You are on page 1of 7

በስልጤ ዞን ትምህርት መምሪያ

የ 2015 የት/ዘመን ለወረዳዎች/ከ/አስ በየደረጃዉ እስከ ት/ቤት ድረስ ከዞን ድጋፍና ክትትል ለማድረግ የተዘጋጀ ቼክሊስት

ህዳር/2015

ወራቤ

1
1. የተለያዩ ዕቅዶችን ታቅዶ ተማሪዎችን ከማብቃት አንጻር
 የተማሪን የማንባብ፣ መጻፍና ማስላት ክህሎት ለማብቃት በየክፍል ደረጃ በ A, B, C ስለመለየቱና መረጃ ተደረጅቶ
በወረዳ፣በክላስተርና በት/ቤት ስለመቀመጡ------------------------------------
 የተለዩትን ተማሪዎች መ/ራን በተለያዩ ስልቶች አቅደዉ በ 3 ወር ተማሪ ማብቃት ስለመጀመሩ ለመምህራኑናለት/ቤቶች
በእስካሁኑ ስራ የተሰጠ ግብረመልስና የተመዘገበ
ለዉጥ-------------------------------------------------------------------------------------
 በሁሉም ት/ቤቶች በቴቢል ኦፍ ስፔስፍኬሽን ተዘጋጅቶ ደረጃዉን የጠበቀ ምዘና ለመስጠት ታቅዶ በተገቢው ውጤት
ትንተና በማድረግ ክፍተቶችን ከመነሻው እየሞሉ ከመምራት አንጻር እየተሰራ ያለ ስራ-----------------------
 መ/ራን በየክፍሉ ለሁሉም ተማሪ 50 እና በላይ ውጤት ግብ ጥለዉ እየሰሩ
ስለመሆኑ---------------------------------------------
 ዘንድሮ 6 ኛ፣8 ኛ እና 12 ኛ ክልላዊና በብሔራዊ ፈተናተፈተኝ ተማሪዎች ከወዲሁ ልዩ ዕቅድ ታቅዶ እንዲሁ ግብ
አስቀምጠው እንዲሄዱ ከአሁኑ ተለይቶ በሁሉም ት/ቤቶች ማስራት ስለመጀመሩ--------------------------------------
 የፈጠራ ስራን ከአሁኑ አቅዶ ከመምራት አንጻር የለበት ደረጃ-----------------------
 የተማሪ ስፖርት ውድድርን ማከከጠንከር አንጻር የለበት ደረጃ-----------------------
 በት/ቤቶች ምቹ ሁኔታና ማነቆ የሆኑ ጉዳዮች በዝርዝር በመለየትና ፍተሻ በማድረግ ጉድለቶቹን ከማረም አንጻር የለበት
ደረጃ-----------------------
 ለሁሉም ተግባር ማሳካት ወሳኝ መ/ራን በመሆናቸዉ በተከታታይ ሙያ ማሻሻል ፕሮግራም እና እዛዉ ት/ቤት ዉስጥ
በሌሎች አጫጭር ጊዜ ስልጠና ውጤታማ ስራ እንዲሰሩ ከመነሻው ተገቢ ዕቅድ አቅደዉ ከማስራት አንጻር የለበት
ደረጃ-------------------------------------------------------------------------------------------------------------
 ት/ቤቶች የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚያሳትፍ ፕሮግራሞችን በማውጣት የት/ቤት ችግርን ከመፍታት እና
ስታንደርድ ከማሻሻል አንጻር እየተሰራ ያለ
ስራ----------------------------------------------------------------------------------
 ለት/ቤቶች የብሎግሪን በጀት በጊዜ 100% ከማውረድ አንጻር----------------------------
2. የክላስተር ሱፐርቫይዘሮች ድጋፍ የሚሰጡበት አግባብ
 የትምህርት ቤቶችን ገቢ ለማሳደግ አቅዶ መስራት እና ገንዘቡ ለታለመለት ዓላማ እንዲውል ድጋፍ እና ክትትል
ከማድረግ አንጻር የለበት ደረጃ-----------------------
 የትምህርት ቤቶችን ስታንዳርድ ለማሻሻል የሚከናወኑ ተግባራትን ከመደገፍ አንጻር የለበት ደረጃ-----------------------

 የተማሪዎች ስም ጥሪ በየእለቱ እየተጠራ ስለመሆኑ እለታዊ የቀሩ ተማሪዎች መከታተያ ፎርማት በማዘጋጀት ክትትል
ማድረግ (ሳምንታዊ መጠነ መቅረት በ% በየክፍሉ በመለጠፍ አየተገመገመ ስለመሆኑ------------------------------
 የአርፋጅ ተማሪዎች መረጃ አያያዝ ትንታኔ እና ለውጥ በግራፍ(የት/ቤትና የክላስሩ ሳምንታዊ መጠነ ማርፈድ በ%
በየክፍሉ በመለጠፍ አየተገመገመ ስለመሆኑ------------------------------
 የካሪኩለሙ አተገባበር፣ ከትምህርት ይዘቱ የሚጠበቅ ዓላማ ስለመነደፉ፣ መማር-ማስተማሩ እየተከናወነ ያለበት ሂደት
፣ የመ/ራን ዝግጅት ሁኔታ፣ የተማሪዎች ተሳትፎ፣የምዘና አሰጣጥ፣ የትምህርት ይዘት አሰጣጥ፣ የተማሪዎች ተከታታይ

2
ለውጥ፣የደብተር እርማት፣የቤት ስራ፣የክፍል ስራ፣ሌሰን ፕላን ዝግጅት … ወዘተ) አየተገመገመ
ስለመሆኑ------------------------------
 የህብረተሰብ ትምህርት ቤት ግንኙነት ከማጠናከር አንጻር የለበት ደረጃ-----------------------

 ወላጅ ተማሪዎችን ስለ አጠቃላይ ባህሪያቸው እና ውጤት የሚከታተል ስለመሆኑ፣

 የክፍል ውስጥ ሱፐርቪዥን (Class-Observation) የማድረግ ሁኔታ ከዕቅድ አንጻር መደረግ ነበረበት-------ዙር
የተደረገ--------------ዙር በሁሉም ክፍል
 ክፍል ውስጥ ምልከታ ከተደረገ ቦኋላ በማሻሻያ ሀሳብ ላይ መወያያት በመተማመን ላይ የተመሰረተ ግብረ-መልስ
መስጠት፣የቀጣይ እቅድ በማቀድ….ወዘተአየተገመገመ ስለመሆኑ------------------------------
 በ 2015 በሁሉም ደረጃ ለመመዝገብ የታቀደ እና ወደ ትምህርት ቤት መጥተው እየተማሩ ያሉ ተማሪዎች
 የቅድመ-አንደኛ ተማሪዎች

 የመደበኛ ተማሪዎች

 ልዩ ፍላጎት ያላቸው ተማሪዎች እና የመጡ ሁሉም ተማሪዎች ሳይንጠባጠቡ እየተማሩ ስለመሆኑ


የምንቆጣጠርበት ስርዓት ስለመኖሩ----------------------------
 የጎልማሳ ትምህርት ለመስጠት የታቀደ ጠቢያዎች ብዛት-----------እየተሰጠ ያለ ጠቢያ ብዛት -------እየተማሩ
ያሉ ጎልማሶች ብዛት
3. በየደረጃው ያሉ ልዩ ልዩ እቅዶች ስለመታቀዳቸው
 የትምህርት ቤት መሻሻል እቅድ በአዲስ መልኩ በማቀድ ወደ ተግባር
ስለመገባቱ----------------------------------------------------------------፣
 የክላስተር ሱፐርቫይዘሮች እና ር/መ/ራን የራሳቸው እቅድ በየሳምንቱ፣በየወሩ፣የሩብ አመት፣ ግማሽ አመት እና አመታዊ
እቅድ አዘጋጅተው ከሚመለከታቸው አካላት ውይይት በማድረግ እና በማጽደቅ ወደ ስራ
ስለመገባቱ፣-------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
-------
 የትምህርት አመራሩ የግንኙነት አግባብ በየ 15 ቀኑ ከትምህርት ቤት መሻሻል ተግባር መገምገም እና በየወሩ ግብረ-
መልስና ደረጃ እተሰጠ እንደ ክላስተር በተጨባጭ ከተማሪዎች ውጤት እና ስነ-ምግባር በማስተሳሰር ከመደገፍና
ከመወያየት አንጻር-------------------------------------------------------------------------------------
 የትምህርት አመራሩ የድጋፍ ፕሮግራም ያለው ስለመሆኑ፣የድጋፍ ግብረ-መልስ እና ደረጃ እየሰጠ መልካም ተሞክሮዎችን
እየቀመረ እና እያሰፋ ድጋፍ የሚሰጥበት ሂደት ምን ይመስላል-------------------------------------------------------------
 የግብ ስምምነት እቅዶች፡- ትም/ት ጽ/ቤቶች ከክላስተር ሱፐርቫይዘሮች፣ የክላስተር ሱፐርቫይዘሮች ከትምህርት ቤት
ር/መ/ራን፣ ር/መ/ራን ከትምርት ቤት መ/ራን ውጤት ተኮር እቅድ
ስለመፈራረማቸው፣------------------------------------------------------------
 ልዩ ልዩ የክበባት፣ የዲፓርትመንት ….ወዘተ እቅድ ታቅዶ ወደ ተግባር
ስለመገባቱ----------------------------------------------------------------------------------------
4. የአዲሱ ስረአተ-ትምህርት ስራን በተመለከተ

3
 አዲሱ ስረአተ-ትምህርት ለሁሉም መምህራን በሶፍት ኮፒ እና ሃርድ ኮፒ ደርሷቸው የተባዘዉ በስርዓቱ ልቆይ
እንዲችል ተጠርዞ በመያዝ እየሰሩ
ስለመሆኑ፣---------------------------------------------------------------------------------------------------
 አዲሱ ስረአተ-ትምህርት ለመምህራን በክፍለ ጊዜ መደልደል፣---------------------------
 አዲሱ ስረአተ-ትምህርት መ/ራን በቀላሉ እንዲለማመዱት መ/ራንን እንደ ልምዳቸው በማቀናጀት በቡድን በሲፒዲ
እና እንዳክሽን ኮርስ እንዲታቀድ እና ተግባራዊ እንዲሆን ማድረግ፣
-------------------------------------------------------------------
5. የለዉጥ ስራዎችን በተመለከተ
 ከወረዳ ጀምሮ የቲም ስራዎች እስከ ፈጻሚ ዕቅድ ታቅዶ ወይይት እየተደረገ
ስለመሆኑ-----------------------------------------------------------------------------
 የአገልግሎት አሰጣጥ በስተንደርድ ስለመሆኑና የተገልጋይ እርካታ እየተለካ ተግባራት እየተመራ ስለመሆኑ
 የተቋማት እና የስራ ሂደቶች የግብ ስኬትና የብስለት ደረጃ በየ 3 ወሩ እየተለካ ከመምራት አንጻር የለበት
ደረጃ----------------------------------------------
6. የመልካም አስተዳደር ችግሮች ተባራን በተመለከተ
 በሴክተሩ የሚነሱ አስተዳደር ችግሮችን ለቅሞ ለመፍታት በየደረጃው እስከ ስራ ሂደቶች የሚዘልቅ እቅድ
ስለመዘጋጀቱ፡፡------------------
 የመ/ራን ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ ከማጥራትአንጻር እስካሁን የተጠራ የመ/ራን ትምህርት ማስረጃ
ብዛት-------------------የተገኘ ግኝት ትክክለኛ ማስረጃ ብዛት----------ሀሰተኛ ብዛት--------------------
 የመ/ራን የደረጃ እድገት፣ እና የትምህርት ማሻሸያ በወቅቱ መብታቸው ተጠብቆ ግዴታቸውን እንዲወጡ ከማድረግ
አንጻር፣---------------------------
 በየደረጃው ተጠያቂነትን እያሰፈኑ ከመስራት አንጻር፣--------------------
 ኦዲትና የኦዲት ጉድለት በአግባቡ ታቅዶ ከማስመለስ አንጻር የለበት ደረጃ-------------
 በተለያየ ዓመት ተሰራጭተው የተመለሱና አሁንም ያልተመለሱ የህ/ሳብ ተሳትፎ ደረሰኝ
ብዛት------------------------------------------------------

7. የመረጃ ስርዓት ችግርን መፍታት

 የትምህርት መረጃ ስርዓት በተገቢው ካልተመራ ከፍተኛ የውሳኔ ሰጪነት አቅም በመስጠት በሴክተሩ የታለሙ
ግቦችን ለማሳካት የሚደረግ ጥረትን የሚጎዳ መሆኑን ታዉቆ መረጃ በተደረጃ ሁኔታ በሶፍትና በሀርድ ከመያዝ አንጻር
ምን
ይመስላል-------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
------------------፡
8. የት/ቤቶችን የህ/ሰብ ተሳትፎና የውስጥ ገቢ አቅም ለማሳደግ የተሰሩ፡-

በመደበኛው የህብረተሰብ መዋጮ


በአጠቃላይ

4
በገንዘብ በዓይነት በጉልበት ዕቅድ ክንውን %

ዕቅድ ክንውን ዕቅድ ክንውን ዕቅድ ክንውን

ከወስጥ ገቢ አንጻር በአጠቃላይ %

ከእህል ከሳር ከልዩ ልዩ

ዕቅድ ክንውን ዕቅድ ክንውን ዕቅድ ክንውን ዕቅድ ክንውን

9. የተጀመሩ የቅድመ አንደኛ እና የመደበኛ ት/ቤቶች ስታንደርድ ማሻሸያ ሕዝብ ንቅናቄ እና የተጀመሩ ግንባታዎች በወቅቱ
ጫርሶ ስታንደርድ የማስጠበቅ ተግባራት

ከባለሀብት አጠቃላይ %

በብር % በቁሳቁስ %

ዕቅድ ክንውን ዕቅድ ክንውን ዕቅድ ክንውን

በለዩ ንቅናቄ የተሰበሰበ ሀብት በጉልበት አጠቃላይ %

በብር % በቁሳቁስ %

ዕቅድ ክንውን ዕቅድ ክንውን ዕቅድ ክንውን ዕቅድ ክንውን

ከለይ በተዘረዘሩት ምንጮች የተሰበሰቡ ገንዘቦች በአግባቡ በት/ቤቶች አካዉንት ደረሰኝ ተቆርጦላቸዉ ስለማግባታቸዉ
ይብራራ---------------------------------------------------------

ከለይ በተዘረዘሩት ምንጮች በተሰበሰቡ ገንዘቦች የተሰሩ ዋና ዋና ተግባራት በተመለከተ

 የመማሪያ ክፍል አድስ ግንባታ ዕቅድ ------------ ክፍል የተጠናቀቀ -------------------- ክፍል በማጠናቀቅ ለይ
የለ---------------------------ክፍል

5
 የመማሪያ ክፍል ጥገና ዕቅድ ------------ ክፍል የተጠናቀቀ -------------------- ክፍል በማጠናቀቅ ለይ የለ ----------------------------
ክፍል

 የቤተመጽሀፍት ክፍል አድስ ግንበታ ዕቅድ ------------ ክፍል የተጠናቀቀ ----------------ክፍል በማጠናቀቅ ለይ የለ ----------------ክፍል

 ቤተመጽሃፍት ክፍል ጥገነ ዕቅድ ------------ ክፍል የተጠናቀቀ -------------------- ክፍል በማጠናቀቅ ለይ የለ ---------------------------
ክፍል

 የቤተሙከራ ክፍል አድስ ግንበታ ዕቅድ ------------ ክፍል የተጠናቀቀ -------------------- ክፍል በማጠናቀቅ ለይ የለ
---------------------------ክፍል

 ቤተሙከራ ክፍል ጥገነ ዕቅድ ------------ ክፍል የተጠናቀቀ -------------------- ክፍል በማጠናቀቅ ለይ የለ---------------------------
ክፍል

 የቅ/መደበኛ አድስ ግንባታ ዕቅድ ------------ ክፍል የተጠናቀቀ -------------------- ክፍል በማጠናቀቅ ለይ የለ ---------------------------
ክፍል

 ቅ/መደበኛና ጎልሳ መማሪያ ጥገና ዕቅድ ------------ ክፍል የተጠናቀቀ -------------------- ክፍል በማጠናቀቅ ለይ የለ ------------------
ክፍል

 አድስ ተሰርቶ ለማቅረብ የታቀደ የተማሪዎች ዴስክ ዕቅድ ----------------- ክንዉን ------

 ለጥገና የታቀደ ዴስክ ዕቅድ --------------- ክንዉን ---------

 አድስ የቢሮ ጠረዼዛ ዕቅድ ---------------ክንዉን --------------

ከስርዓተ-ፆታ አንጻር

 በጽ/ቤትና በት/ቤት ደረጃ የስርዓተ-ፆታና የህፃናትን ጉዳይ አካቶ ከመተግበር አንፃር የተከናወኑ
ተጨባጭ ተግባራት

 የኢኮኖሚ ችግር ያለባቸውን ተማሪዎች በመለየት ድጋፍ ከማድረግና ከመከታተል አንፃር


የተሰራ ስራ ካለ መረጃ ይታያል

 ለሴት ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያ ክፍልና ቁሳቁስ በማመቻቸት ዙሪያ ያሉ ችግሮችን


በመለየት ለመቅረፍ የተደረገ ጥረትና የተፈጠረ ምቹ ሁኔታ ይገለፅ

6
 ከሴቶች ፆታዊ ጥቃትለመከላከል ሚኒሚድያዎች ምን እየሰሩ ነው ት/ቤቱስ ምን እየሰሩ
መሆኑን መረጃ ማየት

 የሴቶችና የወንዶች መጸዳጃ ቤት መኖሩንማየትና ጥምርታውን ና ጽዳቱን የጠበቀ ከማድረግ


አንጻር የተደረገ የክትትል አግባብ እና የተደገፈበት ስልት ማየት፡-

 ለሴት ተማሪዎች ቲቶሪያል አሰጣጥ ለይቶ ከመደገፍ አንጻር የተደረገ ድጋፍና የተፈጠረ ምቹ

ሁኔታ ማየት

 አገልግሎት መስጫ መዕከላትን በተመለከተ አገልግሎት ስለመስጠታቸዉ/ቅርንጫፍ ማእከል፣ቤተ-ሙከራ እና ላይብረሪ/

You might also like