Professional Documents
Culture Documents
ADEWA
ADEWA
2
የዝክረ- አድዋ ርዕሰ ጉዳዮች (ዋና ዋና ጭብጦች)
መግቢያ፡-
ከአዉሮፓዊያን አሰሳና ግኝት ማግስት ቅኝ አገዛዝ እንደተጀመረ ይታወቃል፡፡ ከ 1870 ዎቹ እስከ 1880 ዎቹ ባለዉ ጊዜ
ዉስጥ ማለትም ሁሉም አህጉራት ቅኝ ግዛት ስር ከገቡ በኋላ “አፍሪካን በአፍሪካ ዉስጥ መበዝበዝ”በሚል
መርህአዉሮፓዊያን ፊታቸዉን ወደ አፍሪካ አዞሩ፡፡ በኢንዱስትሪ አብዮት መጎልበት ምክንያት የባሪያ ንግድ ከጥቅሙ
ጉዳቱ ስላመዘነባቸዉ “ነጻ ንግድ”በሚል ሽንገላአፍሪካዊያን ጋር አሳሳችና አዘናጊ ስምምነቶችን እየተፈራረሙ
እግራቸዉን በአፍሪካ የጠረፍ ግዛቶች ተከሉ፡፡ ወቅቱ በአህጉረ አዉሮፓ አዳዲስና ጠንካራ ብሄራዊ መንግስታት (ጀርመንና
ጣሊያን) የተመሰረቱበትና ወደ ቅኝ ገዥነትፉክክርና ዉድድር የገቡበት ጊዜም ስለነበር የአፍሪካን ቅርምት (scramble of
Africa) አፋጠነዉ፡፡
ለስዊዝ ካናል ግንባታ በፈረንሳይና እንግሊዝ የፈሰሰዉን ግዙፍ እንቨስትመንት የመክፈል አቅም ያጣችዉን ግብፅን በ 1882
ያስቀደመዉ ያፍሪካ ቅርምት፤ በአራቱም የአህሪቱ ክፍል በጣም ፈጣን በሆን ሁኔታ ፉክክሩ ተጧጧፈ፡፡ ቅኝ ገዥዎችንም
ወደ እርስ በእርስ ግጭት አስገባቸዉ ፡፡ ይህም የበርሊን ጉባኤን(1884-5) ወለደ፡፡ ከጉባኤአቸዉ ማግስት በጉባኤ ዉሳኔ
አንቀጽ 34 መሰረት ቅርምቱ እንዳሰቡት ሰላማዊ ሊሆን ባለመቻሉ፤ ሕይወትንና ንብረትን በጠየቀዉ የሀይል እርምጃ
መላ አፍሪካን በ 1900 ተቀራምተዉ አጠናቀቁ፡፡ እነሆ ታላቋ ሃገራችን ከዚህ ቅርምት ዳነች፤ በታምር ሳይሆን አደዋ ጦር
ሜዳ ላይ በተከፈለ የንብረት፣ የአካል፣ የደምና የሕይወት መስዋዕትነት፡፡
አዉሮፓዊያን “ነጻ ንግድ”የሚሉትን ሽንገላ ገሸሽ አድርገዉ“አፍሪካን በአፍሪካ ዉስጥ መበዝበዝ”መርሃቸዉን አዉን
ማድረጉን ተያያዙት፡፡ በከፋፍለህ ግዛ ፖሊሲአቸዉ የጥሬ ዕቃ፣ የርካሽ ጉልበትና የሸቀጥ ማረገፊያ ገባያ ፍላጎትና ጥም
አረኩባት፡፡ ጣሊያንም ይህንኑ ለማግኘት ስትል በሰ/አፍሪካ በዋናነት በአፍሪካ ቀንድ ላይ ትኩረቷን ኢትዮጵያ በማድረግ
ስትራወጥ ነበር በተባበረ የሃብሾች ክንድ የተደቆሰችዉ፡፡ በአድዋ ሽንፈት ምክንያትም የአዉሮፓዊያንመዘባበቻ፣ የዜጎቿን
በቁጣ የገነፈ አመጽ ማስተናገጃ ሂነች፡፡
ዓድዋ የኢትዮጵያ ወይም የአፍሪካዊያን ድል ብቻ ሳይሆን የመላዉ ዓለም ጥቁር ህዝቦች ኩራትና ክብርን ያጎናተፈ፣
የሰዉ ልጆችን
(የነጮችና ጥቁሮችን) እኩልነትን ያረጋገጠና ለሰባዊ መብቶች መከበር ህያዉ ቀንዲል ያቀጣጠለ ድል ሆኖ በዓለም በታሪክ
የተመዘገበ ሉላዊ ሃብት/ እሴት ነዉ፡፡የዘንድሮዉ የ 125 ኛ አመት የአድዋ ክብረ በዓል አከባበር ምናልባትም እስከዛሬ ታይቶ
በማይታወቅ መልኩሃገራዊ፣ አህጉራዊና ሉላዊ ትኩረት ተሰጥቶት እየተዘከረ ይገኛል፡፡ የበጌምድር መም/ራን ትምህርት
ከሌጅ የማህበራዊ ሳይንስ ትም/ት ክፍልም የአገርህን ዕወቅ ክበብም ዝክረ አደዋን ታሪካዊ ይዘቱን በጠበቀ መልኩ
ለመዘከር ለፓናል ዉይይት በሚያመች ሁኔታ በሚከተሉት ነጥቦች ዙሪያ አጫጭርመነሻ ሃሳቦችን እንዲህ ያቀርባል፡፡
3
የ 125 ኛ ዓድዋ ክብረ በዓል ለፓናል የሚቀርቡ ርዕሰ ጉዳዮች (ዋና ዋና ጭብጦች)
3. ድህረ አደዋ (የአደዋ ድል ዉጤቶችና ፋይዳቸዉ) /Consequences & Significances of the War)
4
ለአፍሪካና ለዓለም ጥቁር ሕዝቦች የፀረ ዘረኝነትና የፀረ ቅኝ አገዛዝ ትግሎች ምሳሌ
̋ Where ever we go wu have a machine gun ….˝ የትም ብንሔድ እኛ መትረየስ አለን፤ እናሸንፋለን የሚሉትን
የነጮች ትምክህት ያኮላሸ፣
የሰዉ ልጅ እኩልነት በዓልም በተግባር ያሳየ፣ የሰባዊ መብት ዘላለማዊ ጠበቃ ነዉ አድዋ፡፡
አድዋ የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የአፍሪካና የአልም ጥቁር ሕዝቦች ክብርና ኩራት የሆነ አንጸባራቂ፣ ዘላለማዊና ሕያዊ
የሆነሉላዊ እሴት ነዉ፡፡ … ወ.ዘ.ተ.
ሉላዊና ምክንያቶች፡-
የሰሜንና የአፍሪካ ቀንድ የንግድ መስመር መዘጋትን ተከትሎ የአዉሮፓዊያን አሰሳና ግኝት መጀመር
ዘመናዊ እርሻ /በካቢያንና ሰሜን አሜሪካ/ መጀመርና የሰዉ ጉልበት ፍላጎት፣
የባሪያ ንግድ መፋጠን /ትራይአንጉላር የባሪያ ንግድ/- አፍሪካ- አሜርካ- አዉሮፓ
የኢንዲስትሪ አብዮትመፈንዳትና ዕድገት፣
የጨለማዉ አህጉር ፣በተለይም የምስራቅ አፍሪካ ተፈላጊነት መጨመር
የኦቶማን ቱርክ መዳከምና የግብጽ መጠናከር፣
በ 1869 የስዊዝ ቦይ መከፈትና ጠቀሜታዉ
የአዉሮፓዊያን ስለአፍሪካ ያላቸዉ አመለካከት መለወጥ ፟አፍሪካን በአፍሪካ ዉስጥ መበዝበዝ ፟
የባሪያ ጉልት አላስፈላጊነት መከሰት/ የነጻ ንግድ ስምምት መጀመር
የኢንዱስትሪ አብዮትመጎልበትና ፍላጎት መጨመር (ጥሬ ዕቃ፣ ገባያና ርካሽ ጉልበት)
አፍሪካን ለመቀራመት መሯሯጥ መጀመር፣
ወኪሎቻቸዉ፡- አሳሾች፣ የንግድ ኩባንያዎች፣ ሰባኪዎች፣ የጂኦና ሳይንስ ቡድኖች፣ ወታደራዊ ሃይሎች…..
የበርሊን ጉባኤ (1884-85) - አንቀጽ 34
አህጉራዊ ምክንያቶች፡-
የኦቶማንን መዳከም ተከትሎ- የግብጽ ነጻነት መረጋገጥ (መሐመድ አሊ-1805)
የመሐመድ አሊ የግዛት ማስፋፋት ፖሊሲ ትግበራ እስከ አባይ ምንጪ….
በምዕ/ በሱዳን- መተማ- እነደጃዝማች ክንፉ ሃይሉ፣ ካሳ ሃይሉ /ደባርቂ….
5
-በደ/ምስራቅ- በዘይላ ወደብ - ሐረር
-በ 1876 በሰ/ምስራቅ- ምጽዋ- ጉርኣ ግንባር
የሕይወት ስምምነት (1885)- የመተማ ጦርነት(1889) እና የጣሊያን ከሰያዓቲ ወደ አስመራ መገስገስ፣
የጣሊያን አፍሪካ ቀንድ እግሯን ማስገባት፡- -በ 1838 ጁሴፔ ሰፔቶ አሰብን መግዛት
- በ 1869 የአሰብ ለጣሊያን መርከብ ድርጅት መተላለፍ
ዮሐንስ 1888
ምንሊ
ክና
/
ተ ሃይ
ማት
6
ሀገራዊ ምክንያቶች
የዘመነ መሳፍንት(1769- 1885)ዉርስ (Legacy of Zamane Masafnt)
የደ/ቴዎድሮስ- ካሳ ምርጫ፣ ሌሎች የአካባቢ(1855- 1868)
ካሳ ምርጫና ተ/ጊዮርጊስ፣ ምንሊክና ተ/ሃማት (1872-1889)
ምንሊክ እና ተ/ሃይማኖት (1882) እምባቦ፤
የታላቁ ርሃብ በኢትዮ . (1882- 1892)
የእንስሳት ወረርሽን በሽታ፣ የአንበጣ ወረራ፣ ድርቅና የፈንጣጣ ወረርሽን መከታተል፣
የምነልክ ጉዳቱን ለመቋቋም የግዛት ማስፋፋ ፍጥነት መጨመርና ዉጤቱ (ወላይታ)
ቅጽበታዊ/የቅርብ መነሻ ምክንያተች (Immediate Causes)
1876 በኦ. አንቲኖሪ የተመራ የጂኦግራፊ ማህበረሰብ መምጣት (ስዉር የቅኝ ግዛት ተልዕኮ ይዞ የመጣ) ፣
በኋላ ….. ላበረከተዉ አስተዋጽኦ የዩኬ ሮያል ካምፓኒ ተሸላሚ የሆነ
1882 የካ.ፔ. አንቶኖሪ /የጣሊያን ተወካይ/ መምጣትና ልዩ ልዩ ስምምነቶች መፈረም
ግንቦት 21፣1883፣ የወዳችነትና የንግድ ስምምነት (ይዘቱ፡- የቆንስላ ልዉዉጥ፣ ነጻ ንግድና የዜጎች እንቅስቃሴ፣ ነጻ
ሃይማኖታዊ ስብከት- 17 ኛዉ ክ.ዘ.)
1887 የገለልተኝነት ስምምነት መፈረም (ጣሊያኖች ከዮሐንስ ጋር ሲጋጩ እነዳያግዝ፣ መሳሪያ ሊሰጠዉ)
ግንቦት 2፣ 1989 የዉጫሌ ዉል መፈረም/ 20 አንቀጽ…..)
ወቅቱ በ 1887 ጣሊያኖች ምንሊክ እንዳስፈለጋቸዉ ሁሉ፣ ምኒልክ ከእነርሱ በላይ በ/የፈለገበት ነበር፣
ምክንያቱ ዮሐንስ 4 ኛ ጎጃምን እንዳጠቃ እኔንም ያጠቃኛል የሚል ስጋት ነዉ፣
ይህ ዉል የኢትዮ-ጣሊያን ግንኙነት ከ/ደረጃ እንደደረሰ ያስመሰለ፣
የኢትዮ- ጣሊያን ወዳጅነት ማብቂያ መጀመሪያ ያደረገ ዉል፣
7
አንቀጽ 3- ድንበር ነክ ይዘት ያለዉና ከ 1890 በኋላ ለጣሊያንን የኤርትራ ይዞታ ያረጋገጠ፣
ሀ. የማግባባት ፖሊሲን (Persuasion Policy)- የአንቶኖሊ መስመር - በምኒልክ ዉጫሌን (1893) መሻር ከሸፈ፣
ዋና ዓላማ፡-
በ 1887 ምንሊክ የሐንስ ላይ የፈጸሙትን ምንሊክ ላይም ለመተግበር መሞከር ነበር፡፡
በዳ/ምኒልክ ላይ ቁርሾ ያላቸዉን የአካባቢ መሳፍንትን መኳነትን(የትግራይ ገዥዎችን) በማሳመን ጎናቸዉ ማሰለፍ፣
ጥሩ ምሳሌ፡- የ 1891 ዱ የመረብ ስምምነት ይጠቀሳል፡፡ (ራስ መንገሻ ዮሐንስ፣ ፊ/ስዩም፣ ደጃ/ መሸሻ ወርቁ)
ግን ጅምሩ ላይ የተሳካ ይመስል የነበረዉ የመረብ ስምምነት ሰኔ 1894 በነራ/መንገሻ ወደ አ.አ. መሄድ ከሸፈ፤
ታህሳስ 1894 በደጃ/ባህታ ሐጎስ የተመራዉ የኤርትራ ገበሬዎች አመጽ….. (ከመሬት የማፈናቀል ፖሊሲም ችግር )
የአድዋዋዜማልዩነቶችበሃገርፍቅርስሜትናበምኒልክየአመራርጥበብ.ሲከሽፉ፣
የጣሊያን የአድዋ ዋዜማተስፋ የሰንቃባቸዉ የነበሩ ዉስጣዊ ልዩነቶች፡-
ምኒልክ እና- ራስ ሚካኤል ---ወሎ
ንጉስ ተ/ሃይማኖት- ከጣሊያኖች ጋር ግንኙነት ማድረጉን ምኒልክ እንዳወቀ፡-
̋ …. ላተ ብዙ አላዝንም፤ ግን ብዙ አድባራት ያለበት ሀገር ያሳዝነኛል፤ በቅርቡ መጥቼ አመድ አደርግሃለሁ፡፡˝የሚል መልክት ላከበት
ራስ መንገሻ ዮሐንስ------ ትገራይ፣ በራ አሉላ ማግባባት በራሱ u ጊዜ የተመለሰ፣
የአዉሳ (ደንከል) ሱልጣን በሻምበል ፔርሲኮ አማካኝነት በርከት ገንዘብና መሳሪያ የተሰጠዉ፤
8
በምትኩ 20 ሺ ጦር በምኒልክ ላይ የሚዘምት እንዲመለምል የተጠየቀ- በራሱ ጊዜ ለምኒልክ ያደረ፣
ራስ መኮነን ወ/ሚካኤል------ ሐረር (በዳ/ምንሊክ ዕዉቅና….)
ራስ ስብሃትና ደጃ/ሐጎስ- ከአድዋ 2 ሳምንት ቀድመዉ ከ 600 ጦር ጋር ወደ ምኒልክ በራሳቸዉ ጊዜ የገቡ፣
የእነራስ ስብሃት አቋም (Though we eat their money, we will not fight our country & our king) ክንፈ አ. 157.
“…….ይቅርታ አድርግልኝ፡፡
ሀገርናሃይማኖትየሚያጠፋጠላትባህርተሸግሮመጥቷል፤እኔምያገሬሰዉመድከሙንአይቼእስካሁንብታገሰዉምእያለፈእ
ንደፍልፈልመሬትይቆፍርጀመር፡፡አሁንግንበእግዚአብሔርእርዳታአገሬንአሳልፌአልሰጠዉም፡፡
ያገሬሰዉጉልበትያለህበጉልበትህ፣ጉልበትየሌለህበፀሎትህ፤ለልጅህ፣ለሚስትህ፣ለሃይማትህስትልዕርዳኝ፡፡
ዘመቻዬጥቅምትላይነዉናየሸዋሰዉበጥቅምትወርወረኢሉከተህላገኝህ፡፡
ወስልተህየቀረህእንደሁማሪያምንትጣላኛለህ፡፡” (እ.ኤ.አ. መስከረም 17፣ 1895)
ሀ. ይቅርታ - የረቀቀ ዲፕሎማሲ
9
በንግስት ጣይቱ በኩል የተደረገ ዝግጅት፡-ጦርነቱ እንዲጀመር ከማግባባ ባሻገር
ከ 20 ሺ በላይ ሴቶችን በማሰባሰብ ምግብና መጠጥ፣ የመመገቢያና የመጠጫ ቁሳቁስ፤
ባህላዊ መድሃኒቶች፣ የቁስል መጠገኛ፣ ካምብ ጠባቂዎችና የባህል መድሃኒት አዋቂዎችን አዘጋጁ፣
ጦሩ በሰ/ኢትዮጵያ ሲያልፍ በእንክብካቤ እያሳደረ ስንቅ እየሰነቀ እንዲያሳልፍ አዘዙ፣
በመጨረሻም 5-209 20-30 ሺ) ሺህ ጦር እየመሩ ወደ ግንባር ዘመቱ፣ 1200 ሤት ተዋጊ ዘማችች ነበሩ፡፡
የጦሩ አሰላለፍ፡- በጦርነቱ ማግስት ጸሐፍት ምን አሉ፡-
˝ ….. ምኒልክ ያለጥርጥር የላቀ ብቃት ያለዉ ፖለቲከኛ፣ አርቆ አስተዋይና አቻ የሌለዉ ፖለቲካን የማሽተት ተሰጥኦ
የታደለዉ የጣሊያንን መስፋፋት በዝምታ ይቀበላል የማይባል ሰዉ ነበረ፡፡ …. እስከዛሬ ድረስ ያሳየዉ
መለሳለስለታክቲክ ብቻ እንደነበረ ተረጋገጠ፡፡̋ (Anderzie Bartiski &Y.Mantiel Niyechiko, The History
of Ethio., p.340- Alemayehu Abbebe)
ባራቴሪ፡- ሰኔ 1894 ወደ ሮም በመሄድ ለፓርላማዉ ባሰማዉ ድንፋታ˝ ምኒልክን ለማሸነፍ ብዙ ዕርዳታ አያሻኝም ̋
3. የአደዋ ጦርነቶች፡-
አድዋ የአንድ ጊዜ ብቻ ጦርነት አይደለም፣
የኢትዮ- ጣሊያን ጦርነት (1894-1896) ጀምሮ ይጠናቀቃል፣
ታህሳስ 1894 የጣሊያን ጦር ድንበር ጥሶ ገባ፣
1. የቆአቲትና ሰናፌ ጦርነት (ጥር 14/ 1895)፡
የራስ መንገሻ እና የባራቴሪ ጦር ከአምባላጌ በፊት ገጠሙ- ድል የመንገሻ ነበር፣
በጀ/አርሞንዲ የተመራ ጦር መጣና ጦርነቱ ተፋፋመ፣
ስለመሸ ዉጊያዉ ቆመ፤ በማግስቱ መንገሻና ራ/አሉላ ወደ ሰናፌ አፈገፈጉ፣
የጣሊያ ጦር የእነመንገሻን ቀጠና በሙሉ ይዞ ፣ ወደ አዲግራት ገሰገሰ፣
ምንሊክ ለባራቴሪ ጦሩን እንዲያስወጣ ጠየቀ፣
ባራቴሪ በንቀት ጦሩ- ወደ ደቡብ ገፍቶ መቀሌ እንዲገባ አዘዘ፣ መስከረም 1895 መላ ትግራይን ያዘ፣
ሻ/ቶሴሊ- ግስጋሴዉን ገቶ የመቀሌና የአምባላጌን ግንባር አጠናከረ፣
10
ዉስጣዊ ልዩነት በሃጋረዊ አንድነት ስሜት ተተካ፣ - ባራቴሪ መላ ጦሩን አዲግራ እንዲከት አዘዘ፣
- ትዛዙ ለጀ/አርሞንዲ ሲደርስ የሻለቃዉም ሽነፈት ተሰማ፣
2. የመቀሌ መያዝ- ጥር 7-21/1896 (The Siege of Makkale)
በራ/ መኮንን የሚመራዉ ጦር ታህሳስ 8/1895 ደርሶ መከሌን ከበበ፣
የእንዳ እየሱስን ምሽግ ጥሶ መግባት ከባድ ነበር፣
የንግስት ጣይቱ 900 ጦር ጣሊያኖች ዉሃ የሚያገኙበትን ምንጩን ተቆጣተረ (ብልሃቱ የንግስቲቱ ነበር)
በጣሊያን በኩል፡- ጄ/አርሞንዲ አዲግራት ገባ፤
ጣሊያኖች በዉሃ ዕጦት መከሌን እንዲለቁ ተገደዱ፣
1500 ጦር ይዞ ምሽጉን እንዲያጠናክር የታዘዘዉ ሻ/ ጋሊኖ ምሽጉን በባራቴሪ ትዛዝ ጥር 24/1895 ለቆ ወጣ
የመቀሌ መለቀቅ በዲፕሎማሲ እንድምታዉ‹-
ባራቴሪ የጋሊኖ ጦር በሰላም ከወጣ፡- - ጥረ ገንዘብ ለምኒልክ ሊሰጥ፣
- የጋሊኖ ሃይል ለወደፊቱም በዉጊያ እንደማይሰለፍ ቃል ገባ፣
ምኒልክ ለዲፕሎማሲያዊ ፍጆታ የታሊያን ጦር በሰላማዊ መንገድ እንዲወጣ ፈቀደ፡፡
የስነ ልቦና ዝግጅት፣ ቁርጠኝነት፣ የመልካ ምድር ዕዉቅና -የላቀ የስልጠና ዝግጅት ግን የመረጃ ዕጦት..
ጠላቱን ኣሳንሶም አግዝፎም ያላየ በሃገር ፍቅር የዋጀ.. ጠላቱን ዝቅ አድረጎ የሚደነፋ፣ የሚፎክር…
የሁለቱም ወገኖች የ 2 ሳምንት የምሽግ ቆይታ ስጋትናእንተለጀንስ
11
በምኒልክ ባራቴሪ
ትዕግስት በማጣትና ስንቅንም በመስጋት ለመጀመር ተነሳሳ፣ - በትንስ ጦር ትንኮሳ ጠላቱን ለማስቆጣት ሞከረ
ሠራዊቱ ከምሽግ ቀድሞ እንዳይወጣ ራ/መንገሻና አሉላ… - የባሻ አዉአሎምን መረጃ አምኖ ተቀበለ፣
በሻዉ ለሁለቱም የሚሰልሉ በመምሰል ሃገራቸዉን ያስቀደሙ -የኢትዮ ጦር በበዓል እንደማይዋጋ ለባራቴሪ አሳመኑ፣
ከፊ/ገበየሁ ጋር የራ/ሚካኤል፣መንገሻና ዋግሹም ጦር ዝግጁ ነበር፣ - ዕሁድ መጋ 1/1896 ከንጋቱ 11፡32 ደቂቃ ጀመረ፡፡
-የጀ/አርቤርቶኒ ጦር በፊ/ገበየሁ ግንባር ጥቃት ሰነዘረ፣
ፊ/ገበየሁ- ጎራዴዉን መዞ ወደ ዋናዉ የጦር ሜዳ ተወርዉሮ ገባ -ልበሙሉን ጀግና በጥይት መተዉ ገደሉት፣
o ጦሩ የመሪዉን አስከሬን ይዞ አፈገፈገ፣ - አርቤርቶኒ ወደፊት ለመግፋት ዕድል ተከፈተልን ብሎ..
o ደጃ/ባልቻ ክፍተቱን ለመሙላት እየፎከረ ገባ፣ - ከባራቴሪ እርዳታ ጠየቀ፣ አልደረሰለትም፣
o በ 1878 ጀምሮ የምኒልክ መድፍ ጠባቂ የነበረዉ ጀግና የታሊያንን ታንክ በጎራዴዉ ማርኮ የአርቤርቶኒን ጦር አተረማመሰዉ፡፡
እንዲህም ተብሎ በጦሩ ሞራል ሰጪ አዝማሪዎች ተገጠመለት፡
̋ገበየሁ ቢሞት ተተካ….. ባልቻ፣
መድፍ አገላባጭ….. ብቻ ለብቻ፡፡˝እኔም ባንድ ወቅት የድርሻን…..
ጥይት ቢያልቅበት …መች ቆመ ፈዞ፣
ከወገቡ ላይ …ጎራዴ መዞ፣
የነጭ ጠላቱን … አነገት ጠምዝዞ፣
እንደ ጦስ ደሮ …ጥሎ- ቀንጥሶ፣
ታንኩን ማረከዉ … ባልቻ አባ ነፍሶ፣
የገበየሁ ደም መች ቀረ …ፈሶ፡፡
(አልኩት- በ 1978-አድዋ-ወሊሶ)
የባራቴሪ ዕዞችና ዉጤታቸዉ፡-
ለጀ/አርቤርቶኒ- የጀ/አርሞንዲ ጦር ፈጥኖ እንዲደርስለት፣ የጀ/ዳቦር ሜዳም እንዲጠጋ ታዘዘ፣
በልዩ ልዩ ችግሮች (መልካምድር፣ የተሳሳተ የካርታ ንባብ፣ የመረጃ ዕጦት…) ፈጥነዉ መድረስ አልተቻላቸዉም፣
ከጀ/ኤሊና ፣ቀጥሎም ከጀ/አሪሞንዲ ጋር መገናኘት አቃተዉ፣
4 ቱን ብረጌዶች በስህተት አራርቆ መመደቡን የተረዳዉ ከስንፈቱ በኋላ ነበር፡፡(ባሻ አዉአሎምንና አጋሮቹን ያስታዉሷል)
የኢትዮ. ጦር፡-
የፊ/ ገበየሁ ጦር ፈጥኖ በመረጋጋት የአልቤርቶኒን ሃይል ገጠመዉ፣
አልቤርቶኒ እዝ ስር የነበረዉ የጣሊያ ጦር 4፡00 ሰዓት ላይ ሙሉ በሙሉ ተደመሰሰ፡፡ እርሱን ጨምሮ፣/ መድፎቹ/
አርቤርቶኒ በቅሎዉ በጥይት ሲመታ መሬት ላይ ተዘረረ፣ የኢት. አርበኞች ተወርዉሮዉ እንደ ንብ አረፉበትና ማረኩት
የኢትዮ. ሃይል በጦር ዜማዎች ደስታና ሐዘኑን መግለጽ ጀመረ፣
ጣሊያኖች፡-
o ተርበተበቱ፣ ፈረጠጡ፣ ከምረኮ የተረፉት ሌሎች ብረጌዶች ጋር ተቀላቀሉ፣
o ያልተነኩት ክ/ጦሮችም ዜናዉ ሲደርሳቸዉ ባሉበት ሁነዉተረበተበቱ፣
12
4. የአደዋ ድል ዉጤቶችና ፋይዳቸዉ (Consequences & Significances of the War)
ቅጽበታዊ ዉጤቶች፡-
በኢትዮ. ፡- በጣሊያን…….
ሞት፡- ከ 4-6 (10 ሺ) ሞት - 6-8 ሺ
ቁስለኛ 10 ሺ - 2500
ምርኮኛ‹- የለም - 3500
ጦር ሜዳ ላይ ከወደቁ ታዋቂ ጀግኖቻችን ጥቂቶቹ፡-
ፊታዉራሪ ገበየሁ- የጀግኖች ጀግና- አርኣያ፣ ደጃ/ መሸሻ፣ ደጃ/ጫጫ፣
ልዑል ዳምጠዉ፡- በሩስያ የኢትዮ. አምባሳደር የነበሩ
ቀ/ታፈሰ፣ ቀ/ገነሜ…… ወ.ዘ.ተ.
የምኒልክ የርህራሄ ጥግን የሚያሳይ ዉሳኔ፡-
እጅ የሚሰጡ የጣሊያን ወታደሮች እንዳይገደሉ አዘዘ፣ /አስካርስን አይጨምርም ነበር/
ለ 2 ቀናት ብቻ ድሉ በደስታ እንዲከበር (ለ 7 ዓመት በሐዘን አድዋ ሳይከበር እንደቆየም ይነገራል)
ለእግዚአብሔር የምስጋና ሥርዓተ- ቅዳሴ እንዲከናወን - በአቡነ ማቶዎስ አማካኝነት ታዘዘ፣
በጣሊያን በኩል፡-
በጋቢት 3/1896 ምሽት ሽንፈታቸዉ ይፋ ሆነ፣
በሁሉም ከተሞቻቸዉ የአፍሪካ የቅኝ ግዛት ፖሊሲአቸዉ ላይ የተቃዉሞ ሰልፍ ተደረገ፣
ጠ/ሚ ክሪስፒ ስልጣን ለቀቀ፣
በባራቴሪ ምትክ ጀ/አንቶኒዮ ባልዴሴራ ተሾመ፣
የአድዋ አንጸባራቂ ድል ተከታታይ ዉጤቶችና ፋይዳዉ
ከበርካታዎቹ ዉጤቶች ዉስጥ 10 ሩንጠቅለል አድርግን እናንሳ፡-
1. የኢትዮ. ሉዓላዊነት መከበር
ጥቅምት 26 1896 ከ 6 ወር በኋላ የአዲስ አበባ ስምምነት መፈረም፡- ይዘቶቹም፡-
የዉጫሌ ዉል በይፋ ተሰረዘ
የኢትዮ- ጣሊያን ጦርነት በይፋ ቆመ፣
ጣሊያን ከ 17 ሺ ሊሬ በላይ የቶር ካሳ እንድትከፍል ተወሰነ፣
13
የኢትዮ-ኤርትራ ድንበር ተከለለ (መረብ- በለስ-ሙና ወንዝ መለስ)
2. በ 1900 መላ አፍሪካ በቅኝ ግዛት ስር ሲገባ የኢትዮ ፍጹም ሉዓላዊነትና ነጻነት በመላዉ ዓለም ታወቀ፣
The outcome of the battle of Adwa produced a profound shock over Europian power…
የሰለጠነዉ የአዉሮፓ ሃይል በአፍሪካዊዉ ጥቁር መሪና ሠራዊቱ መሸነፍ እዉነተኛና ጥልቅ ድንጋጤን መፍጠሩ…
በሃገረ ጣሊያን አመጽ አቀጣጥሎ የሥልጣን ሽግሽግ እንዲፈጠር አደረገ፣
የምሥ/አፍሪካ የጣሊያን ጦር አዛዥና የድዋዉ ኮማንደር ጀ/ ባራቴሪ ለፍርድ ቀረበ፣
-ለከሊፋ አብደላሂ ደግሞ አፍሪካዊ ህብረት ፈጥረን እንታገል የሚል ደብዳቤ ጻፈ፣
14
- ቅኝ ግዛት ከአፍሪካ ምድር እንዲጠፋ …..
15
መጋቢት 1897 ላይ - ኢትዮ-ጁቡቲ - ግንቦት 1902 ኢትዮ.-እንግሎ-ግብጽ
ሰኔ 1897 ኢትዮ- ከእንግሊዝ (ሰ/ሱማሊ ላድ) - 1907 ኢትዮ- አንግሎ- ኬንያ
ሐምሌ 1906 ኢትዮ. - ኤርትሪያ - 1908 ኢትዮ- ጣሊያን ሱማሊ ላንድ
16
17