Professional Documents
Culture Documents
ትዕይንት -አንድ
ባዶ መድረክ
/የግንባር መብራት ቀስ እያለ ሲፈካ ከፊት ለፊት መድረኩ በኢትዮጵያ መልከዓ ምድርና ታሪካዊና ሀይማኖታዊ፤ቅርሶችና አብያተ
ክርስቲያን የደመቀ የተወጠረ ሻራ ይታያል/
በሸራው ላይ የአክሱም ሐውልት እና ቤ/ክርስቲያና የነጃሽ መስጂድ የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስትያናት የጎንደር /ፈሲል ደስ/ ግንብ
የሐረር ግንብ በጉልህ ወጥተዋል፡፡
መድረኩ መሃል ላይ ዙፋን ለአመል ያህል ዝቅ ያለ ባለ እንጨት ጌጠኛ ወንበር ብቻውን ተቀምጧዋል፡፡
/ከጀርባ በርከት ያሉ ድምፆች እጂግ ጎልተው መሰማት ጀመሩ ድምፆቹ በተለያዩ የኢትዮጰያ ብሔር ብሔረሰቦች ቋንቋ ተደበላልቀው
ይወርዳሉ!
ወደፊት፡፡
/በዚህን ግዜ ከተመልካች ጀርባ አንድ የጎላ ድምፅ ሲያስገመግም ከጀርባ ይመጣ የነበረው የህዝብ እንዝመት ሁካታ እየረገበ እየረገበ
ይመጣል/
ጦርነቱን ነገ አድርገው ››
/ፋታ/
ምን የሚሉት?
እንዴት?
ፊልተርን አሰማርታ
አይደለም
እንግልት ነው ለወገን
ሕፃን አዛውንትወንድ ሴት
ንጉሥ አትበሉት
የሚከዱት?
ከዱት
የነ ሳሌምቢኒን ቃል ሰሙበት
ግን ይሆናል?
ያውቃል
/ተራኪው በህዝብ መሃል እያንዳንዱን ቃል እየረገጠ አሳምሮ ከነሀዘን ቆዛዜው ቃሉን ውርዶት በስተግራ መድረክ ወደ ውስጥ ዘልቆ
ገባ በተለይ የመጨረሻው ቅዛዜ ላይ ሀዘን ነጋሪ እንጉርጉሮ ዜማ ተከትለው !
ህዝብ፡-ጤየፍ ታንሳለች
ህዝብ፡-ትነሳለች
ህዝብ፡-እረሳና
ጣዲቄ፡-የአዳም ዘር ሁሉ ዘነጋና
ህዝብ፡-ዘነጋና
ጣዲቄ፡-ተው አትዘንጋ
ህዝብ፡-ተው አትዘንጋ
ህዝብ፡-የእሳት አልጋ
ህዝብ፡-የእሳት ባህር
ጣዲቄ፡-እንደምን ብዬ ልሻገር
ህዝብ፡-ልሻገር
ህዝብ፡- ምግባር
ህዝብ፡-በፍቅር
ያኔ አውሮፓ ደነገጠ
ያን ግዜ እኛ ጉድጓዳችን ይማሳል
/ፋታ/
ግና ወርደው መቼ ገጠሙት
ተደፍራ ከመመልከት
/ፋታ/
መቁረጥ መነሳቴን
ሲያውቁ ነው የሚሸረሽሩኝ?
/ ምኒልክ ቁዝም ብሎ እንደቆመ እልፍኝ አስከልካይ ተመልሶ ሶስት መሳፍንት፤ራስ መኮንን ፤ራስ ወሌንና ዋግ ሹም ከሩን አስከትሎ
ገብቶ ደረደረና እጂ ነስቶ ወጣ /
ለመሆኑ . . .
/ ምኒልክ ዞር ብሎ ይመለከተዋል/
/ወደ ወንበሩ ተመልሶ ይሔድና ወንበር ላይ ጠመንጃውን እንደሰው አስቀምጦት ተደግፎት ይቆማል/
ይሀው
በስብከት ሰክሮ
እያወቅህ
ንጉሥ ሊያደርግህ
ሲያስማማህ
ምን ተስማማህ?
ኢትዮጰያን ቋምጦ
እዛው ለመግታት
ምኒልክ፡-እ. . . ለመግታት
/ትቶት እየሄደ/
ሲሉን
እንቅልፍ አጥተን
ሀገር ልንሰፋ
ወሰን ልናሰፋ
የተማርነውን ልንተገብር
ከወገኖቻችን ጋር ስንመክር
ሕልምህስ ምን ነበር?
ምንም አልነበር
ከመግጠሙ ፊት
በክፋት ተጣብቆብህ
አልላቀቅ ሲልህ
ምን ነበር የመከረህ ?
መንገሻ ፡- . . . ምንም ››
ምኒልክ ፡- እኮ ምንም?
መንገሻ ፡- አዎ ምንም ?
መንገሻ ፡- በፍቀፁም
ልባችሁ አይታመንም
አይጨብጥም
በመጠየቄ ተረጋግጧል
የሴጣን ውልድ
አንስቶ
መተማ ሲወድቁ አልጋ ማውረሳቸውን አውስቶ
ያበቃሃል
ምኞታችን ይሰምራል
አላለህም ብሎሃል?
ይህ አልጋ የተመሰረተው
ያው
/ትቶት እየሄደ /
ንጉስ እኮ ነው ተመልከቱት
ምኒልክ፡-ሞልቶ ይፍሰሰ
የእንግሊዝ መሰሪነት
የኢጣሊያን ቡችላነት
የመቀራመቱን መዳረሻ
/ወደ መንገሻ፡እየተመለሰ /
እኔን ግን ተወኝ
በአገሬ አትምጡብኝ ብል
በእንግሊዝ ክስ
/ፋታ/
ኤርትሪያ ማለት
ምኒልክ፡-ወዴት ተ/ኃይማኖት
ሬሳ ሆኖ ለሀገሩ ሲከነበል
ለእህትህ ሲባል
ሲል አልሰበከህም ሰብኮሃል ?
ጃንሆይ . . . እንዲህ ያለ ቃል
/ድንገት ቱግ አለ/
እሱ የሞተው እሺ ያለ ቀን ነው
የካቲካላ እንፋሎት
ያን ግዜ አገሩን ሽጣት
/ተንደርድሮ ወደ ወሌ እየገሰገሰ/
ከስካርህ ካልተላቀህ
አፈር !
ዳግም ላንመለስበት
ስንመለስ እንወቃቀሳለን
ከካሳ ጋር ቃል ተሳስረው
ሊካፈሉ ተስማምተው
/ምኒልክ ወደ ብሩ እየተመለሰ /
‹‹የገደለው ባልሽ
የሞተው ወንድምሽ
ሃዘንሽ ቅጥ አጣ
ከቤትሽ አልወጣ ››
/ፋታ ወስዶ/
እመ ብርሀን ትይብህ
/ምኒሊክ ግሽግስ ሲል እርቁ እንዳይስተጓጎል አሉላ በሀዘን እንደጨመተ ወደነ ራስ አሉላ እየዞረ/
ምኒሊክ፡-ጌቶች እነዚህን አጠገቤ በማየታችሁ
አልችል ቢል አንጀታችሁ
ተውኝ
/ቆራጥ ውሳኔ/
/ሶስቱም እየተንበረከኩ /
እረ በእመብረሀን ምህረት
/በዚህ መሀከል ከተመልካች ጀርባ ከፍ ያለ የኦሮምኛ ማቅራራት ይሰማል ሁሉም ቀልባቸው ወደዛ ይሳባል /
/በሕዝብ ተመልካች መሃል ከትጥቁ መሃል ሲደርስ ሚኒሊክ ፈት ለፊት ፉከራውም ተረጋጋና ፀጥ አለ /
ምኒሊክ፡-ጎበና አንተው ነህ ?
ከእንጀራ ጋር የጎረስኳት
ምኒሊክ ፡-የጀግና ቃል ይሄ ነው
ለኢትዮጵያ የማይታጠፈው
እንሒዳ . . . በሉ እንሒደው
/በስተግራ በኩል ሌላ በጉራግኛ በኢሮምኛ በሃዲይኛና በሌላ ቋንቋ በተደበላለቀ መልኩ እየተፎከረ በባልቻ መሪነት ሌላ ወገን ገባ
ወሰኗ ላይ
/ምኒሊክ መንገድ ላይ ሲጀምር ከሕዝብ ተመልካች በስተቀኝ ወገን በኦሮምኛ፤በሲዳምኛ፤በጋሞኛ በወላይትኛ ድብልቅ ያለ ፉከራና
ዘፈን በበርካታ ሰው ድምፀ ይሰማል /
ምኒሊክ ፡-- አባ ጤና ? ጦና ?
ጦና፡-አዎ ጌታዬ ጦና ነኝ
/ዝቅ ብሎ እጂ ይነሳል /
ትንሽ ብንቸጋገር
/ፋታ/
/ወደነይመለከታል/
ምኒሊክ ፡-ጓንጉል
ጓንጉል፡-አዎን ጓንጉል ነኝ
መሃል ሲገሰግስ
በሚል ምክንይት
አላድንሽም ብዬ ምቀርባት
በሀገር መደራደር
ነውና የሚቆጠር
ያን ግዜ ኩርፍያችንን ረስተን
አብረን እንዘልቃለን
ወይም ደግሞ› . . .
በሉ እንግዲህ እንዝለቀው
/ሁሉም ፀጥ አለ/
ምን ተይዞ ?
/ሳታስጨርስ እገባች/
ቃታ ስበሽ አትተኩሽም
ጦር ሰብቀሽ አትወረውሪም
ግን !
/ፈታ /
/ፋታ/
ጎበዝ
አመጣጡ ሊያረክስህ ነው
ሴቶቹ ፡- ዋ . . .ዋ
ሴቶቹ፡- ዋ . . .ዋ
ሴቶቹ፡ ዋ . . .ዋ
ሴቶቹ፡- ዋ . . .ዋ
ሴቶቹ፡- ዋ . . .ዋ
ሴቶቹ፡- ዋ . . .ዋ
-ሴቶቹ፡- ዋ . . .ዋ
ሴቶች፡- ዋ . . .ዋ
ሴቶቹ፡- ዋ . . .ዋ
ሴቶቹ፡- ዋ . . .ዋ
ሴቶች፡- ዋ . . .ዋ
ጣዲቄ፡- በል ዝለቅ
/ባልቻ ይገባሉ/
ተቀባይ፡-በለው
ተቀባይ፡-በለው
ተቀባይ፡-እሰይ
ተቀባይ፡-እንዲያ ነው
ደሜ ቁጡ ነው ሲነኩት ሚግል
/ ጦና ይገባል/
ገፉ ገፋና ወዲህሲልኩት
ልክ እንደፈረስ እንደጋለቡት
/ጓንጉል ይገባል /
/ሁሉም ፀይላል/
ምኒልክ፡-እንግዲያስ
/መለስ ይላሉ /
እንደመስቀሉ ይስቀለኝ
ብሩ፡-የአገሬ አምላክ . . .
ምኒልክ፡-እግዝያብሔር ደማችሁንይጠበው
/ፋታ/
/ቅዛዜ ልሳን /
ኢትዮጵያ ተፈታች
በሴት መላ ድል ሆነ
ዞሮ መሰረቱን አይስትም
ሲል መሰከረ የአለም ሰው
/ፋታ/
እኛ ኢትዮጵያዊያን
ከአፈራችን ሰው ተፈጥሮ
ላቲን ደርሰን
እስያ ገብተን
አሰታውሽኝ በነጋ ቤት
5/4/2014
ሰዓት 11 ፡ 53
ማስታወሻ
ይህንን ድርሰት እንድፅፍ ወንድሜንና የልጄ የአሜን ንጉሡ የክርስትና አባት ኤፍሬም ልሳኑ በሌላ ጀግና ታሪክ ዙራያ አድርጎ
በ 25/3/2014 ዓ.ም ደውሎ አሳሰበኝ፡፡
ድርሰቱ የተፃፈበት ቀን፡- የፊታውራሪ ገብረ ህይወት መኮንን /ገብርዬ /የታላቁ ንጉሰ ነገስት የዳግማዊ አፄ ቴዎድሮስን የጦር አበጋዝ
ታሪክ በተከታታይ የቴሌቭዥን ፊልም በ 40 ደቂቃ ልኬት ለ 16 ክፍል በ Dstv chana ለማቅረብ ልፅፍ ግንቦት 26/2013
ዓ.ም ወደ እዚህ ውደ አቶ ሞገስ ጎርፌ ልጃቸው ምስጋና ሞገስ /ሚሹ/ ከሚኖርበት ግቢ ገባሁ፡፡
እዚህ ጊቢ ከሚሹና ከሁለቱ ልጆቹ ፍቅር /እማ/ አሜን /ኤሚ / ምስጋናው እና ከተስፋዬ ከቀመር ጋር በፍቅር ቆየሁ ፡፡
በተለይ በተለይ ሮፌ/ Rofi/ ከተባለ ውሻ ጋርማ የአባትና ልጂ ያህል ሆነን ዘለቅን ፡፡እናም ሁሉም ተጠናቅቆ ልክ በገባሁ በስድስት
ወሩ ኀዳር 26/2014 ዓ.ም በ 27/2014 ሙሉ ለሙሉ ጨርሴ ወደ አዲስ አበባ ለመምጣት ስዘጋጂ ተፃፈ፡፡
ንጉሡ ጌታቸው
26/03/14
ደብረ ዘይት