You are on page 1of 12

የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ለአራተኛ ጊዜ አጭር የጽሑፍ መልእክት።

የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ለአራተኛ ጊዜ አጭር የጽሑፍ መልእክት። Page 1


የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ለአራተኛ ጊዜ አጭር የጽሑፍ መልእክት።

የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ


ለአራተኛ ጊዜ አጭር የጽሑፍ
መልእክት።
በተለይ ደግሞ ለሞኙ አማራና ለወሬኛው
ክርስቲያን ሁሉ።

የምትድኑ አንብቡኝ ! የማትድኑ አትዩኝ !


ሚያዚያ ፫ ፪ሺ፲፫ ዓ ም

የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ

የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ለአራተኛ ጊዜ አጭር የጽሑፍ መልእክት። Page 2


የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ለአራተኛ ጊዜ አጭር የጽሑፍ መልእክት።

ለአራተኛ ጊዜ አጭር የጽሑፍ መልእክት።

በተለይ ደግሞ ለሞኙ አማራና ለወሬኛው ክርስቲያን ሁሉ።


የምትድኑ አንብቡኝ ! የማትድኑ አትዩኝ !

ብነገር ብመከር በኢትዮጵያ ነገር


አልረጋጋ አልኩኝ ታመምኩ በሷ ፍቅር።
ጠዋት ማታ ጨነቀኝ
ቀን ከሌት ምጥ ያዘኝ
ምድርም ጨለመብኝ
የኢትዮጵያ ነገር ልቤን ሰውሮብኝ።
ምን ልሁን?
አምላክ ቀኑን ሲቆርጥ ድብልቅልቅ ይሆናል፣
ኢትዮጵያዊ ሁሉ በመዓት ይጨነቃል፣
በአራቱም ማዕዘን ማምለጫውን ያጣል።
በጎንደር በሐረር መጣ ገሰገሰ
አላሁ አክበር ብሎ ሸዋ ላይ ደረሰ
አምላክ እንዳዘዘው ሁሉን ደመሰሰ።

እርግጥ ነው በጣም ያሳዝናል፣ ሆኖም ግን መደናገጥ አይገባንም። ይልቁንስ በመንፈሳዊውና በሥጋዊው


ትጥቅ መዘጋጀትና ነቅቶ መጠበቅ ብቻ ነው። ሌላ አማራጭ የለም። ከዚህ ውጭ "ስንሞት እንበዛለን።
ክርስቲያን ሰውን (ጠላትን) አይገልም። ስለዚህ የመጣውን ሞት በትእግስት ለበረከት በሰማዕትነት ተቀበሉት
እንጅ አጸፋውን አትመልሱ (አትግደሉ) ዝም ብላችሁ ሙቱ እንጅ" የሚለው ስብከት የኢትዮጵያና
የክርስቲያኖች ጥንተ ጠላት የሆኑት የዲያብሎስና የፋሽሽት ጣልያን መሆኑን በደንብ እወቁና ንቁ። ይህንንም
አይነት ሰይጣናዊ ስብከት የሚሰብኩት ምንም አይነት በቂ የሆነ ሃይማኖታዊይና ሀገራዊ ትምህርት
የሌላቸውና የአውሮጳ የጥቅም መልእክተኞች በመሆን እነሱ ጥግ ይዘው በማምለጥ ሕዝባችንን ግን ዝም
ብሎ እንዲሞት በመስበክ ሁሉንም ሰው አስጨርሰው ሲያበቁ አወቁትም አላወቁትም ሀገራችን ኢትዮጵያን
ምድሪቱንና ሁለመናዋን ለውጭ ጠላትና ለሰይጣን አሳልፈው ለመስጠትና ለመሸጥ ነውና ተጠንቀቁ።
የሀገርን፣ የሕዝብን፣ የሃይማኖትን፣ የታሪክን፣ የሰንደቅ ዓላማን፣ የወገንን (የአንድን ነገድ)፥ የማንነትን፣
የህልውናን ጠላት የሆነውን ወራሪ ሁሉ አትግጠም አትግደል ዝም ብለህ ሙት እለቅ፣ ሰማዕትነት ነውና
የሚል የክርስቲያን አምላክና ሃይማኖት የሆነ የለንም፣ ሊኖረንም አይችልም፣ እንዲኖረንም አንፈልግም።

ስለ ሀገር፣ ስለ ሕዝብና ስለ ሃይማኖት ብሎ ከወራሪ ጠላት ጋር በጦርነት መግጠም ለሕዝባዊያን ሊከለከል


ይቅርና ስልጣነ ክህነት የያዙት መነኮሳትና ካህናትም ቢሆኑ ታቦት ተሸክመው ፊት ለፊት ጦሩን
ከመምራትም አልፈው ተርፈው እንደ አስፈላጊነቱ ወደ ውጊያ ሊገቡና ሊዋጉ እንደሚችሉ በቁጥር ሦስት
የግጥም መልእክቴ ላይ ስለ ሀገር፣ ስለ ሕዝብ፣ ስለ ሃይማኖት በድምጽ ሳስተላልፍ የነብዩ ሳሙኤልንና
የደብረ ሊባኖሱ መናኝ ካህንና መነኩሴ የሆኑት አባ ገብረ እንድርያስ በግራኝ መሀመድ ወረራ ጊዜ የሰሩትን
የውጊያ ጀብድ በደንብ ነግሬአችኋለሁና ተመልሳችሁ ያንን አዳምጡ። ከዚህ ውጭ ግን ሕዝብ አልቆ፣ ሀገር
ባዶ ሲቀር፣ ታቦተ ጽዮን ስትማረክ፣ ሃይማኖት ሲጠፋ እየሰማህና እያየህ ወራሪን ጠላት አንዋጋም አንገልም
ስልጣናችን ይፈርሳል እያልክ በድንቁርናህ ዝም በልና በተስኪያኗን፣ ጽላቷን፣ ሀገሪቱን፣ ራስህንም ጭምር፣
ከነ ምሽትህ ጭምር ለዐረብ አሳልፈህ ስጥና ተማርከህ በመሄድ ከዛው ስለምና ገብረ ማርያም የተባልከው
አብደላ ተብለህ፣ ወለተ ማርያም የተባለችው ምሽትህ ደግሞ ፋጡማ ተብላ አላሁ አክበር እያልክ ከዛው

የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ለአራተኛ ጊዜ አጭር የጽሑፍ መልእክት። Page 3


የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ለአራተኛ ጊዜ አጭር የጽሑፍ መልእክት።

ጩህ። ለነገሩማ አሁንስ ቢሆን በሀገርህ ምድር ላይ እየተማረክህ፣ ማተብህን እየበጠስክና እየሰለምክ አላሁ
አክበር እያልክ አይደል? ኧረ ለመሆኑ አላውቃችሁምን? ግለሰብ የሆነውን ባልንጀራችሁን፣ ያውም ካህኑ
ካህኑን በጥቅማ ጥቅም በድሎኛል፣ በሥራየ ላይ እንቅፋት ሆኖብኛል እያላችሁ ለመግደል ስትሉ ሽጉጥ
በየቀሚሳችሁ ደብቃችሁ በመያዝ እንደ ሽፍታ የምታደቡበትን ሰይጣናዊ ጉዳችሁን ምን ልትሉት ነው?
ለግል ጥቅማችሁ ብላችሁ እንደ ዓለማዊያን ሰዎች ግለሰብ ስትገሉ ክህነታችሁ አይፈርስም ማለት ነው? ስለ
ሀገር፣ ስለ ሕዝብ፣ ስለ ሃይማኖት፣ ስለ ነጻነት፣ ወዘተ ወዘተ........ብላችሁ ስትዋጉና ስትገሉ ግን ክህነታችሁ
ይፈርሳል?¡¡¡¡¡¡ ሃሃሃሃሃሃ ቂቂቂቂቂቂ ቅቅቅቅ ኧረ በጣም ነው የምትገርሙኝ።

እንዲያው በሞቴ! ግለሰብ ባልንጀራችሁን በተራ ጥቅማ ጥቅም ገላችሁ ስልጣነ ክህነታችሁ ከሚፈርስና
ከምትኮነኑ ይልቅ ስለ ሀገርና ስለ ሕዝብ ብላችሁ ከወራሪ ጠላት ጋር ብትዋጉና ስልጣናችሁ ፈርሶ ከኩነኔ
ፍርድ ግን ነጻ ሁናችሁ ገነትን መውረስ አትወዱምን? እንኳን የማይፈርሰውን። ይህም ምስጋና
ለመድኃኒዓለም ይሁንና በቅዱስ ሲኖዶስ የሚስተካከልና የሚወሰን መሆኑን አታውቁምን? ባይገርማችሁ
ማንም ሆንክ ማን፣ ምንም ሆንክ ምን፣ አስመሳይ ዲያቆናት፣ አስመሳይ ካህናት፣ አስመሳይ መነኮሳት፣
አስመሳይ ጳጳሳት፣ አስመሳይ ፓትርያርክ፣ አስመሳይ አርቴፊሻል አበባ የሆንከው ክርስቲያን ሁሉ አስረግጨ
እውነቱን የምነግርህ በሕይወት ዘመኔ ሁሉ ሳልፈጽመው በመቅረቴ በጣም የሚጸጽተኝ፣ የሚቆረቁረኝና
የሚያናደኝ ነገር ኢትዮጵያን፣ በጌምድር ጎንደርን፣ ቤተ አምሓራን፣ ጎጃምን፣ ሸዋን፣ ነገደ አማራን ሊያጠፋ
ከመጣው የትግሬ ወያኔ የወያኔ ትግሬ ከሆነው ሰይጣኒዝም ሠራዊት ጋር ቀሚሴን አውልቄ (እንደልቤ
አያፋልመኝምና) ቆቤን ግን ሳላወልቅ እንደጫንኳት፣ መስቀሌን በአንገቴ፣ ዳዊቴን በትክሻየ፣ አድርጌ ዝናሬን
በወገቤ ታጥቄ፣ ጠብመንጃየን በቀኝና በግራ እጆቼ እያቀላጠፍኩ በማቀባበልና በማነጣጠር በጦር ሜዳ
በውጊያ ሳልገጥመውና ከሃምሳ የበለጠ እንጅ ያላነሰ ሰይጣኒዝም ወያኔ ተከዜን ተሻግሮ እስኪፈረጥጥ ድረስ
ከአርማጭሆና ከወልቃይት ጠገዴ ጀግና ወገኖቼ ጋር ሆኜ ጀርባውን በአቃጣይ ጥይት እየጠበስኩ ሳላባርና
ሳልደመስስ በመቅረቴ ሁሌም ይቆጨኛል። በቃል ጦርነትማ ሃያ ሰባት ዓመት ሙሉ እንደተዋጋን ነው
ሳያሸንፉኝ የተሰናበቱ። በትጥቅ ጦር (በጥይት) ማለቴ ነው እንጅ። እውነት ልንገራችሁና ወያኔን መግደል
ማለት አጋንንትን መግደል ማለት ነው እንጅ ሰውን መግደል ማለት እንዳይመስላችሁ።

እኔ ወያኔን ለገደለ ንስሐ አልሰጥም። እኔም ወያኔን ብገል ሰው ገድያለሁ ብየ ንስሐ አልገባም። ብቻ ግን
ተነውና በነው ጠፉ። ሰዎች አለመሆናቸውና አጋንንት መሆናቸው አጠፋፋቸው መሠከረ። ለወሬ ነጋሪ
ሳይተርፉ። መንጋ የፈርዖን ልጅ፣ መንጋ የሰናክሬም ልጅ ሁሉ ሰይፍና ወንዝ በልቶት አለቀ። በል እንግዲህ
አፍንጫ ሲመታ ዓይን ያለቅሳል ነውና የሰይጣኒዝም ወያኔ ወገን የሆንክ ሁሉ አብዚሎ ቅምቡሎ እያልክ ዋይ
ዋይ እያልክ ጩህ። እኔስ ልግደል ያልኩ ታጣቂውን ወያኔን ነው። እናንተ ግን አርባ ሰባት ዓመት
የወልቃይትን ሰላማዊይና ያልታጠቀውን ሕዝብ የፈጃችሁና መጨረሻም ላይ ማይ ካድራ ላይ
የፈጸማችሁትን ግፍ እንደ መልአክ ክንፍ አውጥቼ በሰማይ ብበርም ሆነ እንደ ኤልያስ በቅቼ ብሰወርም
እንኳ የግፉዓን አምላክ የመጨረሻ ፍርዳችሁን ሳይሰጣችሁና ድንጋይ ተሸክማችሁ ኢትዮጵያን፣ አማራን፣
በጌምድርንና ቤተ አምሓራን ማሩን፣ ኧረ ማሩን፣ አጥፍተናል፣ ይቅር በሉን ሳትሉ እኔ ከእናንተ ጋር? ምንም
ምንም ምንም ነገር። ነገረኛ የሆነ ሁሉ አሁንስ ኦነግና ኦህዴድ አሉልህ አይደል?

ቢለኝ አጭር መልሴ፦ ሰው ጥራ ቢሉት.....ነው። በተጨማሪም ሴትን፣ ሕፃናትን፣ ሽማግሌን፣ ያልታጠቀን፣


ነፍሰ ጡርን፣ እመጫትን፣ ምንም ሳይመርጥ ያገኘውን ለሚገልና ታጥቀው ከመጡበት የአንድ ጥይት ድምፅ
ሃምሳውን ከሚያባርረው ጋር እኔ ሳልሆን ካስታጠቁት እረኛው ብቻ ያባራቸዋል። ደግሞም አሁንማ ባሕር
ማዶ ነኝ። ከዛው ያለው ይውጋቸው። በተረፈ ግን አምላካችንና ሃይማኖታችን የሚያዘን በሆነ ባልሆነው
ተራ ነገር ሁሉ ያለሽማግሌና ያለ ዳኛ ፍርድ እርስ በእርስ አትፋጁ፣ አትጋደሉ፣ ይህ ትልቅ ወንጀልና ትልቅ

የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ለአራተኛ ጊዜ አጭር የጽሑፍ መልእክት። Page 4


የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ለአራተኛ ጊዜ አጭር የጽሑፍ መልእክት።

ኃጢአት ነው ብሎ ነው ያስተማረንና ተጽፎም የተቀመጠልን። ከዚህ ውጭ እኔ ምንም የደንቆሮ ስብከት


አልሰማምና ተዉኝ። ከዛው እርስ በእርሳችሁ ተደናቆሩ።

ለዚህ ሁሉ ጉድ ያበቁን ግን ያለምንም ጥያቄና ክርክር በቀዳማዊነትና በመሪነት ጥንትም ትናንትም ዛሬም
ሀገርንና ታሪክን፣ ሕዝብንና ሃይማኖትን ከሀዲ አፍራሽ ሻጭ አጥፊ የሆነው ባንዳው የትግሬ ነገድ ሲሆን
በተከታይነት ደግሞ ጥንትም ትናንትም ሳይሆን ዛሬ በሐሰት ትርክት ምክንያት አስተሳሰቡ ሁሉ ጠባብ
የሆነውና አርበኛ አባቶቹን ሰድቦ አሰዳቢ የሆነው የኦሮሞ ነገድ ሲሆን በሣልሳዊነት ደግሞ በጽሑፍና
በድምፅ መልእክቴ ደጋግሜ እንደተናገርኩት ጥንት ሳይሆን ትናንትናና ዛሬ እንደ አስቆሮቱ ይሁዳ ገንዘብ
በመውደድ ጌታውን መምህሩን አባቱን ወንድሞቹን የሚክድ፣ እንደ ዔሳው ሆዱን በመውደድ ክብሩን
የሚሸጥ፣ እንደ ውሻ ሥጋ (አጥንት) ሲጥሉለት ቤቱንም ጌታውንም ለጠላት አሳልፎ የሚሰጥ፣ የትግሬና
የኦሮሞ ቅጥረኛና ጥገኛ፣ ድስት ጠራጊ ልክስክስ የሆነውና ስልጣን ፈላጊው የአፍ እንጅ የልብ ኩራት
የሌለው ተዋርዶ የሚያዋርድ አማራ ሲሆን በተለይ ደግሞ የትናንቱና የዛሬው የበድኑ ብአዴን ባለስልጣናትና
(መጻጉዕ ተሻገር) አንባቢያን ሆይ መጻጉዕ ያልኩት አገኘሁ ተሻገር የሚባለው የአማራ ፕሬዝዳንት ተብየውን
ነው። ፊቱም ግብሩም መጻጉዕን ስለሚመስለኝ እኔ መጻጉዕ ብየዋለሁ። መጻጉዕ የተባለው ድውይ ያዳነውን
ጌታ በጥፊ የተማታና መጨረሻው ያላማረ እንደነበር ሁሉ ይህም ሀገርንና ወገንን፣ ራሱንም ጭምር
የሚጠብቁትን ፋኖዎቻችንን እያሳደነ የሚገልና የሚያስገድል ስለሆነ መጻጉዕ ብየዋለሁና እናንተም ከዛሬ
ጀምራችሁ መጻጉዕ በሉት። ይህን ስላልኩ ግን እነ ገዱ አንዳርጋቸውና እነ ተመስገን ጥሩነህ ሁላችሁም
ብትሆኑ ከፍርድ የማታመልጡበት ጊዜው ሩቅ አይደለም።

እናም የጥፋቱ ተካፋይ የሆኑት አባላቱ ሁሉ ሲሆኑ እንዲሁም በአራተኛነት ደረጃ ደግሞ በዕውርነትና
በድንቁርና መንፈስ ተይዞና ታስሮ ከእነዚህ ውጭ መኖር የሚችል የሚመስለው እኔ ስለ ሃይማኖት እንጅ ስለ
ሀገር፣ ስለ ሰንደቅ ዓላማ፣ ስለ ታሪክ፣ ስለ ማንነት ወዘተ ወዘተ ስለምትሉት ነገር ሁሉ አያገባኝም የሚለው
ሴቱ ነጠላውን አመሳቅሎ ለብሶና ተከናንቦ፣ ወንዱም ጋቢውን አመሳቅሎ ለብሶ፣ ነጭ በነጭ ሆኖ ወደ
በተስኪያን ሲሄድ ሲያዩት "መንጋ የቆላ ፍየል" የሚመስለውና "አርቴፊሻል አበባ" የሚመስለው (ለነገሩማ
ግብሩስ ቢሆን እንደዛው አይደል)። ደሞ እንደልማድህ ሰደበን ብለህ የተለመደውን ቱቦ አፍህን ክፈትብኝ።
መቼም ጠማማ ነህና። ስለሆነም የመዳን እድልህ የጠበበ ነው። እናም የኦር. ተዋ. ሃይ ተከታይ ነኝ የሚለው
አስመሳይ ክርስቲያን ተብየው ሁሉ ባንድነት ሆነው ነው።

ይሁንና በኢትዮጵያ የግዛት መሬት ጉዳይ፣ በሕዝቧ ጉዳይ፣ በታሪኳ ጉዳይ፣ በሰንደቅ ዓላማዋ ጉዳይ፣
በሃይማኖቷ ጉዳይ፣ በአንድነቷ ጉዳይ፣ በነጻነቷ ጉዳይ፣ በማንነቷ ጉዳይ፣ በህልውናዋ ጉዳይ ሁሉ ለጥፋቷ
እጃቸውን የዘረጉባት፣ እግራቸውን ያነሱባት፣ ዓይናቸውን የገለጡባት፣ አፋቸውን የከፈቱባት የስም
ኢትዮጵያውያን የሆኑት ብቻ ሳይሆኑ ይህ ሁሉ ጥፋት በከሃዲዎች ሲጸነስባት፣ ሲወለድባት፣ ሲያድግባት፣
ሲፈጸምባት እኔን ምን ቸገረኝ ብላችሁ ዝምታን የመረጣችሁ ኢትዮጵያውያን ሁሉ ማንም ይሁን ማን፣
ምንም ይሁን ምን፣ መቼም ይሁን መች፣ የትም ይሁን የት፣ በምንም ይሁን በምን በመድኃኒዓለም የቁጣ
መቅሰፍት አብራችሁ መጠረጋችሁና ወደ ሲዖል መጣላችሁ እንደማይቀርላችሁ እያንዳንድህን በድንግል
ማርያም ስም አስረግጨ መናገሬን እወቅ።

የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ለአራተኛ ጊዜ አጭር የጽሑፍ መልእክት። Page 5


የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ለአራተኛ ጊዜ አጭር የጽሑፍ መልእክት።

ትግሬና ኦሮሞ ሆነው ባንድነት


አልበቃቸው ብሎ የነሱ ጥፋት
አሳልፈው ሰጡን ለዓረቦች እሳት
እነሱም ላይተርፉ ከጥፋት ከሞት
ስበው አመጧቸው ለሁሉም እልቂት።
ወየው ወየው ትግሬ መጨረሻህ ጉድ ነው
ወዮልህ ኦሮሞ መጨረሻህ ጉድ ነው
ሕዝብህና ምድርህ ሰዶም ገሞራ ነው
ብትጮህ ብትንጫጫ የሚያድንህ ማን ነው???
ማንም ማንም።
በስደት ላይ ሆኜ እናንዬ ኢትዮጵያን ባሰብኳት ጊዜ አለቀስኩ። አሁንም ይህንን ስጽፍ እንባየ በመነጸሬ ላይ
ወረደ። ያሳደዱኝ ሰይጣኒዝም የሆኑት የቤተ መንግሥትና የቤተ ክህነት ባለ ስልጣናት የደህንነት አባላት
ተብየዎች ሁሉ በስንትና በስንት የውስጥና የውጭ ጠላት ሊወረሩና ሊጠፉ ሳሉ ምንም ያልበደልኳቸውን
እኔን በከንቱ ድካምና ኪሳራ ይፈልጉኛል ያድኑኛል። አይ አለመታደል። እኔ ግን እነሱ ጨርሰው እስኪጠፉ
ድረስ እንዲህ እላለሁ፦ " አንቺ ግዑዝ መሬት እናንዬ ኢትዮጵያ ሆይ፥ ምንም እንኳ ካንቺ የተወለዱት ከሀዲ
ልጆችሽ አንድ ሆነው መከራየን ቢያበዙብኝም መካድ ይቅርና አንቺ ኢትዮጵያ መሆንሽን፣ እኔ ደግሞ
ኢትዮጵያዊ መሆኔን ባላስብና ብረሳ ቀኜ (ኃይሌ ክብሬ) ትርሳኝ። ከማንኛውም ደስታየ በላይ አንቺን
እናንዬን ኢትዮጵያን ባልወድ አንቺን በእናትነት የሰጡኝ መድኃኒዓለምና ድንግል ማርያም አይውደዱኝ
ይካዱኝ። አቤቱ፥ ኢትዮጵያን እስከ መሠረቷ (ስሟን ወሰኗን) ሁሉ እናፍርስ እናፍርስ፣ እናጥፋ ያሉትን
የትግሬን፣ የኦሮሞን ልጆች በመዓትህ ዐስባቸው። (በል በስድብና በተቃውሞ ተንጫጫ)። እኔን ይቅርና
ሀገርን ያህል ትልቅ ነገር ተሳድባችኋል፣ ክዳችኋል። ስለዚህ በእኔ ላይ ምንም አታመጡም። በጣታችሁም
አትነኩኝ። ማን ሊፈቅድላችሁ?? አንተ ወራዳ የቃል ኪዳን ሰንደቅ ዓላማ አቃጣይ የሆንክ የትግሬና
የኦሮሞ ልጅ ሆይ፥ ኢትዮጵያን ስለተበቀላችኋት እናንተንም የሚበቀላችሁ ሁሉ ብፁዕ ነው። በእናንተ
የጥፋት መንገድ የሄዱትንና የሚሄዱትን ሕፃናትና ታዳጊ ልጆቻችሁን ይዞ በዓለት ላይ የሚፈጠፍጣቸው
ሁሉ ብፁዕ ነው። ምንጭ፦ ከዳዊት መዝሙርና ከእኔ ከራሴ የተወሰደ ነው።

በዚህ መሠረት የአማራ ነገድ የሆንክ ትውልድ ሁሉ ራስህን በራስህ በምትበድልበት ኃጢአትህና ነገድህን፣
ወገንህን፣ የወንዝህን ልጅ፣ የደብርህን ልጅ በምትበድልበት ኃጢአትህ ሁሉ በአማኑኤል የቁጣ መቅሰፍት
ልትጠረግ ነውና የት ትገባ? ምን ይውጥህ? ሀገርህን ኢትዮጵያን ከማንኛውም ጠላት እንደምትጠብቅና
ቀድመህ እንደምትሞትላት ሁሉ ነገድህን፣ ወገንህን፣ የወንዝህን ልጅ፣ የደብርህን ልጅ ባትገልና እርስ
በእርስህ የምትከባበር፣ የምትዋደድና የማትገዳደል ቢሆን ኖሮ በምድር ላይ ማን እንዳንተ??
ከእስራኤላዊያን የማትማሩ ከንቱዎች ናችሁ።

የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ለአራተኛ ጊዜ አጭር የጽሑፍ መልእክት። Page 6


የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ለአራተኛ ጊዜ አጭር የጽሑፍ መልእክት።

በጌምድር ጎንደር
ስማኝ ባዶ እንዳትቀር፣
ጎጃምና ሸዋ
ስማኝ ባዶ እንዳትቀር፣
አንተ ቤተ አምሓራ
ስማኝ ባዶ እንዳትቀር፣
ከዐረቦቹ በፊት ኦሮሞ ሊወርህ
መምጫ መድረሻውን ሌት ከቀን ሲመክር፣
ባዶ እጅህን ሆነህ ተው አታንቀላፋ
መንግሥት አለኝ ብለህ ሳታደርግ ተስፋ
ተዘጋጅተህ ጠብቅ ባንድነት በይፋ።
ጎንደር ተነስና ንገረው ለጎጃም
ጎጃም ተነስና ንገረው ለሸዋ
ሸዋ ተነስና ንገረው ለወሎ
ተዘጋጅቶብሃል ሊወርህ ኦሮሞ
በዓብይ አትታለል ንቃበት በቶሎ።
ትግሬና ኦሮሞ መጥፊያቸው አንድ ነው
የሁላችን ጠላት ዐረብ ሲገባ ነው።

በሉ አንባብያን፥ የአማራን ነገር ከዚህ ላይ እንደማቆየት ላድርገውና ትናንት ወደ ተበተኑትና ዛሬ ደግሞ


ተረኛ ነን ብለው ሀገር ምድሩን እየረበሹት ወዳሉት ወደ ትግሬና ኦሮሞ ልሂድ።

ትግሬና ኦሮሞ ሆይ፦ እናንተ ደግሞ እጅግ በጣም በጣም ትልቁና ሰማይን የነካው ኃጢአታችሁ
ሀገርን፣ ሕዝብን፣ ሃይማኖትን፣ ታሪክን፣ የሰው ልጅ ነጻነትን፣ የሕዝብንና የሀገርን አንድነት፣ የሰውንና
የሀገርን ህልውና፣ የሰውን ልጅ መብት፣ የሰውን ልጅ ክብር ሁሉ በማጥፋታችሁ የኢትዮጵያና
የኢትዮጵያዊያን አምላክ ኃያሉ እግዚአብሔር በመለኮታዊ መቅሰፍተ መዓቱ አይቀጡ ቅጣት ሊቀጣችሁ፣
ሊጠርጋችሁና ለዘላለም ሊያጠፋችሁ፣ ወደ እሳት ባሕር ሊከታችሁ ከፊታችሁ፣ ከጀርባችሁ፣ ከቀኛችሁ፣
ከግራችሁ፣ ከጭንቅላታችሁ ላይ ቆሞባችኋልና የሚያድናችሁ ማን ይሆን?? ማንም ማንም። ወዮላችሁ
ከፊታችሁ ላለችባችሁ ለዚያች ቀን።

እግዚኦ እግዚኦ የዛችን ቀን የዋይታ ጩኸትና የእልቂት ሞት ምን ጀሮ ነው የሚሰማው? ምን ዓይን ነው


የሚያየው? ወዮልን ምእመናን፣ ወዮ ለነፍሰ ጡር፣ ወዮ ለእመጫቶች፣ ወዮ ለሕፃናት፣ ወዮልን ዲያቆናት፣
ወዮልን ካህናት፣ ወዮልን መነኮሳት፣ ወዮልን መናንያን ባሕታዊያን፣ ወዮልህ ጳጳሳት አንተ አስመሳይ ሁሉ
ለሠላሳ ዓመት ፀረ ኢትዮጵያና ፀረ ኢትዮጵያዊያን በሆኑት ከሀድያን ባለስልጣናትና ሠራዊታቸው በሆኑት
ቅጥረኞቻቸው ጥይትና ቆመጥ ስንትና ስንቱ ኢትዮጵያዊ ዜጋ ሁሉ፥ ነገደ አማራ ሁሉ፥ ክርስቲያኖች ሁሉ
በግፍ እየተጨፈጨፉ ሲሞቱና አካለ ጎደሎ ሆነው ሲቀሩ ከነ ፓትርያርካችሁ ጭምር ዝምታን የመረጣችሁና
ከዝምታም አልፋችሁ ተርፋችሁ በስውር ሆነ በግልጥ የጥፋታቸው ተባባሪ እስከመሆን የደረሳችሁ ሁሉ
የእነዚህ ንጹሐን ሁሉ ደማቸው በእጃችሁ እንዳለ እወቁ እመኑ።

ወዮልህ ፓትርያርክ አንተ አስመሳይ በሰው ዓይንና ፊት የተከበርክ በእግዚአብሔር ዓይንና ፊት ግን


የተናቅህና የተዋረድክ፣ እንደ ቆሻሻ የምትታይና የእሳት ባሕር የተዘጋጀልህ። አዎ እያንዳንድህ እንደ ልማድህ
በድንቁርና አዕምሮህ ደሞ ምን አባቱ አባቶቻችንን የሚሳደብና የሚያዋርድ እያልክ ቀልድ ስደበኝ

የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ለአራተኛ ጊዜ አጭር የጽሑፍ መልእክት። Page 7


የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ለአራተኛ ጊዜ አጭር የጽሑፍ መልእክት።

እርገመኝ። አልተሳደብኩምና አላዋረድኩም እንጅ ብሳደብና ባዋርድስ እኔ በመሳደቤና በማዋረዴ


ትናደዳላችሁን? ምንስ ልታደርጉላቸው ትችላላችሁ?? ገና ወደ ሲዖልና ወደ እሳት ባሕር እየተወረወሩ
ሊጣሉላችሁ ነው፣ የሄዱትም ሁሉ እየተጣሉ ነው። በሏ ሂዱና ፈጣሪን ፍርድህ ልክ አይደለም አባቶቻችንን
አትኮንንብን፣ እኛን ኮንነን በሉትና ከሲዖል አውጧቸው። እነሱን ልታወጡ ይቅርና እናንተም መግቢያችሁን
እንጃ። የሁላችንም የማትሪክ ውጤትም ሆነ የዩኒቨርሲቲ የመመረቂያ ጽሑፋችን ከፊታችን ስለሆነ ሳንወድ
በግድ እንሰማዋለን እናየዋለን። ስለዚህ እናንተ በእኔ ላይ እኔም በእናንተ ላይ ለጥፋት ለመነሳሳት አንቸኩል።
የየራሳችን ስውር ኃጢአት ይበቃናል። ለነገሩ እናንተ በእኔ ላይ ለጥፋት ከተነሳችሁብኝ ዘመናት ተቆጠረ ነጎደ
አለፈ። አልሆንላችሁ አለ እንጅ።

"ከዐው መዓተከ ላዕለ አሕዛበ ኢትዮጵያ እለ ኢየአምሩከ። ወላዕለ መንግሥተ ኢትዮጵያ እንተ ኢጸውዐ
ስመከ"።
ትር፦ በማያውቁህ በኢትዮጵያ ሕዝብ አሕዛብ ላይ፣ ስምህንም በተዋህዶ እምነት በማይጠራ በኢትዮጵያ
መንግሥት ላይ መዓትህን አፍስስ።
"ኢታርምም ወኢትጸመም እግዚኦ። እስመ ናሁ ወውዑ ጸላእትነ። ወአንሥኡ ርእሶሙ ጸላእትነ። ወተማከሩ
ላዕሌነ። ወይቤሉ ንዑ ንሥርዎሙ እምአሕዛብ። ወኢይዝክሩ እንከ ስመ ኢትዮጵያ። እስመ ተማከሩ ኅቡረ
ወዐረዩ። ላዕሌነ ተሰካተዩ ወተካየዱ"።
ትር፦ አቤቱ ዝም አትበል፣ አትዘግይም።
እነሆ ጠላቶቻችን (በእኛ በአማራዎችና በክርስቲያኖች ላይ) ጮኸዋልና፣ ጠላቶቻችንም (በእኛ
በአማራዎችና በክርስቲያኖች ላይ) ራሳቸውን በትዕቢት አንሥተዋልና። በእኛም (በአማራዎችና
በክርስቲያኖች) ላይ ተማከሩ። ኑ ከሌላው ነገደ ሕዝብ ለይተን (አማራን) እናጥፋቸው አሉ። ከእንግዲህም
ወዲያ የኢትዮጵያን ስም አያስቡ አያንሱ አሉ። በአንድነት ተካክለው ተማክረዋልና። በእኛ (በአማራዎችና
በክርስቲያኖች) ላይ ሤራ ቆረጡ። ቃል ኪዳንም አደረጉ (ጨርሰው ለማጥፋት) ማለት ነው። እንዲህ
የሚያደርጉብን እነማናቸው? ካላችሁኝ ትግሬና ኦሮሞ እንዲሁም ዐረብና አውሮጳዊያን ናቸው እንጅ ሌላማ
ማን? ማንም። ይኸው ትናንትም ዛሬም የኤሳው፣ የፈርዖን፣ የሰናክሬም ልጆች ሁነው ኢትዮጵያን፣ አማራን፣
ክርስቲያንን እያስቸገሩ ያሉ እነሱ ናቸው። ዋጋቸውን የሚያገኙበት ቀን ሩቅ ባይሆንም። ለጊዜው ግን በጣም
አስቸገሩን።

"አምላኪየ ረስዮሙ ከመ ሣዕር ዘቅድመ ገጸ እሳት። ወከመ እሳት ዘያውዒ ገዳመ። ወከመ ነበልባል ዘያነድድ
አድባረ። ከማሁ ስድዶሙ በዐውሎከ። ወሁኮሙ በመቅሠፍትከ። ምላእ ውስተ ገጾሙ ኃሣረ። ወያእምሩ
ስመከ እግዚኦ። ይትኀፈሩ ወይትሀወኩ ለዓለም። ይኅሠሩ ወይትኃጎሉ። ወያእምሩ ስመከ እግዚአብሔር።
ከመ አንተ ባሕቲትከ ልዑል ዲበ ኩሉ ምድር።

ትር፦ አምላኬ ሆይ፣ የአማራንና የክርስቲያኖችን ጠላቶቻችንን ሁሉ በእሳት ፊት እንዳለ ገለባ አድርጋቸው።
እሳት ዱርን እንደሚያቃጥል፣ ነበልባልም ተራሮችን እንደሚያነድ አንተም እንዲሁ በቁጣህ አሳዳቸው።
በመቅሰፍትህም አስደንግጣቸው። በፊታቸውም እፍረትን ሙላ። አቤቱ ስምህን ይወቁ። ይፈሩ፣ ለዘላለምም
ይታወኩ። ይጎስቁሉ፣ ይጥፉም። ስምህም እግዚአብሔር እንደሆነ፣ በምድርም ሁሉ ላይ አንተ ብቻ ልዑል
እንደሆንክ ይወቁ። አሜን አሜን አሜን።

የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ለአራተኛ ጊዜ አጭር የጽሑፍ መልእክት። Page 8


የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ለአራተኛ ጊዜ አጭር የጽሑፍ መልእክት።

ዘላለማዊ ድልና ክብር ለአንዲት ኢትዮጵያና እውነተኛ ኢትዮጵያዊያን ለሆኑት ሁሉ ይሁንልን። ዘላለማዊ
ውርደትና ሞት ለሀገር ውስጥና ለሀገር ውጭ የአንዲት ኢትዮጵያና የአንድ ኢትዮጵያዊያን ጠላቶቻችን
በሆኑት ሁሉ ላይ ይሁንባቸው። ደግሞም ይሆናል በምንም ተአምር አይቀርም።
"እናንተ በክርስቲያን አማራነታችሁና በሙስሊም አማራነታችሁ፣ በንጹህ ኢትዮጵያዊነታችሁ ምክንያት
የውጭ ጠላቶቻችን ቅጥረኛና ባንዳ በሆኑት በትግሬ ከሀዲዎችና በኦሮሞ ከሀዲዎች ጠላትነት እየተሰቃያችሁ
ያላችሁት ሁሉ፣ አይዟችሁ ዛሬ በሰይጣኒዝም ሥራቸው በርትተው የምታዩአቸውን የትግሬና የኦሮሞ
ከሀዲዎች ሁሉ ከቅርብ ጊዜ በኋላ ለዘላለም አታዩአቸውምና መከራውን ታገሱ። እግዚአብሔር ለእኛ በግፍ
ለተገፋነው ሁሉ ማዳኑንና ደስታውን በዓይናችን ያሳየናልና"።

የመጨረሻ ማሳሰቢያ።

ለትግሬ ፖለቲከኞች፣ ጋዜጠኞች፣ አክቲሺስቶች፣ ምሁራን ተብየዎች ሁሉ፦ ፈጣሪን አታውቁትምና


አታመልኩትም እንጅ ምን አልባት የምታመልኩትና የምታውቁት ከሆነ ግን እንዲያው በፈጠራችሁ
ብላችሁ የምነግራችሁ ነገር፦ እናንተ ዓብይ አህመድን ከእናንተ በላይ ገዳይ፣ ጨፍጫፊ፣ አፈናቃይ፣ ወራሪ፣
አጥፊ፣ ጎሰኛ፣ ጎጠኛ፣ ሀገር አፍራሽ፣ ሀገር ሻጭ፣ ከፋፋይ፣ በታኝ፣ ሌባ፣ ዘራፊ፣ ውሸታም፣ ከሀዲ፣ ጨካኝ
ወዘተ ወዘተ..........እያላችሁ በባለጌ አንደበታችሁ ደፍራችሁ ለመተቸትና ለመንቀፍ፣ ለመቃወምና
ለመሳደብ፣ ለመክሰስ በእውነት በእውነት ትምህርቱ፣ እውቀቱ፣ ብቃቱ፣ ሞራሉ፣ መንፈሱ፣ እውነቱ ሁሉ
ከእናንተ ማንነት ውስጥ አለ?????? እንዲያው ግን አታፍሩም?? ሐፍረትንና ነውርን የምታውቁና ጤነኛ
ባለ አዕምሮ ሰዎች የምትሆኑ መቼ ነው???? ደግሞስ ብዙ አይነት ሰይጣናዊ ስም የምትሰጡት
የወለዳችሁት፣ ያሳደጋችሁት፣ የእናንተ የግብር ልጅ መሆኑን አተውቁምን? ልትክዱ ነውን? መጀመሪያ ላይ
በደህንነት ያሰለጠናችሁትና የሾማችሁትስ በእናንተ ሰይጣናዊ ዘመነ መንግሥት ጊዜ መሆኑን ልትረሱ ነው
ወይስ ልትክዱ?? ስለዚህ ምንም ቢያደርጋችሁና ቢያደርግ እናንተ ያስተማራችሁትን፣ የነገራችሁትን፣
ያሳያችሁትን፣ ያሳዎቃችሁትን ነውና የሚፈጽም ቻሉት። የእጃችሁን ነው የሰጣችሁ። አጉል ጫጫታ
አትንጫጩ። እየተመለሳችሁ ልትፈርጡ እንደ ቁንጫ እንጣጥ እንጣጥ እያላችሁ አትዝለሉ። ዝም ብላችሁ
ወደ ሃይማኖት ተመለሱና በንስሐ ታስራችሁ በተስኪያን ሳሙ፣ አርፋችሁ ቁጭ በሉ። ከእንግዲህ ወዲያ
የእናንተ ነገር ያበቃ ያከተመ ነው። እስከ ክርስቶስ ምጽአትም ቢሆን ወደ መንግሥትነት እንደርሳለን፣
በወንበር እንቀመጣለን፣ ሀገርን እንመራለን ብላችሁ እንዳታስቡ፣ እንዳታልሙ፣ ኧረ ቅዠትም ቢሆን
እንዳትቃዡ አደራ። ወትሮም ቢሆን አዲስ አበባ የገባችሁና ለሃያ ሰባት ዓመት ያህል የቆያችሁ ሀገርን፣
ሃይማኖትንና ሕዝብን አጥፍታችሁ እንደምትጠፉ ክፉ የሆነ ትንቢት (ንግርት) አስቀድሞ በተነገረባችሁ
መሠረት ይፈጸም ዘንድ ግድ ስለነበር ነው እንጅ ለሀገርና ለሕዝብ መሪነት ትበቃላችሁ ብሎ ፈጣሪ
የፈቀደላችሁና ያስቀመጣችሁ አልነበራችሁም።
ለዚህም ነው እንዳልነበራችሁ ሆናችሁ መግቢያችሁ ጠፍቶ የቀረውና እንደ አንበጣ ረግፋችሁ የቀራችሁት።

የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ለአራተኛ ጊዜ አጭር የጽሑፍ መልእክት። Page 9


የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ለአራተኛ ጊዜ አጭር የጽሑፍ መልእክት።

መዝጊያ፦
አሁን በሦስተኛ የጽሑፍ መልእክቴ ላይ በውስጥ መስመሬ በጣም ብዙ ሰዎች በቁጥር ከአርባ በላይ
የሆናችሁ ብዙ ብዙ ደብዳቤ ልካችሁልኛል። በተለይ ደግሞ ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ማኅበርተኛ የሆናችሁ
ጨዋነት የተሞላበት የጽሑፍ ደብዳቤአችሁን ሁሉንም አንድ በአንድ አበጥሬ አይቸዋለሁና አመሰግናለሁ።

የሚናገረውን ከማያውቅ የማኅበርተኛችሁ አባል ከሆነው ከአንድ እውቀተ አልባ ዲያቆን ተብየ ከሆነው
በቀር። ወትሮም እኮ ዲያቆን በ "ዲ" ፊደል ስትጠሩ ነው የተበላሻችሁ። ዲ፦ ዲያብሎስ። ዲ፦
ዲዮቅልጥያኖስ ወዘተ....ደሞ በጽሑፉ ሲያመሰግነኝ፣ ሲያገነኝ፣ ሲያከብረኝ፣ ሲመሰክርልኝ አለማፈሩ።
አርተፊሻል አበባ የሆነ ዲያቆን ነው። የሚገባህ ከሆነ በቁጥር ሦስት የጽሑፍ መልእክቴ ላይ የሰይጣን
ሰላምታና ምስጋና ለፈጣሪና ለመላእክት ምናቸውም አይደል ብየሃለሁ። ስለዚህ የምናምንቴዎች
ምስክርነት፣ ምስጋና፣ ክብር፣ ግነት፣ መውደድ ሁሉ ለአምኃ ኢየሱስ እውቅናው......ነው ብለህ የምታስብና
የምታምን ከሆነ ሁልህም ተሳስተሀልና አስተውል። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እኔ የእናንተን ክብር አልሻም
የአባቴን እንጅ፣ እኔ ከእናንተ ክብር አልሻም ከአባቴ እንጅ እያለ በዘመኑ የነበሩትን የአፍ ቅቤዎችን የልብ
ጠማማዎችን ሁሉ ይገሥጻቸውና ያሳፍራቸው ነበር። ስለዚህ ስለ አምኃ ኢየሱስ ማንነትም የሚመሰክሩለት
ግዑዟ የኢትዮጵያ ምድር፣ እውነት፣ መድኃኒዓለም፣ ድንግል ማርያም፣ ቅዱሳን ስውራን ናቸው እንጅ በሥጋ
ገበያ እየተመላለስክ አንዴ ቀዝቃዛ አንዴ ሙቅ እየሆንክ የምታደርገው የጠፋብህ አስመሳይ ክርስቲያን
የሆንከው ሁሉ አይደለህም።

በተጨማሪም በውስጥ መስመሬ በድምፅ ሰላምታና መልእክት ያቀረባችሁልኝን ሰምቻችኋለሁ በጣም


አመሰግናለሁ። እኔም ድምፃችሁን በመስማቴ ደስ ብሎኛል። እንዲሁም በጽሑፋችሁ በግላችሁ ስለራሳችሁ
የጠየቃችሁኝ ሰዎችም መልእክታችሁን ሁሉ አይቸዋለሁ። ስለሆነም የግድ መልስ የሚያስፈልጋችሁን ሰዎች
መርጨ በውስጥ መስመሬ ልጽፍላችሁ እሞክራለሁ። ደጋግሜ እንደነገርኳችሁ ለማንኛውም ግለሰብ ሆነ
ማኅበር ጥያቄ ለሁሉም በመልእክቴ እንጅ በውስጥ መስመሬ መልስ የማልሰጥ መሆኔን ነግሬአችሁ ነበር።
እናንተም እንደተረዳችሁኝ አውቄአለሁ አመሰግናለሁ። አሁን ግን ለተዎሰኑ ግለሰቦች መልስ ለመስጠት
የሚያስገድድ ነገር ስለሆነባቸው ነው።

ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ማኅበርተኞች ስለ ማኅበሩ ማንነትና ምንነት በጽሑፋችሁ መልስ እንድሰጣችሁ
ስለ ነገራችሁኝ፣ ስላሳሰባችሁኝ፣ ስለጠየቃችሁኝ፣ ስለተማጸናችሁኝ ነገር ሁሉ እያመሰገንኩ ስለ እናንተ
እውነተኛነትና ስህተተኛነት እናንተም ሆናችሁ ጠላቶቻችን የምትሏቸው ሁሉ እንድትነግሩኝም
እንዲነግሩኝም አ ል ፈ ል ግ ም አልፈልግም። ምስጋና ለመድኃኒዓለምና ለእናቱ፣ እንዲሁም ለቅዱሳን
ስውራን ይሁንና ከእውርነቴ የሚመራኝ፣ ከድንቁርናየ የሚነግረኝ፣ ከሽባነቴ የሚያራምደኝ፣ ከዱዳነቴ
የሚያናግረኝ፣ ከጎባጣነቴ የሚያቀናኝ፣ ከለምፃምነቴ የሚያነፃኝ.....መሪ ስላለኝ አትጨነቁ። ለእናንተም ሆነ
ለሚቃወሟችሁ ሁሉ የምመክረው እንደ ዘመነኞቹ ነጋዴ ፖለቲከኞችና የወንጌል ደላላዎች ምናምንቴ
ሳትሆኑ ዝም ብላችሁ ለእግዚአብሔር፣ ለራሳችሁ ነፍስና ለሰዎች ችግር ስትሉ ነብዩ ዳዊት ከክፉ ሽሽ
መልካምንም አድርግ ባለው መሠረት መልካም ሥራን ብቻ ሥሩ እስቲ። የክፉዎችን ሥራ ማየትና
ቃላቸውን መስማት ይቅርባችሁ። እስቲ በሞቴ ሰይጣን በአካል ተገልጦ ቢሰድባችሁና ግብ ግብ
ሊገጥማችሁ ቢመጣ መልሳችሁ ልትሰድቡት ነው? ግብ ግብስ ልትገጥሙት ነው? አታሸንፉትማ። ይህን
የምነግራችሁ እኔ በተማርኩት ትምህርት ብቻ ሳይሆን እውነት እውነት እላችኋለሁ በአካል እየተገለጠ
ስለምንገናኝና ስለምንገጥም ነው። እናም የእሱ መሸነፊያና የእኔ ማሸነፊያ አንድና አንድ ብቻ ነው።
"ማማተብ" ብቻ። ያኔ ከመ ቅጽበት ብን ብሎ ይሰዎራል።

የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ለአራተኛ ጊዜ አጭር የጽሑፍ መልእክት። Page 10


የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ለአራተኛ ጊዜ አጭር የጽሑፍ መልእክት።

ታስታውሱ እንደሆን በቁጥር አንድ የአዋጅ መልእክቴ ላይ ከዘንዶ ጋር በአካል ገጥሜ እንደነበር
ነግሬአችኋለሁ። እናም ያኔ ዘንዶውን ያሸነፍኩት በ፲፮ ዓመቴ የልጅነት ጉልበቴ የትግል ግብ ግብ በርትቸበት
አይደለም። በመልአኩ ቅዱስ ሚካኤል ደራሽነትና በማማተብ ብቻ ነው ትቶኝ ተምዘግዝጎ እንዲሄድ
የሆነው። እናም እነዚህ ክፉ ተቃዋሚ የሚባሉት ስዎች ለምሳሌም፦ እነ ጋኔል ክብሪት (ዳንኤል ክብረት)
ዲያቆን ተብየው ዲ ዲ አባይነህ ካሴ እነ የወንጌል ደላላው ሁሉ ቆሞ ሲሄድና ሲያወራ ሰዎች
አይምሰሏችሁ። ጌታ ቢገልጥላችሁ ደስ ይለኝ ነበር። ሰይጣንን በአካላቸው ተሸክመውት ሲሄዱ ብታዩ
ወየው ወየው ብላችሁ ነው የምታለቅሱላቸው። እናማ እነዚህና ተከታዮቻቸው ሁሉ በማንኛውም መንገድ
ሲሰድቧችሁ የሰይጣን የግብር ልጆችና ባሪያወች መሆናቸውን አውቃችሁ በሩቅም ይሁን በቅርብ
ስትሰሟቸውና ስታዩአቸው ለነሱ መልሳችሁ መሆን ያለበት አንድና አንድ ብቻ ነው። ይኸውም፦
ማማተብና ዝምታ ብቻ ነው። ያኔ ደንግጠውና አፍረው ኩምሽሽ ይላሉ። ከዚህ ሌላ ግን እነሱን ውስጠ
ሰምና ወርቅ በሆነ በመንፈሳዊ ኃይለ ቃል አጥንታቸው እስኪሰበር ድረስ የምንቀጠቅጣቸው እኛ ነን።
ለምሳሌም ቱቦ አፍ፣ አርቴፊሻል አበባ፣ የተከፈተ መቃብር አፍ፣ ሸረሪት የሸረሪት ድር፣ የእፉኝት ልጅ
እፉኝት፣ ምናምንቴ፣ የቆላ ፍየል፣ ጀሮው የተደፈነ እባብ ወዘተ ወዘተ.....እያልኩ እኔ እንደምናገረው ያለ
ኃይለ ቃል ማለት ነው። አሁን ይኸ ሁሉ ቃል ላልተማረ ደንቆሮ ሁሉ በቀጥታ ስድብ ይመስለዋል።
ስለዚህም ነው ይሳደባል እንዴ? ሰደበን እኮ እያለ ቱቦ አፉን የሚከፍት። ይህ አይነቱ ቃል ግን ትርጉም
ያለው ሃይማኖታዊ ትምህርት ሆኖ ለተግሣጽ የምንጠቀምበት ኃይለ ቃል ይባላልና ጤነኛ የሆናችሁ
ክርስቲያኖች ሁሉ በመንፈሳዊ ሕይወታቸውና እውቀታቸው ታላላቅ የሆኑ አዋቂ መምህራኖች የሆኑ
በሃይማኖታዊ ኃይለ ቃል ሢገስጿችሁ ከጥፋታችሁ በተጨማሪ ያለምንም እውቀታችሁ ሰደቡን ሳትሉ
ቁጣቸውንና ተግሣጻቸውን መቀበል ብቻ ነው። ይኸን ሁሉ የምነግራችሁ እኔ ያለፍኩበት ስለሆነ ነው።
እንጅ እናንተ በቀጥታ ብትገጥሟቸው ኃጢአታዊ በሆነና ግልጽ በሆነ ቆሻሻና ተራ ስድብ ስለምትሰዳደቡ
መልስ አትሰጣጡ። የእናንተ ኃይለ ቃልና ተግሣጽ መሆን ያለበት ማማተብና ዝምታ ብቻ ነው።

በተቀረው ግን ሰይጣኒስቶች ሆይ፦ እስቲ መጀመሪያ አምኃ ኢየሱስን በሰይጣናዊ የቅናት መንፈስ
ከመሳደብና ከማጠላላት በፊት አምኃ ኢየሱስ በሚሄድበት መንገድ ሂድ እስቲ። በሚኖርበት ቦታ ኑር እስቲ።
እያንዳንድህ ክርስቲያን የምትባልና ወንድ የምትባል ያኔ ነው። አምኃ ኢየሱስ እንዳንተ አልጋ እያሞቀ
የሚኖር መሰለህ?? መንጋ ምናምንቴ።

መልእክቴን ስቋጨው፦
ስራ ለሠሪው እሾህ ላጣሪው እንዲሉ ለኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ማኅበር ምንም ሁኑ ምን እስካውቃችሁ
ድረስ አሁን የምነግራችሁ ግን ጉድ ነው። ይኸውም፦ ስለእናንተ መጥፎነት በብዙ ዝርዝር ጽፈው ተግሣጽና
ተቃውሞ እንዳቀርብባችሁ የጠየቁኝን ደብዳቤአቸውንና የእኔን መልስ በደንብ አይታችሁታል። በሰጠሁት
መልስም ሁላችሁም ማለት ይቻላል ደስተኞች እንደሆናችሁና እንደኮራችሁ ነው ያየሁት። ለመልሴ ቅንጣት
ስህተት የለብኝምና። አለብህ የሚለኝ ቢኖር እንኳ አልቀበለውም። ማን እንደሚመልሰው አውቃለሁና።
እናም የሚገርመው ነገር ውሸትም ይሁን እውነት እንደነገርኳችሁ ለጊዜው እስካሁኗ ሰአት ድረስ
ማንነታችሁን ባላውቅም በእናንተ ላይ ያንን ሁሉ የእዳ ደብዳቤ ከጻፉልኝና በቂ መልስ ከሰጠኋቸው በኋላ
እነሱም መልሰው ስለ እናንተም ሆነ ስለኔ መልስ የሚሉኝን ነገር ለማየትና ለመስማት ብየ መልእክቴን
ከለቀቅሁ በኋላ ድህረ ገጼን ሳልከፍት ከሁለት ሳምንት በላይ ቆየሁና የሁላችሁንም ባንድ ላይ ለማየት ብየ
ከፈትኩና ሳየው ከዛ ሁሉ ሰው መልእክት የእነሱ የመልእክት መልስ ጨርሶ የለም። እኔም ሥራ ለሠሪው
እሾህ ለአጣሪው ይባሰው ብየ ዝም አልኩ እላችኋለሁ። ሌላው መልሳቸው ይቅር። ደርሶናል እንኳ አላሉም።
ታዲያ ይህ ምን ይባላል? ሁላችሁም ብትሆኑ ለክፉ ሥራችሁ ስትሉ አምኃ ኢየሱስን የእኛ መናገሪያ አፍ
እናድርገው ብላችሁ አስባችሁና እያሰባችሁ ከሆነ ከመሳሳት አልፋችሁ ተርፋችሁ ሰይጣን በቁማችሁ

የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ለአራተኛ ጊዜ አጭር የጽሑፍ መልእክት። Page 11


የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ለአራተኛ ጊዜ አጭር የጽሑፍ መልእክት።

እየተጫወተባችሁ ነውና ስለ ተንኮለኛነታችሁ ንስሐችሁን ተናዘዙና ቀኖናችሁን ብትቀበሉ ይበጃችኋል


ነገርኩ። በነፍሳችሁ አትቀልዱ። እናማ ማናችሁም ብትሆኑ ክፉ ነገር ለመናገር፣ ለመስማት፣ ለማየት፣
ለማሰብ፣ ለመሥራት እስቲ አትቸኩሉ አትፍጠኑ። ከኔ መልስ ተማሩ። የመለስኩላቸው ሁሉም እንዳየው
የማያዳግም መልካም መልስ ነው። እነሱ ግን ጠይቀውና መልስ ሲያገኙ የአውሬ ድምፅ ሲሰማ በሩቁ በሮ
እንደሚሄድ ሰው የእኔም ድምፅ የአውሬ ድምፅ ሆነባቸው መሰል በዛው በሩቁ በረው ጠፉ። እኮ ለምን?
አሁን እኔም በተራየ መልስ ስጡኝ እንጅ ማለት እችል ነበር። ግን አልፈልግም። ደሞም አትሰጡኝም።
ማንነታችሁን እንኳን ራሳችሁ እኔም ተረዳኋችሁ። አወይ አለመታደል። አሁን ግን ይህንን መልእክት
አይታችሁ ቸኮልክ እንጅ እኛ እኮ መልስ እየጻፍንልህ ነበር፣ ወይንም ኧረ ባታየው ነው እንጅ
ጽፈንልሃል......ትሉኝ ይሆናል? አታፍሩምና። ከእንግዲህ ብትጽፉልኝ ግን እኔ አላየውም፣ ባየውም መልስ
አልሰጣችሁም። ለማንኛውም እናንተንም፣ እኔንም፣ ሁሉንም ይህንን ጠማማ ልባችንን፣ ጠማማ ጀሮአችንን፣
ጠማማ ዓይናችንን፣ ጠማማ አንደበታችንን መድኃኒዓለም በፈቃዱ በቸርነቱ ብቻ ይማረን። ሌላ የምለው
የለኝም። ይህን ሁሉ የምጽፍላችሁ የምኝታ ሰአቴን በመተውና የኩላሊቴን ሕመም በመቻል ተቀምጨ ነው።

ለክፋት ብቻ በነገር የምትኖሩ ክርስቲያን ተብየዎች አዎይ ያቺን ከፊታችሁ ያለችውን የጨለማ ቀን እንዴት
ትችሏት ይሆን? ማለፍስ አታልፏትም። ከዛም ዲያብሎስና ሲዖል ይጠብቋችኋል። መልካም የሲዖል
መንገድ፣ ቤትና ኑሮ ይሁንላችሁ።

ምስጋና ለመድኃኒዓለምና ለእናቱ ለእመቤታችን ለድንግል ማርያም ይሁን።

ተጻፈ፦ ከአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ


ከምድረ ላዕላይ ግብፅ ገዳመ አስቄጥስ።
ሚያዚያ ፫ ፪ሺ፲፫ ዓ ም
ተፈጸመ።

የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ለአራተኛ ጊዜ አጭር የጽሑፍ መልእክት። Page 12

You might also like