Professional Documents
Culture Documents
Ye Hisabna Kwane Odit Report
Ye Hisabna Kwane Odit Report
"ወንድሞች በኀብረት ቢቀመጡ እነሆ መልካም ነዉ እነሆም ያማረ ነዉ፡፡" መዝ.ዳ 132፡1
መግቢያ
በእግዚአብሔር ፍቃድ፤ በአባቶች ትጋትና በጎ ተነሳሽነት በ 1984 ዓ/ም የተመሰረተዉ ማህበረ ቅዱሳን በአገር ዉስጥና ከአገር
ዉጭ ለቅድስት ቤቲ/ያናችን የተለያዩ መንፈሳዊ አገልግሎቶችን ሲያከናወን መቆየቱ ይታወቃል፡፡በዚሁ መሠረት ማህበሩ በሥሩ
ከሚያቅፋቸዉ መንፈሳዊ አገልግሎት ክፍሎች መካከል አንዱ የሂሳብና ክዋኔ ኦዲት ክፍል ሆኖ በዉስጡ ሁለት ጉዳዮችን
ይዟል፡፡የመጀመሪያዉ የሂሳብ ኦዲት/Finace audit/- የሂሳብ ሥራዎችን ኦዲት የሚያደርግ ሲሆን ሁለተኛዉ ደግሞ ክዋኔ
ኦዲት/Performance audit/ -ጠቅላላ የማዕከሉ አገልግሎት ክፍሎች ሥራዎች በቅዱስ ስኖዶስ በፀደቀዉ መተዳደሪያ ደንብና
መመሪያ መሠረት መከናወኑን የሚያረጋግጥ እና በተጨማሪ ማንኛዉም በማዕከሉ አገልግሎት ላይ የሚታዩ ክፍተቶች
እንድስተካከል የመንፈሳዊ ሙያና ምክር አገልግሎት የሚሰጥ ነጻና ገለልተኛ ክፍል ነዉ፡፡ይህ በእንድእንዳለ የኢ /ኦ/ተ/ቤቲ/ያ
ሴ/ት/ቤቶች/ማ/መምሪያ ማህበረ ቅዱሳን ጂንካ ማዕከል በ 2014 ዓ/ም የማዕከሉ ምስረታ 20 ኛ ዓመት ጠቅላላ ጉባኤ የቀረበ
የኦዲት ሪፖርት በየክፍላት ከዚህ በታች እንደሚከተለዉ ይሆናል፡፡
በዋና ማዕከል በጀት ድጋፍ ስብከተ ወንገል ባልተስፋፉ አከባቢዎች ወንገለ ሰባኪያን በድጎማ እንድሰሩ በተላለፈዉ
መሠረት ኦሞራቴ፤ጋዘር፤ገሊላናማሌ ወ/ ማዕከል በየወሩ ብር ወጪ እየተደረገ ስብከተ ወንጌልን
የማስፋፋት እና በቁጥር ወ ሴ ድ ኢ-ምዕመናን ወደ እናት ቤቲ/ያ እንድቀላቀሉ ተደርጓል፤ ከመናፍቅነት
የተመለሱ ------------------ ፣አእስልምና የተመለሱ ----------------------
በስብከተ ወንጌል ሲገነቡ የነበሩ አምስት አቢያተ ክርስቲያናት በዚህ ዓመት ተጠናቀው ተመርቀዋል፡፡
(አጆ፣ጎልዲያ፣ጋንችሬ፣ ይርጋ እና ካፑሲያ)
የጎሳ መሪዎች ስልጠና በማሌ ----- እና በዳሰነች ------- የጎሳ መሪዎች ስልጠና እንዲያገኙ በማድረግ በአከባቢው
ስብከተ ወንጌል እንዲስፋፋ ከፍተኛ አስተዋጽ አድርጓል፡፡
በዚህ 2014 ዓ.ም ክፍሉ በስብከተ ወንጌል ማስፋፊያ ከፍተኛ ጥረት በማድረግ አምስት የአብያተ
ክርስቲያናት ግንባታ --------------------- ብር ወጪ የተደረገባቸው ተጠናቀው እንዲመረቁ አድርጓል፡፡ለእነዘህ
አብያተ ክርስቲያናት ለአንድ አመት የአንድ ካህን ደመወዝ በጅቶ እየሰራ ይገኛል፡፡
የ 2014 የማዕከሉ ዕቅድ በስትራቴጅክ ዕቅድ መሠረት የተዘጋጀ ቢሆንም ለሚመለከታቸዉ አካትላ በወቅቱ
ያለማስተላለም፤
ክፍሉ በየሩበረ ዓመት የክፍላት ዕቅድ ክንዉንን የመገምገም ሥራ ወቅቱን ጠብቆ በተደራጀ መልኩ አልተከናወነም፤
የክፍላትን በዕቅዳቸው መሠረት ሥራዎችን እየመሩ መሆኑን ተገቢው ክትትል አልተደረገም ይህም በጽ/ቤት ላይ
ተጨማሪ ጫና ፈጥሯል፡፡
ክፍሉ የ 2014 ዕቅድ ክንዉንን እና የ 2015 ዕቅድን የማዘጋጀት ሥራ ተሰርቷል፡፡
ተ/ የወረዳ ማዕከል ስም ገንዘቡ ፔርሰንት የገንዘብ ገንዘቡ ተ/ የማዕከል ገንዘቡ ፔርሰን የገንዘብ ገንዘቡ
ቁ የተላከበ መጠን የተላከበት ቁ ስም የተላከበ ት መጠን የተላከበት
ት ዓ/ም ሩብ ዓመት ት ዓ/ም ሩብ
ዓመት
1. ጂንካ ዙሪያ 80% 1. 40%
2. ገሊላ 80% 2. 40%
3. ኦሞራቴ 80% 3. 40%
4. ማሌ 80%
5. ቀይአፈር 80%
6 ጋዘር ወረዳ
በ 2014 ዓ.ም ከወረዳ ማዕከላት ከተሰበሰበዉ ወርሃዊ አስተዋጾኦ 40% ወደ ዋና ማዕከል የተላለፈ ሂሳብ ብር
ሲሆን የማዕከል ድርሻ ብር ሆኖ የወረዳ ማዕከል ድርሻ ደግሞ ብር
ነዉ፡፡ ይህ በፐርሰንት % እና ነዉ፡፡ ስለዚህ ወረዳ ማዕከላት የገቢ አሰባሰብ
ሂደቱን ለማቀላጠፍ ልክ እንደ ጂንካ ዙሪያ ወ/ ማዕከላት አስተዋጾአቸዉን በባንክ sysetem ማድረግ ተገቢ ነዉ፡፡
ከ 2014 ዓ.ም ከ 4 ቱ ወረዳ ማዕከላት የተላከ 80% ሂሳብ ብር ሲሆን የዋና ማዕከል ድርሻ
ብር ቢሆንም የዋና ማዕከል ድርሻ ብር እና ጂንካ ዙሪያ
ወረዳ ማዕከል ብር በድምሩ ብር ያልተላለፈ ሂሰብ በመሆኑ ማዕከሉ
በ 4 ኛ ሩብ ዓመት ከሚልከዉ ድርሻ ጋር ደምሮ እንድያስተላልፍ እንድደረግ እንገልጻለን፡፡
በክፍሉ ተጠሪ ሆኖ የተመደበው በአግባቡ እየሰራ ባለመሆኑ ጽ/ቤቱ በቦታው ሌላ መድቦ ለማሰራት የሰው ኃይል እጥረት
በመኖሩ ተደርቦ እየተሰራ የቆየ ክፍል ነው፡፡
ክፍሉ በየወሩ 21 የዝክር መርሃ -ግብር ላይ የፀበል ጻዲቅ የማቅረብ ሥራ መስራቱ፤
በሀዘን፤በሰርግ፤በክርስትና እና በዕርገት በዓላት ላይ የሚያስፈልጉ ነገሮችን የማቅረብ ሥራ መሰራቱ፤
ክፍሉ ለዝክርና ማህበራዊ ጉዳዮችን ለማሳለፍ ከአባላቱ በየወሩ 20 ብር በማዋጣት መርሃ-ግብር እንድያልፍ ተደርጓል፡፡
በዚህ 2014 ዓ.ም ክፍሉ ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ሁለት የአብነት ት/ቤቶችን በሰንማ እና በኮይቤ
ግንባታቸውን --------------------- ብር ወጪ አጠናቆ እንዲመረቁ አድርጓል፡፡
በዚህ ዓመት ለአብነት ት/ቤት መምህራን ድጎማ ብር ወጪ በማድረግ
ተማሪዎች እንዲማሩ በማድረግ ተማሪዎች ዲቁና ተቀብለዋል፡፡ በቀጣይ ክፍሉ የሰው
ኃይሉን በማደራጀት ተማሪዎች ያሉበትን ደረጃና የትምህርት አሰጣጡን ጠንካራ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ
ይጠበቅበታል፡፡
ለታርጫ ም/ቅ/ተ/ኃ/ቤቲ/ያንና ለቶጫ ባታ ማሪያም ቤተ/ያን የአብነት ተማሪዎች ለሚያስተምሩ 2 ቱ ማሪገታዎች ከዋና
ማዕከል የተላከ ድጎማ በጀት ብር 10,150.00 እንድደርሳቸዉ ተደርጓል፡፡
ለኢሠራ ወረዳ ዳሊ ቅ/ጊዮርግስ ቤቲ/ያን የአብነት ተማሪዎችን ለሚያስተምር መርጌታ በማዕከሉ አባላት ብር 5,600.00
ድጎማ ተድረጓል፡፡
ለሰመራ ቅ/ገብርኤል ቤቲ/ያን አባላትን በማሳተፍ መጾር መስቀል፤የማዕጠንት መስቀል፤ባለ ምልክት ቅዳሴ መጽሐፍ፤የወንገል
መጽሐፍ፤ብርትና ከስኩስት ጠቅላላ በብር 4,600.00 ተገዝቶ ድጎማ ተደርጓል፡፡
ከዋና ማዕከል የተላከ 3 ሙሉ ተከኖ ልብስ ለቶጫ ወረዳ መናገሻ ኢየሱስ ቤቲ/ያን፤ጌና ቃራዎ ፅዮን ማሪያም እና ኢሠራ
ታዛ ኪዳነ ምህረት ቤቲ/ያን ድጎማ ተደርጓል፡፡
ከዋና ማዕከልና ማስተባበሪያ በተጠየቅነዉ መሠረት 1 ካህን ከቶጫና 1 ካህን ከታርጫ አጥቢያ በመላክ ስልጠና
እንድያገኙ ተደርጓል፡፡
የደብራችን አገልጋይ አባቶች መኖሪያ ቤት ማስዋብና ቀለም ለማስቀባት አባላትን በማስተባበር ብር 1,600.00
እንድሰበሰብ ተደርጎ ሥራዉ እንድሰራ ተደርጓል፡፡
የሸባ መዳኒዓለም ቤቲ/ያን የማስዋቢያ ሥራ አባላትን በማስተባበሪ ለኮርንስና ለቀለም ብር 6,050.00 ተሰብስቦ
ሥራዉ እንድሰራ ተደርጓል፡፡
ለታርጫ ቅድስት ኪዳኔ ምህረት ቤቲ/ያ ግንባታ አባላትን በማስተባባር 15 ኩንታል ሲምንቶ በብር ሲተመን ብር
6,950.00 ድጋፍ ተደርጓል፡፡
ለታርጫ ምህረተ ቅዱስ ገብርኤል ወሚካኤል ቤቲ/ያ አጥር ለማጠር ቆርቆሮ ብዛት 10 ቅጠል በገንዘብ ስተመን ብር
2,000.00 አባላትን በማስተባበሪ ለህንጻ አሰር ኮሚቴ ገቢ ተደርጓል፡፡
የፋስካ በዓልን አስመልክቶ ነደያንን ለማስፈሰግ ብር 1,000.00 ከአባላት ተሰብሶ በሥራ ላይ ዉሏል፡፡
የአብነት ት/ቤት ግንባታ ቦታ ማስመንጠሪያ ከክፍሉ ብር 450.00 ወጪ ሆኖ ሥራዉ ተሰርቷል፡፡
በማዕከሉ የሚገኙ ወረዳ ማዕከላትና ግንኙነት ጣቢያዎች አገልግሎት ቅኝት ከጽ/ቤት ጋር በመሆን አከናውኗል፡፡ነባራዊ
ሁኔታዎችን የሚያሳይ ዳሰሳ ጥናት በከፍል መደረጉን፤
ለወረዳ ማዕከላትና ግንኙነት ጣቢያዎች ድጋፍ ሥራ መሰራቱን፤
ግንኙነት ጣቢያ የሚያስፈልጉ አከባቢዎችን 75% ልየታ መደረጉን
የወረዳ ማዕከል ከማዕከሉ አቻ ክፍሎች ጋር ተናብቦ እንድሰራ የማድረግ ሥራ መሰራቱ፤
የቅኝት መስፈርትን በማዘጋጀት የወረዳ ማዕከላትና ግንኙነት ጣቢያዎችን እንድገመገም መደረጉ/ቃራዎ፤ቶጫ፤ወልድኃነ፤አባ
እና ከጪ /
ወስብሐት ለእግዚአብሔር !