You are on page 1of 65

1

ታህሣሥ 21 ቀን 2013 ዓ.ም

በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን !


የአብርሃሙ ሥላሴ ስምህ የተመሰገነ ይሁን !
ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል እናቴ - እምዬ ስሟ የተመሰገነ ይሁን !
የተጉ ሊቃነ መላእክት ስማቸው የተመሰገነ ይሁን !
ሰማእታት አባቶቻችን እናቶቻችን ስማቸው ይክበር ! ቅዱሳን አባቶቻችን
ሰማዕታት እናቶቻችን አባቶቻችን ስማቸው የተመሰገነ ይሁን
አሜን ! አሜን ! አሜን !

ኢትዮጵያ የሥላሴ የክብራቸው መገለጫና መመስገኛ ምድር !


ኢትዮጵያ ርሥተ - ድንግል ማሪያም ! ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን !
ኢትዮጵያ የዓለሙ ገዢ !!

ይድረስ ለመላው የአዳም ዘር በሙሉ !!!

ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት


የወጣ ዘጠነኛ መልእክት !!

1
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን !
እንደምን ከረማችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ! በኢትዮጵያ የአለም ብርሃን
የተሰበሰባችሁ
የትጉሃን መማክርት የፅዋ ማህበራት እንዲሁም በመልእክታቱ ተረድታችሁ አምናችሁበት
በንስሐም ራሳችሁን ከዚህ ዓለም ጉድፍ የጠበቃችሁ ፡፡ የተመዘገባችሁም ያልተመዘገባች
ሁም ቅኖች የዋሆች እንኳን ለዚህ ወቅት አደረሳችሁ !!!
ለመላው የአዳም ዘር ሁሉ ! ሁሉንም የሰው ዘር የሚመለከተውን ይህን ዘጠነኛ
መልእክት ከንቀትና ከመታበይ ተቆጥባችሁ አንብቡት ! ምናልባት በአለቀውም
ሰአት ቢሆን እግዚአብሔር ልብ ቢሰጣችሁ ማን ያውቃል ከሱ በስተቀር መልካም
መረዳት ይሁንላችሁ ! አሜን !

እግዚአብሔር ነገሠ ምድር ሃሴትን ታድርግ ፤ ብዙ ደሴቶች ደስ ይበላቸው ፤ ደመና ጭጋግም በዙሪያው
ናቸው ፤ ጽድቅና ፍርድ የዙፋኑ መሰረት ናቸው ፡፡ እሳት በፊቱ ይሄዳል ፤ ጠላቶቹንም በዙሪያው ያቃጥላል ፤
መብረቆቹ ለዓለም አበሩ ፤ ምድር አየችና ተናወጠች ፤ ተራሮችም ከእግዚአብሔር ፊት ፤ ከምድር ሁሉ ጌታ
ፊት እንደ ሰም ቀለጡ ፤ ሰማያት የእርሱን ጽድቅ አወሩ ፤ አሕዛብም ሁሉ ክብሩን አዩ ለተቀረፀ ምስል የሚሰግዱ
ሁሉ ፤ በጣኦታተቻቸው የሚመኩ ሁሉ ይፈሩ ፤ መላእክት ሁሉ ስገዱለት ፤ አቤቱ ስለፍርድህ ፤ ጽዮን ሰምታ
ደስ አላት ፡ የይሁዳም ሴት ልጆች ደስ አላቸው ፤ አንተ እግዚአብሔር በምድር ሁሉ ላይ ልኡል ነሕና !
እግዚአብሔርን የምትወድዱ ክፋትን ጥሉ ፤ እግዚአብሔር የቅዱሳኑን ነፍሶች ይጠብቃል ፡ ከሃጥአንም እጅ
ያድናቸዋል ብርሃን ለፃድቃን ፤ ደስታም ለልበ ቅኖች ወጣ ፤ ጻድቃን በእግዚአብሔር ደስ ይበላችሁ ፤
ለቅድስናውም መታሰቢያ አመስግኑ !!
መዝሙረ ዳዊት 56(57)
እግዚአብሔር የበቀል አምላክ ነው ፤ የበቀል አምላክ ተገለጠ ፤ የምድር ፈራጅ ሆይ ከፍ ከፍ በል ፤
ለትእቢተኞችም ፍዳቸውን ክፈላቸው ፤ አቤቱ ሃጢያተኞች እስከ መቼ ይጓደዳሉ ይከራከራሉ አመፃንም
ይናገራሉ ፤ አመፃንም የሚያደርጉ ሁሉ ይናገራሉ ፡ አቤቱ ሕዝብሕን አዋረዱ ፤ ርስትህንም አስቸገሩ ፤ ባልቴቷን
ድሃ አደጉን ገደሉ ፤ ስደተኛውንም ገደሉ ፤ እግዚአብሔር አያይም ፤ የያእቆብ አምላክ አያስተውልም አሉ ፤
የሕዝብ ደንቆሮች ሆይ አስተውሉ ፤ ሰነፎችማ መቼ ይጠበባሉ ፤ ጆሮህን የተከለው አይሰማምን ፤ አይንን
የሰራው አያይምን አሕዛብንስ የሚገስፀው ለሰውም እውቀትን የሚያስተምረው እርሱ አይዘልፍምን ፤ የሰዎች
ሃሳብ ከንቱ እንደሆነ እግዚአብሔር ያውቃል ፤ ለሃጢያተኛ ጉድጓድ እስኪቆፈር ድረስ ፤ ከክፉዎች ዘመናት
ይወገድ ዘንድ ፤ አቤቱ አንተ የገሰፅኸው ሕግህንም ያስተማርኸው ሰው ምስጉን ነው ፡፡ እግዚአብሔር ሕዝቡን
አይጥልምና ፤ ርስቱንም አይተውምና ፤ ፍርድ ወደ ጽድቅ እስከሚመለስ ድረስ ፤ ልበ ቅኖችንም ሁሉ
ይከተሉታል ፤ በክፉዎች ላይ ለኔ የሚቆም ማነው ፤ ዓመፅንስ በሚያደርጉ ላይ ለእኔ የሚከራከር ማን ነው ?
መዝሙረ ዳዊት 93(94) 1—16
አቤቱ አሕዛብ ወደ ርስትህ ገቡ ፤ የቅድስናህንም መቅደስ አረከሱ ፤ ኢየሩሳሌምንም እንደመደብ አደረጉት ፤
የባሪያዎችህንም በድኖች ለሰማይ ወፎች መብል አደረጉ ፤ የፃድቃንህንም ሥጋ ለምድር አራዊት ፤ ደማቸውንም
በኢየሩሳሌም ዙሪያ እንደ ውሃ አፈሰሱ ፤ የሚቀብራቸውም አጡ ፤ ለጎረቤቶቻችንም ስድብ ሆንን በዙሪያችንም
ላሉ ሳቅና ዘበት ፤ አቤቱ እስከ መቼ ለዘለዓለም ትቆጣለህ ፤ ቅንዓትህም እንደ እሳት ይነድዳል ፤ ስምህን
በማይጠሩ ነገሥታት ላይ ፤ በማያውቁህም አሕዛብ ላይ መዓትህን አፍስስ ፤ ያእቆብን በልተውታልና ፤
2
ስፍራውንም ባድማ አድርገዋልና ፤ የቀደመውን በደላችንን አታስብብን ፤ ምሕረትህ በቶሎ ታግኘን ፤ እጅግ
ተቸግረናልና ፤ አምላካችንና መድሃኒታችን ሆይ እርዳን፤ ስለስምህ ክብር አቤቱ ታደገን ፤ ስለስምህም
ሃጢያችንን አስተሰርይልን ፤ አሕዛብ -- አምላካቸው ወዴት ነው እንዳይሉ ፤ የፈሰሰውን የባሪያዎችህን ደም
በቀል ፤ በአይኖቻችን ፊት አሕዛብ ይወቁ ፤ የእስረኞች ጩኸት ወደ ፊትህ ይግባ ፤ እንደ ክንድህም ታላቅነት
ሊገደሉ የተፈረደባቸውንም አድን ፡ አቤቱ የተዘባበቱብህንም መዘባበታቸውን ለጎረቤቶቻችን ሰባት እጥፍ
በብብታቸው ክፈላቸው ፤ እኛ ሕዝብህ ግን የማሰማሪያህም በጎች ለዘለዓለም እናመሰግንሃለን ! ለልጅ ልጅም
ምስጋናህን እንናገራለን !!
መዝሙረ ዳዊት 78 (79) በሙሉ
ከላይ በሶስቱ የልኡል ሃይለ ቃል እንደ ሰማችሁት እግዚአብሔር ስለሕዝቦቹ ሲል ቅን ፍርዱን
እንደሚያስከትል የሕዝቦቹም የፍረድልን ጩኸት ዝም ብሎ እንደማይታገስ ሁሉም ቃሎች ይገልፁልናል ፡፡
ልብ በሉ እግዚአብሔር እውነት ነው በመሆኑም ጽድቅና ፍርድ የዙፋኑ መሰረት ናቸው ፡፡ በምንም መንገድም
ሆነ ዘዴ የልኡል መሰረት ቅን ፍርድ ነው ፡፡ እሳት በፊቱ ይሄዳል አዎን ! ልኡል የሚባላ እሳት ነው ፡፡ ሥላሴን
ተፃረው የቆሙ ሁሉ በእሳቱ ይበላሉ ይቃጠላሉ ፡፡ መብረቆቹም ለዓለም አበሩ ፡ ዓለም ከአሁን በኋላ
የሚወሰደውን እርምጃ እንደ ፀሐይ ሲያበራ የሚያዩት ይሆናል ፡፡ ስለ እግዚአብሔር እውነት የሚከራከር
ማነው ፤ አወን እጅግ ጥቂቶች ስለልኡል እውነት ይከራከራሉ ፡፡ በዋናነት የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን
መልእክታት ጥረታቸው የነበረው እውነትን መግለፅ ነበር ፡፡ ይህም ለ15 ዓመታት ተካሂዶአል ፡፡ ከላይ ባለው
የልኡል ሃይለ ቃል በየእንዳንዳንዱ ቃል ያለውን አንድምታ በሚገባ አስተውሉ ተረዱ ወደ እርስትህ ገቡ ሲል
ምን ማለት ነው ፡፡ይህን በሚገባ እያያችሁት ነው ፡፡ ዛሬ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የዲያብሎስ ዘማቾች
መወረሯን ልትጠራጠሩ አይገባም ፡፡ የዛሬው መሪያችን የማንን አጀንዳ ነው የሚያስፈፅሙት ፤ አዎን የዓለም
አቀፉን የዲያብሎስ አገዛዝ ዘመቻ አስፈፃሚ ናቸው ፡፡ የእንግሊዝ የስለላ ተቋም ፤ የአሜሪካ የስለላ ተቋም ፤
የአረብ ኤሜሬትስ የሳኡዲ መንግሥታት የስለላ ተቋም ስለምን ብራቸውን ያፈሳሉ ጧት ማታ ሰላዮቻቸው
ይመላለሳሉ ፡፡ ለመሆኑ በኢትዮጵያ ምድር ይህን ያህል ሕዝበ ክርስቲያን የተዋህዶ አማኝ ሲያልቅ ሲሰደድ
በጅምላ ሲፈረጅ አይታችኋል ፡፡ አልታየም የሚል ስው የለም ፡፡ ዘረኛው የትግሬው ሃይል ኢትዮጵያን ሲበትን
ሲገል ሲያሳድድ ለ29 ዓመታት አካሂዷል ፡፡ ከሱ ማሕፀን የወጣው የአሁኑ መንግሥት ደግሞ መልኩን የቀየረ
እባብ ማለት ነው ፡፡ በመልእክት ስምንት በሚገባ ተገልጦአል ፡፡ ቤተ ክርስቲያናችንን የተዋህዶ እምነታችንን
ለማጥፋት ወያኔ የጀመረችውን የተቀናጀ ዘመቻ ይህም መንግስት አጠናክሮ እያካሄደ ነው ፡፡የሱ አባት ወያኔ
ቤተ ክርስቲያናችን ገዳማትን ፤ ታላላቅ አባቶችን በብዙ ዘዴ አጥፍታለች ፡፡ የዛሬው መንግስት ደግሞ በአዲስ
ጥርስ መልኩን ቀይሮ የመጣ ነው በነእንግሊዝና በአሜሪከ እቅድ መሰረት የቆመም ነው ፡፡ ይህ የአብይ
መንግሥት ሥልጣን ከጨበጠ ጀምሮ ቤተክርስቲያን ፈርሳለች ተቃጥላለች ፤ ምእመናኖቿ ሁሉ በእቅድና
በስልት ብቻ ሳይሆን በግልፅ በሚታይ የተዋህዶ ጥላቻ ይህንን እምነት በጨበጠው የአማራ ሕብረተሰብ ላይ
ጦርነትና ዘሩን የማጥፋት ዘመቻ እያካሄደ ይገኛል ፡፡ ይህኛው አገዛዝ መሰረቱን ያደረገው/ እንደበፊተኛው
የትግሬን ሕዝብ መሰረት እንዳደረገው/ የኦሮሞን ሕዝብ ሲሆን ፣ ሁሉንም የኦሮሞ ሕዝብ ሳይሆን በይበልጥ
የምስራቁንና የምእራቡን የኦሮሞ ክፍል ነው ፡፡ በእምነቱም መናፍቁንና እስላሙን መሰረት ያደረገ ነው ፡፡
በሁለት አመት ተኩል ጊዜ እጅግ ብዙ ሕዝብን አስፈጅቶአል ፡፡ ለረጅም ጊዜ ይህንኑ ለመፈፀም የሚያስችለው
ዝግጅትና ጥረት እያደረገም ይገኛል ፡፡ ምኞት ቢሆንም ፡፡ የሆነ ሆኖ የእግዚአብሔርን እርስት አጥፍቶአል ፡፡
የቅድስናህንም መቅደስ አፈረሱ ይላል የልኡል ቃል ይህንን አይተናል ፡፡ ቤተ ክርስቲያንን በማቃጠል በማፍረስ
አሳይቶናል ፡፡ ስለዚህ ፍርዱ እጅግ የከበደ መሆኑን ሁሉም የመልእክቱ አንባቢዎች እንድትረዱ አስገነዝባለሁ
፡፡ ገና ወደ ዋናው መልእክት ሳትገቡ በመግቢያው በር ላይ የልኡልን ሃይለ ቃል ያስቀመጥኩት በምክንያት
ነው ፡፡ የመጣው ጠረጋ የሰው ልጅ በታሪኩ ያላየው የእግዚአብሔርም ቁጣ ምን ያህል ብረቱና የማይመለስ
እንደሆነ ያረጋግጣል ፡፡ ከዚህም መግቢያ ቃል ቀጥሎ የምታገኙት ከራእየ ዮሓንስ ከምእራፍ 16 ፣ 18 ፣ 19 ፤
የተገለፀውን ሃይለ ቃል ሲሆን የቁጣውን ፍሰት የሚያመላክት ክብደቱንም የሚያሳይ ግቡም በራእይ ዮሐንስ
20 የተጠቀሰው የልኡል ሃይለ ቃል መፈፀም መሆኑን እንድትገነዘቡ ኣሳስባችኋለሁ ፡፡
የመልእክቱ መሠረታዊ ይዘትና ዓላማ !
- መልእክቱ የወጣው እንደቀደሙት መልእክቶች በልኡል ባሪያ በሚል ብቻ የተገለፀ ወይም የተላለፈ
አይደለም ይልቅስ በመንግሥትነት ሥልጣን -- በኢትዮጵያ የአለም ብርሃናዊ መንግሥት የወጣ
3
መልእክት መሆኑን በግልፅ ያረጋግጣል ፡፡ የመልእክቱንም ክብደትና በብርቱው የሥላሴ ፈቃደ -
ሃይል ተፈፃሚ የሚሆን መሆኑን ያረጋግጣል ፡፡
- መልእክቱ ብዙ ነገሮችን የሚዳስስ ፤ የሚገልፅ ፤ በንፅፅርም የሚያመላክት ተፈፃሚነቱንም በተጨባጭ
የሚያስረግጥ ፤ ፍንትው ያለውን እውነትና ፍርድን / ቅን ፍርድን / የሚያሳይና የሚያረጋግጥም ነው
፡፡ የትላንቱን ቅን የሥላሴን ፍርድና የተፈፀመውንና በሂደትም የሚፈፀመውን በአፅንኦት እያፀና
በቀጣዩ የመጣውን ታላቁንና በሰው ልጅ ታሪክ ያልታየውን ጠረጋና እርምጃ የሚገልፅም ነው ፡፡
ከሁሉም የሚከብደው በውስጡ ብርቱ ተፈፃሚ መመሪያ ያዘለ ፤ የከበዱ በዘመኑ ሰው ይሆናሉ
ተብለው በፍፁም የማይታሰቡ ከባድ ውሳኔዎች የተላለፉበት ፤ ፅኑ ትእዛዞች የፀኑና ብርቱ እርምጃዎች
የታወጁበት ሲሆን - ከዚህ በላይ እስከዛሬ ያልተገለፁ ሚስጥር ሆነው የቆዩ አማኙንም
የማያምነውንም ሲያወዛግቡ ፤ ለክፉዎችም ለዲያብሎስ አገልጋዮችም እንደማደናገሪያ ሲያገለግሉ
የነበሩ እንድምታዎችን ምንነታቸው በግልፅ የሚገለፅበት ይሆናል ፡፡
- ከሥላሴ በተሰጡ መለኮታዊ ሥልጣን በልኡል ባሮችና አገልጋዮች ቀጥተኛ ትእዛዝ ተፈፃሚ የሚሆኑ
ውሳኔና ትእዛዞች የወረዱበት ፤ አስቸኳይና ብርቱ ትእዛዞች የሰፈሩበትና የተገለጡበት መልእክት ነው
፡፡
- ሁሉም የአዳም ዘር ቢያነበው ቢያደምጠው እጅግ የሚጠቅመው ነው ፡፡ ማንም የአዳም ዘር
በየትኛውም ዓለም ይኑር በሥላሴ ቅን ፍርድ የማይዳኝ የለምና ይስማ ! የቀደመው እባብ ፤ የቀደመው
ዘንዶ ፤ ሃሰተኛው ነብይ ፤ የተከሏቸው መንግሥታት ፣ ድርጅቶች ፣ የእምነት ተቋሞች ፣ ተሰሚ ነን
የሚሉ የዘመኑ የፖለቲካ ቁማርተኞች ፣ ባለጠጎች በጠቅላላው ለዲያብሎስ የሰገዱ ምልክቱንም
በተዘዋዋሪም ሆነ በቀጥታ የተቀበሉና ለሥጋ ትርፋቸው ነፍሳቸውን የሸጡ ሁሉ በብርሃናዊው ቅን
ፍርድ የሚካተቱበት ስለሆነ ይስሙ እንላለን ፡፡ ባይሰሙም ቢሰሙም ቢያነቡም ባያነቡም የኛ
ተልእኮ መርዶ ለሆነበት መርዶውን ፤ ብሥራት ለሆነለት ብሥራቱን መግለፅ ብቻ ነው ፡፡
- አስከዛሬ ከ7 ያላነሱ መልእክቶች ለአዳም ዘር በሙሉ እንዲደርሱ ተደርጎአል ፡፡ ከ2011 አመተ
ምሐረት ጀምሮ በቴሌግራም ቻናል / በዋናነት / ፣ የዮሐንስ ራዕይ 20 በሚል በልጃችን በብሩክ
የተከፈተ ቻናል የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልእክታትን ፣ መግለጫዎችን ፣ ትምህርቶችን ፣
ምክሮችን ፣ ትእዛዞችን በተከታታይ ለመላው የአዳም ዘር እንዲደርስ ተደክሞበታል ፡፡ ቸሩ
መድሃኒያለምና ድንግል ባተጋቻቸው የእግዚአብሔር ቤተሰቦች በተለያዩ ቋንቋዎች ተተርጉሞ ሁሉም
የሰው ዘር በሙሉ እንዲሰማው ፣ እንዲደርሰው ተደርጎአል ፡፡ እንደኔና እንደመልእክቱ አገላለፅና
የልኡል ውሳኔ እስከዛሬ እንኳን ልትኖሩ ምልክታችሁንም ማየት ባልተገባን ነበር ፡፡
- ይሁንና እስከዛሬ በንቀታችሁ ፣ በትእቢታችሁ ፀንታችሁ ፣ ከቀደመው ወንጀላችሁና ክህደታችሁ ፣
ግብረሶዶምነታችሁና ምንዝርናችሁ ፣ በምድር ታሪክ ታይቶም ተሰምቶም ባልታየ የአመፃ የሃጢያት
የትእቢት ድርጊታችሁ ፤ እኛ የልኡል ባሮች እንኳን ልንታገሳችሁ ፤ እስከዛሬ በመቆየታችሁ
በአምላካችን በአብርሃሙ ሥላሴ በድንግልም ስለትእግስታቸው ብዛት ተከፍተናል ተሟግተናል
ውሳኔው ፍርዱ በሙላት በፍጥነት ባለመፈፀሙ አዝነናል ይሁንና እኛ ሰው ነን ትእግስታችንም
በሰው እሳቤ ልክ ነው የመድሃኒያለም ትእግሥት ግን እጅግ ከአእምሮ በላይ ነው ፡፡ እስከዛሬም
የቆያችሁት በዚህ ነው ፡፡
- አሁን ግን የልኡልንም የድንግልንም ትእግሥት አጠንፍፋችሁ ስለተጠቀማችሁበት ከእንግዲህ
የሚሰጥ ጊዜ በፍፁም የለም ፡፡ ሊኖርም አይችልም ፡፡ ይህም መልእክት የመጣው የመፈፀሚያችሁን
ደወል ለማብሰር ብቻ ነው ፡፡ በእስካሁኑ ትእግሥት በፍፁም ሊከፈል የማይገባ ብርቱና ውድ ዋጋ
ተከፍሎአል ፡፡ ፅዋው ሞልቶ ስለፈሰሰ ማብቂያችሁንና መደምደሚያ የሆነውን ድግስ ትታደማላችሁ
፡፡
- ሁሉም የአዳም ዘር ቢያነበው ቢያደምጠው መልካምና የሚበጀው ነው ፡፡ የሕይወቱ ቆይታም ሆነ
ስንብቱ የሚበሰርበት የፍትሃዊ ሚዛናዊነትንም ምንነት የሚረዳበት ነውና ! በማስተዋል ያንብቡ ፡፡
- ከዚህ በኋላ በእግዚአብሔርም በድንግልም የተመረጡት ባለሟሎቹ / የተመረጡ እቃዎቹ /ምንነት
መጠነኛ መግለጫ የሚሰጥበትም ነው ፡፡ ይህም የሆነው ከ15 ዓመት ቆይታ በኋላ በሥላሴ በተሰጠ
መለኮታዊ ትእዛዝ መሰረት ነው ፡፡
- ለትንሳኤው ዘመን ተሻጋሪዎች ብስራት ! ለከንቱዎች ለዚህ ዓለም ሰዎች ፣ የሃጢያት ባለፀጎች ፣
የዲያብሎስ ታማኞች ክፉ ትውልዶች የሞትና የመጠረጊያቸው መርዶ ነው ፡፡
4
በቃ ! በቃ ! በቃ ! ተፈፀመ ! የሚል ድምፅ ብርቱ ነጎድጓድም - የሁሉ ፍጥረት አስገኚ ከሆኑት ሥላሴ
መንበር ፣ ከፀባኦት ወጣ ! አዎን ደግሜና ደጋግሜ ልንገርህ የመፈፀሚያህ ትእዛዝ ወጣ ! ፡፡ የአዳም ዘር
ስማ አድምጥ ብርቱው ጥፋትህ የዘመን ጉዞውን ጨርሶ ሊያጠፋህና ሊያበጥርህ ሞትን ሊያስለምንህ
እነሆ መጣ !

የልዑል ሃይለ - ቃል እንዲህ ይለናል ፡፡


ለሰባቱም መላእክት ሄዳችሁ የእግዚአብሔርን የቁጣ ፅዋዎች በምድር ውስጥ አፍስሱ
የሚል ታላቅ ድምፅ ከመቅደሱ / ከመንበሩ / ሰማሁ ፡፡
ፊተኛውም ሄዶ ፅዋውን በምድር ውስጥ አፈሰሰ ፡፡ የአውሬውም ምልክት ባለባቸው
ለምስሉም በሚሰግዱ ሰዎች ክፉኛ የሚነዘንዝ ቁስል ሆነባቸው ፡፡ ይህ ሲሆን እግዚአብሔርን የካዱ በተለያየ
የውሸት እምነት ማለትም ዲያብሎስ የፈጠራቸው እምነቶች / መናፍቅ ፣ ካቶሊክ ፣ እስላም ፣ ሺንቶይዝም ፣
ቡዲሂዝም ፣ ሂንዱይዝም ፣ ቅባት ፀጋ ፣ ዋቄ ፍታ ፣ ወዘተ ---/ በሙሉ አውሬውን ያስመለኩ ለእሱም ያሰገዱ
ስለሆነ ማንም ከኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነት ውጪ የሆነ ሁሉ የሚመታበት ይሆናል ፡፡ ቁስሉ ብርቱና
የማይድን ሞትን የሚያስመኝና የሚያስለምን ነው ፡፡
ሁለተኛውም ፅዋውን በባሕር ውስጥ አፈሰሰ ፡፡ እንደሞተም ሰው ደም ሆነ ፣ በባሕርም
ከሚኖሩት ሕይወት ያለበት ነፍስ ሁሉ ሞተ ፡፡ ልብ እንበል የዚህ ቁጣ መፍሰስ የባህሩን ሕይወት ያለበትን
ሁሉ ካጠፋ ሃምሳ ከመቶ የሚሆነውን የሰው ምግብ የሚሸፍኑ አሳዎች በሙሉ ይጠፋሉ ፣ እንዲሁም ወደ
መጥፎ ጠረንና ሽታ ባሕሩ ሁሉ ሰለሚለወጥ የመጥፎ በሽታዎች ሁሉ ምንጭ ሆነ ማለት ነው ፡በትኩሳት
ተቃጠሉ
ሶስተኛውም ፅዋውን በወንዞችና በውሃ ምንጮች ውስጥ አፈሰሰ ፣ እነርሱም ደም ሆኑ ፤ -
የውሃውም መልአክ ያለህና የነበርክ ጌታ ሆይ ! ቅዱስ ሆይ ! እንዲህ ስለፈረድህ ፃድቅ ነህ ፣ የቅዱሳንና
የነቢያትን ደም ስላፈሰሱ ፣ ደምንም ደግሞ አጠጥተሃቸዋል ፡፡ የሚገባቸው ነውና ! ብሎ ሲናገር ሰማሁ ፡፡
ከመሰዊያውም አዎን ሁሉን የምትገዛ ጌታ አምላክ ሆይ ፍርዶችህ እውነትና ፅድቅ ናቸው ፡፡ ብሎ ሲናገር
ሰማሁ ፡፡ የዚህ አንድምታ ደግሞ ስንረዳው በምድር ላይ ያሉ ወንዞችና ምንጮች ደም ከሆኑ የሚከሰተው
እንደ ግብፅ ሕዝብ በውሃ ጥም ማለቅ ማለት ነው ፡፡ መላው የሰው ልጅ ውሃን ካጣ እድሜው ለሳምንትም
አትቆይም ፣ ባሕሩ ጨው ሰለሆነ አይጠጣም ፡፡
አራተኛውም መልአክ ፅዋውን በፀሐይ አፈሰሰ ፡፡ ሰዎችንም በእሳት ልታቃጥል ተሰጣት ፣ ሰዎችም
በታላቅ ትኩሳት ተቃጠሉ ፤ በነዚህም መቅሰፍቶች ላይ ሥልጣን ያለውን የእግዚአብሔርን ስም ተሳደቡ ፣
ክብርንም እንዲሰጡት ንስሐ አልገቡም ፡፡ እንግዲህ ከቁስሉም ከውሃ ጥማቱም በላይ ብርቱ የሚያቃጥልና
የሚያነድ እሳት ክፉው ሰው ሁሉ ሲወርድበት ሞትንም ፈልጎ ሞት ሲሸሸግበት ልዑልን መሳደብ ይጀምራል
ማለት ነው ፡፡ እንደአባቱ እንደ ዲያብሎስ ፡፡
አምስተኛውም መልአክ ፅዋውን በአውሬው ዙፋን ላይ አፈሰሰ ፣ መንግስቱም ጨለማ ሆነች
፡፡ ከሥቃያቸውም የተነሳ ምላሳቸውን ያኝኩ ነበር ፤ ከሥቃያቸውና ከቁስላቸውም የተነሳ የሰማይን አምላክ
ተሳደቡ ከሥራቸውም ንስሐ አልገቡም ፡፡ ይህ እርምጃ ከፊትህ የመጣ ነው ፣ ብርቱና የሚነዘንዝ ቁስል
እማያስተኛ የማያስቀምጥ ፣ ቃጠሎ እጅግ ብርቱ እሳት ከብርታቱ የተነሳ ጥርስን የሚያሳኝክ መቆሚያ የሌለው
ለማረፍ ሞት ቢፈለግ የማይገኝበት ይህ ነው የመጣልህ ፡፡
ስድስተኛውም መልአክ ፅዋውን በታላቁ ወንዝ በኤፍራጥስ ላይ አፈሰሰ ፣ ከፀሐይም መውጫ
ለሚመጡ ነገሥታት መንገድ እንዲሰናዳላቸው ውሃው ደረቀ ፣ ከዘንዶውም አፍና ፣ ከአውሬው አፍ
ከሃሰተኛው ነብይ አፍ ጓጉንቸሮች የሚመስሉ ሦስት ርኩሳን መናፍስት ሲወጡ አየሁ ፣ ምልክት እያደረጉ
የአጋንንት መናፍስት ናቸውና --- በታላቁም ሁሉን በሚገዛ በእግዚአብሔር ቀን ወደ እሚሆነው ጦር
እንዲያስከትቷቸው ወደ አለም ነገሥታት ሁሉ ይወጣሉ ፡፡
5
እነሆ እንደ ሌባ ሆኜ እመጣለሁ ፣ ራቁቱን እንዳይሄድ እፍረቱንም እንዳያዩ ነቅቶ ልብሱን የሚጠብቅ ብፁዕ
ነው ፣ በእብራይስጥም አርማጌዶን ወደሚባል ሥፍራ አስከተቷቸው ፡፡ ይህም ከፊታችን የሚጠብቅ በምድር
ያልታየ ዓለምን ሁሉ የሚስብና የሚያካትት አብዛኛውን የአለም ሕዝብ የሚፈጅ ጦርነት ይሆናል ማለት ነው
፡፡
ሰባተኛውም መልአክ ፅዋውን በአየር ውስጥ አፈሰሰ ፣ ከመቅደሱም ውስጥ ተፈፅሞአል የሚል
ታላቅ ድምፅ ከዙፋኑ ወጣ ! መብረቅና ድምፅም ነጎድጓድም ሆኑ ! ትልቅም የምድር መናወጥ ሆነ ፤ ሰው
በምድር ከተፈጠረ ጀምሮ እንዲህ ያለ ታላቅ መናወጥ ከቶ አልነበረም ፤ ከሁሉ በለጠ ፤ ታላቂቱም ከተማ
በሶስት ተከፋፈለች ፤ የአሕዛብም ከተማዎች ወደቁ ! ታላቂቱም ባቢሎን የብርቱ ቁጣው ወይን ጠጅ የሞላበትን
ፅዋ እንዲሰጣት በእግዚአብሔር ፊት ታሰበች ፡፡ ደሴቶችም ሁሉ ሸሹ ፤ ተራራዎችም አልተገኙም ፤ በሚዛንም
አንድ ታላንት / አንድ ታላንት 3 ፈረሱላ ነው / የሚያህል ታላቅ በረዶ በሰዎች ላይ ከሰማይ ወረደባቸው ፡፡
ሰዎችም ከበረዶው መቅሰፍት የተነሳ እግዚአብሔርን ተሳደቡ ፣ መቅሰፍቱ እጅግ ታላቅ ነውና !
ከዮሐንስ ራዕይ ምእራፍ 16 ያለውን ቃል ነው የተመለከትነው ፡፡
ከላይ ከልዑል ቃል እንደሰማችሁት በጌታችን በመድሃኒያለም አባታችን ይወደድ የነበረው ለእግዚአብሔር
ሚስጥርም ቀራቢ የነበረው ሃዋሪያው ዮሐንስ በፍጥሞ ደሴት እያለ ከልዑል ዘንድ የተገለጠለትን ፅኑ ራዕይ
ነበር ፡፡ ከዚህ ቀደም በትምህርታችን እንደገለፅኩላችሁ ፤ --- ልዑል ምንግዜም ለወዳጆቹ አስቀድሞ ሊያደርግ
ያሰበውን የሚሆነውን ሳይናገር አንዳች ነገር አያደርግም ፡፡ በዚህም ምክንያት እጅግ ይወደው ለነበረ
ለሓዋርያው ዮሐንስ የመጪውን ሁኔታ በዓለም የሚከናወነውን ሁሉ የልዑል የቅን ፍርዱን አፈፃፀም ሁሉ
አስረግጦ ነግሮት ነበር ፤ እነሆ ቃሉን የሚያፀናው መድሃኒያለም ቃሉን ይተገብር ዘንድ በሊቃነ መለእክት
ታጅቦ መጣ!! ፅዋው ሞልቶአልና የአዳም ዘር የሆንክ ሁሉ ስማ አድምጥ ! የናቅኸው ፣ ያቃለልከው ፣ የካድከው
፣ አልፈሕም የተዋጋኸው ፣ የዘመን ትእግሥቱን የጨረሰው የአብርሃሙ ሥላሴ በፍርዱ ሊያካትትህና
ሊደመድምህ መጣ !
ወገኔ የሆንከው የሰው ዘር በሙሉ ስማኝ ! የእስከዛሬው ያየኸው ሁሉ ምክር አዘል ቅጣት ነበር ምናልባት
ብትመለስ ተብሎ የተደረገ ጥረት ! አልሆነም ይብስ ከድጡ ወደ ማጡ ሆነ ! ምናልባት የሚፀፀት ቢገኝ ተብሎ
የተደረገው ጥረት ሁሉ በትእቢትህና በክህደትህ ሳቢያ ከንቱ ሆነ ፡፡ በፍፁም አጥፊነትህ ገፋህ እንጂ
ለተዘረጋልህ የምህረት እጅ ቅንጣት ዋጋም አልሰጠኸው ! በቀደመው እባብ ተማምነህ ሃሰተኛውን ነብይ
የቀደመውን እባብ አምላክህ አድርገህ በክህደትህ ፀናህ እንጂ አልተፀፀትክም በተሰጠህ እድሜ ንስሃ አልገባህም
፡፡ በክህደትህ ተደሰትክ ! በመሆኑም የመድሃኒያለምን ትእግሥት በትእቢትህ በክህደትህ ረገጥከው !
ዛሬ የሚታየው የምድሪቱ እውክታና ረሃብ ፣ በሽታና ጦርነት ፣ የእርስ በእርስ ፍጅትና ሰላም መጥፋት ፣
የዘርና የሃይማኖት ጦርነት ፣ የተፈጥሮ አደጋው ፣ የምድር መናወጥ በሽታ እነዚህ ሁሉ ካላስደነገጡህ ወደፈጣሪ
ጉያ እንድትሰበሰብ ካላደረጉህ አባታዊ ቅጣቱን ሁሉ ካቃለልህ ጭርሱን አምላክነትህን አላውቅም ካልክ ሌላም
አምላክ / ጣኦት/ ካቆምክ የእግዚአብሔርም የሰውም ጠላት የሆነውን ዲያብሎስን ካመለክህና ካነገሥህ ከዚህ
በኋላ ምን ይደረግ ? ምንስ ይጠበቅ ? ዘመን ተትረፍርፎ ቢሰጥህ ዲያብሎስን ለማንገስ አዋልከው ፡፡ እጅግ
በከበደው ክህደትህ የማይመለሰውን የልዑል ቁጣ አመጣህ ! እነሆም የመፈፀሚያህ ድምፅ ከልዑል ዘንድ
ከፀባኦት / ከመንበሩ / ወጣ ! ተፈፀመ አለ !
ሰባቱም መላእክት የቁጣውን ፅዋ ሁሉ ሊያፈሱት በፍጥነት ወደ ምድራችን ገሰገሱ ፡፡ እንግዲህ
ወዴት መሸሸግ ይቻልሃል ? የመከርነው የዘከርነው የጮህነው ከዚህ እቶን ላይ ወድቀህ ከነዘር ማንዘርህ
እንዳትጠፋ ነበር ፣ አልሆነም ! እኔም ምናምንቴው በፊቱ የታመንሁ የሥላሴ ባሪያ ለ15 ዓመታት ጮኬ ለፍልፌ
አቅሜን ሁሉ ጨረስኩ ዛሬ የምነግርህ የሥላሴ ብርቱ ትእዛዝ ሆኖብኝ እንጂ ዳግም ወደእናንተ መድረስ
አልሞክረውም ነበር ፡፡ ስለ አባቴ ፍቅር ስለአባታዊ ትእዛዙ ስል ስለእናቴ ድንግል ስል መርዶህን እነግርሃለሁ
፡፡
እንግዲህ ተፈፅሞአልና ስማ! ስማ ! ያለችህ ጊዜ የመስሚያና የመሰናበቻ ጊዜ ብቻ ናት ፡፡ ሌላ ጊዜ የለህም
አብቅቶአልና !

6
እነማናቸው የአውሬው አምላኪዎች ? ይህንን በግልፅ ልታውቁ ይገባል ፡፡
እምንበዛው ሕዝበ - ክርስቲያን የዮሐንስ ራእይን የትንቢት ቃል መረዳት ይቸግረናል ፡፡ ምክንያቱ ደግሞ
ልኡልን ጠይቀን የራእዩን ፍቺ በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ምሪት ስለማናነበው ነው ፡፡ ብዙ የዘመኑ ምሁራን
ነን የሚሉ በዲያብሎሳዊ መነፅራቸው እየተነዱ ለሱ ክፉ ሃሳብ እንደሚመመች አድርገው የሚተረጉሙ
ሞልተዋል ፡፡ እዚሁ አገራችን ያሉ በድፍረት በሰዎች አእምሮ ላይ የጥርጥር መንፈስ ለመዝራት ለሸክም የከበደ
መጽሐፍ ጠርዘው አውጥተዋል ፡፡ ይህን ያደረጉት ደግሞ --- በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን በቁጥር አምስት
በ2004 የወጣው መልእክት ላይ የተገለፀውን ለመፃረር ተብሎና ታስቦ ነበር ፡፡ የነዚህን ፀሐፊዎች ምንነት
በሚገባ ስለማውቀው ፍርዳቸውም ስለተከተላቸው ውጤታቸውን የምናየው ይሆናል፡፡
ወደ ዋናው ጉዳያችን እንመለስና እነማናቸው የአውሬው አምላኪዎች ሰጋጆችና ምልክቱን የተቀበሉ? ---
የመጀመሪያው ረድፍ ላይ የምንገልፃቸው መናፍቃን ሲሆኑ ቀጣዩ የነሱ እናት የሆነችው ካቶሊክ ከነዚህ ቀጥሎ
ደግሞ እስላም ዋናዎቹ ሲሆኑ -- ከኤሺያ በቻይና በታይላንድ በኮሪያዎች በቬይትናም በካምቦዲያ በሞንጎሊያ
በሌሎችም ሺንቶኢዝም ቡዲሂዝም ኮንፊሺያን የመሳሰሉ እምነቶች በሕንድም ሂንዱስታን ሲኪዝም የመሳሰሉት
ሲደመሩ ዘጠና ከመቶ የሚጠጋውን የዓለም ሕዝብ ያካለሉ ናቸው፡፡ ከነዚህም ውጪ በተለያየ ጣኦት
የሚያመልኩ ጭርሱኑ እምነት የሌላቸው የሚሸፍኑት ነው ፡፡ ማነው የአውሬውን ምልክት ያልጨበጠው
የማያመልከው የማይሰግደው ? -- አዎን ግልፅ ነው የተዋህዶ ኦርቶዶክስ እውነተኛ አማኞችና በእርግጥም
ሥላሴን በእውነትና በመንፈስ የሚያመልኩ በ40 ቀናቸው ተጠምቀው የልጅነት ክብርን የጨበጡ
በእምነታቸውም የተለያየ ባእድ አምልኮ ሳያዳብሉ በቅድስና እምነታቸውን ጠብቀውና ጨብጠው በልኡልም
በድንግም ፊት የሚመላለሱ እነዚህ ብቻ ናቸው ለአውሬው ያልሰገዱ ምልክቱንም ያልወሰዱ የማያመልኩ በቃ
እውነቱ ይህ ነው ፡፡ እንግዲህ ከጠረጋው ቁጣ ማን ይተርፋል ? ማንስ ወደትንሳኤው ዘመን ይሻገራል ? ግልፅ
ነው ደግሜ እላለሁ ለአውሬው ያልሰገደ ምልክቱንም ያልወሰደ ያላመለከ ተሻጋሪ ነው ፡፡ ሃብትንም
እውቀትንም ጉልበትንም ማምለክ ሌላው የአውሬው አምልኮትም እንደሆነ እንወቅ ፡፡
ማስታወሻ ----- በዛሬው ዘመን አሁን ባለንበት ሰአት የአውሬው ዋንኛ ተጠሪዎች ወይም ማዘዣ ጣቢያዎች
እነማናቸው ?
በአገርነታቸው እንጥቀሳቸው ፡፡ ---- እንግሊዝ ፣ አሜሪካ ፣ ቻይና ፣ ፈረንሳይ ፣ ጀርመን ፣ እስራኤል ፣
ሳኡዲአረቢያ ቱርክ ኢራን ኮሪያዎች አውስትራሊያ ብራዚል ሕንድ ስፔን ካናዳ ደቡብ አፍሪካ ጃፓን ጣሊያን
ወዘተ እነዚህና ሌሎችም አነስ ያሉ አገሮች እንደማዘዣና እንደማስተባበሪያ ተደርገው ለዲያብሎስ የሚያገለግሉ
ናቸው ፡፡
ባቢሎን / አሜሪካ / በድሃ እምባና ደም ታጥባበትና ተነክራበት የተመሰረተች የአውሬው ዋንኛ መገለጫ ናት
፡፡ እንግሊዝም የአለምን ግማሽ በቅኝ ለመግዛቷ ሁሉም የሚያውቀው ሲሆን ይህን የቅኝ ግዛት ማስፋፋት
ሲያከናውኑ ነዋሪዎቹን ጨፍጭፈው በማጥፋት ስለነበር የብዙ ሚሊዮኖች ንፁሕ ደም በእጃቸው ይገኛል ፡፡
በዚህች ምድራችን ለተፈፀመው የደም ማፍሰስ ማሃንዲሶች እንግሊዞች ፈረንሳዮች ፖርቹጋሎች እስፔኖች
ጣሊያኖች ጀርመኖች ዋንኞቹ ናቸው ፡፡ በኤሽያ ያሉት እነቻይና ራሽያ ጃፓን ኮሪያዎች ሌሎችም የአውሬው
መገልገያና የሕልሙና የውጥኑ ፈፃሚዎች ነበሩ ፡፡ ዛሬም ይህንኑ አምልኮታቸውን አዘምነውት በዚያው እየሄዱ
ያሉ ናቸው ፡፡
ለአውሬው የማይሰገድ ምልክቱንም ያልጨበጡ መንግስታትና ሕዝቦች የሉም ፡፡ ከኛው አገር መንግሥት
ጭምር ትልቅም ትንሽም መንግስታት በሥራቸው ያሉ አለቃና ምንዝሮቻቸው በሙሉ ለአውሬው የሚሰግዱ
ምልክቱንም የያዙ ናቸው ፡፡
አውሬውን የሚያመልኩና የሚሰግዱ ምልክቱም ያለባቸው ከምንላቸው ከመናፍቃን ከካቶሊኮች ቀጥለው
ያሉት ደግሞ ከዚህ በታች ያሉ ናቸው ፡፡

- እስላም -- ይህ እምነት የቀደመው እባብ የደረሰው ከመፅሐፈ ፅልመቱ ያወጣው ተረትን የተሞላ
የውሸት እምነት ነው ፡፡ ይህ እምነት ለ 1400 አመት በላይ ሰውን ሁሉ ያጠፋና ከሕይወት መንገድ
ያወጣ እውነተኛ ነቢያትንና ፃድቃንን / ተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነትን / በዋናነት የፈጀና ያስፈጀ
7
ደማቸውን ያፈሰሰ እምነት ነው ፡፡ ይህ እምነት የሚጨበጥ ነገር የለውም በተረትና ምሳሌ የተሞላ
ነው ፡፡ መነሻውን ዛሬ ሳኡዲ አረቢያ ከምንላት አገር የተነሳ ነው ፡፡ የዛሬ ከቢሊዮን በላይ የሚገመት
እስላም በመካ መዲና እየተገኘ ዲያብሎስ የነገሰበትን ሥፍራ ይሳለማል ፡፡ ይሰግዳል ፡፡ ለአውሬውም
ሰግደዋል አምልከዋል ምልክቱንም ተቀብለው ኖረውበታል ፡፡
- በእስላሞች ዘንድ በተለይም በዚሁ በመካ መዲና ዙሪያ እስላሞች ባሉበት ሁሉ የሚታመንና የሚነገር
አንድ አባባል ወይም ትንቢት አለ ፡፡ እሱም እንዲህ ነው ፡፡ ---- ወደፊት በኢትዮጵያ ምድር የሚነሳ
አንድ መላጣ የሆነ ንጉስ ይመጣል / ይነግሳል / ይህ ሰው እስልምናንና እንዲሁም ዋናውን ሥፍራ
መካ መዲናን ያፈርሳል ጥቂት ሰው ብቻ ነው የሚተርፈው የተቀረው ይጠፋል ብለው ያምናሉ ፡፡
ይህን አባባል የቀደሙ በእድሜያቸው የገፉ አባት እስላሞች ባብዛኛው የሚያውቁት ነው ፡፡ ወጣቱ
እስላም ብዙም ቦታ አይሰጠውም ነገሩ ግን እውነት ነው ፡፡ መቼም በየዘመኑ እግዚአብሔር
የሚወደው አንዳንድ የዋህ ሰው ከየትኛውም ሥፍራ አይጠፋምና አንዱ የዋህ እስላም ተገልጦለት
ይሆናል ፡፡ የሆነ ሆኖ እስልምና እጅግ ብዙ የንፁሃንን ደም ያፈሰሰ በመሆኑ በእርግጥም ይጠፋሉ
ይጠረጋሉ ፡፡ በኢትዮጵያ የሚነግሰው ንጉሥ ደግሞ ንጉሠ ነገሥት ቴዎድሮስ ነው ፡፡ ይረዱት
ጊዜውም አልቆ እደጃቸው የደረሰ ነው ፡፡ የሚያጠፋቸውም እሱው ነው ፡፡ በልኡል የታመነ የተወደደ
በልኡል ሃይል የተሞላ ፣ ምንም ምድራዊ ሃይል የማይቋቋመው ነው ፡፡ የታመነ የሥላሴ ባሪያ !
ስለዚህ እውነት በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልእክታት ለ15 ዓመታት ሲገለፅ የቆየ ነው ፡፡ መቼም
ይህች ምድራችንና ነዋሪው እውነትን ለመቀበል እሬትን እንደመጠጣት ያህል የሚመረው ነውና
አይቀበልም ፡፡ አትቀበል እየሞትክ ትቀበለዋለህ !
- የኢትዮጵያ የአለም ብርሃን መልእክታት 15 ዓመታትን ሁሉ ለሁሉም የአዳም ዘር ሲፈስ ሲነገር
ኖሮአል ፤ አልሰማም ብሎ ጆሮውን የደፈነ ትውልድ ምድሪቱን ስለሞላ ምን ይደረግ ? በትእቢታቸው
በክህደታቸው ከሚታወቁትና ምድርን ካጠፉት ውስጥ እስልምና አንዱ የዲያብሎስ መሣሪያ ሆኖ
እያገለገለ ነው ፡፡ ቢመከሩ የማይሰሙ በጥላቻና በንቀት የተሞሉ ከእስላም ውጪ ሌላው ሰው
የማይመስላቸው ናቸው ፡፡ ለንስሐ እንዲበቁ ከማንም በላይ እድል ተሰጥቶአቸዋል ግን
አልተጠቀሙበትም ፡፡ ስለዚህ በዚህ መልእክት መሰረት እጣቸው የሚቀበሉት ፅዋ እንደመናፍቃን
እንዲሆን ተወስኖአል ፡፡ ይህ መርዶ ይድረሳችሁ ፡፡ ከዚህ በኋላ እድል የለም በራሳችሁ ትእቢት
ተቀብሯል ፡፡ እስልምና የሌለበት የምድር ገፅታ የለም ፣ በሁሉም ዓለም አሉ ፡፡ በቁጥር ከአንድ
ቢሊዮን ተኩል በላይ ቁጥር የያዙም ናቸው ፡፡ ከላይ እንደገለፅኩላችሁ ለቀደመው እባብ ለዘንዶው
ለሃሰተኛው ነብይ የተገዙ የአመለኩት የሚሰግዱለት ምልክቱንም የተቀበሉ በመሆናቸው ሰባቱም
መላእክት የሚያፈሱት መቅሰፍት ሁሉ የሚፈስባቸው ናቸው ፡፡
- የቻይናዋ እና መሰሎቿ እምነቶች ፣------ ታኦኢዝም ፣ ኮንፊሺያኒስም ፣ ቡድሂስም ፣
ሺንቶኢዝም እነዚህ እምነቶች በሙሉ ፣ ሙሉ በሙሉ ሥላሴን የካዱ ጣኦትን ፍልስፍናን ድራጎንን
የሚያመልኩ ናቸው ፡፡ ለቀደመው እባብ ለዘንዶው ለሃሰተኛው ነብይ የሚሰግዱ ምልክቱንም
የጨበጡ መሆናቸውን ከማንም በላይ በግልፅ የሚያሳዩን እነዚህ እምነቶች ናቸው ፡፡ አመቶቻቸውን
ሲዘክሩ -- የውሻ ዓመት ፣ የአይጥ ዓመት የዘንዶ ዓመት ፣ የዝንጀሮ ዓመት ፣ የድራጎን ዓመት እያሉ
የሚያከብሩም ናቸው ፡፡ ይህ እምነት ከቻይና አልፎ ቬይትናም ታይላንድ ኔፓል ካምቦዲያ ኮሪያዎች
ጃፓን ድረስ የዘለቀ ነው ፡፤ እነዚህም ራሳቸውን ለመትከል በዘመን ሁሉ ለረጅም ጊዜ የንፁሐንን
ደም በምድራቸው ያፈሰሱ ናቸው ፡፡ ስለዚህም በልኡል ቅን ፍርድ የሚካተቱ ናቸው ፡፡ የሚጠፉና
የሚጠረጉ ናቸው ፡፡ የሕዝባቸው ብዛት አንድ ነጥብ ስምንት ቢሊዮን ይሆናሉ
- ሕንድ ----- ሂንዱኢዝም ዋናው የሕንዶች እምነት ነው ሰማኒያ ፐርሰንቱን የህንድ ሕዝብ ይይዛል
፡፡ 14 ፐርሰንቱ ደግሞ እስላም ነው ፡፡ ከዚህ የተረፈው ሲኪዝም እና ሌሎችም ሽርፍራፊ የጣኦት
እምነቶች ያሉባት ናት ፡፡ በዚች ሀገር ጀግና የነበሩ የተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ነበሩ ፡፡
ዛሬ የሉም በሚባል ደረጃ ደርሰዋል ፡፡ እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት የዲያብሎስ ውልድ እምነቶች
ተዋህዶዎችን አጥፍተዋቸዋል ፡፡ የብዙ ንፁሕ ደም ፈሶባታል ፡፡ 1 ‹ 3 ቢሊዮን ሕዝብ ያቀፈች አገር
ናት ፡፡ ለአውሬው በግልፅ የሰገዱና ዛሬም በዚያው የፀኑ ናቸው ፡፡ በሙሉ የሚጠረጉና የሚጠፉ
ናቸው ፡፡
- ከላይ የዘረዘርናቸውን የእምነት አይነቶች በቁጥር ስንዘረዝራቸው
- መናፍቅ ፣ ካቶሊክ ፣ ሌሎችም ክርስቲያን መሰል እምነቶች ወደ ሁለት ነጥብ ሁለት ቢሊዮን
8
- ሺንቶኢዝም ፣ ቡድሂዝም ፣ ታኦኢዝም ፣ ኮንፊሺያኒዝም በድምሩ ወደ ሁለት ቢሊዮን
- ሂንዱኢዝም ሲኪዝም እና ሌሎችም አንድ ነጥብ ሶስት ቢሊዮን
- ኦርቶዶክስ የሚለውን እምነት የጨበጡ ወደ ግማሽ ቢሊዮን የሚጠጉ ሲሆን
- ተዋህዶ ኦርቶዶክስን የሚያምኑ አንድ መቶ ሚሊዮን ይደርሳሉ
- እምነት የሌላቸው ፣ ልማዳዊ ወጎችን የሚያመልኩ አንድ ቢሊዮን ይገመታሉ በድምሩ ከተዋህዶ
ኦርቶዶክስ ውጪ ያሉ ወደ 7 ቢሊዮን አምስት መቶ ሚሊዮን ይደርሳሉ ፡፡
እንግዲህ ከተዋህዶ ውጪ ያለው በሙሉ የአውሬውን የቀደመውን እባብ ፣ የቀደመውን ዘንዶ ፣
ሃሰተኛውን ነብይ የሚያመልኩ ፣ የሚሰግዱ ፣ ምልክቱንም የወሰዱና ገንዘባቸው ያደረጉ በመሆናቸው
፣ ንሳሃም ባለመግባታቸው ከላይ በራእይ ዮሐንስ ምእራፍ 16 የተገለፁት መቅሰፍቶች ሁሉ
ይወርዱባቸዋል ይጠረጋሉ ከምድረ ገፅ በታላቁ የሥላሴ ቁጣ ይወገዳሉ ፡፡
በጥቅሉ በአለማችን 205 የሚጠጉ አገሮች አሉ ፡፡ ሁሉም ከላይ በዘረዘርናቸው እምነቶች ውስጥ ያሉ ናቸው
፡፡ እንደ ተገለጠው እንደተወሰነው ፍርድ መሰረት በእጣ ክፍላቸው ቆመው ከሥላሴ በተሰጠውና በታዘዘው
ፍርድ መሰረት በቅርቡ በመለኮታዊው ቁጣ ይጠረጋሉ ፡፡
የዮሐንስ ምእራፍ 18 ምን ይነግረናል ?
ከዚህ በኋላ ታላቅ ሥልጣን ያለው ሌላ መልአክ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ ፡፡ ከክብሩም የተነሣ ምድር በራች ፡፡
በብርቱም ድምፅ ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች 1 ወደቀች 1 የአጋንንትም ማደሪያ ሆነች ፡፡ የርኩሳን መናፍስትም
ሁሉ መጠጊያ የርኩሳንና የተጠሉም ወፎች ሁሉ መጠጊያ ሆነች አህዛብ ሁሉ ከዝሙትዋ ቁጣ ወይን ጠጅ
የተነሳ ወድቀዋልና ይላል የልኡል ሀይለ ቃል!
አሜሪካንን የማያውቅ አለ ? የለም ሁሉም ያውቋታል ጡጦ የጨበጠው ሕፃንም ያውቃታል ፡፡ አሜሪካ
ያላገለሞተችው ግብረሶዶም ያላደረገችው ያላዘዘችው አለ ወይ ? ደፍሮስ ያልታዘዛት አለ ወይ ? እሷ የማታዘው
የማትመፀውተው የማትቀጠቅጠው አገር ሆነ ድርጅት አለ ወይ ? ይህን ሁሉ አመጧን አይተናል ሠምተናል ፡፡
ፍርዷ ከወጣ 15 ዓመታት ተቆጥረዋል ፡፡ ከሷው ጋር በባለሟልነት በእኩል ደረጃ በአመጧ በግልሙትናዋ
በቀደመው እባብ አምልኮዋ በእኩል የሚታዩ እነእንግሊዝ እነፈረንሳይ እነቻይና እነራሺያ እነኢራን እነቱርክ
እነሳኡዲ እኒህ ሁሉ በግምባር ለዲያብሎስ ቀዳማይ ታማኝ አገልጋይ የሆኑ የእግዚአብሔር ጠላቶች አይደሉም
እንዴ ? አዎ ናቸው ፡፡
በዮሐንስ ምእራፍ 19 ደግሞ የልኡል ሃይለ ቃል እንዲህ ይነግረናል ፡፡
ሃሌሉያ ! በዝሙትዋ ምድርን ያጠፋችይቱን ታላቂቱን ጋለሞታ ስለፈረደባት የባሪያዎቹንም ደም ከእጅዋ
ስለተበቀለ ፍርዶቹ እውነትና ፅድቅ ናቸውና ማዳንና ክብር ሃይልም የአምላካችን ነው ፡፡ ብሎ ሲናገር እንደብዙ
ሕዝብ ታላቅ ድምፅ ያለ ድምፅ ሰማሁ! ደግመውም ሃሌሉያ አሉ ፡፡ ጢሷም ከዘለዐለም እስከዘለዓለም ይወጣል
፡፡ ሃያ አራቱም ሽማግሌዎችና አራቱ እንስሶች በፊታቸው ተደፍተው በዙፋኑ ለተቀመጠው ለእግዚአብሔርም
አሜን ሃሌሉያ እያሉ ሰገዱለት ! ድምፅም -- ባሪያዎችም ሁሉ እርሱን የምትፈሩት ሁሉ ታናናሽና ታላላቆች
ሆይ አምላካችንን አመስግኑት ! ሲል ከዙፋኑ ወጣ ! እንደ ብዙ ሕዝብም ድምፅ እንደ ብዙ ውሃዎችም ድምፅ
እነደ ብርቱም ነጎድጓድ ድምፅ ያለ ድምፅ ሰማሁ ፡፡ እንዲህ ሲል ! ----- ሃሌሉያ ሁሉን የሚገዛ ጌታ አምላካችን
ነግሦአልና የበጉ ሰርግ ስለደረሰ ፣ ሚስቱም እራሷን ስላዘጋጀች ደስ ይበለን ! ሐሴትም እናድርግ ክብርንም ለሱ
እናቅርብ ፣ ያጌጠና ቀጭን የተልባ እግር ልብስ እንድትጎናፀፍ ተሰጥቶአታል ፡፡ ቀጭኑ የተልባ እግር የቅዱሳን
የፅድቅ ሥራ ነውና! እርሱም ወደ በጉ ሰርግ እራት የተጠሩ ብፁአን ናቸው ብለህ ፃፍ አለኝ --- ደግሞም ይህ
የእግዚአብሔር እውነተኛ ቃል ነው አለኝ ፡፡
የዮሐንስ ራእይ ም 19 ከ 1—9
ወገኖቼ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ! አዎን የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ! የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ቤተሰቦች !
እንዲሁም ይህን መልእክትም ሆነ የቀደሙትን ሰባት መልእክታት ለመስማት እድሉ የገጠማችሁ ይህን ታላቅ
ሚስጥር የእግዚአብሔርን እውነት ለመገንዘብ የሚያስችል ልቡና ይስጣችሁ ! መቼም እግዚአብሔር
ልቡናችሁን ካላበራው የቀደመው እባብ ሃሰተኛው ነቢይ ዘንዶው ያላደነቆረው ፣ ወደራሱም ያላካተተው
የአዳም ዘር የለምና ! ጥቂቶቹ በእግዚአብሔር የተወደዳችሁ የተመረጣችሁ የከበራችሁ ታላቁን መከራ
9
የታገሳችሁ ልትፅናኑ ይገባችኋል ፡፡ ዛሬ ቀናችሁ ሊሆን ነውና ! ብርሃናችሁ ሊበራ ድካማችሁ ሊታይ ሸክማችሁ
ሊራገፍ መድሃኒያለም ሊክሳችሁ ነውና ! አመስግኑ ! እናንት እርኩሳን የቀደመው እባብ አምላኪዎች የሃሰተኛው
ነብይ ታማኞች ፣ የዘንዶው ሰጋጆች ወየው በሉ ! ወዴት ታመልጣላችሁ ? ፡፡ ቀኑ አያልፍ ! ደቂቃው አይረዝም
ሰከንዷም አትዛነፍ ! አታመልጡም ! አሜሪካ ! እንግሊዝ ! ፈረንሳይ ! ቻይና ! ራሺያ ! ሕንድ እስራኤል
ፓኪስታን ሰሜን ኮሪያ ኢራን የኒኩለር ባለቤቶች የዲያብሎስ እልፍኝ አስከልካዮች ለጥፋት የሰውን ዘር
ለዲያብሎስ ጭዳ ልታደርጉ የተዘጋጃችሁ ! ያ ሁሉ የድሆች ደም እንደጅረት ውሃ ያፈሰሳችሁት አንሷችሁ ለሌላ
ታላቅ ደም ማፍሰስ የተሰናዳችሁ ፡፡ የንፁሐንን ደም ለዘንዶው ለቀደመው እባብ ዘወትር የምታፈሱ
ፈጣሪያችሁን የናቃችሁ የካዳችሁ የማትፀፀቱ የትእቢትን ጥግ የለበሳችሁ አታመልጡም ከነጭራዎቻችሁ
መንግስታት ጭምር ሁሉም መቅሰፍቶች ከምድር እስክትጠፉ ድረስ ይፈሱባችኋል ያጠፏችኋል ፡፡
በመልእክት አንድ የዛሬ 15 ዓመት በወጣው የመጀመሪያው መልእክት የባቢሎን ፍርዷ ተገልጧል ፡፡ ዛሬ
ይፈፀማል ፡፡ እውነቱ ይህ ነው ፡፡
እንግዲህ ከላይ ከዮሐንስ ራዕይ ምእራፍ 16 ፣ 18 ፣ 19 ውስጥ የተገለፁትን የልኡል ሃይለ ቃሎች በተግባር
የሚገለጡ የእግዚአብሔር ፈቃድና ተፈፃሚ ውሳኔዎቹ ናቸው ፡፡

እስራኤል ዘሥጋ እነማናቸው ? ምንስ ማለት ነው ? ለምንስ እነዲህ ተባሉ ? ይህንን ልንረዳ ካልቻልን
የእግዚአብሔርን ፈቃድ ፣ ሃሳብ ተፈፃሚነቱ ለምን ነበር የሚለውን ልንረዳ አይቻለንም ፡፡
እስራኤል ዘሥጋ ዛሬ የምናያት አገር ብትሆንም በቀደመው ታሪኳ ደግሞ ለሰው ልጅ በሙሉ እግዚአብሔር
ፈቃዱን ትእዛዛቶቹን እሱን ልናመልክ ልንፈራው ከሱ ውጪ ሌሎችን አማልእክት እንዳንከተል ያስተማረበት
ለዛም የተከላቸው ሕዝቦች ነበሩ ፡፡ እግዚአብሔር ከእስራኤሎች መፈጠር በፊት የተከላቸው በፊቱም
በልቡናቸው ላይ በታተመው ሕገ ልቡና በፊቱ ሲመላለሱና ሲኖሩ ሲያመልኩትም የነበሩ ሕዝቦች እንደነበሩ
ያልተገለፁ የተደበቁ ታሪኮች ይነግሩናል ፡፡ በታላቅነት በዓለም ሁሉ ገነው መርተው የነበሩ ሕዝቦችም ነበሩ ፡፡
በመልእክት ስምንት ላይ እንደሰፈረው / የኣለምን ሕዝብ ከ150 ያላነሱ መንግሥታትን ኤል ብለው
በሚያመልኩት በእግዚአብሔር ታምነው በፈቃዱ ግዛታቸውን አስፍተው የኖሩ ከየትኛውም የዓለም
መንግሥታት የከበሩ በልኡልም የተወደዱ ነበሩ ! ኢትዮጵያውያኖች ፡፡ ምሳሌ ብንወስድ ንጉሠ ነገሥት ሰንደቅ
አልማ ከክርስቶስ ልደት በፊት 4500 ዓመተ ዓለም ወቅት የነበረ ንጉሠ ነገሥት ነበር ፡፡ አጼ ሰንደቅ አልማ
በዘመኑ አፍሪካን በሙሉ ፣ ሩቅ ምስራቅን ፣ ኤሽያን ጨምሮ በከፊል አውሮፓን በመያዝ ከ150 ያላነሱ
መንግሥታትን ወይም አገሮችን ይገዛ የነበረ ንጉሥ ነበር ፡፡ ከዚህ ቀደም በወጣው መልእክት ስምንት ገፅ 25
፣ 26 ላይ እንደተገለፀው በዚያ ዘመን ልኡል ራሱን ይገልፅላቸው የነበረው እጅጉን በጥቂቱ ነበር ፡፡ በዛችው
ጥቂት የብርሃን ብልጭታ አባቶቻችን እጅግ በመደነቅ አብዝተውና በታላቅ ድካም ተሞልተው እግዚአብሔርን
ሊያገኙት ይደክሙ ነበር ፡፡ እግዚአብሔርን ሳያዩት የጠነከረ ሚስጥር ሳይገልፅላቸው እነሱ ግን እጅግ ኢምንት
በሆነችው መገለጡ ወደውት አምነውት ታምነውበት በመፍራትና በፍቅር ታምነው ፍትህን ቅን አገዛዝን
አፅንተው በመጓዛቸው ልኡልም ወዶአቸውና አክብሮአቸው ነበር ፡፡ ንጉሠ ነገሥት ሰንደቅ ኣልማ 400ዓመት
በላይ የገዛ መንግሥት ነበር ፡፡ ልጁም አፄ አፍላስ ከአባቱ በሚበልጥ ግዛቱን አስፍቶ ኤል ብሎ የሚጠራውን
አምላክ ልክ እንደአባቱ አክብሮና ወዶ የኖረ የአለም አባት እስከመባል የደረሰ ፣ 450 ዓመት የነገሰ ነበር ፡፡
ይህ ሁሉ ሲሆን እስራኤል አልነበረችም ፡፡ እስራኤል ዘሥጋ ስትፈጠር የሰው ልጅ ከሕገ ልቡና ወደ ተፃፈ ሕገ
እግዚአብሔር የተሸጋገረችበት ወቅት ነበር ፡፡ ሙሴ የእስራኤልን ሕዝቦች ከግብፅ ባርነት ነፃ እንዲያወጣ
ሲታዘዝ ልኡል ለአባቶቻቸው ለነአብርሃም የገባውን ቃል በማሰብ ነበርና ! እግዚአብሔር ራሱን ለሰው ልጅ
የሚበጀውን ትእዛዙን በግልፅ በመግለፅ ክብሩንም በሰው የመቀበልና የመሸከም አቅም ልክ በመግለፅ
እስራኤሎችን ለታላቅ ክብር መርጦ ነበር ፡፡ ታሪካቸውን በግልፅ እንደምትረዱት በታላቅ ሃይል ፣ በታምራት
የእስራኤልን ሕዝቦች ህዝቤ ብሎ በመጥራት ፈርኦንን ሕዝቤን ልቀቅ ያገለግለኝ ዘንድ ብሎ ነበር ያዘዘው ፡፡
ይሁንና ትእዛዙን የናቀው ያልተቀበለው ፈርኦን በእድሜው በታሪኩም ያልገጠመውን መቅሰፍት አሳርፎበት
ጉልበቴ የሚለውንም ሰራዊት በባህር ውስጥ አስጥሞ በሃይል እስራኤላውያንን ነፃ አወጣ ፡፡ እስራኤላውያን
እጅግ ልበ ደንዳኖች በመሆናቸው ገና ከጅምሩ ጀምሮ እየካዱት ጣኦት እያመለኩ በጉዞአቸው ሁሉ እያስቆጡት

10
፣ እየፈተኑት ቃል ወደተገባላቸው ስፍራ ልጆቻቸው ሊደርሱ ችለዋል ፡፡ እነሱ ግን በየበረሃው ወድቀው
ቀርተዋል ፡፡
ወገኖቼ ! እስራኤላውያንን ስታስቡ ሙሉውን የብሉያት/ ሕገ ኦሪትን / ከመፅሐፍ ቅዱስ / ከዘፍጥረት ጀምሮ
አስከ ወንጌሉ ድረስ የምታዩት በእስራኤል ሕዝቦች የሕይወት ውጣ ውረድ መሞላቱንና በዚህ ሕይወታቸው
ውስጥ እግዚአብሔር በወደዳቸው ርቀት ልክ ሳይሆን እጅግ በሚበልጥ ሲፈታተኑት ሲዳፈሩት ሲክዱት ጣኦትን
ሲያነግሱበት አሳልፈዋል ፡፡ ምንም እንኳን ልኡል እጅግ የተወደዱ የታመኑ ነቢያትን ቢያስነሳም እነሱ
አልተጠቀሙባቸውም ከነሱ በሚሻል አሕዛብ ተጠቅመውባቸዋል ፡፡ ነቢይ በገዛ ሃገሩ አይከበርም የተባለውም
በነዚሁ ጠማማነትን በሚያነግሡና በሚተገብሩ እስራኤላውያን የመጣ አባባል መሆኑን ልንረዳ ይገባናል ፡፡
እግዚአብሔር እነሱን ሕዝቦቼ ብሎ መጥራቱ ምን ያህል እንደፀፀተው በሲና ተራራ ላይ ሙሴን ጠርቶ አሰርቱ
ትእዛዛትን ሲሰጠው በክህደታቸው እጅግ መቆጣቱን ገልፆለት ነበር ፡፡ በዚያ ሙሴ የቆየው 40 ቀን ቢሆንም
ለአርባ ቀን ሙሴ ባለመታየቱ እስራኤላውያን ፈጥነው ነበር የካዱት ፡፡ ጣኦት ሰርተው አመለኩ ፣ ግብፅን
ተመኙ በዚህ ጊዜ ነበር እግዚአብሔር ለሙሴ -- ባሪያዬ ሙሴ ሕዝቦችህ ፈጥነው ካዱኝ ! ተወኝ ላጥፋቸው
አንተን ግን ለተወደደና ታላቅ ለሆነው ሕዝብ መሪ አድርጌ ልሹምህ አለ ፡፡ ሙሴ ርህሩህ ነበርና በስምህ
ያወጣሀቸውን በድንቅ የመራሃቸውን ሕዝቦችህን በረሃ ላይ ወስዶ ጨረሳቸው ትባላለህና ይህ አይደረግ ብሎ
ልኡልን ለመነ ፡፡ ልኡልም ተለመነው ፡፡ እንግዲህ የእስራኤል ሕዝቦች ሥጋቸውን ያነገሡ እንጂ ልኡልን
የሚታመኑ እንዳልነበር ያረጋግጥልናል ፡፡ እግዚአብሔር በቃሉ እንደተናገረው በዚያ ዘመን ታላቅ ሕዝብ ብሎ
የመሰከረላቸው የምድያም ሕዝቦች ኢትዮጵያውያን ነበሩ ፡፡ ከዚያም በፊት ለረጅም ዓመታት በፊቱ የተወደዱ
ነበሩ ፡፡ እግዚአብሔርን ከብዙ ሺዎች ዓመታት ጀምሮ በእውነትና በመንፈስ ከልባቸው ሲፈልጉት በጥቂቷም
መገለጡ አብዝተው ይወዱትና ይታመኑበት እንደነበር ታሪክ አስቀምጦታል ፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝብ በተለይም
በተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነት የፀና ሕዝብ በመሆኑ ዛሬም እግዚአብሔር አብዝቶ ይወደዋል ፡፡ እንደአባቶችህ
በእምነትህ በመወደድህ የአባቶችህን ከፍታ በብዙ በረከትና መወደድ ዛሬም ሊያጎናፅፍህ በስሙ በከበረው
ስሙ ከማለና ቃል ከገባ ቆየ ፡፡ እኔም ይህንኑ እውነት በታዘዝኩት መሰረት ከዛሬ 15 አመት ጀምሮ በ7
ተከታታይ መልእክቶች ገለፅኩልህ ፡፡
እስራኤል ዘሥጋ ለምን አነሱ ? ለምንስ ለትንሳኤው ሳይታመኑ ቀሩ ? መልሱ ቅርብ ነው ፡፡ በምህረት ዘመን
፣ በተወደደው ሰአት ጌታ በገባው ቃል የሰውን ዘር ሊያድን ከዲያብሎስ እስራት ሊፈታ ሲመጣ ወደ ወገኖቹ
ወደእስራኤላውያን ነበር የመጣው ፡፡ አልተቀበሉትም ፡፡ እነሱ የሚጠብቁት ዓለምን ሁሉ በጦር ሃይሉ
በሥልጣኑ ጨፍልቆ እንዲያነግሳቸው ነበር ፡፡ በበረት የተወለደ ለነሱ ሰውም አልነበረም ፡፡ አሳልፈውም ለሞት
ሰጡት ፡፡ ሰቀሉት ገደሉት ፡፡ ሞትን ድል አድርጎ ቢነሳም እንኳ አላመኑበትም የሱን ደቀ መዝሙሮች አሳደዱ
ገደሉ ፡፡ ሥሌታቸው ሥጋ ነውና በዚህም እስራኤል ዘሥጋ ተባሉ ፡፡ ክብራቸውም መወደዳቸውም
ወደኢትዮጵያ ፈለሰ ፡፡ / ታቦተ ፅዮን ወደኢትዮጵያ የፈለሰችው የእስራኤል ክብራቸው ወደታመኑት
ወደኢትዮጵያውያን ስለሔደ ነው ፡፡ እስራኤል ዘሥጋ ዛሬም ከባቢሎን /አሜሪካ/ ጋር ሆነው ተጣምረውና
ተዋህደው የቀደመው እባብ ፣ የቀደመው ዘንዶ የሃሰተኛው ነብይ አምላኪ ሰጋጅ ምልክቱንም የጨበጡ ሆነው
እነሆ ዛሬም በክህደት በግልጽ የምታዩአቸው ናቸው ፡፡ እስራኤል ዘሥጋ እንግዲህ እነዚህ ናቸው ፡፡
እስራኤል ዘነፍስ / ኢትዮጵያውያን / ለምን ተባሉ ? -- ከላይ እንደተመለከትነው ኢትዮጵያውያን ቀድመውም
በሕገ ልቡና በልኡል ዘንድ በእምነታቸው ተወደው የነበሩ ነበሩ ፡፡ እግዚአብሔርም በምድር ላይ እጅግ የገነኑ
መንግሥታትን ሰጥቶቸው አክብሮአቸው ኖረዋል ፡፡ ብዙ ሺ አመታትን በፅናት ታምነውበታል ፡፡ ወንጌልን
በፍቅር ተቀብለው ሳያዩት በቃሉ ብቻ አምነው ወደውት ኖረዋል ፡፡ ዛሬም በመከራ እቶን እየተጠበሱ ብሉይን
ከሃዲስ አፅንተው እግዚአብሔር የተከላትን ተዋህዶ እምነትን እነደጨበጡ ዘልቀዋል ፡፡ በዚህ በምህረት ዘመን
ከዛሬ 700 ዓመታት ጀምሮ የቀደመው እባብ ዘንዶው ሃሰተኛው ነብይ አልቆረጠም ያለችውን ተዋህዶን
ያፀናችውን ኢትዮጵያን ለማጥፋት ዘመተ ፡፡ ዛሬም ያልተቋረጠ ጥፋትን እያካሄደ ይገኛል ፡፡ መላው ዓለም
ለቀደመው እባብ ለዘንዶው ለሃሰተኛው ነብይ ሰግዶአል ፣ አምልኮአል ምልክቱንም ተቀብሎ ኖሮበታል ፡፡
አልንበረከክ ያለችው ተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነትና አማኞቿ ብቻ ናቸው ፡፡ ወገኖቼ ሰባት መቶ ዓመታት ሰባት
ቀኖች ወይም ወሮች አሊያም ዓመቶች አይደሉም ፡፡ ሰባት ትውልድ ያለፈባቸው ዘመኖች እንጂ ! አባቶቻችን
እጅግ ድንቆች ነበሩ ፡፡ ዛሬ በየትኛው የዓለም ገፅታ መድሃኒያለም ፤ ድንግል ፣ ቅዱሳን ሰማእታት ፣ ሊቃነ
መላእክት ሲከበሩ ሲወደሱ ሲመሰገኑ ታያላችሁ ፡፡ በሌላው ዓለም ይህ የለም ፡፡ ሌቱን ቀኑን ቅዳሴው ፣
11
ማህሌቱ ፣ ኪዳኑ ፣ ሳእታቱ ከወር እስከ ወር ያሉ ክብረ በአላት ፤ ሁለት ሶስተኛውን የዓመት ክፍል በከባድ
ፆም የሚያሳልፍ ሕዝብ ሃጢያቱን ለእግዚአብሔር አገልጋዮች እየነገረ ንስሐ የሚገባ አምላኩን የሚፈራ ፤
በሕብረት የሚመገብ ፡ የሚዘክር ፍቅርን የሚያነግሥ ሕዝብ ወዴት አለ ? ጠላት በከፈተበት ሁሉን አቀፍ
ዘመቻ እየተመታና እየደቀቀ እየተሳደደ የዓለም ቁጥር አንድ ርሃብተኛ ተብሎ የተቆጠረ ሕዝብ ፣ ሁሉም አገሮች
በዚችው በተወደደች እምነቱ ምክንያት እጅግ የጠሉት ሕዝብ ኢትዮጵያዊው የተዋህዶ ኦርቶዶክስን ያፀናው
ሕዝብ ነው ፡፡
እስራኤል ዘነፍስ ኢትዮጵያ -- ሁሉም ጠላቷ ነው ፡፡ እንግሊዝ ፣ አሜሪካ ፣ ፈረንሳይ ፣ ቻይና ፣ ጀርመን ፣
መላው አውሮፓ ፣ ኤሺያ ፣ አውስትራሊያ ኢራን ፣ ቱርክ ፣ ሳኡዲ አረቢያ አረብኤሜሬትስ ፣ ኳታር ፣ ግብጽ
፣ ካናዳ ፣ እስራኤል ሁሉም ላቲን አሜሪካ በጥቅሉ ሁሉም ዓለም ብትጠፋለት የሚወድ ቁጥር አንድ ጠላቱ
አድርጎ የሚቆጥራት ናት ፡፡ ስለምን ይህ ሆነ ? አዎን ተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነቷን ስላፀናች ብቻ ነው ፡፡ ይህንን
እምነት የጨበጠው ደግሞ በዋናነት አማራው በመሆኑ ዛሬ በገዛ ሀገሩ የሚጨፈጨፍ የሚሳደድ የሚገደል
ሕዝብ ሆኖአል ፡፡ እያያችሁት ስለሆነ ደግሜ መንገሩ ትርጉም የለውም ፡፡ ይህ እምነቱ ያስከፈለው ውድ ዋጋ
መሆኑን ጠላትም ወዳጅም ሊያውቅ ይገባል ፡፡ ወገኖቼ እስራኤል ዘነፍስ የተባልነው በሥላሴ በድንግል እጅግ
የተወደድነው እኛ ኢትዮጵያውያን የተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነት አፅንተን በእውነትና በመንፈስ የምናመልክ
የእግዚአብሔር የታመንን ልጆች ነን ፡፡
ዓለም እወቅ እውነቱ ይህ ነው ፡፡ መላው የዓለም ሕዝብ የሆንክ የአዳም ዘር አልሰማሁም አላወቅሁም እንዳትል
ዛሬ እወቅ ገዢዎቼ አታለሉኝ የእምነት ድርጅቶቼ አጠፉኝ እንዳትል ስማ ! ዲያብሎስን አንግሰሃል !የቀደመው
እባብ እንዲሁም ዘንዶውን አምልከሃል በሃሰተኛው ነቢይ እባቡ ታምነሃል አምልከኸዋል ምልክቱንም ወርሰሃል
ከአያት ከቅድማያትህ ተወራርሰኸል ፡፡ እውነቱ ይህ ነው ፡፡ የተወደደችው እምነትን ተዋህዶ ኦርቶዶክስን
የጨበጡ ቁጥራቸው ከየትም ቢሰበሰቡ 50 ሚሊዮን አይሞሉም ፡፡ አንተ ግን ምድርን ሁሉ የሸፈነው 7ቢሊዮን
አምስት መቶ ሚሊዮን ሕዝብን አሰግደሃል ገንዘብህ አድርገሃቸዋል ፡፡ እውነቱ ይህ ነው ፡፡ በቃ ! የመዋቀሻ
ጊዜ አይደለም ! የፍርድ ሰዓት ነው እንደ ክህደትህ እንደትእቢትህ እንዳፈሰስከው ንፁህ ደም እንደከረፋው
ሃጢያትህ ምድርን እንዳጠፋው ሀጢያትህ ልትከፈል ታሰብህ ፡፡ የብዙ ሺ ዘመናት ግፎችህ ተገለጡ ! እስራኤል
ዘነፍስ የናቅሃት የጨፈጨፍካት ኢትዮጵያ ፤ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነት ሰንደቋ አረንጓዴ ቢጫ ቀዩ ታሰቡ
ተወደዱ በምርኮ ተላልፈህ ተሠጥተሃል ፡፡ ቀድመህ ግን ፍርድህ ነውና ትፈጫለህ ትጠበሳለህ ሞትን
በሚያስለምን እቶን ቁስል ትጠበሳለህ እውነቱ ይህ ነው ፡፡
ወደ ሁዋላ ገፆች ላይ የሚገጥምህን ሁሉ የመደምደሚያህን ስለምትበሰር ሁልህም አስተውለህ ተከታተለው
፡፡
ኢትዮጵያውያን እንዲሁ አይደለም እስራኤል ዘነፍስ የተባሉት ብዙ ወገኖቻቸውን ገብረው እንጂ !
እምነታቸውን አፅንተው በምግባራቸው የልኡልን ፍቅር አሸንፈው ነው ! እንደ እስራኤል ጥላ ሳይሆኑ እውነት
ሆኑ አላሳዘኑትምና ወደውታልና ታዘውታልና ሳይታክቱ ስለስሙ ስለቃሉ መከራውን ሁሉ ጠጥተዋል ፡፡ በዚህ
ቸሩ አምላክ መረጣቸው ፣ ወደዳቸው አፀደቃቸው አከበራቸው ፡፡ የምህረቱን ዘመን አዋልደው በእምነት
የሚገኘውን ቃሉን በመስማትና በማመን በመንፈስ መፅናትን በመቀጠላቸው እንደ ፈቃዱ በመመላለሳቸው
ወደዳቸው ፡፡ ይበልጥም የነጠሩ የእምነት አርበኞች የተዋህዶ ጀግኖች ይሆኑ ዘንድ በታላቅ የመከራ ውጣ
ውረድ ለ700 ዓመታት በጋለው እሳት ላይ በመድሃኒያለም ታምነው ተዋህዶን አፅንተው መከራውን ሁሉ
ጠጥተው በተግባር እምነት ኖሩበት ፡፡ በመሆኑም የሁሉ አስገኝ እግዚአብሔር በዚህ የዘመን መካተቻ ተዋህዶን
፣ ኢትዮጵያን ፣ ኢትዮጵያዊነትን ፣ የባሪያው የኖሕን ቃል ኪዳን ምልክት / አረንጓዴ ቢጫ ቀዩን ሰንደቅ/
የጨበጡትን ደማቸውን የገበሩትን በታላቅ ሰማእትነት የፀኑትን የተዋህዶ ኦርቶዶክስ አማኞችን አፀደቀ ፡፡
መረጣቸው ፣ ለመጪው የትንሳኤው ዘመን ለበረከቱ ለመፅናናቱ ለፊተኛው ትንሣኤ ተከላቸው ፡፡ ዓለም
ነግሬህ ነበር ገና በመጀመሪያው መልእክቴ አመላክቼህ ነበር ፡፡ አልሰማህም ፤ ጆሮህንም ወደመልእክቱ
አላዘነበልክም ! ናቅኸው አቃለልከው ፤ ዛሬም ያው ነህ ፤ 15 ዓመት አለፈ ዛሬ ይህንኑ እውነት ቢመርህም
እውነት ነውና ተጋተው ፡፡ የልኡል ቃል አይሻርምና ! እውነቱ ይኸው ነው ፡፡
ወገኖቼ ! የእግዚአብሔር ሕዝቦች ! ከላይ እንደገለጥኩላችሁ -- እውነቱ መጣ ! ከዘመናት በፊት እግዚአብሔር
አፅንቶ የተናገረው ቃል ኪዳኑን ያፀና ዘንድ ሰአቱ ሞላ ፡፡ ለቀደመው እባብ ፣ ለዘንዶው ፣ ለሃሰተኛው ነብይ
12
የሰገድህ ያመለክህ ምልክቱንም የጨበጥህ ታምነህ የኖርክበት ---- መናፍቅ ፣ ካቶሊክ ፣ እስላም ፣ ዘረኛ ፣ ዋቄ
ፈታ ፣ ሺንቶኢዝም ፣ ታኦኢዝም ፣ ኮንፊሺያኒዝም ፣ ሂንዱኢዝም ፣ ሲኪዝም ፣ ጣኦት አምላኪ ፣ ተብታቢ ፣
አባይ ጠንቋይ ኮኮብ ቆጣሪ ፣ ቅባት ፣ ፀጋ ፣ ግብረ ሶዶም አመንዛሪ እንዲሁም ተምሬአለሁ የምትል እውቀትህን
ወረቀትህን የምታመልክ ፣ ሃብት ንብረትህን የምታመልክ ሁሉ ይህ አካሄድህና መታመንህ ሁሉ ያረፈው
ዲያብሎስ ባደራጀው መንገድ ላይ ነውና ! ይህንንም ሰምተህ ስትወቀስ ስትመከር ስትጠበቅ በንስሐ
እንደመመለስ በክህደትህና በጥፋትህ በከፋ ሃጢያትህ ስለዘለቅህ የፈጠረህን እጁን ዘርግቶ በፍቅር የጠራህን
ስለሃጢያትህ የሞተልህን መድሃኒያለምን ስለካድክ በምትኩም የቀደመውን እባብ ዘንዶውን ሃሰተኛውን ነብይ
ስላመለክህ -- በቁጣው የነደደው እግዚአብሔር እቶን ሆኖ ሊያነድህ መጣ ! ገና ከጅምሩ የተፃፈውን ትእዛዝ
አሰርቱ ትእዛዛትን በሙሴ አማካኝነት ሲሰጥህ የመጀመሪያይቱ ትእዛዝ ምን እንደምትል ላስታውስህ -- ከኔ
በቀር ሌላ አምላክ አታምልክ ፣ በሰማይም በምድርም ካለው ማናቸውንም ምስል ጣኦት አታምልክ አትስገድ
እኔ አምላክህ የፈጠርኩህ የምቀና በብርቱም የምባላ እሳት ነኝ ፣ ተጠንቀቅ ! አላለህም ? ማንን ፈርተህ !
መካድህና ማምለክህ ብቻ በሆነ ! ጭርሱኑ ተዋጋኸው ፤ በስሙ የታመኑትን እውነተኞቹን አጠፋህ ገደልክ ፣
አረድህ ደማቸውን እንደጉድፍ አፈሰስህ ለቀደመው እባብ ለዘንዶው ለሃሰተኛው ነብይ ግብር አደረግሃቸው ፡፡
ስለዚህ ፍርድህ ተጭኖ መጣ !
በዮሐንስ ራእይ ምእራፍ 16 ፣ 18 ፣ 19 ፣ የተገለፀው የፍርድ ቃል ትእዛዝ ባንተ ላይ ይፈፀም ዘንድ ከመንበሩ
ከልኡል ትእዛዝ ወጣ ! ውጤቱንም ልንገርህ ከምድር በታላቅ ቁጣና መቅሰፍት ዘርህም እንኳን ሳይቀር
ትጠረጋለህ በእሳት ትበላለህ ! ለዘለአለም እስከዘለአለም ምልክትህም አይገኝም ! ቢመርህም እውነቱ ይኸው
፡፡ በቃ ! ተፈፀመ !!!
የእግዚአብሔር ወገኖችና ቤተሰቦች በታላቁ መከራ ታምናችሁ በታመነው አምላክ በሥላሴ ፀንታችሁ ውድ
ዋጋ ከፍላችሁ ፤ ስለመታመናችሁ ተጨፍጭፋችሁ ዘወትር ተርባችሁ ተጠምታችሁ ታስራችሁ ተገድላችሁ
ተሳዳችሁ የኖራችሁ ሁሉ
ስለ ተዋህዶ እምነታችሁ ዛሬም በዚሁ ሰዐት የስቃይ አይነት እየፈሰሰባችሁ ያላችሁ ወገኖቼ ኢትዮጵያዊነትን
ተዋህዶ ኦርቶዶክስን አረንጓዴ ቢጫ ቀዩን ሰንደቃችሁን ምልክታችሁ ያደረጋችሁትን በመላው ዓለም በዚሁ
እምነታችሁ በየዋህነታችሁ የፀናችሁት በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ ! አለምን በእምነታችሁ በፅናታችሁ
አሸንፋችኋል ፡፡ ጀግኖች በእሳት የነጠራችሁ የተዋህዶ አርበኞች እንኳን ደስ አላችሁ ፡፡ ዘመንን ዲያብሎስ
ያነገሰውን የጨለማ ወቅትን ሳትፈሩ በመድሃኒያለም አባታችሁ በድንግል እናታችሁ ታምናችሁ በፅናት ቆማችሁ
ለድል በቅታችኋል ፡፡ ልኡል አምልካችሁ ሊባል ይገባል አላሳፈራችሁትም ሊክሳችሁ አብዝቶ ሊወዳችሁ
ይገባል ፡፡ በእሳት የተፈተናችሁ ወርቅ ልጆቹ ናችሁና !
እስራኤል ዘነፍስ ወይም ኢትዮጵያዊነት ምን ማለት ነው ? ፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ የተካተቱ ፣ በኢትዮጵያዊነት
ስም እንደዜጋ የተቆጠሩ ሁሉ እስራኤል ዘነፍስ አይባሉም ተብለውም አይቆጠሩም ፡፡ እስራኤል ዘነፍስ
የሚባሉት የተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነትን አፅነተው የያዙ ፣ ኢትዮጵያ የድንግል እርስት መሆኗን የሚያምኑ ፣
ኢትዮጵያ የሥላሴ የክብራቸው መገለጫና መመሥገኛ ምድር መሆኗን የሚያምኑ ፣ በተገባላት የእግዚአብሔር
ቃል ኪዳን መሰረት ከፊታችን በሚመጣው ጊዜ ኢትዮጵያ የዓለሙ ገዢ ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መሆኗን
የሚቀበሉና የሚታመኑ ሁሉ እስራኤል ዘነፍስ ወይም የቃል ኪዳኗ ተቀባይ የኢትዮጵያ ልጆች ናቸው ፡፡
ትክክለኛ ኢትዮጵያዊ ፡፡ ኤሳው የአሕዛብ አባት ፣ ለእስራኤል ዘስጋ ምሳሌ ሆኖ የሚቆጠር እንደሆነ ሁሉ
ያእቆብ ደግሞ በይስሃቅ የተመረቀ በእናቱ በርብቃ የተወደደ ስለነበር የእስራኤል ዘነፍስ ምሳሌ ሆኖ የሚቆጠር
ነው ፡፡ ዛሬም እኛ ኢትዮጵያውያን ከላይ እንደገለፅኩት መስፈርቱን የምናሟላ ከሆንን እውነተኛ
ኢትዮጵያውያን የትንሳኤው ሙሽሮች ነን ማለት ነው ፡፡ ኢትዮጵያዊነትን የማያሟሉ እነማናቸው ! በፖለቲካው
ስያሜ ኢትዮጵያዊ የሆኑ ነገር ግን ከኢትዮጵያዊነት መንፈስ ተቆርጠው የወደቁ ነገም ደርቀው የሚወገዱና
በእሳት የሚበሉትን እንይ !
መናፍቅ -- እነዚህ ሕዝቦች የነጩን እምነት የወረሱ ከተዋህዶ እምነት ጋር ፍፁም የተጋጩ ኢትዮጵያዊነት
ስሜቱም ፍቅሩም የሌላቸው የዲያብሎስ አምላኪዎች ፀረ ኢትዮጵያና ፀረ ሰንደቋ ፀረ ተዋህዶ ናቸው ፡፡ ለአገር
መፍረስ በውጪ ሃይሎች እየተገፉ የሚሰሩም ናቸው ፡፡ ካቶሊኮችም በተመሳሳይ እንደመናፍቃን ናቸው ፡፡

13
እስላሞች --- እነዚህ ኢትዮጵያዊነትን የማይቀበሉ በተረቱ እምነታቸው ለክተው የሚያዩ ፤ ሁሉን አጥፍተው
እስልምናን እናነግሳለን ብለው ንፁህ ደም የሚያፈሱ ናቸው ኢትዮጵያዊነትን ከመካ መዲና ከአረብ የሃይማኖት
አምሳዮቻቸው አሳንሰው የሚያዩ ናቸው ፡፡ ዘረኞች ዋቄ ፈታዎች እነዚህም በግልፅ ኢትዮጵያዊነትን የሚጠሉ
አረንጋዴ ቢጫ ቀዩን ሰንደቃችንን አምርረው የሚጠሉና እስከማቃጠል የደረሱ ኢትዮጵያዊ አይደለንም ብለው
በግልፅ የተናገሩ ናቸው ፡፡ በኢትዮጵያ ምድር ከተዋህዶ ኦርቶዶክስ ውጪ የሆኑት ሁሉ ፀረ ኢትዮጵያ ናቸው
፡፡
በአሁኑ ሰዓት ለኢትዮጵያ ፤ ለእውነተኛ ክብሯ የቆሙ እነማን ናቸው ! ከመሪው ጀምሮ ሁሉም የፖለቲካ
ቁማርተኞች ማ ምን እንደሚሰራ ምን እነደወጠነ የማን ጉዳይ ፈፃሚ እንደሆነ ለማወቅ የፈለገ ሁሉ በሚሰሩት
ሥራ ሊያውቃቸው ችሎአል ፡፡ መንግሥታችን ተጠሪነቱ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ሳይሆን ለእንግሊዝና አሜሪካ
በዋናነት ፣ ለአረብ ኤሜሬትስና ለሳውዲ በቀጣይነት ለቻይና በተጨማሪነት ፍላጎታቸውን እያሟላ ያለ
መንግሥት ነው ፡፡ በሥልጣን ላይ ለመቆየት በማሰብ ፡፡ በየትኛውም የአለም ገፅታ እንደ አገር እንደ ሕዝብ
የቆመ መንግሥት በሙሉ የሃያላኑ መንግሥታት ታዛዥ ነው ፡፡ የነሱንም ፈቃድ ፈፃሚ ነው ፡፡
ከላይ መጪውን እርምጃ ተረድታችኋል የማይቀር ውሳኔ ነው ፡፡ በኢትዮጵያ ተደጋግሞ እንደተነገረው
የሚቀሩት እውነተኞቹ የኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ሕዝቦች ብቻ ናቸው ፡፡ በኢትዮጵያ ጥላቻ የተሞሉ ፣
ሰንደቋን የጠሉና የናቁ ፣ አገርነቷንም ሊያፈርሱ የሚደክሙ እየጣሩ ያሉ ሁሉ ፣ በቤተ ክርስቲያናችን ውስጥም
በህዝቡ ውስጥም በፖለቲካው መዋቅር አናትና ውስጥም ያሉ አገርን በሆዳቸው የሚለኩ ፤ ለከርሳቸው
ስብናቸውን የሸጡ ሲጋልቧቸው የሚጋለቡ የጥፋት አጀንዳ ሲያሸክሟቸው የለምንም ማንገራገር የሚሸከሙ ፣
እንደ አህያይቱ የሚነዱ ሁሉ ፣ በገዛ ወገናቸው ላይ ለሆዳቸው ተገዝተው የሕዝባቸውን ደም የሚያፈሱ
የሚያስገድሉ የሚያሳድዱ የሚያስሩ ሁሉ ፀረ ኢትዮጵያ ናቸው ፡፡ ፍርዳቸው የማይሻር ነው ፡፡ ከነዘራቸው
የሚጠፉ ናቸው ፡፡
በመላው ኢትዮጵያ ተበትነህ የምትኖር ወገኔ በኢትዮጵያዊነትህ በኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነትህ ይችንም
እምነት በጨበጠው ዘርህ / አማራነትህ / የምትጨፈጨፍ የእግዚአብሔር ድሃ ልምከርህ ስማ ! አባቶችህን
አስብ ! ጥንካሬአቸውን እንዴት እንደነበር ተረዳ አንተም ከነሱ አብራክ ነው የወጣኸው እምነትህን ተዋህዶን
አጥብቀህ ያዝ በእምነትህ አትደራደር ራስህን አደራጅ አስታጥቅ ! ማንም የሚረዳህ የለም ከምትታመንበት
እግዚአብሔር በስተቀር ፡፡ መንግሥት አልደረሰልህም ! ስትታረድ ስትጨፈጨፍ መግለጫ እንኳን
አላወጣልህም ፤ መንግሥት መንግሥት የሆነው ዜጎቹን ሊጠብቅ ነው ይህ መንግሥት ግን ፍፁም ጨካኝ የሆነ
ስለሥልጣኑ ብቻ የሚጨነቅ ነው፤ ለዚህ ደግሞ የማይክደው ተግባሩን ስናነሳ በመላው የአዲስ አበባ የመንግስት
ተቋማት ውስጥ ከአንድ የኦሮሞ አካባቢ በወጡ ዘሮቹ መሙላቱ ሲሆን ለዚህ ምንም የሰጠው የጥፋት ምክንያት
የለም በቃ እኛ ተራችን ነው ውጡ እያለ ከሥራ ገበታቸው እያባረረ አይኑን በጨው አጥቦ ተቀምጣል ፤
ደግሞም አያፍርም ለእድገት ለሰላም ለእኩልነት ነው የምደክመው ይላል ፡፡ የምታየው መንግሥት ግን አንተን
ንፁህ ኢትዮጵያዊውን እጅግ ነው የሚጠላህ ምክንያቱም እምነቱ በእግዚአብሔር የተጠላ መናፍቅነት እስልምና
ነውና አይፈልግህም ፡፡ በገዛ ሀገርህ እሱ መወገድ ሲገባው በቤትህ በሃገርህ ያንተን ሕልውና የሚወስን ሆኖ
እያሰቃየህ ነው ፡፡ ለዚህ ሁሉ ግን ጥፋቱ የራስህ ነው ፡፡ እየሞትክ እግሩ ሥር ነህ ምን እንዲያደርግልህ
ከሚገልህ ውጪ ! ስለዚህ ከወገንህ በእምነት ከሚመስልህ አገሩን በእውነት ከሚወድ ጋር ተደራጅ ታጠቅ
እራስህን እምነትህን አገርህን ጠብቅ ፡፡ ትጥቅህን ለማንም አትስጥ ! ራስህን ሁሌ ዝግጁ አድርግ 1 ያባቶችህ
ወኔ ይሽተትህ ! በአማራነትህ ብቻ አይደለም የተዘመተብህ በዋናነት በእግዚአብሔር እጅግ በተወደደቸው
ተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነትህ ምክንያት ነው ፡፡ ልብ በል ! በተዋህዶ እምነት ላይ ሁሉም ዓለም ዘማች ነው ፡፡
ሊያጠፉህ ! ምክንያትም የሆኑት ከተዋህዶ ውጪ የሆኑ እምነቶች ሁሉ ናቸው -- የቀደመው እባብ ፣ የዘንዶው
፣ የሃሰተኛው ነብይ የደረሳቸው የክህደት ትምህርቶቹም ናቸው ፡፡ ሁሉም እሱን የሚያመልኩ የሚሰግዱለት ፣
ምልክቱንም የተቀበሉ ናቸው ፡፡ ስለዚህ በታላቅ ቁጣና መቅሰፍት በቅርቡ ከፊትህ የሚጠረጉ ናቸው ፡፡ ስለዚህ
ወገኔ የእግዚአብሔር ሕዝብ ተዋህዶነትህን አጠንክር እምልህ ለዚህ ነው፡፡
የዮሐንስ ራእይ 20 ስለፊተኛይቱም ትንሳኤ ምን እንደሚል ! የቀደመው እባብ የዘንዶው የሃሰተኛው ነብይ
እጣ ፈንታ ምን እንደሚሆን በግልፅ የተቀመጠበት መልእክት በመስከረም 21 2004 ዓ. ም ወጥቶ በሚገባ
ተገልጦበታል ፡፡ ወገኖቼ የእግዚአብሔር ሕዝቦች ሐዋሪያው ዮሐንስ እጅግ አብዝቶ ከሚወደው ከመድሃኒያለም
እሱም /ጌታችን መድሃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ/ ከሃዋሪያት ሁሉ አብዝቶና የልብ ወንድሙና ልጁ አድርጎ
14
ይወደው የነበረ ዮሐንስ ያልተገለጠለት ሚሥጥር የለም ፡፡ የልብ ፍቅሩን በግልፅ ያሳየው ዮሐንስ በጌታችን
መከራ ከጅምሩ እሰከፍፃሜው ሳይለይ በነፍሱም በሥጋውም ከፍተኛ ሃዘንን ለብሶ የዘለቀ ነበር ፡፡ ሐዋሪያው
ዮሐንስ በእምነት ፅናቱ ቅንጣት መዋዠቅ ያልታየበት ነበር ፡፡ ጌታም ዮሐንስን እናቱን እናታችንን እነሆ ብሎ
አደራ የሰጠው ለሱ ነበር ፡፡ ወገኖቼ ሐዋሪያው ዮሐንስ የጌታ የልብ ወዳጅ ነበርና በራሱ ቃል ስለሰማው
ስለተረዳው ሲናገር ሁሉንም በመጽሐፍ ለመግለፅ የማይቻል ብዙ ሚሥጥርን እንደተረዳ ገልፆታል ፡፡ ይህ
ሐዋሪያ የፃፈውን እውነት ከጌታ የተገለጠለትን የዓለም መፃኢ እጣ ፈንታ የዮሐንስ ራዕይ በሚል በመፅሐፍ
ቅዱስ መጨረሻ ላይ አስቀምጦልን በክብር ወደጌታው ሄዶአል ፡፡ በእውነቱ ለመናገር በእምነት ስትመላለሱ
እንደሐዋሪያው ዮሐንስ በእምነታችሁ የማትዋዥቁ ፤ በማናቸውም ውጣ ውረድ መከራ ፀንታችሁ የምትቆሙ
ልትሆኑ ይገባል ፡፡ እንደሱ በእምነታችሁ በእውነታችሁ በምግባራችሁ ሁሉ ሥላሴን በፍፁም ልባችሁ
በፍፁመም ሃሳባችሁ በፍፁም ነፍሳችሁ ልትወድዱት ይገባል ፡፡ ይህን ስል የሌሎቹን ታላላቅ ሐዋሪያት
ተጋድሎና ታላቅነት ሰማእትነት ማሳነሴ አይደለም ፡፡ ሁሉም በእግዚአብሔር ፊት ከብረዋል የእምነታችንም
አምድ ሆነዋል ፡፡
ወገኖቼ ! ዛሬም ደግሜ ላንሳልህና ሊፈፀም ከፊትህ እየታየ ባለው ሁኔታ ላይ ነሀና የዮሐንስ ራእይ 20 ምን
ይላል የሚለውን እንይ !!
የጥልቁንም መክፈቻና ታላቁን ሰንሰለት በእጁ የያዘ መልአክ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ ፡፡ የቀደመውንም
እባብ ዘንዶውን እርሱም ዲያብሎስና ሰይጣን የተባለውን ያዘው ሺ ዓመትም አሰረው ፡፡ ወደጥልቁም ጣለው
፤ አሕዛብንም ወደፊት እንዳያስት ፤ ሺዓመትም እስኪፈፀም ድረስ በእርሱ ላይ ዘግቶ ማህተም አደረገበት ፣
ከዚህም በኋላ ለጥቂት ጊዜ ይፈታ ዘንድ ይገባዋል ፡፡
ከዚህ በኋላ ዙፋኖች ተዘርግተው የሰው ልጅ በላያቸው ተቀምጦ አየሁ ፡፡ ስለ እየሱስና ስለ
እግዚአብሔር ቃል ስለሞቱ ሰዎች ነፍስ ቅን ፍርድን ፈረደላቸው ፡፡ ለአውሬውና ለምስሉ ያልሰገዱትን
ምልክቱንም በግንባራቸው በእጃቸውም ላይ ያልተቀበሉትን አየሁ ፡፡ ከክርስቶስም ጋር ሺዓመት ኖሩና ነገሱ
፡፡ የቀሩት ሙታን ግን ይህ ሺ ዓመት እስኪፈፀም ድረስ በሕይወት አልኖሩም ፡፡ ይህ የፊተኛው ትንሳኤ ነው
፡፡ በፊተኛው ትንሳኤ እድል ያለው ብፁእና ቅዱስ ነው ፡፡ ሁለተኛው ሞት በእርሱ ላይ ስልጣን የለውም ፡፡
ዳሩ ግን የእግዚአብሔርና የክርስቶስ ካህናት ይሆናሉ ፡፡ ከእርሱም ጋር ይህን ሺዓመት ይነግሳሉ ፡፡
ሺሁም ዓመት ሲፈፀም ሰይጣን ከእስራቱ ይፈታል ፡፡ በአራቱም በምድር ማዕዘን ያሉትን አሕዛብ
ጎግንና ማጎግን እንዲያስታቸው ለሰልፍም እንዲያስከትታቸው ይወጣል ፡፡ቁጥራቸውም እንደ ባሕር አሸዋ
የሚያህል ነው ፡፡ ወደ ምድርም ስፋት ወጡ የቅዱሳንንም ሰፈርና የተወደደችውን ከተማ ከበቡ ፣ እሳትም
ከሰማይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ወርዳ በላቻቸው ፡፡ ያሳታቸውም ዲያብሎስ አውሬውና ሃሰተኛው ነብይ ወደ
አሉበት ወደእሳቱና ወደዲኑ ባሕር ተጣለ ፡፡ ለዘለዓለም እሰከ ዘለአለም ቀንና ሌሊት ይሰቃያሉ ፡፡
ታላቅና ነጭ ዙፋን በእርሱም ላይ የተቀመጠውን አየሁ ፡ ምድርና ሰማይም ከፊቱ ሸሹ ፡፡ ሥፍራም
አልተገኘላቸውም ፡፡ ሙታንንም ታናናሾችንና ታላላቆችን በዙፋኑ ፊት ቆመው አየሁ ፣ መጽሐፍት ተከፈቱ
ሌላ መጽሐፍም ተከፈተ እርሱም የሕይወት መጽሐፍ ነው ፡፡ ሙታንም በመጽሐፍት ተፅፎ አንደነበረ
እንደሥራቸው መጠን ተከፈሉ ፡፡ ባሕርም በሱ ውስጥ ያሉትን ሙታን ሰጠ ፡፡ ሞትና ሲኦልም በእነርሱ ዘንድ
ያሉትን ሙታን ሰጡ ፡፡ እያንዳንዱም እንደሥራው መጠን ተከፈለ ፡፡ ሞትና ሲኦልም በእሳት ባሕር ውስጥ
ተጣሉ ፡፡ ይህም የእሳት ባሕር ሁለተኛው ሞት ነው ፡፡ በሕይወትም መጽሐፍ ተፅፎ ያልተገኘው ማንኛውም
በእሳት ባሕር ውስጥ ተጣለ ፡፡
የዮሐንስ ራእይ ምእራፍ 20 በሙሉ
በመልእክት አምስት መስከረም 21 ቀን 2004 ዓ ‹ ም የዚህን / የዮሐንስ ራእይ 20ን/ አንድምታ በአግባቡ
ለመግለፅ ሞክሬአለሁ ፡፡
ይህንን የዮሐንስ ራእይ ብዙ ምሁራን በተለያየ መልኩ ተርጉመውታል ፡፡
- በትርጓሜአቸውም ሁሉም ማለት ይቻላል ፡፡ ሁለት ትንሳኤ የለም ፡፡ ስንጠመቅ የመጀመሪያው
ትንሳኤ ነው ፤ ሁለተኛውን በመጨረሻው ከፍርድ በኋላ ያለው ትንሳኤ ነው ይላሉ ፡፡
15
- ሁለተኛው ደግሞ ክርስቶስ ሺውን አመት ይነግሳል የሚለውንም አይሆንም ያው በመጨረሻ ፍርድ
ትንሳኤ ሲሆን ከነሱ ጋር ይነግሳል ፡፡ ብለው ይደመድማሉ ፡፡ እንግዲህ የቀደመው እባብ ፣ ዘንዶው
፣ ሃሰተኛው ነብይ ሁሉንም የምድር አለቆች ስለተቆጣጠራቸው በምሁር መነፅራቸው የሚሰጡት
ትርጉም ነው ፡፡ ሃሰተኛው ነብይ ሥራው ሃሰትን እንደእውነት ማስረፅ ስለሆነ ፣ በታላላቅ የስነ
መለኮት ዩኒቨርሲቲዎች ኮሌጆች የሚሰጠው ትምህርትም ከላይ እንደገለፅኩላችሁ ሃሰተኛው ነብይ
በሁሉም ስነ መለኮት ትምህርቶቹ እውነት መሰል የተጣመሙ ትምህርቶችን ስላስጨበጣቸው
በምድራችን የሚከሰት ትንሳኤ የለም ፡፡ ስንሞት ያው ምድር ስታልፍ የመጨረሻው ፍርድ ሲሰጥ
የሚሆን ትንሳኤ ነው ያለው ሌላ የለም ብለው ደምድመዋል ፡፡ በዚህም መሰረት የኢትዮጵያን ትንሳኤ
እንደተረት የሚቆጥሩ ሆነዋል፡፡
በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልእክት የተገለፀውን የእግዚአብሔር እውነት አሁንም በዚህ ዘጠነኛ
መልእክት ከዚህ በታች ባለው መልኩ በድጋሚ እንገልፀዋለን ፡፡
ሺው ዘመን በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ገላጭነት እንዲህ እንረዳዋለን ፡--
ቃል በቃል ስንሄድበት የመጀመሪያው ቃል እንዲህ ይላል ፤ -- የጥልቁንም መክፈቻና ታላቁን ሰንሰለት
በእጁ የያዘ መልአክ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ ፡፡ ይህን ቃል ከማየታችን በፊት ፤ ሺው ዘመን ስንል ምን
ማለታችን ነው ? እግዚአብሔር ዘመንን ፈጣሪ ነውና ስለ አቆጣጠሩም ሚስጥር የተገለጠለት ሃዋሪያው
ጴጥሮስ ሲገለጠው አንድ ቀን በእግዚአብሔር ዘንድ እንደ ሺ ዓመት ይቆጠራል እንዲሁም ሺው ዘመን
እንደ አንድ ቀን ይቆጠራል ብሎናል ፡፡ ስለዚህ ዘመንን በቁጥር መለካት ለኛ እንጂ በእግዚአብሔር ዘንድ
በማናቸውም ጊዜና ሰዓት ዘመን ፈቃዱን አይገድብም እሱ በወሰነው ሰአት ያለቀጠሮ ፈቃዱ ተፈፃሚ
ይሆናል ፡፡ በመሆኑም ሺው ዘመን ሊያንስም ሊጨምርም ወይም በግማሽ ሊፈፀምም ይችላል ፡፡
እግዚአብሔር እኔ እንደሌባ እመጣለሁ አለ እንጂ በዚህ ቀን በዚህ ሰዓት በዚህ ደቂቃ እመጣለሁ አላለም
፡፡ በመሆኑም በቁጥር መወዛገቡ አስፈላጊ አይደለምና ! ፈቃደ እግዚአብሔር ሲፈፀም ሊያጥርም
ሊረዝምም ፤ በተገለፀው ቁጥርም ሊሆን ስለሚችል በእምነት መጠበቅ ዋናው ተግባር ነው ፡፡ ሰንሰለቱንና
የጥልቁንም መክፈቻ የያዘው መልአክ ከልኡል በታዘዘው መሰረት ዲያብሎስና ሰይጣን የተባለውን ያዘው
ሺ ዓመትም አሰረው ፡፡ወደጥልቁም ጣለው አሕዛብንም ወደፊት እንዳያስት ሺው ዓመትም እስኪፈፀም
ድረስ በእርሱ ላይ ዘግቶ ማህተም አደረገበት ፡፡ እንግዲህ ወገኖቼ ታላቅ ሰንሰለት እንዲሁም የጥልቁን
መክፈቻ የያዘው መልአክ ከሰማይ ወዴት ወረደ ? ወደ ምድር የታዘዘውን ለመፈፀም ማንን አሰረ ማንን
ወደ ጥልቁ ጣለ ? የቀደመውን እባብ ዘንዶውን እርሱም ዲያብሎስና ሰይጣን የተባለውን ፡፡ ለአውሬው
ለቀደመው እባብ ፣ ዘንዶና ሃሰተኛው ነብይ ያልሰገዱ ያላመለኩ ምልክቱንም ያልተቀበሉ በእግዚአብሔር
ቅን ፍርድ ነፃነታቸውን ሲጎናፀፉና የተጠቀሰውን ሺ ዘመን ሲፅናኑ ፤ የቀደመው እባብ ዘንዶው ሃሰተኛው
ነብይ በጥልቁ ውስጥ ታስሮና ተጥሎ ሺውን ዘመን ያሳልፋል ፡፡ ከዚህ መፈፀም በኋላ ለጥቂት ጊዜ ይፈታ
ዘንድ ይገባዋል ፡፡ ይህ የመጨረሻው የፍርድ ሰአት የሚያመላክት ነው ፡፡
እንግዲህ የቀደመው እባብ ዘንዶው ሃሰተኛው ነብይ ከተከረቸመ በኋላ ምን ይከናወናል ? ከዚህ በኋላ
ዙፋኖች ተዘርግተው የሰው ልጅ በላያቸው ተቀምጦ አየሁ ፡፡ ይላል የራእዩ ቃል ፡፡ የሰው ልጅ
መድሃኒያለም ነው ፡፡ ዙፋኖች ከአንድ በላይ መሆናቸውን ስለሚያሳይ ሶስቱም አካል ሥላሴ መኖራቸውን
በፈቃዳቸው የሚከናወን መሆኑን ያረጋግጣል ፡፡
ሲቀጥል ደግሞ ! ስለ ኢየሱስና ስለ እግዚአብሔር ቃል ስለሞቱ ሰዎች ነፍስ ቅን ፍርድን ፈረደላቸው
፡፡ አዎን ስለ እግዚአብሔር ቃል ስለእውነቱ ስለተዋህዶ ብዙ ወገኖች ተጨፍጭፈዋል ተሰውተዋል
በሰማእትነት አልፈዋል ፡፡ ዛሬ እንኳን የተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነት የጨበጡ ኢትዮጵያውን በተለይም
አማሮች ዓለም በተስማማበት ከበስተኋላ ሆኖ በሚደግፈው እቅድ እየተጨፈጨፉ እያየን ነው እየሰማን
ነው ፡፡ ዛሬ ሆኖ የምታዩት ከብዙ መቶ አመታት ጀምሮ ሲከናወን የመጣ የቀደመው እባብ ፣ የቀደመው
ዘንዶ ፣ ሃሰተኛው ነብይን የሚያመልኩ የሚሰግዱለት ምልክቱንም ያስጨበጣቸው በተለያየ ዘዴና መልኩ
እየፈፀሙት የሚገኝ ያልተሸፈነ ተግባር ነው ፡፡ ስለዚህ ቢሰዉም ስለነፍሳቸው ዋጋ በገነት በአፀደ ነፍስ
ሆነው የሥላሴን ቅን ፍርድ ያያሉ ፡፡ ስለቅን ፍርዱም ሥላሴን ያመሰግናሉ ፡፡

16
ለአውሬውና ለምስሉ ያልሰገዱትን ምልክቱንም በግምባራቸው በእጃቸውም ላይ ያልተቀበሉትን
አየሁ ፤ ከክርስቶስም ጋር ሺህ አመት ኖሩና ነገሱ ፡፡ ይህ ቃል ዋናው መሰረታዊው ነጠብ ነው ፡፡ በዛሬው
ዘመን ያለውን እንይ ! የቀደሙት የሆኑትን ሆነው አልፈዋል ፡፡ የዛሬው ምን ይመስላል ፡፡ ለአውሬው
የሰገዱ እነማናቸው ?
መላው ዓለም ለአውሬው ሰግዶአል ማለት ይቻላል ፡፡ ምክንያቱም ያልሰገዱት ቁጥራቸው ኢምንት
ነውና ! ኢምንቶቹ ያልሰገዱት እነማን ናቸው ?
የተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮችና እውነተኞቹ አማኞች ናቸው ፡፡ ባጭሩ መልሱ ይህ ነው
፡፡ ሁሉም ኦርቶዶክስ ይህን አያሟላም ምክንያቱም ፤ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ሆኖ ፤ በልማድ ብቻ ስሙን
አንጠልጥሎ ተብታቢ ፣ ጠንቋይ ፣ ኮኮብ ቆጣሪ እንዲሁም ከተለያዩ እምነቶች ጋር የተዳበለ ንስሐ ሳይገባ
ዘወትር የሚሰርቅ የሚነጥቅ የሚዋሽ የሚያመነዝር ትእቢተኛ አታላይ ክፉ ጨካኝ ባሕሪ ይዞና ተሸክሞ
ያልንስሐና መፀፀት የሚመላለስ ፤ ተሃድሶ ቅባት ፀጋ እያለ ቤተ ክርስቲያንንና መሰረታዊ ሕጓን ያፈረሰ
እረኞች ሆነው ከመናፍቁም ከካቶሊኩም ከእስላሙም ለውሸት አላማቸው ሲሉ ፤ ለፖለቲካው ለገዢው
መሳሪያ የሆኑና ምእመኑንም እንደዚያው ያደረጉ ፤ ለካሃዲዎች ለአውሬው መንግሥታት ሹመኞች
በታማኝነት የሚያገለግሉ ሁሉ ለአውሬው የሰገዱ ናቸው ፡፡
ለአውሬው የሰገዱ ያመለኩ ምልክቱንም በግምባራቸው በእጃቸው የጨበጡ እነዚህ ናቸው ፤ --
እስላም ፣ መናፍቅ ፣ ካቶሊክ ፣ አንግሊካን ፣ ፐሬስባይቴሪያን ሰባተኛው አድቬንትስት ፣ ጂኦቫ ፣
ፕሮቴስታንት የሆኑ በሙሉ ፣ሺንቶኢስም ፣ ታኦኢዝም ፣ ኮንፊሺያኒስም ፣ ሂንዱኢዝም ፣ ሲኪዝም ፣
እንዲሁም በቁጥር ለመገመት የሚያስቸግሩ የልማድ እምነት የጨበጡ ከዚህም በላይ ባለእውቀቶች
እውቀታቸውን ጥበባቸውን ወረቀታቸውን የሚያመልኩ ፣ ሃብታቸውን የሚያመልኩ ሁሉ ለአውሬው
የሰገዱ የሚያመልኩ ምልክቱንም የተሸከሙ ናቸው ፡፡ እነዚህ ዛሬ የምናያቸው የአውሬው ልጆች ሲጠረጉ
የሚቀሩት ለአውሬው ያልሰገዱት ያላመለኩት ስለሆነ ከክርስቶስ ጋር የሚነግሱ ናቸው ፡፡ ወደትንሳኤው
የሚሻገሩ ናቸው ፡፡ እውነቱ ይህ ነው ፡፡ ክርስቶስ እንዴት ይነግሳል ? አዎን ይነግሳል ፡፡ በመረጣቸው
ባሮቹ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ በላያቸው ያርፋል ፡፡ ክርስቶስን ይለብሱታል ፡፡ በነዚህ ቀዳማይ
አገልጋይ ባሮቹ ላይ ያረፈው ክርስቶስ ከቀሩት ሕዝቦቹም ላይ ቅዱስ መንፈሱን ስለሚያሳርፍ አብሮ ነገሰ
ማለት ሚስጥሩ ይኸው ነው ፡፡ የሚወድደውን ያደርጋሉ ፣ የሚጠላውን ይጠላሉ፡፡ መሪያቸው
አስተማሪያቸው ሁሉንም የሚያከናውነው በእነሱ ያደረው እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ነውና ፡፡
የቀሩት ሙታን ግን ይህ ሺው ዓመት እስከሚፈፀም ድረስ በሕይወት አልኖሩም ፡፡ አለም ከተፈጠረች
ጀምሮ በምድር ላይ ከአዳምና ሔዋን የተፈጠረ በሞት የተከደነ ሁሉ በዚህ የመጀመሪያው ትንሳኤ
አይነሳም የሚነሱት ለመጨረሻው ፍርድ ዓለምም በምታበቃበትና በምትሰናበትበት ጊዜ ብቻ ነው ፡፡
በፊተኛው ትንሳኤ እድል ያለው ብፁእና ቅዱስ ነው ፡፡ ሁለተኛው ሞት በእርሱ ላይ ሥልጣን የለውም
፡፡ እንግዲህ ቃሉ ግልጽ ነው ፡፡ በኢትዮጵያ የዓለም ብርህን መልእክታት ግልፅ ተደርጓል ፡፡ የትንሳኤው
ባለቤት የተዋህዶ እምነትን ያፀናችው ኢትዮጵያ ናት ፡፡ ዓለም በሙሉ እየጨፈጨፋት ፀንታ የቆመችው
እሷው ናት ፡፡ የክርስቶስ ካህናትም የሚሆኑት የተዋህዶ አርበኞቹ ናቸው ፡፡ ረጂሙን ዘመን በምድር
የሚነግሡትም እነሱ ናቸው ፡፡ ከዚህ በኋላስ ?
ሺውም ዓመት ሲፈፀም ሰይጣን ከእስራቱ ይፈታል ፡፡ በአራቱም በምድር ማእዘን ያሉትን አሕዛብ
ጎግንና ማጎግን እንዲያስታቸው ለሰልፍም እንዲያስከትታቸው ይወጣል ፡፡ ቁጥራቸው እንደ ባሕር አሸዋ
የሚያህል ነው ፡፡ ወደ ምድርም ስፋት ወጡ የቅዱሳንንም ሰፈርና የተወደደችውን ከተማ ከበቡ ፤ እሳትም
ከሰማይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ወርዳ በላቻቸው ፡፡ ያሳታቸውም ዲያብሎስ አውሬውና ሃሰተኛው ነብይ
ወደ አሉበት ወደ እሳቱና ወደ ዲኑ ተጣሉ ፡፡ ከመጀመሪያው ትንሳኤ መጀመርና መፈፀም ጀምሮ
የታሰረው ዲያብሎስ ለአጭር ጊዜ ተፈቶ ፤ በመጀመሪያው የትንሳኤ ዘመን ልኡልን ስታከብር ስታመሰግን
የቆየችውን ከተማ ፣ በእግዚአብሔር የተወደደችውን ከተማ ለማጥፋት ይከባል ፤ በዚህ የዲያብሎስ
ድርጊት መነሻነት የእግዚአብሔር ፍርድ ይገለጣል እሳት ትወርዳለች ዲያብሎስንና ዝግንትሉን ትበላለች
፡፡

17
ያሳታቸውም ዲያብሎስ አውሬውና ሃሰተኛው ነብይ ወደ አሉበት ወደ እሳቱና ወደ ዲኑ ባሕር ተጣለ
፡፡ ይኸው በድፍረት የዘመተው ዲያብሎስ አለቆቹ ወደ አሉበት ወደ እሳት ባሕር ተከተተ ፡፡ ለዘለዓለም
እስከዘለዓለም ቀንና ሌሊት ይሰቃያሉ ፡፡ ይህ እንግዲህ የቀደመው እባብ የአውሬው የሃሰተኛው ነብይ
የዲያብሎስ መደምደሚያ ነው ፡፡ ታላቅና ነጭ ዙፋን በእርሱም ላይ የተቀመጠውን አየሁ ምድርና
ሰማይም ከፊቱ ሸሹ ፡፡ ሥፍራም አልተገኘላቸው ፡፡ ሙታንንም ታናናሾችንና ታላላቆችን በዙፋኑ ፊት
ቆመው አየሁ ፡፡ ይህ ማለት የሰው ፍጥረት ሁሉ በሕይወት ያለውም የሌሉት ሙታንም ለመጨረሻው
ፍርድ በልኡል ፊት ይቆማሉ ፡፡ ወደገሃነም የሚገባው ወደዚያው ይሰናበታል ፡፡ ወደ መንግሥተ ሰማያት
የሚገባውም በልኡል ተባርኮና ተመስግኖ ወደእዚያው ይገባል ፡፡ መፃሕፍት ተከፈቱ ሌላ መፅሐፍም
ተከፈተ እርሱም የሕይወት መጽሐፍ ነው ፡፡ ሙታንም በመጻሕፍት ተፅፎ እንደነበረ እንደ ሥራቸው
መጠን ተከፈለ ፡፡ ባሕርም በእርሱ ውስጥ ያሉትን ሙታን ሰጠ ፡ ሞትና ሲኦልም በእነርሱ ዘንድ ያሉትን
ሙታን ሰጡ ፡፡ እያንዳንዱም እንደሥራው መጠን ተከፈለ ፡፡ ሞትና ሲኦልም በእሳት ባሕር ውስጥ
ተጣሉ ፡፡ ይህም የእሳት ባሕር ሁለተኛው ሞት ነው ፡፡ በሕይወት መፅሐፍ ተፅፎ ያልተገኘው ማንኛውም
በእሳት ባሕር ውስጥ ተጣለ ፡፡
ወገኖቼ የእግዚአብሔር ሕዝቦች ! እውነቱ ከላይ የገለፅኩላችሁ ነው ፡፡ የኢትዮጵያ ትንሳኤ የለም
ለሚሉ ሁሉ ከላይ ገልፀናል ፡፡ እኛ መፅሐፍ ቅዱስን ብቻ ነው የምንሰማው ይላሉ ፡፡ ሁሉም መናፍቅ
ይህንኑ ይላል ፡፡ ዛሬም የኛው ሰባኪ ነን የሚሉ ከመናፍቅ መፈልፈያው ኮሌጅ ተመርቀናል ይላሉ
በየመድረኩ እየዘለሉ በድፍረት ዲያብሎስ በሰጣቸው ትእቢት ተሞልተው የቀደሙት ኣባቶቻችን ገድል
መንፈሳዊ ተጋድሎ ይንቃሉ ፡፡ ያቃልላሉ ፡፡ በተጋድሎአቸው ዘመናቸውን ሁሉ ለእምነታቸው ለተዋህዶ
ተንከራተው ተቀጥቅጠው ተሳደው ተርበው ተጠምተው ሲብስም ታስረው ተገርፈው እንዲሁም
በሰማእትነት ያለፉትን ሁሉ ያቃልላሉ ፡፡ በዚህ ሁሉ ዋጋ ያፀኑትን ድንበር ያፈርሳሉ ፡፡ እንዚህ የዘመናችን
ጉዶች በእነሱ የክህደት አንደበት ሊነሱ ቀርቶ ሊታሰቡ ያልተገባቸውን የተዋህዶ አርበኞችን ከልኡል
ተገልጦላቸው የተናገሩትን የትንቢት ቃል ሲክዱና ምንፍቅናን ሲያፀኑ እየተመለከትን ነው ፡፡ ሰማእቱ
ፊቅጦር በገድሉ ላይ ስለኢትዮጵያ ትንሳኤ ያስቀመጠውን ሲክዱ ፤ በሊቀ መላእክት ቅዱስ ኡራኤል
ድርሳን በግልፅ የተቀመጠውን ሁሉ ሲሽሩ እነሆ እየሰማን ነው ፡፡ ነጭ የፈለፈላቸው ጉዶች እራሳቸው
የቀደመው እባብ የዘንዶው የሃሰተኛው ነብይ ደቀ መዝሙር ሆነው እውነትን የሚገለፅበትን ኢትዮጵያ
የዓለም ብርሃን መልእክታትን ሲተቹና ሲነቅፉ ሲሳደቡም እየተመለከትን ነው ፡፡ እነዚህ ዲያብሎስ
የተላበሳቸው ደቀመዝሙሮቹ ፤ በሉ የተባሉትን እንደበቀቀን የሚያስተጋቡ ናቸው ፡፡ የሆነ ሆኖ እነዚህ
ፍርዳቸውን ሊያገኙ የሚገባ ስለሆነ ወደፊት ውሳኔያችን የሚያርፍባቸው ይሆናል ፡፡
ከላይ ወደተነሳንበት ጉዳይ ተመልሰን እናጠቃለው ፡ -- እንግዲህ በሰፊው ለመግለፅ እንደተሞከረው
በሃዋሪያው ዮሐንስ የተገለፀው የዮሐንስ ራእይ ምእራፍ 16 ፣ 18 ፣ 19 ፣ እንዲሁም መጠቅለያውና
ማሰሪያው ምእራፍ 20 ምን አንደሚል በዝርዝር ለመግለፅ ሞክሬአለሁ ፡፡ ወገኖቼ ! የእግዚአብሔር
ሕዝቦች የእግዚአብሔርን ቃል ለመረዳትም ሆነ ለማስረዳት ለማስተማርም በእግዚአብሔር መንፈስ
ቅዱስ ሚስጥር ገላጭነት የሚመራ ሕይወት በፈቃዱም የሚመራ እምነት በእውነተኛይቱ ተዋህዶ የፀና
ሰው ልንሆን ይገባል ፡፡ ማንም መናፍቅ ፣ የኮሌጅ ምሩቅ ነኝ የሚል የሥነ መለኮት ተመራማሪ
የእግዚአብሔርን ቃል እንዳሻው ሊገልጠው አይችልም ፡፡ ልብ በሉ ! ቀድሞ የተከደነበት ነውና !
ያጠለቀው የዚህ ዓለም የእውቀት መነፅር አውሮታልና ሊረዳው አይቻለውም ፡፡
እንግዲህ ለዘመኑ ተችዎች ነቃፊዎች ዛሬ ልንገራችሁ ፡፡ ትንሳኤ ኢትዮጵያ የለም ብላችሁ በድፍረት
ለምትናገሩና ለምታስተምሩ ሁሉ ይህ መልእክት ከወጣ ጀምሮ በምትተቹም ሆነ በምትነቅፉ ላይ ቅጣት
ተላልፎባችኋል ፡፡ ቅጣቱም ለሰይጣንና ለሰራዊቱ ተሰጥታችኋል በሥጋችሁ ላይ እንዲሰለጥንም ሆኖአል
፤ ትንሳኤ ኢትዮጵያን ሳታዩ በሞት እንድትከደኑ ተወስኖባችኋል ፡፡ ይህም በምንም መንገድ የማይሻር
ሆኖ ፀንቷል ፡፡ እስኪ ከዚህ ፍርድ ስታመልጡ እንይ ፡፡ያ በድፍረት እንድትተቹ እንድትነቅፉ የነዳችሁ
ዲያብሎስ ይታደጋችሁ ፡፡
እውነትን ጨብጣችሁ ፤ እግዚአብሔርን ጠይቃችሁ መልስም አግኝታችሁ የተረጋገጠ ተስፋን
ጨብጣችሁ ያላችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ባለድል ናችሁ ፡፡ እውር አይናማውን ቢተቸው እኔ
ልምራህ ቢለው ምንኛ ፌዝ እንደሚሆን ትረዳላችሁ ፡፡ ስለዚህ ማንም ተነስቶ በሚደረድረው ከንቱ ቃል
18
ልባችሁን አታስቱ ! በቅርቡ ሁሉንም እነደቃሉ ሲፈፀም ታያላችሁ ፡፡ ለመሆኑ በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን
የተገለፁ የልኡል የፍርድ ቃሎች መልእክቶች ሲፈፀሙ አላያችሁም የቀሩትስ ለመፈፀማቸው
ምልክታቸውን እየሰጡ የሰውን ልጅ በእግዚአብሔር የፍርድ ሚዛን ተለክተው ሲካተቱ እንደምታዩት
አልተረዳችሁምን የጥርጥር ችግር ካለባችሁ ልኡልን ጠይቁ ከሰው ይልቅ ከሱ የሚሰጣችሁ ማረጋገጫ
ይበልጣልና መጠየቅ መብታችሁ ስለሆነ ጠይቁ ተረዱ ተዘጋጁ በቃ ! ስላበቃ ሁሉም የምታዩት
የሚያስቷችሁ የአውሬው የዘንዶው የሃሰተኛው ነብይ ደቀ መዝሙሮች ቅጥረኞች ሆድ አደሮች በሙሉ
በቅርብ በክፉ መከራና ስቃይ ሲወገዱ ታዩአቹዋላችሁ፡፡
የቀደሙ አባቶች የእምነት አካሄድና ትምህርታቸው፤
በቀደመው ዘመን በአባቶቻችን ጊዜ እምነት እምነት ነው ፡፡ ለድርድር የማይቀርብ ሕይወት
የሚሰዋበት ፡፡ አምልኮት በእውነትና በመንፈስ በመታመን ነው ፡፡ ዛሬ ያ የለም ፡፡ አመልካለሁ
የሚለውም ልማድ አድርጎት መመላለስን እንደ ትክክል የሚቆጥር መሰረቱን ያላጠበቀ ነው ፡፡
እንደምታዩት እንደምትሰሙት የሚበዛው ወጣት የዘመኑ እውቀት ሰለባ የሆነ በዚያው እውቀቴ በሚለው
የተንሸዋረረ ምልከታው የአባቶቹን እምነት ንቆ የነጩን እምነት የወረሰ በመሆኑ ለዛሬው የአገራችንም
ጥፋት ለትውልዱም በቁም መሞት አድርሶታል ፡፡ እሱ ሙታን ሆኖ ድቁቅና ደካማ በመጠጥ በጫት
በምንዝር ደቆና ወድቆ የቤተሰቦችን የተዋህዶ እምነት ይንቃል ፡፡
ከአባቶቹ ስለእምነት አይጠይቅም ፤ የመናፍቃንን በማር የተለወሰ እሬት እንደእውነት ይጠጣል ፡፡
አንዴ ጠፍቶአልና ተመለስ ቢሉት አይመለስም ፡፡
አባቶቻችን የእውነት ሰዎች ነበሩ ፡፡ እውነትን እውነት ሃሰትን ሃሰት የሚሉ የግንባር ሥጋ ነበሩ
አምልኮታቸውም ከልብ የመነጨ ሽንገላ የሌለበት በእውነት የፀና ነበር ፡፡ በአንፃሩ የዛሬው ትውልድ
ለሥጋው የሞተ ራስ ወዳድ ነው ፡፡ እውቀት ጥበብ የቁሳቁስ እድገት ምድርን ሸፍኖአል ፡፡ ሁሉ ነገር
እረቋል ፡፡ ሳይንስ ያልፈጠረው የለም ፡፡ሁሉ ነገር አፍ ተእጅ ሆኖአል ፡፡
የጦር መሣሪያው ዘመናዊነት ብዛት ዓይነት እጅግ ብዙ ነው ፡፡ አውሮፕላኑም እንዲሁ የተዋጊው
የሰው ማመላለሻው መርከቡ በአንዴ ጭኖት የሚሄደው ቁስ ብዛት መኪናው ሚሳየሉ ፤ ፋብሪካው ቤቱ
የዘመነው ህንፃ መገናኛው ስልኩ ቴሌቪዥኑ ሳተላይቱ መድሃኒቱ ሆስፒታሉ ፤ የዘመነው ሆቴል
የምንዝርና ጣቢያው ፤ የግብረሶዶሙ ምድርን ማጥለቅለቅ መጠጡ አርቴፊሻል ምግቡ እኒህን ሁሉ ሰው
ስለጨበጠ ሳይንስና ውጤቱ አምላኩ ሆኑ ዛሬ ስለእምነት ስንነግረው ይስቃል ይሳለቃል ፡፡ ለሱ አምላኩ
የሚያየው ቁሳቁስ ነውና ! የትኛውም ሰው በማሕበራዊ ሚዲያ / በፌስ ቡክ ፣ በዩቲዩብ ፣ በቴሌግራም
፣ በኢሞ ፣ በዋትስ አፕ ፣ በመሳሰሉት የሚለቀቁ ማናቸውንም ነገሮች ስለሚያይ ፍፁም ውሉ የጠፋ
ልቃቂት ሆኖአል ፡፡ እኛ እራሳችን ለትውልዱ መልእክታትን ለማድረስ በፅሑፍ ያዘጋጀነውን እጅግ
ጥቂቶች አነበቡት እንጂ የሚበዛው ወጣትም ሆነ ጎልማሳ አላነበበም ነገር ግን እግዚአብሔር እንደመከረን
በተጉ ልጆቻችን በኩል በቴሌግራሙ በፌስ ቡኩ በመሳሰለው በድምፅ እንዲደርስ በመሞከሩ የተሸለ ሰው
ሊያደምጠው ችሎአል ፡፡
ከላይ ከመጀመሪያው ገፅ ጀምሮ ለመግለፅ እንደሞከርኩት መልእክታቶቹ በብዙ ቋንቋ ተተርጉመው
በመላው ዓለም ደርሰዋል ፡፡ የአዳም ዘር አልሰማሁም ብትል የሚሰማህ የለም ፡፡ ንቀህ ተውከው እንጂ
! የምትሰማው የመናፍቅ አለቆችህን ትምህርት ነው ፡፡ የካቶሊኩን የእስላሙን የጣኦት አምላኪዎቹን
የነሺንቶኢዝም ታኦኢዝም ኮንፊሺያኒዝም ሂንዱኢዝም ሲኪዝም ሌሎችንም ድምፅ ነው የምትሰማው ፤
ምንዝርናውን የጭፈራውን የፖለቲካው ቅጥፈትን ክህደቱን ማጭበርበሩን ማታለሉን ነው የምትሰማው
፤ - የዓለም ሕዝብ ቁጥር ወደ 8 ቢሊዮን ተጠግቶአል ዘጠና ዘጠኝ ከመቶው የሚሆነው ሕዝብ የሚሄደው
በዲያብሎስ መንገድ በሰፊው መንገድ ችግር በሌለበት ምቾት በሞላበት ክህደት አምልኮ - ባእድ በሞላበት
በዚያ ነው የምትነጉደው ክርስቲያን መሰል የዲያብሎስ ድርሰቶች እነመናፍቅ እነካቶሊክ ቀፍድደው
ይዘውሃል ስለዚህ እኛን የተዋህዶ አርበኞችን ድምፅ ብርሃናዊውን ቃል አትሰማም ፡፡ እንዲያውም
ትተቻለህ ትንቃለህ ፡፡ በክህደት ውስጥ ያለውን ሕዝብ ስናየው ሁሉም የአለም ሕዝብ ነው ማለት
እንችላለን ፡፡ አሁንም ልትረዱ ይገባል የቅጥፈት የቀደመው እባብ የዘንዶው የሃሰተኛው ነብይ ድርሰቶች
የሆኑትን መናፍቃንን ካቶሊኩን እስላሙን የሩቅ ምስራቁን እምነቶች ደምሩ ከሃዲውን ደምሩ
19
ግብረሶዶሙን ተብታቢው ኮኮብ ቆጣሪውን ደምሩት ፤ ከሆዱ ውጪ አምላክን የማያውቀውን ደምሩት
እኔ ያላስታወስኳቸውን ሁሉ ደምሩ ስንት ለእግዚአብሔር በእውነት ያደረ ሰው ታገኛላችሁ ? በግልፅ
ነው የማረጋግጥላችሁ ፡፡ የለም ኮ ነው የሚያስብለው ፡፡
- በኢትዮጵያ በእግዚአብሔር ቸርነት ተጠብቀው ከታላቁ መከራ ያመለጡ በእውነትና በመንፈስ
እግዚአብሔር ያመለኩ የተዋህዶ ኦርቶዶክስ አርበኞች የደከመውንም የበረታውንም የተመረጠውንም
ጨምረን በእግዚአብሔር ፍቅር ተወደው ለትንሳኤው የታጩትን ቁጥር ብነግራችሁ መቼም
እንደምትደነግጡ ይገባኛል ፡፡ እውነት እውነት ነውና ግልፅ ይሁንላችሁ ከ10 ሚሊዮን የማይበልጥ
ሕዝብ ነው በኢትዮጵያ ይድናል ተብሎ የሚጠበቀው ፡፡ እግዚአብሔር ቸርነቱ ብዙ ነውና ጥቂቶችን
በምህረቱ ከልሎ ጉድለታቸውን ከድኖ የፈቃዱን ቁጥር ቢጨምርበት ለኔ ድል ነው ብዬ እቆጥረዋለሁ
፡፡ ከተቀረው አፍሪካ ቢተርፍ ወይም ቢገኝ ከ3 ሚሊዮን የማይበልጥ ነው ፡፡ ሁሉም እምነታቸው
ጣኦትና እስልምና ካቶሊክ መናፍቅ ነውና ከዚህ የዘለለ እምነት የለሽ ስለሆኑ የሚተርፍ የለም ፡፡
- አውሮፓ/ ሙሉ በሙሉ በተለይ እንግሊዝ ፈረንሳይ ጀርመን / ሰሜን አሜሪካ ካናዳ አውስትራሊያ
ቻይና ለተዋህዶ ኦርቶዶክስ እጃቸውን ከሚሰጡና ከሚያመልጡ እጅግ ጥቂቶች ፤ በእግዚአብሔር
ባሪያ ቅን ችሎት ለፍርድ ከሚቀርቡ በስተቀር ሁሉም የሚጠረጉ ናቸው፡፡ በዚያ የሚኖሩ
ኢትዮጵያውያን የተዋህዶ ኦርቶዶክስ ልጆች የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ቤተሰቦች ባለምልክቶች
የትጉሃን መማክርት አባሎች የፅዋ ማህበር አባሎች ፣ እንዲሁም በተጉት በአንደኛው ዙር ምዝገባ
በዋናነት አምነው ያስጠለሉአቸው እንዲሁም በሁለተኛው ዙር ተመዝግበው በእነሱ የተጠለሉ
ቤተሰቦቻቸው ፣ ከሚድኑ በቀር የተቀረው በሁሉም መቅሰፍቶች የሚጠፉ ናቸው ፡፡
- መካከለኛው ምሥራቅ ፤ - በዚህ ክልል ብዙ የአረብ አገሮች / ሳኡዲ አረቢያ ፣ አረብ ኤሜሬት፣ኩዌት
- ፤ ባህሬን ፣ ኦማን ፣ ኳታር ፣ ኢራቅ ፣ ኢራን የመን ፣ ሊባኖን ፣ እስራኤል ፣ ዮርዳኖስ ፣ ሶሪያ ቱርክ
- ፣ በሙሉ የሚጠረጉ ይሆናል ፡፡ ምናልባት ትንሽ ቁጥር ምናልባትም በሺ ብቻ የሚቆጠር ሰው ይድን
ይሆናል ፡፡
- ኤሺያ ፡- ጃፓን ፣ ሁለቱም ኮሪያዎች ፣ ቬትናም ፣ ፊሊፒንስ ፣ ኢንዶኔዢያ ኔፓል፣ ማይማር ፣
ኪርጊስታን ኡዝቤክስታን ተረኪሚስታን አዘርባጃን ሜቄዶኒያ ክሮሺያ ላትቪያ ኢስቶኒያ ኖርዌይ
ፊንላንድ ስዊድን አየርላንድ ስኮትላንድ ግሪንላንድ ከጥቂት ልበ ንፁህ እግዚአብሔር በምህረቱ
ከሚመለከታቸው በስተቀር በሙሉ የሚጠፉ / የሚጠረጉ / ናቸው ፡፡
- ራሺያ አርመኒያ ሰርቢያ በእግዚአብሔር ምህረት ከሚታዩ እጅግ ጥቂቶች በስተቀር እንዲሁ የሚጠፉ
ናቸው ፡፡ በተለይ ራሺያ በመልእክት 3 መላሽ ቅጣት እንደሚጠብቃት አውቃ የተሠጣትን ጊዜ
ባለመጠቀሟ እንደሌሎቹ ሁሉ ልትመዘን ሆኖአል ፡፡
- ላቲን አሜሪካ / ደቡብ አሜሪካ / በሱ ዙሪያ ያሉ አገሮች እነኩባ ኒካራጉዋ ፓናማ በሙሉ የካቶሊክ
ዋናዎቹ ተከታዮች በሙሉ የሚጠረጉ ሲሆን ጥቂት የዋሃንና ቅኖች በእግዚአብሔር ምህረት የታሰቡ
ሊተርፉ ይችላሉ ፡፡
- ባጠቃላይ ሁሉም የአዳም ዘር አገሩ በሥም ባይጠቀስ እንኳን ከሚመጣው ፍርድ ጠረጋ ከታላላቅ
መቅሰፍቶችና ጠረጋዎች ሊያመልጥ አይችልም ፡፡
- በዚህ ሁሉ መቅሰፍቶችና ቀጣቶች በእሳት የሚጎበኙ ለአውሬው ለዘንዶው ለሃሰተኛው ነብይ የሰገዱ
ሁሉ ናቸው ፡፡ ማንም ሆነ ማንም ሁሉም የአዳም ዘር አለቃም ምንዝርም ቄስም ሼክም ምሁሩም
መሪውም ወታደሩም ነጋዴውም ገበሬውም ፓስተሩም ሰላዩም ፖሊሱም ሕፃኑም ወጣቱም
ሽማግሌውም ሴቱም ወንዱም ሁሉም በተመዘኑበትና ከመጀመሪያው ጀምሮ በተከተላቸው
ፍርዳቸው መሰረት የሚሰናበቱ ይሆናሉ ፡፡
- የሚቀሩት ደግሞ የዋህ ቅኖች እግዚአብሔርን ስለቅን ፍርዱ ስለገባው ቃል ኪዳን በተስፋ በፅናት
ሲጠብቁ የቆዩ ስለቀናችው ሃይማኖት ስለተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነት ዋጋን የከፈሉ የተገባቸው ስለሆነ
ነጩን ልብስ የለበሱ ፤ ሻማቸውን ያበሩ ፤ ዘይታቸው ያላለቀባቸው ፤ ለበጉ እራት የተጠሩ ፤
በግምባራቸው ምልክት የተደረገባቸው ከዚህ ሁሉ መቅሰፍቶች ይድናሉ ፡፡ በኢትዮጵያ የዓለም
ብርሃናዊ መንግሥት ሥር ደምቀውና ከብረው በሥላሴም በድንግልም ተባርከው መልካሙን ዘመን
ትንሳኤውን ይነግሱበታል ፡፡ እግዚአብሔርም ጧትም ቀንም ማታም ሌሊትም ምንም በማያቋርጥ
ዜማ ቅዳሴ ማህሌት ሳእታት ኪዳን - እነደማያቋርጥ ጅረት ከልጆቹ በፍቅር ይፈስለታል ፡፡ በሁሉም
20
የትንሳኤው ታዳሚዎች ላይ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ስለሚያርፍ ክርስቶስም በላያቸው
ስለሚነግሥ የተባረከ የተወደደ በፍፁም መፅናናት የተሞላ በረጅም እድሜ የሚባረኩበት ፤ ዛሬ
ያለችውን እድሜ በአሥር እጥፍ የሚቀዳጁበት ፤ እግዚአብሔር በየትኛውም ዘመን ያላደረገውን
ምህረት ቸርነት በረከት እነደ ወራጅ ውሃ የሚያፈስበት ይሆናል ፡፡ እናታችን ድንግል የምትከብርበት
ዘወትር የምትመሰገንበት ቅዱሳን ሰማእታት ሁሉም በሥላሴ ፊት የከበሩት ሊቃነ መላእክት
የሚመሰገኑበት ቅዱሳን ሁሉ የሚመሰገኑበት ዘመን ይሆናል ፡፡ በዮሐንስ ራእይ 20 የተገለፀው
ሚስጥር ይኸው ነው ፡፡ ፊተኛው ትንሳኤ ፤ ሺው ዘመን ክርስቶስ የሚነግሥበት ከካህናቱ ጋር በምላት
ዘወትር የሚገኝበት ይሆናል ፡፡
- እንግዲህ ወገኖቼ ይህ እንደሚሆን የቀደመው እባብም አውሬውም ሃሰተኛው ነቢይም ያውቃሉ ፡፡
ወደታላቁ እሳት ገብተው እንደሚጠፈሩ ያውቃሉ ፤ ለነሱ አልገዛም ያሉ ቢፈጯቸው ቢቆሏቸው አልጠፋ
ያሏቸው የትንሳኤው ሙሽሮች ባለምልክቶች የስላሴም የድንግልም ምርጦች እንደሚደርሱ እንደተነገረው
ሁሉም በእግዚአብሔር ቅን ፍርድና ሃይል ተፈፃሚ እንደሚሆን በጥንቃቄ በሚገባ ያውቃል ፡፡
የሚገርመው ግን ዛሬ የምታዩአቸው ይህንን እውነት የሚክዱ ሁሉ ዛሬ ዲያብሎስ ያከበራቸው የምሁር
የሊቅነት የምሁርነት የጳጳስነት የካህንነት የጠበብትነት ስልጣን ያጎናፀፋቸው አንደበተ ርዕቱ ያደረጋቸው
በሁሉም ሥፍራ የክብር ቦታ ሃብት ንብረት የሰጣቸው በሙሉ የሚጠፉ መሆናቸው ነው ፡፡እነሱንም
እንደ እርድ በሬ ወፍረውና ተብተው ሳይ ይገርመኛል ፡፡ እግዚአብሔርን እያወቁት እንደ እግዚአብሔርነቱ
ያላከበሩት ሃዋሪያው ጳውሎስ እንደነገረን በገዛ እውቀታቸው የተመኩ በታላላቅ ቃላት ተሞልተው
የሚገሰሉ እነዚህ ለማይረባ አእምሮ ተላልፈው የተሰጡ ናቸው ፡፡ በቤተ ክርስቲያናችን እግርና እጇን
ተብትበው ይዘው ካባ አጥልቀው ሊቅ ሊቃውንት መምህር መሪጌታ ተብለው ከኛ በላይ ማንም
አይደመጥ እኛን ብቻ ስሙ የሚሉ በትእቢት የተሞሉ ስለሆዳቸው የእግዚአብሔርን እውነት የሸጡ
እንደፀሀፍት ፈሪሳውያን ክርስቶስን የካዱ ፤ የሰቀሉ ያስገደሉ የዛሬዎቹም እንዲሁ እኛ ከምንለው ውጪ
ቃሉም ቢነገር እኛ ያላፀደቅነው አይሆንም የሚሉ የኢትዮጵያን ትንሳኤዋን የሚክዱ ፤ በተለያዩ ማህበራት
ፍርፋሪ እየተወረወረላቸው በካባ ተከልለው ምሁር መምህር ተባብለው የእግዚአብሔርን ተስፋ
የሚያጨልሙ ፤ አይናቸው እያየ ፍርድ እየተከናወነ በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን እንደተነገረው
እግዚአብሔር ስራውን እያከናወነ በበቁ አባቶች ያለማቋረጥ እየተነገረ እየተመሰከረ እየሰሙ ስውር
አጀንዳ ይዘው ለዲያብሎስ አድረው በማህበረ ቅዱሳን በሰንበት ት/ቤት ውስጥ መሽገው የምንፍቅናን
ትምህርት የሚያስፋፉ ደፋሮች ይህንን ከሚክዱ ነጮች ካቶሊኮች መናፍቃን እስላሞች በምን ድነው
የሚለዩት ? አዎን ቀድሚያ ዋጋቸውን የሚያገኙ እነዚህ ለከርሳቸው ያደሩ ናቸው ፡፡
የጥንት አባቶቻችን ሃይማኖት በአጭሩ ምን ነበር ?
ይህ ርእስ ሰፊ በመሆኑ በቅርብ የነበሩ ጥቂት አባቶችን ብቻ እንደምሳሌ አንስተን ከአሁኑ አባቶች ጋር
ለማነፃፀር እንሞክራለን ፡፡
- ሐዋሪያት በእውነት ያስተማሩ የሚሥጥረ ሥጋዌን የሚሥጥረ ሥላሴን ነገር በተናገሩበት
በዲዲስቅልያ በአሥራ ሁለቱ ሐዋሪያት ፤ ጳውሎስ የጌታችን ወንድም የተባለ ያእቆብ ሰባቱ ዲያቆናት
ሰባ ሁለቱ አርድእት እንዲህ አሉ ፡፡ የእግዚአብሔር አገልጋዮች ፣ የሰላም ልጆች ፣ እኛም በእውነት
ጸንተው ለሚታዘዙ ይህን የከበረ ትምህርት እናስተምራለን ፡፡ ሃይማኖተ አበው ገፅ 8 ምእራፍ 6
ክፍል አንድ -----
- ዓለም ሳይፈጠር የተወለደ የጌታችን የፈጣሪያችን የመድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አባቱ
እግዚአብሔር አብ አንድ ነው ፡፡ ወልድ ዋህድ ከእርሱ ጋር ትክክል የሚሆን የባሕርይ አምላክ ነው
፡፡
- ሠራዊትን ሢመታትን ሥልጣናትን ሁሉ የፈጠረ በኋላ ዘመን ሰው ይሆን ዘንድ የወደደ፡፡ ያለዘርአ
ብእሲ ንጽሕት ድንግል ከምትሆን ከመቤታችን ማሪያም ሥጋን የነሳ ፡፡ ገላ ፡፡
- ከሥጋ ጋር የማትሞት የማትለወጥ /የማትፈርስ የማትበሰብስ / ነፍስ በሥጋችን እንዳለች ፈፅመን
እንወቅ ፡፡ ሃይማኖትን የካዱ የመናፍቃን ሥራቸው ሁሉ መለየትን ሁሉ ሕግ መለወጥንም ፤ እነርሱ
በኛ ዘንድ የተጠሉ ናቸውና !

21
- አባቶቻችን ቀድመው የመሰከሩባቸው መናፍቃን ከሃዲዎች የእግዚአብሔርን ቃል የሚቀንሱ
የሚደልዙ የሚለውጡ እንደሆነ ከላይ ባለው ቃላቸው መስክረውባቸዋል ፡፡ እነዚህ መናፍቃን
በእምነታቸው የወለዷቸው ዛሬም አብዝተውና አዘምነው የመሰሉአቸው ልጆቿቸው ዛሬ በግልጽ
ዲያብሎስን አንግሰው ዓለምን ሁሉ አጥፍተው ለመጨረሻው ፍርድ አብቅተዋል ፡፡
- አሁንም ቀጥለው አባቶቻችን እንዲህ አሉ ፣ ---- ዳግመኛም የሞቱ የሃጥአንን የፃድቃንን ትንሳኤ
እናምናለን ፡፡ ዳግመኛም ክርስቶስ ሰው ከመሆኑ የተነሣ ምን ምን ሕፀፅ እንደሌለበት እናምናለን ፡፡
- በእውነት ሰው የሆነ አርሱ እግዚአብሔር ቃል ነው ፡፡ ሊቀ ካሕናት እርሱ ሰውን ከእግዚአብሔር
ጋር አስታረቀ ፡፡
- ከንፅሕት ድንግል እመቤታችን ማሪያም ሥጋን ፈጥሮ የተዋሃደ እርሱ ነው ፡፡ ሰውን ሁሉ የፈጠረ
እርሱ ነው ፡፡ ከሙታን ተለይቶ የተነሳ ሙታንንም ሁሉ የሚያስነሳ እርሱ ብቻ ነው ፡፡
- ኤጲስ ቆጶስ ሄሬኔዎስ እንዲህ አለ ------ ኦሪት ነቢያት ወንጌል ክርስቶስን አስተማሩ ፤ ከድንግል
እንደተወለደ ፤ በመስቀልም መከራ እንደተቀበለ እንደሞተ እንደተቀበረ ከሙታንም ተለይቶ ተነስቶ
እንደ አዩት ወደ ሰማይ እንዳረገ በእግዚአብሔር አብ ምስክርነት እንደተገለጠ ለዘለዓለም እንደነገሰ
፡፡ ከአብ ከመንፈስ - ቅዱስ ጋራ ሁሉን የፈጠረ ሰውን የፈጠረ በሥራ ሁሉ ያለ በአበው አለቆች
ዘንድ የአበው አለቃ እርሱ ነው ፡፡ ሕግን በመሥራት ጊዜ ሕግን የሠራ እርሱ ነው ፡፡
- ካህናትን የሚሾም ሊቀ ካህናት ነው ፡፡ ነገሥታትን የሚገዛ እርሱ ነው ፡፤ በነቢያት አድሮ የሚናገር
እርሱ ነው ፡፡ በሰው ባሕርይ ሰው የሆነ እርሱ ነው ፡፡ ከአብ የተወለደ ከባሕርይ አምላክ የተገኘ
የባሕርይ አምላክ የዘለዓለም ንጉሥ እርሱ ነው ፡፡ ኖሕን የጠበቀው እርሱ ነው ፡፡ አብርሃምን
የመራው ከይስሐቅ ጋር የታሰረ ፣ ከያእቆብ ጋር እንግዳ የሆነ ከዮሴፍ ጋር የተሸጠ እርሱ ነው ፡፡
- ሌላው አባታችን ኤጲስ ቆጶስ ዲዮናሲዮስ እንዲህ ተናገረ ----- ለመላእከት ሁሉ እውቀት ከእነርሱ
ዘንድ የሚገኝባቸው ሥላሴን እናመሥግናቸው ከመጻሕፍትም እንደመላእክት እውቀትን በእኛ ላይ
እንደማሳደራቸው መጠን አካል ከሌለው ካለመኖር ወደመኖር በሰማይ በምድር ያለውን ፍጥረት
ሁሉ ያመጡ ናቸውና ! እውቀትን የሚገልፁ ብርሃናት ናቸው ፡፡ የምእመን ከእግዚአብሔር መወሃዱ
ፍፁም በሚሆን ገንዘብ ፍፁም የሚያደርጉት እነርሱ ናቸው ፡፡ ኄራን መላእክትን ሁሉ የሚሾሙ
ናቸው ፡፡ ለሚገባቸው ረቂቅ ጸጋን የሚሰጡ ናቸው ፡፡
- አባቶቻችን ሥላሴን አመሥጥረው ሲገልፁ እንዲህ ነው ፡፡ የመለኮትን ነገር ከሚናገሩ መጻሕፍት
ይህንን ተምረናል ፡፡ ዳግመኛም የሚያመሰግኑ ምእመናንም በመለኮት አነጋገር እርሱ አምላክ
እንዲባል አማልእክት ሲባሉ አገኘናቸው ፡፡ እናንተ አማልእክት ሁላችሁም የልኡል ልጆች ናችሁ ፡፡
ተብሎ እንደተፃፈ አምላክ መባል ለሥላሴ ባሕርይ የሚገባው እንደመሆኑ ፣ --- ስለዚህ በመለኮት
የሚናገሩ እሊህን ሦስቱን አካላት ያመሰግናሉ ፣ የማይመረመር የማይለይ አንድነታቸውን እየተናገሩ
እነርሱን ብቻ ያገለግላሉ ፡፡ ከፍጡራን ሁሉ በላይ ልኡል ነው ፣ አንድ ሃይል ናቸውና !
- ባሕሪያቸው አንድ ስለሆነ እንድ ይባላሉ ፡፡ የሥላሴ ገጻት በየአካላቸው ልዩ ሲሆኑ በመለኮት አንድነት
ፀንተው ይኖራሉ ፡፡ አንድ ሲሆኑ ሦስት አካላት አብ ወልድ መንፈስ - ቅዱስ ስለመገለጣቸው ሶስት
ናቸውና ! አመሥግኑአቸው ፡፡
- አብ ብርሃን ነው ከአብ የተወለደ ቃሉ ወልድም ከብርሃን የተገኘ ብርሃን ነው ፤ እንዲሁም ከአብ
የሰረፀ መንፈስ ቅዱስም ከብርሃን የተገኘ ብርሃን ነው ፡፡ ከአብ የወልድ መወለድ የመንፈስ ቅዱስ
መሥረፅ በዕጹብ ይወሰናል እንጂ እንዲህ ነው ተብሎ አይነገርም ፡፡ ከሕሊናት ሁሉ በላይ ነው ፣
አይመረመርም ፡፡
- በዚህ ዓለም ገዥ አለቃ የሚባል ሁሉ ከእርሱ ተሹሞ ነው ሁሉን የፈጠሩ የሁሉ መገኛ ናቸውና !
ሁሉም በቸርነታቸው ለመፈጠር በቅቶአልና !
- ከአካሎቻቸው በአንዱ አካል በውነት ተዛምደውናልና በሰው ማደርን መረጡ በአብ በመንፈስ ቅዱስ
ፈቃድ ወልድ ዋህድ ኢየሱስ ክርስቶስ ሰው ለመሆን በቃ ! በንፅሕት ድንግል ማሪያም ማሕጸን አደረ
፡፡ ድንቅ በሆነ ሚሥጥር ከእርሷ ተወለደ ፡፡
- ጥንት የሌለው ዘለዓለም የሚኖር እርሱ ከማእረጋት ሁሉ በላይ ከፍጡራንም ሁሉ በላይ በሚሆን
ተዋህዶ የኛን ባሕርይ ነስቶ ዘመን ተቆጠረለት ፣ ያለመለወጥ ያለመቀላቀል በእውነት ሰው ሆነ ፡፡
በባሕርየ መለኮቱም ሕፀፅ የለበትም በሦስትነቱ ያመንበትን እኛን በአምላክነቱ በሠራው ሥራ
እንድናውቀው አደረገን ፡፡
22
- አምላክ ከሾማቸው ከመምህራን ይሕን ረቂቅ ትምህርት ተምረናል ፡፡ እርሱን አስተማሩን ይህም
ትምህርታችን ለማያምኑ የተሠወረ ነው ፡፡ ለምናምን ግን የተገለፀ ነው ፡፡ ፃድቃን ያውቁታል ፡፡
ሃጥአን ግን አያውቁትም ፡፡
- እኛስ ይህን ትምህርት ተምረናል ፡፡ ካህናት ተብለን እንደመጠራታችን ፣ በማዕረገ ክህነት እንደ
አእምሮአችን መጠን ተገለጠልን ፡፡
- ሌላው አባታችን ከሐዋሪያት አለቃ ቅዱስ ጴጥሮስ በኋላ ሶስተኛ ሆኖ የተሾመ የአንፆኪያ ሊቀ ጳጳሳት
ሰማዕት አግናጥዮስ በመልእክቱ እንዲህ አለ ፡፡ ---
ፍጥረታትን ሁሉ የፈጠረ እግዚአብሔር የፍጥረቱን ሁሉ ሹመትና መአረግ መስጠት የሚቻለው
በመልክ በገጽ ፍፁም በሚሆን በሦስት አካል በጌትነቱ ዙፋን ተቀምጦ ሁሉን የሚገዛ ነው ፡፡
ከሶስቱ አካላት አንዱ አካል በእመቤታችን በንፅሕት ድንግል ማሪያም ማሕፀን አደረ ፡፡ ስለ መለኮት
ተዋሃደ ፣ በዚህ የምንናገርም በወልድ ያለውን ነው ፡፡ ስለአብ ስለመንፈስ ቅዱስ አይደለም፡፡ ፈፅሞ
አብ መንፈስ ቅዱስ ሰው ለመሆን በድንግል ማሕፀን አደሩ አንልም ፡፡ ከሶስቱ አካላት አንዱ አካል
ወልድ ብቻ ከእርሷ ተወለደ እንላለን እንጂ !
- አብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ሕልው እንደሆነ ፣ ወልድም በአብ በመንፈስ ቅዱስ ሕልው እንደሆነ
መንፈስ ቅዱስም በአብ በወልድ ሕልው እንደሆነ እናምናለን ይህች ሦስትነት ያለመለየት ያለመለወጥ
በሦስት አካላት በአንድ መለኮት የተካከለች ናት ፡፡
- አንዲት አገዛዝ አንዲት ፈቃድ አንዲት ሃይል አንዲት መንግሥት አንዲት ስግደት አንዲት ምሥጋና
አንዲት ክብር አንድ ጽንዕ ለሥላሴ ይገባል ፡፡ አንዲት ምክር አንዲት ሥልጣን አንድ ክብር አንዲት
ጽንዕ አንድ አኗኗር አንድ ፈቃድ ለሥሉስ ቅዱስ ነው ፡፡
- አብም አብ ነው እንጂ ወልድን መንፈስ ቅዱስን አይደለም ፡፡ ወልድም ወልድ ነው እንጂ አብን
መንፈስ ቅዱስን አይደለም ፡፡ መንፈስ ቅዱስም መንፈስ ቅዱስ ነው እንጂ አብን ወልድን አይደለም
፡፡ አብ ወልድን መንፈስ ቅዱስን ወደመሆን አይለወጥም ፡፡ ወልድም አብን መንፈስ ቅዱስን
ወደመሆን አይለወጥም መንፈስ ቅዱስም አብን ወልድን ወደመሆን አይለወጥም ፡፡ እሊህ ሦስቱ
አካላት በጌትነት በክብር ፍጹማን ናቸው ፡፡ በአንድ መለኮት አንድነትም አንድ ናቸው ፡፡
- ይኸውም ሦስትነት ከእርሱ የሚገኝ አንድ ብርሃን ነው ፡፡ በዓለሙ ሁሉ መሉዕ ነው ፡፡ ከምድር
በታች ላሉትም ያበራል ፡፡ በሰማይ በምድር ምሉ ነኝ እኮ ! በሲኦልም ያሉ ጌትነቱን አዩ ተብሎ
እንደተፃፈ ፡፡
ምንፍቅናና የኛ አባቶች መልስ፡፡
- መለኮት በባሕርዩ ታመመ ሞተ የምትል አንተ የኛን ነገር ሰምተህ እፈር ፡፡ እኛ ግን የባሕርይ አምላክ
ክርስቶስ ሰው እንደመሆኑ በሥጋ እንደታመመ በመለኮት እንዳልታመመ እናምናለን ፡፡ በሥጋ ሞተ
በመለኮት አልሞተም ፡፡ እግዚአብሔር ቃል ስለኛ እንደታመመ እግዚአብሔር ለእኛ ቤዛ ሆኖ
እንደሞተ ብትሰማ ! እኛ መለኮትን ከትስብእት ጋር አንድ አካል አንድ ባሕርይ አድርገን
ለእግዚአብሔርነቱ በሚገባ በዚህ ባንድ ስም ክርስቶስን እንደምንጠራው እወቅ !
- ዳግመኛ አንተም ከሁለት ባሕርያት አንድ ሆነህ ከነፍስና ከሥጋ ተገኝተህ ለሰው በሚገባ በዚህ ሥም
አንድ ተብለህ ትጠራለህ ፡፡ ያንተ ነፍስ እንኳ መለኮትን ሳትሆን በባሕርይዋ አትሞትም ፡፡
ለነፍሳችንም ክብርን ልንሰጥ የምንወድ የማትሞት ስለሆነ ነው ፡፡
- እንዲህ ከሆነ በወልድ ዋህድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ላለ ለአንዱ ሥላሴ ባሕርይ ክብር
ልትሰጠው እንደምን አትወድ ! መለኮት ሞተ ካልክ ሦስቱ ሞቱ እንዲያሰኝብህ የጌታችንም ሥጋ
በመቃብር ውስጥ እንደሙታን በድን እንዳደረግኸው ከመለኮትም እንደለየኸው አታውቅምን !
የሥላሴ ባሕርይ አንድ ነውና ! ይኸውም አንድ መለኮት ነው ፡፡
- እንዲህ ከሆነ ሞትን ድል የነሳው ሲኦልን የማረከው ወዴት አለ ! አንተስ ሃይል እንደሌለው እንደ
አንድ ሰው አደረግኸው ! ጽንዕ አጥተው ከማይንቀሳቀሱ ሙታንም ጋር ቆጠርኸው !
- ይልቁንም ሌሎቹን መናፍቃንን ታኦማጎሊስ ሲባሉ እነሆ እናገኛቸዋለን ፡፡ ይኸውም የእግዚአብሐየር
ጠላቶች ማለት ነው ፡፡ ፈጣሪ እንደመሆኑ እርሱ እንዳወቀ ከንጽሕት ድንግል ማሪያም ከሥጋዋ
23
ከነፍስዋ እግዚአብሔር ፈጥሮ በተዋሃደው ሥጋ ፣ ሥጋ ነፍስ የሌለው እንደሆነ እንዲህ ያስባሉ ፡፡
መለኮትም ስለነፍስ ፈንታ ሆነው ይላሉ ፡፡
- በውኑ መለኮት ከሥጋ ፈጽሞ ተለየን ሥጋስ ለዘለአለም ፈርሶ በስብሶ ቀረን ነፍስ አልነሳም የሚል
እንዲህም የሚክድ ሰው ነፍሴ እሰከሞት ድረስ አዘነች ያለውን የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ቃል
ሰምቶ እንዲህ ይፈር ! አቤቱ ይህን መናገሩ በማን ላይ ነው ! በሚጠፋ ወገን ላይ ነው እንጂ !
- ሊቀ ጳጳስ የከበረ ሰማእት አግናጢዮስ በአሥራ ሦስተኛው መልእክቱ እንዲህ አለ !
- ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በእውነት ተወለደ በእውነት አደገ በእውነት በላ ጠጣ በእውነት ተሰቀለ
በእውነት ታመመ ሞተ ተቀበረ ከሙታንም ተለይቶ ተነሳ !
- ይህንን እንዲህ ያመነ ብፁእ ነው ፡፡ ይህንን የካደ ግን እኛ ተስፋ ከምናደርጋት ከተመሰገነች ሕይወት
የተለየ ነው ፡፡
- ወልድ ዋህድ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን የሚከፍሉት አንድ አካል አንድ ባሕርይ ከሆነ በኋላ ሁለት
አካል ሁለት ባሕርይ የሚያደርጉት ሰው ስትሆን ራስህን እግዚአብሔር ታደርጋለህና ! ስለመሳደብሕ
ነው እንጂ ስለበጎ ሥራህ ልንጣላህ የምንወድ አይደለም ብለው በአመፃቸው ከሚናገሩ አምላክን
ከሰቀሉ ከአይሁድ ጋር ይቆጠራሉ ፡፡
- በወልደ እግዚአብሔር ድካም ሕፀፅ አለበት የሚሉ ሁለት አካል ሁለት ባሕርይ የሚያደርጉትም እድል
ፈንታቸው ከካሕድያን አይሁድ ጋር የተካከለ ነው ፡፡
- የወልድ አካል ግን ከእኛ ጋር ተዛምዶአል ፡፡ ከተዋሃዱ ከመለኮትና ከትስብት ከሁለቱ አንድ ሆኖዋልና
ሁለቱንም አንድ አድርገዋቸዋልና !
- በመለኮት የአካል አራተኛ የባሕርይ ሁለተኛ ሆኖ የተጨመረ አይደለም ፡፡ በአካል ሶስት ናቸው እንጂ
! የሥላሴ አካላቸው ተቀድሞ ስማቸው ከአካላቸው በኋላ የተገኘ አይደለም ፡፡ ጥንት ሳይኖራቸው
ዘመን ሳይቀድማቸው ከዘመን አስቀድሞ የነበሩ ናቸው እንጂ ! ነገር ግን ከሰው ወገን ማንም
አያውቃቸውም ነበር የእግዚአብሔር ልጅ ወልድ ዋህድ ሰው ሆኖ አባቴ እነሆ ስምህን ለሰው ሁሉ
ገለጥኩ እኔንም የባሕርይ ልጅህ እንደሆንኩ ያውቁ ዘንድ ዓለም ሳይፈጠር በነበረ ጌትነትህ ግለጠኝ
ብሎ ከአስረዳ በኋላ ነው እንጂ !
- አብም እንዲሁ በደብረታቦር የምወደው ልጄ ይህ ነው ብሎ ከመሰከረ በኋላ እንዲሁም ሦስቱ
በቅድምና የነበሩ ቀዳማውያን መበላለጥ የሌለባቸው ፅሩያን እንደሆኑ ያስረዱን ዘንድ በዮርዳኖስ
መንፈስ ቅዱስን ከሰደደ በኋላ ነው እንጂ!
- የወልድ ከአብ መወለዱ የማይመረመር ሊናገሩትም የማይቻል ነው ፡፡ የማይመረመር ረቂቅ ስለሆነ
ግዙፉ ረቂቁን መርምሮ ማወቅ የማይቻለው ነውና ! የነርሱንም ነገር ይመረምር ዘንድ አይቻለውምና
! ከሰው ባሕርይ ጋር አይመሳሰልምና ልደቱም እንደ ሰው ልደት አይደለምና ረቂቅ ሚስጥር ነው ፡፡
አይመረመርም ፡፡
እንግዲህ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ልብ ብላችሁ የተዋህዶ እምነታችሁን መሰረት በሚገባ ትረዱና
ታስተውሉ ዘንድ ፣ ማስተዋላችሁን መረዳታችሁን ታጎለምሱ ዘንድ እጅግ ጥቂት ለመንደርደሪያ
የሚያገለግሉአችሁን የአበው የቀና የተዋህዶ እምነታቸውና ሚሥጥረ - ሥላሴን እንዴት
እንደሚያመሰጥሩት / እንደሚገልፁት/እንድትረዱ ለማድረግ የጣርኩበት መጠነኛ ማስረጃ ነው ፡፡
ይበልጥ እንድትረዱ የእምነታችሁንም መሰረት እንድታጠብቁ -- የጥንት አባቶቻችንን የተዋህዶ እምነት
መሰረትን እንዴት እንደአፀኑት የሚገልፀውን ሃይማኖተ አበው መፅሐፍ እንድታነቡ እመክራችኋለሁ ፡፡
በዚህ አስተማሪና መካሪ መሰረታዊ የእምነታችን አካሄድ የተገለፀበት ስለሆነ አንብቡት ተረዱት ፤ ብዙ
ጥያቄዎቻችሁን ይመልሳል ፡፡ የጠላቶችን አመጣጥና የጥፋት አካሄዳቸውን በሚገባ ትረዱበታላችሁ ፡፡
በዚሁ የአበው መፃህፍት ውስጥ እጅግ የተከበሩ የተወደዱ የተዋህዶ እምነታችን መሰረቶችና መንፈሳዊ
ተዋጊዎች ጥቂቶቹን በዚሁ የሃይማኖተ አበው መፅሐፍ ውስጥ ስለምታገኟቸው ብንጠቅስ ፤ ---------
ቅዱስ አትናቴዎስ ፣ ባስሊዮስ ፤ ጎርጎሪዮስ ፤ አቡሊዲስ ፤ ኤፍሬም ፤ ኤራቅሊስ ፤ አፍሮስዮስ ፤ ዮሓንስ
፤ ቴዎዶጦስ ፤ ኤጲፋንዮስ ፤ ዮሃንስ አፈ ወርቅ ፤ ቄርሎስ ፤ ቴዎዶስዮስ ፤ ሳዊሮስ ፤ ኪራኮስ ፤ ዲዮናሲዮስ
፤ አባ ገብርኤል ፤ መቃርስ ፤ እና ሌሎችም ስለቦታ ውስንነት ያልጠቀስኳቸውን ሁሉ በዚሁ የአበው
መፃሐፍ ውስጥ ታገኟቸዋላችሁ ፡፡

24
ወገኖቼ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች የነዚህን አባቶቻችን ተጋድሎ ስትረዱ አሁን ያሉትን የአባቶችን ስም
ወርሰው የማእረግ ስማቸው ያደረጉ ዛሬ የምታዩአቸው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያናችን
መሪዎች / እረኞች / ስለበጎቻቸው ምን እያደረጉ ነው ! ብላችሁ ልትረዱ ትችላላችሁ ፡፡ ዛሬ ይህ
መልእክት የመጣው ለመምከር አይደለም ሰባት ጊዜ ሲተላለፍ የነበረውን የእግዚአብሔር የፍርድ ቃል
ተግሳፅ ማስጠንቀቂያ ቤተ ክርስቲያንም ምእመኑም ከዚያም በላይ መላው የዓዳም ዘር በሙሉ
የመጣበትን በአመፁ ምክንያት የተፈረደበትን ፍርድ ሊያደምጥና ሊሰማ ሊፀፀት ባለመቻሉ ፤ በመናቁ ፤
በምትኩ የቀደመውን እባብ ፣ ዘንዶውን ፣ ሃሰተኛውን ነብይ በመከተሉ የመጣ ብርቱ የእሳት ጠረጋ
ለመግለፅ ነው ፡፡ ይህም ብቻ አይደለም ትእግሥትም ተሟጦ የመጨረሻው ምድር ከተፈጠረችበት ጊዜ
አንስቶ ያላየቸው ተደራራቢና ተከታታይ የእሳትና የማእበል የቸነፈር የምድር ነውጥ እሳተ ጎሞራ ፍጅት
ብርቱ አውዳሚ በረዶ ጎርፍ የመጣበትና የሚወርድበት መሆኑን ለማሳወቅ የመጣ ነው ፡፡
በእውነትና በመንፈስ በማምለክና መንፈሳዊ ምሪት በተዋህዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ ምን
ይመስላል ? የእግዚአብሔር ቤተሰቦች የድንግል ለልጆች ---- በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ መመራትን
መማርን መፅናናትን ምን እንደሆነ ልንረዳ ይገባናል ፡፡
ጌታችን መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፤ መድሃኒያለም አባታችን ለሃዋሪያት የመጨረሻ የሥራ
/የአገልግሎት / ስምሪት ትእዛዝን ከመሥጠቱ በፊት ያላቸው አንድ ትልቅ ትእዛዝ ነበር --- እሱም ሃይል
እስከምትቀበሉ ከእየሩሳሌም ከባእታችሁ እንዳትወጡ ፤ እኔ ወደአባቴ አርጋለሁ አፅናኙን መንፈስ
እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስን እልክላችኋለሁ ነበር ያለው ፡፡ ለምን ይህን አለ ! አዎን በእውነተኛይቱ በቀናችቱ
በአንዲቱ የተዋህዶ እምነት ያሉ በእግዚአብሔርም በድንግልም የሚወደዱና የሚታመኑ ልጆቹ ሁሉ ውድ ዋጋ
የከፈለባቸው መሰረታዊው የሰው ልጅ ጠላት ዲያብሎስ ከሚፈጥርባቸው አደጋ ዘወትር እንደአይኑ ብሌን
የሚጠብቃቸው በብርሃናዊው መንገድ ዘወትር በመምራት ሌትም ቀንም ይጋርዳቸዋል፡፡ እንዲሁም በእውነት
ይመራቸዋል ፈቃዱን ያሳውቃቸዋል እንዲጠነቀቁ ይመክራቸዋል የተዘጋጀላቸውን መልካም ሁሉ እያመላከተ
ያፅናናቸዋል ፡፡ ቃሉን ይረዱ ዘንድ ማስተዋልን መረዳትን መገንዘብን መንፈሳዊ መረዳትንም ሁሉ እንደ ቸርነቱ
ያድላቸዋል ፡፡ ታዲያ ይህ ሁሉ ሲሆን የእግዚአብሔር መናገሪያው መንገድ ብዙ ነው ፡፡ በዚህ ዘመን
የብዙዎችም ጥያቄ ከእግዚአብሔር እንዴት እንደሚገናኙና በሱም መንፈሳዊ ምሪት እንደሚያገኙ
አለመረዳታቸው ነው ፡፡ ለዚህ ጥያቄአቸው ብዙ የዘመኑ ሰባኪያን መምህራን በቃሉ ነው የምንመራው ብለው
ከምእመኑ ለሚቀርብላቸው የአመላክቱን ጥያቄ ይመልሳሉ ፡፡ ቃሉ መሰረታዊው እምነታችን የተመሰረተበት
ዋናው የእምነታችን አምድ ነው ፡፡ ነገር ግን በየእለቱ በየዘመኑ በምንኖረው የሕይወት ምልልስ ስለምንሄድበት
አቅጣጫ ስለምንታቀብበት አካሄድ ስለሚሰጠን በጎ ነገር ስለጠየቅነው ስለምንሻው ነገር ምላሽ ለመስማት
ከእግዚአብሔር ድምፅን ምልክትን ምክርን ማግኘት አለብን በዚህ ስንጓዝ ብቻ ነው የእግዚአብሔርን ቃል ያለ
ሕፀፅ ጠብቀን ልንጓዝ የምንችለው ፡፡

በእግዚአብሔር ቃል በመጽሐፈ ኢዮብ ምእራፍ 33 ፤ ቁጥር 12 - 33 እንዲህ ይናገረናል --


- እግዚአብሔር ከስው ይበልጣል ብዬ እመልስልሃለሁ ፤ አንተ ለቃሌ ሁሉ አይመልስልኝም ብለህ
ስለምን ከእርሱ ጋር ትከራከላለህ ፤ እግዚአብሔር በአንድ መንገድ በሌላም ይናገራል ፤ ሰው ግን
አያስተውለውም በሕልም በሌልት ራእይ አፍላ እንቅልፍ በሰዎች ላይ ሲወድቅ በአልጋ ላይ ተኝተው
ሳሉ በዚያን ጊዜ የሰዎችን ጆሮ ይከፍታል ፡ በተግሳፁም ያስደነግጣቸዋል ፡፡ ሰውን ከክፉ ሥራው
ይመልሰው ዘንድ ከሰው ትእቢትን ይሰውር ዘንድ ፤ ነፍሱን ከጉድጓድ ፤ በሰይፍም እንዳይጠፋ
ሕይወቱን ይጠብቃል ፡፡ ደግሞ በአልጋ ላይ በደዌ ይገስፀዋል አጥንቱንም ሁሉ ያደነዝዘዋል ፡፡
ሕይወቱም እንጀራን ነፍሱም ጣፋጭ መብልን ትጠላለች ፤ ሥጋው እስከማይታይ ድረስ ይሰለስላል
፡፡ ተሸፍኖ የነበረውም አጥንት ይገለጣል ፡ ነፍሱ ወደ ጉድጓድ ሕይወቱም ወደ ሚገድሏት ቀርባለች
፤ የቀናውን መንገድ ለሰው ያሳውቀው ዘንድ ከሺህ አንድ ሆኖ የሚተረጉም መልአክ ቢገኝለት
እየራራለት ፤ ቤዛ አግኝቻለሁና ወደጉድጓድ እንዳይወርድ አድነው ቢለው ፤ - ሥጋው እንደ ሕፃን
ሥጋ ይለመልማል ፡፡ ወደጉብዝናውም ዘመን ይመለሳል ፡፡ ወደ እግዚአብሔር ይጸልያል ፡ እርሱም
ሞገስን ይሰጠዋል ፡ ፊቱንም በደስታ ያሳየዋል ፡፡ ለሰውም ፅድቁን ይመልስለታል ፡፡ እርሱም በሰው
ፊት እየዘመረ ፤ -- እኔ በድያለሁ ቅኑንም አጣምሜአለሁ ፤ የሚገባኝንም ብድራት አልተቀበልኩም
25
ነፍሴ ወደ ጉድጓድ እንዳትወርድ አድኖአታል ሕይወቴም ብርሃን ታያለች ይላል ፡፡ እግዚአብሔር
ይህን ሁሉ ሁለት ጊዜና ሦስት ጊዜ ከሰው ጋር ያደርጋል ፤ ይህም ነፍሱን ከጉድጓድ ይመልስ ዘንድ
በሕያዋንም ብርሃን ያበራ ዘንድ ነው ፡፡ ይላል በመጽሐፈ ኢዮብ የምናገኘው የልኡል ቃል
- ወገኖቼ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ! --- ከላይ በእግዚአብሔር ቃል እንደተረዳችሁት እግዚአብሔር
በቅንነት በእውነት ከፈለግነው እንደምናገኘው መልስም እንደሚሰጥ እንደሚገሥጽ እንደሚያስተምር
ቃሉ ያስተምረናል ፡፡ ወገኖቼ ! ዛሬ የገጠመን ጠላት እጅግ የተራቀቀ የዘመነ በዘመኑ የክፋት አይነት
የተሞላ ትውልድ የሞላበት ጊዜ በመሆኑ ብዙ የእግዚአብሔር ሰዎች አይኖቻቸው ከሰው ምሪትን
ስለሚፈልጉ እግዚአብሔር በሕልምም በራእይም ሲነግራቸው ሄደው የሚያማክሩት በእምነቱም
በቅንነቱም በእውነተኝነቱም በቦታው የሌለውን ሰባኪ መምህር ካህን ነው ፡፡ እሱ ደግሞ ፈጣሪውን
ስለገንዘብ የሸጠ በጎችን አርዶ የሚበላ ስለሆነ ቀና ነገር ከሱ አይገኝም ፡፡ እኛ ራእይን ህልምን
አንሰማም አናምንም የምናምነው በቃሉ የተፃፈውን ብቻ ነው ብለው ኣሳንሰውና ከንቱ አድርገው
ሰዎቹን ያስታሉ ልብ በሉ እነሱ መናፍቅ ካቶሊክ ተሃድሶ ቅባት ፀጋ ፣ በቤተ ክርስቲያናችን የመሸጉ
አርዶ በሊታዎች እግዚአብሔር ከሌቦች ከካሃዲዎች ከጨለማ ሰራተኞች ምን ሕብረት አለው ምንስ
ሊረቡ ክደውታል ለፍርፋሪ ለውጠውታል የፈለገውን ያህል ቢጮሁ በአል ሆይ ስማን ቢሉ እንደ
አክአብ እና ኤልዛቤል የእስራኤልን አምላክ የካዱ ! ማን ሰማቸው ስለዚህ እነዚህም ልኡል
ስለማይሰማቸው ይህንን በሚገባ ስለሚያውቁ በኤልያስ እንደተጠረጉ የዛሬዎቹም የበአል ካህናት
መምህር ሰባኪ በሙሉ በቤተ ክርስቲያናችን ውስጥ የበቀሉ አረሞች ናቸውና ብዙም ሳይርቅ በቅርቡ
ታጭደው ለእሳት ይጣላሉ ፡፡ እግዚአብሔርን በሚናገርበት አግባብ አትስሙ የተፃፈውን እኛ
የምንለውን ብቻ ስሙ ይላሉ ፡፡ ነገ ታየዋለህ ! እየሸቀጡ መኖር እግዚአብሔርን መድፈር ቃሉን
መቀነስ መደለዝ ቅኖችን ማሰናከል ወደ እውነት እንዳይቀርቡ ሰውን እንዲያመልኩ ማድረግ
ተግባራችሁ ስለሆነ እንደበአል ነቢያት እንደጉድፍ ትጣላላችሁ እሳትም ይበላችኋል ፡፡ ለዘለዓለም
ትከደናላችሁ ከነዘር ማንዘራችሁ ፤ ይህ ደግሞ የታመናችሁበት ዲያብሎስና መንገዱ አያድኑአችሁም
፡፡ የአህያ ባል ከጅብ አያስጥልም ፡፡
ዛሬ ራእይ ሕልም አላቅም የምትል ቃሉንም በአግባቡ የማታውቅ ሰባኪ መምህር ስለምንፍቅናህ ስለድፍረትህ
ስለካቶሊክነትህ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስን ስለመናቅህ ተፈርዶብሓል ፡፡ ምእመናን ስላዩት ራእይ
ስለተመለከቱት ሕልም በቃሉ ተረድተው ፀልየው ፆመው ላገኙት መልስ ቀንተህ እኔ በህልም በራእይ
አልመራም የምትል ከሆንክ ለእግዚአብሔር መናገሪያ መንገድ መራጩ አንተ ከሆንክ ራስህን ከእግዚአብሔር
መንፈስ ቅዱስ በላይ አድርገሃል ማለት ነው ፡፡ በዚህም የምረዳው ዲያብሎስ እኔ አምላክ ነኝ ብሎ በድፍረት
እንደተናገረ ሁሉ በዚህ አቋም ውስጥ ያለ ሰው ቢያውቅም ባያውቅም የቀደመው እባብ የዘንዶው የሃሰተኛው
ነብይ ሰለባ ነው ፡፡ እሚፈፅመውም የዲያብሎስን ፈቃድ ነው ፡፡ ከላይ በቃሉ እንደገለፅኩት እነዚህ እውነትን
የማያውቁ ነጋዴዎች ፣ የኮተለኩ ፣ መናፍቅ የሆኑ ፣ የተሃድሶ የቅባት የፀጋ ግሪሳዎች ለሆዳቸው ሲሉ የሚኖሩ
ጌታን ከሰቀሉት ፈሪሳውያን በላይ እያጠፉ ያሉ ናቸውና ! ሁልህም ሕዝበ ክርስቲያን ተጠንቀቅ ! የተፈረደበት
ከጥፋት አይመለስም ይዞህ እንዳይጠፋ ራስህን ጠብቅ !
ዛሬም ንስሃ የማያውቃቸው ፤ የማይመልሳቸው አስደንጋጭ በተራ ወንጀል የማይታይ በአካል ዲያብሎስ
ከሚሰራው በላይ ወንጀልን የሚፈፅሙ እንደ ሥራም ያደረጉት ስለሞሉ የጠመጠመውን ሁሉ ፤ ሰባኪ ነኝ
መምህር ነኝ ምሩቅ ነኝ የሚል ካባ አጥልቀው ግብራቸው ግን ከዲያብሎስም በላይ የሆኑ ሁሉንም መንገድ
ስለሸፈኑ አብዝታችሁ ተጠንቀቁ ፡፡ ጉባኤያቸው እንዲበተን ቢደረግም በማህበረ ቅዱሳን ካባም ሊመጡ
ችለዋል ፡፡ ስለዚህ በተለይ ወጣት ሴቶች እንድትጠነቀቁ እንመክራችኋለን ፡፡
በአንድ ወቅት ሙሴ የእግዚአብሔርን ሕዝቦች የቀይ ባሕርን እነደተሻገሩ ሕዝቡን ሲመከር ሲመራ ማርያም
የምትባል እህቱ ትጋጨዋለች /ትቃወመዋለች/ አልፋም እኛም ነብይ ነን አንተ ከማን በልጠህ ነው ትላለች ፡፡
እግዚአብሄርም ሁለቱንም ወደ መቅደሱ ወደ ድንኳኑ እንዲመጡ ያዛል ! ይቀርባሉ ፡፡ ጌታም ከመቅደሱ ሆኖ
እንዲህ ይላል ማርያም አንቺም ሌሎችም ነብይ እነደሆናችሁ እኔም በህልም በምሳሌ አድርጌ
እንደማነጋግራችሁ እንደምገልጽላችሁ ልክ ነው ፤ ሙሴ ባሪያዬ ግን እንደእናንተ አይደለም እኔ አፍ ለአፍ ነው
የማነጋግረው ብሎ ከመሰከረ በኋላ የሙሴን እህት በለምፅ መታት ስለምን ስላላከበረችው ፡፡ ይህን ያነሳሁት
እግዚአብሔር በሕልምም አፍ ለአፍም በራእይም ከዚህም በላይ በብዙ መንገድ ይናገራል ፡፡
26
እግዚአብሔር ታላቁ የእስራኤል ካህን ኤሊ ብዙ ጥፋት በመፈፀሙ ናቀው ከክብሩም ሊያሰናብተው ወሰነ
፡፡ በወቅቱ በቤተመቅደስ የሚያገለግለው ሳሙኤል ገና ትንሽ ነበርና ምንም የሚያውቀው አልነበረም ስራው
ደግሞ ለካህኑ ኤሊ ረድ ሆኖ ማገልገል ነው ፡፡ በዚያው በቤተ መቅደስ ተኝቶ ሳለ በሌሊት ሳሙኤል ሳሙኤል
ብሎ የሚጣራ ድምፅ ሰማ ፤ ደንግጦ ተነስቶ ካህኑ ኤሊ የጠራው መስሎት አቤት እነሆኝ አባቴ መጥቻለሁ
ይለዋል ኤሊም እኔ አልጠራሁህም ይሁንና ድጋሚ ከጠራህ እነሆን ባሪያህ ይሰማል ተናገር በል አለው ፡፡
እግዚአብሔርም ተናገረው በኤሊና በነውረኛ ልጆች ላይ እርምጃ እነደሚወስድ ገለፀለት ይህንንም ወስዶ
ለኤሊ ነገረው ፡፡ እንደተነገረውም የኤሊ ልጆች ታቦተ ፅዮንን ተከትለው ከፍልስጤማውያን በሚደረገው
ውጊያ ላይ ተገኝተው ስለነበር በዚያው ወጊያ ሁለቱም የዔሊ ልጆች ሲሞቱ የእነሱን ሞት ለኤሊ ሲነገረው
ደንግጦ ከመቀመጫው ወድቆ አንገቱ ተጠምዝዞ ሞተ ፡፡ እግዚአብሔር ለሳሙኤል እንደተናገረው ፡፡
እግዚአብሔር በዚህም በዚያም በብዙ መንገድ ይናገራል ፡ ያልነውም ቃሉም የነገረን ይህ ነው ፡፡
ወገኖቼ ! ዮሴፍ ገና ብላቴና ሳለ እግዚአብሔር በሕልሙ እንደሚነግሥ ታላቅም እንደሚሆን ሲነግረው
ለወንድሞቹ ሲነግራቸው እጅግ እንደጠሉት በቃሉ ተነግሮአል ፡፡ በኛ ላይ ልትነግሥ ነወይ ብለው ተከፉበት
ድጋሚም ጨረቃና ፀሐይ ሲሰግዱልኝ አየሁ ብሎ ለአባቱም ጭምር ተናገረ አባትም ተቆጣው እኔና እናትህ
እንሰግድልህ ይሆን አለ ማ ? ያእቆብ ታዲያ ቀረ አልቀረም የተነገረው ተፈፀመ ፡፡
የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ልብ በሉ ፡--- ከሔኖክ ጀምሮ ኖሕ አብርሃም ይስሐቅ ያእቆብ ሙሴ ኢያሱ
ኢሳኢያስ ሕዝቅኤል ኤርሚያስ ሁሉም ነቢያት ፤ በአዲስ ኪዳንም ሁሉም ሃዋሪያት ከይሁዳ በስተቀር በራዕይ
በሕልም በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ የሚመሩ ነበሩ ስለዚህ ይህን ከማያምኑና ከከሃዲዎች ራቁ እንላለን
፡፡
ኢትዮጵያና ዓለም በንፅፅር ! ዓለም ለምን ኢትዮጵያን ይጠላል ? ይዋጋል ? በአንድ
ሃሳብ ቆሞ ይገዳደራል ? ሊያጠፋትም ይጥራል ?
ኢትዮጵያ ዛሬ ስናያት እጅግ የደከመች በብርቱም የተጎዳች በብዙ የጠላት ሴራ የተከፋፈለች ፤ ልባቸው
ሃሳባቸው የተለያየ የዲያብሎስ አጀንዳ ተሸክመው በገዛ ሃገራቸው ላይ ለጥፋት የተሰማሩ ትውልዶች
የተከሰቱባት አገር ሆናለች ፡፡ አባቶቿ በፀና የተዋህዶ እምነታቸው በአንድነታቸው በፍቅር ኖረው ጠላታቸውን
በሕብረትና በአንድነት መክተው በሺ የተቆጠሩ ዘመናትን አሳልፈዋል ፡፡ ኢትዮጵያ ከሁሉም የሚለያት ብዙ
ጠላትም እንዲነሳባት ያደረገው እምነቷና እግዚአብሔርን ስትፈልግ በቅን ልቧ ስለነበር ነው ፡፡ ኢትዮጵያ
በእግዚአብሔር እንድትወደድ ያደረጋት በቅንነት በፍፁም ልብ አምላኳን ትፈልግና በፈቃዱ ለመኖር ትጥር
ስለነበር ነው ፡፡ ዓለም ፈጣሪውን ሳያውቅ በፊት እሷ በሕገ ልቦና እንደፈቃዱ ለመጓዝ ትጥር ነበር ፡፡ ለዚህ
ምስክር የሚሆነን የቅርቡን ብናነሳ እንኳን ሙሴ እስራኤላውያንን ወደ ነፃነት የማውጣት ጉዞ ውስጥ እያለ
ከገዛ ሕዝቦቹ በገጠመው ተግዳሮትና ክህደት እግዚአብሔር ለታላቅ ሕዝብ መሪ ላድርግህ እነዚህ የካዱኝን
ያስመረሩኝን ላጥፋ ባለው ጊዜ ታላቅ ሕዝብ ተብላ በእግዚአብሔር የተመሰከረላት ኢትዮጵያ ነበረች ፡፡ ዛሬም
በወንጌሉ ዘመን ገና ከመነሻው ጌታን ተቀብላ ብሉይን ከሃዲስ አስማምታና አዋህዳ እውነትን ከነምልክቱ
አስርፃ ታቦታትን ቀርፃ በብዙ ሰማእትነት ተዋህዶን አፅንታ ለረጂም ዘመን በታላቅ ተጋድሎ እየተፈጨች
እየተሳደደች እንደገናም እየተሰራች በተጉ በፀኑ አባቶቻችን ተጋድሎ በእግዚአብሔር እርዳታ መወደድና ፍቅር
እዚህ ደርሳለች ፡፡ ቀሪው ዓለም ያደገውም ያላደገውም ፈጣሪውን ክዶ ጣኦት አንግሶ የዲያብሎስ ድርሰት
የሆኑ እምነቶችን ተሸክሞ እራሱን እንደ እውነተኛ አድርጎ በመቁጠር የእውነት ባለቤት የሆነችውን
በእግዚአብሔር ፀጋና ቸርነት የቆመችውን ተዋህዶንና ኢትዮጵያን ጠዋትና ማታ ሲያሴርባት ሊያጠፋት
ሲደክም ይውላል ያድራል ፡፡ ለዚህ ምስክሩ ደግሞ ይህ ያለው ትውልድ በራሱ የሚያየው ስለሆነ ግልፅ የሆነ
የዓለምን ሴራ ሁሉም ቅን አእምሮ ያለው መላው የዓለም ፍጥረት ይረዳል ፡፡
ኢትዮጵያ ከዚህም በላይ ባለቃለ ኪዳን መሆኗና በዚህም የእግዚአብሔር ቃል ታምነው ተስፋ አድርገው
የተዋህዶ እምነትን ያፀኑ ሕዝቦች አቅፋ በመያዟ በብዙ የጠላት የረቀቀ ዘመቻ ስትፈጭ ስትቆላ ትታያለች ፡፡
የሚደንቀው ሁሉም ጠላቶች የሚመነጩት ከሁሉም አቅጣጫና ማእከልም ነው ፡፡ የበለፀጉ ዓለምን
በኢኮኖሚያቸው በጦራቸው እያስጨነቁ ያሉ አገሮች / እነአሜሪካ እነእንግሊዝ እነፈረንሳይ እነጀርመን
እነቻይና እነራሺያ እነቱርክ እነሳኡዲ አረቢያ እነግብፅ እነሕንድ እነጃፓን እነካናዳ ወዘተ/ ናቸው ፡፡ ብዙዎቹ
አገሮች የመናፍቃን የካቶሊኮች የእስላም የምስራቁ ጣኦት አምላኪዎች ስለሆኑ ፤ ሁሉም የዲያብሎስ መልከ
27
ብዙ በይዘት ግን አንድ የሆኑ እምነቶች ስለሆኑ ወደዚች ወደ ኢትዮጵያችን ሲመጡ ከነሱ የማይገናኝ
በእግዚአብሔር የምትወደድ አገር መሆኗን ከአባታቸው ከዲያብሎስ ስለተረዱና ከአባቶቻቸውም ይኸው
ታሪክ ሲዘከርላቸው ስለኖረ የዛሬዎቹ ልጆቻቸውም ይህንኑ ወርሰው በኢትዮጵያ ላይ የተቀናበረ ዘመቻ
ያካሂዳሉ ፡፡
ዛሬ በኢትዮጵያ ዙሪያ የመላው ዓለም ሃያል ነን የሚሉ መንግሥታት ሰፍረው ኢትዮጵያን ሁለመናዋን
በመቆጣጠር ላይ ይገኛሉ ፡፡ በጂቡቲ ትላልቅ የጦር ሰፈር የመሰረቱ አገሮች ምን ፍለጋ መጡ ስንል ይህችኑ
ቅድስት አገር ሊገዳደሩ በማሰብ መሆኑ ግልፅ ነው ፡፡ እነዚህ በዙሪያችን የሰፈሩ የአጋንንት ውልዶች
ጭንቀታቸው ትልቅ ነው ፡፡ ያጋንንት ውላጅ የዲያብሎስ ልጆች መሆናቸው በሚገባ የሚያውቁና በሱ የሚመሩ
ስለሆነ ትእዛዙ ሁሉ የሚወርደው ከዚሁ ከሚነዳቸው ዲያብሎስ ነው ፡፡
እነዚህ በኢትዮጵያ ዙሪያ የሰፈሩ አገሮች እነማናቸው ?
አሜሪካ ፣ ፈረንሳይ ፣ ቻይና ፣ ጀርመን ፣ ጃፓን ፣ ቱርክ ፣ አረብ ኤሜሬትስ ፣ ሌሎችም በደቡብ ሱዳን
እንግሊዝ በሰሜን ሱዳን ራሺያ ግብጽ ትንሽ ራቅ ብለው የተቀሩ የአውሮፓና የኤሺያ ሌሎች አገራትም
ሰፍረዋል ፡፡ እንደምትረዱት ይህን ያህል የሚያስፈሩ እንደነሱ የጠነከሩ በኢኮኖሚውም በወታደራዊ አቅምም
የደረጁ አገሮች የሉም ፡፡ ያለችው ይህችው በኢኮኖሚም በወታደራዊ አቅሟም ከሌሎች ጋር ሲታይ ምንም
በሆነ ደረጃ ላይ ያለችው ኢትዮጵያ ናት ፡፡ የተቀሩት የነዚሁ የከባቢዎቹ ሃያል አገራት ተገዢና ተጠዋሪ
አገሮችና መንግሥታት ናቸው ፡፡ ሁሉም በነጮችና በአረቦች የሚደጎሙ አገሮች ናቸው ፡፡ ጂቡቲ ፤ ሱዳን
ሁለቱም ሱማሊያ ኤርትራ በችሮታ ያሉ አገሮች ናቸው ፡፡ እነሱ ዓላማውን ሊያውቁም ላያውቁም ይችላሉ
ይሁን እንጂ መጠቀሚያ ናቸው ፡፡ እንደነገርኳችሁ ኢትዮጵያን ለምን ፈሩአት ለምንስ ጠሏት ስንል መልሱ
አንድና አንድ ነው ፡፡ የአብርሃሙ ሥላሴ ያሰበውና ያዘጋጀው ምን እንደሆነ ለኢትዮጵያም ያለውን ፍቅር
ጠላት ዲያብሎስ በሚገባ የሚያውቅ ስለሆነ ፤ ይህም ብቻ አይደለም እነሱን ከምድረ ገፅ ሊያጠፋቸው
የሚችልና የሚያደርግ እግዚአብሔር የቀባቸው ባሮች የሚነሱት ከዚሁ ከኢትዮጵያ መሆኑ ግልጥ ስለሆነ ያንን
የሚቋቋሙ መስሏቸው የሚያደርጉት የደመ ነፍስ መወራጨት ነው ፡፡ ሌላ ምን ያድርጉ ምንስ ያምጡ ?
ያላቸውን ቢሰራም ባይሰራም ጀታቸውን ሚሳኤላቸውን መርከባቸውን ታንክና ጠመበንጃቸውን ይዘው
መሰለፍ ነው ፡፡ ያደረጉትም ይህንኑ ነው ፡፡
ሰባት መልእክታት በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ስም ወጥቶ ለመላው ዓለምም ለአገራችን ለኢትዮጵያም
ሲሰራጭ የዓለም ሃያላን መንግሥታት ሁሉም ስለደረሳቸው ያደረጉት የመጀመሪያ እርምጃ መልእክቱ
በሕዝባቸው መሃል እንዳይሰራጭ ፣ ሜዲያዎች እንዳይዘግቡት ማድረግ ነበር ፡፡ በተለይ የእንግሊዙ ቢቢሲ
የዜና ክፍል በኢሜይል ቁጥር ሶስትን /በእንግሊዝኛ የተፃፈውን/ ሲደርሰው ወዲያው የሠጠኝ መልስ እኛ
መገለፅ አንችልም ቦርዶች አሉ ለነሱ ላክ ብለው የኢሜይል አድራሻቸውን ይገልፁልኛል ፡፡ ወዲያው ላኩኝ
ግን ምንም መልስ የለም አልወጣም ፡፡ በሁለተኛም እንዲሁ ዘ ኢኮኖሚስት ለተባለ ዓለም አቀፍ መፅሔት
አዘጋጅ እንዲሁ በኢሜይል ላኩኝ እነዚህ ደግሞ መድረሱን ገልፀው ነገር ግን እኛ ቀንሰንና አስተካክለን አርመን
እናውጣው ብለው ጠየቁኝ አይ አይሆንም አይቀነስም አይደለዘም አይጨመርም ከቻላችሁ እንዳለ አውጡት
አሊያ ተውት አልኳቸው ፤ ተውት ፡፡ እንግዲህ የነጩ ዓለም ሊመጣ ያለውን የእግዚአብሔር ፍርድ የማያውቅ
አይደለም በሚገባ ጠንቅቆ ያውቃል ፡፡ በተለይ መሪዎች እንደቀላል ጉዳይ አላዩትም መሪያቸውን ዲያብሎስን
ጠይቀው እውነቱን ስለገለፀላቸው ፣ ሊያደርጉ የሚገባቸውንም ስለመከራቸው ያዋጣናል ያሉትን እርምጃ
ወስደዋል ፡፡ ቀድመውም ስለኢትዮጵያ ምንነት ከአባታቸው ዲያብሎስ የተረዱ በመሆናቸው ሕዝቡንና
ተዋህዶ እምነትን የማጥፋት ዘመቻ ማካሔድ ጀምረው ነበር ፡፡የተቀናጀ ዘመቻ ሲያካሂዱ 700 ዓመታት
ተቆጥሮአል ፡፡ የኛ ህዝበ - ክርስቲያን ግን አጠገቡ ይህ ሁሉ ፍልሚያ ሲካሄድ ምንም ጉዳዬ ሳይል ልማዳዊ
ሕይወትን ይዞ ይቀጥላል ፡፡ በሚገባ ይረዳ ዘንድ ኢትዮጵያ ማ ! እንደሆነች ያውቅና ይጠነቀቅ ዘንድ
የተሳሳተውም ንስሐ ገብቶ ራሱን እንዲያስተካክል ፣ በመላው ዓለም ላይ ከመጣው ፍርድ ቁጣ ጠረጋ ያመልጥ
ዘንድ ኖሕ አባታችን እንደጮኸው በኢትዮጵያ የዓለም በርሃን 7 መልእክታት እንዲደርሱት እነዲሰማቸው
ተደረገ ፡፡ ከዚህም በላይ በዘመኑ መገናኛ በማሕበራዊ የትስስር ገፆች ራእይ ዮሐንስ 20 በሚል የቴሌግራም
ገፅ ተከፍቶ ከሁለት ዓመት ላናነሰ ጊዜ ሁሉም መለእክቶች እንዲደርሱ ተደረገ ፡፡ ይህም ብቻ አይደለም
ሁሉም የአዳም ዘር ቢሊዮኖች በሚገለገሉበት እነ ፌስ ቡክ ዩ ቲዩብ ዋትስ አፕ ኢሞ በግልፅ በተለያየ ቋንቋ
ተሰራጨ ዛሬም እየተሰራጨ ይገኛል ፡፡ ማን ሰማ ! እጅግ የሚያሳዝን የሚደንቅም ነው የሰው ልጅ እጅግ
28
ሞገደኛ ትእቢተኛ ከሃዲ የሚንቅ በእውቀቱ የሚታበይ ነው ፡፡ በኢትዮጵያም ሆነ በመላው ዓለም
ከሚከታተሉት የቴሌግራም ተጠቃሚዎች 116 ሺ ሰዎች ሲከታተሉት ብናይም የኑ ተመዝገቡ ጥሪ ስናደርግ
አምነው የተመዘገቡትን ብንገልፅላችሁ እጅግ ትገረማላችሁ ፡፡ ለታሪክ አቆይተነዋል ፡፡ ብቻ የተመዘገቡት
እድል ነውና ባለድል ሆነዋል ፡፡
እንግዲህ ከላይ እንደገለፅንላችሁ የዓለም መንግሥታት ዝም ብለው አልተቀመጡም የሚችሉትን የጥፋት
ዘመቻ በኢትዮጵያ ላይ ማካሄዳቸውን ቀጠሉ ፡፡ ዛሬም አልታከቱም የሚጋልባቸው ዲያብሎስ እስከፍፃሜ
ድረስ ይነዳቸዋል እነጂ ! ለዚህም ነው በተቻላቸው መጠን ሁሉ የኢትዮጵያ አሻንጉሊት መንግሥታትን
እየተከሉና እያቀያየሩ ከዚህ ያለውን የኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤተ ከክርስቲያንን እንዲሁም ምእመኑን ለመቆጣጠር
ሲቻልም ከእምነቱ በተለያየ የጨለማ እምነታቸው በማጥመድ በራሳቸው ቁጥጥር ስር ሊያደርጉት የሚጥሩት
፡፡ የመናፍቁን ስምሪትና ስፋት ፡ የእስላሙን መስፋፋት የዘረኛው መስፋፋት የከሃዲው ብዛት የሆድ አደሩ
ብዛት እውቀቱን የሚያመልከው ብዛት ይህ ሁሉ ዘመቻ በነጮች የሚቀናበር ሁለገብ ጥቃት ነው ፡፡ ያውቃሉ
ወገኖቼ ! ኢትዮጵያ እንደምትነሳ ዓለምን በተዋህዶ እምነት እንደምትመራ ፤ የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ
መንግሥት እንደሚነግሥ በሚገባ ያውቃሉ ፡፡ የጨነቃቸው እንዴት እንቋቋመው የሚለው ብቻ ነው ፡፡
እግዚአብሔር እንደሚያደርገው ቃሉም እንደማይቀር ዲያብሎስ ጠንቅቆ ያውቃል ፡፡ ግን ምንም መንገድ
የለም ያለው ዘዴ ኢትዮጵያን ማዳከም ምእመኑን ማጥፋት ትንሳኤዋን አለ ብሎ እንዳይቀበል ማድረግ እንደ
አገር እንደ ሕዝብ እንዳይቆም ማድረግ ዋናውና እያደረገ ያለው ተግባሩ ነው ፡፡ ከዚህ ቢዘልና የመጨረሻው
ውጊያ ቢገጥመኝ ብሎ ሁሉንም ታላላቅ መንግሥታት በማንቀሳቀስ ያላቸውን ጦር መርከብ ሰራዊት ጀት
ሚሳኤል በዙሪያችን ኮልኩሎአል ፡፡ መቃብራቸው እዚሁ እንደሚሆን በዚሁ አጋጣሚ ላበሥራቸው እወዳለሁ
፡፡ እንኳን በደጃችን ቀርቶ በተመሰረትክበት አገርህ የሚጠብቅህ ትቢያ መሆን ብቻ ነው ፡፡ የኛ ጉልበት
የሚመነጨው ከሥላሴ ከመለኮት ነው ፡፡ጉልበታችን ሃይላችን ልኡልና ድንግል ናቸው ፡፡አንተንም
የጨለማውን ሃይል መላውን ፍጥረት የፈጠሩ ያሰገኙ ራሳቸው ናቸው፡፡ ፈቃዳቸው በሞላ ጊዜ ቅን ፍርዳቸው
በተገለጠ ጊዜ ምን እንደምትሆን ታየዋለህ ከነቅራቅንቦህ ትቀበራለህ ፡፡
ዛሬ ኢትዮጵያ እነደ ሥጋው እይታ ድሃ ናት ፡፡ እንደመንፈሳዊው ግን ባለፀጋ ናት ፡፡ ያእቆብ አባታችን
በእምነት ጉዞው በቤተል የገጠመው ምን እንደሆነ በትምህርታችን ወቅት ገልፀንላችኋል ፡፡ መሰላል ከምድር
ወደሰማይ ተዘርግቶ ቅዱሳን መላእክት ሲወጡበት ሲወርዱበት በአናቱም ልኡል ተቀምጦበት ነበር ያየው
እጅግ በመደነቁ ይህ ቦታ እጅግ የተከበረ የእግዚአብሔር ሥፍራ ነው በማለት የድንጋይ ሃውልት አቁሞ ዘይት
ቀብቶ አፍስሶበት ነበር ፣ ወደእናቱ ወገኖች የተሰደደው ፡፡ በቦታው እግዚአብሔር በግልፅ ነበር ለአብርሃም
የገባውን ቃል ከሱም ጋር እንደሚያፀና የነገረው ! ሲመለስም 20 ዓመታትን በአጎቱ ቤት ሲያሳልፍ
እግዚአብሔር አልተለየውም ነበር ፡፡ ጊዜው ሲደርስ እግዚአብሔር ተመልሰህ ወደአባትና እናትህ ሂድ ስላለው
ቃሉን በመጠበቅ ወደዚያው ሲጓዝ በቤተል ድጋሚ እግዚአብሔር ተገልጦለት ቃሉን እንደሚያፀና !
ለአብርሃም ለይስሃቅ የገባውን ቃል ከሱም ጋር እንደሚያፀና አረጋግጦለታል ፡፡
በቤተል ለያእቆብ የተገለፀው መሰላል የት ነው የተተከለው?
እግዚአብሔር በዚህ ዘመን ቃሉን ያፀናው ከማን ጋር ነው ? ቀደም ስለ እስራኤል ዘነፍስና ስለ እስራኤል
ዘሥጋ እንደገለፅነው ዛሬ ልኡል ቃል ኪዳኑን ያጸናው ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ጋር ነው ፡፡
ኢትዮጵያን የሚወዳትን አገር ለእናቱ ለእናታችን ርስት አድርጎ ሰጥቶአል ፡፡ በተጨማሪም ኢትዮጵያ የክብሩ
መገለጫና መመሥገኛ ምድር መሆኗን አረጋግጦአል ፡፡
በቤተል የተገለፀው መሰላልም በአሁኑ ሰአት በኢትዮጵያ ምድር ፀንቶ ነው ያለው ፡፡ ቅዱሳን መላእክት
ለተሰጣቸው ተልእኮ ሲወጡ ሲወርዱ ብዙ አባቶቻችን /በቅድስና ያሉ /እያዩት ነው ፡፡ እንግዲህ በዚህ እውነት
መሰረት ዛሬም በኛ ምስኪን አገር ዙሪያ ጦራቸውን ቢኮለኩሉ ልንገረም አይገባንም ፡፡
ዛሬ ያለው መንግሥት ምን እየሰራ እንዳለ ብዙዎቻችን እንደምንረዳው የቀደመውን የአለም አቀፍ
ወንጀለኞች ማሕበር የቀደመው እባብ ማሕበርና ማሕበርተኛ ትእዛዝ ማስፈፀም መሆኑን በግልፅ
የምንመለከተው ነው ፡፡ ቀዳማይ የዲያብሎስ ተዋጊ መሆኑን ልንጠራጠር አይገባም ፡፡

29
ወገኖቼ የእግዚአብሔር ሕዝቦች ! ልብ ብላችሁ አንብቡ ተረዱ ! ዛሬ ባቢሎን አሜሪካ በኢትዮጵያ
የገነባችውን ኤምባሴ እንዴት እንደተገነባ ምንስ ማስፈፀሚያ እንደሆነ ታውቃለህ ! አታውቀውም ፡፡ የአሜሪካ
ኤምባሲ ሲገነባ 250 ሚሊዮን ዶላር የፈጀ ሲሆን ወደ ምደር የሚወርድ ምድር ቤት ያለው እጅግ ግዙፍ
በምስራቅም በደቡብም ያለውን የአፍሪካ ምድር የሚያዝዝ ወታደራዊ ማዘዣ ጣቢያ ያለው ሁሉንም የአፍሪካ
ቀጠና የሚዳስስ የሚሸፍን የተራቀቀ መገናኛ ያለው ፡ በኢትዮጵያ በሁሉም ሥፍራ የሚደረጉ ማናቸውም
የስልክ የኢንተርኔት የሌሎችም ኤሌክትሮኒክስ የመገናኛ ዘዴዎች የሚለዋወጡትን መረጃ በሙሉ የሚከታተል
፤ እራሳቸው ጠቅላይ ሚንስተሩ የሚያደርጉትን የመረጃ ልውውጥ በሙሉ የሚከታተል የሚያውቅ ፤
ቅርንጫፍ የሲአይ ኤ የተሟላ ቢሮና ማዘዣ ጣቢያ ያለው መሆኑን ልታውቅ ይገባሃል ፡፡ ከኢትዮጵያ ውጪ
በመላው ዓለም ያሉ ሃያላን እንደምታውቀው ትልቅ ፍልሚያ ያደርጋሉ ፡፡ በኢኮኖሚ ይዋጋሉ እነቻይና ራሺያ
ከአሜሪካ ጋር በሁሉም መልኩ እነሱ እንደሚጠሩት በቀዝቃዛ ጦርነት ውስጥ ነው ያሉት ፡፡ አሜሪካ ከወዳጆቿ
ከአውሮፓ በኢኮኖሚ ይፋጫሉ ፡፡ በተለያዩ እቃዎች ላይ ታሪፍ ይጥላሉ ሌላውም መልሶ የመልስ ምት
ይሰጣል ፡፡ በወታደራዊ ግንባታም ሁሌ አንዱ አንዱን ለመብለጥ ትግል ያደርጋሉ ፡፡ ይህ ሁሉ ፍጭታቸው
ግን በኢትዮጵያ ጉዳይ ሲሆን አንድ ይሆኑና ይቆማሉ ፡፡ ያሁሉ ጠባቸውን ወደጎን አድርገው በጋራ አንዲት
ትንሽ አገር ጅቡቲ ውስጥ ሳይጣሉ የየራሳቸውን የጦር ካምፕ አቋቁመው የኢትዮጵያን እስትንፋስ ያዳምጣሉ
፡፡ ይህችን ምስኪን ድሃ አገር አምነው አይተዋትም አንድ ቀን ድንገት ትቆረጥመናለች ብለው ይፈሯታል ፡፡
በምን ጉልበቷ ነው እንዲህ የሚፈሯት የሚጨነቁባት ?
እውነት ነው የአንድ ቀበሌ የነጭ ወታደር የያዘውን ዘመናዊ መሳሪያ እንኳን የለንም ፡፡ የኛ ሰራዊት ዘመን
የጣለውን ክላሽ መድፍ ከ40 ዓመታት በላይ ያስቆጠረ ታንክ ራሺያ የረሳችው ሚግ23 ፣ እንዲሁም በአሁኑ
ሰዓት እየተተወ ያለ የራሺያ ሱ 27 ጀት ይዛ በምን አቅሟነው ኒዩክለር አህጉር አቋራጭ ሚሳየል የጨበጡ
አገሮች ጫፍ የምትደርሰው ? ወገን ተረዳ ጉዳዩ የጉልበት የጦር መዘመን በኢኮኖሚ የመበልፀግ አይደለም
፡፡ ጉዳዩ እምነት ነው ፡፡ እውነተኛውን እምነት ማነው የጨበጠው ፡ እግዚአብሔርስ ከማን እምነት ጋር ነው
የቆመው ? ይህ ነው ዓለምን እየነዳ ያለው ዲያብሎስንም ያስጨነቀው እውነቱ ይህ ነው ሌላው ሁሉ ተቀፅላ
ምክንያት ነው ፡፡ ይህንን ደግሞ በሚገባ የተረዳው ስለሆነ የሞት የሽረት ትግል እያካሄደ ነው ፡፡ ኢትዮጵያ
ድሃዋ ! ኢትዮጵያ ለጠላት የጉሮሮ አጥንት የሆነችበት ኢትዮጵያ ! ለዲያብሎስ ብርቱ ዳገት የሆነችበት
ኢትዮጵያ አስፈርታዋለች በርግጥም የሞቱን ደብዳቤ የጨበጠችው ይህችው የኛይቱ ማንም ሥፍራና ቦታ
ያልሰጣት ኢትዮጵያ ነች ፡፡ እግዚአብሔር በግልፅ ከዚቸው ምስኪን አገር ጋር መቆሙን ካሳወቀ ቆየ ፡፡ እውነቱ
ይህ ስለሆነ በተለይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት የጨበጥክ ኢትዮጵያዊ እንድትፀና እመክርሃለሁ
፡፡ እርግጥ ከመቶ ሚሊዮን በላይ የሕዝብ ቁጥር በኢትዮጵያ አለ ምን ዋጋ አለው በእግዚአብሔር ፊት ተወዶ
የቆመው ከ10 ሚሊዮን የማይበልጥ ሕዝብ ነው ፡፡ እኔ ኢትዮጵያ እስራኤል ዘነፍስ እያልኩ ስጠራ ምድረ
መናፍቅ ፤ ምድረ ካቶሊክ ምድረ ዘረኛ ምድረ እስላም ምድረ ተብታቢ አባይ ጠንቋይ ኮኮብ ቆጣሪ ዘራፊ
ነጣቂ ነፍሰ ገዳይ ጨካኝ ሁሉ ኢትዮጵያዊ ነህ አላልኩም ፡፡ -አታታልል ኢትዮጵያዊ ነኝ አትበል አይደለህምና
! በእግዚአብሔር መዝገብ ውስጥ እንደ ኢትዮጵያዊ አትቆጠርምና ! በዚህ የራስህ ምርጫ ነውና ኢትዮጵያዊ
አይደለህም ፡፡ አንተ የቀደመው እባብ ዘንዶው ሃሰተኛው ነብይ አምላኪና የሱ ልጅ ሰጋጅ ምልክቱንም
የተቀበልክ ነህ ፡፡ እግዚአብሔር እውነት ነው ሥራህን አንተ ማነህ የሚለውን በግልፅ ይነግርሃል እንጂ ስለምን
ይሸፍንልሃል አዎን ለረጂም ዘመናት ከአያት ቅድማያቶችህ ጀምሮ ባለመታከት ለንስሐ ጠርቶሃል አያት
ቅድማያቶችህ እንዳልሰሙ ሁሉ አንተም የነሱ ፍሬ ስለሆንክ በነሱ መንገድ ሄደህ በክፋታቸው ወርሰሃቸዋል
፡፡ ስለዚህ የዲያብሎስ ልጅ የሆነ በክፉ ሥራው የፀና ሁሉ የታመነበት ዲያብሎስ ወደሄደበት መሄድ ግድ
ሆኖአል ፡፡ ስለዚህ አንተ ከሃዲ የተዋህዶ ጠላት የእውነት ጠላት የሰንደቋ ጠላት ዛሬ ልንገርህ ወደመቃብርህ
በብርቱ ቁጣ ትወርዳለህ በቃ !
ያለው መንግሥት የአብይ መንግሥት ለዚሁ ጉዳይ ተብሎ /ኢትዮጵያን ለማፍረስ ተዋህዶን ለማጥፋት ይህን
የእግዚአብሔር እውነት የተሸከመውን ሕዝብም ለመጨፍጨፍ / በእንግሊዝና አሜሪካ ይሁንታ አግኝተው
በአረብ አገራት የገንዘብ ድጋፍ ተደግፈው በዋናነት ተዋህዶ ኦርቶዶክስን በማስከተልም ይህንኑ እምነት
እንደሕብረተሰብ የጨበጠውን አማራውን ለማጥፋት በግልጽ ዘመቻ የከፈቱ ሰው ናቸው ፡፡ ጌታዋን
የተማመነች በግ ላቷን ውጪ ታሳድራለች እንደሚባለው በጌቶቻቸው ስለታመኑ ለፍጅቱም ለእልቂቱም
በአማራው ላይ ለሚሰራው ሁለገብ ጥፋት ዋንኛ መሪ ሆነው ተገኝተዋል ፡፡ ሙሉ በሙሉ ሃላፊነቱን ይወስዳሉ

30
፡፡ ቀድሞም በፍርድ ውስጥ ያሉ መሆናቸው ግልፅ ቢሆንም ፅዋውን እስኪሞሉት ሲጠበቁ ነበር ፡፡ አሁን ግን
ከመሙላትም አልፎ ስለፈሰሰ የእግዚአብሔርን ቁጣ ይጋቱታል ፡፡
በጥቅሉ ኢትዮጵያ ማናት ለሚለው መጠነኛ መረዳት እንዲኖራችሁ ሞክሬአለሁ ፡፡ ልብ በል ወገኔ ! ይህ
መልእክት እንደወጣ በመላው የዲያብሎስ ተጠዋሪዎች እጅ እንደደረሰ ምን እንደሚያደርጉ ቀድሜ ልንገርህ
! በዚህ መልእክት ውስጥ የተጠቀሰው እውነት እንዳልሆነ በተለያዩ የምሁር ካባ የተሸከፉ ሆድ አደሮች
የዲያብሎስ ምርጥ እቃዎች ሁሉ በእጃቸው ስለሆነ በሚዲያው ሁሉ ተፃራሪ ፕሮፓጋንዳ መንዛት ይጀምራሉ
፡፡ ከዚያም እጅግ አሳሳች የሃይማኖት ትንታኔና ዲያብሎሳዊ ስልቶች እያቀናበሩ በግለሰብም በድርጅትም
እንደመንግሥትም በመላው ዓለም ያሉ ሰዎቻቸውን በውስጥ መስመራቸው የማጠንከር ሥራ ይሰራሉ ፡፡
ምናልባትም አሁን ከምናየው የሚበልጥ ሴራ አደራጅተው በጭካኔ ለጥፋት ይነሳሉ ፡፡ እነሱ ይህን
የሚያደርጉት ያቆየናል እንሰነብታለን ከሚል የዘወትር ህልማቸው በመነሳት ነው ፡፡ የሚሆነው ይህ ነው ፡፡
ግን ጊዜ የለም ፡፡ ጊዜ የለም ፤ ደጋግሜ ልንገርህ ምንም ጊዜ የለም ፍርዱ ሁሉ ተጭኖ መጥቶ በምድሪቱም
በሰማዩም ሞልቶአል ፡፡ ትእዛዝ ብቻ ነው የሚጠብቁት ይህ ደግሞ ከዚህ መልእክት መውጣት በኋላ ከፀባኦት
ከልኡል ዘንድ ይወጣል ፡፡ መፈፀሚያህም ይጀምራል ፡፡
ዲያብሎስ ያነገሳቸው ምርጥ እቃዎች አሉት የዛሬዎቹ አሜሪካ እንግሊዝ ፈረንሳይ ጀርመን ቻይና ራሺያ
እስራኤል ሕንድ ቱርክ ስፔን ካናዳ አውስትራሊያ ሌሎችም እኒህ ሁሉ እንደ የደረጃቸው ዲያብሎስ ኮልኩሎ
ያነገሳቸው ምርጥ እቃዎቹ ናቸው ፡፡ እነዚህ ደግሞ በድሃው አገር ላይ አለቃና አዛዥም ናቸው ፡፡ የአንድ
ታዛዥ አገር መሪ ትእዛዝ መፈፀም ሲሳነው ሲደክም ፈረስ ነውና ሌላ ፈረስ እንዲተካ ዋናው አዛዥ ዲያብሎስ
ትእዛዝ ይሰጣል በተዋረድ ስልጣን የሰጣቸው ታዛዦቹ አለቆች የደከመውን ፈረስ እንደትእዛዙ ይቀይራሉ ሌላ
ፈረስ ትኩስ ጉልበት ያለው ይተካል ፡፡ የተሰጠውንም አጀንዳ ተሸክሞ ይበራል ፡፡ ሂደቱ እንዲህ ነው ፡፡ ወያኔ
ከመድከሙ በፊት አይዞህ በርታ እየተባለ በገንዘብ በፖለቲካው በወታደራዊ አቅም በሁሉም ሲደገፍ ነበር ፡፡
ወደ ሁዋላ መለስ በሉና ያሳለፈውን ዘመን ቃኙት ፡፡ ሕዝቡ ሸክሙ ሲከብደው ለማመፅ ሲነሳ አለቃ ዲያብሎስ
ለነአሜሪካ ለነእንግሊዝ ትእዛዝ ሰጠ ይህ ፈረስ ደክሞአል ፈጥናችሁ ቀይሩ አለ ፡፡ የኢትዮጵያ ጉዳይ ደግሞ
ለኔም ለናንተም ሕልውና አስጊና አደጋ ስለሆነ ፈጥነን ፈረስ መቀየር ይገባናል አለ ፡፡ እንደምታዩት የነመለስ
/ትግሬው/ ፈረስ በመድከሙ ፤ በምትኩ የኦሮሞ ፈረስ አብይ አሕመድ ተተካ ፡፡ እሱም ካቃተው ሌላ ፈረስ
ለመቀየር ዲያብሎስ አያቅማማም ፡፡ ግን ዛሬ ችግሩ ጊዜ የለም ፡፡ አብቅቶአል ፡፡ በመላው ዓለም ደርጅቶና
ተንሰራፍቶ የኖረው የጨለማው ገዢ ዲያብሎስ የሺዎች ዘመናት ጉዞውና ንግሰቱ ተጠናቋል ፡፡ አብቅቶአል
፡፡ ጊዜ የለም ፡፡ እንደ ቼዝ በሰው ልጅ ደም መንቦጫረቅ በቅቶአል ፡፡ የፍጥረት ሁሉ ጌታ ለሺዎች ዘመናት
ፈቅዶለት ዲያብሎስ የነገሰበት ዘመን ስላበቃ ፍርዱም እንደሥራው ሊበየን ስለሆነ ጊዜ የለም ፡፡ ቅን ፈራጁ
እግዚአብሔር ምድርን በቅን ፍርዱ ያካትታል ፡፡ የማፅናናት ጊዜ ይመጣል ይዋለዳል ፡፡ የተገፉ የተፈጩ
የተቆሉ ለረጅም ዓመታት ዘመናት የተዋረዱ በልኡል ታምነው የተፈጩ የተቆሉ የሚካሱበት በሰማእትነት
ያለፉትም የሚታሰቡበት ዘመን ይሆን ዘንድ ከልኡል በመወሰኑ ይህም ውሳኔ ወደመተግበሩ ከመሄዱ በፊት
ለአንዳንዶችም ለንስሃ በመታሰቡ ለ15 ዓመታት ቆይቶአል ፡፡ አሁን ግን ጊዜው ተደምድሞአል ፡፡ ሌላ ጊዜ
የለም ፡፡ ያው በፍርድ ተካቶ ወደ ሲኦል መውረድ ብቻ ነው ፡፡
የኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርሰቲያን ዛሬ እምን ላይ ነች ?
የኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያናችን ያለችበት ሁኔታ እጅግ አስከፊ በዘመኗም ያላየችው ፈተና
እያመሳት እያጠፋት ባለበት ሁኔታ ውስጥ ነው ያለችው ፡፡
በኢትዮጵያ ታሪክ እጅግ የከፋ የሚባለው የግራኝ መሃመድና የጉዲት የጥፋት ዘመን ቢሆንም በቤተ
ክርስቲያን ላይ ብርቱ ጉዳት ደርሶ ሕዝብ ቢፈጅም እንደ እምነት ሕዝቡ በእምነቱ ጠንካራ ነበር ፡፡ ጥፋቱም
ያው ዲያብሎስ ያደራጀው ቢሆንም ብዙ አልዘለቀም ፡፡ ሕዝቡ /ምእመኑ / ወደ ፈጣሪው ጮኸ
እግዚአብሔርም በፍጥነት አስወገዳቸው ፡፡ ነጮች እንግሊዝ ቱርክ ጣሊያን ፖርቹጋል እነዚህ በአንድም በሌላ
እንዲሁም በቀጥታ በኢትዮጵያ ጉዳይ ጣልቃ ይገቡ ነበር ፡፡ የራሳቸውንም ተፅኖ ፈጥረው ጉዳት ማድረሳቸው
በታሪክ ተመዝግቦ ይገኛል ፡፡ የዛሬው ግን ለየት ያለ ዘመቻ ነው ፡፡
የአሁኑ የቤተ ክርስቲያን ጥፋት ከውስጥም ከውጪም እየተካሄደ ያለ በመሆኑ ጥፋቱን እጅግ ያከብደዋል
፡፡ በተለይ ደርግ ሥልጣን ከያዘ ጀምሮ በቤተ ክርስቲያን ላይ ዘመቻው በይፋ የተከፈተ ነበር ፡፡ ቤተ ክርስቲያን
31
ባትፈርስም በውስጧ ያሉ አገልጋዮች በስፋት ባይገደሉም ፡፡ ደርግ ይመራ የነበረው በኮሚዩኒዝም ስለነበር
፡፡ ብዙን ወጣትም ሆነ ሕብረተሰብ ወደቤተ ክርስቲያንም ሆነ ወደመስጊድ መሄድን እጅግ እንዲፈራ ያደረገ
ሁኔታ ነበር ፡፡ በውቅቱ ቀይ ሽብር የነገሰበት ወቅት ስለነበር ሰው ሁሉ በስጋት ውስጥ የወደቀበትና በየቤቱ
ተከቶ በጭንቅ የሚያሳልፍበትም ወቅት ነበር ፡፡ ተረጋግቶ ወደቤተ ክርስቲያን ለመሄድ የሞከረው ኢሰፓኮ
የሚባል ፓርቲ ከተመሰረተና በደርግ ውስጥ ያለው የውስጥ ትግል በመንግሥቱ ሃይለማርያም የበላይነት
ከተጠናቀቀ በኋላ ነበር የተሞከረው ፡፡ ይሁንና ቤተ ክርስቲያን በትምህርቱም በጣም የተዳከመችበት ነበር ፡፡
በተለይ በከተሞች አካባቢ የጎላ ነበር ፡፡ አብዛኛው በሰሜን ያለው የአገራችን ክፍል የተዋህዶ ኦርቶዶክስ
ተከታይ ስለነበር መተዳደሪያውም መሬት ስለነበር ይህ መሬት በመወረሱ የቤተ ክርስቲያን ገቢ በእጅጉ
የተመታና ገቢዋ ሁሉ ተመናምኖ የወደቀበት ጊዜ ነበር ፡፡ በተለይ የአብነት ትምህርት ቤቶች በእጅጉ
ተመትተዋል ፡፡ የደርግ አስተዳደር በፈጠረው ተፅእኖ የየኔታ ትምህርት ቤቶች የመጥፋት ያህል ሆነዋል ፡፡
በዚህ ሂደት የቀጠለው ጉዞ በተለይ የቤተ ክርስቲያናችንን ፓትሪያርክ እስከመግደል በመሄዱ ብዙ አባቶች
ወደውጪ አገር እስከመሰደድ ደርሰዋል ፡፡ ይህ ሁኔታ እስከደርግ ውድቀት ድረስ ቢላላም በቤተ ክርስቲያን
ላይ ያረፈው መድቀቅ ቀጥሎ ነበር ፡፡
ከደርግ ውድቀት በኋላ ወያኔ ስልጣን እንደያዘ የመጀመሪያ ዘመቻው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ
ክርስቲያን ላይ ነበር ፡፡ በቤተ ክርስቲያናችን በቀጥታ ጣልቃ በመግባት በወቅቱ የነበሩትን ፓትሪያርክ
መርቆሪዮስን ከአገር እንዲባረሩ አድርጎ በምትካቸው ወያኔ ያዘጋጃቸው ካቶሊኩ አባ ጳውሎስ በጉልበት
እንዲቀመጡ አደረገ ፡፡ በዚህ ድርጊት ስለእምነታቸው መሟገት ሲገባቸው በመስማማት 33 ጳጳሳት
ፊርማቸውን በማሳረፍ የካቶሊኩን ጳጳስ አባ ጳውሎስን ተቀበሉ ፡፡ አባ ጳውሎስ ወዲያው ብዙም ሳይቆዩ
የቤተ ክርስቲያኒቱን ሥርአተ አምልኮ ለመናድ በማሰብ ከካቶሊክ የተሰጣቸውን ትእዛዝ ለማስፈፀም ወስነው
የቤተ ክርስቲያኒቱ የበላይ የሆነውን እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ የሚገለጥበትን ሕግ ለመለወጥ ወሰኑ ፡፡
ቀደም የነበረው ትክከለኛው ሕግ የቤተ ክርስቲያናችን የበላይ ሲኖዶስ ሲሆን የሲኖዶሱ የበላይ ደግሞ
እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ነበር ፡፡ ጉባኤ ሲኖዶስ ሲጀመር ሁሉም ጳጳሳት በክብ ይቀመጣሉ በመሃላቸው
ከፍ ባለ ጠረጴዛ ሰማኒያ አሃዱ መፅሐፍ ቅዱስ ይቀመጣል ፡፡ ጉባኤው ሲከፈት በፀሎት ጉባኤውን
እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ እንዲረከብ ይደረጋል ፡፡ ከዚያ በኋላ ጉባኤው ይከናወናል ፡፡ ፓትሪያርኩ
በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ መሪነት በሲኖዶሱ የተላለፈውን ውሳኔ ሥራ ላይ ያውላል ፡፡ ፓትሪያርኩ
ተጠሪነቱ ለሲኖዶስ በመሆኑ ስራው ሁሉ የሚመራው በሲኖዶሱ ውሳኔ ላይ በመመስረት ነበር ፡፡ ይህ ሁሉ
ከሆነ በኋላ ቤተ ክርስቲያናችንም ቀኖናዋ ከተለወጠ በኋላ የቀደመው ትክክለኛው ሕግ ተሸሮ አባ ጳውሎስ
የሲኖዶሱ መሪ እንዲሆኑ ተደረገ ፡፡ ይህም ማለት ሲኖዶሱ ለአባ ጳውሎስ ተጠሪ ሆነ ፡፡ ይህ ጣኦትን ያነገሰ
፤ አባ ጳውሎስ በሲኖዶስ ቦታ እራሳቸውን ስለሾሙ ቤተ ክርስቲያን የጣኦት ቤት ሆነች ፡፡ ይህ ሕግ
እስከአሁንም ያልተሻረ ሆኖ በአቡነ ማትያስም ቀጥሎ ይገኛል የተሰደዱት ፓትሪያርክ ተመልሰው ቢመጡም
በዚህ ሕግ ላይ የተደረገ ለውጥ የለም ፡፡ አባታችን ሊቀ - ሊቃውንት አያሌው ታምሩ በወቅቱ ባደረጉት
ሙግት ትክክለኛውን የቤተ ክርስቲያን ስርአት የለወጡትን አባ ጳውሎስ ከጥፋት ሥራቸው እንዲገቱ
ለማድረግ ከፍተኛ ትግል ቢያደርጉም ራሳቸው ጳጰሳቱም ስላልደገፏቸው ጭርሱኑ ከሥልጣናቸውም ከቤተ
ክርስቲያን ታገዱ ፡፡ እሳቸውም በከበረው የክህነት ሥልጣናቸው ሲኖዶሱንም አባ ጳውሎስንም የአባ
ጳውሎስን ስም የሲኖዶስ አባላትን ስም በቅዳሴውም በአገልግሎቱም የምትጠራ ቤተ ክርስቲን ካህን አገልጋይ
ሁሉ በግዝት እንዲታሰር አደረጉ ፡፡ ትክክለኛም ሥራ ሰሩ ፡፡ ይህ ግዝት የሚነሳው ቤተ ክርስቲያን እሳቸው
የገዘቱበትን በቂ ምክንያት ተረድታ ከጥፋቷም በመፀፀት ተመልሳ የትክክለኛውን አባት ግሣፄ ተቀብላ
ስትታረም ብቻ ነው ፡፡ የቤተ ክርስቲያን ሕይወት የሚመለሰውም በዚህ መንገድ ብቻ ነው ፡፡ ዛሬ ቤተ
ክርስቲያን ከዚህና ከመሳሰሉ ጥፋቶች ከመመለስ ይልቅ በጥፋቷ ገፍታ ትገኛለች ፡፡ ዛሬ ቤተ ክርስቲያን
የተሃድሶ የቅባት የፀጋ መታጎሪያ ሆናለች ፡፡
ቤተክርስቲያን ነጋዴ ከመሆንም አልፋ የሚበዙት እረኞቿ ሚሊዮነሮች ሆነው ቤተ ክርስቲያንን የንግድ
ማእከል አድርገዋል ፡፡ ይህም ብቻ አይደለም የሚበዙት ጳጳሳት ዝቅም ባለ ማእረግ ያሉ አገልጋዮች ሁሉ
የመንግሥት ሰላይ ሆነው ለመናፍቁና የእስላም አስተዳደሩ የአብይ መንግሥት አገልጋይ ሆነው ለቀደመው
እባብ ለዘንዶው ለሃሰተኛው ነብይ ተሸንፈዋል አምልከውታል በዚህም ድርጊታቸው ምልክቱን ወስደዋል ፡፡

32
ወገኖቼ እውነት እውነት ነው ፡፡ እንዲህ ብለን እውነትን የተጨበጠችውን ቤተ ክርስቲያናችንን ያፈረሱትን
በግልፅ ማንነታቸውን ልንገልፅ ይገባል ፡፡ በእምነትህም ልደራደር የምትል ፣ ከፖለቲካውም ከካሃዲ
እምነቶችም ጋር በምንም መንገድ የምትተባበር እምነትህን አታውቀውም ፡፡ ከሃዲም ነህ ፡፡ እነደምትረዱት
ቤተ ክርስቲያን እረኛ የላትም ሁሉም ማለት ይቻላል እራሳቸውን ያሰማሩ የካዱ ምንፍቅናን ያነገሱ ሆነዋል
ስለዚህ ፍርዱም የመጣው እነዚህን ተዋህዶ እምነትን ከውስጥ ተቀምጠው እያፈረሱ ያሉትን ለማፅዳትም ነው
፡፡ በአፍ ተዋህዶ ነኝ ይላሉ በተግባር ግን ቅባቶች ፣ መናፍቆች ተሃድሶዎች ሰላዮች ናቸው ፡፡ ማንም ሰው
በምላሱ በፕሮፓጋንዳው ከጠቀሙት ሊደግፋቸው ይችላል ፡፡ በእግዚአብሔር ዘንድ ግን በማንነታቸው ላይ
ለውጥ አያመጣም ፡፡ ያው የዲያብሎስ ልጆች ናቸው ፍርዳቸውም ወደ አደባባይ ይወጣል ፡፡
ቤተ ክርስቲያን በዚህ ብቻ አይደለም እየተመታች ያለችው ፡፡ የነጩ ዓለም በዚች የእውነት ቤት ላይ ዘመቻ
ከከፈቱ እረጅም ዘመን ያስቆጠሩ ቢሆንም እንዳአሁኑ ጊዜ ከፍቶ አያውቅም፡፡ ለዚህ ደግሞ ዋናው ምክንያት
የዛሬ 15 አመት ጀምሮ እየተገለፀ የመጣው እውነት ፈተና ውስጥ ስለከተታቸው ነው ፡፡ ያደፈጡት ሁሉ
በስውር ቤተ ክርስቲያንን ሲገሉ የነበሩ በግልፅ ማጥፋት የጀመሩት በዚሁ ምክንያት ነው ፡፡
ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን በሚል ሃይለ ቃል የመጣው መልእክት ከልኡል በተሰጠን ዓይነ - ልቡና
እየተገለገልን እውነቱን ወደ አደባባይ ስላደረስን መሸፈኛ ዘዴ ስላጡለት ጭፍን ውግዘትን በየስርቻው
ሲያካሂዱ እንሰማለን ፡፡
እግዚአብሔር አምላካችን በባሕርዩ እውነት ነው ፡፡ በመሆኑም እውነትን ብቻ ነው የሚያጸድቀው ፡፡
የውሸት ባለቤት ደግሞ ዲያብሎስ የቀደመው እባብ ዘንዶው ሃሰተኛው ነብይ ነው ፡፡ ሃሰትን ክህደትን
ምንፍቅናን ያነገሱ የቤተ ክርስቲያናችንን የተዋህዶ እምነት የካዱ በላያችን ነግሰው እየተመለከትን ዝም የምንል
ከሆነ እግዚአብሔርን እንዴት እያመለክነው ነው እንላለን ? እንዴትስ እውነትን አንግሰናል እንላለን ?
በመሆኑም ቤተ ክርስቲያናችንን አፍርሰዋል የምንለው እየሰሩ ባሉት ምግባርና አካሄዳቸው ነው ፡፡ በአንድ
ወቅት መልካም ለመሥራት በመልካም የተዋህዶ ልጆች የተመሰረተው ማህበረ ቅዱሳን የሚባል ተቋም በወቅቱ
በጎ ሥራ ቢሰራም ቀስ በቀስ የመንግሥት ሰላዮች ስለተሰገሰጉበት ስሙ እንጂ ግብሩ የጠፋ እንዲሆን
አድርጎታል ፡፡ ፀጉራም ውሻ አለ ሲሉት ይሞታል እንደሚባለው ይህም ድርጅት በግልፅ ወጥቶ ኢትዮጵያ
የዓለም ብርሃንን ሲቃወም ሰምተናል ይህንንም ያደረገው ማህበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ስርጭቱ ላይ ባቀረባቸው
ሁለት እንግዶች አማካኝነት ነው ፡፡
እንግዶቹ መምህር ሃይለማርያም ዘውዱ እና መምህር ገብረ መድህን እንየው ይባላሉ ፡፡ የፕሮግራም አዘጋጁና
ጠያቂው ስማቸውን ስላልገለፁ ስማቸውን ባንጠቅስም የድርጊቱ ዋናው አቀናባሪ እንደሆኑ ተረድተናል ፡፡
በዚህ ዝግጅቱ ሁለቱ መምህሮች ነን የሚሉ ካባና ጥምጥም ያደረጉ አዋቂ ነን የሚሉ የኢትዮጵያ ትንሳኤ
የለም ፡፡ እንዲያውም መፅሀፍ ቅዱስን እንጂ አዋልድ ብለው የሚጠሯቸውን ገድላተ ቅዱሳን እንደከንቱ
ሲቆጥሩ ሰምተናል ፡፡ እንግዲህ ልብ ልንል ይገባል እነዚህ በግልፅ እንደ ፕሮቴስታንቶቹ አይነት አቋም ይዘው
ሲናገሩ ሰምተናቸዋል ፡፡ ቤተ ክርስቲያናችንን ለማፍረስና ምንፍቅናን ለማንገስ ምን ያህል ማህበራት ቤተ
ክህነትና አመራሩ እንደተሸጡ እየተረዳን ነው ፡፡ ይሁንና እየደከሙ ያሉት ላለው የመናፍቅና የእስላም ጥምር
መንግሥት እራሳቸውን የሸጡ በመሆናቸው ካባውንና ጥምጥሙን የሚጠቀሙበት ውስጣዊ ማንነታቸውን
ለመሸፈንና የጠመጠመ ሁሉ የተማረ ካህን ነው በሚል ሕዝበ ክርስቲያኑ ይቀበለናል በሚል የሰሩት ስልታዊ
የምንፍቅና ዘመቻ ነው ፡፡ መምህር ሃይለማርያም ዘውዱ በአብዛኛው ፌስ ቡክን ቴሌግራምን ዩቲዩቡን
በመተቸት ተጠምደው ነበር ያሳለፉት ፡፡ በሌላ በኩል በተለያዩ አባቶችም እሳቸው እንደሚሉት በከተማ
የሚኖሩ አባቶች መናገር እንደውሸት ተናጋሪ አድርገው ቆጥረው ነበር ሲተቹ የነበረው ፡፡ ይህም ብቻ አይደለም
ስለትንሳኤ ምንነት የሚነግሩን በማቲዎስ 24 የተፃፈ ስለሆነ የሚነግረን አያሻም ነበር ያሉት --- እንግዲህ እኝህ
ሰው ራሳቸው በቴሌቪዥን ቀርበው እየተናገሩ ማህበራዊ ገፆችን በሙሉ እንደማይጠቅሙ ከንቱዎች እንደሆነ
ተናግረዋል ፡፤ እሳቸው የለፈለፉበት ቴሌቪዥንም የኤሌክትሮኒክስ ውጤት መሆኑን እረስተዋል ፡፡ ለሳቸው
ንገግር ሲሆን ትክክል ለሌላው ግን ውሸት ነው ባይ ናቸው ፡፡ ከኔ ውጪ አይሰማ ባይ ናቸው ፡፡ ቀጥሎም
ስለትንሳኤው ያነሱት ማቴዎስ 24 የሚነግረን የልኡልን መምጣት ለመጨረሻው ፍርድ ይህንንም የሚያሳዩ
ምልክቶች እንደሚከሰቱ ጌታ የተናገረበት ነው ፡፡ እኛው እንንገራቸውና ለመምህሩ ማቴዎስ 25 ስለዚሁ
በግልፅ የሚያስረዳ ቃለ እግዚአብሔር ነው ፡፡ ይሁንና የሳቸው ንግግር ከኛ አባባል ጋር ምንም የሚያገናኘው
33
ነገር የለም ፡፡ እኛ ያልነው በምድር እግዚአብሔር ስለሚያመጣው የትንሳኤ ዘመን በራእየ ዮሐንስ የተነገረውን
ሲሆን ወደዚያም እንዴት እነደምንጓዝ በዚሁ በራእይ ዮሐንስ ም ፡ 16፣ 18 ፣ 19 የተጠቀሰውን ቃል በመግለፅና
ኢትዮጵያም የትንሳኤው መሪ መሆኗን በመግለፅ ነው ፡፡ እንግዲህ መምህር ስለንጉሥ ቴዎድሮስም
ልጨምርሎት ትንቢተ ኢሳኢያስ ምእራፍ 49 ን ያንብቡ ! ይቅርታ የአዲስ ኪዳን መምህር ኖት ብሉይን
አያውቁትም ስለዚህ እርስዎ ብሉይን ከሃዲስ አዋህዳና እስማምታ የተመሰረተችውን ተዋህዶ የሚያውቋት
አይመስለኝም ፡፡ ምንፍቅናዎን በሚገባ ያሳብቅቦታል ፡፡
ሁለተኛው መምህር ገብረመድህን እንየው የተባሉ ደግሞ አዲስ ነገር ያወራሉ አንድም ንግግራቸው
በእግዚአብሔር ቃል ያልተደገፈ ተራ ስድብና ትችት ነበር ፡፡ ኢትዮጵያ የኣለም ብርሃንን በመተቸት መታወቂያ
ያድላሉ በመርከብ ግቡ ይላሉ ብለው እንደወንጀል እንደአጋንንት መንፈስ ቆጥረውናል ፡፡ መሰደብ መናቅ ለኛ
ልብሳችን ነው ፡፡ እኛ ቃሉን በመሸምደድ እንደድርሰት አናነበንብም ፡፡ በእምነት እንኖርበታለን እንጂ !
ለመሆኑ እኛን የት ያውቁናል የትኛውን መልእክታችንን አንብበዋል አያውቁትም መሽሩፍ አገኙ ወጥተው
ደነፉ ፡፡ መልካም ነው ፡፤ ከዚህም ሲያልፉ 3ት ትንበት አይነት አለ አሉ አንዱ የመረጃ ትንቢት ሁለተኛው
የአጋንንት ትንቢት ሶስተኛው የመንፈስ ቅዱስ ትንቢት ብለው ከፋፍለዋል ፡፡ ለማንኛውም ይህ አባባል
በአንድና በሁለት ስለጠቀሷቸው በእግዚአብሔር ቃል አስደግፈው ቢነግሩን መልካም በሆነ ነበር ፡፡ መረጃም
በሉት አጋንንትም በሉት ሁለቱም ትንቢት አይባሉም ቅዠት ይባላሉ ጥምረታቸው ከእርኩስ መንፈስ ጋር
ነውና ! እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ስለሚገልጠው እውነት ግን በሕልምም በራእይም በብዙ መንገድም
ስላሴ ለልጆቻቸው መንፈሳዊ ምሪትን ይሰጣሉ ፡፡ መምህር ጎረምሳ ኖት እንደተመለከትኮት ከ30 አይበልጡም
ጓደኛዎም እንዲሁ ናቸው ፡፡ በእድሜ ብዙ ያለፉትን አባቶች ለመንቀፍ ስትደፍሩ ማንነታችሁንና
መሰረታችሁን ያሳያል ፡፡ እናንተ መምህር የተባላችሁበትን አዲስ ኪዳን ለኛ ያሳለፉልን ሃዋርያት ራሳቸው
የፃፉትን ወንጌል ነበር እናንተም የጠቀሳችሁት / ማቴዎስ24/ ግን ጌታ ከእየሩሳሌም እኔ እግዚአብሄር መንፈስ
ቅዱስን እስክልክላችሁ ተቀመጡ እኔ ካረግሁ በኋላ እሱን /እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስን/እልክላችኋለሁ እሱ
ይመራችኋል ይመክራችኋል ያስተምራችኋል ነው ያለው እንዴት ነበር የመራቸው በራእይ በሕልም እየተገለጠ
የፀናውን መሰረታዊ ቃሉን ብሉይ ከሃዲሱን ዘመኖችን በየጊዜው እንዴት እንደሚዳኝ የሚገልፅበት መንገድ
መሆኑን እያሳወቀ እዚህ እንዳደረሰን አታውቁምን ለማንኛውም እኛ መታወቂያ ሰጠን ስለምን ዓለማ ሠጠን
የወሰዱት ይንገሯችሁ ግን ምን ያደርግላችኋል ብትመኙትም አታገኙትም ፡፡ የእምነት መርከብ ድንግል ናት
፡፡ የታመኑት የትንሳኤው ሙሽሮች ናቸው የሚሳፈሩባት ፡፡ ቃሉን ማነብነብ አይደለም ይግባችሁ በእምነት
ነው እግዚአብሔርን ማስደሰት የሚቻለው ፡፡ እሺ ! እናንተ መምህሮች የዘመናችን ፈሪሳውያን አዋቂዎች 1
መምህር መምህር አትበሉ መምህራችሁ እኔ ነኝ ያለው ጌታችን ወዴት ሄዶ ነው እናንተ የዘመናችን ፈሪሳውያን
መንገድ የምትዘጉ አታልፏትም ፡፡ በመጀመሪያ የመጣው እሳት እናንተን መንገድ ዘጊዎችን አጥፊ እረኞችን
ነው የሚጠርገው ፡፡ ስለማታውቁት ባታወሩ በተሻላችሁ ነበር ፡፡ ስለእናንተ ትንቢተ ሕዝቅኤል ምእራፍ 34
በሙሉ አንብቡ እናንተ ማረፊያችሁ ከዚያ ነው ፡፡ የተጠበቃችሁትም ለፍርድ ስለሆነ በነፍሳችሁ ብትድኑ
እንዲሆን ስጋችሁን ግን ለሰይጣን መሰልጠን ሰጥተናል ፡፡
የኢትዮጵያን ትንሳኤዋን ስለካዳችሁ እንኳን ልትሻገሩ ለዋዜዋም አትደርሱም ፡፡ ይህ እውነት ይድረሳችሁ
፡፡ ሞት ይቀድማችኋል ፡፡
በማጠቃለያ ቤተ ክርስቲያናችን በታላቅ አደጋ ውስጥ እንደሆነች መረዳት ያስፈልጋል ፡፡ የአባቶችን ሕግ
አፍርሳ በአባ ጳውሎስ /በጉልበተኛው ጳጳስ / የተከለችውን የጣኦትነት ሕግ ስላላስተካከለች አገልጋዮቿ ሁሉ
በውግዘት ውስጥ ናቸው ፡፡ በነሱ መባረክ ማናቸውም አገልግሎት ማድረግ አይቻልም ፡፡ የሚያደርግ ደግሞ
በተግባራቸው ተካፋይ ስለሚሆን ውግዘቱ ያገኘዋል ማለት ነው ፡፡ በመሆኑም የምንመክረው የእግዚአብሔርን
እርምጃ በትእግሥት መጠበቅ ግድ ሲሆን ፡፡ ወደ ፊት በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን የተሰበሰቡ ቤተ
ክርስቲያኖች ሲጠናከሩና በርከት ሲሉ የነዚህ ውገዘቱን የተቀበሉና ትእዛዙን አክብረው ራሱን ለማረም
ለማስተካከል ያልፈቀደውን ሲኖዶስ ስም በማናቸውም ሥርአተ አምልኮ ባለማንሳት የተለዩ ሲሆኑ በእነሱ
መገልገል ይቻላል ብለን እናስባለን ፡፡ በጥቅሉ ጊዜው ቅርብ ስለሆነ የእግዚአብሔር ቤተ ሰቦች እንዳትታወኩ
እንመክራችኋለን ፡፡ ሌላው የምንመክራችሁ ቤተ ክርስቲያን የመንግሥት ፖሊሲ አስፈፃሚ ከሆነች ቆየች
ስለዚህ ለመንግስት ሌላው ምላስ ከሆነች ልትሰሙ አይገባም እንላለን ፡፡ ከዚህ የሚልቀው ትልቁ ምንፍቅናዋና
ክህደቷ የሚመነጨው ከአባ ጳውሎስ ጊዜ ጀምሮ እየተተገበረ ያለው የሃይማኖቶች ሕብረት የሚባል ስብስብ
34
ውስጥ አባል ስትሆን በቅርቡ የኮረና በሽታን ተከትሎ በቴሌቪዥን በተላለፈ የጋራ ፀሎታቸው የቤተ
ክርስቲያናችን መሪዎች ባዘዙት መሰረት ከመናፍቃን ፣ ከካቶሊኮች ፣ ከእስላሞች ጋር የጋራ ፆም ፀሎት ለ1
ወር አውጀው አከናውነውታል ስለዚህ አውሬውን ለተቀበሉ እሱም ለፈጠራቸው እምነቶች ምንፍቅና
ኩትልክና እስልምና ጋር አንድነታቸውን አረጋግጠዋል ፡፡ ስለዚህ ለቀደመው እባብ ፣ ለዘንዶው ፣ ለሃሰተኛው
ነብይ ሰግደዋል አምልከዋል ፣ ምልክቱንም ተቀብለዋል ፡፡ የዚሁ የዲያብሎስን መንግሥት ፈቃድና ሃሳብ
ተግብረዋል ፡፡በመሆኑም ቤተ ከርስቲያን ራሷ መዳን መፈወስ ይገባታል እንጂ ሌላውን ምእመን ልታድንና
የእረኝነት ግዴታዋን ልትወጣ አትችልም ፡፡ በእንደዚህ አይነት ክህደት ውስጥ እስከወደቀች ድረስ !!
በእውነትና በመንፈስ በፍፁም ልብ በፍፁም ሃሳብ በፍፁም ነፍስ በስላሴና በድንግል ለምንታመን
የእግዚአብሔር ቤተሰቦች በእምነት አይናችሁ አስተውላችሁ እንድትመለከቱና የሚሆነውን በትእግስትና
በፅሞና እንድትከታተሉ እየገለፅኩ ከዚህ በታች የምገልፅላችሁ መሰረታዊ ክንዋኔዎች የሚፈጸሙና በቶሎ እንደ
እግዚአብሔር ፈቃድ የሚተገበሩ ናቸው ፡፡
- ንቅለ ተከላ ---- እነማን ይነቀላሉ አዎን በመላው ዓለም ያሉ በመግቢያው እንደተገለፀላችሁ
ለቀደመው እባብ ለዘንዶው ለሃሰተኛው ነብይ የሰገዱ ያመለኩ ምልክቱንም የተቀበሉ ሁሉ መሪም
ተመሪም ሁሉም የሰው ዘር በየትኛውም የምድር ገፅታ ያለ ሁሉ ከዚች ምድር በታላቅ ቁጣ በታላቅ
እሳትና መቅሰፍት እንዲጠረግ ይደረጋል ፡፡ የትኛውም ሃያል አገር ፣ ምንም አይነት አቅምና ጉልበት
ይኑረው እንደ ትእቢቱ በሚመጥን እሳት ፍፁም ይጠረጋል ፡፡በተለይ ታላላቅ ነን የሚሉ አገሮች
ኒዩክለር ጨብጠናል ሚሳየል ጀት የጦር መርከብ አለን ሁሉን እንገጥማለን የሚሉ የዲያብሎስ አለቆች
በታላቅ ቁጣ ምድርም ሰማይም አይተውትም ተመልክተውም በማያውቁት ከባድ እሳት ሙሉ በሙሉ
ከዜጎቻቸው ጋር ይጠረጋሉ ፡፡ እነማን ይድናሉ ለሚለው በመልእክት 3 እንደተገለፀው ፤ በመልእክት
ስምንት በመልእክት አምስት እንተገለፀው ይሆናል ፡፡
- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ከፈረሰችበት ከተቃጠለችበት ፤ በመናፍቅ በካቶሊክ
በደህንነት ሰላይ በካድሬ ቄስ ከተተበተበችበት ከአጥፊዎቿ የተላቀቀችበት ሁኔታ ይፈጠራል ፡፡ እነዚህ
ሁሉ ጠላቶቿ በእግዚአብሔር ፍርድ ተጠርገው ለእሳት ይጣላሉ ፡፡ እግዚአብሔር የወደዳቸው
የመረጣቸው ያፀደቃቸው አገልጋዮች ስፍራውን ይረከባሉ ፡፡
- እነማን ይተከላሉ --- አዎን እግዚአብሔር ወደትንሳኤው ይሻገሩ ዘንድ የወደዳቸው ሁሉ በመላው
ዓለም ይተከላሉ ፡፡ የሚበዙ የምድራችን ከተሞች ሁላችሁም እንደምታውቁት ሰንበትን በመጣስ
የተገነቡ ፤ ዲያብሎስን በአንድም በሌላም መንገድ ለማንፀባረቅና ለማስረፅ የተሰሩ ናቸውና ሙሉ
በሙሉ ይጠረጋሉ በምትካቸውም በተቀደሱ እግዚአብሔርን ባከበሩ ቅድስናቸውን በጠበቁ ሰንበትን
በሚያከብሩ የልኡልን ሕግ በሚያከብሩ የእግዚአብሔር አገልጋዮች በአስደናቂ ሁኔታ መልሰው
ይገነባሉ ፡፡
- በሁሉም የምድር ገፅ እንዳስፈላጊነቱ ጊዜያዊ አስተዳደሮች በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት
ሥርና ገዢነት ይዋቀራሉ ፡፡ የመጀመሪያው የመንግሥት አወቃቀር በኢትዮጵያችንና በዙሪያዋ ባሉ
አገሮች /በመልእክት ስምንት እንደተገለፀው / ይመሰረታል ፡፡ ዓለም በግልፅ ልኡልም ድንግልም
የሚከብሩባትን ኢትዮጵያን ፤ በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት ሥር ደምቃና በተወደዱት
በተመረጡት ለትንሳኤው በታጩት ልጆቸቿ አብርታ ያያሉ ፡፡
- ከተዋህዶ ኦርቶዶክስ ውጪ የሆኑ እምነቶች ተቋሞች የጣኦት ቤቶች /የነካቶሊክ የነመናፍቅ የእስላም
የነቻይና የነሕንድ የሌሎችም የጣኦት ማምለኪያዎች በዲያብሎስ ለረጂም ዘመን በምድር ላይ
ተኮልኩለው የሰውን ልጅ ለእሳት ለሲኦል የዳረጉ ሁሉ በታላቅ ቁጣ ከምድረ ገፅ ከነተከታዮቻቸው
ከነአገልጋቻቸው ይጠረጋሉ ፡፡
- ዛሬ እንደምናየው የዓለም መንግስታት ሕብረት ፤ የአውሮፓ ሕብረት ፤ የአፍሪካ ሕብረት የኤሺያ
ትብብር የላቲን ሕብረት የአረብ ሊግ የመሳሰሉት ሁሉ ከምድረ ገፅ ይጠፋሉ ፡፡ መሰብሰብም
መወሰንም መነጋገርም አይቻልም እስትንፋስ አይሰጠም ፡፡ የማያቋርጥ እሳት ይፈሳልና ! ልጠግነው
ላክመው ልሽሽ ላምልጥ እከሌን ልርዳው ማለት ፍፁም አይቻለም ፡፡ የደበቁትን ማንሳት በዚህ
ተደብቄ ጊዜ ላሳልፍ ማለት አይቻልም ሁሉም ስፍራ እያሰቃየ የሚፈጅ ሞት ይነግሥበታል ፡፡ ምድር
ያላየችው ሰውም ያላየው በታሪኩም ያልዘገበው ያልተነገረው ቁጣ ይወርዳል ፡፡ በዚህ ወቅት እነማን
ከነሰላማቸው ይቆማሉ እነማን ይንቀሳቀሳሉ አዎን የተመረጡት የእግዚአብሔር ሕዝቦች በኢትዮጵያ
35
የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት እውቅና ያገኙ ግለሰቦች አገሮች ብቻ መንቀሳቀስ ይችላሉ፡፡ እጃቸውን
ለምነው ጮኸው የሰጡ እንደ ሁኔታው እየታየ ልኡል በፈቀደው መሰረት በሰላም ይኖራሉ ፡፡
ከቁጣው የተረፉት መልሰው በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግስት ሥር እንደ ሕግጋተ ሥላሴ ሕግ
መሰረት ይተከላሉ ፡፡
- ተከላም ነቀላም በጥፋቱ ውስጥ ይካሄዳል ፡፡ በመላው ዓለም በየትኛውም ገፅ የኢትዮጵያ የዓለም
ብርሃናዊ መንግሥት ተዋቅሮ ፀንቶ እስከሚተከል ድረስ ዓለም ባልቋረጠ የእሳት ጠረጋ ውስጥ
ትቆያለች ፡፡ ለጥፋት ሰዎች ሺዎችን ዘመናት ምድርን ያጠፉ የዲያብሎስ አገልጋዮች በሙሉ
ተጠርገው ትቢያ ይሆናሉ ፡፡ የኢትዮጵያ ትንሳኤ የለም ሲሉ የነበሩ እየሞቱ ኢትዮጵያ በአስፈሪነት
በታላቅ ክብር ምድርንና የጥጋበኞችን ዓለም በአምላኳ እየጠራረገች እየቀበረች በታላቅ ግርማ ስትነሳ
አይናቸው ያያል ፡፡ እያዩ እየሰሙ ነው ወደሞታቸው የሚሄዱት ፡፡ ለእግዚአብሔር ሕዝብ
ለኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ አማኝ ሲሰፍሩ የነበሩትን መከራ በብዙ መቶ እጥፍ እየተሰፈረላቸው
የእግዚአብሔርን ሕዝብ ክብር በሞታቸው ውስጥ ሆነው እያዩ ወደ መቃብራቸው ይወርዳሉ ፡፡
- ከፊትህ የሚፈፀመው ይህ የዘረዘርኩልህ ክንዋኔ አሁን የሚከናወን ነው ፡፡ ረጂም ጊዜ አለ እያልክ
እንድታላግጥ የሚያስችል ነገርና ጊዜም የለም ፡፡ መልእክቱ እንደወጣ በውሳኔውና በትእዛዙ
እንደሚገለጠው ወቅት ጀምሮ እርምጃው ይከናወናል ፡፡
- አንዳንዶች በእርግጥም እርምጃው ሲጀምራቸው ሲጠርጋቸው ወይም እሳቱ እነሱን ለመብላት
ሲገሰግስ የሚደነግጡና ለካ እውነት ነው እንዴ ወዴት እናምልጥ የሚሉ እንደሚበዙ እርግጥ ነው
፡፡ ምንም ዋጋ የለውም አስቀድሞ ነበር መጥኖ መደቆስ አሁን ምን ያደርጋል ድስት ጥዶ ማልቀስ
ይላሉ አባቶቻችን ስትመከር ስትገሰፅ በአባታዊ ቅጣት ስትቀጣ መመለስ ለማን ገደደ ፡፡ ያኔ
የታመንክበት ጥበብህ ያደራጀሃቸው ዲያብሎስ ያስጨበጠህ ድንቅ በሆኑ ሕንፃዎች ውስጥ
የኮለኮልካቸው ማምለኪያዎችህ ጣኦቶችህ አስጥሉኝ በላቸው ፡፡ ልክ ፈርኦን በእግዚአብሔር ቁጣ
ሲመታ የሚያመልከውን ሶካር የሚባል ጣኦቱን ታቅፎ ነበር አድነኝ ያለው አንተም ጆሮሕን የደፈንክ
ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልእክታት ለ15 ዓመታት በአጠገብ ሲፈሱ መች ሰማሃቸው ፡፡ በየፌስ
ቡኩ በቴሌግራሙ በዩቲዩቡ ጧት ማታ ተጥደህ የምትውል ትውልድ ፤ በቢሊዮኖች የምትቆጠረው
መልእክታቶቹ ሁሉ በፊትህ አልነበሩም እንዴ ስቀህና ንቀህ እያፌዝክ አልተውካቸውም ፡፤ በታላላቅ
ቋንቋዎች በሙሉ ተፅፈው በድምፅም ተዘጋጅተው ደርሰውሃል ፡፡ ለምነውሃል ያለመታከት ጮኸዋል
ስለዚህ ዛሬ በፍርድ ስትያዝ ማን ያስጥልሃል ማንም አያስጥልህም የተጣላኸው ከሥላሴ ነውና ፡፡
- በዚህ ታላቅ ቁጣ ሱሬ ለባሽ ሴቶች የተጠላ ተግባር እየፈፀማችሁ ነውና አትድኑም ትጠረጋላችሁ ፡፡
- እስካሁን ምድርን እየቀጡ ያሉ ቅጣቶች ሁሉ በመልእክት ሶስት እንደተገለፀው የመጀመሪያ ደረጃ
ቅጣቶች ናቸው ፡፡ አሁን ደግሞ የሁለተኛው እርምጃ ጅማሮ ምልክት የሆኑ በታሪክ ያልተመዘገቡ
የምትሉአቸው አውሎ ንፈስ ጎርፍ የመሬት መንሸራተት የትራንስፖርት አደጋ የዘር ፍጅት የሃይማኖት
ጦርነት የድንበር ጦርነት የሲቭል ጦርነት የሕዝብ አለመገዛት እነዚህ ሁሉ በመጀመሪያ ደረጃ ቅጣት
ውስጥ የታዘዙ ነበሩ ፡፡ ዛሬ ኮሮና ኢቦላ እያልክ የምትጠራቸው በሽታዎች በተለይም ኮሮና እያልክ
የምትጠራቸው በሽታ በእኛ አጠራር መቅሰፍት ምን ያህል እንዳናወጠህ አይተሃል እያየህም ነው ፡፡
ይህም ከመጀመሪያው እርምጃ የዘለለ አይደለም ፡፡
- ከዚህ መልእክት መለቀቅ በኋላ የሚመጣው ሁሉንም ዓይነት መቅሰፍት ጠረጋ በሙላት
የሚከናወንበት ነው ፡፡ ጉልበቱም በምድርም በሰማይም ታይቶም ተሰምቶም የማይታወቅ ይሆናል
፡፡ በሰባት ጊዜ ሰባት እጥፍ 49 እጥፍ /መጠን/ የሆነና ከዚያም የሚልቅ ጥፋት ታያለህ ፡፡ በመላው
ዓለም ኮረና መጣ ብለህ ቤት ዘግተህ እጅህን በሳኒታይዘር ታጥበሕ ከሰው ተለይተህ ለመከላከል
ስጥር ትታያለህ ይህ ቀላል ነው ምን ያህል ጎዳህ ታውቀዋለህ ፡፡ ይኸው እንደምናየው ወደፈጣሪህ
ደንግጠህ ከመመለስ ይልቅ ክትባት አደረስኩልህ እያልክ ሰው ወደፈጣሪው ከመመለስ ይልቅ
አሁንም አንተን እነደ አዳኝ እንዲያይህ እያደረግህ ትገኛለህ ፡፡ ሰው እንዳይፀፀት ወደፈጣሪውም
እንዳይመለስ ትግል ገጥመሃል ፡፡ እንደ ለመድከው እንደቀደመው ስራህ ዛሬም እኔኑ አምልክ እኔ
መፍትሄ አምጭህ ነኝ እያልክ ነው ፡፡ ስለዚህ ልክ እንደፈርኦን ትእቢትህን አንግሰሃልና ሞት መላውን
ግብፅ ከድኖ እንደጠረጋቸው ሁሉ ፤ በብዙ መቅሰፍቶች ሁሉ ፊት ልቡን ያደነደነው ፈርኦን ፤ ሞት
በሱም ቤት በመላው ግብፅ ምድር በሁሉም ባለሟሎች ዘንድ ሲነግሥ ያኔ ወዴት ይግባ ያሁሉ
ትእቢትስ ያሁሉ ንቀትስ ትችትስ ፌዝስ ወዴት ሄዱ እባክህ ሂድልኝ የፈለግኸውን ወስደህ ሂድ ብሎ
36
አጅሬ ትእቢተኛው ፈርኦን በሙሴ እግር ስር ወደቀ ፡፡ አሁንም የሚሆነው ይኸው ነው ፡፡ ታያታለህ
፡፡
- በየትኛውም የዓለም አገሮች ባለ የሰው ዘር በሙሉ በሁሉም ቤት ሞት ይነግሳል ይቆርጣል ይፈልጣል
ማንም ከልካይ የለውም ፡፡ በቤትህ ሰቆቃ ነው ብትወጣ የሚብስ ነው ወዴት ትሄዳለህ ይህ ነው
የሚሆነው ፡፡ ልብ በል እኛ የእግዚአብሔር ሕዝቦች የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ቤተሰቦች
በምንታመንበት የአብርሃሙ ሥላሴ በምንታመንባት ድንግል በእሳት ታጥረን ያለጭንቀት ያለሃሳብ
ፈጣሪያችንን እያመሰገንን የነፃነት በአላችንን እናከብራለን ፡፡ በደስታ እንዘምራለን ፡፡ እኛ ጋ
ለመለመን እንኳ በቤትህም በደጁም በሁሉም ስፍራ የነገሰውን ሞት / የሞት ባሕር / እንዴት
ትሻገራለህ ፡፡ እግዚአብሔር የወደዳቸው የታደጋቸው ያከበራቸው የትንሳኤው ሙሽሮች ሲፈነጥዙ
ታያለህ ግን ወደእነሱ መድረስ አትችልም ፡፡ በመሃል አይምሬው ሞት በሁለመናህ ነግሶአልና !
የሚሆነው ይህ ነው ምን ይበጅህ አላጋጩ የዛሬው ትውልድ ! ብርህ አያድን ፤ ሕንፃህ ዋሻህ ግንብህ
ዘበኛህ ጠመንጃህ ታንክህ ጀትህ መርከብህ እኒህ ሁሉ አቧራ ይሆናሉ ፡፡ ማን ያድንሃል ?
- የሚሆነውን ሁሉ እየነገርኩህ ነው ፡፡ ጊዜው ተፈፅሞአልና ! ጉደኛው ትውልድ ዛሬ ይህ መልእክት
እየተዘጋጀ ቀድመን በተለያዩ መግለጫዎቻችን እንድሁም ትምህርቶቻችን ሳንታክት አልመከርንህም?
አልነገርንህም ? እኛ ለልጆቻችን ለአድማጮቻችን የተዘጋጁ ምክር ስናስተላልፍ አንተ ትእቢተኛው
አባትህ ዲያብሎስን የቀደመውን እባብ ዘንዶውን ሃሰተኛው ነብይን ተማምነህ በኛ እያፌዝክ ከመሪ
እከተመሪ ከሃይማኖት መሪ እስከ ምእመን ሁልህም አላላገጥክም እኛም እንዲሁ ሞት ሲከድንህ
ነፍስህን አውጥቶ ለመውሰድ ሲያስጨንቅህ እያየን የሥራህ ውጤት ነውና ከመገረም በላይ ፤ ስለ
እግዚአብሔር ቅን ፍርድ ከመደመም በቀር ምንም እንደማንረዳህ እወቅ :: እነዚህ እንግዲህ ዛሬ ከፊት
የመጡ ሳይውሉ ሳያድሩ የሚፈፀሙ መሆናቸውን እናረጋግጥልሃለን ፡፡ ፅናቱን ይስጥህ !
- በምድር የሚቀሩ ምንና ምን ናቸው ! አንተ ሂያጁ ይጠቅሙኛል ለዘር ማንዘሬም ይተላለፋሉ ብለህ
ያሰብከው ይሆኑኛል ለዘለዓለም ይረዱኛል ብለህ ያደራጀሀቸው ለሰው ሕይወት የሚጠቅሙ
መንፈሳዊ ሕይወትን የማይጎዱ በትንሳኤው ዘመን ለበጎ አገልግሎት ይጠቅማሉ የተባሉ ሁሉ
ትተሃቸው ስለምትሄድ ለቀሪው የትንሳኤው ዘመን ሰው ምድሪቱንም የደከምክበትንም ሁሉ ይወርሳሉ
፡፡

ንጉሥ - ነገሥት ቴዎድሮስ ማነው ? ስለምን ዓላማ በእግዚአብሔር ታሰበ ? የት


ነው ያለው ? ምንስ ይፈፅማል ? የት ነው የሚነግሰው ? የትኛውን ግዛት ይገዛል
? ይህ እውነት በማን ተገለፀ ? አባቶችስ ስለዚህ ንጉስ ምን አሉ ?

በፍካሬ እየሱስ ፣ በመፅሐፈ ፊቅጦር ፣ በድርሳነ ኡራኤል ፣ በሳቤላ ትንቢት በመፅሐፈ ሽኖዳ ፣ በሌሎችም
ስለ ንጉሠ - ነገሥት ቴዎድሮስ ተገልፆአል ፡፡ በእግዚአብሔር ቃል እስከዛሬ ብዙዎች ባላስተዋሉት እንዲሁ
ተገልጾአል ፡፡
ዛሬ በዩ - ቲዩቡ ፣ በፌስ - ቡኩ ፣ በሌሎችም ማሕበራዊ ገፆች በተለያየ መልኩ የሚያነሱት እጅግ በዝተዋል
፡ በድፍረትም እንዲህ የሚባል ንጉሥ የለም ብለው የሚቃወሙ በአብዛኛው ከምንፍቅና ጋር የተጋቡ ይናገራሉ
፡፡ ለሁሉም በመጀመሪያ የልኡል ሀያለ ቃል በትንቢተ ኢሳኢስ ምእራፍ 49 የተጠቀሰውን ቃል ተመልክተን
የተቀረውን ሃሳብ እንመጣበታለን ፡፡
የልኡል ሃይለ ቃል እንዲህይላል ---
ደሴቶች ሆይ ስሙኝ ፣ እናንተም በሩቅ ያላችሁ አሕዛብ አድምጡ ፣ እግዚአብሔር ከማሕፀን ጠርቶኛል
፡፡ ከእናቴም ሆድ ጀምሮ ስሜን አንስቶአል ፡፡ አፌንም እንደተሳለ ሰይፍ አድርጎአል ፡፡ በእጁ ጥላ ሰውሮኛል
፡፡ እንደ ተሳለ ፍላፃም አድርጎኛል ፡፡ በሰገባውም ውስጥ ሸሽጎኛል ፡፡ እርሱም ----- እስራኤል ሆይ አንተ

37
ባሪያዬ ነህ በአንተም እከብራለሁ አለኝ ፡፡ እኔ ግን በከንቱ ደከምሁ ምንም ጥቅም ለሌለውና ለከንቱ ጉልበቴን
ፈጀሁ ፣ ፍርዴ ግን በእግዚአብሔር ዘንድ ዋጋዬም በአምላኬ ዘንድ ነው አልሁ ፡፡
አሁንም በእግዚአብሔር ዓይን ከብሬአለሁና አምላኬም ጉልበት ሆኖኛልና ያእቆብን ወደ እርሱ
እንድመልስ እስራኡልንም ወደ እርሱ እንድሰበስብ ባሪያ እሆነው ዘንድ ከማሕፀን ጀምሮ የሰራኝ እግዚአብሔር
እንዲህ ይላል ፡፡ እርሱም ------ የያእቆብን ነገዶች እንድታስነሳ ከእስራኤልም የዳኑትን እንድትመልስ ባሪያዬ
ትሆን ዘንድ እጅግ ቀላል ነገር ነውና እስከ ምድር ዳር ድረስ መድሃኒት ትሆን ዘንድ ለአሕዛብ ብርሃን አድርጌ
ሰጥቼሃለሁ ይላል ፡፡ የእስራኤል ታዳጊ ቅዱሱም እግዚአብሔር ሰዎች ለሚንቁት ሕዝብም ለሚጠላው
ለገዢዎች ባሪያ እንዲህ ይላል ፡፡ ስለ ታማኙ ስለ እግዚአብሔር ስለመረጠህም ስለ እስራኤል ቅዱስ ነገሥታት
አይተው ይነሳሉ ፡፡ መሳፍንትም አይተው ይሰግዳሉ ፡፡
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል --- በተወደደ ጊዜ ሰምቼሃለሁ ፣ በመድሃኒትም ቀን እረድቼሃለሁ ፣
እጠብቅህማለሁ ፤ ምድርንም ታቀና ዘንድ ውድማ የሆኑትንም እርስቶች ታወርስ ዘንድ የተጋዙትንም ውጡ
በጨለማም የተቀመጡትን ተገለጡ ትል ዘንድ ቃል ኪዳን አድርጌ ለሕዝቡ ሰጥቼሃለሁ ፡፡ በመንገድም ላይ
ይሰማራሉ ማሰማሪያቸውንም በወና ኮረብታ ሁሉ ላይ ይሆናል ፡፡ የሚራራላቸውም ይመራቸዋልና ፤ በውሃም
ምንጮች በኩል ይወስዳቸዋልና አይራቡም አይጠሙም ፣ ትኩሳት ወይም ፀሐይ አይጎዳቸውም ፡፡
ተራሮቼንም ሁሉ መንገድ አደርጋለሁ ጎዳኖቼም ከፍ ከፍ ይላሉ ፡፡ እነሆ እነዚህ ከሩቅ ፣ እነሆም እነዚህ
ከሰሜንና ከምእራብ ፣ እነዚህም ከሲንም አገር ይመጣሉ ፡፡እግዚአብሔር ሕዝቡን አጽናንቶአልና
ለችግረኞችም እራርቶአልና ሰማያት ሆይ ዘምሩ ፣ ምድር ሆይ ደስ ይበልሽ ተራሮችም ሆይ እልል በሉ ፡፡
ፅዮን ግን ---- እግዚአብሔር ትቶኛል ጌታም እረስቶኛል አለች ፡፡ በውኑ ሴት ከማሕፀንዋ
ለተወለደው ልጅ እስከማትራራ ድረስ ሕፃንዋን ትረሳ ዘንድ ትችላለችን ? አወን እርስዋ ትረሳ ይሆናል እኔ ግን
አልረሳሽም ፡፡ እነሆ እኔ በእጄ መጻፍ ቀርጬሻለሁ ቅጥሮችሽም ሁልጊዜ በፊቴ አሉ ፡፡ ልጆችሽ ይፈጥናሉ
ያፈረሱሽና ያደሙሽ ከአንቺ ዘንድ ይወጣሉ ፡፡ አይንሽን አንስተሸ በዙሪያሽ ተመልከቺ ፣ እነዚህ ሁሉ
ተሰብስበው ወደ አንቺ ይመጣሉ ፡፡ እኔ ሕያው ነኝና እነዚህን ሁሉ እንደጌጥ ትለብሻቸዋለሽ ፣ እንደ ሙሽራም
ትጎናፀፊያቸዋለሽ ይላል እግዚአብሔር ፡፡ ባድማሽና ውድማሽ ወናም የሆነው ምድርሽ ከሚኖሩብሽ የተነሳ
ዛሬ ጠባብ ትሆናለችና ፣ የዋጡሽም ይርቃሉና ፣ የወላድ መካን ከሆንሽ በኋላ የተወለዱልሽ ልጆችሽ በጆሮሽ
--- ሥፍራ ጠብቦኛልና እቀመጥ ዘንድ --- ቦታ እስፊልኝ ይላሉ ፡፡ አንቺም በልብሽ ---- የወላድ መካን
ሆኛለሁና እኔም ብቻዬን ተሰድጃለሁና ተቅበዝብዤአለሁምና እነዚህን ማን ወለደልኝ ? እነዚህንስ ማን
አሳደጋቸው ? እነሆ ብቻዬን ቀርቼ ነበር እነዚህስ ወዴት ነበሩ ? ትያለሽ ፡፡
ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ---- እነሆ እጄን ወደ አህዛብ አነሳለሁ ዓላማዬንም ወደ ወገኖቼ አቆማለሁ
፡፡ ወንዶች ልጆችሽንም በብብታቸው ያመጡአቸዋል ፣ ሴቶች ልጆችሽንም በጫንቃቸው ላይ ይሸከሟቸዋል
፡፡ ነገሥታትም አሳዳጊ አባቶችሽ ይሆናሉ ፡፡ እቴጌዎቻቸውም ሞግዚቶችሽ ይሆናሉ ፡፡ ግምባራቸውንም ወደ
ምድር ዝቅ አድርገው ይሰግዱልሻል ፣ የእግርሽንም ትቢያ ይልሳሉ ፣ እኔም እግዚአብሔር እንደሆንሁ
ታውቂአለሽ ፣ እኔን በመተማመን የሚጠባበቁ አያፍሩም ፡፡
በውኑ ብዝበዛ ከሃያል እጅ ይወስዳልን ? ወይስ የጨከኙ ምርኮኞች ያመልጣሉን ? እግዚአብሔር ግን
እንዲህ ይላል ---- በሃያላን የተማረኩ ይወሰዳሉ የጨካኞችም ብዝበዛ ያመልጣል ፡፡ ከአንቺ ጋር የሚጣሉትን
እጣላቸዋለሁ ፡ ልጆችሽንም አድናለሁ ፡ አስጨናቂዎችሽንም ስጋቸውን አስበላቸዋለሁ ፡፡ እንደ ጣፋጭም
ወይን ጠጅ ደማቸውን ጠጥተው ይሰክራሉ ፡ ሥጋ ለባሹም ሁሉ እኔ እግዚአብሔር መድሃኒትሽና ታዳጊሽ ፣
የያእቆብ ሃያል እነደ ሆንሁ ያውቃል ፡፡
ትንቢተ ኢሳኢያስ ምእራፍ 49 በሙሉ ከላይ እንደ ተመለከታችሁት ስለኢትዮጵያዊው ንጉሠ ነገሥት
ቴዎድሮስ ፤ ስለኢትዮጵያ ትንሳኤ ፤ እንዲሁም ስለ እስራኤል ዘሥጋ መታሰብ ቁልጭ አድርጎ ይነግረናል ፡፡
ቃሉንም በዝርዝር እንተነትነዋለን ፡፡ በዚህ ጉዳይ ዙሪያ ያለውን የቅኖች አለመረዳት ችግር ይወገዳል ፡፡
የጥፋታቸው የክህደታቸው ማምታቻ እውነትን አጥፍቶ ማወዛገቢያ ያደረጉ የቀደመው እባብ የዘንዶው
የሃሰተኛው ነብይ ደቀ መዛሙርቶችና በቢሊዮኖች የተቆጠረው መላው የዓለም ሕዝብ ሁሉ በክህደትህ
ታፍራለህ ፡፡ ትላንት አዋልድ መፅሐፍ አልከተልም የኢትዮጵያ ትንሳኤ የለም ትል የነበርክ ፤ ነብዩ ዳንኤል
እንዳለው -- በመጨረሻው ዘመን እውቀት ይበዛል ሰው በጥበብ የእግዚአብሔርን እውነት ለመመርመር
38
ይነሳል ዳንኤል ሆይ አንተ ግን መፅሐፉን አትም ዝጋ እንዳአለው ልኡል ፡ ስለዚህ እናንተ ሥልጣንም ብርሃናዊ
አይንም የላችሁም ፡፡ የእግዚአብሔርን እውነት ልትገለፁ የሚያስችል እምነትም ስለሌላችሁ ይኸው እኛ
የሥላሴ ባሮች መርዶአችሁን እንንገራችሁ ፡፡
አንዱ የማምታቻ ቋንቋችሁ እኛ ከመፅሐፍ ቅዱስ ውጪ አናምንም ትሉ ነበር ፡፡ የሃሰተኛው ነብይ
ፍጡሮች ናችሁና እናምነዋለን ካላችሁት መፅሐፍ ቅዱስ ውስጥ በግልፅና በማያሻማ መንገድ የተቀመጠውን
የትንቢት ቃል አስቀመጥኩላችሁ ፡፡ የሌሎች የካዳችሁትን የአባቶች ትንቢት እንዳለ ሆኖ ፤ ወደአንድምታው
ገብተን እንየው --
ደሴቶች ሆይ ስሙኝ 1 እናንተም በሩቅ ያላችሁ አሕዛብ አድምጡ ! --- / ቃሉ/
ደሴቶች ማለት አገሮች መንግሥታት እንደማለት ነው በምድር ሁሉ ተበትነህ ያለህ መላው የኣዳም ዘር
ይመለከትሃልና ስማ ነው የሚልህ ልኡል እግዚአብሔር ፡፡
እግዚአብሔር ከማሕፀን ጠርቶኛል ፡ ከእናቴም ሆድ ጀምሮ ስሜን አንስቶአል ፣ አፌንም እንደተሳለ ሰይፍ
አድርጎአል ፡ --- / ቃሉ/ አንድምታው ---- እግዚአብሔር እያንዳንዱን ፍጥረት ለክብሩ ለወደደው ምግባርና
የሕይወት ምልልስ ፈጥሮ እንደ እጣ ፈንታው በየስፍራው አድርጎታል ፡፡ ሰውንም ቢያልቀውም እሱም
እንዲሁ እነደተወሰነለት የልኡል እጣ ፈንታ በምድር እንዲመላለስ አድርጎታል ፡፡ እኛም ስንፈጠር ለፈቃዱ
እንድንገዛ በምድሪቱም እንድንኖር ሲፈቅድልን በወደድነው እንድንሄድ ጨለማና ብርሃን ክፉውንና ደጉን
በፊታችን አስቀምጦልናል መርጠን ወደ ወደድነው እጃችንን እንድንሰድ ፈቃዱ ሆኖአል ፡፡ እንዲህም ሲሆን
በጎ ስንመርጥ ወደበጎ የሚመራንን መልካሙን መልአክ ያዝልናል ፡፡ መልካሙን መርጠናልና እግዚአብሔር
በወደደው መንገድ እንድንማር ያደርጋል ፡፡ እግዚአብሔርን ምርጫው አድርጎ የሚመላለስ ሰው የሚማረው
በእግዚአብሔር ነው ፡፡ እግዚአብሔር ለአሰበው ለፈቀደው ዓላማ ከሰዎች መሃል ለይቶ ለአገልግሎቱ ሰውን
ይመርጣል ፡፡ ንጉሥ ዳዊት እግዚአብሄር መርጦት ላሰበው አላማ እንዲሆን ካደረገው በኋላ የእግዚአብሔር
ፈቃድና ሃሳቡ ምን እንደሆነ የተረዳው ንጉሥ ዳዊት ይህንን አለ ------- ገና በናቴ ማሕፀን ሳለሁ ፣ አጥንትና
ደም ሆኜ ሳልዋደድ በአንተ ዘንድ ታወቅሁ አለ ፡፡ እግዚአብሔር ከማሕፀን የጠራው የለየው ላሰበው ዓላማ
ነው ፡፡ በመሆኑም የእግዚአብሔር ምርጫ ገና ሳይፈጠር ነው ያሰበው ፡፡ ሁሉም ነቢያቶች ሃዋሪያት ገና
በእናታቸው ማሕፀን ሳይዋደዱ በፊት ላቀደው ተግባር አስቀድሞ ተመርጠዋል ፡፡ የመረጣቸውን እንደተሳለ
ሰይፍ አድርጎአቸዋል ፡፡ በተናገሩት ሁሉ ዓለምን አንቀጥቅጠዋል ፤ ምክንያቱም በእነሱ እቃነት በእነሱ
አንደበት ሥራውን የሚሠራው እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ነውና !
በእጁ ጥላ ሰውሮኛል ፣ እንደ ተሳለ ፍላፃም አድርጎኛል ፣ በሰገባውም ውስጥ ሸሽጎኛል ፡፡ /ቃሉ/ ----- ዛሬ
የእግዚአብሔርን የፍርድ ቃል ፣ ተግሳፁን በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልእክታት አማካኝነት እየሰማችሁ
ነው ፡፡ ነገር ግን በአካል እኔን የልኡል ባሪያ አላያችሁም ለምን ሰዓቱ እስኪሞላ ድረስ ሸሽጎኛልና ከ15 አመታት
በላይ እንደሸሸገኝ ነውና ! በዚህ የእግዚአብሔርን አሰራር ልታውቁ ይገባል ፡፡
እርሱም ----- እስራኤል ሆይ ፣ አንተ ባሪያዬ ነህ ፣ በአንተም እከብራለሁ አለኝ ፣ እኔ ግን --- በከንቱ
ደከምሁ ምንም ጥቅም ለሌለውና ለከንቱ ጉልበቴን ፈጀሁ ፣ ፍርዴ ግን በእግዚአብሔር ዘንድ ዋጋዬም
በአምላኬ ዘንድ ነው አልሁ ፡፡ /ቃሉ/ ---እግዚአብሔር ለመረጠው በግልፅ ይናገራል አንተ ባሪያዬ ነህ ይላል
፡፡ በዚህ በመረጠው እቃ ስለሚገለገልበት በጎ ፈቃዱ ሁሉ በዚህ በመረጠው ሰው ላይ አድሮ ስለሚከናወን
ልኡል ይከብርበታል ፡፡ ወገኖቼ ይህን ቃል ስገልፀው በእውነት ያስገርመኛል ፤ በልቤ የነበረውን በሃሰቤም
ሳመላልሰው የነበረው ቃል ቢኖር ይህ ቃል ነው ፡--- በከንቱ ደከምሁ ፣ ምንም ጥቅም ለሌለውና ለከንቱ
ጉልበቴን ፈጀሁ ፣ ፍርዴ ግን በእግዚአብሔር ዘንድ ዋጋዬም በአምላኬ ዘንድ ነው አልሁ ፡፡ ይህን እውነት
ስገልፀው እኔው ቃሉን ያሰፈርኩት ያህል ይሰማኝ ነበር ፡፡ በዚህ መልእክት ውስጥ ስለራሴ የሕይወት
ምልልስና የመከራ ዓይነት መግለፅ ስለማልፈልግ የፈለገ ልኡልን ይጠይቅ ፣ ካልቸኮላችሁ ሁሉም ስለሚገለፅ
ወደብርሃን የማይወጣ ስለሌለ ትሰሙታላችሁ ፡፡ በግሌ ግን የመጣሁበትን ጎዳና ማሰብ አልፈልግም እሱን
ሳስብ መቋቋም የሚያቅተኝ እውክታ ውስጥ ስለምገባ ብዘለው መልካም ነው ፡፡ አሁንም ዋጋዬም ፍርዴም
በእግዚአብሔር እጅ ነው ፡፡ ሁላችሁም እንደምትረዱት በመላው ዓለም ነግሶ አለምን እንዳሻው በሚነዳው
የቀደመው እባብ ዘንዶው ሃሰተኛው ነብይ ጋር የተደረገው ውጊያ እጅግ ብዙ ከልጅነቴ ጀምሮ ነበር፡፡ ብዙም
ነፍስን ሳላውቅ እኔን ለማጥፋት ዲያብሎስ ያላደረገው ጥረት አልነበረም ፡፡ ፈቅጄ መከራን አልጠጣሁም ፡፡
39
ሌላውን ሁሉ ልተወውና መልእክታቱ ወደ እናንተ አደርስ ዘንድ ከታዘዝኩበት ጀምሮ በእያንዳንዱ መልእክት
መውጣት ወቅት እንዲሁ ወደ እናንተ የሚደርስ አልነበረም ፡፡ ዛሬ የማልገልፀው ከባድ ዋጋ ተከፍሎበታል
፡፡ ዲያብሎስ የማጥቂያ ስልቱ እጅግ ብዙ ነው ፡፡ በእግዚአብሔር ሃይል ብናልፈውም ሳንጎዳበት ቀርተን
አይደለም ፡፡ እንደግሌም እንደቤተሰብም ውድ ዋጋ ከፍየበታለሁ ፡፡ እድሜዬን ሰፍሬበታለሁ ፡፡ ብዙዎች
ክብርን ማእረግን ሃብትና ክብረትን መወደስን ይሻሉ ይህ በሥጋው ዓለም ለሚኖሩ እጅግ የሚመኙት ነው ፡፡
እውነትን ለተረዱ እግዚአብሔርን ለሚወዱ ግን ይህ ትርጉም የለውም ፡፡ ፍላጎታቸው ሁሉ የሚያርፈው
የዚችን ምድር ክፉ ውጣ ውረድ ቶሎ አልፎላቸው ወደ አባቶቻቸው ወደ ገነት መሄድን ነው ፡፡ እኔም
በሕይወት ዘመኔ ካየሁት ፍዳና መከራ አንፃር በዚች ምድር ላይ መኖር እጅግ ያስመረረኝ ነው ፡፡ ብቆይ
እንኳን ለፈጠረኝ አምላክ ፍቃድ ለክብሩ ለከበረው ስሙ እስከጠከምኩና በአገልግሎቴ እስካስደሰትኩት ድረስ
ብቻ ነው ፡፡ ዛሬ እኔ የሥላሴ ባሪያ እምኖረው ላገለግለው ልታዘዘው ፈቃዱን ልፈፅም እናቴንም ፍቃዷን
ልፈፅም ብቻ ነው ፡፡ ከዚህ ውጪ ምንም የምሻው የሚያረካኝ የለም ፡፡ ሩጫዬን ጨርሼ በአከካሄዴ የወደደኝን
አምላኬን አስመልኬ ፈቃዱ ተፈፅሞ ከብሮ ዘወትር ተመሥግኖ ካየሁ ለኔ ካሳዬ እሱ ብቻ ነው ፡፡ ከዚች
ምድር ላይ እምሻው ለሥጋዬ ብዬ እማስበው የለም ፡፡ እርግጥ ለምትሰሙት እጅግ ሊያስደነግጣችሁ ይችላል
፡፡ ዓለምን ሁሉ በአንድ ውዳቂ ምናምንቴ በሆንኩት ከሁሉ እጅግ ባነስኩት በቸርነቱ በምሕረቱ ሸፍኖኝ
ነውሬን ሃጢያቴን ከድኖ ውድ ዋጋ ከፍሎልኝ እንደገናም እጅግ ከአእምሮ በላይ በሆነ ሥፍራ ላይ
ሊያስቀምጠኝ መወሰኑን ከተነገረኝ ጀምሮ ለረጅም አመታት ይህ ከኔ እንዲያልፍ እኔም ለዚህ እንደማልመጥን
በመግለፅ ከፈጣሪዬ ከመድሃኒያለም ጋር በብርቱ ተከራክሬአለሁ ፡፡ አልሆነም እናቴንም ድንግልን ጠይቄአለሁ
አልሆነም ፡፡ ይሁንና ሁሉንም ጊዜ ስለሚገልጠው ብዙ ባልል መልካም ነው ፡፡ ወደ ቀጣዩ ቃል እንሂድ ፡፡
አሁንም በእግዚአብሔር አይን ከብሬአለሁና አምላኬም ጉልበት ሆኖኛልና ! ያእቆብን ወደ እርሱ
እንድመልስ እስራኤልንም ወደ እርሱ እንድሰበስብ ባሪያ እሆነው ዘንድ ፣ ከማህፀን ጀምሮ የሰራኝ
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል -- እርሱም የያእቆብን ነገዶች ፤ እንድታስነሳ ፣ ከእስራኤልም የዳኑትን
እንድትመልስ ባሪያዬ ትሆን ዘንድ እጅግ ቀላል ነገር ነውና ! እስከ ምድር ዳር ድረስ መድሃኒት ትሆን ዘንድ
ለአሕዛብ ብርሃን አድርጌ ሰጥቼሃለሁ ይላል ፡፡ የእስራኤል ታዳጊ ቅዱሱም እግዚአብሔር ፣ /ቃሉ/ -----
እንደምትመለከቱት የልኡል ቃል ዛሬ ንጉሠ ነገሥት ቴዎድሮስ ማነው እያላችሁ ለምትታወኩ ! እንዲሁም
የለም ሃሰት ነው ለምትሉ እውነቱ ይህ ነው ፡፡ እርሱም ለምን እንደተጠራ ማን እንደጠራው ማን እንደሾመው
እወቁ ! ለሱ የከበደው እንደገደል የታየው ለእግዚአብሔር እጅግ ቀላል እንደሆነ ጌታችን መድሃኒያለም
ሲያበረታው ያው እየሰማችሁት ነው ፡፡
ቃሉ ይቀጥላል ----- ለገዢዎች ባሪያ እንዲህ ይላል ----- ስለታማኙ ስለ እስራኤል ቅዱስ ነገሥታት አይተው
ይነሳሉ መሳፍንትም አይተው ይሰግዳሉ ፡፡ --- መላው ዓለም ለገዢዎች ባሪያ የሆንክ ሁሉ ስለእግዚአብሔር
ቅን ፍርድ እግዚአብሔር ስለ ሚገልጠው እውነት አንተ የምትንቀጠቀጥላቸው የምትገዛለቸው መንግሥታት
መሳፍንቶች ሁሉ ለንጉሠ ነገሥት ቴዮድሮስ ወደው ሳይሆን በግዳቸው ዕየተጠረጉ እየተፈጩ ይንበረከካሉ
ይሰግዳሉ ፡፡ ቃሉ የሚነግርህ ይህንን እውነት ነው ፡፡
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል --- በተወደደ ጊዜ ሰምቼአለሁ በመድሃኒትም ቀን ረድቼአለሁ ፣
እጠብቅህማለሁ ፣ ምድርንም ታቀና ዘንድ ፣ ውድማ የሆንትንም ርስቶች ታወርስ ዘንድ ፣ የተጋዙትንም ----
ውጡ በጨለማም የተቀመጡትን -- ተገለጡ ትል ዘንድ ቃል ኪዳን አድርጌ ለሕዝቡ ሰጥቼሃለሁ ፡፡ /ቃሉ/ -
--- እንግዲህ እግዚአብሔር ባሪያውን እንደጠበቀው በብርቱ መከራም ውስጥ እንዳዳነው እንደሰማው
እንደሚጠብቀው አረጋግጦለታል ፡፡ ልብ በሉ ምድርንም ታቀና ዘንድ ማለት የፈረሰውን የጠፋውን እንደ
ቀደመው ይመልስ ዘንድ ባሪያወን አዟል ፡፡ የተጋዙትንም ውጡ በጨለማም የተቀመጡትን ተገለጡ ትል
ዘንድ --- ይላል ቃሉ -- ንጉሡ የተሰጠው ቀዳሚ ተግባር የታሰሩትን የተሳደዱትን በዲያብሎስ አይን
የተዘመተባቸውን ስለቀናችው የተዋህዶ እምነታቸው የተሰቃዩትን ሁሉ ይገለጡና ወደ ብርሃን ይመጡ ዘንድ
ያደርጋል ፡፡ እግዚአብሔር ቀጥሎም እንዲህ ይላል -- ቃል ኪዳን አድርጌ ለሕዝቡ ሰጥቼሃለሁ ፡፡ እንግዲህ
ለህዝቡ እግዚአብሔር በገባው ቃል መሰረት ንጉሱን ለሕዝቦቹ ሰጥቶአል ፡፡
በመንገድም ላይ ይሰማራሉ ማሰማርያቸውም በወና ኮረብታ ሁሉ ላይ ይሆናል ፡፡ የሚራራላቸውም
ይመራቸዋልና በውሃም ምንጮች በኩል ይነዳቸዋልና አይራቡም አይጠሙም ትኩሳት ወይም ፀሐይ
አይጎዳቸውም ፡፡ ተራሮቼንም ሁሉ መንገድ አደርጋለሁ ፡፡ /ቃሉ/ እግዚአብሔር በመጪው መልካም ዘመን
40
በትንሳኤው ዘመን በባሮቹ በኩል ሕዝቦቹን እንዴት እንደሚመራ መልሶም እንደሚተክል አብሮአቸውም
እንደሚሆን መሰናክሉንም እነደሚያስወግድ ይነግረናል ፡፡ ከተራራ የገዘፈ የለም እሱን ሁሉ አስወግዶ መንገድ
እንደሚያደርግ ልኡል ቃሉን ሰጥቶአል ፡፡ የዛሬ ተራሮች መንግስታት ሃይላት ሃሰተኛ እምነቶች ሕዝብን ያጠፉ
ሁሉ ይወገዳሉ እውነቱ ይህ ነው ፡፡
ጎዳኖቼም ከፍ ከፍ ይላሉ ፡፡ /ቃሉ/ እግዚአብሔር የሚወስዳቸው ቅን ፍርዶቹ ሁሉ በዚያ ዘመን
ለትንሳኤው ለታጩት ሁሉ መንገዶች ሁሉ ሰላም በረከት ፍቅር ደስታ የሚሆንበት እግዚአብሔርም በፍፁም
ልብ በፍፁም ሃሳብ በፍፁም ነፍስ የሚመለክበት የከበረ ከፍ ከፍ ያለም የብርሃን ዘመን ይሆናል ፡፡
እነሆ እነዚህ ከሩቅ እነሆም እነዚህ ከሰሜንና ከምእራብ ፣ እነዚህም ከሲንም አገር ይመጣሉ ፡፡
እግዚአብሔር ሕዝቡን አፅናንቶአልና ለችግረኞችም ራርቶአልና ሰመያት ሆይ ዘምሩ ፣ ምድርም ሆይ ደስ
ይበልሽ ፣ ተራሮችም ሆይ እልል በሉ ፡፡ /ቃሉ/ በመጪው ዘመን በትንሳኤው ዘመን ከሁሉም የምድር ገፅታ
ወደ ኢትዮጵያ ለመፅናናት ለመዳን ይመጣሉ ፡፡ እግዚአብሔር ከታላቁ ቁጣ የተረፈውን የተቸገረውን ሁሉ
ያፅናናል ፡፡ ለሕዝቡ እራርቶአልና እግዚአብሔርን ስለቅን ፍርዱ ስለሕዝቡ እርህራሄ ሰማያትም ምድርም
መንግሥታትም እልል ይላሉ ፡፡ የሚሆነው ይህ ነው ፡፡
ፅዮን ግን ---- እግዚአብሔር ትቶኛል ፣ ጌታም እረስቶኛል ፣ አለች ፡፡ በውኑ ሴት ከማሕፀንዋ ለተወለደው
ልጅ እስከማትራራ ድረስ ሕፃንዋን ትረሳ ዘንድ ትችላለችን ? አዎን እርስዋ ትረሳ ይሆናል ፡፡ እኔ ግን አልረሳሽም
፡፡ እነሆ እኔ በእጄ መፃፍ ቀርጬሻለሁ ፣ ቅጥሮችሽንም ሁልጊዜ በፊቴ አሉ ፡፡ ልጆችሽ ይፈጥናሉ ፣ ያፈረሱሽና
ያወደሙሽ ከአንቺ ዘንድ ይወጣሉ ፡፡ /ቃሉ/ ይህ ቃል ሰለእስራኤል ዘሥጋ የሚናገር ነው ፡፡ በመልእክት
ሦስት እንደተገለፀው እስራኤል በመጪው የትንሳኤ ዘመን በኢትዮጵያ ብርሃናዊ መንግሥት ሥር የራሷ
የውስጥ አስተዳደር መብት ተሠጥቶአት ከቁጣው የተረፉትን ሕዝቦቿን ይዛ እንደ ታናሽ የኢትዮጵያ እህት
ሆና በመንፈሳዊ አስተዳደር በኢትዮጵያ የተዋህዶ ኦርቶዶክስ ብርሃናዊ አመራር እየተመራች ተፅናንታ
ትኖራለች ፡፡ እግዚአብሔር ስለ ቀደሙት ነቢያት ሃዋሪያት በፊቱ ታምነው ስላሳለፉት ሕይወት እግዚአብሔር
እንደ ሕዝቦቹ አምጦ የወለዳቸው የወደዳቸው ነበሩ ፡፡ ምንም እንኳን ቢክዱትም ወደ ሕዝቦቹ ቢመጣም
ባይቀበሉትና በታላቅ ክህደት ለሞት አሳልፈው ቢሰጡትም ፣ እስከአሁኑ ድረስም ከጥፋታቸው ባይመለሱም
እሱ ግን እነሆ በመጨረሻው ሰአት በፍርድ ኣለምን ሲጎበኝ ለቅሬቶቹም ሕዝቦች እራራ አሰባቸውም ፡፡
የቀደመውን የነአብርሃምን የይስሐቅን የያእቆብን የመሰረቱ አባቶችን የነሙሴን የነኤልያስን የነዳዊትን የፍቅር
ዘመን አሰበ ፡፡ እስራኤልም በዚህ ነው እድሉ የገጠማት ፡፡
አይንሽን አንስተሸ በዙሪያሽ ተመልከቺ ፣ እነዚህ ሁሉ ተሰብስበው ወደአንቺ ይመጣሉ ፡፡ እኔ ሕያው ነኝና
እነዚህን ሁሉ እንደ ጌጥ ትለብሻቸዋለሽ እንደ ሙሽራም ትጎናፀፊአቸዋለሽ ይላል እግዚአብሔር ፡፡ ባድማሽና
ውድማሽ ወናም የሆነው ምድርሽ ከሚኖሩብሽ የተነሳ ዛሬ ጠባብ ትሆናለችና የዋጡሽም ይርቃሉና የወላድ
መካን ከሆንሽ በኋላ የተወለዱልሽ ልጆችሸሽ በጆሮሽ ---- ሥፍራ ጠብቦኛልና እቀመጥ ዘንድ ቦታ አስፊልኝ
ይላሉ ፡፡ አንችም በልብሽ የወላድ መካን ሆኛለሁና እኔም ብቻዬን ተሰድጃለሁና ተቅበዝብዤአለሁምና
እነዚህን ማን ወለደልኝ እነዚህንስ ማን አሳደጋቸው እነሆ ብቻዬን ቀርቼ ነበር ፣ እነዚህስ ወዴት ነበሩ ትያለሽ
፡፡ /ቃሉ/ --- እግዚአብሔር የታመነ አምላክ ነው በቃሉ የፀና ነው ፡፡ ኢትዮጵያ በእግዚአብሔር ፊት ስትታሰብ
በሁለመናዋ ነው የምትጠገነው ያጣችውን ተስፋ የቆረጠችበትን የተሰደዱባትን ሁሉን እግዚአብሔር
ይመልሳል ፡፡ ባድማው ሁሉ ይለመልማል ኢትዮጵያ የሁሉ ምደር መፅናኛ ትሆናለችና ስፍራ እስከሚጠብ
የትንሳኤው ሙሽሮች የሚደምቁባት ትሆናለች ፤፤ ግዛቷም እጅግ ይሰፋል ፡፡ መካን ሆንኩ ሁሉን አጣሁ እነደ
ጠላት ተቆጠርኩ ልጆቼም ጠፉ ብላ ተስፋ የቆረጠችው ኢትዮጵያ ከመላው ዓለም ሁሉ የሰው ዘር እንደ
አዲስ በተዋህዶ ተወልዶ ለክብሯ ጌጥ ይሆናል ፡፡
ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ----- እነሆ እጄን ወደ አሕዛብ አነሳለሁ ዓላማዬንም ወደ ወገኖቼ
አቆማለሁ ፣ ወንዶች ልጆችሽንም በብብታቸው ያመጡአቸዋል ፡፡ ሴቶች ልጆችሽንም በጫንቃቸው ላይ
ይሸከሙአቸዋል ፡፡ ነገስታትም አሳዳጊ አባቶችሽ ይሆናሉ ፡፡ እቴጌዎቻቸውም ሞግዚቶችሽ ይሆናሉ ፡፡
ግምባራቸውንም ወደ ምድር ዝቅ አድርገው ይሰግዱልሻል ፡፡ የእግርሽንም ትቢያ ይልሳሉ ፡ እኔም
እግዚአብሔር እንደሆንሁ ታውቂአለሽ ፡፡ /ቃሉ/ እግዚአብሔር እጄን ወደ አሕዛብ አነሳለለሁ ኣላማዬንም

41
ወደ ወገኖቼ አቆማለሁ ሲል በመልካሙ ዘመን በመጠገኛው ዘመን አህዛብን ወደ ኣላማው ወደ እውነት
መገለጫው ወደ እሚከብርበት ምድር ወደ ኢትዮጵያ የሚጠራበት እንደሚሆን ያመለክታል ፡፡
እኔንም በመተማመን የሚጠባበቁ አያፍሩም !! /ቃሉ/ --- እኔንም በመተማመን የሚጠባበቁ አያፍሩም !!
በውኑ ወገኖቼ የዚህን ቃል አንድምታ በሚገባ ታስተውላላችሁን አዎን ሕሊናው ያልተከደነ ማስተዋሉ
ያልተጋረደ ይረዳል በዬ አምናለሁ ፡፡ ኢትዮጵያ የተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነት ምድር -- በእግዚአብሔር
የተወደደች እምነትን ያፀኑ ወገኖች ምድር ፈጣሪዋን አዳኟን ታዳጊዋን መድሃኒያለምን እናቷን ድንግልን
ለረጅም ዘመናት እንደተገባላት ቃል ኪዳን ታምና ተስፋ አደርጋ ስትጠባበቅ ኖራለች፡፡ አባቶች እናቶች ይህንን
እውነት ለልጆቻቸው አውርሰው በተስፋ ተሳልመው ወደ እረፍታቸው ሄደዋል ፡፡ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች
የድንግል ልጆች ታላቁ ነብይ ኢሳኢያስ የኖረው ከጌታችን መወለድ በፊት ነው ፡፡ ስለ ኢትዮጵያ ታላቅነት
ወደፊት ስለሚጠብቃት የፀና ታላቅ ተስፋ ከልኡል ተገልጦለት እሱም የአምላኩን ቃል ኪዳን በትንቢት
መፅሐፉ አስፍሮልን አልፏል ፡፡ ሰአቱ ሲደርስ እነሆ እግዚአብሔር ቃሉንና ሚስጥሩን እየገለጠ መጣ !
ኢትዮጵያ የቃል ኪዳን ምድር እንደሆነች ይህንን እውነት ያመኑና የተረዱ እጅግ ጥቂት ወገኖች ተስፋ
ሳይቆርጡ ሲጠባበቁ ኖረዋል ፡፤ እግዚአብሔር አንድ ቀን እውን ያደርገዋል ብለው ታምነው ቆመዋል ፡፡
እኛም የመልእክቱ አድራሾች እንዲሁ በተስፋ ፀንተን ስንጠብቅ ቆይተናል ፡፡ እግዚአብሄር ሃያል የታመነ ጌታ
በመተማመን የሚጠብቁትን አያሳፍርም ፡፡ እውነቱ ይህ ነው፡፡ ዛሬም የምነግርህ ተስፋህ እነሆ እውን ይሆናል
ደርሰህበታል ፡፡ የካዱትም የናቁትም ያቃለሉትም ተስፋን የማይሰጥ የማይፈርድ የማይታደግ አድርገው
የቆጠሩት ሁሉ እነሆ ያዩታል በቅን ፍርዱም እየጠረገ ይሸኛቸዋል ፡፡ በቃሉ አላግጠዋል ፣ እውነትን በውሸት
ለውጠዋል ፡፤ የሃሰት እምነትን ታምነዋል ፡፡ በእውነት የቆሙትን አጥፍተዋል ፡፡ ለዲያብሎስ ለዘንዶው
ለሃሰተኛው ነብይ ትምህርት ተንበርክከዋል ፡፡
በዮሐንስ ራእይ 20 የተገለጠውን እውነት ክደዋል ፡፡ የእውነት ሰዎችን የተዋህዶ አርበኞችን ተፈታትነዋል
አሳደዋል ፡፡ የኢትዮጵያን የፀና ተስፋ የገለጥነውን ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልእክታትን በድፍረት
ተቃውመዋል ፡፡ ዛሬስ የትንቢተ ኢሳኢያስ ምእራፍ 49 /በሙሉ/ ከላይ እንደገለፅነው ይህን ደግሞ እንዴት
ታስተባብሉ ይሆን መቼም ደፋሮች ናችሁና የሃሰተኛው ዲያብሎስ ልጆች ናቹሁና ውሸት ልብሳችሁ ስለሆነ
የድፍረት ሃጢያትን ለመስራት ትሞክሩ ይሆናል ግን በአንድ ነገር እርግጥ እንደሆነ ላረጋግጥላችሁ ፣ --- ጊዜ
የለም አብቅቶአል መሽቶባችኋል ፡፡ አሁን ከፊታችሁ ሁሉም ነገር ተጭኖ መጥቶአል ፡፡ መግቢያ የለም ፡፡
መደበቂያ በፍፁም የለም አበቃ !!
በውኑ ብዝበዛ ከሃያል እጅ ይወስዳልን ? ወይስ የጨካኙ ምርኮኞች ያመልጣሉን ? እግዚአብሔር ግን
እንዲህ ይላል ----- በሃያላን የተማረኩ ይወሰዳሉ ፣ የጨካኖችም ብዝበዛ ያመልጣል ፣ ካንቺ ጋር የሚጣሉትን
እጣላቸዋለሁ ፣ ልጆችሽንም አድናለሁ ፡፡ አስጨናቂዎችሽንም ሥጋቸውን አስበላቸዋለሁ ፤ እንደ ጣፋጭም
ወይን -ጠጅ ደማቸውን ጠጥተው ይሰክራሉ ፡፡ ሥጋ ለባሹም ሁሉ እኔ እግዚአብሔር መድሃኒትሽና ታዳጊሽ
የያእቆብ ሃያል እነደ ሆንሁ ያውቃል ፡፡ / ቃሉ /
ዛሬ ዓለም በትእቢቷ የተሞላች ናት አትሰማም ፡፡ እንኳን እኛን ድሃዎችን የተናቅነውን የተሻሉትን እንኳን
አይሰሙም ፡፡ ምክንያቱም የዘመኑ ሃያላን ናቸው ፡፡ ከአሜሪካ እጅ ወይም ከራሽያ አሊያም ከእንግሊዝ እጅ
አንድ ድሃ አገር የሚሻውን በጉልበት ይወስዳልን አይታሰብም አይሞከረም ፡፡ ሁሉም የሶስተኛ ዓለም ሃገር
ከአውሮፓ ተዋግቼ ከሁሉም የምድሪቱ ሃያላን ተዋግቼ ምርኮ እወስዳለሁ የሚል የአፍሪካ አገር በሕሊናችን
ልናስበው አንችልም ፡፡ ነገር ግን ይህ እውነት ሁሉም የዘመኑ ሰው የሚያምንበት እንደሆነ ግልጽ ነው ፡፡
ተገረሙ እንጂ ይህ እውነት ይገለበጣል ፡፡ እንዴት ይሆናል አዎን ይሆናል አይሆንም የምትሉት
በእግዚአብሔር ይቻላልና ፡፡ ልብ በሉ በሃያላን የተማረኩ ይወሰዳሉ ፡፡ ከሃያላኑ እጅ በግድ ነፃ ይወጣሉ ፡፡
ጨካኞች የዚህ ዘመን ሃያሎች ያጎሯቸው ያመልጣሉ / ነፃ ይወጣሉ/ ፡፡ እውነቱ ይህ ነው ፡፡
ወገኖቼ ልብ በሉ ከፊታችሁ የደረሰው እውነት በተግባር ሲፈፀም ታያላችሁ ፡፡ የእግዚአብሔር ቃል ተረት
የሆነባችሁ የዘመኑ አለቆች ሃያላን ፈራጆች የምድሩ ነገሥታቶች ሁሉ ከነትምክህታችሁ ፡፡ በእሳት
ትጠረጋላችሁ ፡፡ የዓለማችን ሃያላን ወዳችሁ አይደለም በምድር የምታሳቃዩአቸውን የምትለቁት በቁማችሁ
እሳት ሲበላችሁ ሞትን ስትለምኑ ያኔ በራሳችሁ ለምናችሁ ይደረግ የተባላችሁትን ሁሉ ከሚፈለገው በላይ
ሁሉ ታደርጋላችሁ ፡፡
42
ከተመሰገነችው ከተወደደችው በፊታችሁ ሁሉ ትከብር ዘንድ በሃያሉ እግዚአብሔር በታሰበችው ኢትዮጵያ
ፊት ትቢያ ትሆናላችሁ ምናምንቴና የተዋረዳችሁ ትሆናላችሁ ፡፡ የተመካችሁበት ሁሉ የትምክህታችሁ ምንጭ
የሆነው ሁሉ በቅፅበት ከፊታችሁ እነደ ጭስ ይተናል ፡፡ የተጣላችሁት ከኢትዮጵያ ነውና ! ይህ ድርጊት ደግሞ
ከእግዚአብሔር ጋር መጣላት ነው ፡፡
መከራችሁ ምን ያህል እንደሚከብድ የሚገልፀው የፍርድ ቃል ስጋችሁን ያስበላችኋል ደማችሁን እንደ
ወይን ጠጅ ያስጠጣችኋል ፡፡ በዚህም ሥጋ ለባሽ ሁሉ የሚያየው ይሆናል ፡፡ የኢትዮጵያ ታዳጊ መድሃኒት
ሃያሉ እግዚአብሔር እንደሆነ ያኔ ታውቃላችሁ ፡፡
ወገኖቼ ንጉሠ - ነገሥት ቴዎድሮስ የኢትዮጵያ ትንሳኤ ምን እንደሚመስል እንዴትስ እንደሚከናወን በሚገባ
በትንቢተ ኢሳኢያስ ተረጋግጦ ተገልጦላችኋል ፡፡ ከፊታችሁ ደግሞ ሊከናወን በደጃችሁ ቆሟል ፡፡ ከዚህ
መልእክት መውጣት በኋላ ሁሉም ድርጊት ይከናወን ዘንድ ከልኡል ዘንድ ታዟል ፡፡
ዛሬ ባለንበት በዚህ ሰዐት ምድር በውሸት ወሬ ጧትም ማታም በምትናጥበት ወቅት ፡፡ ወጣቱም
ሽማግሌውም የቴሌቪዥን ሱሰኛ በሆነበት ዘመን የማህበራዊ ድረ ገፆች እስረኛና በእነሱ እስትንፋስ የሚኖር
ያህል በተቆጠረበት ዘመን ---- ዩ - ተዩቡን ፣ ፌስ - ቡኩን ፣ ሌሎችንም ገፆች የሸፈነው አንዱ የወቅቱ ጉዳይ
ስለ ኢትዮጵያ ትንሳኤ የሚፃፈው ሲሆን ፣ ከዚሁ ጋር ተጣምሮ የሚነሳው ደግሞ የንጉሠ ነገሥት ቴዎድሮስ
መነሳትና የመምጣት ጉዳይ ዋናው ሆኖአል ፡፡ አንዳንዱ ወቅቱንና ያለውን የዓለም ነውጥ በመመልከት
ከኢትዮጵያ ትንሳኤ ጋር መያያዙን የሚቃወም ሲሆን ፣ አንዳንዱም ስለትንቢት ቃሉ በመፃረር የዘመኑን
ገዢዎች ለማስደሰትና ፍርፋሪ ለመልቀም ይለፋሉ ፡፡ አንዳንዱ ደግሞ የጣፈጠ ተደማጭ እንግዳ ነገር
በማቅረቡ ብዙ አንባቢ በማግኘት ከዩ ቲዩብ ሳንቲም ለማግኘት የሚደክም ነው ፡፡ የሚበዙት ደግሞ
የዲያብሎስ ታዛዦች በመሆናቸው መፈፀሚያቸው መድረሱን ከጌታቸው ስለሰሙ በከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ
ገብተው ሕዝቡን እንዳይሰማ ለማድረግና ከእውነቱ መንገድ ለማሳት የሚጥሩ ናቸው ፡፡ ንጉሱ በዚህ ነው
የሚሉ እንዳሉ ሁሉ የተለያዩ የትንቢት መፃሕፍትን በመጥቀስ ስለትውልድ ሀረጉ ስለሚመጣበት አቅጣጫ
ስለተወለደበት ሁሉ የሚናገሩ ገፆች እጅግ በዝተዋል ፡፡ ብዙዎቹ የሚያነሱት እንግሊዝ አገር ስለሚገኘው
ፍካሬ እየሱስ ሲሆን እንዳሻቸው እየተረጎሙ እንዲህ ይላል እንዲያ ይላል እያሉ ሕዝቡን ሁሉ ሲያሳክሩት
ይታያል ፡፡ የዘመኑ ሰው ወሬ ቀለቡ ነውና ውሸቱንም ከጥቂት እውነት የተቀላቀለውንም ማሳሳቻውንም
ሁሉንም ሳይመርጥ ያዳምጣል ፡፡ በዚህም ግራ ይጋባል ፡፡
የዘመናችን የዲያብሎስ አለቆችና መንግሥታት እንዲሁም የዲያብሎስ የሃሰተኛው ነብይ ድርሰት የሆኑ
እምነቶች ከሃዲዎች ይህን እውነት በማዛባት በማግነን የተሳሳተ ትርጉም በመስጠት በጥርጥርም መንፈስ
በሙሙላት እንደተረት እንዲታይ ብዙ ጥረት ያደርጋሉ ፡፡ በብርቱ የሰጋው አለማችን ፤ የሚነዳትም ዲያብሎስ
የቀደመው እባብ ፣ ዘንዶው ፣ ሃሰተኛው ነብይ ይህንን እውነት ጠንቅቀው ያውቃሉ ፡፡ እውነትነቱንም በሚገባ
የተረዱ ናቸው ፡፡ ልብ በሉ እግዚአብሔርን የካደ የልኡልን መንግሥት ሊገለብጥ እሱ ፈጣሪ ሊሆን የተመኘ
ይህንንም ህልሙን ለመፈፀም እስከመዋጋት የሄደ ዲያብሎስ በምድር ያቆማቸው አለቆችና ሹሞች ናቸው ፡፡
በመሆኑም ዛሬም በውጊያ ላይ ናቸው ፡፡ በሰማይ ስፍራ አልተገኘላቸውም ፡፡ ተሸንፈው ተጠቅልለው ወደ
ምድር ተጥለዋል ፡፡ ዛሬ ደግሞ የምድር ምሽጋቸውም ሊደረመስ ነው ፡፡ እግዚአብሔርም በታመኑ ባሮች
አገልጋይነት በምድሪቱም በሙላት ሊከብርባት ሊመሰገንባት ነው ፡፡ ታዲያ ይህ እውነት ሊውጠው ስለመጣ
እነሆ በከባድ ውጊያ ላይ ተጠምዶ እናያለን ፡፡ ግድ ነውና ይህ እውነት እውን እንዳይሆን ይመኛሉ ፡፡
ምክንያቱም የህልውናቸው ማብቂያ ነውና ! ፡፡ ይህም ብቻ አይደለም የካዱት እየተዋጉ ያሉት እኛንም
እነሱንም የፈጠረ አምላክን ነውና ! በታላቅ ድንጋጤ ቢዋጡ አይገርምም ፡፡በነሱ ግብአተ መሬት ላይ
እግዚአብሔር በምድሪቱ ላይ ይከብራልና ! ይህ እውነት ምድርን በከደነ ጨለማ ላይ ሁሉ ያበራል ፡፡ የሁሉ
ፍጥረት ጌታ በቅን ፍርዱ በምድርም በሰማይም ሊከብር ሊመሰገን ይገባዋል ፡፡ ቅን ፈራጅ አምላክ ነውና !
ታዲያ የዚህ ጨለማ ገዢዎች ሕልውና የሚያጠፋ ንጉሠ - ነገሥት ቴዎድሮስ በእግዚአብሔር ሃይል
ተቀብቶና ተሸሞ ሲመጣ እንዴት ይቀበሉታል ፡፡ ቄጠማ ጎዝጉዘው እንደማይቀበሉት እሱም ጠንቅቆ ያውቃል
፡፡ ጨለማና ብርሃን ምን ሕብረት አላቸውና ! ንጉሡ የመጣው የፈጠረውን አምላክ ፈቃድ ሊያስፈፅም
ሊያስመልክ በሁሉም ነገር በምድር ስለ እግዚአብሔር ክቡር ስም ስለ ከበረው ቃሉ ዘብ ሊቆም የመጣ ነው
፡፡ ስለዚህ ሊያጠፉት ቢመኙ ከእነሱ አይን ሲታይ ግድ የሚላቸው ነው ፡፡ ብቻ ትግላቸው በቀላል የተገነባ
43
አይደለም ፡፡ ዲያብሎስ ጥበቡን አልተነጠቀምና ለጥፋቱ ብዙ ዘዴ እንደሚፈበርክ ግልፅ ነው ፡፡ ስለዚህ
በምታዩት ትርምስ አትደነቁ ፡፡ የእግዚአብሔር እውነት ከተገለፀ ሁሉም የጨለማ ሃይል ሥፍራና መቆሚያ
የለውምና ጠላት በብርቱ ታውኳል ፡፡ ወገኖቼ በጨለማ ያለን ሰው ያሻቸውን ቢያደርጉት ቢጎትቱት ምን
ያውቃል ፡፡ ምንም አያውቅም ያሻቻውን ያደርጉታል ፡፡ እውነቱ ይህ ነው ፡፡ ዛሬ እንደምታዩት አለምን
ዲያብሎስ ፍፁም አጨልሟት በሃጢያት ባሕር ውስጥ እንድትዋጥ አድርጎአታል ፡፡
ፍጅት ጦርነት እርስ በእርስ በዘር መፋጀት በድንበር በእምነት መተላለቅ ፣ እኔ ነኝ የበላይ ፣ የለም እኔ ነኝ
በሚል እየተላለቀ ይገኛል ፡፡ ሁሉም ሰው እንደሚያውቀው ኣለም በሁለት ጎራ ተለይቶ የሚቋላው ዲያብሎስ
በአደራጀለት እቅዱ መሰረት ነው ፡፡ የፈቃዱ ተገዢዎች ስለሆኑ የታዘዙትን ያደርጋሉ ፡፡ የሁሉም መንግሥት
ምኞት እኔ የተሻለ ሰላምን ብልጽግናን ደስታን ፈንጠዝያን ዲሞክራሲን /የሰይጣን ፍትህን/ አመጣለሁ የሚል
ነው ፡፡ ይህንንም ለማድረግ ያንተ ዘዴ የተሻለ ነው ፣ አይ የዚያኛው የተሻለ ነው ፡፡ በሚል ዘዬ ዲያብሎስ
ስላደራጃቸው ፣ ሺዎችን ዘመናት እየተቋሉ እዚህ ደርሰዋል ፡፡ የዲያብሎስ ሕልምና ኑሮ የሚደምቀው በዚህ
የጨለማ ኑሮ እየተፋጨ እየተቋላ የሚዳክር ፣ መጨበጫ የሌለው አለም በመፍጠር ስለሆነ ይህ ሕልሙም
ተሳክቶለት ቢሊዮኖችን እየነዳ ይገኛል ፡፡
ሰው ፈጣሪውን ካወቀ እንደፈቃዱ ከሄደ ትእዛዙን ከወደደና ካከበረ፣ ወደ ብርሃን ዓለም ገባ ማለት ነው
፡፡ መዝኖና አስተውሎ የሚጓዝ እግዚአብሔርና ፍቃዱ የተረዳ በሱ ሲኖር ምን እንደሚያተርፍ ስለሚያውቅ
፣ በእውነትም ተደሳች ለመጪውም ዘመን ወደ ብርሃን ተሸጋሪ እንደሚሆን ፣ እንደሚፅናናም ዲያብሎስ
ስለሚያውቅ ይህንንም እውነት ሰው እንዲያውቅና ወደ እግዚአብሔር ጉያ ተሰብስቦ ፣ በምድርም በረከት
ለወዲያኛውም ዓለም የመንግሥቱ ወራሽ እንዳይሆን ታላቅ ተጋድሎ አድርጎአል እያደረገም ነው ፡፡
አመፁ በዝቶ --- ዛሬ የሰው ዘር እንደቅጠል እየረገፈ ፣ ዲያብሎስ ባደራጀውና ባቀደው መልክ የሰው ደም
እንደ ጎርፍ እየፈሰሰ ነው ፡፡ መቋረጫ የለውም ፡፡ እዚህ አገራችን ስንት ንፁህ ደም ፈሰሰ ስንት ድሀ አለቀ ፤
ስንት ቤት ፈረሰ ስንቱ በረሃብ በጦርነት ረገፈ ፤ ስንቱ በዘሩ ተፈጨ ፣ ስንቱ ስለተዋህዶ እምነቱ ተጨፈጨፈ
፡፡ዛሬ በግልፅ ፣ ባልተሸፈነ መልኩ እያያችሁት አይደለም እንዴ
ዲያብሎስ የቀደመው እባብ ዘንዶው ሃሰተኛው ነብይ ያነገሰው የኢትዮጵያ መንግሥት ፣ የዲያብሎስን
ፍላጎት ለማርካት ፣ የእውነትን መንገድ ሊያጠፋ ምን እየሰራ እንዳለ የምታዩት አይደለም ወይ ! አይኑን
በጨው ያጠበ አፍረት የማይሰማው ውሸትን እንደልብስ ያጠለቀ ፣ማጭበርበርን ማታለልን እንደስልትና
እውቀት አእምሮው የተቀበለ ፤ አፉ ቅቤ ልቡ ጩቤ እንደሚባለው አይነት መሪ ለኛ መጥፋት የሚተጋው
ዲያብሎስ ተክሎብን ስንት የኢትዮጵያ ድሃ ስለ ዘሩ ስለ ተዋህዶ እምነቱ ተፈጨ ‹ ስንት ቤተ ክርስቲያናችን
ፈረሰ ተቃጠለ ፣ ስንቱ ተሳደደ ፣ ስንቱ የአረብ መጫወቻ ሆነ ፣ አገራችንን ለማፍረስ ስንት ጥረት ተደረገ ፡፡
የጥፋት ሁሉ ማእከል ኢትዮጵያ ለምን ሆነች ፣ ግልፅና የማያሻማ ነው ፡፡ የቀደመው እባብ ፣ ዘንዶው ፣
ሃሰተኛው ነብይ ተጠዋሪዎች ሕልማቸውንና ሩጫቸውን የሚያጦፉት እግዚአብሔር ሃይልን ያስታጠቃቸው
የሥላሴ ባሮች የሚነሱት ከዚች ከድንግል ርስት ኢትዮጵያ ስለሆነ ነው ፡፡ የጠላታችን ሞትም ከነዝግንትሉ
መጠረጉም የታወጀው ከዚች እጅግ አብዝቶ ከሚጠላት ኢትዮጵያ ነው ፡፡
ኢትዮጵያ የተወደደች የተመረጠች በዘመን ጉዞዋ አምላኳን ያከበረች ፣ ያንንም አምልኮ ከልቡ የሚፈፅም
ሕዝብ በውስጧ እስከዛሬ ይዛ የዘለቀች ናት ፡፡ ይህ እውነት ይህ ብርሃን ዲያብሎስን ያለ እረፍት የሞት
መርዶውን ተሸክሞ እንዲዞር አድርጎታል ፡፡
- ኢትዮጵያ የሥላሴ የክብራቸው መመሥገኛና መገለጫ ምድር ናት ፡፡ / ይህን ስንል ምን ማለታችን
ነው አዎን አምላካችን ስላሴ የፍጥረት ሁሉ አስገኝ ፈጣሪ ፤ የምድሩም የሰማዩም የሚታየውም
የማይታየውም ረቂቅ ፍጥረት ሁሉ ፈጣሪ በፈቃዱ ሁሉን ያፀና እኛንም ወዶንና ፈቅዶ በአምሳሉ
የፈጠረን ጌታ በሰማይ ሁሉም ፍጥረት ያላማቋረጥ ያመሰግነዋል ሌትም ቀንም ፤ ምድርም
ልታመሰግነው ይገባታል ፡፡ በላይዋ ያለ ፍጥረት ሁሉ ሲያመሰግን ሰው ብቻ አምፆ ቆሟል ፡፡
ይኸውም በሰማይ ክብሩንና ማእረጉን በገዛ ትእቢቱ የጣለው ዲያብሎስ ወደ ምድር ስለተጣለ ሰው
ደግሞ ይሕን በፈጣሪው ያመፀውን ክፉ ጠላት ከመካድና ከማውገዝ ይልቅ ፈጣሪውን ክዶ የሱ
ተገዥ ሆኖ በመገኘቱና ቢመከርም ቢገሰፅም አልሰማ ስላለ ብርቱ ፍርድ ሊጠርገው እነሆ በደጁ
ደርሶአል ፡፡ ይህ ከተፈፀመ በኋላ የተዋህዶ እምነታችን አሸንፋ እንደ ፀሐይ ስለምታበራ እግዚአብሔር
44
የአብርሃሙ ሥላሴ ድንግል እናታችን ቅዱሳን አባቶቻችን እናቶቻችን ሰማእታት ቅዱሳን ሁሉ
የሚነግሱባት ዓለም የግድ ትፈጠራለች ፡፡ መሪዋም እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ይሆናል ፡፡
እንደማያቋርጥ ጅረት የልኡል ስም ሌትም ቀንም ይመሰገናል ይከብራል ፡፡ የስላሴ ክብርም ምድርን
ይከድናል ፡፡ አገልጋይ ባሮቹ ሁሉ የወደዳቸው ከታላቁ መከራ ያወጣቸው ልጆቹ ነጭን ልብስ
ለብሰው አብረውት ይከብራሉ ፡፡ ይህ እውን ይሆናል ፡፡ለዚህም ነው ከላይ ያለውን ቃል አስቀድመን
የምናነሳው በሁሉም ነገራችን ላይ የምናፀናው ፡፡
- ኢትዮጵያ ርስተ ድንግል ማሪያም ናት ፡፡ / አዎን ቅድስተ ቅዱሳን እናታችን በሰማይም ክብሯ የላቀ
የመድሃኒተ ዓለም እናት ንግሥት በምድርም ንግስት የተወደደችው ኢትዮጵያም ልኡል አክብሮ
የሰጣት የሷም የክብር መገለጫ ናት ፡፡ ዓለም ሁሉ ያለሷ ምልጃና እናትነት የማይድን መሆኑ በግልፅ
የተመሰከረበት መሆኑን የሚያረጋግጥ ፡፡ ስላሴ በረከትን ምህረትን ጤናና እድሜን ሁሉ የሰጠው
በሷየፍቅር ምልጃ መሆኑን ያወቀ ትውልድ ስለከበረ ይህ አሸናፊ ትውልድ ደግሞ የተዋህዶ አርበኛና
ሲጠራትም እምዬ እናቴ የሚላት መሆኑ ክብሯን በሚገባ ጠንቅቆ ስላወቀ መሆኑን ከላይ ያለው ቃል
ያረጋግጥልናል /
- ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ናት / አዎን ናት ፡፡ ዓለም ንቀህ ነበር ተዋህዶን ንቀህና አቃልለህ ነበር
የታመነችቱን እምነት ሃዋርያት ነቢያት በደማቸው በአጥንታቸው የተፈጩላትን እምነት ልኡል
የወደዳትን ያከበራትን እምነት ተዋህዶን ጠልተህ ተዋግተህ ነበር ጠላታችን ዲያብሎስ ሁሉን ምድር
ብትቆጣጠርም ኢትዮጵያን የተዋህዶን መሰረት ብትፈጫትም ልትጠፋልህ አልሆነም ፡፡ በመሆኑም
ባነደድከው የእሳት ደጅ በፅናት ቆማ አምላኳን ተማምና ይህን ሁሉ ዘመን በመዝለቋ አሸናፊ ሆናለች
፡፡ ዓለም ሁሉ በምርኮ ተሰጥቶአታል ፡፡ በፅናቷ ለዓለም ብርሃን እንድትሆን ልኡል ከመረጣት በእኔ
መረዳት እንኳን 15 ዓመታት ተቆጥሮአል ፡፡ ስለዚህ ይህ እውነት ይታወቅ ዘንድ ዘወትር በሁሉም
ድርጊታችን እንገልፀዋለን ፡፡
- ኢትዮጵያ የዓለም ገዢ ናት ፣ --- / አዎን ናት ፡፡ ድል ያደረገችው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ
ቤተ ክርስቲያን ናት ፡፡ ወገኖቼ እግዚአብሔር ወደዚህ ምድር ፈጥሮ እንድንኖርባት እንድንመላለስባት
በእንግድነት እንድንኖርባት ለሱ ለፈጠረን ባስቀመጠልን ስርዓትና የአምልኦክት ሕግ ታምና ዘመናትን
በሞት ጥላ ውስጥ ፀንታ በመገኘቷ በልኡል ዘንድ አስወደዳት አስከበራት አሸለማት ፡፡ በመሆኑም
ዓለም በምርኮ ተሰጣት ፡፡ ኢትዮጵያን ማእከሏ አድርጋ በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥትነት
ዓለምን ሁሉ ትገዛለች ፡፡
- ከላይ የተገለፀው እውነት በዲያብሎስና በሚነዳቸው ጭፍሮቹ መቃብር ላይ እውን ይሆናል ፡፡ ይህ
በመሆኑ ይህን እውነት በሚገባ ስላወቀና ስላረጋገጠ ዲያብሎስ ከነምንዝሩ ታውኮአል ፡፡ ይህ ደግሞ
ግድ ነው ፡፡ መፈፀም አለበት የእግዚአብሔር እውነት ነውና ይፈፀማል ፡፡ ዲያብሎስና ምንዝሩ
ወደመቃብሩ የእግዚአብሔር ሕዝብም በድል አድራጊነት ወደ ትንሳኤው ዓለም መሸጋገር ግድ
ይሆናል ማለት ነው ፡፡
ይህን ለማስቀረት ዲያብሎስ የቀደመው እባብ ዘንዶው ሃሰተኛው ነብይ አለኝ የሚለውን በክህደት የገነባውን
እምነቶች / መናፍቅ ካቶሊክ እስላም ምሁር የኤሺያው የጣኦት እምነት ወዘተ --/ በሙሉ የማስተባበል
እንዳይሰማ ማድረግ ሌሎችንም ይጠቅሙኛል ያለውን ዘዴ በሙሉ ያንቀሳቅሳል ፡፡ በዚች ምድራችን
ለዲያብሎስ ፍላጎት ለሆዱ ነፍሱን ያልሸጠ የለምና 1 የሚበዛው በዚህ አባዜ የተለከፈ ነው ፡፡ የሚታዘዘው
ስለሞላለት ነው ፡፡ ይህን ደሞ የግድ ያደርጋል ፡፡
በመሆኑም እግዚአብሔር በምድራችን ላይ ፈቃዱንና ትእዛዙን የሚያስፈፅሙ ባሮቹን መርጦ ወድዶ አክብሮ
እንዲሁም ቀብቶና ሹሞ ጨርሶአል ፡፡ ለዚህ ኣላማው የተመረጡት ምርጥ እቃዎቹም ይህንን አውቀውና
ተረድተው በየባእታቸው ተቀምጠዋል ፡፡ የሚሠጣቸውንም ትእዛዝ በመጠባበቅ ላይ ናቸው / ሁላችሁም
እንደምታውቁት መድሃኒያለም አባታችን ሃዋሪያትን ራሳቸውን ችለው እንዲሰማሩ ለማድረግ በወሰነና እሱም
ወደአባቱ ቀኝ ሊያርግ ሰአቱ በደረሰ ጊዜ ለሃዋርያት እነዲህ ነበር ያላቸው ከእየሩሳሌም ሃይልን እስክትቀበሉ
ድረስ እንዳትንቀሳቀሱ ሃይልን ትለብሳላችሁ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ አፅናኙን አስተማሪውን
እልክላችኋለሁ ነበር ያለው ፡፡ ዛሬም የተቀቡት የተሸሙት የእግዚአብሔር ቃዳማይ አገልጋዮች ይህንኑ ትእዛዝ
አክብረው እየተጠባበቁ እንዳለ ሁልህም የሰው ልጅ እወቅ !

45
በንጉሠ ነገሥት ቴዎድሮስ የሚመሩ 39 ንጉሶች እንዳሉ ልታውቁ ይገባል ፡፡ ከነሱም በመቀጠል እንዲሁ
በተዋረድ በልኡልና በመሥፍንነት ማእረግ የሚያገለግሉ እንደተሾሙ ልታውቁ ይገባል ፡፡
የኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን የሚመሩ በቀዳማይ አባት የሚመሩ ከ300 ያላነሱ አባቶች
ተመርጠው የከበረውን የክህነት ሥልጣን ጨብጠው እንደ ሃዋሪያት ሃይልን እስከሚቀበሉ ድረስ በባእታቸው
ተዘጋጅተው ተቀምጠዋል ፡፡
ዓለም እወቅ ምትሻገረው ወገኔ ተረዳ አስተውል እውነቱ እንግዲህ ይህን ይመስላል ፡፡ በተለይ ተሻጋሪ
የሆንከው የእግዚአብሔር ቤተሰብ ፡ ለትንሳኤው ዘመን ትደርስ ዘንድ የተወደድህ ወገኔ እድለኛ ነህና በትእግስት
ተጠባበቅ ! በጥርጥር ተሞልተህ የዲያብሎስን የማያቋርጥ ቱልቱላ እያዳመጥክ አትሳሳት የተሰጠህንም እድል
እንዳታመክን ፡፡ የፈሰሰ ውሃ አይታፈስምና ተታለህ ወደ ጠላት ጉያ ከገባህ መልሰህ በምንም መልኩ
አታገኘውምና ተጠንቀቅ ብዬ እመክርሃለሁ ፡፡
ወደትንሳኤው ከተሸጋገርክ በኋላ ምድር ትፈወሳለች የተሰው ሰማእታት አባቶቻችን እናቶቻችን ስለ
ፈሰሰው ደማቸው ስለደረሰባቸው ሰቆቃ ሁሉ በልጆቻቸው ይነግሳሉ ፡፡ በአፀደ ገነት ሆነው ሁሉንም ክንዋኔ
ያያሉ ፡፡ ስለታመነው ስለቅን ፈራጁ አምላካቸው ስለ ቅን ፍርዱ ይደሰታሉ ያመሰግኑታልም ፡፡
ልኡልም ይከብራል ይነግሳል ፡፡ ባሮቹ አገልጋዮቹ ይለብሱታል ፡፡ በልባቸው በሃሳባቸው በነፍሳቸው
ይላበሱታል ፡፡ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ልባቸው መቅደሰ ስላሴ ነውና ይመራቸዋል ወደ እውነት ሁሉ
መንገድ እንዲጓደዱ ያደርጋል ፡፡ በምድር ላይ በአንዲቷም ቀዳዳ ዲያብሎሳዊ ተግባር አይኖርም ፡፡ ተነቅሎ
ይጣላል ፡፡ በየትኛውም የምድር ገፅታ እግዚአብሔር ያለማቋረጥ ይመሰገናል ፡፡ ይመለካል ፡፡ ይሰገድለታል
፡፡ ይከብርበታል ፡፡ ድንግል ቅዱሳን ሊቃነ መላእክት ቅዱሳን ሰማእታት የከበሩ አባቶች እናቶች ሁሉ
ይመሰገናሉ ፡፡ ዘወትር ፡፡ ወገኖቼ ይህ እውነት ስለመጣ ዲያብሎስ ወዴት ይግባ ! የከፋውን መርዶውን እየሰማ
ወዴት ይድረስ !
የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ! በተሰጣችሁ ተስፋ የፀናችሁ ወገኖቼ !
ንጉሠ ነገሥት ቴዎድሮስ ማነው በሚለው ጥያቄ ዙሪያ ብዙ ነገሮች ተነስተዋል ፡፡ በብዙ ፀሐፍቶች ዘንድ
ታሪኩ እየተዛባ በመፃፍ ላይ ይገኛል ፡፡ ይህ ደግሞ የሚሆነው ጠላት በሚያንቀሳቅሳቸው እቃዎቹ አማካኝነት
ነው ፡፡ ተአማኒነትን ለማጥፋት የሰውን ልቡና በጥርጥር መንፈስ ለመሙላት የሚያደርገው ተግባሩ ነው ፡፡
በዚህ መልክ በዚህ ዘመን በዚህ ፅሁፍ ተገለፀ ከሚባል በቀር በተጨባጭ እዚህ ነው ያለው ለማለት የቻለ
የለም ፡፡ አንድ ወንድማችን/ ተክለኪዳን / ካለው በስተቀር ፡፡
ብዙዎች በቅንነትም ወይም ከጉጉታቸው የተነሳ አግንነው ይናገራሉ ፡፡ ከሰውም በላይ የመላእክትን ያህል
የሚያደርጉትም አሉ ፡፡ ወገኖቼ እነሙሴ እነኤሊያስ እነዳዊት ሌሎቹም ሰው ነበሩ ፡በነሱ ሕይወት የነገሰው
እግዚአብሔር ግን በነሱ አድሮ ምን እንደሰራ ሁላችሁም የምታውቁት ነው ፡፡ አሁንም እግዚአብሔር
በመረጣቸው በወደዳቸውና በሾማቸው ምርጥ እቃዎቹ ላይ አድሮ የፈቃዱን ሥራ ይሰራል ማለት ነው ፡፡
እግዚአብሔር በየዘመኑ የታመኑ ባሮችን አስነስቶአል ፡፡ ሃዋሪያት ነቢያት ሰማእታት ሁሉም መገልገያዎቹ ምርጥ
እቃዎቹ ሆነው አክብረውት ስለእውነት ቆመው አስከብረውት በክብር አልፈዋል፡፡ በሰጣቸው መንፈሳዊ ሃይል
ጠላትን ተዋግተዋል ለእኛ ደግሞ የተጋድሎአቸውን አሻራ አትመው አልፈዋል ፡፡
ዛሬስ ! ይህ ዘመን ምን ይመስላል ! አዎን ምድር ከቀደሙት ዘመናት በእጅጉ ተለውጣለች ፡፡ በስልጣኔዋ
ገስግሳለች ምድር መንደር ሆናለች እውቀት እጅግ በዝቶአል ፡፡ ምድራችን በሕንፃዋ በመንገዷ በመኪናው
በመብራቱ በንግዱ በአውሮፕላኑ በመርከቡ ተሞልታለች ፡፡ በመገናኛው ረቃለች ፡፡ በህክምናው እንዲሁ
ዘምናለች ምድር ጠቧት ሕዋውን ታስሳለች ፡፡ ለዚህ ሁሉ ክንዋኔ የተጠቀመችበት እውቀትና ጥበብን
የሚያፈልቀው አእምሮዋ ቀድሞም ለሰው ዘር የሰጠው እግዚአብሔር ነው ፡፡ ስላሴ ሰው ስለሰራው በጎ ነገር
ቅር አላላቸውም ፤ ነገር ግን አስገኝ የሆነው ሁሉን የፈጠረ ጌታ ሊመሰገን ሊከብር ሲገባ ፣ በፈቃዱ ላፀናው
ምድር ይሁን ብሎ ወዶ ለክብሩ የፈጠረው በአምሳሉ ያነፀው ሰው የወደደው የሰው ልጅ ካደው ፡፡ ፍጡሩን
ዲያብሎስን አነገሰ ፡፡ ቢወቅሰው ቢመክረው ቢገስፀው አልሰማ አለ ፡፡ ጥንት ገና ከመጀመሪያው ሕግን
ሲሰጠው አበክሮ ያስጠነቀቀው ቢኖር እኔ አምላክህን ትተህ ክደህ ሌላ አማልእክት እንዳታቆም እኔ ቀናተኛ
አምላክ ነኝ የምባላ እሳት ነኝ ተጠንቀቅ እንዳትስት ነበር ያለው ፡፡ ይህንን እንዳይረሳ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር
46
በየዘመኑ የታመኑ የወደዱትን የሚታዘዙትን ባሮቹን አገልጋዮቹን እያስነሳ ወቅሶአል ፡፡ በንስሀ እንዲመለስ
ጠርቶአል ፡፡ ሲብስም ገስፆአል ፡፡ እንደምትመለከቱት ሰው ግን አልሰማም ፡፡
የሰው ትእቢት ክህደት ይበልጥ ከፋ በእውቀቱ በሃብቱ በቴክኖሎጂ ውጤቱ በዘመነ ቁሳቁሱ / ቤቱ
ኮምፑተሩ መኪናው ለሥጋው የገነባው ምቾቱ በሰማይ የሰቀለው ሳተላይቱ የጦር ጀቱ መርከቡ ጠብመንጃው
ታንኩ የአየር መንገዱ አውሮፕላኑ እኒህ ሁሉ ኣለምን መንደር ስላደረጉለት በቃ እግዚአብሔር የለም
አላውቀውም አለ ፡፡ ምድር ተበላሸች ፡፡ ለሰው ያልተገባ ተግባር እግዚአብሔር ያወገዘው ድርጊት ሁሉ /
ሶዶማዊነት ምንዝርና ምድርን አለበሰ/እነዚህ ሁሉ ተደማምረው እግዚአብሔርን የካደው ዲያብሎስ ምኞት
በሰው ልጅ ዘንድ ቦታና ስፍራ ጨበጡ እግዚአብሔር ተረሳ በምትኩ በሰው ልብም ሃሳብም ተግባርም
የጨለማው ገዢ ዲያብሎስ ነገሰ ፡፡
እግዚአብሔር ተንቋል ተክዶአል ተጠልቶአል ፤ የለምም ተብሎአል ፡፡ ስሙንም የሚያነሳ የመጥፋት ያህል
ሆኖአል ፡፡ በመላው የሰው ሕይወት ውስጥ የቀደመው እባብ ዘንዶው ሃሰተኛው ነብይ ተወደዋል ተደምጠዋል
ተሰግዶላቸዋል ተመልከዋል ፡፡ ምልክታቸውም ለሰው ሁሉ እንዲወስድና እንዲያደርገው ሆኖአል ፡፡
ይህን ሁሉ እየተመለከተ ያለው የአብርሃሙ ሥላሴ የግድ አምላክነቱን ቅናቱን የሚባላ እሳት መሆኑን
ምድርም ሰማይም በፊቱ ብናኝ ኢምንት መሆናቸውን ይታወቅ ዘንድ ግድ ነውና ! ይህ ሊረጋገጥ ስለሚገባው
ዛሬ ፍርዱ ወደተግባር ሊለወጥ ሆኖአል ፡፡
ጌታ ገና ዓለም እዚህ ደረጃ ሳትደርስ አሁን ወደአለችበት ዘመን ሳትቀርብ እንኳን በውኗ በህልሟም ይሆናል
ብላ ባላሰበችበት ሰአት የሰው ልጅ እጅግ እንደሚያጠፋ እሱንም እንደሚክድ ገልፆ ተናገሮታል ፡፡ ያለው
አልቀረም የሰው ትእቢት ገንፍሎ ፈሰሰ ፡፡ አባቶችም ይህ እንደሚሆን ከእግዚአብሔር እንደተነገራቸው ልክ
እውነቱን ሲመሰክሩ ኖረው አልፈዋል ፡፡ ዛሬም ይኸው በመመስከር ላይ አሉ ፡፡ የእውነት መንገድ ፤ የፅድቅ
ጎዳና እጅግ ጠባብ ናት በዚችው በጠበበችው መንገድ ለመግባት ታገሉ ነበር ልኡል ያለው ፡፡ ሰፊው መንገድ
እጅግ ሰፊ ነው፡፡ እጅግ ብዙ ሕዝብ ይሄድበታል ፡፡ ያ ደግሞ ወደጨለማ የሚወስድ የዲያብሎስ መንገድ ነው
፡፡ ታዲያ ይህ አልሆነም ሆኖአል ወገኖቼ !
በመሆኑም ዛሬ ፅዋው በመሙላቱ በጠላት ሰፈር እውክታ ሆኖአል ፡፡ ምድር ታውካለች ሰላም ጠፍቶአል ፡፡
በሽታ ጦርነት ፍጅት ግጭት ነግሶአል ፡፡ የተፈጥሮ አደጋ አዘወትሮ መምጣት ጀምሮአል ፡፡ ሰው ግን እነዚህ
ምልክቶች ሁሉ አላስደነገጡትም ፡፡ አብሶት ወደጥፋቱ ገፍቶአል ፡፡
ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ለ15 ዓመታት የወቅቱን ሁኔታ በግልፅ በመግለፅ የንጉሠ ነገሥት ቴዎድሮስ
መምጣት ኢትዮጵያም ዓለምን በእምነቷ ማሸነፏን በማብሰር ፣ ዓለም ከጥፋቱ እንዲመለስ ንስሐ እንዲገባ ፡
በኢትዮጵያ ለሚፀናው ብርሃናዊ የዓለም መንግሥት እጁን ለመስጠት እንዲዘጋጅ ፣ ፈጣሪውን ይቅርታ
እንዲጠይቅ ተመክሮአል ፡፡ አልሰማም ! በትእቢቱ ገፋ ! እንግዲህ ምን ይደረግ ለነገር መጀመሪያም መጨረሻም
ስላለው ፣ ዛሬ የመጨረሻው መጀመሪያ መግለፅ ግድ ሆነ ፡፡
እስከዛሬ ዲያብሎስ መልካሙን ነገር በማጣመም በተቻለው መጠን የእግዚአብሔርን እውነት መላው የሰው
ልጅ እንዳይቀበለው እንደተረት እንዲቆጥረው / እንዲያየው / ብርቱ ጥረት አድርጎአል ፡፡ በእርግጥም
ተሳክቶለታል ፡፡ የሰው ብርቱና ደካማ ጎኑ ሥጋው ነውና ይህንን የሥጋ ፍላጎቱን ለመሙላት የማያደርገው
ጥረት የለምና ይህንን ድክመቱን በመጠቀም ዲያብሎስ ወደ ጨለማው መንገድ ሲነዳውና ከፈጠረው አምላክ
ሕግና ስርአት እንዲወጣ እንዲክድም ሊያደርገው ችሎአል ፡፡
በረጅም ዘመን የፕሮፓጋንዳ የውሸት ትርክት የማይጨበጥ ተስፋ የተፋለሰ ታሪክ ደርቶ በሳይንስና
በፍልስፍና የታጀለ ብርዝ ታሪክ እንደእውነት ሲሰብክ በመኖሩ ፣ የሚበዛው የአዳም ዘር በእውቀት ጭንብል
ተጠቅልሎ እውነትን ሳያውቃት እስከወዲያኛው ተሰናብቶአል ፡፡
የጠላት ትግል የማያምን ፣ የእግዚአብሔርን እውነት የማይፈልግ ፣ በሥጋ ፍላጎቱ የታሰረ ፣ ኣላማ ቢስ
ትውልድ ፣ ፈጥሮ መንዳት ነበርና ይህንንም አሳክቶአል ፡፡
እግዚአብሔር ሰውን ሲፈጥር አልቆ በአምሳሉ አድርጎ ነው ፡፡ የፈጠረው ሰው የሚያስብ የሚመዝን የሚረዳ
የሚያስረዳ የሚያስተውል የሚገነዘብ አእምሮ ሰጥቶ ነው የፈጠረው ፡፡ እንደ እንስሶቹ ግራና ቀኝ እንደማያዩት
47
አድርጎ አልፈጠረውም ፡፡ አክብሮ አልቆ ፈጠረው እንጂ ፡፡ ክፉና በጎ የሚለይ ጨለማን ከብርሃን የሚለይ
አስተውሎ የሚያይ አእምሮ አጎናፀፈው በአምሳሉም ፈጠረው ፡፡ ሲያዘውም ---- የምድርን ፍጥረት ሁሉ
አስገዝቶለታል ፡፡
እንዲህም ብሎ አዘዘው ! --- ክፉንና በጎውን ፣ ጨለማና ብርሃኑን ፣ ለይተህ ወደ ወደድከው ፣ አእምሮህ
አውጥቶ አውርዶ ወደ ወሰነው እጅህን ስደድ ! አለው ፡፡ በውጤቱም ደግሞ ሃላፊነቱን ትወስዳለህ ፡፡
እንደምርጫህ ! በዚያም ተንተርሶ እንደተከተልከው ውሳኔ በውሳኔህም እንደተገበርከው ተግባር ትዳኛለህ ፡፡
በዚህም ውስጥ ስህተትህን ተረድተህ ንስሐ ከገባሕ ባደረግኸው ከተፀፀትክ እምርሃለሁ ፡፡ በሌላ መልኩ
በብርሃን በመልካሙ ከሄድክ ፣ ተመሥግነህ ተወደህ ተባርከህ ፣ በኔ ታምነሃልና እኔንም ትፈራለህና ፣
እውነትንም አፅንተሃልና ፣ እኔን አምልከሃልና ፣ ከክፉ ምግባር እርቀሃልና ፣ የካደኝን ክደሃልና ፣ ያልተገዛልኝን
አንተም አልተገዛህለትም አውግዘኸዋልና በዚህም ምክንያት የታመንክ ባሪያዬ ነህ ፡፡ ስለዚህ ወድጄሃለሁ ፡፡
እክስሃለሁ ፣ አፀድቅሃለሁ ፣ አከብርሃለሁ አለው ፡፡
ከዚህ ተፃራሪ ከቆምክ ደግሞ ምክሬን ጠልተህ እኔን ክደህ በትእቢት ተሞልተህ ፣ ጨለማን አንግሰህ ፣
የዚህን ዓለም ገዢ አምላክህ አድርገህ ለጥፋት ቆመህ ፣ ክፋትን አንግሰህ ፣ ፈጣሪን አላውቅም ነፍሴ በዚህ
ምድር ተደሰቺ ብለህ ከሆዳቸው ውጪ እንደማያስቡ እንስሶች ሆድህን አምላክ አድርገህ ፣ በምድር ጥበብ
ተመክተህ አምልከሀ ፣ እኔን የፈጠርኩህን ንቀህ ትእዛዜን አቃለህ በገዛ ምኞትህ ሄደህ ፣ መፀፀትን ጠልተህ
ከዲያብሎስ ተቆራኝተህ ስለፀናህ ፍርዴ ይከተልሃል ያካትትሃል ፡፡ እኔ ቅን ፈራጅ ነኝና እንደልብህ ድንዳኔ
እፈርድብሃለሁ አለው ፡፡
እውነቱ ይህ ነው ፡፡ ይህን እውነት ለመላው የአዳም ዘር በዚህ ክፉ ዘመን ከዛሬ 15 ዓመታት ጀምሮ
በኢትዮጵያ የአለም ብርሃን መልእክታት ተገለፀልህ ፡፡ ተነገረህ ፡፡ አልሰማህም ናቅህ ፣ ልትድን አልወደድክም
፡፡ ከዚህ በላይ ምን ይደረግ ?
በአለማችን ያለው ሕዝብ ወደ 8 ቢሊዮን ተጠግቶአል ፡፡ ከዚህ ውስጥ በኔ እሳቤ 100 ሚሊዮን የማይሞላ
ሕዝብ ነው ለፈጣሪው ፈቃድ በመገዛት ላይ ያለው ተብሎ ይታመናል ፡፡ ይህ ሁሉ ምድርን የሸፈነ የሰው ዘር
ከዲያብሎስ ጋር ተጣብቆ ጠፍቶአል ፡፡ ላይመለስ ሆኖአል ፡፡
በእግዚአብሔር ቃል በግልፅ እንደተቀመጠው የመዳን መንገድ ፣ የእውነት መንገድ እጅግ ጠባብ ነው ፡፡
በዚህ በጠበበው መንገድ ለመግባት ተጋደሉ ይላል ፡፡ የጨለማው መንገድ ግን እጅግ ሰፊ ነው ፡፡ ብዙዎችም
ይሄዱበታል ፡፡ ግን ይጠፉበታል ፡፡ ይከስሩበታል ፡፡ እውነቱም ይኸው ነው ፡፡ እንግዲህ ወገኖቼ እግዚአብሔር
ቀጠሮ አክባሪ ነው ፡፡ የተናገረውን የገባውንም ቃል - ኪዳን አክባሪና ፈፃሚ ነው ፡፡ እነሆ ዛሬም ቃሉን
ለመፈፀም ከብዙ ሺ ዘመናት ትእግሥት በኋላ ምድርንና መላውን ነዋሪ የአዳም ዘር ከእናቱ ከእናታችን
ከድንግል ጋር በመሆን ጎብኝቶ የሰውን ዘር ልማትና ጥፋት አክራሞቱን ሁሉ መዝኖ አጠናቀቀ ፡፡ ከላይ
እንደገለፅኩት የሰው ልጅ እንደምርጫው ተሰማርቶ ስለጠበቀው ፣ በዚያው መሰረት እንደመፀፀቱ እንዲሁም
እንዳለመፀፀቱ እንደልቡ ጥንካሬና እንደ ቅንና የዋህነቱ ፍርዱን አፀና ፡፡ በዚህም መሰረት ለቅዱሳን ሊቃነ
መላእክት የአፈፃፀም ትእዛዝ ሰጠ ፡፡
ከዚህ ውሳኔና ትእዛዝ አዘል መልእክት መውጣት በኋላ የመላውን ዓለም ሁኔታ ታየዋለህ ፡፡ ምን አይነት
የአለም ጥፋት እንደሚከናወን በእርግጥ ታየዋለህ ፡፡
ትንቢት የተነገረላቸውን ፣ ለበጎው ቀን ያተማቸውን የወደዳቸውን ፣ ያፀደቃቸውን ያከበራቸውን ሁሉ
በግምባራቸው አተመ ፡፡ ለአገልግሎቱ በግምባር ለሚሰለፉት በብርሃናዊ ሕጉ ለሚያገለግሉት ሹመትን ሰጠ ፣
ቀባ የገዥነት የመምራት ስልጣንና የግርማ ሞገሥን ፀጋ ሰጠ ፡፡ ዘውዳቸውንም ከቀዳማይ አገልጋይ ባሪያው
ንጉሠ -ነገሥት ቴዎድሮስ ጀምሮ በተዋረድ ለተሸሙትና ለተቀቡት ሁሉ ጫነላቸው ፡፡ ሃይላቸውም እንዲሁ
ተዘጋጀ ፡፡ ሲገለጡ አብሮ የሚነግሥ ብርቱ ሃይላቸውም ተዘጋጀ ፡፡ አበቃ !! ተፈፀመ !!
ይህን የንጉሠ ነገሥት ቴዎድሮስን ምንነትና ሁኔታ የተመለከተውን ርእስ ስናጠቃልል ---- በመልእክት 3
በመጋቢት 19 ቀን 2001 ዓ‹ም ከገፅ 87 – 88 ከዛሬ 12ዓመታት ጀምሮ ተገልፆአል ፡፡ ይሁን እንጂ
ላላስተዋለውም ላላነበበውም ዛሬ ደግሜ ገልጬዋለሁ ፡፡ እንኳን ስለ ንጉሠ ነገሥት ቴዎድሮስ ስለ ሁሉም
ስርአተ አገዛዝ በግልፅ በዚሁ መልእክት 3 ተገልፆአል ፡፡
48
ዓለም 21 ግዛተ አስተዳደር 21 ገዢ ንጉሶችም እንደሚኖሩ አንድ/ 1 /ንጉሠ ነገሥት 18 ንጉሦች በተለያየ
ከፍተኛ የአገልግሎት ስፍራ እነደሚሰየሙ ዛሬም ላረጋግጥላችሁ እወዳለሁ ፡፡ ሁሉም መንግሥታት ፣ ሁሉም
ቀዳማይ እረኞች /አባቶች / ማእከላቸው መቀመጫቸው መንበራቸው እዚህ ኢትዮጵያ ይሆናል ፡፡
መአከላቸውም እዚህ ይገነባል ፡፡
ዓለምን የምትመራው ኢትዮጵያ የተወደደች ፣ የተባረከች ምድር ፣ የመፅናኛ አገር ትሆናለች ፡፡ ዓለም
ለኢትዮጵያ ይገዛል ፡፡ ይገብራል ፡፡ በብርሃናዊ አገዛዟ ጥላ ውስጥ ያርፋል ፡፡ ኢትዮጵያዊነት በታላቅ መንፈሳዊ
ተጋድሎ የሚጨብጡት ታላቅና ውድ ዋጋ የሚያስከፍል ስጦታ ይሆናል ፡፡
ንጉሠ - ነገሥት ቴዎድሮስ ኢትዮጵያዊ የተዋህዶ ኦርቶዶክስ ልጅ ነው ፡፡ በመልእክቶቹ ሁሉ
እንደተናገረው ድሃ ጎስቋላ ሊቅ ያልሆነ ምናምንቴ ሰው ነው ፡፡ ስለሱ መመረጥ የታወኩ ነውም ብለው
ለመቀበል የተቸገሩ እንዳሉ ግልፅ ነው ፡፡ በቁጥር ቀላል ያልሆኑ በብዙ ምክንያቶች እራሳቸውን ቴዎድሮስ ነን
ብለው አምነው የቆሙ ሰዎች አሉ ፡፡ ይህ ምንም አይደለም ሁሉ ወደፊት ስለሚገለጥ ወደ ብርሃንም ስለሚወጣ
እንደዚህ ያሰቡበትንና ያመኑበትን መንገድ ስለሚገለፅ ብዙም ከዚህ በላይ መግለፁ ወቅታዊ አይሆንም ፡፡
ንጉሡና ሌሎችም አባቶች እዚሁ ኢትዮጵያ ውስጥ ነው ያሉት ፡፡ ከዋናው ከተማ ጀምሮ በሁሉም የአገሪቱ
ክልል በተለያየ ጉዳይ እየተንቀሳቀሱ ሁሉንም ድርጊት ይከታተላሉ ፡፡ በመገለጡ ሰአት በቀዳማይ ምክትልነትና
በምክትልነት በግራና በቀኝ የሚሆኑ በንጉሥ ማእረግ ያሉ ዛሬም አብረውት በሥራው ሁሉ እያገዙትና
አብረውም እየሰሩ ነው ፡፡ ሌሎች 37 የሚሆኑ በንጉሥ ማእረግ ያሉ በየባእታቸው ሆነው ፤ በእግዚአብሔር
መንፈስ ቅዱስ ሕብረትና አንድነት በሁሉም እያገዙ የሚገኙ ናቸው ፡፡ ሁሉም ሊያውቀው የሚገባው ቢኖር
ዘመናዊ መገናኛ እስካለ ድረስ ፤ በቴሌግራም የዮሐንስ ራእይ 20 ቻናል ላይ ስለሁሉም ሁኔታ በቀጥታ
የሚገለፅበት ይሆናል ፡፡ የንጉሠ ነገሥቱም ፣ የንጉሦቹም ድምፅ የምትሰሙበት የሚገለጥበት ነው ፡፡ ከዚህ
በተረፈ በኢትዮጵያ የአለም ብርሃን መልእክታት በግልፅ የምታገኙት ነው ፡፡ ቴሌግራሙም እስካለ ድረስ ነው
የሚያገለግለው ፡፡ ከዚህ ውጪ የሚመጣ ነገር የለም ፡፡ ተስፋ የምታደርጉት የኢትዮጵያ ትንሳኤም ሆነ የንጉሠ
ነገሥት ቴዎድሮስና አብረውት የሚገለጡት ንጉሦች እንዲሁም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ታላላቅ አባቶች መላውን
ዓለም በተዋህዶ እምነት የሚመሩት በይፋ የሚገለፅበት የሚታወቅበት ይኸው መንገድ ብቻ ነው ፡፡ ከዚህ
በዘለለ ሌላ እውነት አለን ካላችሁ በርቱ ቀጥሉበት እንላለን ፡፡ ዳኛው በሰማይ በመንበሩ ሆኖ ሁሉንም
ስለሚመለከት እንደየታመንበት ፍርዱም ትእዛዙም አብረው ይገለጣሉ ፡፡ በሌላ በኩል -- እንደ እውነቱ ከሆነ
እኔን ለምትቃወሙ ቅሬታም የለብኝ እኔ ዛሬም ነገም የምለው የማምነው የምረዳው አምላኬም
ያስተማረኝ እውነትና እውነትን ብቻ መግለፅ ነው ፡፡ ስለዚህ እኔ ከሁሉ የማንስ ነኝ ፡፡ በሁሉም ገፅታ ከኔ
ትበልጣላችሁ ብዬ አስባለሁ ፡፡ ግን በምን መስፈርት እኔን እንደመረጠ እኔም ስለማልረዳ እናንተ ቅር
የተሰኛችሁ ሁሉ መድሃኒያለምን ድንግልን ጠይቁ መልስን ታገኛላችሁ ፡፡ ይህን ያልኩት በዚህ ምክንያት
እንዳትሰናከሉ በማሰብ ነው ፡፡
ንጉሥ ዳዊትን ልኡል ሲመርጠው ታላላቅ ወንድሞቹን እንዳላስደሰተ ሁሉ ሳሙኤልንም ግራ አጋብቶአል
፡፡ ጌታ ግን ለሳሙኤል መልስ ሰጥቶታል መልሱም እግዚአብሔር ልብን እንደሚያይ ውጪያዊ ገፅታን
እንደማይመለከት አረጋግጦለታል ፡፡ ነቢያትን በተለይም ሃዋሪያትን ጌታ የመረጠው ከተናቀው ሥፍራ እንደሆነ
ሁሉም የሚያውቀው ነው ፡፡ በሥራዬ ለእግዚአብሔር ምንም የሠራሁት በምግባሬም ያስደሰትኩበት ሥራ
የለኝም ፡፡ በአንድ ነገር ብቻ አስቦኝ ይሆናል ብዬ እገምታለሁ ፡፡ እሱም የፈጠረኝን አምላኬን ከከፋው ሃጢያቴ
ያዳነኝን እንደሰው የቆጠረኝን አምላኬን ውዳቂ ነው ብላ ያልተወችን እናቴን ድንግልን አብዝቼና በፍፁም ልቤ
እወዳቸዋለሁ ፡፡ ሌላ የማውቀው ሰርቼ ያስደሰትኩበት ምንም የለኝም ፡፡ እውነቱ ይህ ነው ፡፡
እንግዲህ ንጉሠ ነገሥት ቴዎድሮስ ማነው ለምትሉ ሁሉ ፣ ለወዳጅም ለጠላትም ፤ ግራ ገባን ለምትሉ ከላይ
ምንነቱን በመጠኑ እንድታውቁት ለማድረግ ጥሬአለሁ ፡፡ ጊዜው ሲደርስ የሱንም የሌሎችንም ማንነት በግልፅ
የምታዩበት ጊዜ ይመጣል ፡፡ መታገሥ ነው ፡፡
አንድ ነገር እርግጥ እንዲሆንላችሁ የምፈልገው ሁሉንም እውነት መገለፅም ቢሆን በራእይ ዮሐንስ 20 ቻናል
ላይ በልጃችን በተከፈተው ገፅ ላይ የምትሰሙት ይሆናል ፡፡ መልእክታቱም ሁሉ አንዱ የኛ መግለጫ መስመር

49
ናቸው ፡፡ እነዚህም ሁሉ በመከራው ክብደት ቢዘጉ ሌላ መንገድ እናዘጋጃለን ፡፡ በዚያን ሰአት መነቃነቅ ቀርቶ
መደበቂያ የሚያጣው ከሃዲው ትውልድ ይጨነቅ እንጂ ! እኛ እውክታ የለብንም ፡፡
ሌላው ጉዳይ ንጉሠ ነገሥት ቴዎድሮስ እኔ ነኝ የሚሉ እጅግ ብዙ ሰዎች እንዳሉ ይገመታል ፡፡ ብዙም ሲናገሩ
እየተሰሙ ናቸው ፡፡ እኔም እየሰማሁ ነው ፤ ከመገረም ውጪ ምን ይባላል ፡፡ እርግጥ ነው ሁሉም ወደ ብርሃን
ሲወጣ ማ ምን እንደሆነ ልኡልና ድንግል ስለሚገልጡት መታገሥና መጠበቁ መልካም ነው ብዬ አምናለሁ ፡፡
እንግዲህ እውነቱን ለናፈቃችሁ ይኸው እውነቱን ገልፀናል ፡፡ በኛ ዘንድ ትመዘገቡ ዘንድ ባስታወቅነው
መሰረት የተመዘገባችሁ ፤ ስለአመንበት መዝግበናል ፡፡ መታወቂያ የወሰዳችሁ መልካም አድርጋችኋል ፡፡
ለአገልግሎት ስለሆነ የወሰዳችሁት በሰአቱ ትጠቀሙበታላችሁ ፡፡ በመታወቂያው ላይ ያለው ፊርማ የኔው
መሆኑን ላረጋግጥላችሁ እወዳለሁ ፡፡
ይህ ዘጠነኛ መልእክት ከምታውቁት የኔ ፊርማ በተጨማሪ የሁለት ወንድሞቼን ፊርማ ታገኙበታላችሁ ፡፡
ይህ የሆነው የወጣው መልእክት በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት ሥር መሆኑን እንድታውቁና
ላረጋግጥላችሁ ስለ ወደድሁ ነው ፡፡ ሁለቱም ወንድሞቼ በንጉስ ማእረግ በ2ኛና በ3ኛ ማእረግ ላይ የሚገኙ
በመሆናቸው በ3ታችንም ስምምነትና በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ይሁንታና ትእዛዝ የወጣ መሆኑን
አረጋግጥላችኋለሁ ፡፡
እንግዲህ ዛሬ በሰዎች አእምሮ ሲጉላላ የነበረውን እውነትን የማወቅ ጉዳይ ገልፀናል ፡፡ ንጉሡ ማነው
ለሚለው የእውነት ፈላጊዎች መልሱን ሰአቱ በመሆኑ ልንገልፅ ሞክረናል ፡፡ በኛ ግልፅ አድርገናል ፡፡ መቼም
ያለንበት ዘመን የጨለማ ዘመን ነውና ! ስለብርሃን ሲነገረው መልሶ ስለኖረበት ጨለማ ታላቅነት የሚሰብክ
ትውልድ ነውና ! ምድርንም የሸፈነው ይኸው ትውልድ ነው ፡፡ እኛ እውነትን ልንነግረው ጥረናል ፡፡ ይሁንና
አውቆ የተኛን ቢቀሰቅሱት አይሰማም ፡፡ ስለሆነም ላለቀ ጉዳይ አይገደንም ፡፡ ካልሞተ የማይገባው ከሆነ
ዝምታን እንመርጣለን ፡
ቀኑም ሰአቱም ከፊታችን ያለ ስለሆነ ፤ እሳቱ ሲከድንህ የት ተቁሞ እንደሚከራከር ፤ ወዴትስ ሄዶ በትእቢት
እንደሚገሰል እሱ ራሱ ይወቀው ፡፡
በመጨረሻም በዚህ ጉዳይ በእኔነት ወይም በክህደት ባለማመን ወይም በግነት ብቻ ዛሬ ከገለፅልናችሁ ውጪ
፤ እውነት አለን የምትሉ ሁሉ እንደፈቀዳችሁ ቀጥሉበት ፡፡ እርግጡ ሲገለጥና ስታየው እንደአለመታዘዝህ ልክ
የሚመጥን ፍርድ ከልኡልም ከድንግልም እንደሚያስከትል ልትረዱ ይገባል ፡፡
መልካም መረዳት ይሁንላችሁ ፡፡

---------------------------
በሰው የሚታመን ሥጋ ለባሹን ክንዱ የሚያደርግ ------ ወዳቂ ነው ፡፡
ነገር ግን ቀኑን ሙሉ እግዚአብሔርን በመፍራት ኑር በእውነት ፍፃሜ አለህና ! ተስፋህም አይጠፋምና !
መጽሐፈ ምሳሌ 23 ፡ 17 – 18
እውነትን የሚጠብቅ ፃድቅ ሕዝብ ይገባ ዘንድ ፣ በሮችን ክፈቱ ፤ በአንተ ላይ ታምናለችና ! በአንተ ለምትደገፍ
ነፍስ ፈፅመህ በሰላም ትጠብቃታለህ ፡፡ ጌታ እግዚአብሔር የዘለዓለም ዓምባዋ ነውና ! ለዘለዓለም
በእግዚአብሔር ታመኑ ትንቢተ ኢሳኢያስ ምዕራፍ 26ን በሙሉ አንብቡ
ይህ ሕዝብ በአፉ ወደኔ ይቀርባልና በከንፈሮቹም ያከብረኛልና ልቡ ግን ከኔ የራቀ ነውና !
በሰዎች ሥርአትና ትምህርት ብቻ ይፈራኛልና ! ትንቢተ ኢሳኢያስ ም፡ 29 ፡ ቁ 13
ከላይ በሶስቱም የልኡል ሃይለ ቃል እደተመለከታችሁት ዛሬ ለያዥ ለገራዥ ያስቸገሩ ቢነግሯቸው የማይሰሙ
ከቃሉ ይልቅ እከሌ አባት ፣ እከሌ ጳጳስ ፣ እከሌ መምህር ፣ እከሌ ሊቃውንት ፣ እከሌ የቤተ ክርሰቲያን አባት
አዘውኛል ነግረውኛል ብለው የሚመፃደቁ ለመልካም ሰዎች እንቅፋት ሆነዋል ፡፡ አንዳንድ አባት ነን የሚሉ
ስለእኛ ምንም ሳያውቁ መልእክታቱን ሳያነቡ በሚገባ መረጃና እውነትን አጥርተው ሳይረዱ የራሳቸውን ጥፋት
50
በካባቸው ከልለው እኛን ስለእውነት በግልፅ ስለነገርናቸው ያወግዛሉ ፡፡ ይፈክራሉ ፡፡ አልፈውም ምኑንም
በአግባቡ ያልተረዱ ወጣቶችን አውግዘው ከእውነት እንዳወጡአቸው ተረድተናል ፡፡ በኛ ዘንድ ተመዝግበው
ለወደፊት በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት ስር እንዲያገለግሉ የሚያበቃቸውን መታወቂያ የወሰዱትን
እንዲመልሱ እስከማገድ ደርሰዋል ፡፤ እንዲህ ያደረጉት አባት ተብዬ ለሰይጣንና ለሰራዊቱ ተላልፈው እንዲሰጡ
ወስነንባቸዋል ፡፡ ስለማንታገስ ! መታወቂያውን የመለሱትም ወጣቶች ዳግም ለአገልግሎቱ ስለማይበቁ
መታወቂያው መልሶ እንዳይሰጣቸው ተወስኖአል ፡፡ ከኛ ዘንድ የተመዘገቡ እንደመሆናቸው በአንድ ወር ጊዜ
ውስጥ ከምዝገባውም ሊሰረዙ ስለሚቻል በንስሐ ወደፈጣሪ አመልከተው ለኛም በምዝገባችን እንቆይ የሚል
ጥያቄ በሰጠነው የአንድ ወር የጊዜ ገደብ ውስጥ ካላመለከቱ የምንሰርዝ መሆኑን ሊያውቁ ይገባል ፡፡
ፖለቲካና እምነት የተደበላለቀባችሁ ፡ አማኝ ትሆኑ አስመሳይ ውላችሁ የማይታወቅ ጨለማውን ብርሃን
ብርሃኑን ጨለማ ለምትደርጉ ልብ በሉ እግዚአብሔር አይዘበትም ፡፡ የፖለቲካ ቁማር መጫወቻ የዲስኩር
ማጣፈጫ አይደለም ፡፡ እውነት እውነት ማለትን ትተው የእንቻቻል ስልትን ለሚከተሉ የእምነት ድሃዎች
እግዚአብሔርን ስሙን እንጂ ፈቃዱን አያውቁም ፡፡ በእምነት ድርድር የለም ፡፡ ስልጣነ ክሕነታቸውን
ያለነውርና ነቀፋ የጠበቁ አለቃ አያሌው በመጨረሻ ጊዜአቸው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን
የሊቃውንት ጉባኤ ሰብሳቢ ነበሩ ፡፡ ይህን ሁላችንም እናውቃለን ፡፡ እኝህ አባት ስለእምነታችን አምድ /
ዶክትሪን/ ና እንዲሁም ዶግማ / ስርአተ ቤተ ክርስቲያን / ጠንቅቀው የሚያውቁ ስለነበሩ በወቅቱ ባዶ ቤት
አግኝተው የተሾሙት አባ ጳውሎስ ሕገ ሲኖዶሱን ገልብጠው በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ፈንታ የሲኖዶሱ
የበላይ የሚያደርጋቸውን ሕግ አፀድቀው ሲሰየሙ ፣ በወቅቱ የቤተ ክርስቲያንን መሰረት መናጋት የተመለከቱት
ሊቀ-ሊቃውንት አያሌው ታምሩ ፓትሪያርኩንም ሕጉን በፊርማቸው ያፀደቁትን ጳጳሳት የሲኖዶስ አባላት
አወገዙ ሥልጣናቸውንም እንዲታሰር አደረጉ ፡፡ ለምን ኮትልከዋልና መንፍቀዋልና ጣኦት ሆነዋልና በመሆኑም
በማውገዛቸው በትክክል ግዴታቸውን ተወጥተዋል ፡፡ ታዲያ ሕጉም ሳይሻር ውግዘቱን የሚያስነሳ እርምጃ
ሳይወሰድ እንዴት ተብሎ ነው ቤተ ጣኦት የሆነችው ቤተ ክርስቲያናችን የምትፈወሰው ፡፡ በወቅቱ ፓትሪያርኩ
የወሰዱት እርምጃ አለቃ አያሌው ታምሩን ማባረርና ማገድ ነበር ፡፡ እንደ እውነቱ ከሆነ መታገድም መባረር
የነበረበት ፓትሪያርኩ አቡነ ጳውሎስ ነበሩ ፡፡ የፖለቲካው ሹመኛ ስለሆኑ እውነተኛውን አባት አባረሩ ፡፡ ያ
ጥፋት እስካሁንም ስራ ላይ ነው አልተለወጠም ፡፡ በዚህም ማናቸውም የቤተ ክርስቲያናችን ካህናት አገልጋዮች
በግዝቱ ውስጥ የታሰሩ ናቸው ፡፡ ጥፋታቸውን አውቀው አልታረሙምና ስለዚህ ማንንም መፍታት መባረክ
አይችሉም ፡፡ ይህንን እውነት እያወቁ ምንአለበት ለሚሉ ሁሉ ውጤቱን ወደፊት ያዩታል ፡፡
በዲያብሎስ ከተፈጠሩ እምነቶች / ካቶሊክ መናፍቅ እስላም ዋቄ ፈታ ሺንቶኢዝም ታኦኢዝም ኮንፊሺያን
ሂንዱኢዝም ሲኪዝም ተብታቢ ኮከብ ቆጣሪ ሰላቢ ሁሉም አምልኮ ባእድ አምላኪ ፀጋ ቅባት / በሙሉ
የቀደመው እባብ የዘንዶው የሃሰተኛው ነብይ እምነቶች ስለሆኑ ሁሉም የተፈረደባቸው ናቸው ፡፡ በምንም
መልኩ ከነዚህ ጋር የተቀራረበ ከነሱ ተለይቶ የሚታይበት መንገድ የለም ፡፡ ሁሉም እግዚአብሔርን ክደዋል ፡፡
እምነትን ከፖለቲካው አካሄድ ጋር አመሳቅሎ መስበክ ትልቅ ጥፋት ነው ፡፡
በዚህ ዘጠነኛ መልአክት መሰረት ከታች በሚገለፁት ውሳኔዎች ፣ ትእዛዞች ፣ መመሪያዎች ፣ ቅድመ
ሁኔታዎች በአንደኛ ደረጃ በርቱ ቅጣት ውስጥ እንደሕዝብም እንደመንግሥትም እንደ ግለሰብም የሚያርፉትን
፤ በሁለተኛ ደረጃ ብርቱ ቅጣት ውስጥም እንዲሁ እንደመንግሥትም እንደግለሰብም እንደሕዝብም
የሚያርፉትን በሦስተኛ ደረጃ በብርቱ ቅጣት ውስጥ እንደሕዝብም እንደ መንግሥትም እንደ ግለሰብም
የሚያርፉትን አገሮች በሶስት ከፍለን እንዘረዝራቸዋለን ፡፡

በአንደኛ ደረጃ ውስጥ የሚካተቱ ፤ ----- ፣ አሜሪካ/ባቢሎን/ ፣ እንግሊዝ ፣ ፈረንሳይ ፣ ቻይና


፣ ግብጽ ፣ ጀርመን ፣ ሕንድ ፣ ኢራን ፣ ሳኡዲ አረቢያ ፣ ጣሊያን ፣ ሁለቱም ኮሪያዎች ፣ እስራኤል ፣ ራሺያ ፣
ፓኪስታን ፣ ካናዳ ፣ ዩናይትድ አረብ ኤሜሬትስ ፣ አውስትራሊያ ፣ ስፔን ፣ ቱርክ ጃፓን ኢንዶኔዢያ ዱባይ
እንዲሁም በመልእክት ስምንት እንደተጠቀሰው በአንደኛ ደረጃ ቅጣት ውስጥ በፍጥነት ከሚጠረጉትና
ከሚፀዱት ውስጥ ጅቡቲ ሁለቱም ሱዳኖች ኤርትራ ኬኒያ መላው ሱማሊያ ሩዋንዳ ብሩንዲ ኡጋንዳ ታንዛኒያ
ሁለቱም ኮንጎዎች ማአከላዊ አፍሪካ ቻድ ካሜሮን ግብፅ ጋቦን ጊኒዎች ዛምቢያ አንጎላ እነዚህም ከላይ በአንደኛ
ደረጃ ከተጠቀሱት አገሮች ጋር በቅድሚያ የሚፀዱ አገሮች ናቸው ፡፡
51
በሁለተኛ ደረጃ ውስጥ የሚካተቱ ፤ ----- ፤ ብራዚል ፣ ደቡብ አፍሪካ ፣ አርጀንቲና ፣ ሊባኖስ
፣ኢራቅ ፣አፍጋኒስታን ፣ በርማ ታይላንድ ካምቦዲያ ቬትናም ላኦስ ኔፓል ሲንጋፖር ማሌዢያ ታይዋን ሲሪላንካ
ናይጄሪያ ኒጀር ኩባ ኒካራጉዋ ጓቲማላ ኤልሳልቫዶር ኮስታሪካ ሆንዱራስ ጃማይካ ፓናማ ሃይቲ በሃማስ ኩዌት
ኳታር ኦማን ባሕሬን ቬንዙዋላ ኮሎምቢያ ሱማትራ ፍሬንች ጉዩና ኢኳዶር ፔሩ ፓራጓይ ኡራጋይ ቺሊ ቦሊቢያ
ታጂኪስታን ኪርጊስታን ኡዝቬክስታን ተርኪሚስታን ጆርጂያ ካዛኪስታን ቤላሩስ አዘርባጃን አርመኒያ ሶሪያ
ፊሊፒንስ አልጀሪያ ምእራብ አፍሪካ በሙሉ
በሶስተኛ ደረጃ ውስጥ የሚካተቱ ፤ ---- በዚህ ውስጥ የሚካተቱ አገሮች ደግሞ ከላይ
ከተጠቀሱት በአንደኛ በሁለተኛ ደረጃ ከተመለከቱትና ስማቸው ከተዘረዘረው ውስጥ ያልተጠቀሱ ቢሆንም
የሌሎችን ጥፋት ዕያዩ በስተመጨረሻም የሚካተቱና የሚጠረጉ ናቸው ፡፡
ልብ በሉ በመልእክት 3 በመልእክት 5 በመልእክት 8 የተጠቀሱ አገሮች ፣ በመላው ዓለም እንደአገር
የተቆጠሩ ሁሉ በፍርድ የሚካተቱ እንጂ የሚቀር አገር የለም ፡፡ እንደሁኔታው ልክ ኮሮና ቫይረስ አለምን
እንዳዳረሰው የጠረጋውም ሆነ የቁጣው ትኩሳት የማይጎበኘው የማይጠርገው ምድር የለም ፡፡ እርግጥ ብርቱ
ነን የሚሉ በኢኮኖሚውም በጦር ሃይልም በሁሉም ቀዳሚ ነን የሚሉ በቅድሚያ የሚጠረጉና ታይቶም
ተሰምቶም በማይታወቅ ጥፋት የሚበሉ ናቸው ፡፡ አንዳንዶቹ ሙሉ በሙሉ ታሪክ እንኳ ሆነው የማይታሰቡና
ቅሬት የማይተውላቸው ሆነው ይጠፋሉ ፡፡
በዚህ መልእክታችን ስትረዱት ነገሮች የተደጋገሙ ሊመስላችሁ ይችላል ፡፡ ነገር ግን አይደለም ፡፡
የተደጋገመው ብዙ አዳዲስ ፍርዶችንም ያካተተው አደጋ ስለመጣ ከዚያ አደጋ እንድታመልጡ ነበር፡፡ ስለ
አጠፋፋችሁ አስፈሪነት ስለሚያስጨንቅም ነው ፡፡ በታሪክ እንደሰማችሁት የአንደኛ የዓለም ጦርነት የፈጀው
ሕዝብና ንብረት ትምህርት ሆኖ ሰው ጦርነትን እንዲተው አላደረገውም ፡፡ በሁለተኛም 2ኛው የዓለም ጦርነት
ሲከሰት ዓለም ወዶትና ፈቅዶት ያመጣው አይደለም ፡፡ አንድ ዲያብሎስ የጋለበው ሂትለር የለኮሰው ጦርነት
ነው ፡፡ በወቅቱም ሁሉም አገሮች ጦርነቱን ሊያመልጡት አልቻሉም ፡፡ ገቡበት ፡፡ በመቶ ሚሊዮን የተቆጠረ
ሕዝብም አለቀበት ብዙ ንብረትም ወደመበት ፡፡ ከዚያም ወዲህ ያነሱ ቢመስለንም ብዙ ጦርነቶች በየቦታው
ተደርገዋል ፡፡ እነዚህ ሁሉ ቅጣቶች ሲመጡ ያለ ምክንያት አይደለም ፡፡ ሰው ከፈጣሪው ጋር ያለውን ግንኙነት
በማበላሸቱ ፤ከዚያም አልፎ ምድር ፍፁም በመጥፋትዋ ታላቁ ቁጣ ከመገለፁ በፊት ምናልባት ተፀፅቶ ንስሐ
ገብቶ ሰው ቢድን ተብሎ የተሰጠ እድል ነበር ፡፡ ጠፊው ትውልድ ግን መልእክታቱን ሁሉ እንደተረት
እንዲቆጥሩት ሆነ ፡፡ መታገሥ መምከር ፣ መናቅን መካድን ካስከተለ ፡፡ ፍቅርና ትእግሥት ፍሬ ካላፈራ
ማጥፋት ምን ይከብዳል ፡፡ እንደተሰራኸው እንዲሁም ትፈርሳለህ ፡፡ ባለቤቱን ንቀሃል አጥሩንም ነቅንቀሃል
፡፡ በመሆኑም ተነቃቅለህና ተጠርገህ ወደ ትቢያነት ትለወጣለህ ፡፡ እውነት ይህ ነው ፡፡ ብትወደው ስማው
ባትወደው ደግሞ በግድ እየሰማህ ወደማይቀረው ክፉ ሞትህ ትሄዳለህ !!
ሌላው በአንዳንድ ወገኖች በኩል ከኛ ዘንድ የሚሰጡ ቃሎችን አጣሞ ፖለቲካዊ ትርጉም በመሥጠት
የእግዚአብሔርን ሕዝቦች ለማሳሳት ሲጥሩ ይታያል ፡፡ ከነዚህም አባባሎች ውስጥ --- እግዚአብሄር የሥጋ
ድጋፍ አይፈልግም የሚል ቃል ከኛ ዘንድ በእርግጥ ተገልጦአል ፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ በኦዲዮ በሰጠነው
ትምህህርት በተዋህዶ እምነቱ በአገሩ ለሚደቀንበት የጠላት አደጋ ራሱንም አገሩንም እዲከላከል መክረናል ፡፡
ዛሬም በዚህ መልእክታችን ደግመን ገልፀናል ፡፡ ለምን ?
ልኡል የሥጋ ድጋፍ አይፈልግም ስንል ምን ማለታችን ነው ? ሰው በጦር በትጥቅ በውጊያ ተነስቶ----
እግዚአብሔር ለሕዝቦቹ የገባውን ቃል - ኪዳን ለመፈፀም በራሱ የሥጋ ዝግጅት እግዚአብሔርን ሊረዳ
አይችልም ማለት እንደሆነ ልብ በል ፡፡ ለዚህ ምሳሌ የሚሆነን እንግለፅ - እስራኤሎች በአመፁ ጊዜ
የእግዚአብሔር ታቦት ፂዮንን ይዘው ፡ ከእግዚአብሔር እርቅን ሳይፈፅሙ ከፍልስጤሞች ጋር ውጊያ ገጠሙ
በውጊያ ወቅት ታቦተ ፅዮንን ይዘው ዘምተው ነበር ፡፡ እግዚአብሔር ሊረዳህ የሚፈቅደው ስትታመንበት
ቅድስናህን ስትጠብቅ ንስሐም ገብተህ ስለውጊያህም ፍቃዱን ጠይቀህ ቢሆን በእርግጥ ይረዳሃል ጠላትህንም
ታሸንፋለህ ፡፡ ይህንን የሚያውቁት እስራኤላውያን ለተለምዶው ታቦቱን ይዘው ወጡ እንጂ ከጥፋታቸው
አልተመለሱም ከነውራቸውም አልራቁም ብቻ በትእቢት ወጡ በፍልስጤሞች ተመቱ ፡፡ ታቦተ ፅዮንም
ተማረከች ፡፡ ፅዮን በሄደችበት ማንም እስራኤላዊ በሌለበት በፍልስጤሞች ጣኦት ቤት ቢከቷትም የነሱ ጣኦት
እየወደቀ ሲሰግድ ፍልስጤሞች አዩ ፤ ይህም ብቻ አይደለም የፍልስጤምን ምድር በታላቅ በሽታና መቅሰፍት
52
መታ ፡፡ ፍልስጤሞች ታወኩ ደነገጡ ታቦተ ፅዮንን ሊመልሱ ወስነው በሚያጠቡ ላሞች የሚጎተት ሰረገላ
አዘጋጅተው ታቦቱን በዚያ አድርገው ወደ እስራኤል ምድር ሸኙ ፡፡ ታቦቷም ወደ እስራኤል ምድር ስትደርስ
ይህ ሁኔታ በወቅቱ ለነበረው ንጉስ ዳዊት ዜናው ደረሰው ፡፡ በመንገድም ሰረገላውን የሚጎትቱት ላሞች ይፋንኑ
ስለነበር ታቦቱን የሚጥሉት ያህል ይመስል ነበር ፡፡ በዚህ ጊዜ ነበር ኦዛ የሚባል ገበሬ ታቦቱን ሊደግፍ
ወደታቦቱ እጁን የሰደደው ፣ ወዲያው የእግዚአብሔር መንፈስ ቀሰፈው ፡፡ ወገኖቼ እግዚአብሔር የስጋ ለባሽን
ድጋፍ እንደማይፈልግ በዚህ ልንረዳ ይገባናል ፡፡ እኛ ድጋፍ እንጠይቃል ርዳታውን እንሻለን እንጂ ጌታ ከኛ
የሥጋ ድጋፍ አይፈልግም ፡፡ እኛ ግን የሱን ድጋፍ ስንሻ ማድረግ ያለብንን ቅንነት በንስሐ የቀና ሕይወት በሱ
የሚታመን ልብ ይዘን በፊቱ አርዳታውን ከጠየቅን ይረዳናል ፡፡
ራሳችንንም ለመከላከል እምነታችንን ለመጠበቅ አገራችንን ሰንደቃችንን ለመጠበቅ መብቱ አለን ፡፡ በግፍ
ለሚዘምትብን ለሚዘርፈን አገራችንን እምነታችን የሚፃረር የሚያጠፋ ጠላት ልክ እንደጣሊያን ሲመጣ
የፈጣሪን ድጋፍ በመጠየቅ ለመከላከል ልንቆም ይገባናል ፡፡ ዛሬ ነጭ ጠላት ባይመጣብንም እሱ ይዞብን
የመጣውን ተግባር በውክልና የገዛ አገራችን ዜጎች እየፈፀሙና ለጠላት ግዳይ እየጣሉ በመሆኑ እንደ አቡነ
ጴጥሮስ ልንዋጋ ይገባናል ፡፡ አቡነ ጴጥሮስ ጠመንጃ ይዘው ተዋጉ ሲያዙ በክህነት ሥልጣናቸው አወገዙ ፡፡
ስለእውነታቸው ደግሞ ሰማእት ሆኑ ፡፡ የኛ እምነት እንዲህ ናት ፡፡ ዛሬ ያለ ትውልድ አገሩን እምነቱን ሰንደቁን
ሸጦ የበላ መናፍቅ ካቶሊክ እስላም የዲያብሎስ አጀንዳ ተሸካሚ ፈሪ የምላስ ጀግና ቀጣፊ ውሸታም አታላይ
ዘረኛ ተብታቢ መተተኛ ነጭ አምላኪ በመሆኑ ዛሬ ለመጣው ፍርድ እርድ ሆኖ ቀርቦአል ፡፡የሚገርመው እኛን
ሊነቅፈን መሞከሩ ፡ እኛና የዛሬ እምነቱና አገሩን ሰንደቁን የጣለ ትውልድ በምን መስፈርት ነው በኛ ላይ
ምላሱን የሚያላቅቀው ቤተ ክርስቲያንን ያፈረሰ ለዲያብሎስ አሳልፎ የሸጠ ፣ ፍርድህን ታየዋለህ ፡፡ በምላስህ
በመለፍለፍህ ብዛት አትድንም ፡፡ ልበ አምላክ ያውቅሃል ፡፡ ስለዚህ ማንኛውም እውነተኛ የተዋህዶ ልጅ
ስለእውነት ስለተዋህዶ እምነቱ ስለአገሩ ስለሰንደቁ ዘብ ሊቆም ይገባዋል ፡፡ ነጣ ጠቆረ ዜጋ ሆነ አልሆነ
በእምነትህ በአገርህ በሰንደቅህ ላይ በጠላትነት ከዘመተ የተፈጥሮ መብትህ ነውና ልትከላከለው ትችላለህ ፡፡
ድሮ ት/ቤት ስንማር የእስፖርት መምህራችን አንድ አሸናፊ የሌለው ውድድር ያወዳድሩን ነበር ፡፡ ውድድሩ
በሾርባ ማንኪያ ላይ እንቁላል ይቀመጥና የማንኪያውን እጀታ በጥርሱ ነክሶ መሮጥ ሲሆን ፡ ማንም ሰው
እንቁላሉን በሰላም ሩብ መንገድ እንኳን ማድረስ አይችልም ፡፡ ይዞ የሚዘልቅ የለም ፡፡ ገና ትንሽ እንደሄደ
እንቁላሉ ይወድቃል ይሰበራል ፡፡ ይህን ምሳሌ ያመጣሁት በአንድ ምክንያት ነው ፡፡ ሁሉም እንደሚያውቀው
የዛሬው መሪያችን መናፍቅ ፤ እስልምናንም እንዲሁ የሚመስሉት ቁራጭ ኢትዮጵያዊነት የሌላቸው እጅግ
አስመሳይ ተዋኝ የማይጨበጥ ሕልም ይዘው ያሉ እንደመለስ ዜናዊ ሥልጣኔን የሚያቆይ ዘዴ ብቻ ልከተል
ብለው የሚደክሙ ሰው ናቸው ፡፡ ሥልጣናቸው በማንኪያ ላይ እንደተቀመጠው እንቁላል በጥርሳቸው ይዘው
የሚሮጡት እንደሆነ እነሆ እያየነው ነው ፡፡ አይድከሙ እሩቅ አሳቢው ቅርብ ነው አዳሮ ፡፡ በቅርቡም የሚያዩት
ይሆናል ፡፡ ያም ሲያማ ይህም ሲያማ ለኔ ብለህ ስማ እንደሚባለው ወያኔ ወደቀ ተፈረካከሰ አዎን እግዚአብሔር
ሲፈርድ እንደዚህ ነው ፡፡ እርስዎ ፈቅደው ወደ ውጊያው አልገቡም ቢሆንሎት እየተለማመጡ ስልጣኖን
አስጠብቀው ለመጓዝ ነበር ፡፡ እነሱ ግን በግድ ጦርነቱን አመጡሎት ፡፡ ይኸው መከረኛ አማራ የሚጠሉት ስለ
እምነቱ ስለአገር ወዳድነቱ ስለሰንደቁ የጸና ዜጋ ስለሆነ ብቻ የተገፋው ሥልጣኖን ለጊዜውም ቢሆን ታደጎት
፡፡ ነገም ሌላው አደጋ መጥቶአል ከኢትዮጵያ ከተዋህዶ እምነት ከሰንደቋ የተጣላ አይጠራጠሩ በውርደት
ይሰናበታል ፡፡ ይህንንም ደግሞ ልቦ የሚያምንበትን ልኡል እንደሚያውቅ ካልናቁት በስተቀር ይረዱታል ፡፡
ሁሉም ከሚያውቀው ጮሌ ምላስዎ ተመስርቶ የሚመጣ ውሳኔ የለም ፡፡ በልቦ በሚያመላልሱት እምነቶ ላይ
ተመስርቶ ዋጋ የሚከፍሉበት ይሆናል ፡፡
ትእቢትና ክፋት ክህደትና ንቀት ዘረኝነትና ሴራ ከሥልጣን ጋር ሲደመሩ በዚህ ለሚሄድ ሰው የሚጠፋው
ወዲያው ነው ብለን እናምናለን ፡፡ ይህ ደግሞ የእግዚአብሔር ቅን ፍርድ ነው ፡፡
በአሁኑ ጊዜ አከራካሪ ሆኖ እየተነሳ ያለ አንዳንድ ነጥቦችን ለማንሳት እንወዳለን ፡፡
በ1988 ዓ‹ ም በኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ከወቅቱ የፖለቲካ ለውጥ ጋር የመጣ አዲስ ነገር ተፈጥሮ
ነበር ፡፡ ይኸውም በወቅቱ የቤተ ክርስቲያኗ ፓትሪያርክ አባ መርቆሪዮስ በመንግሥት /በወያኔ/ ትእዛዝ ከመንበረ ሥልጣናቸው
ተባረው አገር ጥለው ሲሄዱ በትእዛዝም በማስፈራሪያም አባ ጳውሎስ ከውጪ ተጠርተው መጥተው የፓትርያርክነቱን ስልጣን
ጨበጡ ፡፡ ስልጣናቸውን ካደላደሉ በኋላ የቀደመውን የአባቶችን ድንበር በመጣስ የቤተ ክርስቲያንን የሲኖዶስ መመሪያ ህግን
አፍርሰው በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ፈንታ እራሳቸውን በመሾማቸው ሲኖዶሱ ተጠሪነቱ ለእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ
53
ነው የሚለውን ሽረው ሲኖዶሱ ተጠሪነቱ ለእሳቸው ለፓትሪያርኩ እንዲሆን አደረጉ ፡፡ ይህ ሕግ ዛሬም ሳይሻር በሥራ ላይ አለ
፡፡ አለቃ አያሌው ታምሩ በወቅቱ የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ ሰብሳቢ ነበሩ ፡፡ ስራቸውም እንዲህ አይነቱን ሕፀፅ
መከለላከልና ቤተክርስቲያንን ከተዋህዶ እምነቷ አባቶች ካስቀመጡት ድንበር እንዳትወጣ መከላከል ስለነበር ፡፡ በወቅቱ ብዙ
ታግለው ሰሚ በማጣታቸው ፓትሪያርኩንም የሳቸው ተባባሪ የሆነውን የአገር ቤቱን ሲኖዶስ በውግዘት አሰሩት ፡፡ አቡነ
ጳውሎስም ከስራቸውም ከሊቃውንት ጉባኤ ሰብሳቢነታቸውም አባረሩአቸው ፡፡ ውግዘቱ የሚለውን ቃሉን ስናየው እንዲህ ይላል
፡፡
◼ ምናልባት የሕጉን ጽሑፍ አንብቦ መረዳት የተሳነው ግን በልዩ ልዩ ደጋፊዎቻቸው ተጭበርብሮ በቸልታ የሚመለከተው
ከዚያም አልፎ በሥልጣናቸው እየተመኩ ለቤተ ክርስቲያን ጥያቄ ጆሮአችንን አንሰጥም ብለው ይሕንን በደል ያደረሱትን
ፓትሪያርክ አባ ጳውሎስንና በሦስት የሹመት ስም የሚንቀባረሩትን አባ ገሪማን ለእነርሱም ድጋፍ የሚሰጡትን ሁሉ --
ጌታዬ አምላኬ በምድር ያሰራችሁት በሰማይም የታሰረ ይሆናል ሲል በሰጠው ቃል በአብና በወልድ በመንፈስ ቅዱስም
ሥልጣን በቅዱሳን ጴጥሮስና ጳውሎስ በቅዱስ ማርቆስና በአባ ቄርሎስ በአባ ባስልዮስና በአባ ቴዎፍሎስ በፃድቁ አቡነ
ተክለሃይማኖት ዘደብረ ሊባኖስም ቃል -- ሃጥእ ደካማም በምሆን በእኔም በቀሲስ ወልደ ጊዮርጊስ ቃል አውግዣለሁ ፡፡
◼ ይህን ህግ የተቀበሉና ከሥረራ ላይ ያዋሉ ሁሉ እንደአርዮስ እንደ መቅዶንዮስ እንደ ንስጥሮስ እንደ ፍላብያኖስ
እንደኬልኬዶን ጉባኤና ተከታዮቹ እሱራን ውግዛን ይሁኑ ፡፡ በማይፈታው በእግዚአብሔር ሥልጣን አስሬአለሁ ፡፡ ለአብና
ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ምስጋና ይሁን አሜን ይላል ፡፡ አምላኬ ሒድ ተናገር ያለኝን ትእዛዝ ለእናንተ አድርሼአለሁ ፡፡
ሩጫዬንም ጨርሻለሁ ከእንግዲህ ተጠያቂነቱ የእናንተ የምእመናንና ታሪክ ተጠያቂ ያደረገው የመንግሥት ነው ፡፡ ለዚህም
ምስክሬ ራሱ እግዚአብሔርና ቅዱሳን መላእክት ሰማይና ምድር ናቸው ፡፡
◼ ይህ ውግዘት እስካሁን አልተነሳም ፡፡ ቤተክርስቲያን ያፈረሰችውን የአባቶች ድንበር በመፀፀት አላስተካከለችም ፡፡ ዛሬም
አባ ጳውሎስ በደነገጉት ሕግ ትጓዛለች ፡፡ ስለ ውግዘቱ አንድ ወንድም በአሳተመው - ያልተፈታው ውግዘት የሚል መፅሐፍ
ገዝታችሁ አንብቡ ፡፡ እኛ እውነትን መግለፅ የታዘዝንበት ሥራችን ነው ፡፡ ሸፍነን አቻችለን አንጓዝም ፡፡ ሚሊዮኖች
ይቀየማሉ አንልም ይልቅስ እውነቱን ብርሃኑን እንናገራለን ፡፡ ቁጥር ለእግዚአብሔር የሚገድ አይደለም ፡፡ ስለእውነት
ለቆመው ግን እግዚአብሄር ግድ ይለዋል ፡፡ አስተውሉ የተጠራነው ስማችንም እንደሚገልፀው / ኢትዮጵያ የአለም ብርሃን
/ እንደሚለው ነን ፡፡ አትቸኩሉ ነብዩን ኤልያስን አስታውሱ ብቻውን ስለእውነት ቆመ ፡፡ የእስራኤል ሕዝብ መሪዎቹ
አክአብና ኤልዛቤል መላው ካህናት ቡኤል ዘቡኤልን ሲያመልኩ ቁጥራችሁ ብዙ ነው እና ለነሱ ልፍረድ አላለም የሰራዊት
ጌታ እግዚአብሔር ፡፡ ለማንኛውም ማንኛውም የሥላሴና የድንግል ቤተሰብ ስለውግዘቱም ሆነ ስለሌላ ጥያቄዎቹ ፆም
ይዞ ሱባኤ ገብቶ ከልብ በመነጨ ፀሎት ከፈጣሪው ከመድሃኒያለም ይጠይቅ ፡፡ የጥፋት መንገድ ሰፊ ነው ሂያጁም ብዙ
ነው ፡፡ የአውነት መንገድ ጠባብ ነው የሚሄዱበትም እጅግ ጥቂቶች ናቸው ፡፡ በጠባቡ መንገድ ለመግባት ተጋደሉ ነው
የሚለው ቃሉ ፡
◼ እኛ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች በኢትዮጵያ የአለም ብርሃን የተሰበሰብን ሁሉ በስሜት በደመ ነፍስ አንመራም ፡፡ የሚመራን
እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ነው ፡፡ የሚመራን ቃሉ ነው ፡፡ የሚመራን አባቶቻችን ያፀኑት በእውነትነት የሄዱበት ሰማእት
የሆኑበት ተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነታችን ነው ፡፡ ስለዚህ አንዳንዶች የማቻቻል ጨለማን ከብርሃን አደበላልቆ የመሄድ
ስልት ለምትከተሉ ራሳችሁን መርምሩ ከፈጣሪያችሁ ጠይቁ እንላለን ፡፡
◼ ማህበረ ቅዱሳንን በተመለከተ ስለገለጽነው እውነት ማንም ሊያስተባብልን ሊነግረን ሳይሆን በውስጣቸው የነገሰውን
የጨለማ ሥራቸውን እንዲያርሙ መነገር ከእውነተኞች ምእመን ይጠበቃል ፡፡ በማናቸውም መግለጫችንም ሆነ
በመልእክታችን መረጃን ሳንይዝ አንናገርም ፡፤ በውስጣቸው መልካሞች ሊኖሩ ይችላሉ ፡፤ እኛ የሉም አላልንም ፡፡
የቀደሙት የተጉት መልካም ሰርተዋል ፡፡ ይህንንም እናውቃለን የዛሬዎቹ በእርግጥ በእነሱ ጫማ ውስጥ ናቸው ወይ !
እግዚአብሄር ያውቃቸዋል እኛም በተረዳነው እውነት እናውቃቸዋለን ፡፡ ሌላው የተመረጡ በእግዚአብሔር ለበጎው ቀን
የተጠበቁ የት እንዳሉ የሚያውቃቸው እግዚአብሔርና ራሳቸው የተጠሩት ባሮቹ ናቸው ፡፡ አሁን የሚያስጨንቀን ጉዳይ
አይደለም ፡፤ከፊታችን የእሳት ወንፊቱ ስለመጣ ሁሉም ወደ ብርሃን ስለሚወጣ ያኔ የሁሉንም እጣ እናየዋለን ፡፡
◼ ውግዘቱ ማንን ያስራል ለሚለው ግልፅ ነው በቅዳሴው በሁሉ ስርአተ ፀሎቱ የአባ ጳውሎስ ፣ የአባ ማትያስ ፣ በአሁኑ
ሰአት ውግዘት ያስከተለውን ሕግ የሚገለገልበት ሲኖዶስ እሱራን ስለሆኑ ስማቸውን በቅዳሴውም በስርአተ ጸሎቱም
የሚያነሳ ካህን ዲያቆን ክህነቱ የታሰረ ነው ማለት ነው ፡፡ እኛ እውነቱን መግለፅ ግድ ይለናል ፡፡ የዕረኝነት ሥራችን ነውና
! እኛ የቆረብነው ክርስትና የተነሳነው ዛሬም ይህንን የምናደርገው ክርስቲያን አይደለንም ወይ የሚል ጥያቄ ይነሳል ፡፡ እኛ
ምንረዳው ሳያውቅ ሳይረዳ የሄደውን ወይም እየተጓዘበት ያለውን ስለምን አላወቅህም አላልንም አንልም ፡፤ እንደአለማወቁ
ዳኝነቱ የመድሃኒያለም ነው ፡፤ ዛሬ የተሸፈነውን እውነት ገልፀናል ፡፡ ይህን ካወቀ በኋላ ለሚጓዝበት እሚመለከተው
አድራጊውን እራሱን ነው ፡፡ እኛ መፍትሔ ዛሬ ልንሰጥ አንችልም ፡፡ በቤተ ክርስቲያን የእረኝነት ሃላፊነት መንበር ላይ
አይደለንም ፡፡ ስንደርስበት ምንም ጥርጥር የለውም የአባቶች ሕግ ወደነበረበት ይመለሳል ፡፡ መመለስ ብቻ አይደለም
እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ የሚመራት አገልጋዮቿ ሁሉ ከሱ ፈቃድ የማይወጡባት ፍፁም ለእግዚአብሔር ምክር ፣
ትእዛዝ ምሪት አስተምህሮ የምትገዛ የአባቶቻችን የተዋህዶ እምነታችን ያለ ሕፀፅ የምትፀናባት ትሆናለች ፡፡
◼ ስለትጉሃን መማክርትና ስለፅዋ ማህበራት ብዙ አስተያየቶችንእንሰማለን ፡፡ በቅንነት ባለማወቅ ልምድም ከማጣት ስሕተት
ሊሰሩ ይችላሉ ፡፡ ሃዋሪያትን ጌታ ሲመርጥ ልባቸውን አይቶ ስለነበር ሁሉም የናቃቸው ነበሩ ፡፡ መራጩ መድሃኒያለም
ያውቃቸዋል ፡፡ እርግጥ አንዳንድ የዲያብሎስ አገልጋዮች የሉም አይባልም እንዳሉ እናውቃለን ፡፡ ቢቆዩም ለጥፋታቸው
ነው ፡፡ ቢሄዱም እጣቸው ነው ፡፡ ስለድፍረታቸው ግን ዋጋ መክፈላቸው አይቀርም ፡፡ ስለ ቅኖቹ ግን በጊዜ ሂደት
በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ አስተምህሮና መሪት ሙሉ ሰው እንደሚሆኑ አይጠረጠርም ፡፡
54
ወገኖቼ የእግዚአብሔር ሕዝቦች !!
የዛሬው ዘጠነኛ መልእክት የመጣው ለምንድነው የሚል ለሚለው የሕሊና ጥያቄ መልእክቱን አንብባችሁ እዚህ
ከደረሳችሁ በሚገባ ትረዳላችሁ ብዬ አስባለሁ ፡፡ ከሌሎች መልእክታት ለዬት የሚያደርገው ቢኖር
መልእክታትን በስፋት ከማንሳቱም በላይ እጅግ የበረታ ውሳኔንም ፣ ቅድመ ሁኔታን መመያሪን ትእዛዝን
መጨበጡ ነው ፡፡ መልእክቱን ደጋግማችሁ ስሙ በአንድ ጊዜ ንባብ ልትረዱት ይቸግራል ፡፡ ለሰውም
ለማስረዳት የሚቻለው በሚገባ በማንበብና በመረዳት ነው ፡፡
የእግዚአብሔር ቤተሰቦች በዚህ መልእክት ያልተረዳችሁትን ይበልጥ እንግዳ የሆናችሁ ፣ እስከዛሬ
ያልሰማችሁ በመዘግየታችሁ ባዝንም የእግዚአብሔርን ጥሪ ማንም አያውቀውምና ከልባችሁ ወደፈጣሪ
ቀርባችሁ ሁለመናችሁን ለእግዚአብሔር ሰጥታችሁ ከልባችሁ ተፀፅታችሁ በእንባ ለድንግል ለመሰላችሁ ሊቃነ
መላእክቶች ለቅዱሳን ሰማእታት እንዲሁም ለከበሩት ሁሉ ምልጃቸውን ተገን አድርጋችሁ ቶሎ ከጥፋት ዓለም
ውጡ ፡፡ እንደ መናፍቃን ካቶሊኮች ተብታቢዎች አባይ ጠንቋዮች እስላሞች የምስራቅ ጣኦት አምላኪዎች
ቅባቶች ፀጋዎች ግብረ ሶዶሞች ዘረኞች ሁሉ እናንተም በኔ ተሰናብታችኋል በእግዚአብሔር ቸርነትና ፈቃድ
ኢምንቶች ከንፍር እንደወጣው ባቄላ ትወጡ እንደሆነ አላውቅም ፡፡
በኢትዮጵያ የአለም ብርሃን ቤተሰብነት ታምናችሁ ተመዝግባችሁ ያላችሁም ሆነ ያልተመዘገባችሁ በትጉሃን
መማክርት የተሰባሰባችሁ በፅዋ ማህበር የተሰባሰባችሁ የተመዘገባችሁም ያልተመዘገባችሁም የታዘዛችሁትን
በጠረጋው ሰአት ልታደርጉ የሚገባችሁን ምልክቶች አሟልታችሁ ተዘጋጅታቸሁ ንስሀ ገብታችሁ በአቅማችሁ
ልክ ተዘጋጅታችሁ ጠብቁ ፡፡ ገንዘብ ያላችሁ በገንዘባችሁ መልካም በማድረግ አትርፉበት የሌላችሁም
በአቅማችሁ ልክ ብቻ ተዘጋጁ እግዚአብሔር ድንግል ስለእናንተ ጉድለት ያሟላሉ !!
በየበረሃው ያላችሁ አባቶቼ እናቶቼ ወንድም እህቶቼ ልጆቼም እግዚአብሔር እንደመከራችሁ ራሳችሁን
አዘጋጁ ከዚህ በኋላ ሌላ የእውነት መገለጫ መንገድ አለ ብላችሁ አታስቡ ሁሉንም ባይሆን መሰረታዊውን
እውነት አስጨብጠናችኋል ፡፡ ከእግዚአብሄር ከድንግል ከሊቃነመላእክት ከቅዱሳን ከሰማእታት ጋር በፍቅር
እንድነት ተጣበቁ ! በነገር ሁሉ ማስተዋልን ይስጣችሁ ፡፡ ቀጣዩ ርአስ በመላው ዓለም ይፀና ዘንድ የታወጀውን
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መታወጁን ታያላችሁ ፡፡ ይህም አዋጅ በሥላሴዎች ትእዛዝ ----- በኢትዮጵያ የአለም
ብርሃናዊ መንግሥት ሥርና ሥልጣን የታወጀ አዋጅ መሆኑን እንድታውቁት እንላለን ፡፡
- ሁሉም የአዳም ዘርን ስለሚመለከት ቢያነበው ፣ ቢያደምጠው መልካም ነው ፡፡
- በማናቸውም ቋንቋ ቢተረጎም ሁሉም እንዲሰማው ለማድረግ ስለሚቻል የዚህ እድሉ ያላችሁ
ተርጉሙት ፡፡ ነገር ግን ይህን ስታደርጉ የተረጎማችሁትን ለልጃችን ለራእይ ዮሐንስ 20 መስራች
ላኩለት እናየዋልን ከዚያ ታወጡታላችሁ ፡፡ጊዜው አጭር ስለሆነ እድሉ ያላችሁ ቶሎ ብታገርጉት
ይመረጣል ፡፡ ስርጭቱንም እንዲሁ ለሁሉም አድርሱት ገደብ የለበትም ፡፡ከዚህ በታች የምታገኙት
አዋጁን ነው ፡፡
የልኡል ሃይለ ቃል እንዲህ ይለናል ፡፡ ምስጉን ነው በክፉዎች ምክር ያልሄደ ፣ በሃጢያተኞችም
መንገድ ያልቆመ ፣ በዋዘኞችም ወንበር ያልተቀመጠ ፣ ነገር ግን በእግዚአብሔር ሕግ ደስ ይለዋል ፣
ሕጉንም በቀንና በሌሊት ያስባል ፣ እርሱም በውኋ ፈሳሾች ዳር እንደተተከለች ፣ ፍሬዋን በየግዜው
እንደምትሰጥ ፣ ቅጠልዋም እንደማይረግፍ ዛፍ ይሆናል ፣ የሚሰራውም ሁሉ ይከናወንለታል ፣
ክፉዎች እንዲህ አይደሉም ፣ ነገር ግን ነፋስ ጠርጎ እንደሚወስደው ትቢያ ናቸው ፣ ስለዚህ ክፉዎች
በፍርድ ፣ ሃጢያተኞችም በፃድቃን ማህበር አይቆሙም ፣ እግዚአብሔር የፃድቃንን መንገድ
ያውቃልና ! የክፉዎች መንገድ ግን ትጠፋለች ፡፡
መዝሙረ ዳዊት ምእራፍ 1 ከቁጥር 1 -- 6
የአብርሃሙ ሥላሴ ስማቸው ይክበር ይመስገን ! ድንግል እናታችን ስሟ ይክበር ይመስገን !!
መልእክት ዘጠኝ ከዚህ ተፈፀመ
የሥላሴና የድንግል ባሪያ !

55
ቁጥር -- ኢብመ/4/ 2013 ዓ‹ ም
ታህሣሥ 21 ቀን 2013 ዓ › ም

ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት የወጣ !!!


የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ !!
አዋጅ ! አዋጅ ! አዋጅ !
ሁሉም የሰው ዘር በእግዚአብሔር ቅን ፍርድ የሚጎበኝበትና ፍርድን የሚቀበልበት ሰአት እነሆ ደረሰ !
የተዘጋጁ ! ንስሐ የገቡ ! በተዋህዶ እምነታቸው የፀኑ ከዚህ ዓለም ጉድፍ የተጠበቁ ታሰቡ የአባቶቻቸውን ዋጋ
በዚህ ምድር ተክሰው ተወደው ሊፅናኑ ለእራት ተጠርተዋልና ስማ ! ኢትዮጵያ ታሰበች ! በታላቅ ተጋድሎዋ
ድልን ነሳች ! ስማ ! የአዳም ዘር ሁሉ ስማ ! አድምጥ !
መግቢያ ፡ ---
በዚህ ምድር ላይ ለረጅም ዘመናት በሺዎች የተቆጠሩ ጊዜያት በመንግሥትነት የዓለምን ሕዝብ ሲነዱ
ሲገዙ የነበሩ ነገሥታት ለሥልጣናቸው ፤ ግዛቴ ለሚሉት በመቆም በአብዛኛው ለዲያብሎስ ሃሳብና እቅድ
በመገዛት ሲጨፈጭፉ ሲዋጉ ሲገድሉ ሲጋደሉ ኖረዋል ፡፡ ይህ ሁሉ እየሆነ ዛሬ ላይ ደርሰናል ፡፡
በዚህ ሁሉ ሂደት ውስጥ ከጥቂት የእግዚአብሔር አገልጋይ ገዢዎች በስተቀር ሁሉም መንግሥታት --
የእግዚአብሔርን ሕዝብ ፣ ቤተ ክርስቲያንን እውነተኛ እምነትን ሲያጠፉ ሲገሉ ፣ ሲያስገድሉ ሲጨፈጭፉ
ኖረው ታሪክ ሆነዋል ፡፡ በእግዚአብሔር ዘንድ ዛሬ በገነት ያሉ ቅዱሳን ሰማእታት ስለፈሰሰው ደማቸው ሁልጊዜ
የእግዚአብሔርን ቅን ፍርድ እየጠየቁ ቆይተዋል አሁንም እየጠየቁ ነው ፡፡ ጌታም ይቆዩ ፅዋው ይሙላ ብሎ
በቆይታ አስቀምጦአቸዋል ፡፡ ዛሬ ግን ፅዋው ሞላ ፡፡ ጌታም ቅን ፍርዱን ዛሬ በዚህ መልእክት ገለፀ ፡፡ በዚህም
መሰረት የአለም የምናየው ገፅታዋ በውስጧም ያለው ይዘት በዋናው ተዋናይ የሰው ዘር ፤ ክፉና የረከሰ
የማይጠገን ጥፋት ምክንያት ፣ ፍፁም እንዲለወጥ ፤ የነበረው እንዳልነበር እንዲሆን ፡ በተለይም ሰው የዘራው
የሃጢያት የክፋትና የትእቢት የክህደት አዝመራ ፣ ምድርን ፍፁም ስላበላሸ በእሳት እንዲጠረግ ተወሰነ ፡፡
በምትኩም መላው ዓለም በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት ሥር እንድትገዛና ለእግዚአብሔር ሕዝቦች
የተፈቀደው በሃዋሪያው ዮሐንስ ራዕይ ም ፡ 20 የተጠቀሰው በምድር ላይ ይፈፀም ዘንድ የተነገረው ለሺ ዘመን
የመፅናናት ጊዜ እውን እንዲሆን ተወሰነ ፡፡
ዛሬም እያየን ያለው ያላባራው እንዲያውም ታይቶም በማይታወቅ ሁኔታ የእግዚአብሔር ሕዝቦች ፍጅት
ፅዋውን እንዲሞላ ካደረጉት ምክንያቶች የሚጨመር ሆኖአል ፡፡
ስማ የሰው ዘር ! ስማ የአዳም ዘር ! ስሙ ምድርን የከደናችሁ መንግሥታት ! ስሙ የዓለም ታላላቅ
ሃይማኖት ተቋሞች ! ስሙ ጣኦት አምላኪዎች ዘረኞች ! ተብታቢዎች አጋንንት ሳቢዎች ጠንቋዮች ስሙ ! ዛፍን
56
ወንዝን አምላኪዎች ስሙ ! የፍጅትና የእልቂት ባለቤቶች ስሙ ! ስሙ የእምነት ነጋዴዎች ካባ አጥልቃችሁ
ጥምጥም ጠምጥማችሁ መምህር መምህር እየተባባለችሁ ያላችሁ አሰናካዮች ስሙ ! ቃሉን ለንግድ ለሆድ
የለወጣችሁ ስሙ ! እውቀታችሁን የምታመልኩ ምእመንን የምትንቁ ስሙ ! ከእኛ አልፎ ማንም
ስለእግዚአብሔር አይናገር የምትሉ ስሙ ! ዛሬም የጌታን ቁስል የምትወጉ ከኛ ውጪ እግዚአብሔር አይተንፍስ
አይናገር የምትሉ ስሙ ! እግዚአብሔርን የማዘዝ ያህል በድፍረት የሰውን አንደበት ለመዝጋት የምትታገሉ ስሙ
! ቀጣፊዎች ፣ አታላዮች ፣ ትእቢተኞች ፣ ጨካኞች ፣ ሁላችሁም ስሙ ! እስላም መናፍቅ ካቶሊክ ቅባት ፀጋ
ተሃድሶ ጣኦትን በልብህ ያነገስክ ሁሉ ስማ ! ግብረ ሶዶማውያን ስሙ ፣ አዎን ስሙ ምንዝራናን ያነገሳችሁ
ስሙ ! በግልጽም በስውርም የቀደመውን እባብ ዘንዶውን ሃሰተኛው ነብይን የምትታመኑ የምታመልኩ
የምትሰግዱለት ሁሉ ስሙ ! እንግዲህ ስማ በምድር ያለህ ቆይታ አብቅቶአል ፡፡ ተደምድሞአል ፡፡ ስማ የሰው
ዘር አድምጥ ፍርድህ ተከትሎህ መጥቶ ዛሬ ሊፈፀምብህ ነው ፡፡ምንም ጊዜ የለህም ፡፡ ይግባኝም የለም ሁሉም
እድልህ ጥንፍፍ ብሎ አልቆአል ፡፡ ዘመነ ዲያብሎስ ፤ ለሺዎች ዘመናት የነገሰበት ዘመንም አለቀ ተጠናቀቀ ፤
የሱ ተጠዋሪ እሱን አንግሰህ የነኖርክ የአዳም ዘር ሁሉ ቅኑ ብርሃናዊው የእግዚአብሔር ፍርድ እንዲፈፅምህም
ተወሰነ ፡፡ ስለዚህ ኣለምን የከደነ ጨለማ ሁሉ ተጠርጎ ምድር በብርሃን እድትሸፈን ታዘዘ ፡፡ ከፊትህ የመጣው
ይህ ነው ፡፡
ምድርም ልትፈወስ ፣ እውነተኞች የእግዚአብሔር ሕዝቦች ‹፣ በዚህ ጨለማ በነገሰበት ታላቅ የመከራ ዘመን
ፀንተው የተገኙ የሚፅናኑባት ልትሆን ነው ፡፡ ያለፉት አባት እናቶቻችን በገነት ሆነው በልኡል ቅን ፍርድ
ሊደሰቱ ነው ፡፡ በመንፈስ አንድነት በልጆቻቸው ሊከብሩ ነው ፡፡ አንዲቷ እምነት የተወደደችው የፀናችው
የተቀጠቀጠቸው እምነት የተዋህዶ ኦርቶዶክስ ፀናች አሸነፈች ፣ ተተከለች ፡፡ እውነተኛ ልጆቿን ይዛ በምድር
ላይ ሁሉ ትነግሥ ዘንድ ለቅሬት የታሰቡትን የትንሳኤው ተሸጋሪዎችን አቅፋ ደግፋ በብርሃናዊ አገልግሎቷ
ምድርን ልትከድን እነሆ ታሰበች ፡፡ ስማ ! እየሰማህ ሂድ ! ልብ ብለህ አድምጥ አባትህ ዲያብሎስ የቀደመው
እባብ ዘንዶው ሃሰተኛው ነብይ ምድርን ከከደናችሁት ከእናንተ ወዳጆቹ ጋር ወደ ሲኦላችሁ ሂዱ ፡፡ እሱም
ወደ እስራቱ አንተም ለመጨረሻው ፍርድ ወደ ምትጠበቅበት ሲኦል ልትሰናበት ተወሰነ ስማኝ ! አድምጥ
የዲያብሎስ ተጠዋሪ ሁሉ ደህና ሰንብት !! ከመፅናናት በኋላ በመጨረሻው የፍርድ አደባባይ አንተም ከሲኦልህ
እኛም የተሰጠንን የመፅናናት ጊዜ ጨርሰን ከገነት ከአባቶቻችን ጋር ከአባታችን ከመድሃኒያለም እንዲሁም
ከእናታችን ከድንግል ጋር ከምንወዳቸው በዘመናችን ሁሉ ሲራዱን ከኖርት ቅዱሳን ሊቀ መላእክት ጋር
በእግዚአብሔር የፍርድ ወንበር ከቀኝ በኩል ቆመን ታየናለህ ! ስማ እየሄድክም ቢሆን ለመጨረሻ ልንገርህ !
ምን ይደረግ አንተንም ከጌታ የፍርድ ዙፋን /ወንበር/ ከግራ ቆመህ ለእሳት ልትጣል ልትሰናበት ስትል እናይሃለን
ከዘለአለም እስከዘለአለም ከዚያ ወዲያ አንተያይም ፡፡ አንተም ወደታላቁ የገሃነም እሳት ለዘለአለም ስቃይ
መሄድ ግድ ነው ፡፡ እኛ ደግሞ የሚወደን አባታችን የናፈቅነው የአብርሃሙ ሥላሴ ወደአዘጋጀልን መንግሥተ
ሰማይ በፈንጠዝያ እንገባለን ፡፡ ከዘለአለም እስከዘለአለም እንደ ክዋክብት እናበራለን ፡፡ ለዘለአለም ክብሩን
እያወደስን እያመሰገንን እንደመላእክት እንሆናል ፡፡ መቼም ኣታምንምና አታዳምጥም ልብህ በጥርጥር
ተሞልቶአልና ይህንን ስንነግርህ እንደምታፌዝ ለሌላ ጥፋት እንደምትዘጋጅ እርግጥ ነው ፡፡ ግን ስማ !
አብቅተሃል ! ተደምድመሃል ! አዋጁም የመጣው አንተንና አባትህ ዲያብሎስን ሊደመድም ነው ፡፡
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ስንል ምን ማለታችን ነው !
በመላው ኣለም በአሁኑ ሰአት ፀንተው ቆመው የምናያቸው 205 ገደማ አገሮች አሉ ፡፡ ሁሉም እንደ
የአቅማቸው ሕገ መንግሥት ደንግገው ሕዝባቸውን ይገዛሉ ፡፡ እኛም የኢትዮጵያ ሕዝብ በዓለም እንግዳ በሆነ
ሕገ መንግሥት ለ30 አመት እስከአሁኑ ስአት ድረስ እየተገዛንበት ነው ፡፡ በጉልበተኛ የተጫነ ሕግ ፡፡ እነ
አሜሪካ እነ እንግሊዝ በወቅቱ ዲያብሎስ በመረጣቸው ፈረሶቹ በወያኔዎች እንድንገዛ እንዲያደርጉ ለሁለቱም
ሃያላን አሽከሮቹ በሰጠው ትእዛዝ መሰረት እነሱ በተከሉት ሰይጣናዊ አገዛዞች እየተሰቃየን አለን ፡፡
እነሆ ሁሉም እንደሚያውቀው በዚህ ሕገ መንግሥት አገራችን እንድትፈርስ በተደረገ ሴራ እየታመሰች ትገኛለች
፡፡ መላው አለም ተስማምቶ አሁን እየኖረበት ያለው ህገ መንግሥት ሁሉም አገር ለኔ ይሆነኛል ብሎ ቀርፆ
እየኖረበት ነው ፡፤ ይሁንና የቆመው መንግሥት ለማንሳት አንዳንድ የሕዝብ አመፆች ሲከሰቱ ወይም በተለያዩ
ጠላቶች መንግሥት ሊያፈርሱ ከተነቃነቁ መንግስት እራሱን ለመከላከል የነበረውንም አገዛዝ ለመመለስ
የሚወስደው የመጨረሻው እርምጃ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጅና ባለው ጦር ፣ ፖሊስ ፣ የደህንነት ሃይል

57
ሁሉንም ተፃራሪ ሃይል ተቆጣጥሮ ወይም ደምስሶ የያዘውንም ለፍርድ አቅርቦ በአደጋ ውስጥ የወደቀውን
ስርአቱን የሚታደግበት መንገድ ነው ፡፡
ዛሬ ግን በዚህ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የምታየው ከተለመደውና ከምታውቀው ለየት ያለ ነው ፡፡ የአዳም ዘር
አድምጥ ! ምንድነው የተለየው በል ! አንተ የምታውቀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሁሌም የምትሰማው አገር
በችግር በተፈጥሮ አደጋ በአመፅ ስትታመስ ወይም መቋቋም አቅቷት ሥርአተ አገዛዟ ሊፈርስ ሲዳዳው ባለው
መንግሥት የሚታወጅ አገርንና ስርአተ አገዛዙን የማዳን እርምጃ ነው ፡፡ ያኔ መብት ማስጠበቅ የለም ፡፡
መላወስ መንቀሳቀስ የለም ሁሉም የተገደበና በቁጥጥር ውስጥ ሆኖ የሚያከናውኑት ሕይወት ይሆናል ፡፡ ይህ
ነው በአንተ እውቀት ውስጥ ያለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ፡፡
ዛሬ የምትሰማው የኛ አዋጅ ግን ይለያል ፡፡ አዋጁ የመነጨው ወይም የታወጀው ከማታየው ከማትዳስሰው
በአንተ ክህደትና ንቀት ከረሳኸው እግዚአብሔር የመነጨ ነው ፡፡ አንተን ፈጥሮ ምድርንም ሰማይንም እንዲሁ
ፈጥሮ የሚታየውንም የማይታየውንም ሕልው አድርጎ ፤ በምድርም አንተን የአዳምን ዘር በአምሳሉ ፈጥሮ ፤
ከዚች ምድር ቆይታህ በኋላ ደግሞ በክብሩ ዙሪያ እንደ ክዋክብት አንድትደምቅ የስሙ አወዳሽ ቀዳሽ
እንድትሆን በፍፁም ፍቅሩ ወዶህ ተክሎህ ነበር ፡፡ አንተ ምን መለስክለት ስለፍቅሩ ጥሪ ስለመዳንህ ስለከፈለው
የሕይወት ዋጋ አንተ ምን መለስክለት ምን ከፈልከው ባኖረህና በደገፈህ በረዳህ ለችግርህ ለደረሰለህ ከጥፋት
ሁሉ ለታደገህ በፍፁም ፍቅር ወደ ፍቅሩ ሊሰበስብህ ብዙ ሺ ዘመናትን የጠበቀህን አምላክ ምን መለስክለት
አዎን አይካድ አንተም አትክድ ፡፡ ያፀናኸውን አቋምና የተመላለስክበትን ሕይወት ታውቀዋለህ ፡፡ ንቀትህን
ክህደትህን ፤ አለመፀፀትክን አመፅህን አልፈህም እሱ የፈጠረውን ዲያብሎስን አምላክህ ማድረግህን
ታውቀዋለህ ፡፡ ትእግስቱን አጠንፍፈህ በልተህ ጨርሰሃል ፡፤ በመሆኑም እሱን ባታየውም እኛ ደግሞ ፈልገነው
በእምነት አይተነው በፍቅሩ ኖረናል ፡፡ ፍርዱ እንደሚገለጥ እኛም በእምነታችን እንደምናተርፍ ተረድተን
ጠብቀነዋል ፡፡ ለኛ እንግዳ አይደለም የታመነ አምላክ በመሆኑ ይህ እንደሚሆን በእምነት አሻግረን
ተመልክተናል ፡፡ ዛሬም እነሆ ሆኖአል ፡፡ ይህ አዋጅ በጆሮህ ደርሶም እንኳ አሁንም አታምንም ፡፡ ይህ
መልእክት በመላው ዓለም እንደሚደርስ እርግጥ ነው ፡፡ አንተ የጠፋህ ትውልድ አትሰማም ፡፡ ኮረና አንድ
የበሽታ ዘር ምን ያህል አሳርህን እንዳሳየህ አይተኸዋል ፡፡ አሁንም ቫክሲን እያልክ ትራወጣለህ ፡፡ ቁጥር አምስት
መልእክት ላይ ምን እንደሚል አስታውስ ገና ብዙ ቫይረስ ይፈላል አለ እንጂ ኮረና ብቻ ይመጣል አላለም
፡፡ስለዚህ መከራህ ምልክት ሰጠ እንጂ መቼ መጣ ?
ከላይ እንደተገለፀው ይህ አዋጅ ምድራዊ ገዢዎችህ ካለማመዱህ በፍጹም ይለያል ፡፡ በምን በምን ይለያል
፡፡ በመጀመሪያ የአዋጁ ባለቤት በሥልጣኑ ያወጣው አካል ምድርና ሰማይን የዘረጋው የፈጠረው ሃያሉ
እግዚአብሔር ነው ፡፡ አዋጁን እንዲገልፁ እነማን ታዘዙ አዎን የታመኑ ባሮቹ ፡፡ ብርሃኑን በቅርብ ሲፈነጥቅ የ
ምታየው ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊው መንግስት የሚመሩት የሥላሴ ቀዳማይ ባሮች በፊርማቸው በደማቸው
አፅድቀው አተሙበት ፡፡
የኛ አዋጅ ይለያል ከለመድከው ጋር አይመሳሰልም ያልንህ በዚህ ነው ፡፡ አንተና መሰሎችህ የምታውቁት
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በመንግሥታት የሚታወጅ ሃይልና ጉልበት ያላቸው በጦር ሃይል ፍላጎታቸውን
ለመፈፀም የሚችሉበትም የሚያደርጉትም ነው ፡፡ ከላይ እንደገለፅኩት የኛ ይለያል ፡፡ ከማታየው ከማትዳስሰው
ከፈጠረህ ከእግዚአብሔር ፈቅዶም ፈጥሮም በዚች ምድር እንድትኖር ከፈቀደልህ የወጣ አዋጅ በመሆኑ ይለያል
፡፡ የሚያኖርህም በቃ ካለ የሚወስድህም በሁሉ ነገር ላይ በሞትም ጭምር ላይ ሥልጣን ያለው አምላክ ያፀናው
አዋጅ ነው ፡፡
እግዚአብሔር እስራኤላውያንን ከግብፅ ምድር ከፈርኦን የጭካኔ አገዛዝ ቃል በገባው መሰረት ነፃ
ሊያወጣቸው መጣ ፡፡ ቃሉን አክባሪው ልኡል በታመነ ባሪያው አማካኝነት እስራኤላውያንን ነፃ ለማውጣት
ሲንቀሳቀስ የላከው ሙሴንና አሮንን ነበር ፡፡ ይሁንና በተከታታይ ከአሥር ያላነሱ መቅሰፍቶች በግብጽ ሕዝብ
ላይ ሲወርድበት ፈርኦን ልቡን አደነደነ እንጂ አልሰማም ፡፡ የእግዚአብሔርን ቃል በሙሴ በኩል ሲናገር
ሕዝቤን ልቀቅ ያገለግለኝ ዘንድ ነበር ያለው ፡፡ በእንቢታው የፀናው ፈርኦን በተደጋጋሚ በትእቢቱ ቢገሰልም
የመጨረሻው ክፉ አስደንጋጭ ቁጣ መጣ ፡፡ የግብፅ ምድር በኩራት ሁሉ የሰውም የእንስሳውም በሞት ተከደነ
፡፡ ራሱ የፈርኦንም ቤት ሞት ነገሠበት ፡፡ ያኔ መቋቋም ያቃተው ፈርኦን ወርቅና እንቁን ገብሮ እስራኤላውያንን
እጅግ ፈርቶ ተንቀጥቅጦ ለቀቀ ፡፡
58
ዛሬም እግዚአብሔር ደጋግሞ በተለያዩ ቅጣቶች ዓለምን ቢመክር ቢገስፅ ሕዝቤንና የምወደውን የተዋህዶ
ኦርቶዶክስ እምነት ከጨበጠው ሕዝቤ ጋር ያገለግለኝ ዘንድ ልቀቅ ብሎ በባሪያው በኩል ከ15 አመታት ላላነሰ
ጊዜ ደጋግሞ እርምጃ በመውሰድ ፈቃዱን ግልፅ አደረገ ፡፡ ነገር ግን በመላው ዓለም ስሩን የተከለው ዲያብሎስ
ሁሉንም ዓለም ሁሉንም የአዳም ዘር በቁጥጥሩ ሥር ስላደረገ አልሰማም ፡፡ ኢትዮጵያን ተዋህዶ እምነትን
አልለቅቅም አለ ፡፡ ጭራሽም መከራዋን እጅግ አከበደ ፡፡ በመሆኑም ዓለም ያላየውን ያልሰማውን ይሆናልም
ብሎ በፍፁም በሕልሙም የማያየውን መከራ እነሆ ተጭኖ መጣ !! በዚህም መሰረት እነሆ ከፀባኦት ትእዛዝ
ወጣ !!
- አዋጁ ምን ያስፈፅማል !
- ከየት ይመነጫል !
- እነማን ያስፈፅሙታል !
- ግቡስ ምንድነው !
1 - ይህ አዋጅ በመላው ዓለም ያለው የአመፃ ትውልድ ሁሉ ፤ እግዚአብሔርን የካደ የማይሰማ የማይለማ
ትውልድን የሚያስወግድ ሲሆን በምትኩም ለሥላሴ የታመነችው እምነት ተዋህዶና በሷ ሥር ሆነው ታላቅ
መከራና ስቃይን ለብዙ ዘመናት የተቀበሉትን በፈጣሪያቸው የታመኑትን ምድርን እንዲወርሱ እንዲተከሉ
ያደርጋል ፡፡ ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ትሆናለች ፡፡ ምድር ከዚህ በታች ባሉ የከበሩ የኪዳኑ ቃሎችና በአረንጓዴ
ቢጫ ቀዩ የቃል ኪዳን ሰንደቅ ትሸፈናለች ፡፡ የሚከብሩት ቃሎች
- ኢትዮጵያ የሥላሴ የክብራቸው መገለጫና መመሥገኛ ምድር
- ኢትዮጵያ ርስተ ድንግል ማርያም
- ኢትዮጵያ የአለም ብርሃን
- ኢትዮጵያ የዓለሙ ገዢ --- እነዚህ ሃይለ ቃሎች በየትኛውም የምድር ገፅታ ላይ ከፍ ብለው ይነግሳሉ
ይከብራሉ ፡፡ የእግዚአብሔር ስም ያለማቋረጥ በምድር ሁሉ ላይ ይመሰገናል ፡፡ እንዲሁም ድንግል
ቅዱሳን ሊቃነ መላእክት ፤ ቅዱሳን ሰማእታት አባቶቻችን እናቶቻችንም እንዲሁ ይከብሩባታል ፡፡
2 - አዋጁ ከየት ይመነጫል ? ይህ አዋጅ የልኡልን ፈቃድ ይገልፁና ያሳውቁ ዘንድ በታመኑ የልኡል ባሮችና
እግዚአብሔር በምድር ሁሉ ላይ ይነግሥ ዘንድ ፈቃዱ በሆነው በኢትዮጵያ የኣለም ብርሃናዊ መንግሥት በኩል
እንዲገለፅ በወሰነው መሰረት የተገለፀ ነው ፡፡ ምንጩም የልኡል ፈቃድ ነው ፡፡
3 - አዋጁን እነማን ያስፈፅሙታል ? ይህንን አዋጅ ያስፈፅሙ ዘንድ እጅግ የከበሩት ቅዱሳን ሊቃነ መላእክት
ሀ/ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ለ/ ሊቀመላእክት ቅዱስ ገብርኤል ሐ/ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሩፋኤል
መ/ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ፋኑኤል ሰ/ ሊቀ መላአክት ቅዱስ ራጉኤል ረ/ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ኡራኤል
ሠ/ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሳቁኤል ሸ/ ሊቀ መላአክት ቅዱስ አፍንንኤል ቀ/ ሊቀ መላእክት ሰዳክኤል
በ/ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሱርያል ተ/ ሊቀ መላእክት ሰላትያል ከነሠራዊቶቻቸው ሙሉ በሙሉ ምድርን
ያጠፉትን በሃጢያት ባሕር ተነክረው ንስሐን ንቀው እግዚአብሔርን ክደው ምክርን ተግሳፅን ንቀው በትእቢት
ተሞልተው በዲያብሎስ በቀደመው እባብ በዘንዶው በሃሰተኛው ነብይ ተማምነው እየተገሰሉ ያሉትን ነገሥታት
ከነሕዝባቸው በታላቅ ቁጣ የሚጠረጉ ናቸው ፡፡
4 - ግቡስ ምንድነው ? አዎን ግቡ ቀደምም ተገልጾአል ፡፡ አሁንም ግልፅ እንዲሆን -- እግዚአብሔር ከዘመናት
በፊት ጀምሮ በስሙ የታመኑ ሕዝቦችን ይመለከትና በልቡም ሲያኖራቸው ቆይቶአል ፡፡ ከህገ ልቡና ጀምሮ
በህጉም ዘመን አሁንም በወንጌሉ ዘመን በታላቅ ፈተና የፀናችውን ተዋህዶንና የፀኑ ሕዝቦቿን ወደደ ፡፡ መረጠ
አፀደቀ ፡፡ አከበረም ፡፡ በመሆኑም ዓለምን በሙሉ በምርኮ ለዚችው ለተናቀችው ኢትዮጵያ ለከበረችውም
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሰጠ ፡፡ በመሆኑም ይህ ይፈፀም ዘንድ ግድ ሆነ ፡፡ ግቡም
ይኸው ነው ፡፡ የኢትዮጵያ የኣለም ብርሃናዊ መንግሥት በመላው ዓለም ላይ ማንገሥ ነው ፡፡
5 - ለትንሳኤው ዘመን የተመረጠውን ስንዴውን ከገለባው መለየት ፡፡ ገለባውን ለእሳት መስጠት ፡፡ ለቀደመው
እባብ ፣ ለዘንዶው ፣ ለሃሰተኛው ነብይ የሰገዱትን ፣ ያመለኩትን ፣ ምልክቱን የተቀበሉትን ወደ ሲኦል
እንዲሰናበቱ ማድረግ ነው ፡፡

59
6 - ኢትዮጵያ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ውስጥ ፡ -- አገራችን ኢትዮጵያ ቅድሚያ ነፃ የምትወጣ አገር ናት ፡፡
በመሆኑም የሚወሰደው እርምጃ ፈጣንና ቶሎ የሚፈፀም ነው ፡፡ ያለው የኢትዮጵያ መንግሥትም በዚህ አዋጅ
መሰረት ተሰናብቶአል ፡፡ በቀደሙት መልእክታት የታዘዘው ቅጣት ሁሉ ይፈፀምበታል ፡፡
7 - አፍሪካ እንዲሁ እንደ ኢትዮጵያ ከሚፈጠረው ሁኔታ ጋር አብራ ትፀዳለች ፡፡ በቅድሚያም የኢትዮጵያ
አካል መሆኗ ይረጋገጣል ፡፡ መካከለኛው ምሥራቅም እንዲሁ በተፃመር ይፀዳል ይጠረጋል ፡፡ በከፊልም
የኢትዮጵያ አካል ይሆናል ፡፡ በኢትዮጵያም ሆነ ወደ ኢትዮጵያ በግዛትነት የሚካተቱ የአፍሪካ አገሮች በመላው
ዓለም እንደሚፀናው አዋጅ በኢትዮጵያም የፀና ይሆናል ፡፡ ያለኢትዮጵያ የዓለሙ ብርሃናዊ መንግሥት
ማረጋገጫ ሰነድ ማንኛውም እንቅስቃሴ የተከለከለና ወዲያው ለቅጣት የሚያበቃ ነው ፡፡ መንቀሳቀስ
የሚቻለው ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት ማረጋገጫ በማግኘት ብቻ ነው ፡፡ በሁሉም የኢትዮጵያም
የአፍሪካም የመላው ዓለም ሕዝብ ላይ የሚፈፀም ነው ፡፡ በመላው ዓለም ያሉ እንዲሁም በአገር ውስጥ --
የትጉሃን መማክርት የፅዋ ማህበራት ከዚህ ከኢትዮጵያ የዓለሙ ብርሃናዊ መንግሥት በሚሰጣችሁ መመሪያ
መሰረትና ቀድሞም በተረዱት አግባብ በተሰጣቸው መታወቂያ መሰረት እየተንቀሳቀሱ መንፈሳዊ አገልግሎትን
ይሰጣሉ ፡፡
8 - የተቀረው ዓለም እነእንግሊዝ ፣ እነአሜሪካ ፣ መላው አውሮፓ ፣ መላው ኤሺያ ፣ መላው አፍሪካ መላው
ላቲን አሜሪካ ፣ መላው አውስትራሊያና ዙሪያዋ ያሉ አገሮች በጠቅላላው መላው ዓለም በታላቅ መቅሰፍት
በታላቅ ቁጣ በታላቅ እሳት ይመታል ይጠረጋል ፡፡ አንዳንድ ሃያል ነን የሚሉ አገሮች ከነካቴውም ከምድረ ገፅ
ይጠፋሉ ፡፡
የሚፈሱት ቁጣዎች በምድር ላይ ምንን ያስከትላሉ -
- 1 - በመላው ዓለም ባሉ ሁሉም አገሮች ላይ በብዙ መቶ እጥፍ የሚበልጥ በፈርኦንና በግብፅ
ሕዝብ ላይ የነገሰው ሞት ዛሬም ባለው መላው የሰው ዘር ላይ ይነግሳል ፡፡ ሞት የማይነግሥበት
አንድም ቤት ፣ ሥፍራና ቦታ የለም ፡፡ በግንባሩ ላይ ምልክት ካለውና በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ
መንግሥት በተሠጠው መመሪያ መሰረት ምልክቱን የሚጠቀሙ ከኛ ዘንድ የተመዘገቡ እኛ
ባንመዘግባቸውም በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ በየባእታቸው የተመዘገቡ ለአገልግሎት መታወቂያ
የወሰዱ በጥቅሉ በእኛ ወገኖች ከተሰበሰቡ ካልሆነ በስተቀር ከሞት ጋር የማይገናኝ የለም ፡፡
- 2 - ከታላቁ ቁጣ ፍሰት መጀመር ጀምሮ በመላው ዓለም ---- በቤቱም በደጁም በውጪውም
በምድሩም በጫካውም በገደሉም በተራራውም በዋሻውም በአየሩም በሰማዩም ሞት ይነግሳል ፡፡
ለጥፋት ሲተጉ የኖሩትን የምድር ሃይላት በሙሉ ይጠርጋል ፡፡ ያስጨንቃል ይጠርጋል ፣ ያሰቃያል
፡፡ አስጨንቆና አስጠብቦ ተለምኖም ይወስዳል ፡፡ ይህ ሁሉ በሰው ልጅ ላይ በምህረት ከታየው
በስተቀር ይፈፀማል ፡፡ እንስሶችንና ተክሎችን አይጎዳም ፡፡ ከላይ እንደገለፅኩት ትሁት ቅን የዋህ
ሰው ይድናል ፡፡
- 3 - ማንኛውም ሰው በምህረት ከታየው በስተቀርና እንዲንቀሳቀስ ከተፈቀደለት በስተቀር ማንም
ሆነ ማንም ለመንቀሳቀስ አይችልም ፡፡ ፈቃጁ ደግሞ ማነው ለሚለው የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ
መንግሥት መሪዎች ሲሆኑ የነሱ ፊርማ ያረፈበት መታወቂያ ወይም ደብዳቤ ያለው ሰው መንቀሳቀስ
ይችላል ፡፡ ፈቃድ ለመጠየቅ ምህረት ለመጠየቅ እጅ ለመስጠት ለሌሎችም ጉዳዮች የኢትዮጵያ
የዓለም ብርሃናዊ መንግሥትን መሪዎች እንዴት ማግኘት ይቻላል ለሚለው ደግሞ --- በመላው
ዓለም የተቋቋሙ የትጉሃን መማክርቶች እንዲሁም የፅዋ ማህበር አባላትን ማግኘትና መጠየቅ ይቻላል
፡፡ እነሱ ከኛ ጋር የሚገናኙ ድልድዮች ስለሆኑ መፍትሄው ይህ ነው ፡፡
- 4 - ማናቸውም የእግዚአብሔር ቤተሰቦች የተመዘገባችሁም ባትመዘገቡም በኛ ዘንድ
የምትታወቁም እንዲሁም እግዚአብሔር ከሁሉ ከልሎ /ደብቆ / ያቆያችሁ ሁሉ ባላችሁበት ባእታችሁ
የኢትዮጵያን ሰንደቅ / አረንጋዴ ቢጫ ቀዩን/ በደጃችሁ መስቀል ግዴታ ነው ፡፡ አብሮትም ከስሩ
የሚጠቀሱ የከበሩ የኪዳኑን ቃሎችን ፅፋችሁ አብራችሁ ትሰቅላላችሁ ፡፡ ስማችሁንና
የተመዘገባችሁበትን ቁጥርም ታሰፍራላችሁ ፡፡ ላልተመዘገባችሁ እምነቱ አለኝ የምትሉ ፣ በኢትዮጵያ
የአለም ብርሃን መልእክታት በእርግጥ የምታምኑበት ፣ በትክክል የተዋህዶ ኦርቶዶክስ ልጆች
የሆናችሁ ፣ በንስሐ እራሳችሁን ከአለም ጉድፍ የጠበቃችሁ በእምነት ልክ እንደተመዘገቡት አድርጉ
ማን ያውቃል እግዚአብሔር ስለእምነታችሁ ስለቅን ልባችሁ ስለ የዋህነታችሁ ቀደምም
60
ስለአለመስማታችሁ እራርቶላችሁ መድሃኒያለም ድንግል ሊታደጓችሁ ይችላሉና በዚህ ምክራችን ይህ
ነው ፡፡
- ቃሎቹ ----- ኢትዮጵያ የሥላሴ የክብራቸው መገለጫና መመሥገኛ ምድር
ኢትዮጵያ ርስተ ድንግል ማሪያም
ኢትዮጵያ የአለም ብርሃን
ኢትዮጵያ የአለሙ ገዢ የሚሉ ናቸው ፡፡
- 5 - በታላቁ የቁጣ ፍሰት በመላው ዓለም ያለ ማናቸውም የትራንስፖርት / አውሮፕላን ፣ መርከብ
፣ መኪና የእንስሳም ማጓጓዣ ሁሉ / አገልግሎት በሙሉ ይቆማል ፡፡ ቢንቀሳቀስም ወዲያው ይጠረጋል
፡፡ ማናቸውም ማምረቻዎች ፣ ፋብሪካዎች አገልግሎት ሰጪዎች የጤና ተቋሞች የግልም
የመንግስትም ድርጅቶች መሥሪያ ቤቶች አለም አቀፍ ተቋሞች ድርጅቶች በሙሉ ይከረቸማሉ
፡፡የሚጠፉትም ይጠፋሉ ፡፡ ለመንቀሳቀስም ለመስራትም ለሁሉም በመላው ዓለም የፀናው
ያለመንቀሳቀስ ትእዛዝ ሲነሳ ብቻ ነው ለመንቀሳቀስ የሚቻለው ፡፡ ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ
መንግሥት በሚሰጥ ጊዜያዊም ሆነ ቋሚ የፈቃድ ትእዛዝ ብቻ ነው ለመንቀሳቀስ የሚቻለው ፡፡
- 6 - በኢትዮጵያ የሚተከለው የሚነግሰው ኢትዮጵያ የአለም ብርሃናዊ መንግሥት እዚህ በኢትዮጵያ
በፈቀደው ጎጆ ወይም ማናቸውም አናሳ ቤት ሆኖ አመራሩን ውሳኔውን ትእዛዙን ፍርዱን ያከናውናል
፡፡ ቤተ መንግስት ያማረ ሕንፃ አያስፈልገውም ፡፡ ዓለም በእግዚአብሔር ፊት ኢምንት ብናኝ አቧራ
እንደሆንክ በእርግጥ ታውቅና ትመሰክር ዘንድ ፡ በእኛ በድሆች ፣ በተናቅን ፣ በተጠላን ፣ እውቀትም
ሃብትም ጥበብም ክብርም በሌለን ሃጢያተኛ ደካማ የመድሃኒያለምና የድንግል ልጆች ፊት ቀርበህ
ትዳኛለህ ትታዘዛለህ ግዴታህንም ፈቅደህ ወይም ተገደህ ትፈፅማለህ ፡፡ ሁን የተባልከውን ትሆነለህ
7 - በኢትዮጵያ እንደመኖራችን መጠን እኛንም ለማግኘት ሆነ ወይም በግል ጉዳይ ለመንቀሳቀስ
ወደውጪም ለመውጣት ለመግባት የግድ መጓጓዣ ስለሚያስፈልግ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ብቻ
በመላው ዓለም እንዲንቀሳቀስ ይደረጋል ፡፡ አየር መንገዱ ከኛ የተሰጠውን የቃል ኪዳን ምልክት
ሰንደቁንም የቃል ኪዳን ቃሉንም በውጪ አካሉ ላይ በሚታይ መልኩ መለጠፍ አለበት ፡፡ ይህም
ብቻ አይደለም ከኛ ዘንድ የተፈረመበትን ደብዳቤ መያዝ አለበት ፡፡ የሌሎች አገሮች የትልቆቹም
የትንሾቹም አየር መንገዶች በሙሉ በራሳቸው አርማ ወይም ሰንደቅ መንቀሳቀስ አይችሉም ፡፡
በራሳቸው አገር ውስጥም መንቀሳቀስ አይችሉም ፡፡ ለመገልገልም ቢሆን የሚችሉት በኢትዮጵያ አየር
መንገድ ብቻ ይሆናል ፡፡ የነሱ አየር መንገድ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሥር ሆኖ በሱው እየታዘዘ
በሚሰጠው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ደብዳቤና የቃል ኪዳኑ ምልክት ብቻን በማድረግ መንቀሳቀስ
ይችላል ፡፡ ታምኖበት ሲፈቀድለት ብቻ ነው ይህም የሚሆነው ፡፡ ፈቃጁም የኢትዮጵያ የአለም
ብርሃናዊ መንግሥት ብቻ ነው ፡፡
8 - በመላው ዓለም የአየር የየብስ የባሕር ጉዞና መገናኛ ሁሉ ይቆማል ፡፡ በማናቸውም የራሱ መንገድ
መንቀሳቀስ አይቻልም ፡፡ ሁሉም ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች ኢንዱስትሪዎች ማምረቻዎች
የኤሌከትሮኒክስ መገናኛዎች በሙሉ ይቆማሉ ፡፡ ደጋግመን እንደገለፅነው --- ሰው ሁሉ ለመነቃነቅ
አይቻለውም ከኛ ፈቃድ ካላገኘ በስተቀር ፡፡ አንዱ አንዱን አይረዳም ፡፡ በሁሉም ስፍራ ሞት
ይነግሳል ፡፡ ደጋግመን እንደገለፅነው በእያንዳንዱ የአዳም ዘር በትኛውም የአለም ስፍራ ይኑር
በማናቸውም ባለበት ስፍራ ሁሉ ሞት ይነግሳል ፡፡ ከባለምልክቶች በስተቀር ፡፡ እነሱም በቁሶቹም
ለመገልገል ይችላሉ ለራሳቸው ብቻ !
9 - በመላው ዓለም የየትኛውም አገር መንግሥት መንቀሳቀስ አይችልም ፡፡ እንደመንግሥትም መሆን
አይችልም ፡፡ በጠቅላላው ሁሉም የሰው ዘር በማናቸውም የኢኮኖሚ የማህበራዊ የወታደራዊ
እንቅስቃሴ መሳተፍም ማድረግም አይችሉም ፡፡ በአገር ውስጥም በውጪም በማናቸውም ጉዳይ ያለ
ንጉሠ ነገሥት ቴዎድሮስ ወይም እራሱ ፈቅዶ ከወከለው ሰው ፊርማና መታወቂያ ወይም ሰነድ ውጪ
መንቀሳቀስ አይቻልም ፡፡ ሁሉም የአዳም ዘር መዳንም ከመጣው ቁጣ መትረፍም የሚችለው
እግዚአብሔር ትረፍ ካለው ብቻ ነው ፡፡ ተርፎም ቢሆን ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት
መሆኗን መሪዎቿም የሥላሴ ባሮች መሆናቸውን ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን
አንዲቷ እውነተኛይቱ እምነት አሸናፊዋ እምነት መሆኗን ከልቡ አምኖ መቀበልና መፀፀት ይገባዋል
61
፡፡ በንስሃም እራሱን ሊያስተካክል ግድ ይለዋል ፡፡ የዳነውም በእግዚአብሔር ቸርነት መሆኑን አውቆ
ሥላሴን ድንግልን ሊያመሰግን ይገባዋል ፡፡
10 - በኢትዮጵያ አገራችንና በጎረቤት አገሮች ሁሉ አዋጁ መተግበር ሲጀምር ምንም ዓይነት
እንቅስቃሴ ማድረግ አይቻልም ፡፡ እንቅስቃሴ ለማድረግ ከኢትዮጵያ የአለሙ ብርሃናዊ መንግሥት
የሚሰጥ ሰነድ ግዴታ ያስፈልጋል ፡፡ ደጋግመን የምናነሳው ግድ መሆኑን ሁሉም እንዲያውቀው
ስለፈለግን ነው ፡፡
11 - በመላው አለም ያሉ የየብስ መገናኛዎች ባቡር ፣ ከባድ የጭነት መኪኖች ፣ ትላልቅ የሕዝብ
ማመላለሻዎች ፣ ማናቸውም የተቋማት የትርንስፖርት አገልግሎት ሰጪ መኪናዎች ፣ የግል የንግድ
ትናንሽ መኪናዎች ሁሉም ተሸከርካሪዎች በምንም መንገድ ያለ ኢትዮጵያ የአለም ብርሃናዊ
መንግሥት ፍቃድ ወይም ትእዛዝ መንቀሳቀስ በፍፁም አይቻልም ፡፡ የባህር ትራንስፖርትም በሙሉ
መንቀሳቀስ አይችልም ፡፡ ከተንቀሳቀሰ ወዲያው ይወገዳል ፡፡ በባሕር ላይና ውስጥ የሚንቀሳቀሱ
ለወታደራዊ አላማ የተሰማሩ በሙሉ ይወገዳሉ ፡፡
12 - በሕዋው ውስጥ የተሰቀሉ ማናቸውም ሳተላይቶች ለወታደራዊ መረጃ ፣ ለስለላ ፣ ለአጥቂነት
ለሌላም አጥፊ ስምሪት ያላቸው ሳተላይቶች ፣ ቋሚ ስቴሽኖች በሙሉ ይወገዳሉ ፡፡
13 - በመላው አለም ካሉ አገሮች ውስጥ ሃያል ነን የሚሉ ኒዩክለር ኬሚካል ፣ ኒውትሮን ፣
ባዮሎጂካል መሳሪያ የታጠቁ ፡ ------- አሜሪካ ፣ እንግሊዝ ፣ ፈረንሳይ ፤ ቻይና ፣ ራሺያ ፣ ሕንድ ፣
ፓኪስታን ፣ ሰሜን ኮሪያ ፣ ኢራን ፣ እስራኤል እነዚህ በግልፅ አለም ያወቃቸው ኒዩክለር ታጣቂዎች
በመጀመሪያ በከባድ ጠረጋ ውስጥ የሚወድቁ ናቸው ፡፡ እድሜም ጊዜም ፋታም የማይሰጣቸው
ናቸው
14 - ቅድመ ሁኔታ --
- ማናቸውም አገር ሃያል ይሁን ደካማ ወይም መካከለኛ ጠረጋው ሲጀምረው ለመተንፈስ ፣
እጅንም ለመስጠት ፣ ፈቃደኛ ሲሆን / ሕዝቡን አማክሮና በገዛ አገሩና በአለም አቀፍ ህግ አለኝ
በሚለው / አስወስኖ ያስወሰነበትን ሰነድ ይዞ ልኡክ አዘጋጅቶ ለትጉሃን መማክርቶች በማሳወቅ እጁን
ለመስጠት የሚንቀሳቀስበት ፈቃድ ይሰጠዋል ፡፡ መጥቶ ማረፍ የሚቻለው በጎረቤት አገር በኬንያ ፣
በጅቡቲ ብቻ ይሆናል ፡፡ እዚያ ሆኖ የመግቢያ ትእዛዝ እስከሚሰጠው ይጠብቃል ፡፡ አሊያም እዚው
ባለበት ከኢትዮጵያ የአለም ብርሃን መንግሥት የተላኩ መልስ ይሰጡታል ፡፡ በተሰጠው መልስ
መሰረት የሚሰጠውን ግዴታ ሲፈፅም ቀጣዩ እርምጃ ምን እንደሚሆን ይገለፅለታል ፡፡ በዚህ መልክ
የተከላ የነቀላ የሽግግር ተግባሮች ይከናወናሉ ፡፡ ፈቃደኛ ላልሆነ አገርና ሕዝብ አገሩ ባዶ እስከሚቀር
ድረስ ፍፁም ከምድረ ገፅ እንዲጠፋ ይደረጋል ፡፡
- ማናቸውም አገር ውስጥ ያለ የዚያ አገር ዜጋ በግሉ እጁን ለመስጠት ወደ ፍርድም ለመቅረብ ሲሻ
ባለበት አገር ካለው በኛ የተወከለ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ሄዶ ማመልከቻውን ፅፎ ወረፋ ማስያዝ ግድ
ይለዋል ፡፡ ኤምባሲዎች በትክክል የማያስተናግዱ ከሆነ በዚያ አገር ወይም በዚያው አገር ካሉ
የኢትዮጵያ ወይም የሌላ አገር ዜጋ የትጉሃን መማክርት ዘንድ ማመልከቻን አቅርቦ ወረፋ አሲዞ
ውሳኔውን መጠበቅ ይችላል ፡፡ እንደድርጅትም እንደ ማህበረሰብም ተወካይ በማዘጋጀት ይህንኑ
አካሄድ መከተል ይቻላል ፡፡
የአብርሃሙ ሥላሴ ስም ይክበር ይመስገን ! ድንግል ስሟ ይክበር ይመስገን
በኢትዮጵያ የአለም ብርሃናዊ መንግሥት በ ታህሣሥ 21 ቀን 2013 ዓ ‹ ም ታወጀ !! ከየካቲት 21
ቀን 2013 ዓ ‹ ም በኋላ በማናቸውም ጊዜና ወቅት ሥላሴዎች ብቻ በሚያውቁት ማንም በማያውቀው
ጊዜ እርምጃውና ጠረጋው ይጀምራል ፡፡ የታለመለትን ግብ ሳይፈጽም በምንም መልኩ አይቆምም ፡፡
ይህም በሥላሴ ባሮች ወይም በኢትዮጵያ የኣለም ብርሃናዊ መንግሥት ቀዳማይ አገልጋዮች ተማፆኖና
ልመና ብቻ ሊቆም ይችላል ፡፡ ከዚህ ያለፈ ምንም አይነት መፍትሄ የለም ፡፡

62
በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት ከሥላሴ በተሰጠ ሥልጣን
መሠረት በታህሣሥ 21 ቀን 2013 ዓ ‹ ም ታወጀ
ቀዳማይ አገልጋይ የሥላሴ ባሮች

1 --- ስም ገብረ መድህን ፤ ፊርማ ----------------- ፤ የጣት አሻራ -------------------

2 --- ስም ሰይፈ ሥላሴ ፤ ፊርማ ----------------- ፤ የጣት አሻራ --------------------

3 --- ስም ፍሬ ሰንበት ፤ ፊርማ ------------------ ፤ የጣት አሻራ -------------------


ለእኔም -- ዘመኑ ቀርቦአልና የዚህን መጽሐፍ የትንቢት ቃል በማህተም አትዝጋው ፤ --- አመፀኛው ወደፊት ያምፅ እርኩሱም
ወደፊት ይርከስ ፤ ጻድቁም ወደፊት ጽድቅ ያድርግ ቅዱሱም ወደፊት ይቀድስ አለ ፡፡ እነሆ በቶሎ እመጣለሁ ለእያንዳንዱም
እንደሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከኔ ጋር አለ ፡፡ አልፋና ኦሜጋ ፊተኛውና ኋለኛው መጀመሪያና መጨረሻው እኔ ነኝ ፡፡
ወደ ሕይወት ዛፍ ለመድረስ ሥልጣን እንዲኖራቸው በደጆቿም ወደ ከተማይቱ እንዲገቡ ልብሳቸውን የሚያጥቡ ብፁዓን ናቸው
፡፡ አምስቱ ውሾች ግን ከዚያች አገር ወጥተው ይሄዳሉ ፡፡ እልሂም ሥራይን የሚያደርጉ ፣ ሴሰኞች ፣ ነፍሰ ገዳዮች ፣ ጣኦትን
የሚያመልኩና የሃሰትን ሥራ የሚወዱት ሁሉ ናቸው ፡፡ እኔ ኢየሱስ በአብያተ ክርስቲያናት ዘንድ ይህን እንዲመሰክርላቸው
መልአኬን ላክሁ ፡፡ እኔ የዳዊት ሥርና ዘር ነኝ ፡፡ የሚያበራም የንጋት ኮከብ ነኝ ፡፡ መንፈሱና ሙሽራይቱም ና ይላሉ ፡፡
የሚሰማም ና ይበል ! የተጠማም ይምጣ የወደደም የሕይወትን ውሃ እንዲያው ይውሰድ ፡፡ የዮሐንስ ራዕይ ም፣ 22 ፡ 10 -- 17
በስተመጨረሻ ጥብቅ ማሳሰቢያዬና ምክሬ /ለሁሉም የአዳም ዘር/ ይህ ነው፡፡
ከላይ የተመለከታችሁት ቁርጥ ያለው ፍርድ መጥቶአል ፡፡ ሊፈፅምህም ደጅህ ቆሟል ፡፡ ማንም ሆንክ ማንም ከሚጠርግህ ሞት
አታመልጥም ፡፡ ምናልባት ትንሽ ጭላንጭል ሆና ብትረዳህ የምልህ ይህንን ብቻ ነው ፡፡ ስማኝ !! ምንም አይነት ሰውኛ ዘዴህን
እንደለመድከው አታልም ፡፡ እንኳን አንተ የነዳህም ዲያብሎስ አያመልጥም ፡፡ ስለዚህ እሚጠቅምህ ብዬ በግሌ የምመክርህ --
ራስህን በእግዚአብሔር እጅ ጣል ራስህን ዝቅ አድርግ ከልብህ ተፀፀት ታደገኝ በለው ፡፡ ቃልም ግባ እውነትህን ብቻ እሰማለሁ
እታዘዝህማለሁ ቅን ባሪያህም እሆናለሁ ፡፡ ማረኝ አሻግረኝ ስለድንግል ስትል ስለከበሩት ሊቃነ መላእክት ስትል ብለህ ተንበርከክ
ለምነው ! በብርቱ ለምነው ! ቁጣው የገነፈለ ብርቱ እሳት ነውና ከፊትህ ያለው ! እምመክርህ ይህንን ነው ፡፡ ወገኔ ! እንደኛው
ብትሻገር ብዬ በመመኘት ነው የምነግርህ ! እኛ የእግዚአብሔር ባሮች የድንግል አገልጋዮች የተዋህዶ ኦርቶዶክስ አርበኞች ዛሬም
ምኞታችን ብትድን ነው ፡፡ በዚች አጭር የስርጭት ጊዜ ተጠቀምባት ፡፡ መናፍቃን ካቶሊኮች ፣ ቅባቶች ፀጋዎች ዘረኞች እናንተ
በምንም መንገድ ምህረት የላችሁም ፡፡ ይሕንን ደግሜ አረጋግጥላችኋለሁ ፡፡ እስላሞች ቀደም ይህ መልእክት እስከወጣ ድረስ
ለንስሀ እንድትበቁ ተጠብቃችሁ ነበር ፡፡ የተጠቀሙበት ተጠቅመውበታል ፡፡ ነገር ግን በዛው በተረታችሁ ውስጥ ታምናችሁ
አሁንም ለቆማችሁ ከየካቲት 21 ቀን 2013 በኋላ ሙሉ በሙሉ እንደመናፍቁ እንደካቶሊኩ የምትታዩና የነሱ እጣም የናንተም
እንደሚሆን አረጋግጥላችኋለሁ ፡፡
እግዚአብሔር ለሁሉም ልበ ቅን የዋህ ደግ ሰው ማስተዋልን ይስጠው ፡፡ አሜን !!
የአብርሃም የይስሐቅ የያእቆብ አምላክ ስሙ ይባረክ ድንግል እናቴ ስሟ ይባረክ !!
አሜን !!

63

You might also like