 5 6 7=3+4+5+6 9 10=8+9 11=7+10

372 ጎንደር ዩኒቨርሲቲ 450,000.00 0.00 0.00 0.00 450,000.00 1,318,627.8 100,714.0 1,419,341.8 1,879,341.8

ስራ አመራርና
1 450,000.00 450,000.00 307,106.82 307,106.82 757,106.82
አስተዳደር
መማር
2 0.00 719,284.21 8,990.0 728,274.21 728,274.21
ማሰተማር
3 ጥናትና ምርምር 0.00 42,500.7 42,500.7 42,500.7

ማማከርና
4 ማህበረሰብ 0.00 249,736.1 91,724.0 341,460.06 341,460.06
አገልግሎት

35
የጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ

1. የዩኒቨርሲቲው ተልዕኮና ራዕይ መግለጫ

1.1. ተልዕኮ

ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ጥራትና አግባብነት ያለውን ትምህርትና ስልጠና በመስጠት በዕውቀት፤
በክህሎትና በመልካም ስነ-ምግባር የታነጹ ዜጎችን በማፍራት፤ እንዲሁም ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በማስተዋወቅና
በማስረጽ ለአካባቢውና ለሀገሪቱ ልማት ጉልህ አስተዋጽኦ የሚያደርግ ችግር ፈቺ ጥናትና ምርምር ማካሄድ
ነው፡፡

1.2. ራዕይ

ብቁ ባለሙያና ተመራማሪ ዜጎችን በማፍራት በ 2022 ዓ.ም በአፍሪካ ደረጃ ታዋቂ የጥናትና ምርምር ማዕከል
መሆን፡

2. k10 ›mt$ m¶ yL¥T :QD UR ÃlW ትስስር


ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ n¦s@ 30¼2006 ›.M b¸n!StéC MKR b@T dNB q$_R 317¼2006 ‰s#N yÒl HUêE sWnT
ÃlW kFt¾ yTMHRT tÌM çñ ytÌÌm s!çN በከፈታቸው አንድ ኮሌጅ ፣ ሶስት ፋካሊቲዎችና ሁለት ትምህርት ቤቶች
የተማረ የሰው ኃይል በማፍራት አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በማስፋፋት በተለይ በግብርናው ዘርፍ አዲስ እምርታ
በማስመዝገብ ሀገሪቱ ላቀደችው 2 ኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ዓይነተኛ ሚና ይጫወታል፡፡

1. የ 2014 በጀት ዓመት ድጋፍ ማጠቃለያ


ዩኒቨርሲቲው ለ 2014 በጀት ዓመት የበጀት ጥያቄውን በአራት ፕሮግራሞች ከፋፍሎ ያቀረበ ሲሆን ለእነዚህ ፕሮግራሞች
ማስፈጸሚያ በመደበኛ ወጪ ብር 244.3 ሚሊዮን እንዲሁም በካፒታል ወጪ ብር 550.0 ሚሊዮን ተደግፏል፡፡

36
3. የዩኒቨርሲቲው ዓላማዎች፣ ፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮግራሞች፣ ውጤቶች እና ግቦች

የፕሮግራሞች/ንኡስ ፕሮግራሞች አመልካቾ የ 2014


ስትራቴጂክ አላማዎች ውጤቶች
ስያሜና መግለጫ ች ግቦች
ዓላማ 1 ፕሮግራም 1 ስራ አመራርና አሰተዳደር
የተሰጠ የድጋፍ
አገልግሎት 27
በ 2012 ዓ.ም 85% የነበረ ድጋፍና አገልግሎት ይህ ፕሮግራም የጋራ አገልግሎቶችን የያዘ ሲሆን ለመማር ማስተማር፣ለጥናትና መቶኛ
ከ 2013 እስከ 2015 ዓ.ም 95% በፕሮግራም ምርምር፣ለማህበረሰብ አገልግሎት ድጋፍ በማድረግ፣ግንባታዎችን በማስተዳደርና
በጀቱ ዘመን በዩኒቨርሲቲው መልካም ተቋማዊ ለውጥን በማረጋገጥ ለውስጥም ሆነ የውጭ ተገልጋይ ደረጃውን የጠበቀ ተገንብተው በቁጥር 26
አገልግሎት የሚሰጥ ነው የተጠናቀቁ
አስተዳደርን በማስፈን ቀልጣፋና ጥራት ያለው ግንባታዎች
ድጋፍና አገልግሎት አገልግሎት መስጠት፡፡
ዓላማ 2 ፕሮግራም ፡- 2 መማር ማስተማር

በ 2012 ዓ.ም 6,028 የነበረውን የተማሪዎች ይህ ፕሮግራም አጠቃላይ የአካዳሚክ ዘርፍ ስራዎች የሚካሄዱበት ሲሆን የትምህርት የተመረቁ
የቅበላ አቅም በ 2014 ዓ.ም ወደ 7778 ጥራትን በማስጠበቅ የተማሪዎችን የቅበላ አቅም በማሳደግ የከፍተኛ ትምህርት ተደራሽ ተማሪዎች ቁጥር
3500
ማሳደግና የምሩቃንን ቁጥር አሁን ካለበት 2500 የሚሆንበት ነው፡፡
በ 2014 ዓ.ም ወደ 3500 ከፍ ማድረግ፡፡
ዓላማ 3፡ ፕሮግራም 3፡ የጥናትና ምርምር
የተጠናቀቁ
በ 2012 ዓ.ም 40 የነበረውን ችግር ፈቺ ጥናትና በዚህ ፕሮግራም በአካባቢው በክልሉም ሆነ በሃገሪቱ ያሉ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጥናትና
በቁጥር 50
ምርምር ከ 2013--ከ 2015 ዓ.ም ወደ 150 ከፍ ችግሮችን የሚፈቱ ጥናትና ምርምር ማዕከል ማደራጀትና የቴክኖሎጂ ሽግግር ምርምሮች
ማድረግ፡፡ ማስተባበር እንዲሁም የመምህራንን የምርምር ክህሎት የማሳደግ ተግባራት
ይከናወናሉ፡፡
ዓላማ፡- 4፡ 1. የተሰጡ
በ 2012 ዓ.ም የነበረ 4 ሥልጠናዎች ከ 2013 ፕሮግራም 4፡ የማህበረሰብ ምክር አገልግሎት ስልጠናዎችና
እስከ 2015 ዓ.ም 29 ስልጠናዎች እና 12 የማማከር ቁጥር 32
የምርምርና የተሸሻሉ ቴክኖሎዎችን ማድረስ በዚህ ፕሮግራም ምርምሮችን የማስረጽ ስራ እዲሁም በጤና፣ አካባቢጥበቃ፣ በግብርና፣ አገልግሎት
እንዲሁም 67 የማማከር አገልግሎት በትምህር ጥራት በኤች.ኤይቪ.ኤድስና በከተማ መሰረተ ልማት ግንባታ ጋር በተያያዙ 2.የተሰሩ
ቁጥር 3
ለማህበረሰቡ መስጠት ፡፡ ጉዳዮች ላይ የሚሰጠው የስልጠናና የምክር አገልግሎት ይካተታል፡፡ ምርምሮችና
የቴክኖሎጂ
ሽግግሮች

37
5. የ 2014 ለዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሞች የተደገፈ የካፒታልና የመደበኛ ወጪ

ካፒታል መደበኛ
የፕሮግራም ጠቅላላ
የፕሮግራም ስም
መለያ ቁጥር ከመንግስት ከመ/ቤት ከውጭ ከውጭ ከመንግስት ከመ/ቤት ድምር
ድምር ድምር
ግ/ቤት ገቢ ዕርዳታ ብድር ግ/ቤት ገቢ
1 2 3 4 5 6 7=3+4+5+6 8 9 10=8+9 11=7+10

ጋምቤላ 244,268.0
324 550,000.00 0.00 0.00 0.00 550,000.00 234,009.50 10,258.50 794,268.00
ዩኒቨርሲቲ 0

ስራ አመራርና
1 550,000.00 550,000.00 54,359.70 6,134.40 60,494.10 610,494.10
አስተዳደር

መማር 171,357.0
2 0.00 167,232.90 4,124.10 171,357.00
ማሰተማር 0

3 ጥናትና ምርምር 0.00 7,834.60 7,834.60 7,834.60

ማህበረሰብ
4 0.00 4,582.30 4,582.30 4,582.30
አገልግሎት

38
የአርሲ ዩኒቨርሲቲ

1. የዩኒቨርሲቲው ተልዕኮና ራዕይ መግለጫ

1.1 ተልዕኮ

ተግባር ተኮር የሆነ የማማር ማስተማር ዘዴን በመጠቀም ምርምሮችን የማህበረሰብ አገልግሎ ቶችን ለማህበረሰብ
በማዳረስ ብቃት ያላቸው በስነምግባር የታነጹ ምሩቃንን በማፍራት ቀጣይነት ላለው የሀገሪቱ ዕድገት አስተዋጽኦ ለማበርከት
ይተጋል፡፡

1.1. ራዕይ
በ 2025 በምስራቅ አፍሪካ ከቀዳሚዎቹና በአለማቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ካላቸው ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ሆኖ መገኘት

2. k10 ›mt$ m¶ yL¥T :QD UR ÃlW ትስስር


በዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ የትምህርት ዘርፍ ዋና ዓላማ ትምህርትን ማስፋፋትና ጥራቱን ማረጋገጥ የምዕ t
ዓመቱን የልማት ግቦች ማሳካት ነዉ፡፡ የከፍተኛ ትምህርት ቁልፍ ዓላማ ደግሞ የትምህር T ን ጥራትና ጠቀሜታ
ማረጋገጥ እንዲሁም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የቅድመ ምረቃ-ፕሮግራም የቅበላ አቅም ማሳደግ ነዉ፡፡
ዩኒቨርሲቲው በሁለተኛ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን መባቻ ከተቋቋሙት አስራ አንድ
ዩኒቨርስቲዎች ውስጥ አንዱ ሲሆን ዩኒቨርስቲው በ 2007 ዓ.ም በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር
803/2005 ተቋቁሞ በ 2007 ዓ.ም ጀምሮ ተማሪዎችን ተቀብሎ ከማስተማር ጎን ለጎን በአብዛኛው
ዩኒቨርስቲውን የመመስረትና የማደራጀት ስራ በመስራት ላይ ይገኛል፡፡በቀጣይነትም ለ 2012-2017 ዓ.ም
ስትራቴጂክ ዕቅድ ነድፎ የተለያዩ የትኩረት መስኮችን በመያዝ በመንቀሳቀስ ለዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ
ተግባራዊነት የበኩሉን አስተዋፅኦ ያበረክታል፡፡

3. የ 2014 በጀት ዓመት ድጋፍ ማጠቃለያ


ዩኒቨርሲቲው ለ 2014 በጀት ዓመት የበጀት ጥያቄውን በአራት ፕሮግራሞች ከፋፍሎ ያቀረበ ሲሆን ለእነዚህ ፕሮግራሞች
ማስፈጸሚያ በመደበኛ ወጪ ብር 634.69 ሚሊዮን እንዲሁም በካፒታል ወጪ ብር 600.0 ሚሊዮን ተደግፏል፡፡

39
4. የዩኒቨርሲቲው አላማዎች ½ ፕሮግራሞች/ንኡስ ፕሮግራሞች ½ ውጤቶችና ግቦች

የፕሮግራሞች/ንኡስ ፕሮግራሞች አመልካቾ የ 2014


ስትራቴጂክ አላማዎች ውጤቶች
ስያሜና መግለጫ ች ግቦች
ዓላማ 1 ፕሮግራም 1 ስራ አመራርና አሰተዳደር የተሰጠ የድጋፍ
በሶስት ፕሮግራሞች የታቀዱ ስራዎች ግብ እንዲመቱ የሥራ አመራርና አስተዳደር የዩኒቨርሲቲውን የተማሪዎች የማስተማርና አገልግሎት
ያልተቋረጠ ድጋፍ መስጠት እና ለስራ ምቹ ሁኔታዎችን የማስመረቅ ዋና ስራ የሙያ፣ የቁሳቁስና የሰው ኃይል እገዛ የተለያዩ የግንባታ
መፍጠር ሥራዎች ተጀምረው እንዲያልቁና የመማር ማስተማር ተግባርን መደገፍ
ዓላማ 2 ፕሮግራም ፡- 2 መማር ማስተማር
በመማር ማስተማር ፕሮግራም ተማሪው የተሟላ ስብዓና ኖሮት ለውጤት የተመረቁ
በመማር ማስተማር ፕሮግራም ዛሬ ያለውን 4952
ማብቃት ተማሪዎች በቁጥር 3000
ተማሪ ወደ 6578 ከፍ ማድረግና በመጭው ሶሰት
ዓመት በ 52.27% ማሰደግ፡፡
ዓላማ 3፡ ፕሮግራም 3፡ የጥናትና ምርምር
በ 2013 ዓ.ም. በተመረጡ የምርምር የትኩረት መስኮች በዩኒቨርስቲው ምሁራን ለህብረተሰቡና በመማር ማስተማር ሂደቱ ጠቃሚነት የተከናወኑ ጥናትና % 14
ላይ 50 ችግር ፈቺ የምርምር ስራዎችን መሰራትና ባላቸው ልዩ ልዩ ልማትን በሚያፋጥኑ ርዕሶች ላይ ጥናቶችና ምርምሮችን ምርምሮች
በመጪው ሁለት ዓመታት ወደ 65 ማሳደግ ፤ 3 እንዲያከናውኑ ይደረጋል፡፡
የምርምር ንዑስ ጣቢያዎች መመስረት፡፡
ዓላማ፡- 4፡ ፕሮግራም 4፡ የማህበረሰብ ምክር አገልግሎት
-የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች የተግባር ትምህርት ላይ የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች የተግባር ትምህርት በሚያካሂዱበትና በመማር
በማሳተፍ የእንደስትሪ ትስስርን በማጠናከርና በመማር ማስተማር ሂደቱ ግንኑነት በሚፈጠርበት የህብረተሰብ ክፍል የመሠረተ ልማት የተሰፈጠረ
ማስተማር ሂደቱ ግንኑነት በሚፈጠርበት የህብረተሰብ ስራዎች ይከናወናል፡፡ የኢንዱስትሪ
ክፍል ባለበት 20 ነጻ የህግ አገልግሎት ማዕከላትን ትስስርና የማማከር
መመስረት፡፡ አገልግሎት
-የዝዋይ ሃይቅ ተፋሰስ ልማትን በማከናወን ለዘለቄታው % 25
ለህብረተሰቡና ለባለድርሻ አካለት ትምህርት መስጠት፡፡

5. የ 2014 ለዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሞች የተደገፈ የካፒታልና የመደበኛ ወጪ

የፕሮግራም የፕሮግራም ካፒታል መደበኛ ጠቅላላ


መለያ ቁጥር ስም ድምር

40
ከመንግስት ከመ/ቤት ከውጭ ከውጭ ከመንግስት ከመ/ቤት
ድምር ድምር
ግ/ቤት ገቢ ዕርዳታ ብድር ግ/ቤት ገቢ
1 2 3 4 5 6 7=3+4+5+6 8 9 10=8+9 11=7+10

600,000.0 57,500.5 634,688.0 1,234,688.0


326 አርሲ ዩኒቨርሲቲ 600,000.00 0.00 0.00 0.00 577,187.50
0 0 0 0

ስራ አመራርና 600,000.0 34,832.5 299,260.3


1 600,000.00 264,427.80 899,260.30
አስተዳደር 0 0 0

መማር 22,668.0 297,413.3


2 0.00 274,745.30 297,413.30
ማሰተማር 0 0

3 ጥናትና ምርምር 0.00 23,759.00 23,759.00 23,759.00

ማህበረሰብ
4 0.00 14,255.40 14,255.40 14,255.40
አገልግሎት

41
አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ

1. የዩኒቨርሲቲው ተልዕኮና ራዕይ መግለጫ


1.1 ተልዕኮ

አ.ሳ.ቴ.ዩ. የሀገሪቱ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ልማት ሊያግዙ የሚችሉ በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ እና ብቁ የሆኑ
ተመራቂዎችንና ተመራማሪዎችን በሳይንስና ቴክኖሎጂ መስክ ማፍራት፤ ውጤት ተኮር ምርምር ማካሄድ የቴክኖሎጂ ሽግግርን
ማሳደግ እና ማህበረሰባዊ አገልግሎቶችን መስጠት ነው፡፡

1.2 ራዕይ

እስከ 2025 ድረስ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ተመራጭ እና በአፍሪካ

ግንባር ቀደም የሣይንስና ቴክኖሎጂ ልቀት ማእከል ሆኖ ማየት ነዉ፡፡

2. k10 ›mt$ m¶ yL¥T :QD UR ÃlW ትስስር


አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በአሁኑ ጊዜ አገሪቱ ከሏት የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ሲሆን ዩኒቨርሲቲው
ከነሐሴ 2006 ጀምሮ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሥር የታቀፈ ሲሆን ግንባር ቀዳም የሳይንስና ቴክኖሎጂ የልህቀት
ማእከል በመሆን ችግር ፈቺ ምርምሮችን የሚያከናውኑ ሳይንቲስት ተመራማሪዎችንና ብቁ የሳይንስና ቴክኖሎጂ
ባለሙያዎችን ማፍራት ነው፡፡
ከተመሰረተበት ጊዜ አንስቶ በተለያዩ ትምህርት ዘርፎች ተማሪዎችን ተቀብሎ በማስተማር በውጤት፤ የበቁ በሙያና
በስነ-ምግባር የታናፁ ምሩቃንን በማፍራት ላይ ይገኛል፡፡ ይሁን እንጂ በሀገራችን የእድገትና ትራንስፎርሜሽን አቅጣጫ
ውስጥ እንደተገለጸዉ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከግብርና መር ወደ ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ በሚደረገዉ ሽግግር
ዉስጥ ያለዉ ሚና እጅግ ወሳኝ ነው፡፡ በተለይም የኢንዱስትሪ ሴክተር ድርሻ አሁን ካለበት በ 2025 ወደ 30 በመቶ ከፍ
ለማድረግ የሳይንስ፤ የቴክኖሎጂ ሽግግር እና የቴክኖሎጂ ፈጠራ እንቅስቃሴዎች በትኩረት እየተሰሩ ይገኛሉ፡፡

3. የ 2014 በጀት ድጋፍ ማጠቃልያ

የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለ 2014 በጀት ዓመት በአራት ፕሮግራሞች የተዋቀረ ሲሆን በዕቅድ ለተያዙት
ፕሮግራሞች ለመደበኛ ተግባራት እና ለካፒታል ፕሮጀክቶች ማስፈፀሚያ ለመደበኛ በጀት ብር 702.8 ሚሊዮን
እንዲሁም በካፒታል ወጪ ብር 575.0 ሚሊዮን ተደግፏል፡፡

42
4. የዩኒቨርሲቲው ዓላማዎች፣ ፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮግራሞች፣ ውጤቶች እና ግቦች

የፕሮግራሞች/ንኡስ ፕሮግራሞች አመልካቾ የ 2014


ስትራቴጂክ አላማዎች ውጤቶች
ስያሜና መግለጫ ች ግቦች
ዓላማ 1 ፕሮግራም 1 ስራ አመራርና አሰተዳደር
ከ 2013-2015 በተቋሙ አስተዳደርዊ የስራ በዚህ ፕሮግራም ሥር በሚገኙ የተለያዩ የስራ ክፍሎች እንደ  የተሰጠ የድጋፍ አገልግሎት
አመራር ቀልጣፋ፣ ግልጽና ተደራሽ %
አግባብነቱ ለተጠቃሚዎች የተሻሻሉ አገልግሎቶችን የሚሰጡ 100
አገልግሎትን ሙሉ አቅምን አመሟጦ %
ሲሆን፤ እያንዳንዱ የስራ ክፍል በሚፈጽማቸው አገልግሎቶች  ተገንብቶ ያለቀና የተሟላ 4 ፕሮጀክቶች
በመጠቀም 100% መድረስ፡፡
ይከናውናል፡፡””
ዓላማ 2 ፕሮግራም ፡- 2 መማር ማስተማር

ከ 2013 - 2015 በእውቀትና በሥነ በዚህ ፕሮግራም ሲር በሚገኙ የተለዩ በየትምህርት ክፍሉ  የተመረቁ ተማሪና ተመራማሪዎች
ቁጥር 2300
ምግባር የታነፁ የሰው ኃይል ለማፍራት የሚያሰለጥናቸውን የመደበኛ ተማሪዎችን መመልመል በመጀመሪያ
ተመራቂ ተማሪዎችን አሁን ዲግሪ/ሁለተኛ ዲግሪ እና የዶክተሮት በሳይንስና ቴክኖሎጂ የትምህርት
ከሚገኝበት 4250 ወደ 8000 ማሳደግ፡፡ መስኮች ማሰልጠን፡፡
ዓላማ 3፡ ፕሮግራም 3፡ የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር
ከ 2013 – 2015 የተለዩ ችግር ፈች የሆኑ ይህ ፕሮግራም ሚናው በኢትየጵያ ከሚገኘው ዩኒቨርሲቲዎች የላቀ
ምርምሮችና የምርምር ፈጠራ ሥራዎች አሁን ሆኖ በመገኘት ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቁ ችግር ፈቺ ጥናትና
 የተገኙ ችግር ፈቺ የምርምሮች በቁጥር
ከሚገኙበት ከ 40 ወደ 120 ማሳደግ፡፡ ምርምር ውጤቶችን በተለያዩ የትምህርት ክፍሎች በማከናወን 150
ለተጠቃሚዎች እንዲሰራጩ ያደርጋል፡፡ በተጨማሪም በሪሰርች
ፓርክ ውስጥ የምርምር ማዕከላትን ያቋቁማል

ዓላማ፡- 4፡ ፕሮግራም 4፡ የማህበረሰብ አገልግሎት


በአከባቢው ለሚገኙ ማኅበረሰቦች ከዕለት ኑሯቸው ጋር ተያያዥነት
በምርምርና በቴክኖሎጂ ፈጠራ የተገኙ
ያላቸው ችግሮች በመለየት መፍትሔና ድጋፍ መስጠት፣  የምርምር ውጤቶች
የምርምር ግኝቶች አሁን ከለበት ከ 40 ቁጥር 130
ትምህርታቸውንም እየተከታተሉ ለሚገኙ ተማሪዎች ድጋፍ  ኢንደስትሪ ዩኒቭርሲቲ ትስስርና
በ 2012 ወደ 189 በማሳደግ ወደ ቁጥር 80
መስጠት እና የምክር አገልግሎትን ያካትታል፡፡ ማህበረሰብ ማማከር አገልግሎት
መህበረሰቡ ማድራስና በማህበረሰቡ
የተጠኑ ጉዳዮች ላይ አስፈላጊ
የማማከር አገልግሎቶች መስጠት፡፡

43
5. የ 2015 ለዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሞች የተደገፈ የካፒታልና የመደበኛ ወጪ

ካፒታል መደበኛ
የፕሮግራም
የፕሮግራም ስም ጠቅላላ ድምር
መለያ ቁጥር ከመንግስት ከመ/ቤት ከውጭ ከውጭ ከመንግስት ከመ/ቤት
ድምር ድምር
ግ/ቤት ገቢ ዕርዳታ ብድር ግ/ቤት ገቢ
1 2 3 4 5 6 7=3+4+5+6 8 9 10=8+9 11=7+10

አዳማ ሳይንስና 575,000.0


373
ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
575,000.00 0.00 0.00 0.00
0
679,783.5 23,000.0 702,783.5 1,277,783.5

ስራ አመራርና 575,000.0
1 280,290.7 855,290.7
አስተዳደር 575,000.00 0 274,290.7 6,000.0
2 መማር ማሰተማር 0.00 367,247.2 17,000.0 384,247.2 384,247.2
3 ጥናትና ምርምር 0.00 20,910.5 20,910.5 20,910.5

ማማከርና ማህበረሰብ
4 0.00 17,335.0 17,335.0
አገልግሎት
17,335.0

44
ዲላ ዩኒቨርሲቲ
1. የመ/ቤቱ ተልዕኮና ራዕይ መግለጫ

1.1 ተልዕኮ
ለግብርና ፣ ለተፈጥሮ ሀብት ለመምህራን ትምህርትና ለጤና ልዩ ትኩረት በመስጠት በተግባር ተኮር ስልጠና
በገበያ ተወዳዳሪና ብቁ የሆኑ ምሩቃንን ማፍራት፣ ፈጠራዊ ምርምሮችን ማድረግ፣ ጠንካራ የኢንዱስትሪ ትስስርና
አጋርነት መፍጠር፣ ተጽዕኖ ፈጣሪ በሆነ የአመራር ስርዓት ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎቶችን መስጠት፡፡

1.2 ራዕይ

በ 2030 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ተወዳዳሪ፣ በአለም አቀፍ ዕውቅና ያለው ና ለህብረተሰብ ለውጥ
የሚተጋ የፈጠራና የግኝት ዩኒቨርሲቲ መሆን፡፡

2. k10 ›mt$ m¶ yL¥T :QD UR ÃlW ትስስር

የትምህርት ዘርፍ ዋና ዓላማ ትምህርትን ማስፋፋትና ጥራቱን ማረጋገጥ የዘላቂ የልማት ግቦች ማሳካት ነዉ፡፡
በከፍተኛ ትምህርት ቁልፍ ዓላማ ደግሞ የትምህርትን ጥራትና ጠቀሜታ (relevance) ማረጋገጥ እንዲሁም
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም የቅበላ አቅም ማሳደግ ነዉ፡፡ ዩኒቨርሲቲው
በፕሮግራም በጀት የቀረጻቸው የመማር ማስተማር፣ ጥናትና ምርምር እና የማማከርና የማህበረሰብ
አገልግሎት ፕሮግራሞች እና በሶስት ዓመት ሊደረስባቸው የሚችሉ ውጤቶችን /ዓላማዎች/ በማሳካት
ለዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ተግባራዊነት ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረክታል፡፡

3. የ 2015 በጀት ዓመት ድጋፍ ማጠቃለያ

ዩኒቨርሲቲው ለ 2015 በጀት ዓመት የበጀት ጥያቄውን በአራት ፕሮግራሞች ከፋፍሎ ያቀረበ ሲሆን ለእነዚህ
ፕሮግራሞች ማስፈጸሚያ በመደበኛ ወጪ ብር 909.5 ሚሊዮን እንዲሁም በካፒታል ወጪ ብር 550.0
ሚሊዮን ተደግፏል፡፡

45
4. የመ/ቤቱ ዓላማዎች፣ ፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮግራሞች ፣ ውጤቶችና ግቦት

የ 2015 በጀት ዓመት


ስትራቴጂክ ዓላማዎች የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና መግለጫ አመልካቾ
ውጤቶች የ 2013 ግቦች

ዓላማ 1. ፕሮግራም 1፡ ስራ አመራርና አስተዳደር የተሰጡ የድጋፍ በመቶ 80
ይህ ፕሮግራም የሰው ኃይል የማሟላትና የድጋፍ አገልግሎቶች
መልካም አስተዳደርን በማረጋገጥ ሥርዓተ-
አገልግሎት የመስጠት፣ ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን የማከናወን
ፆታን ያማከለ የሰው ሀብት፣ አደረጃጀትና እና በዩኒቨርሲቲው መልካም አስተዳደር የማስፈን እና
አሠራርን አጐልብቶ፣ የመሠረተልማት የማስጠበቅ ተግባራት ይከናወናሉ፡፡ በተጨማሪም ነባርና
አቅርቦትና አገልግሎት አሰጣጥን በማሻሻል፣ አዳዲስ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች የማስፋፋትና
የተገልጋዩን እርካታ በ 2009 ዓ.ም ከነበረበት የዉጭ አገር መምህራን ቅጥር የማካሄድ ሥራዎች
70% በ 2012 ዓ.ም ወደ 85% ማሳደግ፣ ይከናወናሉ፡፡

ዓላማ 2. የትምህርት ጥራትና አግባብነት ፕሮግራም 1፡ መማር ማስተማር የተመረቁ በቁጥር 1‚500
በማረጋገጥ፣ በ 2012 ዓ.ም 5‚000 በመደበኛና ይህ ፕሮግራም በዓላማ 2 የተጠቀሰውን የመማር ተማሪዎች
በክረምት ፕሮግራም የነበረውን የተመራቂ ማስተማር ተልዕኮ ለማሳካት የተቀረፀ ነው፡፡ ፕሮግራሙ
በዩኒቨርሲቲያችን የሚገኙ 51 የመጀመሪያ ዲግሪና 17
ተማሪዎች ብዛት በ 2015 በጀት ዓመት ወደ
የ 2 ኛ ዲግሪ እና 1 የ 3 ኛ ድግሪ ትምህርት
7‚000 ማሳደግ፣
ፕሮግራሞችን የመማር ማስተማር እንዲሁም
የመምህራን ቅጥር እና ስልጠናዎችን እንዲሁም
የተማሪዎች አገልግሎት የያዘ ነዉ፡፡

ግላማ 3. ፕሮግራም 3፡ ጥናትና ምርምር  የተከናወኑ በቁጥር፣ 525


ችግር ፈቺ
46
የ 2015 በጀት ዓመት
ስትራቴጂክ ዓላማዎች የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና መግለጫ አመልካቾ
ውጤቶች የ 2013 ግቦች

ሀገራዊ ፋይዳንና ሥርዓተ-ጾታን ያማከለ ችግር ይህ ፕሮግራም በዓላማ 3 ስር የተመለከተውን በተቋሙ ምርምሮች፣
ፈቺ፣ ዕውቀት አመንጪና ለቴክኖሎጂ ሽግግር
ጥናትና ምርምር የማካሄድ እና የተካሄዱ የምርምር
የሚረዳ ጥናትና ምርምር ማካሄድና ውጤቱን
ማሠራጨት፣ ውጤቶችን ለተገልጋዩ ህብረተሰብ የማሰራጨት

ተግባራት ለማከናወን የተቀረጸ ነው፡፡

ዓላማ 4. ፕሮግራም 4፡ ማማከርና ማህበረሰብ አገልግሎት የተሰጠ ስልጠናና በቁጥር፣ 35


የማማከር
ሥርዓተ-ፆታን ያማከለ የማህበረሰብና ይህ ፕሮግራም በበጀት ዓመቱ በዩኒቨርሲቲዉ
አገልግሎት፣
የሆስፒታል አገልግሎት በመስጠት በ 2012 ዓ.ም ማስተማሪያ ሆሰፒታል ተኝተዉ ለሚታከሙና
75% የነበረዉን የተገልጋይ እርካታ በ 2015 ዓ.ም ተመላላሽ ህሙማን የህክምና አገልግሎት ይሰጣል፡፡
ለህብረተሰቡ የተሰጡ
ወደ 85% ማሳደግ፣ በቁጥር፣ 85,000
በተለያዩ ርዕሶች የህብረተሰቡን ፍላጎት መሰረት ያደረጉ የህክምና
የአጫጭር ጊዜ ሥልጠናዎች ይሰጣሉ፡፡ አገልግሎቶች፣

47
5. የ 2015 ለዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሞች የተደገፈ የካፒታልና የመደበኛ ወጪ

ካፒታል መደበኛ
የፕሮግራም
የፕሮግራም ስም ጠቅላላ ድምር
መለያ ቁጥር ከመንግስት ከመ/ቤት ከውጭ ከውጭ ከመንግስት
ድምር ከመ/ቤት ገቢ ድምር
ግ/ቤት ገቢ ዕርዳታ ብድር ግ/ቤት
1 2 3 4 5 6 7=3+4+5+6 8 9 10=8+9 11=7+10

374 የዲላ ዩኒቨርሲቲ 550,000.00 0.00 0.00 0.00 550,000.00 866,740.5 42,746.0 909,486.5 1,459,486.5

ስራ አመራርና
1 550,000.00 905,860.4
አስተዳደር 550,000.00 255,860.4 255,860.4
መማር
2 0.00 30,746.0 456,280.1 456,280.1
ማሰተማር 425,.534.1

3 ጥናትና ምርምር 0.00 42,023.3 42,023.3


42,023.3
ማማከርና
4 ማህበረሰብ 0.00 155,322.7 155,322.7
አገልግሎት 143,322.7 12,000.00

48
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ

1. የዩኒቨርሲቲው ተልዕኮና ራዕይ መግለጫ

1.1. ተልዕኮ

የዲሞክራሲ እሴቶችን በተላበሰ አለም አቀፋዊ የትምህርት ከባቢ ቡቁ ምሩቃን ፣ ችግር ፈቺ የምርምርና
ቴክኖሎጂ ውጤቶችን ማቅረብ እንዲሁም ፍላጐትን መሰረት የማህበረሰብ አገልግሎቶችን በመስጠት
ለአገራዋ ራዕይ እውን መሆን አስተዋጽኦ ማድረግ፣፣

1.2. ራዕይ

በ 2030 እኤአ በኢትዮጵያ ቀዳማ ምርጫ እንዲሁም በአፍሪካ ምርጥ 10 የአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ አንዱ
መሆን ነው፡፡

2. ከ 10 ዓመቱ መሪ የልማት ዕቅድ ጋር ያለው ትስስር

የከፍተኛ ትምህርት የትኩረት አቅጣጫዎችን መሠረት በማድረግ ለሳይንስና ቴክኖሎጅ ዘርፍ ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት፣
የተሻለ የመማር ማስተማር አካባቢ በመፍጠር የጥራት ደረጃውን የጠበቀና አግባብነት ያላቸውን የትምህርት ፕግራሞችና
ተገቢነቱን የጠበቀ የመማር ማስተማር አገልግሎት በመስጠት በየዘርፉ ብቁ ሙያተኞች በማፍራት፣ የዩኒቨርሲቲውን
የአካባቢ ህብረተሰብ በማማከር፣ ዕውቀትን በማመንጨት፣ በማስተላለፍና ክህሎትን በማሳደግ የአካባቢውን ማህበረሰብ
የልማት እና ኢኰኖሚ ፍላጎትና የፋይናንስ አቅም ማሳደግ በተጨማሪም ከዩኒቨርሲቲው ተልዕኮ አንዱ የሆነውን
የማህበረሰብ ተኮር አገልግሎት ወደ ላቀ ደረጃ ማሸጋገር ለዕቅዱ መሳካት የበኩሉን አስተዋጽኦ ያበረክታል፡፡

3. የ 2015 በጀት ዓመት ድጋፍ ማጠቃለያ


ዩኒቨርሲቲው ለ 2015 በጀት ዓመት የበጀት ጥያቄውን በአራት ፕሮግራሞች ከፋፍሎ ያቀረበ ሲሆን ለእነዚህ ፕሮግራሞች
ማስፈጸሚያ በመደበኛ ወጪ ብር 547.5 ሚሊዮን እንዲሁም በካፒታል ወጪ ብር 589.0 ሚሊዮን ተደግፏል፡፡

49
4. የዩኒቨርሲቲው ዓላማዎች፣ ፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮግራሞች ፣ ውጤቶችና ግቦች

የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና የ 2015 በጀት ዓመት


ስትራቴጂክ ዓላማዎች
መግለጫ ውጤቶች አመልካቾች ግቦች

ዓላማ 1. ተቋማዊ መልካም አስተዳደርን ፕሮግራም 1፡ ስራ አመራርና አስተዳደር የተሰጠ የድጋፍ በመቶኛ 100
ለማረጋገጥና አስተማማኝ ቀልጣፋና ለዓላማ አስፈጻሚ ፕሮግራሞች የተቀላጠፈ አገልግሎት፣
ፈጣን ስርዓተ ፆታን ከግምተ ያስገባ ድጋፍ መስጠት
አገልግሎት በመስጠት የተገልጋዩን
እርካታ ማሳደግ ÝÝ

ዓላማ 2. ፕሮግራም 2፡ መማር ማስተማር የተመረቁ ተማሪዎች በቁጥር፣ 4,000


በዚህ ፕሮግራም ሁለት ዋና ተግባራት ማለትም
አጋራዊ ፋይዳ ያላቸውን የትምህርት የመማር ማስተማር እና የተማሪዎች አገልግሎቶች
ፕሮግራሞች በመቅረጽና የሚሰጡ ሲሆን በስራቸው በርካታ ዝርዝር ተግባራት
ተካተዋል፡፡
በመተግበርየምሩቃን ቁጥርን በ 2012
ዓ.ም. ከነበረበት 3200 ማሳደግ፡፡ በ 2015
ወደ 3,500 ማሳደግ፡፡

ዓላማ 3. ፕሮግራም 3፡ ጥናትና ምርምር የተጠናቀቁ የምርምና በቁጥር 125


በዚህ ፕሮግራም ለህብረተሰቡ የሚየግዙ የተለያዩ ቴክኖሎጂ ስራዎች፣
አገራዊ ፖሊሲና ፋይዳን ያማከሉ ጥናትና ጥናትና ምርምሮች የሚከናወኑ ሲሆን እነዚህን
ለማከናወን የሚያግዙ የተለያዩ ዝርዝር ተግባራት

50
የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና የ 2015 በጀት ዓመት
ስትራቴጂክ ዓላማዎች
መግለጫ ውጤቶች አመልካቾች ግቦች

ምርምሮችን በ 2012 ከነበረበት 95 ወደ 100 የሚከናወንበት ነው፡፡


ማሳደግ፡፡

ዓላማ 4. ፕሮግራም 4፡ ማማከርና ማህበረሰብ አገልግሎት የተሰጠ የማህበረሰብ በቁጥር፣ 19,000


አገራዊ ፖሊሲንና ፋይዳን ያማከሉ በዚህ ፕሮግራም በተለያዩ ርዕሶችና ፕሮግራሞች አገልግሎት፣

የማህበረሰብ አገልግሎቶች በመስጠት አጫጭር ሥልጠናዎች በጤናና፣ በአካባቢ አጠባበቅ፣


በህግ፣ በግብርና፣ በሥርዓተ ፆታ፣ ወዘተ በመሳሰሉት
የተጠቃሚዎችን ቁጥር በ 2012 ከነበረበት
ርዕሶች ስልጠናዎች ይሰጣል፡፡
10800 ወደ 15000 ክፍ ማድረግ፡፡

51
5. የ 2015 ለዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሞች የተደገፈ የካፒታልና የመደበኛ ወጪ

ካፒታል መደበኛ
የፕሮግራም ጠቅላላ
የፕሮግራም ስም
መለያ ቁጥር ከመንግስት ከመ/ቤት ከውጭ ከውጭ ከመንግስት ከመ/ቤት ድምር
ድምር ድምር
ግ/ቤት ገቢ ዕርዳታ ብድር ግ/ቤት ገቢ

1 2 3 4 5 6 7=3+4+5+6 8 9 10=8+9 11=7+10

377 ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ 589,000.0 0.0 0.0 0.0 589,000.0 526,250.0 21,242.0 547,492.0 1,136,492

ስራ አመራርና
1 589,000.0 589,000.0 120,350.0 120,350.0 709,350.0
አስተዳደር

2 መማር ማሰተማር 0.0 379,300.0 21,242.0 400,542.0 400,542.0

3 ጥናትና ምርምር 0.0 16,600.0 16,600.0 16,600.0

ማማከርና
4 ማህበረሰብ 0.0 10,000.0 10,000.0 10,000.0
አገልግሎት

52
ወሎ ዩኒቨርሲቲ

1. የዩኒቨርሲቲው ተልዕኮና ራዕይ መግለጫ

1.1. ተልዕኮ

 የህብረተሰቡን ችግር ማስወገድ የሚችል ተግባር ተኮር ስርዓተ ትምህርት በማዘጋጀትና በመተግበር ፈጣንና
ዘላቂ ዕድገት ማምጣት የሚችል፣ ዲሞክራሲያዊ ባህልን የተላበሰ እና ኃላፊነት የሚሰማው ዜጋ ማፍራት፡
 የፈጠራ ችሎታን ማዳበር የሚያስችል፣ በየጊዜው እየተሻሻለ የሚሄድና ተማሪን ማዕከል ያደረገ የመማር
ማስተማር ስልት በመከተል የተማሪዎችን ፍላጎት ማርካት ወዘተ፣

1.2. ራዕይ

በ 2030 ዓ.ም ብቁና ተወዳዳሪ ምሩቃንን በማፍራት ከሚታወቁ ምርጥ የአፕላይድ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ መሆን!!

2. k10 ›mt$ m¶ yL¥T :QD UR ÃlW ትስስር

ከሴክተሩ የልማት ዕቅድ የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ዓላማዎችና ተደራሽ ግቦች እንዲሁም ከዩኒቨርሲቲው
የአምስት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ የተለዩ ግቦችን በማካተት የትምህርት ጥራት እንዲጠበቅ፤ ምርምርን
በተገቢው ሁኔታ በመስራትና ችግሮችን በመለየት የመፍትሄ አቅጣጫ በማስቀመጥ እና ማህበረሰቡን
ተጠቃሚ በማድረግ፤ እንዲሁም ከሌሎች ጋር ትብብር በመፍጠር በኢንደስትሪዎች ላይ የሚታዩ
ችግሮችን በመለየት እና የመፍትሄ አቅጣጫ በማስቀመጥ የበኩሉን አስተዋጽኦ ያበረክታል፡፡

3. የ 2015 በጀት ዓመት ድጋፍ ማጠቃለያ


ዩኒቨርሲቲው ለ 2015 በጀት ዓመት የበጀት ጥያቄውን በአራት ፕሮግራሞች ከፋፍሎ ያከረበ ሲሆን ለእነዚህ ፕሮግራሞች
ማስፈጸሚያ በመደበኛ ወጪ ብር 960.8 ሚሊዮን እንዲሁም በካፒታል ወጪ ብር 691.0 ሚሊዮን ተደግፏል፡፡

53
4. የዩኒቨርሲቲው ›§¥ãC½ PéG‰äC¼N;#S PéG‰äC½ W-@èC X GïC

የ 2015 በጀት ዓመት


ስትራቴጂክ ዓላማዎች የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና መግለጫ
ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
ዓላማ 1. ፕሮግራም 1፡ ስራ አመራርና አስተዳደር የተሰጡ የድጋፍ በመቶኛ 100
የዩኒቨርሲቲውን ተልዕኮ ለማሳካት ለዓላማ አስፈጻሚ ፕሮግራሞች የተቀላጠፈ ድጋፍ አገልግሎቶች፣
የሚያስችል ተገቢ የስራ አመራር መስጠት
አስተዳደር ድጋፍ አሰጣጥ 95% ወደ
100% ማድረስ፣

ዓላማ 2. ፕሮግራም 2፡ መማር ማስተማር የተመረቁ በቁጥር፣ 5,741


በዚህ ፕሮግራም የትምህርት ጥራት ፣የተግባር ትምህርት፣ ተማሪዎች፣
አገራዊ ፋይዳ ያላቸውን የትምህርት
የተከታታይ ትምህርት ምዘና፣ የተማሪዎች ቅበላና ምደባ፣
ፕሮግራሞች በመቅረጽ፣ በመተግበር
የመምህራን ልማት ወዘተ ተግባራት ይከናወናሉ።
የምረቃ ቁጥርን በ 2012 ከነበረበት 4,249
በ 2015 ወደ 7,521 ማድረስ

ዓላማ 3. ፕሮግራም 3፡ ጥናትና ምርምር የተከናወኑ ችግር በቁጥር፣ 200


የወሎ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና የማህበረሰብ አገልግሎት ፈቺ
የዩኒቨርሲቲውን ተልዕኮና ራዕይ መሰረት በማድረግ ዩኒቨርሲቲው በምርምርና ማህበረሰብ የማማከር አገልግሎት ምርምሮች፣
የመማር ማስተማር ተግባራትን ለማሻሻል የሚረዱ፤ ሀገራዊ ፋይዳ እንዲኖረውና ልማትን ለማገዝ በሚያስችል
ለአካባቢው ህብረተሰብ በዘመናዊ የቴክኖሎጂ አሰራር
መልኩ የከፍተኛ ትምህርት የትኩረት አቅጣጫ መሰረት ያደረገ
የተሻለ የኑሮ ዕድገት ሊያመጡ የሚችሉና ለአገሪቱ
ነው፡፡

54
የ 2015 በጀት ዓመት
ስትራቴጂክ ዓላማዎች የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና መግለጫ
ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
የኢኮኖሚ ዕድገት አስተዋጽኦ የሚያደርጉ የጥናትና
ምርምር ሥራዎችን በ 2012 ዓ.ም የነበረውን 168

የምርምር ስራ በ 2015 ዓ.ም 280 ማድረ

ዓላማ 4. ፕሮግራም 4፡ ማማከርና ማህበረሰብ አገልግሎት ለህብረተሰቡ በቁጥር 100


ማህበረሰብ ተኮር ጥናትና ምርምሮችን በማካሄድ ይህ ፕሮግራም ከዩኒቨርስቲው ውጭ ለሚገኙ ማህበረሰብ የተሰጡ
በአካባቢው ማህበረሰብ ህይወትና የአኗኗር ዘይቤ ላይ
መሰረታዊ ለውጥ ለማሳየት የሚያስችሉ የተፋጠነ የሚሰጥ የማማከር አገልግሎቶች፣ የውጭ ግንኙነትን የስልጠናና
የቴክኖሎጂ ሽግግር በ 2015 ዓ.ም 100%
በማጠናከር ዙሪያ የሚያተኩር ሥራዎችና በአጠቃላይ በተለያየ የማማከር
ማከናዎን
መስክ ለህብረተሰቡ የሚሰጡ አገልግሎቶችን አካቶ እንዲይዝ አገልግሎቶችና
ተደርጎል፡፡ ድጋፎች፣

55
5. የ 2015 ለዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሞች የተደገፈ የካፒታልና የመደበኛ ወጪ

ካፒታል መደበኛ
የፕሮግራም ጠቅላላ
የፕሮግራም ስም
መለያ ቁጥር ከመንግስት ከመ/ቤት ከውጭ ከውጭ ከመንግስት ከመ/ቤት ድምር
ድምር ድምር
ግ/ቤት ገቢ ዕርዳታ ብድር ግ/ቤት ገቢ
1 2 3 4 5 6 7=3+4+5+6 8 9 10=8+9 11=7+10

1,651,828.
379 ወሎ ዩኒቨርሲቲ 691,000.0 0.0 0.0 0.0 691,000.0 959,160.8 1,668.0 960,828.8
8
ስራ አመራርና
1 691,000.0 691,000.0 186,950.3 186,950.3 877,950.3
አስተዳደር
መማር
2 0.0 742,210.5 1,668.0 743,878.5 743,878.5
ማሰተማር
3 ጥናትና ምርምር 0.0 22,000.0 22,000.0 22,000.0

ማማከርና
4 ማህበረሰብ 0.0 8,000.0 8,000.0 8,000.0
አገልግሎት

56
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

1. የዩኒቨርሲቲው ተልዕኮና ራዕይ መግለጫ


1.1. ተልዕኮ
 ጥራቱ የተጠበቀና ትምህርትና ስልጠና በመስጠት ሀገርንና ወገንን የሚወዱና የሚያከብሩ
ብቃት ያላቸው ምሩቃንን ማፍራት፡
 አጋር አካላትን በማሳተፍ በፍላጐት ላይ የተመሰረተ ችግር ፈቺ ጥናትና ምርምር
ማከናወን፣
 ፍላጐትን መሰረት ማመክርና ማህበረሰብ አገልግሎት በመስጠት ለሀገራችን ልማት
የበኩላችንን አስተዋጽኦ ማድረግ፡፡
1.2. ራዕይ

በ 2030 ከአስር ታዋቂ የተግባራዊ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ሆኖ መገኘት፡፡

2. k10 ›mt$ m¶ yL¥T :QD UR ÃlW ትስስር

የደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ለሃገራችን ዘላቂ እድገት መሳካት፤ በተለያዩ የትምህርትና ስልጠና መስኮች ጥራት ያለው
ትምህርት በመስጠት የሃገሪቱ ልማትና ዕድገት የሚፈልገውን ብቁና የተሟላ የሰው ሃብት በማፍራት ጥራቱና አግባብነቱ
የተጠበቀ የመማር ማስተማር ስራ በማከናወን፤ በአገር ደረጃ ትኩረት በተሰጣቸው የምርምር ዘርፎች ላይ በማተኮር
ቴክኖሎጅና እውቀት አመንጭና አስተላላፊ ጥናትና ምርምር ማከናወንና የማህበረሰቡን ችግር ያማከለ የማማከርና
ማህበረሰብ አገልግሎት በመስጠት፤ ተቋማዊ ቅልጥፍናንና ብቃትን በማረጋገጥ እንዲሁም ሃብት በማመንጨት በቁጠባና
በአግባቡ በመጠቀም ለሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ መሳካት የበኩሉን አስተዋጽኦ ያበረክታል፡፡

3. የ 2015 በጀት ዓመት ድጋፍ ማጠቃለያ


ዩኒቨርሲቲው ለ 2015 በጀት ዓመት የበጀት ጥያቄውን በአራት ፕሮግራሞች ከፋፍሎ ያቀረበ ሲሆን ለእነዚህ ፕሮግራሞች
ማስፈጸሚያ በመደበኛ ወጪ ብር 669.7 ሚሊዮን እንዲሁም በካፒታል ወጪ ብር 550.0 ሚሊዮን ተደግፏል፡፡

57
4. የዩኒቨርሲቲው ዓላማዎች፣ ፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮግራሞች ፣ ውጤቶችና ግቦች

የ 2015 በጀት ዓመት


ስትራቴጂክ ዓላማዎች የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና መግለጫ
ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
ዓላማ 1. ፕሮግራም 1፡ ስራ አመራርና አስተዳደር የተሰጡ የድጋፍ
የደንበኞችን እርካታ አሁን ካለበት በ 2012 ለዓላማ አስፈጻሚ ፕሮግራሞች የተቀላጠፈ ድጋፍ አገልግሎቶች፣

ካለበት 85% በ 2015 ወደ 95% ማሳደግ፣ መስጠት

ዓላማ 2. ፕሮግራም 2፡ መማር ማስተማር የተመረቁ በቁጥር 5,000


ይህ ኘሮግራም በዩኒቨርሲቲው በሚገኙ የተለያዩ ኮሌጆችና ተማሪዎች ፣
በ 2013 በጀት ዓመት ጥራቱ የተጠበቀ እና ፍትሃዊ የሆነ ትምህርት ክፍሎች ዩኒቨርሲቲው ተቀብሎ የሚያስተምራቸውን
የትምህርት እና ስልጠና በመስጠት የተመራቂ ተማሪዎችን የመደበኛ፣ የክረምትና የማታ ተማሪዎች በጥራት እና በብቃት
ቁጥር በ 2012 ከነበረበት በቅድመ ምረቃ መደበኛ አሰልጥኖ ማስመረቅ ሲሆን ነው፡፡
11080፣የማታ 3291፣ የክረምት 8166፣የርቀት 2357፣
2 ኛ ዲግሪ መደበኛ 471፤የማታ 612 ፣ የክረምት 1688፣
እንዲሁም 3 ኛ ዲግሪ 15 በጠቅላላው 27680 ወደ
27,700 ማድረስ፡፡

58
የ 2015 በጀት ዓመት
ስትራቴጂክ ዓላማዎች የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና መግለጫ
ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
ዓላማ 3. ፕሮግራም 3፡ ጥናትና ምርምር የተጠናቀቁና በቁጥር፣ 125
በሃገራዊ አቅጣጫና ፍላጎት ላይ ያነጣጠረ ችግር ፈቺ በዚህ ኘሮግራም ስር ዩኒቨርሲቲው ከተቋቋመበት ዓላማ የተሰራጩ ችግር
ጥናትና ምርምር በማካሄድ በ 2012 ከነበረበት 68 በመነሳት ሀገራዊ ፋይዳ ያላቸው የጥናትና ምርምር ውጤቶች ፈች የጥናትና
በተጨማሪነት 57 በመጨመር በቁጥር ወደ 125 ተሰርተው ለተጠቃሚዎች እንዲሰራጩ ይደረጋል፡፡ ምርምር
ማድረስ፡፡ በተጨማሪም የመማር ማስተማር ሂደቱን በቀጥታ ለማሻሻል ውጤቶች፣
በርካታ ተግባራዊ ጥናትና ምርምሮች እንዲከናወኑ ይደረጋል፡፡

ዓላማ 4. ፕሮግራም 4፡ ማማከርና ማህበረሰብ አገልግሎት ለማህበረሰቡ በቁጥር፣ 16,000


የህብረተሰቡንና ሥርዓተ ጾታን ፍላጎት ያማከለ ይህ ኘሮግራም ዩኒቨርሲቲው በአካባቢው ለሚገኙ የህብረተሰብ የተሰጡ
የስልጠና ተጠቃሚዎች ብዛት 12500፣ የህግ የምክር ክፍል የአኗኗር ዘይቤያቸውን ለመቀየርና ለማሻሻል ያሉባቸውን ስልጠናዎችና
አገልግሎት ተጠቃሚዎች ብዛት 1000፣ ቴክኖሎጂ ችግሮች በመለየት ለሚሰጡ ስልጠናዎች፣ ማህበራዊ የማማከር የማማከር
ተጠቃሚዎች ብዛት 1500 ለህብረተሰቡ አገልግሎቶች፣ ልዩ ልዩ የሙያ ድጋፎች እና የውጭ ግንኙነትን አገልግሎቶች፣
የማስተዋወቅና ሽግግሩንም ዕውን በማድረግ በማጠናከር ዙሪያ የሚከናወኑ ተግባራትን ያካትታል፡፡
የተጠቃሚዎችን ቁጥር በ 2012 ከነበረበት 15015
ወደ 16000 ማሳደግ ፡፡

5.

59
5. የ 2015 ለዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሞች የተደገፈ የካፒታልና የመደበኛ ወጪ

ካፒታል መደበኛ
የፕሮግራም ጠቅላላ
የፕሮግራም ስም
መለያ ቁጥር ከመንግስት ከመ/ቤት ከውጭ ከውጭ ከመንግስት ከመ/ቤት ድምር
ድምር ድምር
ግ/ቤት ገቢ ዕርዳታ ብድር ግ/ቤት ገቢ
1 2 3 4 5 6 7=3+4+5+6 8 9 10=8+9 11=7+10

ደብረማርቆስ 1,219,681.
381 550,000.0 0.0 0.0 0.0 550,000.0 656,672.4 13,009.0 669,681.4
ዩኒቨርሲቲ 4
ስራ አመራርና
1 550,000.0 550,000.0 149,313.3 149,313.3 699,313.3
አስተዳደር
መማር
2 0.0 462,122.1 13,009.0 475,131.1 475,131.1
ማሰተማር
3 ጥናትና ምርምር 0.0 44,250.0 44,250.0 44,250.0

ማማከርና
4 ማህበረሰብ 0.0 987.0 987.0 987.0
አገልግሎት

60
ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ

1. የዩኒቨርሲቲው ተልዕኮና ራዕይ መግለጫ

1.1. ተልዕኮ
የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አግባብነትና ጥራት ያለው ትምህርት በመስጠት፤ ችግር ፈቺ ምርምርና
ማኅበረሰብ አሳታፊ የቴክኖሎጂ ሽግግር በማድረግ፤ ታታሪ፣ አገሩን የሚወድና ሀላፊነት የሚሰማው
ዜጋ በማፍራት የአገሪቱን ቀጣይነት ያለው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት ለማረጋገጥ የበኩሉን ድርሻ
መወጣት፡፡

1.2. ራዕይ
የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በ 2022 ዓ.ም ቴክኖሎጂ መር የግብርና ልህቀት ማዕከል ሆኖ ማየት፤

2. ከ 10 ዓመቱ መሪ የልማት ዕቅድ ጋር ያለው ትስስር


በዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ የትምህርት ዘርፍ ዋና ዓላማ ትምህርትን ማስፋፋትና ጥራቱን ማረጋገጥ
የምዕተ ዓመቱን የልማት ግቦች ማሳካት ነዉ፡፡ በከፍተኛ ትምህርት ቁልፍ ዓላማ ደግሞ የትምህርትን ጥራትና
ጠቀሜታ (relevance) ማረጋገጥ እንዲሁም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም የቅበላ
አቅም ማሳደግ ነዉ፡፡ ዩኒቨርሲቲው በፕሮግራም በጀት የቀረጻቸው የመማር ማስተማር፣ ጥናትና ምርምር እና
የማማከርና የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግራሞች እና በሶስ ዓመት ሊደረስባቸው የሚችሉ ውጤቶችን
/ዓላማዎች/ በማሳካት ለዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ተግባራዊነት ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረክታል፡፡

3. የ 2014 በጀት ዓመት ድጋፍ ማጠቃለያ


ዩኒቨርሲቲው ለ 2014 በጀት ዓመት የበጀት ጥያቄውን በአራት ፕሮግራሞች ከፋፍሎ ያቀረበ ሲሆን ለእነዚህ ፕሮግራሞች
ማስፈጸሚያ በመደማኛ ወጪ ብር 925.7 ሚሊዮን እንዲሁም በካፒታል ወጪ ብር 530.0 ሚሊዮን ተደግፏል፡፡

61
4. የዩኒቨርሲቲው ዓላማዎች፣ ፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮግራሞች ፣ ውጤቶችና ግቦች
የ 2015 በጀት ዓመት
ስትራቴጂክ ዓላማዎች የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና መግለጫ
ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
ዓላማ 1. ፕሮግራም 1፡ ስራ አመራርና አስተዳደር የተሰጡ የድጋፍ
አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን በማሳደግ ለዓላማ አስፈጻሚ ፕሮግራሞች የተቀላጠፈ ድጋፍ መስጠት አገልግሎቶች፣
ተገልጋይ እርካታን በ 2015 ዓ.ም ወደ 100%
ማድረስ

ዓላማ 2. ፕሮግራም 2፡ መማር ማስተማር የተመረቁ ተማሪዎች፣ በቁጥር፣ 4,000


ይህ ፕሮግራም በመደበኛ ፕሮግራም እና በተለያዩ የትምህርት
ብቁና ተወዳዳሪ ምሩቃንን በ 2012 ዓ.ም 3000 መስኮች በተከታታይና በክረምት ፕሮግራም የሚከታተሉ
የነበረዉን በ 2015 ዓ.ም ወደ 4500 ማድረስ ተማሪዎችን አንዲሁም የቤተ-መጽሐፍት አገልግሎት፣ የተማሪዎች
አካዳሚክ አገልግሎት ወዘተ አካትቶ የያዘ ነው፡፡

ዓላማ 3. ፕሮግራም 3፡ ጥናትና ምርምር የተካሄደ ችግር ፈቺ በቁጥር፣ 200


በዩኒቨርሲቲዉ መዳረሻ በሆኑ አካባቢዎች የተሰሩ በዚህ ፕሮግራም ስር የአከባቢውን ማህበረሰብ ከአዳዲስ ምርምሮች፣
ችግር ፈቺ ምርምሮችን በ 2012 ዓም 150 የነበረዉን ቴክኖሎጂዎች ጋር ማስተዋወቅ ፣ አውደ ጥናቶችን ማዘጋጀት፣
በ 2015 ዓ.ም ወደ 300 ማሳደግ የጥናት ውጤቶችን ማሳተምና ሌሎች ተግባራት ይከናወናሉ፡፡

ዓላማ 4. ፕሮግራም 4፡ ማማከርና ማህበረሰብ አገልግሎት ለማህበረሰቡ የተሰጠ በቁጥር፣ 302,200


በሆስፒታሉ ዉስጥ የሚሰጡ የተለያዩ የህክምና በሁሉም ዘርፎች (ለምሳሌ ማህበራዊ ዘርፍ፤ የኢኮኖሚ ዘርፍ የህክምና ፣ የማማከር
አገልግሎቶች ተጠቃሚ የሆኑ ህብረተሰብ ቁጥር ወዘተ) በፍላጎት ላይ ተመሰረተ የማህበረሰብና የማማከር እና ስልጠና
በ 2012 ዓ.ም ከረበረበት 198,000 በ 2015 ዓ.ም አገልግሎቶችን በማበርከት የማህበረሰቡን ኑሮ ሁኔታ ቀጣይነት አገልግሎት ፣
ወደ 402,200 ማሳደግ ባለዉ መልኩ መቀየር ነዉ፡፡

5. የ 2015 ለዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሞች የተደገፈ የካፒታልና የመደበኛ ወጪ

62
ካፒታል መደበኛ
የፕሮግራም ጠቅላላ
የፕሮግራም ስም
መለያ ቁጥር ከመንግስት ከመ/ቤት ከውጭ ከውጭ ከመንግስት ከመ/ቤት ድምር
ድምር ድምር
ግ/ቤት ገቢ ዕርዳታ ብድር ግ/ቤት ገቢ
1 2 3 4 5 6 7=3+4+5+6 8 9 10=8+9 11=7+10

ወላይታ ሶዶ 1,455,711.
382 530,000.0 0.0 0.0 0.0 530,000.0 854,553.0 71,158.0 925,711.0
ዩኒቨርሲቲ 0

ስራ አመራርና
1 530,000.0 530,000.0 148,917.4 148,917.4 678,917.4
አስተዳደር

መማር
2 0.0 431,194.5 37,137.2 468,331.7 442,552.2
ማሰተማር

3 ጥናትና ምርምር 0.0 32,000.0 32,000.0 32,000.0

ማማከርና
4 ማህበረሰብ 0.0 242,441.1 34,020.8 276,461.9 276,461.9
አገልግሎት

63
ወለጋ ዩኒቨርሲቲ

1. የዩኒቨርሲቲው ተልዕኮና ራዕይ መግለጫ


1.1. ተልዕኮ

በተለያዩ የአፕላይድ ሳይንስ ትምህርት ዘርፎች በተግባርና ተማሪ ተኮር የማስተማር ዘዴ ብቁ፣ ተወዳዳሪ
እና የፈጠራ ባለሙያዎችን ማፍራት፣ በምርምርና ህብረተሰብ አገልግሎት በማሳተፍ ለሀገሪቱ ልማት
ጉልህ አስተዋጽኦ ማበርከት፣ የሳይንስ እና የዲሞክራሲ ባህል እንዲዳብር አስተዋጽዖ ማድረግ ነው፡፡

1.2. ራዕይ

}በ 2025 ዓ.ም ከአፍሪካ ግንባር ቀደም 25 ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ መሆን”

2. ከ 10 ዓመቱ መሪ የልማት ዕቅድ ጋር ያለው ትስስር


ሀገራችን በሁሉም የልማት ዘርፍ ስኬትን በማስመዝገብ መካከለኛ ገቢ ያላት ሀገር ለማድረግ
በሚደረገዉ ጥረት ዉስጥ ዩኒቨርሲቲው የበኩሉን ድርሻ መወጣት እንዳለበት ይታመናል፡፡ ይህንን ከግብ
ለማድረስ የታቀደዉ የሶስት አመቱ ፕሮግራም በጀት በእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ለትምህርት
ጥራት፣ አግባብነት እና ቴክኖሎጂ ሽግግር የተሰጠውን ልዩ ትኩረት መሰረት በማድረግ ሲሆን ለዚሁም
በኢንጂኔሪንግና ሳይንስ የትምህርት መስኮች የ 70፡30 ጥምርታን በማሳካት ለጥራት መጎልበት
አስፈላጊውን ግብአት ለማሟላት የተሻለ አሰራርና አደረጃጀቶችን በመዘርጋት ለዕቅዱ መሳካት
የበኩሉን አስተዋጽኦ ያበረክታል፡፡

3. የ 2014 በጀት ዓመት ድጋፍ ማጠቃለያ


ዩኒቨርሲቲው ለ 2014 በጀት ዓመት የበጀት ጥያቄውን በአራት ፕሮግራሞች ከፋፍሎ ያቀረበ ሲሆን ለእነዚህ ፕሮግራሞች
ማስፈጸሚያ በመደበኛ ወጪ ብር 832.1 ሚሊዮን እንዲሁም በካፒታል ወጪ ብር 520.0 ሚሊዮን ተደግፏል፡፡

64
4. የዩኒቨርሲቲው ዓላማዎች፣ ፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮግራሞች ፣ ውጤቶችና ግቦች

የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና የ 2015 በጀት ዓመት


ስትራቴጂክ ዓላማዎች
መግለጫ ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
ዓላማ 1. ፕሮግራም 1፡ ስራ አመራርና አስተዳደር የተሰጡ የድጋፍ በመቶኛ 100
በ 2013-2015 ዓ.ም መልካም አስተዳደርን ለዓላማ አስፈጻሚ ፕሮግራሞች የተቀላጠፈ ድጋፍ አገልግሎቶች፣
በማስፈን የዩኒቨርሲቲዉን ተልእኮ እና ራዕይ መስጠት
ለማሳካት የሚያስችሉ የአመራርና አስተዳደር
ሥራዎችን በማከናወን ወጪ እና ጊዜ ቆጣቢ
የድጋፍ አገልግሎቶችን ለሁሉም የስራ ሂደቶች
በጥራት መስጠት፡፡

ዓላማ 2. ፕሮግራም 2፡ መማር ማስተማር የተመረቁ ተማሪዎች፣ በቁጥር፣ 8,167


በዚህ ፕሮግራም ሥር ዩኒቨርሲቲዉ ተቀብሎ
በ 2010-2012 ዓ.ም ጥራትና አግባብነት ያለው የሚየስተምራቸዉን መደበኛ፣ የክረምት፣ የማታና
ትምህርትና ስልጠና በመስጠት የምሩቃንን
የዕረፍት ቀናት ትምህርት በመጀመሪያና በሁለተኛ
ቁጥር በ 2012 ከነበረበት 5,000 በ 2015 ወደ
6,500 ማሳደግ፡፡ ድግሪ በተለያዩ የትምህርት መስኮች የማሰልጠን
ሥራዎች የሚከናወኑበት ነዉ፡፡

65
የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና የ 2015 በጀት ዓመት
ስትራቴጂክ ዓላማዎች
መግለጫ ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
ዓላማ 3. ፕሮግራም 3፡ ጥናትና ምርምር የተካሄደ ችግር ፈቺ በቁጥር፣ 135
በ 2010-2012 ዓ.ም የማህበረሰቡን ሁለንተናዊ ይህ ፕሮግራም ሀገራዊ ፋይዳ ያላቸዉ፣ ምርምር፣
ችግሮች ማዕከል ያደረጉ ምርምሮችን ብዛት የማህበረሰቡን ችግሮች መሰረት ያደረጉ እና
በ 2009 ከነበረበት 120 ወደ 150 በማሳደግ
እንዲሁም ለባለድርሻ አካላት የሚሰራጩ ለኢንዱስትሪ ሽግግር አስተዋጾ የሚያደርጉ ለማሕበረሰቡ የተሸጋገሩ
የቴክኖሎጂ ፓኬጆችን ፓኬጆችን 45 ወደ 50 የጥናትና ምርምር ሥራዎች ይካሄዳሉ፡፡ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች ፣ በቁጥር፣ 60
ማድረስ፡፡

ዓላማ 4. ፕሮግራም 4፡ ማማከርና ማህበረሰብ አገልግሎት ለማህበረሰቡ የተሰጠ በቁጥር 55


በ 2010-2012 ዓ.ም ጥራትና ቅልጥፍና ያለዉ ይህ ፕሮግራም የማህበረሰቡን ችግር በተጨባጭ ስልጠና እና የማማከር
የማህበረሰብ አገልግሎት በመስጠት የማህበራዊ አገልግሎት ፣
እና ኢኮኖሚያዊ ሽግግር ለማሳካት የወረዳዎች የሚያሳዩና የመፍትሔ አቅጣጫ የሚያመለክቱ
ሽፋን ከ 52 ወደ 61 ማድረስና የተጠቃሚዎች የማህበረሰብ አገልግሎት የሚከናወንበት ነው፡፡ የተሰጠ የሕክምና
ብዛትን አሁን ካለበት 190,000 ወደ 250,000 አገልግሎት
ማሳደግ በቁጥር 200,000

66
5. የ 2014 ለዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሞች የተደገፈ የካፒታልና የመደበኛ ወጪ

ካፒታል መደበኛ
የፕሮግራም ጠቅላላ
የፕሮግራም ስም
መለያ ቁጥር ከመንግስት ከመ/ቤት ከውጭ ከውጭ ከመንግስት ከመ/ቤት ድምር
ድምር ድምር
ግ/ቤት ገቢ ዕርዳታ ብድር ግ/ቤት ገቢ
1 2 3 4 5 6 7=3+4+5+6 8 9 10=8+9 11=7+10

832,110. 1,352,110.
383 ወለጋ ዩኒቨርሲቲ 520,000.0 0.0 0.0 0.0 520,000.0 740,299.6 91,811.0
6 6
ስራ አመራርና 146,504.
1 0.0 136,253.9 10,250.2 146,504.2
አስተዳደር 2
558,715. 1,078,715.
2 መማር ማሰተማር 520,000.0 520,000.0 493,256.4 65,459.2
6 6

3 ጥናትና ምርምር 0.0 25,910.5 2,295.4 28,205.8 28,205.8

ማማከርና ማህበረሰብ 146,136.


4 0.0 136,955.1 9,180.9 146,136.1
አገልግሎት 1

67
አክሱም ዩኒቨርሲቲ

1. የዩኒቨርሲቲው ተልዕኮና ራዕይ መግለጫ

1.1. ተልዕኮ

ጥራት ያለው ትምህረት በማቅረብ ፍላጐትን መሰረት ያደረገ ምርምር በማካሄድ መልስ ጠጪ የማህበረሰብ
አገልግሎቶችና የቴክግሎጂ ሽግግር ሥራዎች በማከናወን አከባቢያዊ፣ ሃገራዊ ብሎም ዓለም አቀፋዊ ችግሮችን
መፍታትና ዘላቂ ዕድገት ማስገኘት ነው።”

1.2. ራዕይ

“በ 2022 አ.ም ጥራት ያለው ትምህረት በመስጠት ፣ ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት በማካሄድ አንደኛ
ተመራጭ የትምህርት ተቋማት አንዱ ሆኖ ማየት” ነው፡፡

2. k10 ›mt$ m¶ yL¥T :QD UR ÃlW ትስስር

የሰው ሀብት ልማት ለዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ ፍጻሜ እንደ ቁልፍ እና ምሰሶ ስትራቴጂ የተቀመጠ ሲሆን ብቁና
የሰለጠነ የሰው ሃይል የሃገሪቱን ፖሊሲዎች፣ ስትራቴጂዎችና ፕሮግራሞች ማሳክያ በመሆኑ ይህንንም እውን ለማድረግ
የትምህርት ተደራሽነት፣ ጥራት ና አግባብነት በእነዚህ የእቅድ ዘመናት ትኩረት ተሰጥቶ የሚሰራበት ጉዳይ ነው።የፖሊሲ
አቅጣጫውን እና የ 70: 30 ቀመርን በማገናዘብ ፣ዩኒቨርሲቲያችን ሀገሪቱ በምትፈልገው የሰው ሃይል አይነት፣ጥራት እና
ብዛት ለማሳካት በመስራት የሁለተኛውን ዕ.ት.ዕ ለማሳካት በሚደረገው ጥረት የበኩሉን አስተዋጽኦ ያበረክታል፡፡

3. የ 2014 በጀት ዓመት ድጋፍ ማጠቃለያ


ዩኒቨርሲቲው ለ 2014 በጀት ዓመት የበጀት ጥያቄውን በአራት ፕሮግራሞች ከፋፍሎ ያቀረበ ሲሆን ለእነዚህ ፕሮግራሞች
ማስፈጸሚያ በመደበኛ ወጪ ብር 431.9 ሚሊዮን እንዲሁም በካፒታል ወጪ ብር 423.6 ሚሊዮን ተደግፏል፡፡

68
4. የዩኒቨርሲቲው ዓላማዎች፣ ፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮግራሞች ፣ ውጤቶችና ግቦች

የ 2015 በጀት ዓመት


ስትራቴጂክ ዓላማዎች የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና መግለጫ
ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
ዓላማ 1. ፕሮግራም 1፡ ስራአመራርና አስተዳደር የተሰጡ የድጋፍ
ከ 2013 -2015 በጀት ዓመት መቶ ፐርሰንት የድጋፍ አገልግሎቶች፣
ለዓላማ አስፈጻሚ ፕሮግራሞች የተቀላጠፈ ድጋፍ
አገልግሎቶች መስጠት መስጠት

ዓላማ 2. ፕሮግራም 2፡ መማር ማስተማር የተመረቁ በቁጥር፣ 3,100


ይህ ፕሮግራም ሀገራዊና አለማቃፋዊ ጥራትና ደረጃን ተማሪዎች፣
ጥራት ያለው ትምህርትና ስልጠና በመስጠት በማገናዘብ የትምህርት ጥራቱን ለማሳደግ አትኩሮ
በፕሮግራም በጀት ዘመን ዓመታዊ የቅበላና ምሩቃን ይሰራል። ተቋማዊ ጥራትን በማስጠበቅ እና ሀገራዊ
ተማሪዎች ብዛት በቅደም ተከተል በ 2012 በጀት ዓመት ፋይዳ ያላቸው ፕሮግራሞችን በማስፋፋት ምቹ የመማር
ማስተማር ሁኔታን መፍጠርና ብቁና ተወዳዳሪ ምሩቃንን
ከነበረበት 12388 እና 2900 በ 2015 ወደ 21000 እና ማፍራት በጥቂቱ የዚህ ፕሮግራም መገለጫዎች ናቸው ።
3205 ከፍ ማድረግ

69
የ 2015 በጀት ዓመት
ስትራቴጂክ ዓላማዎች የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና መግለጫ
ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
ዓላማ 3. ፕሮግራም 3፡ መማር ማስተማር የተከናወኑ ችግር ፈቺ በቁጥር፣ 90
የዚህ ስትራቴጂካዊ ማእቀፍ የሚያተኩረው የደንበኞችን ምርምሮች፣
በፕሮግራም በጀት ዘመን ዓመታዊ ችግር ፈቺ ፍላጎት መለየት /ማወቅ/ ፣ ማህበረሰባዊ አገልግሎቱ መሰጠት ፣
የተካሄዱ
ምርምሮችና የቴክኖሎጂ ሽግግር በ 2012 ከተካሄዱ 50 ለስታፍ የተሻለ የሪሰርች አቅም ማሳደግ ፣ የምርምርና ልማት የቴክኖሎጂ
ምርምሮችና 3 የቴክኖሎጂ ሽግግሮች በ 2015 በጀት ትኩረት መሳክያ መለየት የምርምር ውጤቶችንና ቴክኖሎጂ ሽግግሮች፣
በቁጥር፣ 7
ዓመት ወደ 110 እና 10 በቅደም ተከተል ማሳደግ
ለማህበረሰቡ ማድረስ ሲሆን በሆቴልና ቅርስ ልማት ትኩረት
ይደረጋል።

ዓላማ 4. ፕሮግራም 3፡ ማማከርና ማህበረሰብ አገልግሎት የተሰጠ የማማከርና የማ/ሰብ 19,900


የስልጠና አገልግሎት አገልግሎት
ይህ ፕሮግራም የአከባቢው ማ/ሰብ መሰረት ያደረገ የማ/ሰብ የህግ
ድጋፍ ያገኙ
በፕሮግራም በጀት ዘመን ዓመታዊ የማማከርና የስልጠና ድጋፍ፣ የህክምና አገልግሎት፣ የአካባቢው የአንደኛና ሁለተኛ
ትምህርት ቤት ተማሪዎች የትምህርት ድጋፍ፣ የቁሳቁስ እገዛ በቁጥር
አገልግሎት እና የህክምና አገልግሎት
በማድረግ የተቋሙን ተልእኮና ራእይ ለማሳካት የሚደረግ የተሰጠ የህክምና
በ 2012 ዓ/ም ካገኙ 7707 ተጠቃሚዎችና 130,000
አገልግሎት ነው። አገልግሎት
ታካሚዎች በ 2015 በጀት ዓመት ወደ 23,500 እና የሕክምና
273,757 በቅደም ተከተል ማሳደግ አገልግሎት 238,000
ያገኙ
ታካሚዎች
በቁጥር

70
5. የ 2015 ለዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሞች የተደገፈ የካፒታልና የመደበኛ ወጪ

ካፒታል መደበኛ
የፕሮግራም ጠቅላላ
የፕሮግራም ስም
መለያ ቁጥር ከመንግስት ከመ/ቤት ከውጭ ከውጭ ከመንግስት ከመ/ቤት ድምር
ድምር ድምር
ግ/ቤት ገቢ ዕርዳታ ብድር ግ/ቤት ገቢ
1 2 3 4 5 6 7=3+4+5+6 8 9 10=8+9 11=7+10

አክሱም
384
ዩኒቨርሲቲ
413,625.68 0.0 0.0 0.0 413,625.68 425,208.7 6,761.0 431,969.7 845,595.4

ስራ አመራርና
1 0.0 93,954.9 6,761.0 100,715.9 100,715.9
አስተዳደር
መማር
2 413,625.68 413,625.68 227,441.0 227,441.0 641,066.7
ማሰተማር
3 ጥናትና ምርምር 0.0 31,230.0 31,230.0 31,230.0

ማማከርና
4 ማህበረሰብ 0.0 72,582.8 72,582.8 72,582.8
አገልግሎት

71
ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ

1. የዩኒቨርሲቲው ተልዕኮና ራዕይ መግለጫ

1.1. ተልዕኮ

ጥራትና አግባብነት ባለው መማር ማስተማር፣ ምርምር፣ ማህረሰብ ልማት ድጋፍና የቴክኖሎጅ ሽግግር
በመተባበር ሀገር ወዳድ፣ ኃላፊነትን የሚሸከም፣ ስራ ፈጣሪና በሁለንተናዊ ስብዕና የዳበረ ዜጋ ማፍራትና
ለሀገራችን ብልፅግና የበኩሉን አስተዋጾ ማድረግ፡፡
1.2. ራዕይ
በ 2030 በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ ምርጥ 13 ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ሆኖ መገኘት

2. k10 ›mt$ m¶ yL¥T :QD UR ÃlW ትስስር

የትምህርት ዘርፍ ዋና ዓላማ ትምህርትን ማስፋፋትና ጥራቱን ማረጋገጥ የዘላቂ የልማት ግቦች ማሳካት ነዉ፡፡ በከፍተኛ
ትምህርት ቁልፍ ዓላማ ደግሞ የትምህርትን ጥራትና ጠቀሜታ (relevance) ማረጋገጥ እንዲሁም የከፍተኛ ትምህርት
ተቋማትን የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም የቅበላ አቅም ማሳደግ ነዉ፡፡ ዩኒቨርሲቲው በፕሮግራም በጀት የቀረጻቸው የመማር
ማስተማር፣ ጥናትና ምርምር እና የማማከርና የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግራሞች እና በሶስት ዓመት ሊደረስባቸው
የሚችሉ ውጤቶችን /ዓላማዎች/ በማሳካት ለዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ተግባራዊነት ጉልህ አስተዋጽኦ
ያበረክታል፡፡

3. የ 2014 በጀት ዓመት ድጋፍ ማጠቃለያ


ዩኒቨርሲቲው ለ 2014 በጀት ዓመት የበጀት ጥያቄውን በአራት ፕሮግራሞች ከፋፍሎ ያቀረበ ሲሆን ለእነዚህ ፕሮግራሞች
ማስፈጸሚያ በመደበኛ ወጪ ብር 654.6 ሚሊዮን እንዲሁም በካፒታል ወጪ ብር 600.0 ሚሊዮን ተደግፏል፡፡

72
4. የዩኒቨርሲቲው ዓላማዎች፣ ፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮግራሞች ፣ ውጤቶችና ግቦች

የ 2015 በጀት ዓመት


ስትራቴጂክ ዓላማዎች የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና መግለጫ
ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
ዓላማ 1. ፕሮግራም 1፡ ስራ አመራርና አስተዳደር የተሰጡ የድጋፍ
በወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ቀልጣፋ ለዓላማ አስፈጻሚ ፕሮግራሞች የተቀላጠፈ ድጋፍ አገልግሎቶች፣
አገልግሎት በመስጠት የአገልግሎት መስጠት
አሰጣጡት በ 2009 ከነበረበት 48 በመቶ
በ 2012 75 በመቶ ማድረስ፣

ዓላማ 2. ፕሮግራም 2፡ መማር ማስተማር የተመረቁ ተማሪዎች፣ በቁጥር፣ 2,000


በዚህ ፕሮግሪም ሥር በዩኒቨርሲቲው በሚገኙ የተለያዩ
_‰T ÃlW yTMHRTÂ |L-Â
የትምህርት ክፍሎች የቀብሎ የሚያስተምራቸውን
bh#l#M yTMHRT mSK bmS-T tm
የመደበኛና የክረምት ትምህርት ተማሪዎችን
‰qE t¥¶ãCN ቁጥር ¥údG
በመጀመሪያ ፣ በሁለተኛ እና በዶክትሬት ዲግሪ በሁሉም
የትምህረት መስኮች አሰልጥኖ ያስመርቃል፡፡

73
የ 2015 በጀት ዓመት
ስትራቴጂክ ዓላማዎች የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና መግለጫ
ውጤቶች አመልካቾች ግቦች
ዓላማ 3. ፕሮግራም 3፡ ጥናትና ምርምር የተጠናቀቁ በቁጥር፣ 65
በዚህ ኘሮግራም ስር ዩኒቨርሲቲው ከተቋቋመበት ዓላማ ችግር ፈቺ
CGR fcE yçn# XÂ lt&KñlÖ©! በመነሳት ሀገራዊ ፋይዳ ያላቸው የጥናትና ምርምሮች ጥናትና

>GGR y¸ÃGz# yMRMR ምርምሮች፣


ይከናወናሉ፡፡
PéjKèCN በ 2012 ከነበረበት 55
በ 2015 ወደ 80 ከፍ ማድረግ፣

ዓላማ 4. ፕሮግራም 4፡ ማማከርና ማህበረሰብ አገልግሎት የተሰጠ የማማከርና በቁጥር 40


የማህበረሰብ አገልግሎት፣
በሁሉም ዘርፎች በፍላጎት ላይ ተመሰረተ የማህበረሰብና
y¥Hbrsb#N y-@Â xgLGlÖT >ÍN
የማማከር አገልግሎቶችን በማበርከት የማህበረሰቡን ኑሮ
¥údG የተሰጠ የህክምና
ሁኔታ ቀጣይነት ባለዉ መልኩ መቀየር ነዉ፡፡
bxµÆb!W §l# y¥HbrsB xƧT t-”¸ አገልግሎት፣
y¸ÃdRg# y¥HbrsB xgLGlÖT mSÅ
PéjKèCN በ 2012 ከነበረበት 19
በ 2015 ወደ 45 ከፍ ማድረግ፣

74
5. የ 2015 ለዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሞች የተደገፈ የካፒታልና የመደበኛ ወጪ

ካፒታል መደበኛ
የፕሮግራም ጠቅላላ
የፕሮግራም ስም
መለያ ቁጥር ከመንግስት ከመ/ቤት ከውጭ ከውጭ ከመንግስት ከመ/ቤት ድምር
ድምር ድምር
ግ/ቤት ገቢ ዕርዳታ ብድር ግ/ቤት ገቢ

1 2 3 4 5 6 7=3+4+5+6 8 9 10=8+9 11=7+10

ሚዛን/ቴፒ
387 600,000.0 0.0 0.0 0.0 600,000.0 588,847.6 65,763.2 654,610.8 1,254,610.8
ዩኒቨርሲቲ

ስራ አመራርና
1 600,000.0 600,000.0 148,079.1 1,113.2 149,192.3 749,192.32
አስተዳደር
መማር
2 0.0 315,008.8 45,000.0 276,117.1 276,117.1
ማሰተማር
3 ጥናትና ምርምር 0.0 10,455.9 10,455.9 10,455.9

ማማከርና
4 ማህበረሰብ 0.0 115,303.7 19,650.0 134,953.7 134,953.7
አገልግሎት

75
አምቦ ዩኒቨርሲቲ

1. y ዩኒቨርሲቲው tL:÷ ‰:Y mGlÅ


1.1. ተልዕኮ
አምቦ ዩኒቨርሲቲ በአገሪቱ ተፈላጊ የሆኑ ሙያዊና ፈጠራን ባካተተ መልኩ የትምህርት ሥልጠና በመሥጠት
ብቁና ተወዳደሪ የሆነ ዜጋ መፍጠር ½ ለማህበረሰቡ ችግር ፈቺ የሆኑ የጥናትና ምርምር ሥራዎችን ማከናወን
እንዲሁም ፍትሃዊና ጥራት ያለው የማህበረሰብ አገልግሎች በመስጠት ሃገሪቷ የያዘችውን የዕድገትና
ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ በማሳካት እንደ ሃገር የተያዘውን የዕድገት ጎዳና ዕውን የማድረግ ተልዕኮ አለው።

1.2. ራዕይ
አምቦ ዩኒቨርሲቲ ጥራትና ፍትሐዊነትን ያረጋገጠ የትምህርትና ስልጠና ሥርዓት በመገንባት ብቁና ተወዳዳሪ
የሆኑ ዜጐችን የማፍራት ፣ ታዋቅና ተመራጭ ዩኒቨርሲ ሆኖ የመገኘት ራዕይ አለው፤

2. k10 ›mt$ m¶ yL¥T :QD UR ÃlW ትስስር


ዩኒቨርሲቲው በአገሪቱ ተፈላጊ የሆኑ ሙያዊና ፈጠራን ባካተተ መልኩ የትምህርትና ሥልጠና በመስጠት ብቁና
ተወዳዳሪ የሆነ ዜጋ መፍጠር ½ ለማህበረሰቡ ችግር ፈቺ የሆኑ የጥናትና ምርምር ሥራዎችን ማከናወን
እንዲሁም ፍትሃዊና ጥራት ያለው የማህበረሰብ አገልግሎት በመስጠት ሃገሪቷ የያዘችውን የዕድገትና
ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ ጋር በቀጥታ ትስስር ይኖረዋል።

3. y2014 bjT DUF ¥-”lÃ

የአምቦ ዩኒቨርሲቲ l2014 bjT ›mT ybjT _Ãq&WN b አራት PéG‰äC kÍFlÖ Ãqrb s!çN lXnz!H PéG
‰äC ¥Sf[¸Ã bmdb¾ wÀ BR 863.9 ሚሊዮን እንዲሁም በካፒታል ወጪ ብር 500.0 ሚሊዮን ተደግፏል፡፡

76
4. የመ/ቤቱ ዓላማዎች፣ ፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮግራሞች ፣ ውጤቶችና ግቦት

የ 2014 በጀት ዓመት


ስትራቴጂክ ዓላማዎች የፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮገሪሞች ስያሜና መግለጫ
ውጤቶች አመልካቾች የ 2014 ግቦች
ዓላማ 1 ቀልጣፋ፣ ተደራሽና ጥራት ያለው ፕሮግራም 1፡ ስራ አመራርና አስተዳደር የተሰጡ የድጋፍ በመቶኛ የደንበኛ እርካታን 90
አገልግሎት በመስጠት፣ ግልጽነትና
ይህ ፕሮግራም የሰው ኃይል የማሟላትና የድጋፍ አገልግሎቶች በመቶ ማድረስ፣
ተጠያቂነት ያለበት አሰራር በመዘርጋት
አገልግሎት የመስጠት፣ ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን የማከናወን
እንዲሁም ፍትሃዊ አመራርና አስተዳደር
እና በዩኒቨርሲቲው መልካም አስተዳደር የማስፈን እና
መርሆን በመከተል የዩኒቨርሲቲውን
ተገልጋዮችና ባለድርሻ አካላት እርካታ እና የማስጠበቅ ተግባራት ይከናወናሉ፡፡
አማኔታ አሁን (2012 ዓ.ም) ካለበት 70%
በ 2015 ዓ.ም 85% ለማድረስ ያለመ ነው፡፡

ዓላማ 2 የመማር ማስተማሩን ሂደት ፕሮግራም 1፡ መማር ማስተማር የተመረቁ በቁጥር በመደበኛ ፕሮግራም
ጥራትና አግባብነት በማረጋገጥ እንዲሁም ይህ ኘሮግራም አጠቃላይ አካዳሚክ ዘርፍ የሚካሄድበት ሲሆን ተማሪዎች 6‚000 ተማሪዎችን
የሴቶችን ተሳትፎ በማሳደግ በ 2012 ዓ.ም ስርዓተ ጾታን ያማከለ የአጭርና የረጅም ጊዜ ስልጠናዎችን ማስማረቅ፣
19,948 እና 5500 የነበረውን የቅበላ እና ምረቃ በመስጠት የመምህራን ልማትን ማከናወንን፣ ትምህርት
አቅም በ 2015 ዓ.ም ወደ 26549 እና 7000 ኘሮግራሞችን ማስፋፋትን፣ ለአዲስ ኘሮግራሞች ስርዓተ
በተከታታይ ለማድረስ ፡፡
ትምህርት መቅረጽን፣ አገራዊ የተማሪዎችን የቅበላ አቅጣጫንና
መጠንን ማሳደግን ወዘተ የሚይዝ ነው ፡፡

77
ዓላማ 3 ለማህበረሰቡ ችግር ፕሮግራም 3፡ ጥናትና ምርምር የተከናወኑ ችግር ፈቺ በቁጥር፣ 50 ችግር ፈቺ
ፈቺ የሆኑ የምርምር ምርምሮች፣ ጥናትና
ፕሮጀክቶችን በማከናወን ይህ ፕሮግራም ዩኒቨርስቲው ከተቋቋመበት ዓላማ
በመነሳት ደረጃቸውን የጠበቁ የጥናትና ምርምር ምርምሮችን
በ 2012 በጀት ዓመት ከነበረበት
145 ፐርሰንት በ 2015 ወደ 250 ውጤቶችን በተለያዩ ኮሌጆችና የትምህርት ክፍሎች ማከናወን፣
ማሳደግ፣ በማከናወን ለተጠቃሚዎች እንዲሰራጩ ይደረጋል ፡፡

ዓላማ 4 ብቁና ቀልጣፋ ፕሮግራም 4፡ ማማከርና ማህበረሰብ አገልግሎት የተሰጠ ስልጠናና የማማከር በመቶኛ፣ 50 በመቶ
የምክርና የድጋፍ አገልግሎት አገልግሎት፣ ቀልጣፋ
ለማህበረሰቡ በመስጠት ይህ ፕሮግራም በበጀት ዓመቱ በዩኒቨርሲቲዉ
የማህበረሰቡን የእርካታ ደረጃ ማስተማሪያ ሆሰፒታል ተኝተዉ ለሚታከሙና ተመላላሽ የምክርና የድጋፍ
95 ፐርሰንት ማድረስ ½ ህሙማን የህክምና አገልግሎት ይሰጣል፡፡ በተለያዩ ርዕሶች አገልግሎት
የህብረተሰቡን ፍላጎት መሰረት ያደረጉ የአጫጭር ጊዜ መስጠት፣
ሥልጠናዎች ይሰጣሉ፡፡

5. የ 2014 ለዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሞች የተደገፈ የካፒታልና የመደበኛ ወጪ


78
ካፒታል መደበኛ
የፕሮግራም ጠቅላላ
የፕሮግራም ስም
መለያ ቁጥር ከመንግስት ከመ/ቤት ከውጭ ከውጭ ከመንግስት ከመ/ቤት ድምር
ድምር ድምር
ግ/ቤት ገቢ ዕርዳታ ብድር ግ/ቤት ገቢ
1 2 3 4 5 6 7=3+4+5+6 8 9 10=8+9 11=7+10

500,000.0 863,936.0 1,363,936.0


389 አምቦ ዩኒቨርሲቲ 500,000.00 0.00 0.00 0.00 822,439.00 41,497.00
0 0 0

ስራ አመራርና 500,000.0 242,087.0


1 31,509.50 742,087.00
አስተዳደር 500,000.00 0 210,577.50 0
መማር 385,394.8
2 0.00 385,394.80
ማሰተማር 385,394.80 0

3 ጥናትና ምርምር 0.00 9,500.00 9,500.00


9,500.00
ማህበረሰብ 226,954.2
4 0.00 9,987.50 226,954.20
አገልግሎት 216,966.70 0

79
የዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ

1. የዩኒቨርሲቲው ተልዕኮና ራዕይ መግለጫ


1.1. ተልዕኮ

ጥራቱ እና ተገቢነቱ የጠበቀ የቅድመ ምረቃ ትምህርት መስጠት ሃገሪቱ የተያያዘችውን የአምስት ዓመቱ የዕድገትና
ትራንስፎርሜሽን እቅድ ተግባራዊ ለማድረግ በዕውቀትና በፈጠራ አድማስ ዙሪያ የልማት ጥረቶችን በሚያግዙ
ምርምሮችና የማህበረሰብ አገልግሎቶች መሳተፍ ለአከባቢው ማህበረሰብና ህዝባዊ ተቋማት ሙያዊ አገልግሎት ሊሰጡ
የሚችሉ ምሁራን እና ባለሙያዎች ማፍራት
1.2. ራዕይ
በ 2017 ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ በተለይ በኢንጅነሪንግና ጤና ሳይንስ ከታወቁ የዓለማችን ዩኒቨርሲቲዎች ተርታ ማሰለፍ

2. k10 ›mt$ m¶ yL¥T :QD UR ÃlW ትስስር


በኢትዮጵያ ዘመናዊ የከፍተኛ ትምህርት ጅማሮ በአንፃራዊ መልኩ ከሌሎች አገሮች ጋር ሲነፃፀር ጊዜው በጣም አጭር
ሊባል የሚችል ነው። በዋናነት ደግሞ በዚህ አንፃር መሰረታዊና ተአምራዊ ለውጥ የታየው ካለፈው ስርዓት ውድቀት
ማግስት ጀምሮ ነው፡፡ በዚህ አጭር ጊዜ ውስጥ የአገራችን ዩኒቨርሲቲዎች ወደ 35 አድጓል ፡፡ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ
መንግስት በአምስት ዓመቱ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ውስጥ በያዘው የከፍተኛ ትምህርት ተሳትፎ ማሳደግ ግብ
ለማሳካት በ 2004 በጀት ዓመት ከተቋቋሙ አዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ሲሆን በትምህርት ሚኒስቴር የበላይነት
በመተዳደር ላይ ይገኛል።ዩኒቨርሲቲው የተቋቋመው በቅድሚያ አገሪቱ ለምታራምደው በአምስት ዓመቱ የእድገትና
ትራንስፎርሜሽን እቅድ ውስጥ ከላይ እንደተጠቀሰው የከፍተኛ ትምህርት ተሳትፎ ማሳደግ ብቻ ሳይሆን ከዚህ ጎን ለጎን
የከፍተኛ ትምህርት ጥራትና አግባብነት ማሻሻል ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በአምስት ዓመቱ ሀገራዊ ዕቅድ የተካተቱ
የከፍተኛ ትምህርት ግቦች መካከል የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም ተሳትፎ ማሳደግ በተለይ ደግሞ በቅድመ ምረቃ
ፕሮግራም የሴቶች ተሳትፎ በተያዘው ግብ መሰረት ማሳደግ እንዲሁም የድህረ ምረቃ ፕሮግራም ተሳትፎ ማሳደግ
(በተለይ ደግሞ የሴቶች ተሳትፎ) ማሳደግ ነው፡፡

3. የ 2015 በጀት ዓመት ድጋፍ ማጠቃለያ


ዩኒቨርሲቲው ለ 2015 በጀት ዓመት የበጀት ጥያቄውን በአራት ፕሮግራሞች ከፋፍሎ ያቀረበ ሲሆን ለእነዚህ ፕሮግራሞች
ማስፈጸሚያ በመደበኛ ወጪ ብር 391.3 ሚሊዮን እንዲሁም በካፒታል ወጪ ብር 300.0 ሚሊዮን ተደግፏል፡፡

80
4. የዩኒቨርሲቲው አላማዎች፣ፕሮግራሞች/ንኡስ ፕሮግራሞች፣ ውጤቶችና ግቦች

የፕሮግራሞች/ንኡስ ፕሮግራሞች የ 2015


ስትራቴጂክ አላማዎች ውጤቶች አመልካቾች
ስያሜና መግለጫ ግቦች
ዓላማ 1 ፕሮግራም 1 ስራ አመራርና አሰተዳደር
በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳና ጥራት ለበላይ አመራሩና በዚህ ፕሮግራም ስር በዩኒቨርሲቲው የሚገኘው የተለያዩ የስራ ክፍሎች
ለሚመለከታቸው አካላት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደ አግባብነቱ ለተጠቃሚዎች የተሸሻሉ አገልግሎቶችን የሚሰጡ
ማድረግ የተገልጋይ እርካታ ወደ 100% ማድራስ
የተሰጠ የድጋፍ አገልግሎት መቶኛ 95
ሲሆን በዚህ ፕሮግራም ስር አንድ ውጤት የተቀረፀ ሲሆን በውጤቱ ስር
ደግሞ አስራ ስድስት የካፒታል ፕሮጀክቶችና የመደበኛ ዋና ዋና ተግባራት
ይከናወናል፡፡
ዓላማ 2 ፕሮግራም ፡- 2 መማር ማስተማር
የዩኒቨርሲቲውን ምሩቃን እቅም በማሳደግ በ 2012 በዚህ ፕሮግራም ስር በዩኒቨርሲቲው ውስጥ የሚገኙ የተለያዩ ኮሌጆች
ከነበረበት 3580 ተማሪዎች በ 2015 ወደ 6580
የተመረቁ ተማሪዎች
ዩኒቨርሲቲው ተቀብሎ የሚያስተምራቸው የመደበኛ የክረምትና የማታ ቁጥር 2750
ማሳደግና የትምህርት ጥራትንና ተገቢነቱን ማረጋገጥ ትምህርት ተማሪዎች በመጀመሪያ ዲግሪና በሁለተኛ ዲግሪ በሁሉም
የትምህርት መስኮች ማሰልጠንና ማብቃት፡፡
ዓላማ 3፡ ፕሮግራም 3፡ የጥናትና ምርምር
በፕሮግራም በጀት ዘመኑ ለአካባቢው ህብረተሰብ በዚህ ፕሮግራም ስር የተለያዩ የጥናትና ምርምር ውጤቶችን በተለያዩ
የተሰሩ ጥናትና ምርምሮች በቁጥር 80
ችግር ፈቺ የሆኑ እንዲሁም ለሀገራዊ ዕድገት ኮሌጆችና የትምህርት ክፍሎች በማከናወን ለተጠቃሚዎች እንዲሰራጩ
አስተዋፅኦ የሚያበረክቱ ጥናትና ምርምሮችን አሁን በማድረግ የቴክኖሎጂ ሽግግር መፍጠር የተፈጠረ የዕውቀትና
ካለበት 50 ወደ 120 እንዲሁም 11 የቴክኖሎጂ
ቴክኒዎሎጅ ሽግግር በቁጥር 5
ሽግግር ማካሄድ

ዓላማ፡- 4፡ ፕሮግራም 4፡ የማህበረሰብ አገልግሎት


በፕሮግራም በጀት ዘመኑ ለአካባቢው ህብረተሰብ
በዚህ ፕሮግራም ስር ዩኒቨርሲቲው ከተቋቋመበት ዓላማ በመነሳት
የስልጠና፤ የምክርና ድጋፍ አገልግሎት አሁን ካለበት በኢትዮጵያ ከሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ተወዳዳሪ ሆኖ በመገኘት በአካባቢው የተሰጠ ስልጠናና ምክር
ቁጥር 30
50 ወደ 75 ማሳደግ ለሚገኙ ማህበረሰቦች ከኑራቸው ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ችግሮች አገልግሎት
በመለየት በየኮሌጁና ትምህርታቸውን እየተከታተሉ በሚገኙ ተማሪዎች
እና መምህራን አማካይነት የምክርና ድጋፍ አገልግሎት እንዲያገኙ
ያግዛል፡፡

81
5. የ 2015 ለዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሞች የተደገፈ የካፒታልና የመደበኛ ወጪ

ካፒታል መደበኛ
የፕሮግራም ጠቅላላ
የፕሮግራም ስም
መለያ ቁጥር ከመንግስት ከመ/ቤት ከውጭ ከውጭ ከመንግስት ከመ/ቤት ድምር
ድምር ድምር
ግ/ቤት ገቢ ዕርዳታ ብድር ግ/ቤት ገቢ
1 2 3 4 5 6 7=3+4+5+6 8 9 10=8+9 11=7+10

አዲግራት 300,000.0
392 300,000.00 0.00 0.00 0.00 377,888.6 13,395.00 391,283.6 691,283.6
ዩኒቨርሲቲ 0

ስራ አመራርና 300,000.0
1 6,820.00 99,345.5 399,345.5
አስተዳደር 300,000.00 0 92,525.5
መማር
2 0.00 6,575.00 268,214.5 268,214.5
ማሰተማር 261,639.5

3 ጥናትና ምርምር 0.00 20,076.6 20,076.6


20,076.6
ማህበረሰብ
4 0.00 3,647.00 3,647.00
አገልግሎት 3,647.00

82
የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ

1. የዩኒቨርሲቲው ተልዕኮና ራዕይ መግለጫ


1.1 ተልዕኮ
ጥራትና አግባብነት ያለውን ትምህርትና ስልጠና በመስጠት አገሪቱ ለምታደርገው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን
ዕቅድ ስኬት ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያበረክቱ በዕውቀት፣ በክህሎትና በአመለካከት የታነፁ ዜጎችን በማፍራት፤
እንዲሁም ለቴክኖሎጂ ሽግግር መሠረት የሚሆኑ ምርምሮችንና የማህበረሰብ አገልግሎቶችን በላቀ ደረጃ
በማካሄድ ለምጣኔ ሃብታዊ ዕድገትና ለዜጎች የኑሮ ደረጃ መሻሻል በቁርጠኝነት መሥራት።

1.2 ራዕይ
በ 2017 ዓ/ም ከኢትዮጵያ ምርጥ አሥር ዩኒቨርስቲዎች አንዱና የልሂቃን መፍለቂያ ሆኖ ማየት፡፡

2. k10 ›mt$ m¶ yL¥T :QD UR ÃlW ትስስር


በሀገሪቱ ለሚቀጥሉት 10 ዓመታት በተቀመጠው አቅጣጫ በመመርኮዝ የተዘጋጀውን የትምህርት ልማት ዘርፍ
መሪ ዕቅድ ነው፡፡ በዚህም መሠረት የዩኒቨርሲቲው የቀጣይ 10 ዓመታት መሪ ዕቅድና የ 3 ኛው ዙር (ከ 2013-
2018) የ 5 ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ በዝግጅት ሂደት ላይ ይገኛል፡፡ በአዲሱ ቀመር ላይ የተመሠረተ ሀገራዊ
ተሳትፎን እውን ማድረግ፣ አካባቢያዊና ሀገራዊ ፍላጐት ላይ የተመሠረተ የጥናትና ምርምር አቅምን
መገንባት፣ ለኢንዱስትሪ ልማት አስተዋጽኦ የሚያደርግ ተቋማዊ አቅምን ማረጋገጥ ፤የሴት ተመራማሪ
መምህራንና ተማርዎች ተሳትፎ ማሳደግ፤የሥርዓተ ፆታ ጉዳዩች ምላሽ መመለስ፤የህብረተሰብ ጤና ማጎልበት
እና ብቁና ተወዳዳሪ አገራዊ ኃላፊነት የሚሸከም ተመራቂ ማፍራትና ሌሎችንም ዕቅዶች ውጤታማ
ለማድረግ በብቃት ለመወጣት እንደሚያስችል ታስቦ የተዘጋጀ ነው፡፡

2. የ 2014 በጀት ዓመት ድጋፍ ማጠቃለያ


ዩኒቨርሲቲው ለ 2014 በጀት ዓመት የበጀት ጥያቄውን በአራት ፕሮግራሞች ከፋፍሎ ያቀረበ ሲሆን ለእነዚህ ፕሮግራሞች
ማስፈጸሚያ በመደበኛ ወጪ ብር 634.6 ሚሊዮን እንዲሁም በካፒታል ወጪ ብር 1,160.0 ሚሊዮን ተደግፏል፡፡

83
3. የዩኒቨርሲቲው አላማዎች፣ፕሮግራሞች/ንኡስ ፕሮግራሞች፣ ውጤቶችና ግቦች

የፕሮግራሞች/ንኡስ ፕሮግራሞች የ 2014


ስትራቴጂክ አላማዎች ውጤቶች አመልካቾች
ስያሜና መግለጫ ግቦች
ዓላማ 1 ፕሮግራም 1 ስራ አመራርና አሰተዳደር
ከ 2013-2015 የድጋፍ አገልግሎት እርካታን በዚህ ፕሮግራም የዩኒቨርሲቲውን ተልዕኮና ራዕይ ለማሳካት የሚያስችሉ የተለያዩ
የተሰጠ የድጋፍ አገልግሎት
አሁን ካለበት 87.5 አመኔታን ደግሞ ከ 91.4 የአመራርና አስተዳደር ተግባራት የሚከናወኑ ሲሆን በአጠቃላይ በዩኒቨርሲቲው መቶኛ 95
ወደ 95 በመቶ ማሳደግ በየደረጃው የሚሰጠውን የአመራርና አስተዳደር አገልግሎት አሰጣጥን ያካተተ
ነው፡፡
ዓላማ 2 ፕሮግራም ፡- 2 መማር ማስተማር
ከ 2013-2015 ምሩቃንን አሁን ካለበት ይህ ፕሮግራም በዩኒቨርሲቲው በተከፈቱና በሚከፈቱ የትምህርት ፕሮግራሞች
ተማሪዎችን ተቀብሎ በመጀመሪያ ዲግሪ ጥራትና አግባብነት ያለውን ተግባር የተመረቁ ተማሪዎች በቁጥር
ከ 3000 ወደ 5000 በማሳደግ ማፍራት 4000
ተኮር ትምህርትና ሥልጠና በመስጠት፣ ተከታታይ የስርዓተ-ትምህርት ክለሳና
የመምህራን አቅም ማጎልበት ስራዎችን በመስራት በዕውቀት፣ ክህሎትና
አመለካከት የታነፁ ስራ ፈጣሪ ዜጐች ማፍራትን ያካተተ ነው፡፡
ዓላማ 3፡ ፕሮግራም 3፡ ምርምርና ሥርፀት
ከ 2013-2015 የተጠኑ ምርምሮችን ብዛት ይህ ፕሮግራም ዩኒቨርሲቲው ከተቋቋመበት ዓላማ በመነሳት አከባቢያዊና ሀገራዊ ፍላጎትን የተጠኑ ችግር ፈቺ 120
መሠረት ያደረገ የጥናትና ምርምር ሥራዎችን በማካሄድ ከቴክኖሎጂ ሽግግር ጋር ትስስር ጥናቶችና ምርምሮች በቁጥር
አሁን ካለበት 131 ወደ 250 ማሳደግ
እንዲኖራቸው በማድረግ ለማህበራሰቡ ማድረስን ያካተተ ነው፡፡

ዓላማ፡- 4፡
ፕሮግራም 4፡ ማህበረሰብ አገልግሎትና አጋርነት
ከ 2013-2015 በዩኒቨርሲቲው ተፋሰስ የተሰጠ የምክርና
በዚህ ፕሮግራም ስር የኢንዱስትሪ- ዩኒቨርሲቲ ትስስርን በማጠናከር፣ በቁጥር
የቴክኖሎጂ ሽግግርን አሁን ካለበት 10 ወደ የመምህራንና ተማሪዎችን የተግባር ስራ ክህሎትን ማዳበር፣ ችግር ፈቺ የሆኑ ማህበረሰብ አገልግሎት
52300
40፣ የአገልግሎት ተጠቃሚዎችን ብዛት የምርምር ውጤቶችንና የተሻሻሉ ቴክኖሎጂዎችን ማሸጋገር ፣ አጫጭር የአቅም
ከ 10000 ወደ 15000 ማሳደግ፣ እንዲሁም ስልጠናዎችን ማዘጋጀት፣ እንዲሁም በአካባቢ ልማትና በማህበረሰብ አገልግሎቶች በመቶኛ 90
የህክምና አገልግሎት ተጠቃሚዎችን ብዛት ውስጥ መሳተፍና ሙያዊ አገልግሎቶችን ማበርከት ይጠበቃል፡፡ ለማህበረሰቡ የተሰጠ
አሁን ካለበት 80 በመቶ ወደ 90 በመቶ የሕክምና አገልግሎት
ማሳደግ

5. የ 2014 ለዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሞች የተደገፈ የካፒታልና የመደበኛ ወጪ

84
ካፒታል መደበኛ
የፕሮግራም ጠቅላላ
የፕሮግራም ስም
መለያ ቁጥር ከመንግስት ከመ/ቤት ከውጭ ከውጭ ከመንግስት ከመ/ቤት ድምር
ድምር ድምር
ግ/ቤት ገቢ ዕርዳታ ብድር ግ/ቤት ገቢ
1 2 3 4 5 6 7=3+4+5+6 8 9 10=8+9 11=7+10

ዋቸሞ 1,160,000.0 634,593.0 1,794,593.0


393 1,160,000.00 0.00 0.00 0.00 621,093.00 13,500.00
ዩኒቨርሲቲ 0 0 0

ስራ አመራርና 1,160,000.0 112,601.8 1,272,601.8


1
አስተዳደር 1,160,000.00 0 112,601.80 0 0
መማር 337,181.6
2 0.00 9,000.00 337,181.60
ማሰተማር 328,181.60 0

3 ጥናትና ምርምር 0.00 26,692.90 26,692.90


26,692.90
ማህበረሰብ 158,116.7
4 0.00 4,500.00 158,116.70
አገልግሎት 153,616.70 0

85
የወልዲያ ዩኒቨርሲቲ

1. የዩኒቨርሲቲው ተልዕኮና ራዕይ መግለጫ

1.1. t ልዕኮ
ለሀገሪቱ ህዝቦች ኑሮ መሻሻልና እድገት አስተዋጽኦ የሚያደርጉ በእውቀት፣ በክሎትና በአመለካከት የታነጹ ባለሙያዎችን
ማፍራት፣ ችግር ፈቺ ጥናትና ምርምሮችን ማድረግና ማሰራጨት እንዲሁም ፋይዳ ያላቸው የማህበረሰብ አገልግሎቶችን
መስጠት ነው፡፡

1.2. ራዕይ
በ 2022 ዓ.ም በኢትዮጵያ ካሉ አምስት ተመራጭ የትምህርት እና የምርምር ተቋማት አንዱ ሆኖ ማየት፡፡

2. k10 ›mt$ m¶ yL¥T :QD UR ÃlW ትስስር


በሃገር አቀፍ ደረጃ የሁለተኛው/ከ 2008-2012 ዓ.ም/ የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት
ጥራትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ የመምህራንንና የምርምር ጥናት ፋሲሊቲዎችን ለማሟሟላት ትኩረት
እንደሚያደርግ በግልፅ ተቀምጧል፡፡ በእቅዱ መሰረት በቅድመ መደበኛ ፕሮግራም 600 ሺህ ተማሪዎችን የመቀበል፣
የድህረ ምረቃ ተማሪዎችን 63 ሺህ ለማድረስ እንዲሁም የመምህራን ልማትን ለማሳደግ የመምህር ተማሪ ጥምርታን
ወደ 1፡19 ለማድረስ እና የመምህራን ብዛትን ወደ 33,000 ለማሳደግ እንዲሁም 70፡30 የሳይንስና ቴክኖሎጂና
የማህበራዊ ሳይንስ ምጣኔ አጠናክሮ ለማስቀጠል ተይዞ የነበረውን ግብና በሶስተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን
እቅዱ ሊያዝ የሚገባውን ግብ ከግንዛቤ አስገብተናል፡፡
በመሆኑም በተቋሙ የሚከናወኑ የመማር ማስተማር፣ የጥናትና ምርምር እና የማማከርና ማህበረሰብ አገልግሎት
ስራዎች የመንግስትን የትኩረት አቅጣጫና የሁለተኛውን የከፍተኛ ትምህርት የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ
መሰረት ያደረጉ በመሆናቸው ለሃገራዊ ልማቱ ቀጥተኛ አስተዋጽኦ የሚያበረክቱ ናቸው፡፡
3. የ 2014 በጀት ዓመት ድጋፍ ማጠቃለያ
ዩኒቨርሲቲው ለ 2014 በጀት ዓመት የበጀት ጥያቄውን በአራት ፕሮግራሞች ከፋፍሎ ያቀረበ ሲሆን ለእነዚህ ፕሮግራሞች
ማስፈጸሚያ በመደበኛ ወጪ ብር 496.2 ሚሊዮን እንዲሁም በካፒታል ወጪ ብር 600.0 ሚሊዮን ተደግፏል፡፡

86
4. የዩኒቨርሲቲው ዓላማዎች፣ ፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮግራሞች፣ ውጤቶች እና ግቦች

የፕሮግራሞች/ ንዑስ ፕሮግራሞች የ 2014


ስትራቴጂክ አላማ ውጤቶች አመልካቾች
ስያሜና መግለጫ ግቦች
ዓላማ 1 ፕሮግራም 1 ስራ አመራርና አሰተዳደር
ዩኒቨርስቲው ያለውን ሃብት ውጤታማ በሆነ መልኩ ለመጠቀም የተሰጠ የድጋፍ አገልግሎት በመቶኛ 100
ቀልጣፋ አመራርና ድጋፍ መስጠት በሚያስችል በምልኩ በአደራጃቸው የአስተዳደር ድጋፍ ሰጪ የስራ ክፍሎች የተገነቡ ህንጻዎች ቁጥር በቁጥር 18
የተቋቆመበትን ተከልዕኮ ለመወጣት አገልግሎት ይሰጣሉ፡፡
ዓላማ 2 ፕሮግራም ፡- 2 መማር ማስተማር
ፕሮግራም 2፡- መማር ማስተማር
ጥራት ያለው ትምህርትና ስልጠና በጥናት ላይ የተመሰረተና የትምህርት ተገቢነትና አግባብነትን ለማረጋገጥ
በሁሉም ትምህርት መስክ በመስጠት የሚያስችል የአካዳሚክ ፕሮግራም ዝግጅት፣ አሰጣጥና ምዘና ስርዓት የተመረቁ ተማሪዎች
ተግባራዊ በማድረግ እንዲሁም ቀልጣፋና ወጪ ቆጣቢ የአሰራር ስርዓት ቁጥር 1191
የምሩቃንን ብዛት በ 2012 በጀት ዓመት
ከነበረበት 3,000 በ 2015 ዓ.ም ወደ 3870 እንዲኖር በማድረግ በእውቀት፣ በክህሎትና በአመለካከት የታነጹ ብቁና
ማድረስ ተወዳዳሪ ባለሙያዎችን በማፍርት የዩኒቨርስቲውን ተልዕኮ ለመወጣትና
ራዕዩን እውን ለማድረግ የሚያስችል ነው፡፡
ዓላማ 3፡ ፕሮግራም 3፡ የጥናትና ምርምር
ችግር ፈቺ የጥናትና ምርምር ችግር ፈቺ የጥናትና ምርምር ስራዎችን በመስራት ሃገሪቱ የምትፈልገውን
የተጠናቀቁ የጥናትና ምርምር ስራዎች
ውጤቶችን በ 2012 ከነበረበት 26 በ 2015 ለውጥ ለማምጣት የተሰጠውን ተልዕኮ እውን ለማድረግ የሚረዳ ፕሮግራም በቁጥር 65
ወደ 192 ማሳደግና ወደ ማህበረሰብ ነው፡፤
አገልግሎት የሚተላለፉ የምርምርና
የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ወደ 44 ማድረስ
ዓላማ፡- 4፡
ፕሮግራም 4፡ የማህበረሰብ አገልግሎት
የድጋፍ፣ የምክርና የስልጠና አገልግሎት
የሚያገኙ የህብረተሰብ ቁጥር በ 2012 የቴክኖሎጂ ሽግግርን መሰረት ያደረጉ የምርምርና የማህበረሰብ አገልግሎቶችን
ከነበረበት 15,000 በ 2015 ወደ 38,403 በስፋትና፣ በጥራት በመስጠት ማህበረሰቡ በራሱ አቅም በዘላቂነት ችግሮቹን ለማህብረሰቡ የተሰጡ የድጋፍ በተጠቃሚ
ማሳደግ ለመፍታት የሚችልበትን ሁኔታ በማመቻቸት አገራዊ ተልዕኮውን ለመወጣት የማማከርና የስልጠና አገልግሎቶች 16,000
ቁጥርት
የሚያስችለው ፕሮግራም ነው፣

87
5. የ 2014 ለዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሞች የተደገፈ የካፒታልና የመደበኛ ወጪ

ካፒታል መደበኛ
የፕሮግራም ጠቅላላ
የፕሮግራም ስም
መለያ ቁጥር ከመንግስት ከመ/ቤት ከውጭ ከውጭ ከመንግስት ከመ/ቤት ድምር
ድምር ድምር
ግ/ቤት ገቢ ዕርዳታ ብድር ግ/ቤት ገቢ
1 2 3 4 5 6 7=3+4+5+6 8 9 10=8+9 11=7+10

ወልዲያ 600,000.0 496,213.0 1,096,213.0


394 600,000.00 0.00 0.00 0.00 481,607.00 14,606.00
ዩኒቨርሲቲ 0 0 0

ስራ አመራርና 600,000.0 147,768.0


1 14,606.00 747,768.02
አስተዳደር 600,000.00 0 133,162.02 2
መማር 329,941.9
2 0.00 329,941.98
ማሰተማር 329,941.98 8

3 ጥናትና ምርምር 0.00 9,391.18 9,391.18


9,391.18
ማህበረሰብ
4 0.00 9,111.82 9,111.82
አገልግሎት 9,111.82

88
የደብረ-ታቦር ዩኒቨርሲቲ

1. የዩኒቨርሲቲው ተልዕኮና ራዕይ መግለጫ

1.1. t ልዕኮ
በሁሉም የትምህርት መስኮቻችን የበቁ ምሩቃንን በማፍራት የግብርናና አካባቢ ጥበቃ የጤና እና የቴክኖሎጂ ልዕቀቶቻችንን
በማጠናከር እንዲሁም ሳይንሳዊ ምርምርን ከአገር በቀል ዕውቀት በማጣመር የማህበረሰባችንን ችግሮች በመፍታት
የሃገራችነን ሁለንተናዊ እድገት ለማረጋገጥ የበኩሉን ድርሻ መወጣት ነው፡፡

1.2. ራዕይ
በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ኮምፕሬሄንሲቭ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል ቀዳሚ መሆን፡፡

2. k10 ›mt$ m¶ yL¥T :QD UR ÃlW ትስስር


ቀደም ሲል 3 ዓመት የነበረው የቅድመ ምረቃ ኘሮግራም ወደ አነስተኛው 4 ዓመት እንዲሆን፣ ተማሪዎች
በመረጡት የጥናት መስክ ትምህርታቸውን ለመማር የሚያስችል መሰረት መገንባት እንዲቻል የአንደኛ ዓመት
የትምህርት ኘሮግራም ተግባራዊ ማድረግ፣ የሙያ ስነምግባር ኮርሶች በእየአንዳንዱ የትምህርት መርሃ ግብር
ውስጥ ተካተው እንዲሰጡ ማድረግ፣ ዩኒቨርሲቲያችን በተዋቀረበት ተልዕኮ ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት፣
የመምህራንን የሙያ ደረጃ በተመለከተ የማስተርስ ዲግሪና በላይ እንዲሁም የሙያ ብቃት ያላቸው
መምህራንን የማዘጋጀት፣ ችግር ፈች ምርምር የሚካሄድበት ስርዓት መዘርጋት የመሳሰሉትን ትኩረት
በመስጠት ተናባራዊ ይደረጋሉ፡፡
ከ 10 ዓመቱ እቅድ ዩኒቨርሲቲያችን የሚመለከቱ ስትራቴድዎች፣ ኘሮግራሞች እና ግቦች፡ የትምህርት ስልጠና
ተደራሽነትና ፍትሃዊነትን ማረጋገጥ፣ ጥራትና አግባብነት ያለው ትምህርትና ስልጠና ማረጋገጥ፣ የአጋርና
ባለድርሻ አካላትን ተሳትፎና ትስስር ማጠናከር፣ የሳይንስና የምርምር ባህል፣ የቴክኖሎጅ እድገትና
የማህበረሰብ አገልግሎት ማጠናከር፣
3. የ 2014 በጀት ድጋፍ ማጠቃልያ

ዩኒቨርሲቲ ለ 2014 በጀት ዓመት በአራት ፕሮግራሞች የተዋቀረ ሲሆን ለመደበኛ ተግባራት እና ለካፒታል ፕሮጀክቶች
ማስፈፀሚያ ለመደበኛ በጀት ብር 505.0 ሚሊዮን እንዲሁም በካፒታል ወጪ ብር 700.0 ሚሊዮን ተደግፏል፡፡

89
4. የዩኒቨርሲቲው ዓላማዎች፣ ፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮግራሞች፣ ውጤቶች እና ግቦች

የፕሮግራሞች/ ንዑስ ፕሮግራሞች አመልካ የ 2014


ስትራቴጂክ አላማ ውጤቶች
ስያሜና መግለጫ ቾች ግቦች
ዓላማ 1 ፕሮግራም 1 ስራ አመራርና አሰተዳደር በዚህ ፕሮግራም ዩኒቨርሲቲው የሚሠጠው አገልግሎት
ዩኒቨርሲቲው የሚሠጠው አገልግሎት ቀልጣፋ ውጤታማ ግልፅና ተጠያቂነት የሠፈነበት እንዲሆን ጥራት ያለው አሠራር ለማስፈን የተሰጠ የድጋፍ
ቀልጣፋ ውጤታማ ግልፅና ተጠያቂነት የሚያስችሉ የሠው ኃብት ልማት፤ የፋይናንስ አስተዳደር፤ የግዥና ንብረት አገልግሎት፤የኦዲት፤ አገልግሎት መቶኛ
የሠፈነበት እንዲሆን ጥራት ያለው አሠራር የሪከርድ፤ የሪጅስትሬሽን ተግባራትን እንዲሁም የህዝብ ግንኙነት የዕቅድ ዝግጅትና ተቋማዊ
ለማስፈን ማሻሻያ፤ የጤናና ፤ሥርዓተ ጾታ ተግባራትን የሚያካትት ነው፡፡
ዓላማ 2
በመደበኛ ኘሮግራም በቅድመ ምረቃ ፕሮግራም ፡- 2 መማር ማስተማር
ተመረቁ
የተመራቂ ተማሪዎችን ቁጥር በ 2012 በዚህ ፕሮግራም ስር በዋናነት በዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ ላይ ከተቀመጠው ግብ አንፃር ተማሪዎች ቁጥር 2856
የሠለጠነና በከፍተኛ ደረጃ ሥራ ፈጣሪ የሆኑ ዜጎችን ለማፍራት እንዲቻል በዋናነት የምሩቃንን
ከነበረው 8603 በ 2015 ወደ 10603
ቁጥር ሊያሳድጉ የሚችሉ ፤ የትምህርት ጥራትና ተገቢነት ሊያረጋግጡ የሚችሉ እንዲሁም
ማሳደግ፣
የሴቶችን ተሳትፎና ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ግብዓቶችና ተግባራት ላይ የሚያተኩሩ ነው፡፡
ዓላማ 3፡
በኘሮግራም በጀት ዘመኑ ለሃገራዊ ዕድገት ፕሮግራም 3፡ የጥናትና ምርምር
•የተሰሩ ጥናትና
አስተዋጽኦ የሚያበረክቱ ፣ የሴቶችን በቁጥር 65
ይህ ፕሮግራም ለሀገራችን የኢኮኖሚና ማህበራዊ ዕድገት በተለይም የአካባቢውን ማህበረሠብ ምርምሮች
ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ እና
ችግር ሊፈቱ የሚችሉ የሴቶችን ፤ ህፃናትንና ወጣቶችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ጥናትና •የተካሔደ
የማህበረሰቡን ችግር ሊፈቱ የሚችሉ ቁጥር
ምርምሮችን ማካሔድ በጥናትና ምርምሩ የተገኙ የቴክኒዎሎጅም ሆነ የዕውቀት ውጤቶችን የቴክኖሎጅ
የጥናትና ምርምሮችን ብዛት በ 2012 ዓ.ም (ግኝቶችን) ሽግግር ማካሔድ ነው፡፡ ሽግግር፤ 5
ከነበረበት 245 በ 2012 ወደ 500 ማሳደግና
የቴክኖሎጅ ሽግግርም በ 2012 ዓ.ም
ከነበረበት 20 በ 2012 ወደ 50 ማሳደግ፤

90
የፕሮግራሞች/ ንዑስ ፕሮግራሞች አመልካ የ 2014
ስትራቴጂክ አላማ ውጤቶች
ስያሜና መግለጫ ቾች ግቦች
ዓላማ፡- 4፡ ፕሮግራም 4፡ የማህበረሰብ አገልግሎት
በዚህ ኘሮግራም የአካባቢውን ማህበረሰብ ችግር መሰረት ያደረጉ የማማከር፣ የአጭርና የመካከለኛ
ለአካባቢው ማህበረሰብ ኢኮኖሚያዊ እና
ጊዜ ሥልጠና፣ የዕውቀት ሽግግር፣ የጤና አጠባበቅና በፈጠራ በማሻሻልና በማላመድ የተገኙ
ማህበራዊ ዕድገት ማምጣት የሚችሉ
የምርምርና የቴክኖሎጅ ውጤቶችን ወደ ማህበረሰቡ ማሰራጨት በትኩረት የሚከናወኑናቸው፡፡ የተጠ
የማማከር፣ የስልጠና፣ የህክምና፣ የተሠጠ ቃሚዎ
የቴክኖሎጅ ሽግግና የማላመድ ስልጠናና ምክር
2000

አገልግሎቶች በመስጠት የማህበረሠብ አገልግሎት ቁጥር
አገልግሎት ተጠቃሚዎችን ቁጥር በ 2012
ከነበረበት 7500 በ 2015 ወደ 20000 ማሳደግ
በዚህም የሴቶችን ተሳትፎ 30 በመቶ
ማድረስ፡፡

91
5. የ 2014 ለዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሞች የተደገፈ የካፒታልና የመደበኛ ወጪ

ካፒታል መደበኛ
የፕሮግራም
የፕሮግራም ስም ጠቅላላ ድምር
መለያ ቁጥር ከመንግስት ከመ/ቤት ከውጭ ከውጭ ከመንግስት ከመ/ቤት
ድምር ድምር
ግ/ቤት ገቢ ዕርዳታ ብድር ግ/ቤት ገቢ
1 2 3 4 5 6 7=3+4+5+6 8 9 10=8+9 11=7+10

ደብረ ታቦር 700,000.0


395 700,000.00 0.00 0.00 0.00 499,590.70 5,371.80 504,962.50 1,204,962.50
ዩኒቨርሲቲ 0

ስራ አመራርና 700,000.0
1 2,316.80 105,513.20 805,513.20
አስተዳደር 700,000.00 0 103,196.40
መማር
2 0.00 3,055.00 360,199.30 360,199.30
ማሰተማር 357,144.30

3 ጥናትና ምርምር 0.00 23,930.00 23,930.00


23,930.00
ማህበረሰብ
4 0.00 15,320.00 15,320.00
አገልግሎት 15,320.00

92
የመቱ ዩኒቨርሲቲ

1. የዩኒቨርሲቲው ተልዕኮና ራዕይ መግለጫ

1.1 t ልዕኮ
ብቁ ተወዳዳሪና ግብረ-ገብነት ያላቸው ባለሙያዎችን በበቂ ሁኔታ ማፍራት ፣ የማህበረሰብ ችግር ፈቺ የሆኑ ጥናትና ምርምሮችን በማድረግ በጥናትና ምርምር
ላይ ተመርኩዞ የማህበረሰብ አገልግሎት መስጠትና በትምህርት፣ በጥናትና ምርምርና በማህበረሰብ አገልግሎት መስኮች በአለማቀፋዊና ሀገራዊ ዩኒቨርሲቲወች
የጥናትና ምርምር ተቋምና ኢንዱስትሪዎች ጉዱኝችን ትስስር መፍጠርና ባለዘርፈ ብዙ አገልግሎቶችን መስጠት፡፡

1.2 ራዕይ
በ 2022/2030 በዘመናዊ ግብርናና በተፈጥሮ ሳይንስ መስኮች በትምህርት፣ ምርምርና በማህበረሰብ አገልግሎት ስራው በምስራቅ አፍሪካ
የታወቀ ዩኒቨርሲቲ መሆን፡፡

2. k10 ›mt$ m¶ yL¥T :QD UR ÃlW ትስስር


የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድን ለማሳካት ኢኮኖሚውን መሸከምና መምራት የሚችል በዕውቀት፣ በአመለካከትና በክህሎት ብቁ የሆነ
በቂ ባለሙያ ማፍራት ለትምህርት ሴክተሩ ተሰጥቷል፡፡ ዩኒቨርሲቲያችን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ለማሳካት የሰው ሀብት ልማትን
በማጠናከር ግባችን ወደ ሆነው ብፅግና ለመድረስ እና መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገሮች ተርታ ለማሰለፍ ከፍተኛ ተነሳሽነት በተሞላበት መልኩ
ይሰራል፡፡

በትምህርት ሴክተር ልማት ፕሮግራም ለዩኒቨርሲቲዎች የተቀመጡ ስትራተጂያዊ ግቦች የቅበላ አቅም በማሳደግ የተማሪዎችን ተሳትፎ
ማሳደግ፣ የከፍተኛ ትምህርት ፍትሐዊነትን ማረጋገጥ፣ የትምህርት አግባቢነትና ጥራትን ማሳደግ፣ ምርምር የቴክኖሎጂ ሽግግርና
የማህበረሰብ አገልግሎትን ማጠናከር እንዲሁም ተቋማዊ ትብብር አመራርና አስተዳደርን ማሳደግ ሲሆን ዩኒቨርሲቲያችን ግቦቹን ለማሳካት
የአምስት ዓመት ስትራተጂያዊ ዕቅድ ለማዘጋጀትና ከሚዘጋጀው ስትራቴጂያዊ ዕቅድ ዓመታዊ የትግበራ ዕቅድ አዘጋጅቶ የራሱን ድርሻ
ለመወጣ በዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡

3. የ 2014 በጀት ድጋፍ ማጠቃልያ

የመቱ ዩኒቨርሲቲ ለ 2014 በጀት ዓመት በአራት ፕሮግራሞች የተዋቀረ ሲሆን በዕቅድ ለተያዙት ፕሮግራሞች ለመደበኛ ተግባራት እና
ለካፒታል ፕሮጀክቶች ማስፈፀሚያ ለመደበኛ በጀት ብር 466.4 ሚሊዮን እንዲሁም በካፒታል ወጪ ብር 650.0 ሚሊዮን ተደግፏል፡፡

93
4. የዩኒቨርሲቲው ዓላማዎች፣ ፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮግራሞች፣ ውጤቶች እና ግቦች

የፕሮግራሞች/ ንዑስ ፕሮግራሞች አመልካቾ የ 2014


ስትራቴጂክ አላማ ውጤቶች
ስያሜና መግለጫ ች ግቦች
ዓላማ 1 ፕሮግራም 1 ስራ አመራርና አሰተዳደር
በዩኒቨርሲቲው መልካም አስተዳደርን ይህ ፕሮግራም መሠረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ ማሻሻያ ዎች ማድረግን፣ መቶኛ 100
በማረጋገጥ ቀልጣፋና ጥራት ያለው የውስጥና የውጭ ግንኙነትን፣ መልካም አስተዳደርን ያካትታል፡፡ እንዲሁም የተሰጠ የድጋፍ አገልግሎት
አገልግሎት በመስጠት እና ተቋማዊ ልማትን የግዥና ንብረት፣ የፋይናንስ፣ የውስጥ ኦዲት፣ የሕግ አገልግሎትና ሥርዓተ
ተገንብቶ የተሟላ ዩኒቨርሲቲ መቶኛ 100
በማሳደግ የዩኒቨርሲቲው ተልዕኮ ከግብ ፃታን የሚመለከቱ ጉዳዮችን ይጨምራል፡፡
እንዲደርስ ማድረግ
ዓላማ 2 ፕሮግራም ፡- 2 መማር ማስተማር ተመረቁ ተማሪዎች
በ 2012 ዓ.ም በመደበኛ ፕሮግራም 8,168 ይህ ፕሮግራም በዩኒቨርሲቲው ሥራ በሚገኙ 6 የመጀመሪያ ዲግሪ ፋካሊቲዎችን
የነበረውን የቅበላ አቅም በ 2015 ዓ.ም ወደ በመደበኛና በተከታታይ እንዲሁም በከረምት ፕሮግራሞች የሚከታተሉ ተማሪዎችን
16,000 ማሳደግ፡፡ ያካትታል፡፡ በተጨማሪም በላቦራቶሪ በቤተ መጽሐፍት፣ የተማሪዎች አካዳሚክ ቁጥር 12000
በ 2012 ዓ.ም 2,186 የነበረውን የምረቃ መጠንን አገልግሎት የጥራት ማሻሻያ ፕሮግራም ሥራዎች እና ሌሎች አብይ ተግባራት
በ 2015 ወደ 2,594 ማሳደግ አካትቶ የያዘ ነው

እስከ 2012 ዓ.ም 76 የነበረውን ችግር ፈቺ ፕሮግራም 3፡ የጥናትና ምርምር


ጥናትና ምርምሮችን በ 2015 ዓ.ም ወደ በዚህ ፕሮግራም ሥር በአካባቢዉ በክልሉም ሆነ በሀገሪቱ ያሉ ኢኮኖሚዊ የተሰሩ ዉጤታማጥናትና
ማህበራዊ ችግሮችን የሚፈቱ እንዲሁም ዕውቀት አመንጪ ጥናትና ምርምሮች ቁጥር 200
200 ማድረስ ምርምሮች
ማከናወን የምርምር ማዕከል ማደራጀት፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር ማስተባበር ፈንድ
ማገፈላለግና የመምህራንን የምርምረር ክህሎት የማሳደግ ተግባራት ይከናወናሉ፡፡

ዓላማ፡ 4 ፕሮግራም 4፡ ማማከርና ማህበረሰብ አገልግሎት


ይህ ፕሮግራም ምረምሮችን የማስረጽ ሥራ እንዲሁም በጤና፣ አባቢ ጥበቃ፣
ከ 2013 ዓ.ም እስከ 2015 ዓ.ም ከሚሰሩ
በግብረና፣ በት/ት ጥራት በኤች አይቨ/ኤድስና በከተማ መሰረተ ልማት ግንባታ ጋር
ምርምሮች 13 የምርምር ውጤቶች ወደ በተያዙ ጉዳዮች ላይ የሚሰጠው የሥልጠናና የምክር አገልግሎት ያካትታል ለማህበረሰቡ የደረሱ ጥናትና 13
ህብረተሰቡ በማድረስ 52 ስልጠና ለ 10 ምርምሮች እና ቴክኖሎዎች ቁጥር
የተለያዩ ዘርፎች የማማከር አገልግሎ
መሥጠት

94
5. የ 2014 ለዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሞች የተደገፈ የካፒታልና የመደበኛ ወጪ

ካፒታል መደበኛ
የፕሮግራም ጠቅላላ
የፕሮግራም ስም
መለያ ቁጥር ከመንግስት ከመ/ቤት ከውጭ ከውጭ ከመንግስት ከመ/ቤት ድምር
ድምር ድምር
ግ/ቤት ገቢ ዕርዳታ ብድር ግ/ቤት ገቢ
1 2 3 4 5 6 7=3+4+5+6 8 9 10=8+9 11=7+10

650,000.0 466,394.0 1,116,394.0


396 መቱ ዩኒቨርሲቲ 650,000.00 0.00 0.00 0.00 462,932.00 3,462.00
0 0 0

ስራ አመራርና 650,000.0 130,836.0


1 780,836.08
አስተዳደር 650,000.00 0 130,836.08 8
መማር 296,897.1
2 0.00 3,462.00 296,897.18
ማሰተማር 293,435.18 8

3 ጥናትና ምርምር 0.00 23,729.65 23,729.65


23,729.65
ማህበረሰብ
4 0.00 14,931.09 14,931.09
አገልግሎት 14,931.09

95
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ

1. የዩኒቨርሲቲው ተልዕኮና ራዕይ መግለጫ


1.1. t ልዕኮ
ፈጣንና ዘላቂ ዕድገት ማምጣት የሚችል ጥራት ያለው ትምህርት በመስጠት ዲሞክራሲያዊ ባህልን የተላበሰ ኃላፊነት
የሚሰማው ዜጋ ማፍራት ችግር ፈቺ ምርምሮችን በማካሄድና ቴክኖሎጂ ሽግግር በማዳረስ የህብረተሰቡን የኑሮ ደረጃ ከፍ
ማድረግ፣ የለውጥ መሳሪያዎችን ተግባራዊ በማድረግ የተቂሙን አቅም ግንባታ በማሳደግ መልካም አስተደደርን በማስፈን
ቀልጣፋና ውጤታማ አገልግሎት መስጠት ነው፡፡

1.2 ራዕይ

በ 2022 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ከሚገኙ ተግባራዊ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል ቀዳሚ ሆኖ መገኘት፡፡
2. k10 ›mt$ m¶ yL¥T :QD UR ÃlW ትስስር

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱን ለማሳካት፣ የኢኮኖሚ እድገቱን ለማፋጠንና


ድህነትን ለመቀነስ ጉልህ ሚና ያለውን የተማረ የሰው ሀይል መንግስት ባስቀመጠው በ 70:30 ቀመር መሰረት
በማሰልጠን፣ በጤናው ዘርፍ የተቀመጠውን የእናቶችና ህጻናት ሞት ለመቀነስ ፣ የመከላከልና የጤና
አገልግሎትን ለማስፋፋት፣ ኤች አይ ቪ ኤድስ መከላከልን ለመደገፍ የማስተማሪያ ልዩ ሆስፒታልን አገልግሎት
በማጠናከር፣ የቴክኖሎጂውን ልማት ዕቅድ የሚደግፍ ባለሙያዎችን በማሰልጠን እንዲሁም ከግብርና መር
ኢኮኖሚ ወደ ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ የሚደረገውን ሽግግር ለማገዝ 10 የቴክኖሎጂ ፕሮግራሞችን
በመምረጥ ቴክኖሎጂዎችን ለህብረተሰቡ በማላመድ የቴክኖሎጂ ሽግግሩን በማፋጣን የዕድገትና
ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱን ለማሳካት የበኩልን አስተዋጽኦ ያበረክታል፡፡

3. የ 2014 በጀት ድጋፍ ማጠቃልያ

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለ 2014 በጀት ዓመት በአራት ፕሮግራሞች የተዋቀረ ሲሆን በዕቅድ ለተያዙት ፕሮግራሞች
ለመደበኛ ተግባራት እና ለካፒታል ፕሮጀክቶች ማስፈፀሚያ ለመደበኛ በጀት ብር 525.4 ሚሊዮን እንዲሁም በካፒታል
ወጪ ብር 600.0 ሚሊዮን ተደግፏል፡፡

96
4. የዩኒቨርሲቲው ዓላማዎች፣ ፕሮግራሞች/ንዑስ ፕሮግራሞች፣ ውጤቶች እና ግቦች

የፕሮግራሞች/ ንዑስ ፕሮግራሞች የ 2014


ስትራቴጂክ አላማ ውጤቶች አመልካቾች
ስያሜና መግለጫ ግቦች
ዓላማ 1
የተሰጠ የድጋፍ
ቀልጣፋ አመራርና ድጋፍ መስጠት ፕሮግራም 1 ስራ አመራርና አሰተዳደር
አገልግሎት
ለአላማዎች ማስፈጸሚያ ፕሮግራሞች የሚያስፈልጉ መሠረተ
ልማቶችን በማሟላት እና የመልካም አስተዳደር ስርዓቱን በማስፈን
የተቀለጠፈ ድጋፍ መስጠት እና በዩኒቨርሲቲው ስር የሚካሄዱ
የግንባታ ፕሮጀክቶችን ይከታተላል፡፡
ዓላማ 2
ጥራት ባለው ትምህርትና ስልጠና የመማር ማስተማር ሂደት ፕሮግራም ፡- 2 መማር ማስተማር
በሁሉም የትምህርት መስክ እና በሁሉም መርሀ ግብር በዩኒቨርሲቲው በሚገኙ የተለያዩ የትምህርት ክፍሎች ተቀብሎ 3689
በመስጠት የምሩቃንን ብዛት በ 2012 ከነበረበት 2611 በ 2015 ወደ የሚያስተምራቸውን የመደበኛና የተከታታየ ትምህርት ተማሪዎችን
3817 ከፍ ማድረግ በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ በሁሉም የትምህረት መስኮች የተመረቁ ተማሪዎች ቁጥር
አሰልጥኖ ያስመርቃል፡፡
ዓላማ 3፡
ጥናታቸው ተጠናቆ ለማህበረሠቡ የተሠራጩ ችግር ፈቺ ፕሮግራም 3፡ ጥናትና ምርምር 11
የጥናትና ምርምር ውጤቶችን በተለያዩ የትምህርት ክፍሎች ችግር ፈቺ ጥናትና በቁጥር
ምርምሮችን በ 2012 ከነበረበት 15 በ 2015 ወደ 80 ማድረስ
በማከናወን ለተጠቃሚዎች እንዲሰራጩ ያደርጋል፡፡ ምርምር

97
የፕሮግራሞች/ ንዑስ ፕሮግራሞች የ 2014
ስትራቴጂክ አላማ ውጤቶች አመልካቾች
ስያሜና መግለጫ ግቦች
ዓላማ፡- 4፡ ፕሮግራም 4፡ የማህበረሰብ ምክር አገልግሎት ለህብረተቡ የተሰጡ
የህክምና አገልግሎት በመስጠት የህብረተሰቡን የጤና ችግር ለመቅረፍ የህክምና ህሙማን
የድጋፍ፣ የምክርና የስልጠና አገልግሎት የሚያገኙ የማህበረሰብ 3000
አገልግሎት ለመስጠትና ዩኒቨርሲቲው በአካባቢው ለሚገኙ አገልግሎቶች፣ በቁጥር
ቁጥር በ 2012 ከነበረበት 5000 በ 2015 ወደ 25000 ማድረስ
ማህበረሰቦች ከኑሮአቸው ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ችግሮች በመለየት
ለህብረተሰቡ ምክርና ሙያዊ ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዛል፡፡
ለህብረተቡ የተሰጡ
የድጋፍ፣ የምክርና ቁጥር 3500
የስልጠና
አገልግሎቶች፣

98
5. የ 2014 ለዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሞች የተደገፈ የካፒታልና የመደበኛ ወጪ

ካፒታል መደበኛ
የፕሮግራም ጠቅላላ
የፕሮግራም ስም
መለያ ቁጥር ከመንግስት ከመ/ቤት ከውጭ ከውጭ ከመንግስት ከመ/ቤት ድምር
ድምር ድምር
ግ/ቤት ገቢ ዕርዳታ ብድር ግ/ቤት ገቢ
1 2 3 4 5 6 7=3+4+5+6 8 9 10=8+9 11=7+10

ወልቂጤ 600,000.0 525,420.0 1,125,420.0


397 600,000.00 0.00 0.00 0.00 515,573.60 9,846.40
ዩኒቨርሲቲ 0 0 0

ስራ አመራርና 600,000.0 137,506.0


1 737,506.00
አስተዳደር 600,000.00 0 137,506.00 0
መማር 290,556.8
2 0.00 290,556.80
ማሰተማር 290,556.80 0

3 ጥናትና ምርምር 0.00 13,498.68 13,498.68


13,498.68
ማህበረሰብ
4 0.00 9,846.40 83,858.52 83,858.52
አገልግሎት 74,012.12

99

You might also like