You are on page 1of 14

መግቢያ

ት/ት ለሁለንተናዊ እድገት ወሳኝ መሆኑ ለሁሉም ግልፅ ነው፡፡በሀገራችን የያዝነውን


ለውጥ ለማሰቀጠል ከተፈለገ የተማረ የሰው ሀይላችን በእጅጉ መጨመር አለበት፡፡
ከዚህ አኳያ በ 2011 ዓ.ም የነበሩ ደካማ ጎኖችን በቅረፍ እና ጠንካራ ጎኖችን
በማስቀጠል ርበርብ ሲደረግ ቆይቷል፡፡ ይህንን ርብርባችንን በማጠቃለያ ሪፖርት
መልኩ መግለፅ ተገቢ መሆኑን በመረዳት ይህን ሪፖርት አዘጋጅተናል፡፡
1.የተደራጀ የትም/ት ልማት ሠራዊት መገንባት
1.1 የድርጅት አደረጃጀት
በት/ቤታችን ያሉ የ ድርጅት አባላት ብዛት ወ 13 ሴ 1 ድ 14 ሲሆኑ ከነዚህ መካከል በተጨባጭ የዓመቱን የአባልነት
ክፍያ የከፈሉ ወ 9 ሴ 1 ድ 10 ናቸው፡፡ሌሎች 4 ወንዶች ውዝፍ ክፍያ ያለባቸውና በሰኔ ወር ደሞወዝ ለማጠቃለል
የወሰኑ ናቸው፡፡
 አዲስ አባል ማፍራትን በተመለከተ
በዚህ አመት በት/ቤታችን ወ 2 ሴ 1 ድ 3 አዳዲስ አባላትን ወደ ድ ርጅታችን መቀላቀል ችለናል፡፡
 አባላት ተግባራትን በውጤታማነት በመፈፀም የግንባር ቀደምትነት ሚናቸውን መወጣት ችለዋል፡፡
ስለሆነም ምስጋና ይቸራቸዋል፡፡
 የአባላት ደረጃ ፍረጃን በተመለከተ
ከፍተኛ ወ 9 ሴ 1 ድ 10 ናቸው፡፡
መካከለኛ ወ 4 ሴ- ድ 4 ናቸው፡፡
ዝቅተኛ ወ -ሴ -ድ -
 የአባላት ውይይትን በተመለከተ
አባላት በእቅድ ላይ የተመሰረተ በወር 2 ጊዜ ውይይት በማካሄድ አቅማቸውን ያጎለብታሉ፡፡የውይይት
ቀኑም በ 12 እና በ 29 ነው፡፡3 አዳዲሥ አባላትን ማፍራት መቻሉ ለተሞክሮነት የሚወሰድ ተግባር ነው፡፡

1.2 የመንግስት አደረጃጀትን በተመለከተ


መ/ራንና ተማሪዎች በ 1 ለ 5 ና በልማት ቡድን ተደራጅተው በመስራታቸው የተማሪዎች ውጤት፣እውቀትና
አመለካከት መሻሻል ታይቶበታል፡፡መ/ራን በ 1 ለ 5 ና በልማት ቡድን ተደራጅተው ወርክ ሽት፣አጋዥ ፅሁፍና
የሌሰን ጥናት በማካሄዳቸው የተማሪዎች ውጤት ተሻሽሏል፡፡መ/ራን በየሳምንቱ በ 1 ለ 5 ተግባራቸውን
እየገመገሙ በመሄዳቸው በሚያጋጥማቸው ውስንነቶች የጋራ መፍትሄ እያስቀመጡ በማለፋቸው ሊከሰት
የሚችለውን የመልካም አስተዳድር ችግር ሊቀንሱ ችለዋል፡፡
-1-

አደረጃጀቶች ለተማሪዎች ውጤት መሻሻል የነበራችው ሚና


መ/ራን ተግባራትን በአደረጃጀት እየፈፀሙና ያልፈፀሙትም እየተገመገሙ በመሄዳቸው የተማሪዎችን
እውቀትና ባህሪ ለመቀየር የሄዱበት ርቀት አበረታች በመሆኑ በተማሪዎች ላይ ለውጥ ማምጣቱ በነበረው ግምገማ
ማረጋገጥ ተችሏል፡፡መ/ራን ከሚኖረው ግምገማ በኋላ የሚኖራቸው የስራ ተነሳሽነት በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር
ታይቶበታል፡፡
የአደረጃጀቶች ደረጃ ፍረጃን በተመለከተ
በት/ቤቱ 10 የመ/ራን የ 1 ለ 5 አደረጃጀት ሲኖር ከነዚህ መካከል ከፍተኛ 5 መካከለኛ 3 ዝቅተኛ 2 በመሆን
ተገምግሟል፡፡
የልማት ቡድን በተመለከተ
አጠቃላይ የመ/ራን የልማት ቡደን ብዛት 5 ሲሆን እነዚህ በደረጃ ሲፈረጁ
ከፍተኛ 3 መካከለኛ 2 ዝቅተኛ ---ሆነው ተፈርጀዋል፡፡በዚህ ጉዳይ ላይ ለተሞክሮነት የሚሆን የለንም፡፡
1.3 የህዝብ አደረጃጀትን በተመለከተ
የተማሪዎች የመረዳዳት ሁኔታና ለውጤታቸው መሻሻል የነበረው ሚና በአጭሩ
 ተማሪዎች በ 1 ለ 5 ሆነው የሚሰጣቸውን ጥያቄዎች መስራትና እርስ በርስ መረዳዳት በመቻላቸው
ወጤታቸው መሻሻል ታይበቶታል፡፡
 ተማሪዎች በ 1 ለ 5 ሆነው የሚሰጣቸውን ጥያቄዎች በጋራ በመስራታቸው የጥያቄ የመመለስ አቅም
ማዳበር በመቻላቸው ውጤታቸው ና አመለካከታቸው ሊያድግ ችሏል፡፡

-2-
የወመህ እንቅስቃሴን በተመለከተ
በት/ቤታችን የወመህ አባላት በት/ቤት በሚፈለገው ጊዜ በመገኘት አጠቃላይ የት/ቤቱን እንቅስቃሴን በመምራት ና
በመገምገም የድርሻቻውን ሚና ተወጥተዋል፡፡
ወመህ የተማሪዎችን ባህሪለመቀየር ለ 2 ጊዜ ያክል ክፍል ና ከክፍል ውጭ ምክርና ትም/ት ስለመብትና ግዴታቸው
ማስተማር በመቻላቸው የተማሪዎች ስነ- ምግባር ተሻሽሏል፡፡
በት/ቤታችን የቀትስቦ እንቅስቃሴ ደካማ ነው፡፡
የወተመህ እንቅስቃሴ ከመደራጀት የዘለለ አይደለም ፡፡
በት/ቤቱ የተለየ የእናቶች ውይይት አልተካሄደም፡፡
ለተሞክሮነት የሚቀርብ ሥራ የለም፡፡
2.አበይት ተግባራትን በተመለከተ
2.1 የትም/ት ጥራትና ተገቢነተን በተመለከተ
በ 1 ኛው ወሰነ-ተም/ት ዝቅተኛ ውጤት የተመዘገበባቸው የትም/ት ዓይነቶች ልዩ ትኩረት ሰጥተው
በመስራታቸው የተማሪዎች ውጤት ተሻሽሏል፡፡
መ/ራን ሙሉ ጊዚያቸውን ለመማር ማስተማር ተግባር በማዋላቸው የተማሪዎች ውጤት ና አመለካከት መሻሻል
ታይቶበታል፡፡
ለ 10 ኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ተፈታኞች የተደረጉ እገዛዎች
 ቲቶሪያል መስጠት
 ወርክ-ሽት ማዘጋጀት
 የቀደሙ አመታት ሽቶችን መስራትና ማነቃቃት ወዘተ.
የተማሪዎች ቤተ-መፅሀፍ ሁሌም ክፍት ቢሆንም የተማሪዎች አጠቃቀም ባህል የወረደ ነው፡፡ተማሪዎች ቤተ-
መፅሃፍ አብዛኛውን ጊዜ ከማሳለፍ ይልቅ ከመ/ራን የመጠበቅ አዝማሚያ ነበር፡፡
-3-

በት/ቤቱ የቤተ-ሙከራ እንቅስቃሴ ምንም እንኳን ት/ቤቱ የመብራት ና ውሃ ተጠቃሚ ባይሆንም መ/ራን
በአካባቢው የሚገኙ ነገሮችን ተጠቅመው በቤተ-መከራ የተደገፈ ትም/ት በመስጠት በኩል አበረታች የሆነ ተግባር
ፈፅመዋል፡፡
የፈጠራ ና የምርምር ስራዎችን በተመለከተ
በት/ቤታችን 7 መ/ራን የጥናትና ምርምር ስራ ሰርተዋል፡፡የፈጠራ የጎላ ስራ አልተሰራም፡፡

የተከታታይ ምዘናን በተመለከተ

ሁሉም መ/ራን በአግባቡ የተማሪዎችን ተከታታይ ምዘና በመሙላት ውጤታማ ማድረግ ችለዋል፡፡

2.2 የተም/ት ተሳትፎ ፍትሃዊነትና ተደራሽነት በተመለከተ


የተማሪ አሳላሽ በአማካኝ በ

በየቀኑ በአመካኝ 1 ተማሪ በክፍል ደረጃ ይቀራል፡፡ ይህ በፐርሰንት ሲሰላ 0.65 ነው፡፡

እስከ አሁን ድረስ ያሉ ቋሚ ቀሪ ተማሪዎች

9 ኛ ወ 6 ሴ 4 ድ 10

10 ኛ ወ 19 ሴ 14 ድ 33

አጠቃላይ አቋ ራጭ ከ 9-10 ኛ ክፍል

ወ 25 ሴ 18 ድ 43 ናቸው፡፡ ይህም በፐርሰንት ሲሰላ 3.2 ነው፡፡

-4-

2.3 የትም/ት መሠረተ-ልማት ና ግብዓት ማሟላት በተመለከተ

የህበረተሰብ ተሳትፎ ዕቅድ ክንውን በጉልበት፣በቁሳቁስ ና በጥሬ ገንዘብ አሁን ላይ ዕስከደረሰበት ድረስ
በጥሬ ገንዘብ የታቀደ 125868 የተከናወነ 120000 ክንውን በፐርሰንት 95.3

በቁሳቁስ የታቀደ 146844 የተከናወነ 6400 ክንውን በፐረሰንት 4.4

በጉልበት የታቀደ 146845 የተከናወነ 55000 ክንውን በፐርሰንት 37.4

ጠቅላላ ድምር የታቀደ 419557 የተከናወነ 181400 ክንውን በፐርሰንት 43.2

የችግኝ ቦታ በስፋት ተቆፍሯል (ተዘጋጅቷል)

የችግኝ ተከላ ስራ ተሰርቷል፡፡

የድንጋይ ማስጓዝ ስራ ተከናውኗል፡፡

የግንባታ ስራ በአዲስም ሆነ በጥገና አልተካሄደም፡፡

የ GEQUIP በጀትን በተመለከተ

የበጀት አጠቃቀምን በተመለከተ በእቅድ በተላከው መሰረት ያለው አፈፃፀም እንደሚከተለው ነው፡፡

-5-
የዕቅድ ክንውን ዓፈፃፀም መግለጫ(የድጎማ በጀት)

ተ. ለመግዛት የታቀደ የተመደበ ክንውን ምርመራ


ቁ በጀት
1 የፅህፈት መሳሪያ 45720 66800. ቅድሚያ ለፅህፈት መሳሪያ
ግዥ 50 መዋል ያለበት መሆኑ
ስለታመነበት ላአብዛኛው
በጀት ለዚ ውሏል፡፡
2 ቋሚ ወንበሮች 10000 አልተገ
ለቢሮ ግዥ ዛም
3 የስፖርት ዕቃዎች 6000 አልተገ
ዛም
4 አጋዥ- መፅሃፍ 8000 2919.0
5 ጠቅላላ ድምር 69720 69720
በኢንስፔክሽን ቡድን የተለዩ ችግሮች ቀበሌ ም/ቤት በመቅረብ መገምገምና መፍታት አልተቻለም፡፡
2.4 መልካም አስተዳደር ማስፈን
የመ/ራንን የውጤት ተኮር ውል በወቅቱ ሰርቶ መስጠት በመቻሉ ሊነሳ የሚችሉትን አለመግባባቶችን ና ችግሮችን
መከላከል ተችሏል፡፡የመልካ ም አስተዳደር ችገሮች ተለይተው በእቅድ ተይዘው በመያዛቸው የተወሰኑትን መፍታት
ተችሏል፡፡ነገር ግን ከኛ አቅም በላይ የሆኑት እንደ የውሃ፣የመበራት፣የቤተ-ሙከራና አፓራተስ ችግሮችን መፍታት
አልቻልንም፡፡የኩረጃን ሁኔታ ለመቀነስ የገንዛቤ ፈጠራ ስራ በመስራታችን በመጠኑም ቢሆን መቀነስ ችለናል፡፡
ፈተናዎችን በስፔሻል ሩም መርጠን መፈተን ችለናል፡፡
2.5 የመረጃ ስርዓትን በተመለከተ
መረጃዎችን በት/ቤት ደረጃ ማደራጀት ቢቻልም 100 ፐርሰንት ነው ማለት አይቻልም፡፡መረጃን በወቀቱ
ለሚመለከተው አካል ማደረስ ችለናል፡፡

-6-

2.6 ድጋፍና ክትትልን በተመለከተ


 በት/ቤታችን የአመራር አካላት የተጠናከረ የድጋፍና ክትትል ስርዓት ዘርግቶ በመንቀሳቀሱ ውጤታማ መሆን
ችሏል፡፡ 25 ጊዜም የክፍል ውስጣ ምልከታ ማካሄድና የማሻሻያ ሀሳብ በመስጠቱ የመማር ማስተመር
ሂደቱ ጠንካራና ውጤታማ መሆን ችሏል፡፡ ይህ ድጋፍና ክትትል በቂ አለመሆኑንና ተጠናክሮ
መቀጠል ያለበት መሆኑን ገምግመናል፡፡
 በየወሩ መ/ራንን በቸክሊስት መስጠትና መገምገም ችለናል፡፡
 ለ 8 ጊዜ ያክል የደረጃ ፍረጃ ማድረግ ችለናል፡፡
 እንደ ት/ቤት 4 ስልጠናዎች መሰጠት ችለዋል፡፡
 የት/ቤታችን የሰው ሃይል አያያዝ ስርዓታችን የተሻለ በመሆኑ ውድ የሆነውን የተማሪዎች ጊዜ በአግባቡ
መጠቀም ችለናል፡፡
 መ/ራን አብዛኛውን ጊዚያቸውን ቲቶሪያል በመስጠት፣ወርክ-ሽት በማዘጋጀት፣አጋዥ-ፅሁፍ በማዘጋጀትና
የመፅሃፍ ግምገማ ስራ በመስራት ስለሚያሳልፉ ት/ቤቱ
 የተሸለ አፈፃፀም ሊኖረው ችሏል፡፡
2.7 ሌሎች ተግባራት

 ልዩ ልዩ ክፍያዎችን ማለትም መ/ራን ማህበር 100 ፐርሰንት መክፈል ሲችሉ ሌሎች ክፍያዎችን ግን
ውስንነት ይስተዋላል፡፡ የቀይ መስቀል 7 ሰው፣ለአልማ፣ለስፖርት 1 ሰው መክፈል ችለዋል፡፡
 ከቀበሌ ሴቶች ና ወጣቶች ሊግ ጋር አብሮ መስራት አልተቻለም፡፡

ከት/ቤቱ አቀም በላይ የሆኑ ችግሮች


1.የመብራት ትራንስፎርመር ጉዳይ
2.የውሃ ጉዳይ
3.የኬሚካልና አፓራተስ ጉዳይ ናቸው፡፡
-7-
የዋብር አጠ/2 ኛ ደረጃ ት/ቤት 2011 ዓ.ም የሁለተኛው ወሰነ ትምህርት ውጤት ትንተና

የክፍ የትም/ ለመማር ከ 50%በታች ክን ከ 50%በላይ ክን ከ 75%በላይ ክን ከ 85%በላይ ክን እቅ


ል ት የተመዘገቡ የተፈተኑ ያመጡ ውን ያመጡ ውን ያመጡ ው ያመጡ ው ድ
ደረጃ ዓይነት በ ን ን ክን
ውን

9ኛ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ

አማር 340 400 740 321 385 706



English 340 400 740 321 385 706

Maths 340 400 740 321 385 706

PHY 340 400 740 321 385 706

CHEM 340 400 740 321 385 706

BIOLO 340 400 740 321 385 706

GEO 340 400 740 321 385 706

HIS 340 400 740 321 385 706

CIVIC 340 400 740 321 385 706 13 33 46

HPE 340 400 740 321 385 706

ICT 340 400 740 321 385 706

የዋብር አጠ/2 ኛ ደረጃ ት/ቤት 2011 ዓ.ም የሁለተኛው ወሰነ ትምህርት ውጤት ትንተና

የክፍ የትም/ ለመማር ከ 50%በታች ክን ከ 50%በላይ ክን ከ 75%በላይ ክን ከ 85%በላይ ክን እቅ


ል ት የተመዘገቡ የተፈተኑ ያመጡ ውን ያመጡ ውን ያመጡ ው ያመጡ ው ድ
ደረጃ ዓይነት በ ን ን ክን
ውን

9ኛ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ

አማር

English

Maths

PHY

CHEM

BIOLO

GEO

HIS

CIVIC

HPE

ICT

You might also like