You are on page 1of 5

መግቢያ

የክረምት ወራት እቅድ ለማቀድ ተነሳስተን አቅደናል፡፡የትም/ት ቅድመ ዝግጅት


ስራዎች በዋናነት የሚከናወኑት በክረምት ወቅት ነው፡፡ ከዚህ በፊት ባሉት
ዓመታት የቅድመ ዝግጅት ስራችንን በተሟላ ሁኔታ መፈፀም ባለመቻላችን
ሁሉም እቅዶች መሳካታ አልቻሉም፡፡ በመሆኑም ህ/ሰቡን በማንቀሳቀስ ወሳኝ
የት/ት ችግሮችን የመፍታትና የት/ት ተሳትፎን ማሳደግና የት/ት ተሳትፎን
ማሳደግና የትም/ቤቶችን ገፅታ የመለወጥ የት/ቤቶችን ስታንዳርድ ማሻሻል ልዩ
ጉዳይ ይሆናል፡፡በዚህም መሰረት በክረምት ወራት መከናወን ያለባቸው ዋና ዋና
ተግባራትን በማካተት እንዲታቀድ ተደርጓል፡፡
ትም/ት ለአንዲት ሀገር ሁለንተናዊ አድገት ወሳኝ ና ቁልፍ መሳሪያ መሆኑን
በመረዳትና የት/ቤትን ደረጃ ከፍ ለማድረግ ይህንን

የዕቅዱ ዋና ዓላማ
 ለ2012 የትም/ት ዘመን የተግባር ምዕራፍ በላቀ ሁኔታ ለመፈፀም ምቹ
ሁኔታ ለመፍጠር ነው፡፡

1
ዝርዝር ዓላማዎች

 በክረምት ስራዎች በየደረጃው ካሉት አመራሮች ጋር መግባባት


መፍጠር መቻሉን ለማረጋገጥ
 ምቹ የት/ቤት አካባቢን ለመፍጠር
 የዘላቂ ልማትና የትም/ት ለሁሉም ግቦችን ለማሳካት
 የተደራጀን ችግር ለመፍታት
የዕቅዱ መተግበሪያ አቅጣጫዎች
 ነባራዊ ሁኔታን ያገናዘበ ዕቅድ ማቀድ
 በዕቅዱ ላይ በየደረጃው ኦረንቴሽን መስጠት
 ጠንካራ የክትትል ድጋፍ መዘርጋት
 ህ/ሰቡ ት/ቤቱን እንዲደግፍ ማድረግ
 ምርጥ ተሞክሮ ማስፋት(መቀመር)
 በጠንካራ የህዝብ ግንኙነት መደገፍ

2
በ 2011 ዓ.ም የክረምት ወራት የሚሰሩ
ዋና ዋና ተገባራት
 ሪፖርት ካርድ ለተማሪዎች መስጠት
 የችግኝ ተከላ ማካሄድ እስከ 5000 የሚደርስ ችግኝ መትከል፡፡
 የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መፍታት፡፡
 የት/ቤቱን የመብራት ትራንስፎርመር ክፍያ መፈፀም
 ትራንስፎርመር ማስተከልና የ 3 ፌዝ ቆጣሪ ዝርጋታ ማስጨረስ
 የፈራረሱ ኮርኔሶችንና ክራክ ያደረጉ ህንፃዎችን ማስጠገን
 በኢንስፔክሽን የተለዩ ችግሮችን ቀበሌ ምክር ቤት በማቅረብ
መገምገምና ማስፈታት
 የቤተ-መከራዎች ኬሚካልና አፓራተስ ማሟላት
 የመፅሃፍትና ሌሎች የንብረት ቆጠራ ማካሄድ
 የት/ቤቱ ሳር በወቅቱ በጫራታ እንዲሸጥ ማድረግ

3
 ልዩ ልዩ አገር በቀል ችግኞች እንዲተከሉ ከግብርና እና ሌሎች አጋር
አካላት ጋር አብሮ መስራት
 ለተተከሉት ችግኞች ተገቢውን እንክብካቤ ማድረግ
 ለ 2012 ዓ.ም የሚማሩ ተማሪዎችን በአግባቡ መመዝገብ
 ለ 10 ኛ ክፍል ተማሪዎች በወቅቱ ትራንስክብሪት መስጠት
 የነባር እና አዲስ ተማሪዎችን መረጃ በአግባቡ መያዝ
 በበጎ ፈቃድ ለሚሰሩ ኣካላት ተገቢውን ሁኔታ ማመቻቸት
 የ 10 ኛ ክፍል ፈተና ታርሞ ሲመጣ በአግባቡ መስጠት
 ከሚመለከተው ገር ሁሉ ተገቢውን የመረጃ ልውውጥ ማድረግ

You might also like