You are on page 1of 8

የጅማ የአካባቢና የደን ምርምር ማዕከል በ2014 የበጀት አመት

የሰው ሀብት የሥራ አመራርና ልማት የሥራ ሂደት የተከናወኑ /የተሰሩት /ወርሃዊ ሪፖርት
የተከናወኑ ዋና ዋናዎቹ

የሐምሌ ወር 2013 ዓ/ም ወሩ ዉስጥ የተሰሩ/የተከናወኑት/ የሥራዎች ፡-

 የማዕከሉ እና የንዑስ ማዕከላትን የሰራተኞች የ6 ወር የሥራ አፈጻጸም በትክክል መሞላቱን


በማረጋገጥማፀደቅና የፀደቀዉን ዉጤት በፎረማቱ በማጠቃለያዉ መሰረት ለእንስቲትዩቱ
የሰዉ ሀብት መላክ ፡፡
 በግንቦት 2013 ዓ/ም ላማዕከሉና ለንዑስ ማዕከሉ በአድስ ዘመን ጋዜጣ ላይ የወጣዉን
የአስተዳደር ሰራተኞች የቅጥር ማስታወቅያ መሰረት የተመዘገቡትን አመልካቾች ማጣራት
ማድረግ 8/ስምን /ሰራተኞችን ቅጥር ተፈፅመዋል
 የ2014 ዓ/ም በጀት አመት የሥራ ዕደቱ የሥራ ዕቅድ ማዘጋጀት የሥራ ዕደቱ ሰራተኞች
ጋር ማወያየትና ሥራ ድረሻቸዉ አማካይነት ማዉረድ
 የማዕከሉና የንዑስ ማዕከሉን ሰራተኞች የ2014 በጀት አመት የJEG 1/3 የደሞዝ ክፍያ
አፈፃፀም መሰረት ክፍያ ያጠናቀቁት ሰራተኞችና በመለየት ሌሎችም ሰራተኞች ዕቅድ
መሰረት ክያዉ እንድፈፀም ለዋና መስ/ቤት መረጃ አዘጋጅተዉ ሪፖርት መላክ ፡፡
 በ2014 ዓ/ም በጀት አመት በተለያዩ የስራ መደቦች ላይ የደረጃ ዕድገት ያገኙትን
ሰራተኞች ከሐምሌ 01/2013 ጀምሮ የደረጃ ዕድገት ያገኙትን ቃለ ጉባኤን ማዘጋጀት ና
ያደጉበት የስራ መደብ የምከፈል ክፍያ በእንስቲትዩቱ የሰዉ ሀብት አስተዳደር ልማት
ዳይሬክቶሬት ማሣወቅ ብዛት፡- 6 /ስድስት/ ሰራተኞች ያደጉት
 በተለያዩ ስራ መደቦች ላይ አድስ የተቀጠሩ የ8 /ስምንት/ ሠራተኞች የባንክ አካውንት
ለሰው ሀብት አስተዳደር ልማት ዳይሬክቶሬት መላክ
በተለያዩ ስራ መደቦች ላይ አድስ የተቀጠሩ ሠራተኞች የሥራ ዝርዝርን መስጠት
 የጡረታ መለያ ቁጥር ያላገኙትን ሰራተኞች ለሰው ሀብት አስተዳደር ልማት ዳይሬክቶሬት
ማሳወቅ 6/ስድት/ ሰራተኞች ተጠይቀዋል ፤
 የሠራተኞች የቅጥር መረጃን መላክ
 የሐምሌ ወር የጅማ የአካባቢና የደን ምርምር ማዕከል እና የበደሌ ንዑስ ማዕከል ሥራ
ላይ የምገኙትን ሰራተኞች ወረሃዊ ደመወዝ ክፍያ እንድ ፈፀም ለዋና መስ/ቤት ሪፖርት
ማድረግ፡፡
 አንድ ሰራተኛ ላይ አቶ ሙሉጌታ እሸቴ ወንድሙ የተባሉት የመጀመሪያ የጥሪ
ማስታወቂያ እና ሁለተኛ የጥሪ ማስታወቂያ መደረግ
 በየሳምንቱ አቴንዳስ ፕሪንት ማድረግ እና ለሥራ ሂደት በየሳምንቱ መፅደቅ
 አየር ንብረት ለውጥ ምርምር የሥራ ሂደት የሆኑት ላይ ተመድበዉ እየሰሩ ከስራ
ገበታቸዉ ላይ የጠፉትን አቶ ሙሉጌታ እሸቴ ወንድሙ የተባሉት የመጀመሪያ የጥሪ
ማስታወቂያ እና ሁለተኛ የጥሪ ማስታወቂያ ማዉጣትና የደሞዝ ክፍያ እንዳይፈፀም ለዋና
መስራበት ማሳወቅ ፤፤
 በምርምር ሙከራ ጣብያዎች የቀን ሰራተኛ ለሁሉም ምርምር የሰራተኞች ቅጥር መፈፀም
 የሥራ ሂደቱ የ2014 በጀት አመት የግዢ ፍላጎትን የበጀት ዕቅድ በማጠናቀር ለግዥ፤
ለፋይናንስና ለዕቅድና ክትትል ግምገማ ማቅረብ ፤
 የዓመት እረፍት የሀዘን የፈተና የልዩ/እክል ፍቃዶችን መከታተል ብዛት- 12
 የርከርድና ማዕደር በኩል ለሁሉም ሰራተኞች ለቢሮ ዉስጥ ለምሰሩት ስራዎች በማዕከሉ
የኮፒ ማሽን ኮፒ ተደርገዋል የኮፒ ብዛት፡- 445 /አራት መቶ አርባ አምስት ገጽ ተደርገዋል

 በርከርድና ማዕደር በኩል ወደ ማዕከሉ ደብዳቤ ብዛት፡-34
 ወጪ የተደረጉ ደብዳቤ ብዛት፡-49
 ወደ ንዑስ ማዕከላትና ወደ እንስቲትዩቱ የተላከ ደብዳቤ ብዛት፡-30
 ያጋጠሙት ችግሮች
 ለአስተዳደር የሥራ ዕደቶች በየአመቱ የምበጀት በጀት አነስተኛ መሆን
 ለአስተዳደር ሰራተኞች የምበጀት በጀት በየስራ ሂደቱ ተለያይተዉ ያለመበት በአንድ
ላይ በመሆኑ ምክንያት በዕቅድ አመካይነት ስራ ለማከናወን

የውስጥ ሠራተኞች ዳታ

ተ.ቁ ጅማ በደሌ ጠቅላላ ድምር


1 በስራ ላይ የምገኙት አስተዳደር ሠራተኛ 41 30 71
2 በስራ ላይ የምገኙት ተመራማሪ 15 2 17
3 በትምህርት ላይ ያሉ ተመራማሪ 9 2 11
4 በትምህርት ላይ ያሉ አስተዳደር ሠራተኛ 1 - 1
ጠቅላላ ድምር 66 34 100
የጅማ የአካባቢና የደን ምርምር ማዕከል
የሰው ሀብት የሥራ አመራርና ልማት የሥራ ሂደት ወርሃዊ ሪፖርት
የነሃሴ ወር 2013 ዓ/ም ውስጥ የተከናወኑ

1. የተሰሩ ሥራዎች፡-
 የሠራተኞች የቅጥር መረጃን መላክ
 የነሃሴ ወር የጅማ የአካባቢና የደን ምርምር ማዕከል እና የበደሌ ንዑስ ማዕከል ሥራ ላይ
የምገኙትን ሰራተኞች ወረሃዊ ደመወዝ ክፍያ እንድ ፈፀም ለዋና መስ/ቤት ሪፖርት ማድረግ፡፡

 የወተት አበልን ያላገኙ ሰራተኞች ለሰው ሀብት አስተዳደር ልማት ዳይሬክቶሬት ማሳወቅ

 የ6 ወር የሥራ አፈጻጸም ግምገማን ማጠቃለያ ቅጽ-06 መሙላት

 በዝውውር የሚሄዱት ሰራተኛ ክሊራንስ እንዲያዞር ማድረግ…… ብዛት 1


 ለስራ አካባቢና ደህንነት (COVID-19) ለመከላከል የተገዙት የንፅህና ዕቃዎች ዝርዝር ለሰው
ሀብት አስተዳደር ልማት ዳይሬክቶሬት መላክ
 በየሳምንቱ አቴንዳስ ፕሪንት ማድረግ እና ለሥራ ሂደት በየሳምንቱ መፅደቅ

 በምርምር ሙከራ ጣብያዎች የቀን ሰራተኛ ለሁሉም ምርምር የሰራተኞች ቅጥር መፈፀም

 የሥራ ሂደቱ የ2014 በጀት አመት የግዢ ፍላጎትን የበጀት ዕቅድ በማጠናቀር ለግዥ፤
ለፋይናንስና ለዕቅድና ክትትል ግምገማ ማቅረብ፤

 የዓመት እረፍት የሀዘን የፈተና የልዩ/እክል ፍቃዶችን መከታተል ብዛት-9

 የርከርድና ማዕደር ረፖርት የኮፒ ማሽን ብዛት፡-

 ገቢ የተደረጉ ደብዳቤ ብዛት፡21

 ወጪ የተደረጉ ደብዳቤ ብዛት፡34

 ወደ ንዑስ ማዕከላትና ወደ እንስቲትዩቱ የተላከ ደብዳቤ ብዛት፡13

የውስጥ ሠራተኞች ዳታ

ተ.ቁ ጅማ በደሌ ጠቅላላ ድምር


1 በስራ ላይ የምገኙት አስተዳደር ሠራተኛ 40 30 70
2 በስራ ላይ የምገኙት ተመራማሪ 14 2 16
3 በትምህርት ላይ ያሉ ተመራማሪ 9 2 11
4 በትምህርት ላይ ያሉ አስተዳደር ሠራተኛ 1 - 1
ጠቅላላ ድምር 64 34 98

የጅማ የአካባቢና የደን ምርምር ማዕከል


የሰው ሀብት የሥራ አመራርና ልማት የሥራ ሂደት ወርሃዊ ሪፖርት
የመስከረም ወር 2014 ዓ/ም ውስጥ የተከናወኑ

የተሰሩ ሥራዎች፡-

 የመስከረም ወር የጅማ የአካባቢና የደን ምርምር ማዕከል እና የበደሌ ንዑስ ማዕከል ሥራ


ላይ የምገኙትን ሰራተኞች ወረሃዊ ደመወዝ ክፍያ እንድ ፈፀም ለዋና መስ/ቤት ሪፖርት
ማድረግ፡፡

 የጅማ የአካባቢና የደን ምርምር ማዕከል እና የበደሌ ንዑስ ማዕከል የሰራተኞች መረጃ
ኮምፕቴር ማስገባት፡፡
 የስራ ልምድ መስጠትን ብዛት፡-

 በየሳምንቱ አቴንዳስ ፕሪንት ማድረግ እና ለሥራ ሂደት በየሳምንቱ መፅደቅ

 በምርምር ሙከራ ጣብያዎች የቀን ሰራተኛ ለሁሉም ምርምር የሰራተኞች ቅጥር መፈፀም

 የዓመት እረፍት የሀዘን የፈተና የልዩ/እክል ፍቃዶችን መከታተል ብዛት 13

 የርከርድና ማዕደር ረፖርት የኮፒ ማሽን ብዛት፡-

 ገቢ የተደረጉ ደብዳቤ ብዛት፡22


 ወጪ የተደረጉ ደብዳቤ ብዛት፡32

 ወደ ንዑስ ማዕከላትና ወደ እንስቲትዩቱ የተላከ ደብዳቤ ብዛት፡

ተ.ቁ ጅማ በደሌ ጠቅላላ ድምር


1 በስራ ላይ የምገኙት አስተዳደር ሠራተኛ 40 30 70
2 በስራ ላይ የምገኙት ተመራማሪ 15 2 17
3 በትምህርት ላይ ያሉ ተመራማሪ 9 2 11
4 በትምህርት ላይ ያሉ አስተዳደር ሠራተኛ 1 - 1
ጠቅላላ ድምር 65 34 99
የጅማ የአካባቢና የደን ምርምር ማዕከል

የሰው ሀብት የሥራ አመራርና ልማት የሥራ ሂደት ወርሃዊ ሪፖርት


የጥቅምት ወር 2014 ዓ/ም ውስጥ የተከናወኑ
1. የተሰሩ ሥራዎች፡-

 የጥቅምት ወር የጅማ የአካባቢና የደን ምርምር ማዕከል እና የበደሌ ንዑስ ማዕከል ሥራ ላይ


የምገኙትን ሰራተኞች ወረሃዊ ደመወዝ ክፍያ እንድ ፈፀም ለዋና መስ/ቤት ሪፖርት ማድረግ፡፡

 የጅማ የአካባቢና የደን ምርምር ማዕከል የሬደራል ተቋማት የሰው ሀይል መሰብሰቢ ቅፅ
በመመላት ወደ ለዋና መስ/ቤት መላክ::

 ከስራ ላይ የጠፉ ሰራተኛን ለሰው ሀብት አስተዳደር ልማት ዳይሬክቶሬት ረፖረት መድረግ

 ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ የደቡብ ምዕራብ ረጅን ጽ/ቤት

 የተመራማረዎችና የቴክኒክ ሰራተኞች መረጃ መምላትና ለሰው ሀብት አስተዳደር ልማት


ዳይሬክቶሬትለ

 የስራ ልምድ መስጠትን ብዛት፡-


 በአድስ ስቀጠሩና አንዳንድ መታወቂያ የምያስፈልገችው ሰራተኞች መታወቂያና ባጅ
እንድሰራላቸው ፎሪም ማዘጋጀት
 ክሊራንስ ያላቀረቡ ሰራተኛ ለሰው ሀብት አስተዳደር ልማት ዳይሬክቶሬት ረፖረት መድረግ
 በየሳምንቱ አቴንዳስ ፕሪንት ማድረግ እና ለሥራ ሂደት በየሳምንቱ መፅደቅ

 በምርምር ሙከራ ጣብያዎች የቀን ሰራተኛ ለሁሉም ምርምር የሰራተኞች ቅጥር መፈፀም

 የዓመት እረፍት የሀዘን የፈተና የልዩ/እክል ፍቃዶችን መከታተል ብዛት 11

 ገቢ የተደረጉ ደብዳቤ ብዛት፡18

 ወጪ የተደረጉ ደብዳቤ ብዛት፡37


 ወደ ንዑስ ማዕከላትና ወደ እንስቲትዩቱ የተላከ ደብዳቤ ብዛት

የውስጥ ሠራተኞች ዳታ

ተ.ቁ ጅማ በደሌ ጠቅላላ ድምር


1 በስራ ላይ የምገኙት አስተዳደር ሠራተኛ 40 30 70
2 በስራ ላይ የምገኙት ተመራማሪ 14 2 16
3 በትምህርት ላይ ያሉ ተመራማሪ 9 2 11
4 በትምህርት ላይ ያሉ አስተዳደር ሠራተኛ 1 - 1
ጠቅላላ ድምር 64 34 98

የጅማ የአካባቢና የደን ምርምር ማዕከል


የሰው ሀብት የሥራ አመራርና ልማት የሥራ ሂደት ወርሃዊ ሪፖርት
የህዳር ወር 2014 ዓ/ም ውስጥ የተከናወኑ

የተሰሩ ሥራዎች፡-

 የህዳር ወር የጅማ የአካባቢና የደን ምርምር ማዕከል እና የበደሌ ንዑስ ማዕከል ሥራ ላይ


የምገኙትን ሰራተኞች ወረሃዊ ደመወዝ ክፍያ እንድ ፈፀም ለዋና መስ/ቤት ሪፖርት ማድረግ፡፡

 ከስራ ላይ የጠፉአንድ ሰራተኞች አቶ ሙሉ ካባ ተሊላ የተባሉ ላይ የመጀመሪያ ጊዜና


ሁለተኛ ጊዜ የጥሪ ማስታወቂያ መድረግ

 የትምህርት መስረጃ እና የቤተሰብ መረጃ ለሰው ሀብት አስተዳደር ልማት ዳይሬክቶሬት


መላክ ብዛት-3
 የአቶ ብርሃኑ ሱጌቦ ሄላሎ የግል ማህድር ወደ የእንጨት ቴክኖሎጂ ምርምር ማዕከል መላክ
 ወ/ሮ አዜብ በለይ የግል ማህድር ወደ ለኢትዮጵያ የፌደራለዊ ዲሞክራሲ ያዊሪፑብሊክ የግል
ድርጅቶች ሠራተኞች
 አቶ ምትኩ ኢታና ኢብሳ የተባሉት የግል ፋይልን ከጅማ ግብርና ምርምር ማዕከል ማምጣት
 የስራ ልምድ መስጠት ብዛት፡-2 1ኛ ወ/ሪት ብዙነሽ እንዳሻው ወ/አረጋይ 2ኛ አቶ ኡርጌሳ
ተሾመ ኢተኣ
 በአድስ ስቀጠሩና አንዳንድ መታወቂያ የምያስፈልገችው ሰራተኞች መታወቂያና ባጅ
እንድሰራላቸው ፎሪም ማዘጋጀት
 በየሳምንቱ አቴንዳስ ፕሪንት ማድረግ እና ለሥራ ሂደት በየሳምንቱ መፅደቅ

 በምርምር ሙከራ ጣብያዎች የቀን ሰራተኛ ለሁሉም ምርምር የሰራተኞች ቅጥር መፈፀም

 የዓመት እረፍት የሀዘን የፈተና የልዩ/እክል ፍቃዶችን መከታተል ብዛት 10


 ወደ ንዑስ ማዕከላትና ወደ እንስቲትዩቱ የተላከ ደብዳቤ ብዛት፡4

የውስጥ ሠራተኞች ዳታ

ተ.ቁ ጅማ በደሌ ጠቅላላ ድምር


1 በስራ ላይ የምገኙት አስተዳደር ሠራተኛ 40 30 70
2 በስራ ላይ የምገኙት ተመራማሪ 14 - 14
3 በትምህርት ላይ ያሉ ተመራማሪ 9 2 11
4 በትምህርት ላይ ያሉ አስተዳደር ሠራተኛ 1 - 1
ጠቅላላ ድምር 64 32 96

የጅማ የአካባቢና የደን ምርምር ማዕከል


የሰው ሀብት የሥራ አመራርና ልማት የሥራ ሂደት ወርሃዊ ሪፖርት
የታህሳስ ወር 2014 ዓ/ም ውስጥ የተከናወኑ

የተሰሩ ሥራዎች፡-

 ከጥር 01 ቀን 2014 ዓ/ም ጀምሮ በጡረታ የምገለሉት የአቶ ሞላ እንግዳ የተባሉትን የበደሌ
ንዑስ ማዕከል ላይ እየሰሩት የምገኙትን አስፈላጊ መረጃ በመሙላት ለዋና መስራት ተልከዋል ፡
 የማዕከሉ የደረጃ ዕድገት ጊዜያቸዉ የደረሰ ሰራተኛ ከኢንስቲትዩቱ የሰዉ አስተዳደር ልማት
ዳይሬክቶረት ጋር በመነጋገር ለአንድ ተመራማሪ አቶ ዓለም ገታቸዉ የተባሉትከጀማሪ
ተመራማሪ ወደ ረዳት አንድ የምያድጉበት ቃለ-ጉባዔ በማዘጋጀት ማዕከል ፀድቆ ለኢንስቲትዩቱ
ተልከዋል
 የሁሉም የማዕከሉና የንዑስ ማዕከሉን ሰራተኞች ወርሃዊ የደሞዝ ክፍያ እንድፈፀም በሥራ ላይ
ያሉትን ና በረጅም ጊዜ ሥልጠና ላይ የምገኙት ሰራተኞች በትክክል በሆን በማረጋገጥ
ለእንስቲትዩቱ የሰዉ ሀብት ዳይረክቶረት ተልከዋል ፡፤
 በማዕከሉ የጥበቃ ሰራተኞች እጥረት ስላለ ከሥራ ክፍሉ በቀረበ ጥያቄ መሰረት ለጊዜዉ የቋሚ
ቅጥር የተከለከለ በሆንም የስራቦታዉ ላይ ጊዛያዊ ቅጥሪ 1/አንድ/ ሰራተኛ ተከናዉነዋል ፤
 የ6 ወር የሙከራ ቅጥር ላይ ያሉትን አድስ ሰራተኞችና ነባር ሰራተኞች የ6 ወር የስራ አፈፃፀም
ግምገማ ተደርገዉ ርፖር እድርብ ተደርገዋል ፡፡
 የውስጥ ሠራተኞች ዳታ

ተ.ቁ ጅማ በደሌ ጠቅላላ ድምር


1 በስራ ላይ የምገኙት አስተዳደር ሠራተኛ 40 30 70
2 በስራ ላይ የምገኙት ተመራማሪ 14 - 14
3 በትምህርት ላይ ያሉ ተመራማሪ 9 2 11
4 በትምህርት ላይ ያሉ አስተዳደር ሠራተኛ 1 - 1
ጠቅላላ ድምር 64 32 96

ከሠላምታ ጋር

You might also like