You are on page 1of 40

በአሃዳዊ ዋሽ ምዕራፍ ሁለት ብሄራዊ ፕሮግራም ለታቀፉ ዞኖችና ወረዳዎች የዋሽ ፎካል ፐርሰኖች የትውውቅ

ስልጠና ለመስጠት የተዘጋጀ የድርጊት መርሀ-ግብር

1. አጠቃላይ መግለጫ
1.1. የተግባሩ ስም፡- በአሃዳዊ ዋሽ ምዕራፍ ሁለት ብሄራዊ ፕሮግራም ለታቀፉ ዞኖችና ወረዳዎች የዋሽ
ፎካል ፐርሰኖች የተውውቅ ስልጠና መስጠት
1.2. ስልጠናውን በባለቤትነት የሚያከናውነው አካል፡- በትምህርት ቢሮ የአሃዳዊ ዋሽ ማስተባበሪያ ክፍል
ከሌሎች ዋሽ ሴክተሮች ጋር በመተባበር
1.3. ስልጠናው የሚሰጥበት ጊዜና ቦታ ከጥቅምት 27 እስከ 28/2013 ዓ.ም በኮምቦልቻ ከተማ
1.4. ለስልጠናው የሚያስፈልግ የገንዘብ መጠን 206,610.00 (ሁለት መቶ ስድስት ሺ ስድስት መቶ አስር
ብር)
1.5. የበጀት ምንጭ በአሃዳዊ ዋሽ ምዕራፍ ሁለት ብሄራዊ ፕሮግራም ለስልጠና ከተያዘው በጀት
2. የስልጠናው አስፈላጊነት ፡- በአሃዳዊ ዋሽ ምዕራፍ ሁለት ብሄራዊ ፕሮግራም የሚከናወኑ ተግባራትን
በአግባቡና በተያዘላቸው ጊዜ ለማከናወን ስልጠናው አስፈላጊ ነው፡፡
3. የስልጠናው ዓላማ፡- በፕሮጀክቱ የተያዙ ተግባራትን በፕሮጀክት ስምምነቱ መሰረት በአግባቡና በወቅቱ
እንዲከናወኑ ለማድረግ
4. የስልጠናው ተጠቃሚዎች፡-
በፕሮጀክቱ በታቀፉ ወረዳዎችና ትምህርት ቤቶች ያሉ ባለሙያዎች፣ መምህራን ተማሪዎችና
ማህበረሰቡ ተጠቃሚዎች ናቸው፡፡
5. ከስልጠናው የሚጠበቁ ውጤቶች፡-
 በጨረታና ግዥ ሂደት ላይ የሚያነሷቸው ብዝታዎች ይቀረፋሉ፡፡
 በዞንና በወረዳ የሚመለከታቸው ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ተግባሩን የመከታተልና የመደገፍ
አቅማቸው ይጎለብታል፡
 በአግባቡ ወደተግባር ለመግባት የበለጠ መነሳሳት ይፈጠራል፡፡

6. ዝርዝር የበጀት ፍላጎት (ለሁት ዙር)


6.1. በመጀመሪያው ዙር (ለምዕራብ አማራ ዞኖችና ወረዳዎች)

Page 1
ተ. የወጭ ዝርዝር መግለጫ ግምታዊ ወጭ

1 ከሰሜን ሸዋ ፣ደቡብ ወሎ፣ ዋግኽምራ እና ሰሜን ወሎ ዞን ለሚመጡ 2 የዞን እና 25 የወረዳ ዋሽ ፎካል 60,750.00
ፐርሰኖች በድምሩ 27 ሰልጣኞች 2 ቀን የስልጠና ቆይታና በአማካይ የ 3 ቀን የደርሶ መልስ ጉዞ በድምሩ
የ 5 ቀን የውሎ አበል ለአንድ ሰው በቀን ብር 450.00 ሂሳብ 27x 5 x 450=
2 ለ 27 ሰልጣኞች የደር ሶመልስ ትራንስፖርት ለአንድ ሰው በአማካይ ብር 350 9,450.00
27x350
3 ከአዊ ዞን 1 ወረዳ፣ከምዕራብ ጎጃም ዞን 5 ወረዳዎች፣ከምስራቅ ጎጃም ዞን 9 ወረዳዎች፣ከደቡብ ጎንደር ዞን 69,300.00
5 ወረዳዎች፣ ምዕራብ ጎንደር ዞን 2 ወረዳዎች፣ በድምሩ 22 የወረዳ ዋሽ ፎካል ፐርሰኖች የ 2 ቀን ስልጠና
ቆይታና በአማካይ የ 5 ቀን የደርሶመልስ ጉዞ በድምሩ የ 7 ቀን የውሎ አበል 22x 7 x 450=
4 ከአዊ፣ምዕራብ ጎጃም፣ምስራቅ ጎጃም፣ደቡብ ጎንደር እና ምዕራብ ጎንደር ለሚመጡ 22 ሰልጣኞች 13,200.00
የደርሶመልስ ትራንስፖርት ለአንድ ሰው በአማካይ ብር 600.00 ብር ሂሳብ
5 ከቢሮ ለሚሄዱ 3 አሰልጣኞችና አስተባባሪዎች፣አንድ ሂሳብ ሰራተኛ፣አንድ ገንዘብ ከፋይና አንድ የግዥ 21,600.00
ባለሙያ 2 ሹፌሮች በድምሩ 8 ሰዎች የ 2 ቀን የስልጠና ቆይታና 4 የደርሶ መልስ ጉዞ በድምሩ የ 6 ቀን
የውሎ አበል 8x 6 x 450=
6 ለ 57 ተሳታፊዎች የማስታወሻ ደብተርና እስክርቢቶ ለአንድ ሰልጣኝ በአማካይ ብር 30 ሂሳብ 57 x30 1,710.00

7 ለአሰልጣኞችና አስተባባሪዎች እንዲሁም ለሂሳብ ሰራተኞች ሰርቪስ ለሚሰጥ አንድ መኪና ነዳጅና ቅባት 10,000
በአማካይ 5,000 ብር በድምሩ ብር 10,000
8 ለ 146 ሰው በእረፍት ሰዓት ውሃ፣ሻይ፣ ቡና እና ኩኪስ በቀን በአማካይ ለአንድ ሰው ብር 50 ሂሳብ 14,600.00

9 ለአደራሽ ኪራይ በቀን ብር 3,000.00 ሂሳብ 6,000.00

ድምር 206,610.00

Page 2
Page 3
Page 4
1.1. የተግባሩስም፡- በአሃዳዊዋሽምዕራፍሁለትብሄራዊፕሮግራምበታቀፉወረዳዎች የ 2012 ዓ.ም አፈጻጸምን

መገምገምና የ 2013 ዓ.ም በሚከናወኑ ተግባራት ላይ ውይይት ማድረግ

1.2. ስልጠናውን በባለቤትነት የሚያከናውነውአካል፡- በትምህርትቢሮየአሃዳዊዋሽማስተባበሪያክፍል

1.3. ስልጠናውየሚከናወንበትጊዜ፡-
አማራጭ አንድ በአምስት ዙር
 የመጀመሪያ ዙር ከጥቅምት-------እስከ------/2013 ዓ.ም

 ሁለተኛ ዙር ከጥቅምት-------እስከ------/2013 ዓ.ም

 ሶስተኛ ዙር ከጥቅምት-------እስከ------/2013 ዓ.ም

 አራተኛ ዙር ከጥቅምት-------እስከ------/2013 ዓ.ም

 5 ኛ ዙር ከጥቅምት-------እስከ------/2013 ዓ.ም
አማራጭ ሁለት በአራት ዙር

 የመጀመሪያ ዙር ከጥቅምት-------እስከ------/2013 ዓ.ም

 ሁለተኛ ዙር ከጥቅምት-------እስከ------/2013 ዓ.ም

 ሶስተኛ ዙር ከጥቅምት-------እስከ------/2013 ዓ.ም

 አራተኛ ዙር ከጥቅምት-------እስከ------/2013 ዓ.ም

Page 5
አማራጭ ሶስት በ 3 ዙር
 የመጀመሪያ ዙር ከጥቅምት-------እስከ------/2013 ዓ.ም

 ሁለተኛ ዙር ከጥቅምት-------እስከ------/2013 ዓ.ም

 ሶስተኛ ዙር ከጥቅምት-------እስከ------/2013 ዓ.ም

1.4. ለስልጠናው የሚያስፈልግ የገንዘብመጠን

በአማራጭ አንድ-----

በአማራጭ ሁለት------

በአማራጭ ሶስት ከሆነ------

1.5. ስልጠናው የሚሰጥበት ቦታ

 የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዙር እንጅባራ ከተማ

 ሶስተኛ እና አራተኛ ዙር ደብረታቦር ከተማ

1.6. የበጀትምንጭበአሃዳዊዋሽምዕራፍሁለትብሄራዊፕሮግራምለሪቪውሚቲንግከተያዘውበጀት

2. የስልጠናው አስፈላጊነትበአሃዳዊዋሽምዕራፍሁለትብሄራዊፕሮግራምበ 2012 ዓ.ምእየተከናወኑ ያሉ

ተግባራትን ለመገምገምና በ 2013 ዓ.ም በሚከናወኑ ተግባራት ላይ ለመወያየትና ልምድ

ለመለዋወጥስልጠናው አስፈላጊነው፡፡

3. የስልጠናው ዓላማ፡- በ 2012 ዓ.ም እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን መገምገምና የተሻሉ ተሞክሮዎችን

ማለዋወጥ

4. የስልጠናው ተጠቃሚዎች፡-

በፕሮጀክቱበታቀፉወረዳዎችናትምህርትቤቶችያሉባለሙያዎች፣መምህራንተማሪዎችናማህበረሰቡተ

ጠቃሚዎችናቸው፡፡

5. ከስልጠናው የሚጠበቁውጤቶች፡-

 በዞንናበወረዳየሚመለከታቸውኃላፊዎችናባለሙያዎችተግባሩንየመከታተልናየመደገፍአቅማቸውይጎለ

ብታል፡

 ስራውንበጥራትናበወቅቱለመፈፀምየበለጠመነሳሳትይፈጠራል፡፡

 የኮንትራትምዝገባዎችንበአግባቡእየመዘገቡናእያደራጁመያዛቸውንማረጋገጥ፡፡
6. ዝርዝር የበጀትፍላጎት

Page 6
ተ. የወጭዝርዝርመግለጫ ግምታዊወጭ

1 ለ3 ድጋፍናክትትልለሚያደርጉባለሙያዎችናአንድሹፌርበድምሩ 4 ሰዎችየ 5 12,600.00
ቀንየድጋፍናክትትልቆይታናየ 2 ቀንየደርሶመልስጉዞበድምሩየ 7 ቀንየውሎአበልለአንድሰውበቀንብር 450.00
ሂሳብ 4x450x7=
2 ድጋፍናክትትልለሚያደርጉባለሙያዎቸሰርቪስለሚሰጥመኪናነዳጅናቅባትብር 3,000.00 3,000.00

ድምር 15,600.00

Page 7
Page 8
Page 9
Action plan prepared to implement planed activities from region to woreda level in
T-WASH supportedworedas.

4. Activity &Budget breakdown at each level

S/ Activities Responsible Time Expected out come Budget


No body

Page 10
1 Conduct checklist based Regional 32,430
supportive supervision for 3 Education
zones &9 woredas/T-WASH bureau
zones and woredas

2 Conduct supportive 3 T-WASH 40,320 for each


supervision &M&E in each zones zone,
T-WASH included woredas Total120,960
by zonal staff.

3 Establish/Revaitalize WASH 9 Woredas 10,915 for each


& Gender clubes in schools woreda,
at 9 woredas. Total98,235

4 Organizing girl’s day, water 20,360 for each


day, hand washing day woreda, Total
events to promote improved
sanitation products and
services in the school and
community.

5 Support MHM initiatives in 16,373 for each


school clubs through woreda,
providing sanitary pads on Total147,360
the girl’s day event.

Total budget 582,225.00

Page 11
4. Region, Zonal and woreda Budget Allocation
Region/Zone/woreda Birr
Regional Level 32,430
East GoJam 40,320
 debay 47,648
 Gozamin 47,648
West GoJam 40,320
 Quarit 47,648
 N/mecha 47,648
 Burie zuria 47,648
South Wollo 40,320
 D/Zuria 47,648
 Kalu 47,648
 Woreilu 47,648
 Tehuledere 47,648
Total 582,225.00

Page 12
Page 13
አሃዳዊ

ዋሽምዕራፍሁለትብሄራዊፕሮግራምበታቀፉት/ቤቶችእየተገነቡያሉየመፀዳጃቤትናየሴትተማሪዎችየንጽህናመ

ጠበቂያክፍሎችንድጋፍናክትትልለማድረግየተዘጋጀየድርጊትመርሀ-ግብር@

1. አጠቃላይመግለጫ

6.1. የተግባሩስም፡-

በአሃዳዊዋሽምዕራፍሁለትብሄራዊፕሮግራምበታቀፉት/ቤቶችእየተገነቡያሉየመፀዳጃቤትናየሴትተ

ማሪዎችየንጽህናመጠበቂያክፍሎችንድጋፍናክትትልማድረግ

6.2. ድጋፍናክትትሉንበባለቤትነትየሚያከናውነውአካል፡- በትምህርትቢሮየአሃዳዊዋሽማስተባበሪያክፍል

6.3. ድጋፍናክትትሉየሚከናወንበትጊዜ፡-ከሀምሌ 19 እስከ 25/2012 ዓ.ም

6.4. ለድጋፍናክትትሉየሚያስፈልግየገንዘብመጠን 12,600.00

6.5. ድጋፍክትትልየሚካሄድባቸውዞኖችምዕራብጎጃም፣ደቡብጎንደርእናማዕከላዊጎንደር

6.6. የበጀትምንጭበአሃዳዊዋሽምዕራፍሁለትብሄራዊፕሮግራምለድጋፍናክትትልናለሪቪውሚቲንግከተያዘ

ውበጀት

7. የድጋፍናክትትሉአስፈላጊነት፡-

በአሃዳዊዋሽምዕራፍሁለትብሄራዊፕሮግራምእየተገነቡያሉግንባታዎችበጥራትእየተከናወኑመሆኑንለማየ

ትናለመደገፍድጋፍናክትትሉአስፈላጊነው፡፡

8. የድጋፍናክትትሉዓላማ፡-

በፕሮጀክቱእየተገነቡያሉግንባታዎችበተሰጠውዲዛይንናስፔስፊኬሽንመሰረትእተገነቡመሆኑንመከታተልና

ክፍተቶችንለይቶድጋፍማድረግ

9. የድጋፍናክትትሉተጠቃሚዎች፡-

በፕሮጀክቱበታቀፉወረዳዎችናትምህርትቤቶችያሉባለሙያዎች፣መምህራንተማሪዎችናማህበረሰቡተ

ጠቃሚዎችናቸው፡፡

10. ከድጋፍናክትትሉየሚጠበቁውጤቶች፡-

 በዞንናበወረዳየሚመለከታቸውኃላፊዎችናባለሙያዎችተግባሩንየመከታተልናየመደገፍአቅማቸውይጎለ

ብታል፡

Page 14
 ስራውንበጥራትናበወቅቱለመፈፀምየበለጠመነሳሳትይፈጠራል፡፡

 የኮንትራትምዝገባዎችንበአግባቡእየመዘገቡናእያደራጁመያዛቸውንማረጋገጥ፡፡

11. ዝርዝር የበጀትፍላጎት

ተ. የወጭዝርዝርመግለጫ ግምታዊወጭ

1 ለ3 12,600.00
ድጋፍናክትትልለሚያደርጉባለሙያዎችናአንድሹፌርበድምሩ 4 ሰዎችየ 5 ቀንየድጋፍናክትትልቆይታናየ 2 ቀን
የደርሶመልስጉዞበድምሩየ 7 ቀንየውሎአበልለአንድሰውበቀንብር 450.00 ሂሳብ 4x450x7=
2 ድጋፍናክትትልለሚያደርጉባለሙያዎቸሰርቪስለሚሰጥመኪናነዳጅናቅባትብር 3,000.00 3,000.00

ድምር 15,600.00

Page 15
Page 16
የመስክመልስሪፖርት

መግቢያ

የገጠሩንናየከተማውንሕብረተሰብየውሃ፣ሳኒቴሽንናሓይጅንአቅርቦትበማሳደግጤንነቱእንዲጠበቅናየኑሮሁኔታውበዘላቂነ

ትማሻሻልየአንድዋሽብሔራዊፕሮግምዋናዓላማነው፡፡

ፕሮግራሙይህንመሰረታዊዓላማከግብለማድረስየተለያዩማእቀፎችበመያዝ (Rural WaSH, Urban, Institutional

WaSH and program management and capacity building) በክልላችንበ 90 ወረዳዎችበመንቀሳቀስላይይገኛል፡፡

የፕሮግራሙንየአጭርናየረጅምጊዜግቦችለማሳካትበቢሮውአንድዋሽብሔራዊማስተባባሪያጽ/ቤትያለውንየሰውኃይል፣የ

ሜቴሪያልናየሎጅሰቲክአቅርቦትበማመቻትየፐሮግራምወረዳዎችንየመፈጸምአቅምለማሳደግጥረትበማድረግላይይገኛል፡፡

የክልሉማስተባቢሪያጽ/ቤቱየክልሉንየአንድዋሽፕሮገራምበተቀመጠለትጊዜተፈጻሚእንዲሆንሴክተሮችንበቅን

ጅትበማስተባበር፤በመደገፍናበመምራትየተግባሮችተፈጻሚነትየማጠናከርስራበማከናዎንላይይገኛል፡፡

በዚህመሰረትማስተባበሪያጽ/ቤቱክልሎችንበሁለትበመክፈልበመሰክምሆነበቢሮደረጃየሚከታተልናድጋፍየሚሰጥየባለሙ

ያቴክኒክቡድንእንዲሰማራተደርጓል፡፡ይህየመስክሪፖርትምየምዕራብአማራክላስተርሁለትሶስትዞኖችንና 12

ወረዳዎችንየተካሄደውንየመስክእንቅስቃሴየያዘየመስክድጋፍናክትትልሪፖርትነው፡፡

የመስክረፖርቱከፐሮግሙቅንጅታዊአሰራርናአደረጃጃትየዕቅድዝግጅትመሰረታዊመረጃመመሰብሰብየግዥእናየጨረታሂደ

ትየ 2012

በጀትዓመትየዋሽእቅድአፈጻጸምአካባቢያቂናማህበራዊተጽዕኖልየታድጋፍናክትትልበጀትአጠቃቀምእናማቺንፈንድአያያ

ዝየሪፖርትግንኙነትእናየመረጃአያያዝእናየአጋጠሙችግሮችንበመለየትበመገምገምናቀጣይየትኩረትአቅጣጫዎችንበመ

ጠቆምለመነሻነትበሚሆኑመረጃዎችንበማሰባሰብየተደረገውንየመስክምልከታናግኝትአካቶቀርቧል፡፡

Page 17
1. የመስክፕሮራሙዓላማ

በፕሮግራምዞኖችናበተመረጡወረዳዎች (የመጠጥውሀ፣ሳኒቴሽንናሃይጅንሥራዎች)

ድጋፍናክትትልናድጋፍበማድረግየአጋጠሙችግሮችንበመለየትናየመፍትሄአቅጣጫዎችንበመጠቆምየፕሮግራሙ

ንአፈጻጸምይበልጥውጤታማማድረግ፣

2. በፕሮግራሙድጋፍናክትትልየተደረገባቸውዞኖችናወረዳዎች

በክልሉሁሉምዞኖችና 90

ወረዳዎችበፕሮግሙየሚታገዙሰሆኑሁሉንምወረዳዎችበአንድዙርመከታተልሰፊጊዜየሚጠይቅበመሆኑየምዕራ

ብአማራክላስተርሁለትሶስትዞኖችናአስራአንድወረዳዎችንበዚህየመስክቅኝትማካተትተችሏል፡፡

 እነዚም -

o ሰሜንጎንደርዞን - ዳባትወረዳ፤አድራቃይእናደባርቅወረዳዎች

o ማዕካዊጎንደርዞን - ምዕ/ደንቢያ፤ጭልጋ-2፤ወገራእናላይአርማጮወረዳዎች

o ደቡብጎንደርዞን - ላይጋይንት፣ስማዳ፤አንዳቤትእናጉናበጌምድርወረዳዎች

3. የመስክክትትልናድጋፍሂደት፣

 በዞንደረጃየዞንዋናአስተዳዳሪእናሴክተርመምሪያኃላፊናየሚመለከተውባለሙያበተገኙበትየቡድኑንተልዕኮናየመ

ስክፕሮግራሙንዓላማናሂደትማስተዋወቅ፣

 በተመሳሳይበወረዳጽ/ቤቶችየወረዳውአስተዳዳሪየቡድኑንተልዕኮናየመስክፕሮግራሙንዓላማናሂደትበማስተዋወ

ቅለወረዳጽ/ቤትሃላፊዎችጥሪማስተላለፍ፣

 ከወረዳጽ/ቤትሃላፊዎችናየፕሮግራሙተወካይ (የሚመለከታቸው) ጋርበመሆንበሴክተርደረጃውይይትማድረግ፣

 ከሴክተርኃላፊዎች (ተወካዮች) በተገኙበትየጋራየመስክምልከታማካሄድ፣

 በመስክዕይታውየፕሮግሙተጠቃሚየሕረተሰብክፍሎችንናየተቋምተወካዮችንአስተያየትናሀሳብመቀበል፣

 ከመስክመልስበወረዳበአስ/ጽ/ቤትአማካኝነትቡድኑየመስክምልከታውንናአጠቃላይየፕሮግራሙንአሰራርለሴክተ

ርሃላፊዎች (ተወካዮች) ማቅረብ፣

 በተደረገውየመስክእይታናየፕሮግራሙሂደትከቡድኑበቀረበውሪፖርትከሴክተርሃላፊዎች (ተወካዮችማቅረብ)

ምላሽናአስተያየትመቀበል፣

 ተጨማሪምላሾችናትኩረትየሚሹነጥቦችንበማጠቃለያመልኩእንዲቀርቡማድረግ፣

 የወረዳዎችንየመስክምልከታናግኝቶችንመሰረትበማድረግከዞንየአራቱምሴክተርሃላፊች/ተወካዮች

(ውሃ፣ትምህርት፣ጤና፣ገንዘብናኢኮኖሚምመምሪያ) የዞንአስተዳዳሪበተገኙበትየቡድንየመስክዕይታማቅረብ፣

 በቡድኑየመስክዕይታናግኝትየዞኑንአስተያየትናምላሽመቀበል፣

Page 18
 በዞንሴክተሮችበተነሱሀሳቦችላይአስተያትናማጠቃለያመስጠት

 በቡድኑአቅምምላሽለሚሹየተነሱጥያቄዎችምላሽመስጠት፣

 በማጠቃለያምበዞንምሆነበወረዳደረጃየነበረውንሂደት፣የታዩጥንካሬዎችንናድክመቶችንበማንሳትናቀጣይሊወሰ

ዱየሚገባቸውንተግባራትበመጠቆምየመስክሥራውንማጠናቀቅ፡፡

 የድጋፍናክትትልዘዴዎች

 በዞንናበወረዳደረጃውይይትማድረግ
 መረጃዎችንማየትናየተሰሩስራዎችንመገምገም
 በመስክየተሰሩስራዎችንቅንትማድረግ
 የቡድንውይይትበወረዳናበዞንደረጃማካሄድ
 ግብረ-መልስመስጠትናሪፖርትማድረግ

4. የትኩረትነጥቦች

4.1 በፕሮግራሙቅንጅታዊአሰራርእናአደራጃጀትማጠናከር

የመስክክትትልበተደረገባቸውወረዳዎችናዞኖችቅንጅትዊአሰራርናአደረጃጀትያሉበትሁኔታ፡-

 ቡድኑበተመለከታቸውወረዳዎችእናዞኖችየፕሮግራሙንዓላማናግብበመረዳትየዋሽስቲሪምኮ

ሚቴ፤ቴክኒክኮሜቴ፤የቀበሌዋሽኮሚቴእናየወረዳሳፖርትቡድንየማቋቋመምስራተሰርቷል፡፡

 በዞንምሆነበወረዳደረጃየዋሽስቲሪምኮሚቴበየሩብዓመቱፕሮግራሙንትኩረትበተቀናጀመንገ

ድበቃለጉባኤአለመምራቱናአለመገምገሙ፡፡

 በዞንምሆነበወረዳደረጃየዋሽቴክኒክኮሚቴበየወሩዓመቱፕሮግራሙንትኩረትበተቀናጀመንገድ

በቃለጉባኤአለመምራቱናአለመገምገሙ፡፡

 በዞንምሆነበወረዳደረጃየዋሽየወረዳሳፖርትቡደንበየሴክተራቸውፕሮግራሙውጤታማእንዲ

ሆንክትትላናድጋፋቸውየተጠናከረመሆኑንተገንዝበናል፡፡

 በዞንናበወረዳደረጃፕሮግራሙንበተቀናጀመንገድአለመመራቱን፤

Page 19
4.2 የፕሮግራሙንዓመታዊናየ 5 ዓመትዕቅድማዘጋጀት

የፕሮግራሙንግብናዓላማውጤታማበሆነመንገድለመምራትናለመመፈጸምበዞንናበወረዳደረጃበሴክተርደረጃእናበጋ

ራየ 5

ዓመትዕቅድእናዓመታዊእቅድበማዘጋጅለሚመለከታቸውስትሪምኮሜቴበማፀደቅተግባራትማከናዎንትልቅፋይዳአለ

ው፡፡ቡድኑምይህንበመገንዘብየዞኖችናየወረዳዎችአመታዊናስትራቴጅክዕቅድያየሲሆን፡-

 በሁሉምዞኖችናወረዳዎችየፕሮግራሙስትራቴጅክዕቅድአለመታቀዱን፤

 በሁሉምዞኖችናወረዳዎችየጋራበስትሪምኮሚቴየጸደቅእረሱንየቻለዓመታዊዕቅድአለመታቀዱን
 በሁልምዞኖችእናወረዳዎችየግዥዕቅድአለመታቀድ

4.3 መሰራዊመረጃናኮንራትሪጅስተሪ

የፕሮግራሙውጤታማነትለመለካትናለመገምገምበሁሉምዞኖችናወረዳዎችበየሴክተሩመሰረታዊመረጃፍ

ርማቱመሰረትበመሰብሰብበመተንተንጥቅምላይማዋልእንዲሁምየግንባታዎችንበኮንትራትሪጅስተሪፍር

ማትበየጊዜውመዝግቦመያዝጠቀሜታውየጎላነው፡፡

 በሁሉምወረዳዎችመሰረታዊመረጃበሴክተርደራጃየተሰበሰበቢሆንበፕሮግራሙፎርማትመሰረት

አለመሰብሰቡናለዞንናለክልልአለመላኩ

 በሁሉምወረዳዎችየውሃጽ/ቤቶችየተገነቡአነስተኛየውሃግንባታዎችበኮንትረራትሪጅስተሪበተደ

ራጀመንገድተመዝግበውመያዛቸው፤

 በሁሉምወረዳዎችበጤናእናበትምህርትጽ/ቤትየተገነቡግንባታዎችበኮንትረራትሪጅስተሪበተደራ

ጀመንገድተመዝግበውአለመያዛቸው፤

4.4 የግዥናየጨረታሂደትማጠናከር

የአንድዋሽፕሮግራመምበዓለምባንክየግዥመመሪያመሰረትመሰረትየሚፈጸመምፕሮግራምመሆኑይታወቃል፡፡

ስለሆነምበቡድኑመመሪያውመሰረትመፈጸሙንእናየግዥሂደቱንያየሲሆን፡-

 በብዛኞችየፕሮግራሙወረዳዎችበዓለምባንክመመሪያመሰረትግዥመፈጸማቸውንየታየበትሁኔታአለ፤

Page 20
 የተወሰኑወረዳዎችየዓለምባንክመመሪያግንዛቤቢኖራቸውምቀጥታለወጣቶችየስራዕድልፈጠራየሰጠበ

ትሁኔታመኖር፤( ለምሳሌጉናጌመምድር፤

 በአንዳድወረዳዎችግዥውልሳይያዝግንባታእንዲጀመርመደረጉበክፍተትታይታል( ላይጋይንት)

 አንዳድወረዳዎችበዓለምባንክመመሪያመሰረትየውልማስከበሪያመያዝሲገባውአለመያዛቸው፤( ዳባት፤

ላይጋይን)

Page 21
4.5 የ 2012 በጀትዓመትየአንድዋሽፕሮግራምዕቅድአፈጻጸም

4.5.1 አነስተኛመጠጥውሃተቋማት

ተ.ቁ የወረዳስም የተቋምእቅድበዓይነት ክንውን አፈጻጸም ተጠቃሚዎች


%
የእጅጉድ ምንጭ ምንጭበመ ድምር ወንድ ሴት ድምር

ጓድ ማጎ ስመር
1 ዳባት
2 አድርቃይ
3 ደባርቅ
4 ምዕ/ደንቢያ
5 ወገራ
6 ላይአርማጮ
7 ጭልጋ 2
8 ጉናበጌምድር 5 1 0 6 5 83% 200 250 450
9 ላይጋይንት 3 3 0 6 3 50% 175 39 214
10 አንዳበት
11 ስማዳ 6 0 0 6 6 100% 338 254 592
ድምር

Page 22
4.5.2 በጤናተቋማትየውሃ፤የሳኒቴሽናሃይጅንአገግሎትማሟላት

 የአንድዋሽፕሮግራምዓለላማናግብአንዱበክልልሉባሉጤናተቋማትንፁህውሃአቅርቦትናሳኒቴሽንአገገሎቶችንእ

ዲሟላላቸውበማድረግጤናማማህበረሰብመፍጠርነው፤፤ስለሆነምቡድኑየጤናተቋሟትየዋሽፋሲሊቲሁኔታየተ

መለከተሲሆን፡-

- ማህበረሰቡየግሉመጸዳጃቤትገንብቶተጠቃሚእንዲሆንበ 2012 በጅትዓመት ------------ታቀዶ

--------------የተከናወነሲሆንአፈጻጸሙ---------------------------መሆኑ

- በፕሮግራሙበጤናተቋማትንጹህየውሃአቅርቦትእንዲኖራቸው -------------ታቅዶ

-----የተከናወነሲሆንአፈጻጸሙ---------------መሆኑ

- በፕሮግራሙበጤናተቋማትየመፀዳጃቤትእንዲኖራቸው -------------ታቅዶ

-----የተከናወነሲሆንአፈጻጸሙ---------------መሆኑ

- በፕሮግራሙበጤናተቋማትየእንግዴልጅመቅበሪያእንዲኖራቸው -------------ታቅዶ

-----የተከናወነሲሆንአፈጻጸሙ---------------መሆኑ

- በፕሮግራሙበጤናተቋማትየቆሻሻማቃጠያእንዲኖራቸው -------------ታቅዶ

-----የተከናወነሲሆንአፈጻጸሙ---------------መሆኑ

- ቡድኑበአጠቃላይካያቸውወረዳዎችየጤናተቋማትየዋሽአፈጻጻምጥሩቢሆንመሻሻልእንዳለበትያሳያል፡፡
-

4.5.2 በትምህርተቋማትየውሃ፤የሳኒቴሽናሃይጅንአገልግሎትማሟላት

 የአንድዋሽፕሮግራምዓለላማናግብአንዱበክልልሉባሉትምህርትተቋማትንፁህውሃአቅርቦትናሳኒቴሽንአገገሎቶ

ችንእዲሟላላቸውበማድረግጤናማየመማርማስተማርሂደትበመፍጠርጤናውየተጠበቀትውልድመፍጠርነው፤፤

ስለሆነምቡድኑየትምህርትተቋሟትየዋሽፋሲሊቲሁኔታየተመለከተሲሆን፡-

- በፕሮግራሙበትምህርተቋማትንጹህየውሃአቅርቦትእንዲኖራቸው -------------ታቅዶ

-----የተከናወነሲሆንአፈጻጸሙ---------------መሆኑ

- በፕሮግራሙበትምህርትተቋማትየመፀዳጃቤትእንዲኖራቸው -------------ታቅዶ

-----የተከናወነሲሆንአፈጻጸሙ---------------መሆኑ

- ቡድኑበአጠቃላይካያቸውወረዳዎችየትምህርትተቋማትየዋሽአፈጻጻምዝቅተኛደረጃያለመሆኑንተመ

ልክቷል፡፡

Page 23
4.6 አካባቢያዊናማህበራዊተጽዕኖልየታ

ሁሉምየፕሮግራምወረዳዎችማንኛውንምግንበታከመገንባቱበፊትየአካባቢዊናማህበራዊተፅዕኖመኖርአለመኖሩየልየታስ

ራተሰርቶበአካባቢጥበቃይሁንታሲያገኝግንባታመጀበሩለተቋሙዘላቂነትናደህንነትጥልቅፋይዳእንዳለውይተዎቃል፡፡

ስለሆንቡድኑበሁልምሴክተሮችመሰራቱንናአለሰራቱዕይታያደደረገሲሆንበሚከተለውሰንጠረዥተመላክቷል፡፡

ተ. የወረዳስ ዕቅድ ክንውን አፈጻጸ

ቁ ም ም
የማ/ሰብውሃተቋ የጤናየዋሽተቋ የት/ትየዋሽተቋ የማ/ሰብውሃተቋ የጤናየዋሽተቋ የት/ትየዋሽተቋ

ማት ማት ማት ማት ማት ማት
1 ዳባት 6 6 0
2 አድርቃይ 6
3 ደባርቅ 6
4 ምዕ/ደንቢ 6


5 ወገራ 6 6 0
6 ላይአርማ 6


7 ጭልጋ 2 6
8 ጉናበጌም 6 0

ድር
9 ላይጋይን 6 6 0


10 አንዳበት 6
11 ስማዳ 6 6 0
ድምር 66

Page 24
4.6 በፕሮግራሙበድጋፍናክትትሉየታዩጥንካሬዎችናዕጥረቶች

ሠንጠረዥ 1.በፕሮግራሙበድጋፍናክትትሉየታዩጥንካሬዎችናዕጥረቶች

ተ. ወረዳ/ዞን ሴክተር የግንባታዓይነት በጥንካሬየታዩ ዕጥረቶች



1 ዳባት ትምህርት  ቅንጅታዊአሰራርናአደረጃጀትደካማመሆን
 የጨረታሂደትተጠናቆውልመያዙ  ዓመታዊእቅድእናየአምስትዓመትዕቅድአለመኖር
 መሰረታዊመረጃመኖሩ
 የትምህርትቤቱመፀዳቤትግንባታአለመጀመር

 አካባቢዊናማህበራዊተፅዕኖልየታአለመሰራት

 በተደራጃመንገድሪፖረትአለመላክ

 የበጀትአጠቃቀምዝቅተኛመሆን

 የግዥዕቅድአለማቀድ

ጤና  አመታዊዕቅድመታቀዱ

 መሰረታዊመረጃመኖሩ

ዉሃ  አመታዊዕቅድመታቀዱ  የ 5 ዓመትዕቅድአለመታቀዱ

 የግዥዕቅድመታቀዱ

 መሰረታዊመረጃመኖሩ
 የተላከውንበጀትሙሉበሙሉስራላይማ
ዋሉ
 6
አነስተኛውሃግንባታሰርተውአገልግሎት
ላይማዋላችው
 48450
ብርማችንግፈንድመድቦጥቅምላይማዋ

Page 25

ገንዛብ  የግዥናየጨረታሂደቱበመመሪያውመሰረት  የትምህርትመፀዳጃቤትግንባታውል 120 ቀንመሰጠቱ

መፈጸሙ  የውልማስከበሪያበሁኔታዎችላይየተመሰረተመሆኑ

2 አድርቃይ ትምህርት

ጤና

ዉሃ

ገንዛብ

3 ደባርቅ ትምህርት

ጤና

ዉሃ

ገንዛብ

ሰ/ጎንደር

Page 26
Page 27
ሠንጠረዥ 2.በፕሮግራሙድጋፍናክትትልየታዩጥንካሬዎችናዕጥረቶች

ተ. ወረዳ/ዞን ሴክተር የግንባታዓይነት በጥንካሬየታዩ ዕጥረት


4 ምዕ/ደንቢያ ትምህርት

ጤና

ዉሃ

ፋይናስ

5 ጭልጋ 2 ትምህርት

ጤና
ዉሃ

ፋይናስ

6 ላይአርማጮ ትምህርት

ጤና

ዉሃ

ፋይናስ

7 ወገራ ትምህርት  ዓመታዊዕቅድመታቀዱ  የ 5 ዓመትዕቅድአለመታቀዱ

 ቅንጅታዊአሰራርናአደረጃጀትየተጠና  የት/ቤትመፀዳጃቤትግንባታአለመጀመሩ

ከረመሆኑ  አካባቢዊናማህበራዊተፅዕኖልየታአለመሰራቱ

 የግዥዕቅድመታቀዱ  ድጋፍናክትትሉየተጠናከረአለመሆን

 መሰረታዊመረጃመሰብሰቡ 

Page 28
 15% matching fund መያዙ

 በት/ቤቶችየዋሽክበብመኖሩ

ጤና

ዉሃ

ፋይናስ  የግዥዕቅድመታቀዱ 

 የግዥናየጨረታሂደትበዓለምባንክመ

መሪያመሰረትእየተፈጸመመሆኑ

 ለውሃሴክተርየተላከውንበጀትስራላይ

ውሎማወራረድመቻሉ
ማዕ/ጎንደር -

Page 29
ሠንጠረዥ 3.በፕሮግራሙድግፍናክትትልየታዩጥንካሬዎችናዕጥረቶች

ተ. ወረዳ/ዞን ሴክተር የግንባታዓይነት በጥንካሬየታዩ በዕጥረትየታዩ


4 ጉናበጌምድር ትምህርት

ጤና  ዓመታዊዕቅድመታቀዱ  የ 5 ዓመትዕቅድአለመታቀዱ

 መመሰረታዊመረጃመሰብሰቡ  ቅንጅታዊአሰራርናዋሽስትሪምኮሜቴእናቴክኒካልኮሚቴፕ

 የፊዚካልበታቀደለትጊዜመሰራቱ ሮግራሙንበተቀመጠለትጊዜአለመገምገምናአለመምራት

 አካባቢዊናማህበራዊተፅዕኖልየታአለመሰራቱ

 የድጋፍናክትትልአናሳመሆን

 የግንባታጥራትችግር

 ሪፖርትበወቅትአለመላክ

ዉሃ  የዋሽተጠቃሚቀበሌዎችመለየትመቻሉ  የዋሽየ 5 ዓመትዕቅድአለመታዱ

 የዋሽዓመታዊዕቅድመታዱ  ቅንጅታዊአሰራርናዋሽስትሪምኮሜቴእናቴክኒካልኮሚቴፕ

ሮግራሙንበተቀመጠለትጊዜአለመገምገምናአለመምራት

 መሰረታዊመረጃአለመላክ

 ሪፖርትበወቅትአለመላክ
ፋይናስ   የግዥናየጨረታሂደትከዓለምባንክመመሪያውጭለወጣቶ

ችመሰጠቱ
5 ላይጋይንት ትምህርት  የዋሽዓመታዊዕቅድመታዱ  የ 5 ዓመትዕቅድአለመታቀዱ

 ቅንጅታዊአሰራርናዋሽስትሪምኮሜቴእናቴክኒካልኮሚቴፕ

ሮግራሙንበተቀመጠለትጊዜአለመገምገምናአለመምራት

Page 30
 መሰረታዊመረጃአለመሰብሰቡ

 የት/ቤትመፀዳጃቤትዲዛይንበመስታዳርዱመሰረትአለመሰ

ራት

 አካባቢያዊናማህበረዊተፅዕኖልየታአለመሰራት

ጤና  የዋሽዓመታዊዕቅድመታዱ  የ 5 ዓመትዕቅድአለመታቀዱ

 መሰረታዊመረጃመሰብሰቡ  ቅንጅታዊአሰራርናዋሽስትሪምኮሜቴእናቴክኒካልኮሚቴፕ

ሮግራሙንበተቀመጠለትጊዜአለመገምገምናአለመምራት

 አካባቢያዊናማህበራዊተፅዕኖልየታአለመሰራቱ

ዉሃ  የዋሽፕሮግራምተጠቃሚቀበሌዎችመለዬታ  የ 5 ዓመትዕቅድአለመታቀዱ

ቸው  ቅንጅታዊአሰራርናዋሽስትሪምኮሜቴእናቴክኒካልኮሚቴፕ

 የዋሽዓመታዊዕቅድመታዱ ሮግራሙንበተቀመጠለትጊዜአለመገምገምናአለመምራት

 የዋሽስትሪምኮሚቴእናትክኒክኮሚቴየማደ  የፕሮግራሙሪፖርትበወቅትአለመላክ

ራጀትስራመሰራቱ

 መሰረታዊመረጃመሰብሰቡ

 ከታቀደው 6 አነስተኛመጠጥውሃ 3

አነስተኛመጠጥውሃግንባታመገንባቱ

 አካባቢያዊናማህበራዊተፅዕኖልየታተሰርቶበ

አካባቢጥበቃይሁንታማግኘቱ
ፋይናስ   የግዥዕቅድአለመታቀድ

Page 31
 15% matching fund አለመመደብ

 ውልሳይያዝግንባታውመጀመሩ( ትምህርት)

6 ስማዳ ትምህርት - መሰረታዊመረጃመሰብሰቡ - የ 5 ዓመትዕቅድአለመታቀዱ

- መሰረታዊመረጃተሰብስቦአለመላኩ

- አካባቢያዊናማህበራዊተፅዕኖልየታአለመካሄዱ

ጤና

ዉሃ  ዓመታዊዕቅድመታቀዱ  የ 5 ዓመትዕቅድአለመታቀዱ

 ያቀዱትን 6  15% matching fund አለመመደብ

አነስተኛመጠጥውሃግንበባታአጠናቀውለአገ  ቅንጅታዊአሰራርናዋሽስትሪምኮሜቴእናቴክኒካልኮሚቴፕ

ግሎትማዋላቸው ሮግራሙንበተቀመጠለትጊዜአለመገምገምናአለመምራት

 የግዥዕቅድማቀዳቸው  የፕሮግራሙሪፖርትበወቅትአለመላክ

 አካባቢያዊናመማህበራዊተፅዕኖልየታለሁሉ

ምተቋምተሰረቶበአካባቢጥበቃይሁንታማግ

ኘቱ

 የተላከውንበጀትሙሉስራላይማዋላቸው

 የድጋፍናቁጥጥሩየተጠናከረመሆኑ

 አደረጃጀቱንእስከቀበለደረጃየማደራጀትስራ

መሰረራቱ

 የተገነቡግንባታዎችበኮንትራትሪጅስተሪመ

መዝገቡ

Page 32
ፋይናስ

7 አንዳቤት ትምህርት - -
ጤና - -

ዉሃ

ፋይናስ -
ደ//ጎንደር -

Page 33
4.7 በጀትአጠቃቀምእና 15% matchinng fund መመደብ

ተ. የወረዳስም የተላካበጀት ድምር የተወራረደበጀት ድምር ያልተወራደበጀት ድምር %


ውሃ ጤና ትምህርት ወሃ ጤና ት ውሃ ጤና ትምህርት

ህር


1 ዳባት 399414 323000 553004.83 1275418.83 385544 215354.43 0 13870 107645.57 553004.83 674520.4 47%
600898.43
2 አድርቃይ 399414
3 ደባርቅ 399414
4 ምዕ/ደንቢያ 399414
5 ወገራ 399414 323000 553004.83 1275418.83 395940.32 66718.35 0 3473.68 256280.65 553004.83 812759.2 36%
462658.70
6 ላይአርማጮ
7 ጭልጋ 2 399414
8 ጉናበጌምድር 399414 108000 - 507414 363364.37 97910 - 461274.37 36097.63 10090 - 46187.63 91%
9 ላይጋይንት 399414
10 አንዳበት 399414
11 ስማዳ 399414 438000 - 837414 398335.53 234656.98 - 632992.51 1078.42 203343.02 - 311185.02 75.5%
ድምር 4393554
አፈጻጸም

Page 34
 15% ማችንግፈንድበተሰወወሰኑወረዳዎችብቻመያዙ( ዳባት
 15% ማችንግፈንድአለመያዝ( ጉናበጌምድር፤ላይጋይንት፤ስማዳ
 በጀትበወቅቱአለመወራረድ፤
 በተቀመጠውአደረጃጀትመሰረትየፕሮግራሙተግባራትበየደረጃውክትትልአለማድረግከከልልእስከወረዳ፣

 በግዥሂደትተሳታፊአካላትተቀናጅተውናተናበውአለመስራት፤( ላይጋይንትናጉናበጌምድር)

 በፕሮግራሙየተቀመጠውንየግዥሥርዓትአለመከተል፡-

o በአነስተኛጥቃቅንየተደራጁወጣቶችንከተቀመጠውአሰራርውጭማስተናገድበዚህምክንያትግንባታዎች
መጓተት፣መቋረጥ /ላይጋይንትናገናወረዳ)

 የባለሙያዕጥረት /ጤናጽ/ቤት/
የስራዝርዝርሂሳብስሌትበዞንበባለሞያዎችእንዲሰራመደረጉረጅምጊዜእንዲፈጅአአድረጎታታል፤
 በሁኔታዎችላይየተመሰረተየጨረታዋስትናአያያዝተጠቃሽምክንያትናቸው፡፡

4.8 መረጃአያያዝ፣ሪፖርትናግንኙነት

በፕሮግራሙየተከናወኑተግባራትን፣የበጀትአጠቃቀም፣የአጋጠሙችግሮችንናየተወሰዱመፍትሄዎችበየጊዜውተከታትሎበ

መያዝ፣ለሚመለከተውበማሳወቅረገድበሁሉምወረዳዎችየተሟላነውማለትባይቻልምውስንወረዳዎችበመልካምጅምርላ

ይሲሆኑየተወሰኑትችግርያለባቸውሆኖአግኝተናቸዋል፡፡

 በፕሮግራሙበተቀመጠውመሰረትከላይእስከታችወቅቱንጠብቆየሚካሄድየክትትልናድጋፍሥርዓትተግባራዊእተ

ደረገአይደለም፤

 ፕሮግራሙራሱንየቻለየሪፖርትፎርማትናየሪፖርትየጊዜሰሌዳየተቀመጠለትቢሆንምይህንንመሰረትበማድረግራ

ሱንችሎሪፖርትአይደረግም፣

 በጤናእናበትምህረትተቋማትየተሰሩግንባታዎችመቸ፣በማንየትእንደተሰራዝርዝርመረጃበኮንትራክትሪጅስተር

ፎርማትመሰረትእየተሞላአለመሆኑንታይቷል፣

 በሁሉምወረዳዎችየውሃሴክተርየውሃተቋማትየተሰሩግንባታዎችመቸ፣በማንየትእንደተሰራዝርዝርመረጃበኮንት

ራክትሪጅስተርፎርማትመሰረትእየተሞላመረጃውንበተደረጃመንገድመያዙ፣

 በመሆኑምፕሮግራሙንይበልጥውጤታማለማድረግከክልልእሰከወረዳወቅቱንየጠበቀሁሉንምሴክተሮችያካተተበ

ወቅታዊስራዎችላይያተኮረየከትትልናድጋፍሥራተጠናክሮሊቀጥልይገባል፣

4.9 ከወረዳናከዞንየተነሱአስተያየቶችናጥያቄዎች

Page 35
 በመጀመሪያዙርዋሽፕሮግራምያልተጠናቀቁየገጠርናየከተማመጠጥውሃግንባታዎችበማህበረሰቡቅሬታዎችእየ

ፈጠሩስለሆነመፍትሄበክልሉቢሰጣቸው( ሁሉምዞኖችናወረዳዎች)

 ርክክብተደርጎባቸውእስካሁንወደስራያልተገባባቸውየባለመስመርመጠጥውሃቶሎበክልሉበኩልእንዲጀመርቢደረ

ግል( ደ/ጎንደር፤ማዕ/ጎንድር)

 በየደረጃውላሉሥራውየሚመለከታቸውአካላትስለሥራውበቂግንዛቤናሥልጠናናአለማግኘት፣

 ለስልጠናእናፕሮግራሙንተከታትሎለመፈጸምየተመደበውበጀትአናሳበመሆኑስራውንለማስፈጸምእንቅፋትስለ

ሆነክልሉማስተከካከያቢያደርግበት( ውሉምዞኖችናወረዳዎችበተለይውሃሴክተር)

 ለትምህረትቤቶችመጸዳጃቤትግንባታየሚላከውበጀትአናሳበመሆኑተጫራችናተወዳዳሪማግኘትባለመቻሉስራ

ውእየተጓተተበመሆኑተክክለኛየግንባታዋጋግምትተሰርቶበጀቱቢስተካከል( ሁሉምዞኖችናወረዳዎችትምህርትጽ

/ቤት)

4.10 የክልሉንትኩረትናምላሽየሚሹጉዳዮች

በመስክጉብኝቱወቅትበወረዳደረጃለተነሱጥያቄዎችበቡድኑአቅምምላሽለመስጠትበሚያስችሉጉዳዮችከላይበተገለውመ

ልኩምላሽለመስጠትየተሞከረሲሆንየሚከተሉትነጥቦችየክልሉንምላሽናትኩረትየሚሹናቸው፡፡

 በፕሮግራሞኦፕሬሽንማንዋልመሰረትየተቀመጠውአደረጃጀትመሰረትበማድረግበወረዳደረጃመሟላትየሚገባቸ

ውአደረጃጀቶችናለእነዚህአካላትግንዛቤመፍጠርወሳኝበመሆኑአደረጃጀቱንማጠናከርናለተደራጁአካላትግንዛቤየ

መፍጠርስራቢሰራ፣

 በፕሮግሙመሰረትበየጊዜውየሚደረጉየጋራሱፐርቪዥንናግንኙነትመድረኮች (Quarter Meeting) )

ወቅታቸውንጠብቀውሳይቆራረጡተግባራዊቢደረጉ፣

 ለፕሮግሙማስፈጸሚያየሚመደበውበጀትከስራውስፋትናከሚጠይቀውየስራማስኬጃአኳያበቂባለመሆኑለወደፊ

ትቢታሰብበት፣

4.11 ማጠቃለያ

ይህየመስክበፕሮግሙየታቀፉወረዳዎችበአሁኑሰኣትየፕሮግሙተግባርበተጨባጭበምንደረጃላይእንደሚገኝለመገመገምያ

ስቻለበቀጣይሊወሰዱየሚገባቸውንመፍትሄዎች፣የክትትልናየድጋፍስራዎችየአመላከተእንደነበርመገንዘብተችሏል፡፡

በመሆኑምበወረዳምሆነበዞንደረጃበነበረውየመስክእይታናየጋራውይይትበቀጣይጊዜያትከወረዳናየዞንአመራሮችጋርየጋራአ

ቋምየተያዘባቸው፡-

Page 36
 በሁሉምዞኖችናወረዳዎችየሴክተርእናየጋራየፕሮግራሙንዓመታዊናስትራቴጅክዕቅድበማሳቀድለስትሪምኪሚ

ቴበማጸደቅበቅንጅትመምራት፤

 ፕሮግራሙበተቀናጀናበተደራጀመንገድእየገመገሙመምራት

 በሁሉምዞኖችናወረዳዎችመሰረታዊመረጃማደራጀትናወቅቱንየጠበቀየሪፖርትግንኙነትመፍጠር፤

 በፕሮግራሙየሚገነቡግንባተተዎችከመገንባታቸውበፊትአካባበያዊናማህበራዊተፅዕኖልየታተሰቶላቸውበአአካባ

ቢጥበቃይሁንታማግኘትእንዳለባቸው፤

 የግዥአፈጻጸሙበዓለምባንክየግዥመመሪያመሰረትሆኖበፕፎርማግዥበመፈጸምስራዎችማፋጠን፣

 ድጋፍናክትትሉንማጠናከር፣

 የግንባታስራዎችክትትልናቁጥጥርበማድረግበወቅቱእንዲጠናቀቁማድረግ፣

 ለወረዳውየተላከበጀትበተመጠለትጊዜሥራላይውሎእንዲወራረድማድረግ፣

 የተቋረጡግንባታዎችችግርመፍታት፣

 የግንባታጥራትንመከታተልናለማስጠበቅየጋራጥረትይደረጋልለዚህምአመራሩሃላፊነቱንበመውሰድበየጊ

ዜውእየገመገመቅድሚያትኩረትሰጥቶይሰራል፣ለዚህምተፈጻሚነትቡድኑበተገኘውመገናኛሁሉ

(ስልክ) የቅርብክትትልያደርጋል፡፡

በዚህመሰረትበቀጣይለሚሰሩተግባራትይበልጥውጤታማነትየተጀመረውመሰልየመስክፕሮግራምስምሪትተጠናክሮየሚቀ

ጥልበት፣የክልሉንምላሽየሚሹጉዳዮችአቅምበፈቀደመጠንእልባትለመስጠትጥረትቢደረግፕሮግራሙንይበልጥውጤታማ

ያደርገዋልየሚልእምነትአለን፡፡

በመሆኑምከዚህየመስክስምሪትቅንጅታዊአሰራርናአደረጃጀት፤የፕሮግራሙንዓመታዊናስትራቴጅክዕቅድዝግጅት፣አካባቢ

ያዊናማህበራዊተፅዕኖልየታ፤መሰረታዊመረጃናሪፖርትግንኑነት፤የግዥሂደትናየበጀትአጠቃቀምብዥታንማስወገድ፣ድጋፍ

ናክትትል፤የተጀመሩተግባራትበማፋጠንለሪፖርትናግንኙነትአቅጣጫበማመላከትረገድአስተዋጥኦየነበረውሲሆን፣የታየው

ንተሞክሮመሰረትበማድረግሌሎችምያልታዩወረዳዎችበቀጣይየማየት፣በተገኘውአጋጣሚሁሉግንኙነቱንናየመረጃልውው

ጥየማጠናከርሥራዎችተጠናክሮሊቀጥልይገባል፡፡

ሪፖርትአቅራቢዎች

1. አቶዘውዱዘገየጤናጥበቃቢሮ

2. አቶአሸናፊበላይሁንጤናጥበቃቢሮ

Page 37
3. አቶንብረትጤናጥበቃቢሮ

4. . አቶአንተነህክብረትከትምህርትቢሮ

5. አቶጌታቸውከውሃ፣መስኖናኢነርጅቢሮ

6. አቶመብቱአላምራውከዋሽማስተባበሪያጽ/ቤት

Page 38
Page 39
Page 40

You might also like