Professional Documents
Culture Documents
STUDENT ADMISSION POLICY Final
STUDENT ADMISSION POLICY Final
ምደባ ፖሊሲ
A Transitional Policy
1
የክቡር ሚኒስትሩ መልዕክት
አመሰግናለሁ፡፡
ዝርዝር ዓላማዎች፡-
10 | የ ከ ፍ ተ ኛ ት ም ህ ር ት ተ ማ ሪ ዎ ች ቅ በ ላ እ ና ም ደ ባ ፖ ሊ ሲ
3. ልዩ ፍላጎት ያላቸው፣ የተለየ የጤና እክል ያለባቸውና
የሚያጠቡ ተማሪዎች ለተቋማቱ የተቀመጡ
መስፈርቶችን ካሟሉ በምርጫቸው ይመደባሉ።
4. በሀገሪቱ ካሉት አስቸጋሪ የአየር ፀባይ ውስጥ የሚገኙና
ያልለሙ አካባቢዎች በሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት
ተቋማት ላይ በምርጫቸው የሚመደቡ ተማሪዎች ልዩ
ተጠቃሚ (Special Privilege) የሚሆኑበት ሥርዓት
ይዘረጋል።
5. በኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ት/ቤት የሚማሩ ተማሪዎች
በሀገር ውስጥ ለተማሩ ተማሪዎች በተዘጋጁ መስፈርቶች
መሰረት ይመደባሉ፡፡
6. በውጭ ሀገር ኮሙኒቲ ት/ቤቶች (በውጭ ስርዓተ
ትምህርት) የተማሩ ተማሪዎች በሀገር ውስጥ የከፍተኛ
ትምህርት ተቋማት ለመመደብ ጥያቄ ሲያቀርቡ
የሚስተናገዱበት ስርዓት ይዘረጋል፡፡
11 | የ ከ ፍ ተ ኛ ት ም ህ ር ት ተ ማ ሪ ዎ ች ቅ በ ላ እ ና ም ደ ባ ፖ ሊ ሲ
ሀ. መሟላት ያለባቸው ዋና ዋና መስፈርቶች
12 | የ ከ ፍ ተ ኛ ት ም ህ ር ት ተ ማ ሪ ዎ ች ቅ በ ላ እ ና ም ደ ባ ፖ ሊ ሲ
2. ልዩ ተሰጥኦ ወይም የላቀ ችሎታ ላላቸው ተማሪዎች
መደበኛ የትምህርት የቆይታ ጊዜ መጠበቅ ሳይኖርባቸው
በልዩ ሁኔታ ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ገብተዉ
መማር የሚችሉበት አሰራር ይዘረጋል፡፡
5.1 .1 ግብ
14 | የ ከ ፍ ተ ኛ ት ም ህ ር ት ተ ማ ሪ ዎ ች ቅ በ ላ እ ና ም ደ ባ ፖ ሊ ሲ
5.2 ከተቋማት ልየታ ጋር የተሰናሰለ የተማሪዎች ቅበላ እና ምደባ
5.2.1 ግብ
x በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ቅበላ እና
ምደባ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በተልዕኮና
ትኩረት መስክ ልየታ ጋር እንዲመጋገብ ማድረግ፣
5.2.2 የፖሊሲ አቅጣጫ
15 | የ ከ ፍ ተ ኛ ት ም ህ ር ት ተ ማ ሪ ዎ ች ቅ በ ላ እ ና ም ደ ባ ፖ ሊ ሲ
5.3 በቴክኖሎጂ የተደገፈ ፍትሐዊና ሚዛናዊ የተማሪዎች ቅበላና
ምደባ
5.3.1. ግብ
5.3.3 ስትራቴጂዎች
17 | የ ከ ፍ ተ ኛ ት ም ህ ር ት ተ ማ ሪ ዎ ች ቅ በ ላ እ ና ም ደ ባ ፖ ሊ ሲ
5.4.3 ስትራቴጂዎች
1. ህብረ-ብሔራዊነትን እና አንድነትን የሚያጠናክር
የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች የቅበላ እና ምደባ
ሥርዓት ይዘረጋል፡፡
2. የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች ማንነታቸውን፣
ባህላቸውን እና አመለካከታቸውን በነጻነት
የሚገልጹበትና የሚያሳድጉበት ግልጽ፣ ፍትሃዊ እና
ሚዛናዊ የቅበላ እና ምደባ ሥርዓት እንዲጠናከር
ይደረጋል፡፡
3. ህብረ-ብሄራዊነትን የሚጻረሩ አሰራሮችን በዘላቂነት
ለማስወገድ የሚያስችሉ የህግ ማዕቀፎች ይዘጋጃሉ፡፡
18 | የ ከ ፍ ተ ኛ ት ም ህ ር ት ተ ማ ሪ ዎ ች ቅ በ ላ እ ና ም ደ ባ ፖ ሊ ሲ
5.5.3 ስትራቴጂዎች
1. በዓለምአቀፍ ተማሪዎች ቅበላና ምደባ ሚና ያላቸው
የባለድርሻ አካላት በትብብር እንዲሰሩ የሚያስችል
የተቀናጀ የአሰራር ስርዓት ይዘረጋል፡፡
2. ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች ወደ ሀገር ውስጥ ገብተው
መማር ለሚፈልጉ የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች
የሚስተናገዱበት የቅበላ እና ምደባ ሥርዓት ይዘረጋል፡፡
3. ዓለም-አቀፍ የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች ቅበላና
ምደባን የሚያስተዳድር በበጀት የተደገፈ አደረጃጀት
ይፈጠራል፡፡
4. የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከሌሎች መሰል በውጪ
ሀገር ከሚገኙ ተቋማት ጋር በተማሪዎች ቅይይር
ተግባራት ላይ በጋራ የሚሰሩበት አሰራር ይመቻቻል፡፡
5. በተለያዩ የዓለም ክፍሎች ቅርንጫፍ ካምፓሶችን ለከፈቱ
የሀገር ውስጥ ተቋማት ኢትዮጵያውያንና ትውልደ
ኢትዮጵያውያን የሚስተናገዱበት በበጀት የሚደገፍ
የቅበላ እና ምደባ ስርዓት ይዘረጋል፡፡
5.6.3 ስትራቴጂዎች
20 | የ ከ ፍ ተ ኛ ት ም ህ ር ት ተ ማ ሪ ዎ ች ቅ በ ላ እ ና ም ደ ባ ፖ ሊ ሲ
6. የተፈጻሚነት ወሰን
7. ፖሊሲውን ስራ ላይ ስለማዋል
21 | የ ከ ፍ ተ ኛ ት ም ህ ር ት ተ ማ ሪ ዎ ች ቅ በ ላ እ ና ም ደ ባ ፖ ሊ ሲ
ምስጋና
ይህ የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች የምደባና ቅበላ ፖሊሲ በከፍተኛ
ትምህርት ስትራቴጂ ማዕከል አስተባባሪነት፣ በክቡር ዶ/ር ሳሙኤል
ኡርቃቶ፣ በክቡር ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ፣ በክቡር ዶ/ር ሳሙኤል
ክፍሌ በሳል አመራር እና በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከፍተኛ
ባለሙያዎች ቴክኒካዊ እገዛ የተዘጋጀ ነው፡፡ የከፍተኛ ትምህርት
ስትራቴጂ ማዕከል ባለሙያዎች በተለይም አቶ ሰይድ መሃመድ፣ አቶ
ሰራዊት ሀንዲሶ እና ሌሎችም ተመራማሪዎች ከፍተኛ ሙያዊ
አስተዋፅኦ ነበራቸው፡፡ ዶ/ር ተስፋዬ ሙህዬ፣ ዶ/ር አባተ ጌታሁን፣
ዶ/ር ጃይሉ ኡመር፣ እና አቶ ወንድወሰን ታምራት ለሰነዱ መሻሻል
ትልቅ ግብዓት ሰጥተዋል፡፡
ሀብታሙ ተካ (ዶ/ር)
የከፍተኛ ትምህርት ስትራቴጂ ማዕከል ዋና ዳይሬክተር
22 | የ ከ ፍ ተ ኛ ት ም ህ ር ት ተ ማ ሪ ዎ ች ቅ በ ላ እ ና ም ደ ባ ፖ ሊ ሲ