Professional Documents
Culture Documents
School Infrastructure Public Mobilization
School Infrastructure Public Mobilization
ባለፉት አመታት የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻል የትምህርት ቤት ደረጃ መሻሻያ ስትራቴጂና አጋርነትና
ትብብር ሞዴል ተዘጋጅቶ ወደ ስራ ተገብቷል።
ትምህርት ቤቶች ለመማር ማስተማር ምቹ አለመሆን የብዙ አካላትን ተሣትፎ የሚጠይቅ ነው፡፡
እንደ ሀገርም ሆነ እንደ ክልል አብዛኛው ትምህርት ቤቶች ለመማር ማስተማሩ አስፈላጊ የሆነ መሠረተ-
ልማት የሌላቸው በመሆኑ ተማሪዎች በተጓደለ የትምህርት ከባቢ ውስጥ እንዲማሩ ተገደዋል፡፡
ይህን ችግር ለማሻሻል እና ዘላቂ መፍትሔ ለማበጀት የማበረሰብና የልዩ ልዩ የትምህርት ባለድርሻ አካላት
ቀጥተኛ ተሣትፎን ያማከለ ንቅናቄ ማድረግ እጅግ ወሳኝ ሆኖ ተገኝቷል፡፡
ስለሆነም በሚቀጥሉት ሶስት ወራት ከሰኔ 1/2015 እስከ ነሐሴ 30/2015 ዓ.ም
በንቅናቄው የሚሳተፉ አካላት እነማን ናቸው
ንቅናቄው በየደረጃው ያለውን የአካባቢ ማህበረሰብ፣
ከየአካባቢው ተምረው የወጡ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የሚኖሩ
ተወላጆችን፣
ባለሀብቶችን፣
ታዋቂ ግለሰቦችን፣
ማህበራትን፣
የግልና የመንግሥት ተቋማትን፣
የልማት አጋሮችን፣
በየደረጃ ያሉ የመንግሥት አካላትን፣ ወዘተ. ንቁ ተሳታፊ ማድረግ
የሚያስችል የትምህርት ቤቶችን መሠረተ-ልማት ማሻሻል ክልላዊ ንቅናቄ
ዘላቂነት ባለው መልኩ የሚቀጥልበት ሥርአት መፍጠር አስፈልጓል፡፡
በመሆኑም ንቅናቄው በየደረጃው በውጤታማነት መምራትና መፈፀም
እንዲቻል ይህ የንቅናቄ ሰነድ ተዘጋጅቷል፡፡
የክልላዊ ንቅናቄው ዓላማ
መሠረተ-ልማቶች
(ንጹሕ ውሃ፣ መፀዳጃ ክፍሎች፣ መማሪያ ክፍሎች፣ ወንበር፣
እና አፈፃፀሙን መከታተል፣
የንቅናቄ ሰነዱን ለዞንችችና ለባለድርሻ አካላት ማስተዋወቅ፣
ባለድርሻ አካላትን ልየታ ማካሄድና ሚናቸውን መለየት፤
የትምህርት ቤቶች መሠረተ-ልማት ነባራዊ ሁኔታ የሚገልጹ መረጃዎችን መለየት፣
የተጠናከረ የክትትልና የግምገማ ሥርዓት በማዘጋጀት መተግበር፣
ትምህርት ቤቶች ጉድለታቸውን የሚለዩበትን ግለ ግምገማ ቴምፕሌት ማዘጋጀት
ትምህርት ቤቶች የአካባቢያቸውን ፀጋ ተጠቅመው መሰረተ ልማትን ማሻሻል የሚያስችል ስልት
እንዲያዘጋጁ ማድረግ፣
የንቅናቄ ስራውን የሚያሳይ የመልካም ተሞክሮ ሰነድ ማዘጋጀት፣
ለንቅናቄና ለድጋፍ ስራዎች የሚያስፈልግ ግብዓት እና በጀት መለየት እና አፈፃፀሙን መከታተል፣
የሚከናወኑ ተግባራትን በአህዝቦት ስራ እንዲታጀብ ማድረግ፣
የትምህርት መሰረተ ልማት ማስፈጸሚያ ስልት ማዘጋጀት፣ መተግበር፣ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣
እንደአስፈላጊነቱ ንኡሳን ኮሚቴዎችን ማቋቋም፣
አፈጻጸሙን ለትምህርት ሚኒስቴር በየሣምንቱ መላከ፣
በወረዳ ደረጃ ያሉ አባላት
አባላት
1. የወላጅ፣ ተማሪ፣ መምህር ህብረት ሰብሳቢ
2. የትምህርት ቤቱ ር/መምህር ም/ሰብሳቢ
3. የትምህርት ቤት መሻሻል ኮሚቴ ሰብሳቢ አባል እና ፀሐፊ
4. የትምህርት ቤቱ ም/ር/መምህር አባል
5. የመሰረታዊ የመምህራን ማህበር ሊቀመንበር አባል
6. የተማሪዎች ተወካይ አባል
7. የበጎ ፈቃድ ክበብ ተወካይ አባል
8. የቀድሞ የት/ቤቱ ተማሪዎች ተወካይ አባል
9. ከተዋቂ ግለሰቦች ተወካይ አባል
10. እንደአስፈላጊነቱ ሌሎች አባላትን መጨመር
ተግባርና ኃላፊነት
ይውሰዱ)
የ8ኛ ክፍል ምዝገባ የተማሪዎች ዳታ ያላስገቡ ት/ቤቶች