You are on page 1of 63

በሰሜን ሸዋ ዞን

መስኖና ቆላማ አካባቢዎች መምሪያ

የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ

ሐምሌ 2014 ዓ.ም.

ደብረ ብርሀን

ማውጫ

1. መግቢያ...................................................................................................................................................4

1
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
2. የመምሪያው ራዕይ፤ተልዕኮና እሴቶች.................................................................................................................5

2.1. ራዕይ...................................................................................................................................................5

2.2. ተልዕኮ.................................................................................................................................................5
2.3. እሴቶች................................................................................................................................................5
3. የዕቅዱ መነሻ ሁኔታዎች............................................................................................................................6

3.1. ውጪያዊ ሁኔታዎች (የአገራችን እና ክልላችን ነባራዊ ሁኔታዎች) እነደ መነሻ..............................................6

3.2. የአጋር አካላት ሚና እንደ መነሻ..............................................................................................................7

3.3. ውስጣዊ ሁኔታ (ተቋማዊ ዳሰሳ) እንደ መነሻ...........................................................................................7

3.3.1. የተቋሙ ሰብአዊ ሀብት መረጃ እነደ መነሻ....................................................................................7

3.3.2. የተቋሙ የቴክኖሎጅ አቅምና ቁሳዊ ሀብቶች................................................................................9

3.3.3. የተቋሙ ውጫዊና ውስጣዊ ሁኔታዎች ዳሰሳ................................................................................9

3.4. የ 2014 በጀት አፈፃፀም እንደ መነሻ......................................................................................................11

3.4.1. ቁልፍ ተግባራት አፈፃፀም.........................................................................................................11

3.4.2. የአበይት ተግባራት አፈጻፀም....................................................................................................14

3.5. አገራዊ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂያዊ ሰነዶች ዳሰሳ...................................................................................17

3.6. የትኩረት አቅጣጫዎች............................................................................................................................18

3.6.1. የማስፈፀም አቅም ማሳደግ፤...........................................................................................................18

3.6.2. የተግባራት አፈፃፀም ውጤታማነት ማሻሻል...............................................................................18

3.6.3. ኪራይ ሰብሳቢነትን በማስወገድ መልካም አስተዳደርን ማስፈን.....................................................18

3.7. የተቋሙ የዕድገት አመላካቾች..............................................................................................................19

4. የተቋሙ ዓላማ፤ግቦችና ተግባራት.............................................................................................................20

4.1. አጠቃላይ ዓላማ.................................................................................................................................20

5. የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች.......................................................................................................................20

5.1. ዝርዝር ዓላማ፤ግብና ተግባራት.............................................................................................................20

5.1.1. ቁልፍ ተግባራት ዕቅድ..............................................................................................................20

5.1.2. አበይት ተግባራት.....................................................................................................................22

5.1.3. የመስኖ ድሬኔጅ ግንባታ ክትትል ሥራዎች..................................................................................23

5.1.4. የመስኖተቋማትአስተዳደርናጥገናሥራዎች.................................................................................25

5.1.5. የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ሥራዎች....................................................................30

2
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
5.1.6. ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች..................................................................................................................30

6. የማስፈፀሚያ ተቋዋማዊ አቅም፤ፖሊሲዎችና ስትራቴጅዎች....................................................................................31

6.1. የማስፈፀሚያ ተቋዋማዊ አቅም..................................................................................................................31

7. የዕቅዱ ማስፈፀሚያ ሀብት............................................................................................................................32

8. የክትትልና ግምገማ ስርዓት......................................................................................................................32

8.1. በመነሻው ላይ ያለው ሁኔታ.................................................................................................................33

8.2. የግምገማው ዓላማ.............................................................................................................................33

8.3. የግምገማ ሥርዓት..............................................................................................................................33

9. አባሪዎች...............................................................................................................................................35

9.1. የመስኖ ድሬኔጅ ጥናትና ዲዛይን ሥራዎች.............................................................................................35

9.2. የመስኖ ድሬኔጅ ግንባታ ክትትል............................................................................................................83

9.3. የመስኖ ተቋማት አስተዳደርና ጥገና....................................................................................................120

9.4. የ 2015 በጀት ዓመት በጥገና ዕቅድ የተያዙ ፕሮጀክቶች.........................................................................122

9.4.1. የጥገና ስራዎች እቅድ በሩብ ዓመት..........................................................................................123

9.4.2. የጥገና በጀት እቅድ በሩብ ዓመት.............................................................................................124

9.6. የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትል ግምገማ ሥራዎች...............................................................................130

1. መግቢያ

3
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳደር በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ከሚገኙ ዞኖች አንዱ ሲሆን በሰሜን ደቡብ ወሎ፣
በምስራቅ አፋር ክልልና የኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን፣ በደቡብና በምዕራብ ኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት
የሚያዋስኑትና 1,734,718.7 ሄ/ር ስፋት ያለው፣ የክልሉን 11.04% ስፋት የሚሸፍን ሲሆን ጂኦግራፊያዊ መገኛው
ከ 8º 43' 27" እስከ 10º 44' 21.62" ሰሜን የኬክሮስ እና በ 38º 39' 46.91" እስከ 40º 5' 37.44" ምሥራቅ የኬንትሮስ
መስመር ውስጥ ይገኛል፡፡

የዞኑ አስተዳደራዊ መዋቅር ሲታይ በ 22 የገጠርና በ 5 የከተማ ወረዳ አስተዳደሮች የተደራጀና የሕዝብ ብዛቱም በከተማ
ወንድ 198,848 ሴት 225,995 ድምር፣ 424,843 በገጠር ወንድ 962,316 ሴት 875,937 ድምር፣ 1,838,254፣ በአጠቃላይ

በገጠርና በከተማ ወንድ 1,161, 165 ሴት 1,101,932 በድምሩ 2,263,097 ህዝብ እንደሚኖር ይገመታል፡፡

የዞኑ የአየር ንብረት ሁኔታ ቆላ 21.95%፣ ወይና ደጋ 45.58%፣ ደጋ 32.02% እና በትንሹም ቢሆን

ውርጫማ 0.46% ሲሆን መልካአ ምድራዊ አቀማመጡም ከባህር ወለል በላይ ከ 937 እስከ 4000

ሜትር የሚደርስ ነው፡፡ አማካኝ የሙቀት መጠኑም ከ 6.510c- 17.180c ሲደርስ ዝቅተኛው 6.510c ሲሆን ከፍተኛው
17.180c ነው፡፡ ዓመታዊ የዝናብ መጠኑም ከ 900-1600 ሚ.ሜ ዝናብ በዓመት ያገኛል፡፡

ዞኑ ትልልቅ ወንዞች ያሉት እና በሁለት ዋና ዋና ተፋሰሶች የተከፋፈለ ሲሆን ከተፋሰሶች ዉስጥም


የአባይ ተፋሰስ 60.46% እና የአዋሽ ተፋሰስ 10.22%፤ የዞኑን ስፋት ይሸፍናሉ፡፡ በተጨማሪም 5.1 ሚሊዮን ሜትር ኩብ
የከርሰ ምድር ወኃ ይገኛል፤ ከሁለቱም ተፋሰሶች ውስጥ የሚገኘው የወንዞች አማካይ አመታዊ ፍሰት 35 ቢሉዬን ሜትር

ኩብ እንደሚሆን ይገመታል፡፡ ዞኑ ከወንዞች በተጨማሪም ስፋት ያላቸው ሀይቆችና የከርሰ ምድር ውሀ ሀብት እንዳለው
ይገመታል፡፡

ይሁን እንጅ ከላይ የተገለፀው የውሀ ሀብት ክምችት ቢኖርም ይህን እምቅ ሀብት አልምቶ የምግብ

ዋስትናን በሚያረጋግጥና ድህነትን በሚያስወግድ መልኩ ጥቅም ላይ እንዲውሉ ለማድረግ

የተጀመረዉ እንቅስቃሴ አበረታች ቢሆንም ከሚፈለገዉ ደረጃ ላይ የደረሰ ግን አይደለም፡፡በመሆኑም የተጀመረዉን

እንቅስቃሴ የበለጠ በማጠናከር የምግብ ዋሰትናን ማረጋገጥ ብቻ ሳይሆን ለገቢያ ተፈላጊ የሆኑ እና ለኢንደስትሪ ግባአት

የሚሆኑ የግብርና ምርቶችን ለማምርት ዘመናዊ መስኖ ፕሮጀክቶችን በማስፋፋት መካከለኛ ገቢ ካላቸዉ ሀገሮች ተርታ
ሊያሰልፍ የሚያስችል ስራ መስራት ይጠበቃል፡፡በ 2014 በጀት ዓመት አዳጊ የሆነ የመስኖ ልማት ግንባታ ቢኖርም

በአማካሪዎች፤ በኮንትራክተሮችና በባለሙያዎች የመፈጸም አቅም ችግር እንዲሁም መካከለኛ እና ከፍተኛ መስኖ

ፕሮጀክቶች በወቅቱ ተጠናቀዉ ወደ ልማት ባለ መግባታቸዉ የተመዘገበው ውጤት በታቀደዉ ልክ አልሆነም፡፡ ስለዚህ

በዕቅድ ዘመኑ የታዩ ጉድለቶችን በማረም የተጀመሩ የመካካከለኛና ከፍተኛ መስኖ ልማት ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ ወደ
ልማት ማስገባትና የአነስተኛ መስኖ ልማት ግንባታ የተጀመረዉን ጥረት በማጠናከር እየተሰራ ነዉ፡፡

የመስኖ ተቋማትን መገንባት ብቻ ሳይሆን የተበላሹትን ጠግኖ ወደ ስራ በማስገባትና

በዘላቂነት አገልግሎት ለመስጠት በሚያስችል መልኩ ተንከባክቦ እና የእኔ ባይነት ስሜትን ማሳደግ ተገቢ በመሆኑ የመስኖ

4
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
ተቋማት በተጠቃሚዉ ህብረተሰብ ዘንድ የበለጠ የባለቤትነት ስሜት እንዲኖራቸዉ ለማድረግ 7 ( ሰባት) የመስኖ ዉሃ
ተጠቃሚዎች ማህበራትን ማቋቋም ተችለዋል፡፡

በአጠቃላይ ከዋና ዋና ተግባራት የስራ እቅስቃሴ አንጻር የተሠሩትና የተጀመሩ የመስኖ ልማት ሥራዎች አበረታች

ቢሆኑም ከአለን የገጸ ምድር እና የከርሰ ምድር የውሃ ሀብት ክምችት ፤በመስኖ ሊለማ ከሚችሉ የመሬት ስፋት፤ አሁን

ካለዉ የመስኖ ልማት ሽፋንና ዕቅዱን ከማሳከት አንጻር ሲታይ ግን መምሪያው በርካታ ሥራዎች እንደሚቀሩት መገመት

አያዳግትም፡፡ በመሆኑም ከውሃ ልማቱ የሚገኘውን ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ጥቅም አሁን ከደረስንበት በበለጠ

ተደራሽነቱን ለማረጋገጥና የጀመርነውን ጥረት ውጤታማ ለማድረግ ቁልፍ ችግሮች ናቸው ብለን የለየናቸውን (የውስጥ
የመፈጸም አቅም ፤ የአማካሪዎች ፤ተቋራጮች እና ቁፋሮ ድርጅቶች አቅም ውስነነት፤በመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ

ህብረተሰቡን ሙሉ ግንዛቤ እንዲይዝ በማድረግ ተሳትፎዉን ያለማሳደግ፤ እንዱሁም የሀይል አቅርቦት ችግር) ደረጃ

በደረጃ በመፍታትና መልካም ልምዶችን በማዳበር የቀጣዩን ዓመት የእቅድ ዘመን እንዲሳካ ለማድረግ የበለጠ ጥረት

ማድረግ እንደሚያስፈልግ በመረዳት ከተቋሙ ራዕይና ተልዕኮ በመነሳት እንደሀገር የተቀመጠዉን ግብ ለማሳካት

የሚያስችል ዕቅድ እንደሚከተለዉ ቀርቧል፡፡

2. የመምሪያው ራዕይ፤ተልዕኮና እሴቶች

2.1. ራዕይ
የመስኖ ልማትን በማስፋፋት የዞናችን ህዝብ የላቀ የኢኮኖሚ ተጠቃሚ ሆኖ ማየት፤

2.2. ተልዕኮ
በዞኑ ያለውን ሰፊ የመስኖ ልማት አቅም በመለየት አሳታፊና ጥራት ያለው የጥናት፣ዲዛይን እና ግንባታ ስራ
በማከናወን፤ተስማሚ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የመስኖ ተቋማትን በማስተዳደርና ለቆላማ አካባቢዎች ልማት ልዩ
ትኩረት በመስጠት ህብረተሰቡን በዘላቂነት እና በፍትሃዊነት ተጠቃሚ ማድረግ፤

2.3. እሴቶች
 ተገልጋይ ተኮር አገልግሎት፤
 የዞኑን ህዝብ የመስኖ ተጠቃሚነት እናረጋግጣለን
 መስኖ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያለዉ መሆኑን እናረጋግጣለን
 የእኛ ተጠቃሚነት የሚረጋገጠዉ ህብረተሰቡ ሲጠቀም መሆኑን እናምናለን
 ኪራይ ሰብሣቢነትን በቁርጠኝነት መታገል፤
 ህግን ማክበር፤
 ግልጽነት ተጠያቂነት ያለው አገልግሎት፣
 ህግ፣ ደንብና መመሪያ ለዉጤት፣

5
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
 በቡድን ስራን የመስራት ባህል፣
 የመማማርና የመለወጥ ተነሳሽነት፤

3. የዕቅዱ መነሻ ሁኔታዎች

3.1. ውጪያዊ ሁኔታዎች (የአገራችን ፣ክልላችንና የዞናችን ነባራዊ ሁኔታዎች) እነደ መነሻ
አገራችን በኢኮኖሚዉ መስክ በ 2017 መካከለኛ ገቢ ካላቸዉ ሀገሮች ተርታ የማሰለፍ ራዕይ ተቀርጾና መግባባት ላይ
ተደርሶበት ይህን ራዕይ እዉን ለማድረግ ርብርብ እየተደረገ መሆኑ ይታወቃል፤ከዚህ በመነሳት እና ይህን የተጀመረ
እንቅስቃሴ በማጠናከር በ 2022 በረዥም ጊዜ የእቅድ ዘመን እንደ ሀገር ለማሳካት የተቀረጸዉን ራዕይና ተልዕኮ በመስኖና
ቆላማ አካባቢዎች ልማት ዘርፍ እዉን ለማድረግ የሚኖረዉ ድርሻ ጉልህ ቦታ የሚሰጠዉ በመሆኑ በዞኑ ያለዉን ነባራዊ
ሁኔታ በማገናዘብ የዞኑንና የክልሉን ራዕይ ሊያሳካ የሚችል ዕቅድ ለማቀድ ጥረት ተደርጓል፡፡

የክልሉ መንግስት ለመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ልማት ትኩረት ሰጥቶ መስራት እንዳለበት በእምነት በመያዝ እየሰራ
ሲሆን መምሪያችን ከውኃና ግብርና መምሪያዎች ጋር በተበጣጠሰ ሁኔታ ተዳብሎ እየተሰራ የቆየ ሲሆን በተቋማት መልሶ
ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 280/2014 መሰረት የዞኑን መስኖና ቆላማ አካባቢዎች ልማት መምሪያ እራሱን ችሎ
እንዲቋቋም በማድረግ 29 የሥራ መደቦችን በመፍቀድ ሰራተኞችና የሥራ መሳሪያዎች ከሞላ ጎደል ተሟልተው እየሰራ
የሚገኝ ሲሆን ለዚህም ማስፈጸሚያ ለክልል ቢሮ የሚያስፈልገንን የበጀት እና ቀሪ የሰው ሀይል ሀብት በማቀድ ለክልል
ቢሮ አሳውቀን በጀቱን እንዲመደብ ተደርጓል፡፡

በዞኑ የመስኖ ልማት ይለማባቸዋል ተብለው የተያዙት አብዛኛው ወረዳዎች በአሸባሪው የትግራይ ወራሪ ሀይል የተያዙና
በመሆናቸውና በተደጋጋሚ በዞኑ ላይ በአሸባሪው ሸኔ በሚደረገው ትንኮሳ የወቅቱ የፖለቲካ ሁኔታ ያልተረጋጋ
ቢሆንም ፈጥኖ ከችግሩ በመውጣትና የአካባበውን ማህበረሰብ በማነቃቃት በእልህና በቁጭት ወደ ስራ እንዲመለስ
ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ በመሰራቱ በጦርነቱ ምክንያት ያጣነውን ምርት በመስኖ በማልማት
ለማካካስ ጥረት እየተደረገ ይገኛል፤ በዚህም ግንባታቸው በተጠናቀቁና በግንባታ ላይ ባሉ የመስኖ አውታሮች ሰፊ መሬት
በማልማት የስንዴና ሌሎች ሰብሎችን ማልማት ተችሏል፡፡ ይህም ከውጭ መምጣት የነበረበትን የስንዴ ምርት በመስኖ
በማልማት የመተካቱ ተግባር አበረታች ነው፡፡

3.2. የአጋር አካላት ሚና እንደ መነሻ


መምሪያችን አጋር አካላት ብሎ የለያቸው አማካሪዎች፤ ተቋራጮች፤፤የተደራጁ ኢንተርፕራይዞች፤ የመስኖ ተቋማት
ተጠቃሚዎች ማህበር እና በአካባቢው የሚኖሩ የማህበረሰብ ክፍሎች ሲሆኑ ሁሉም አካላት ያለባቸውን ተግባርና
ኃላፊነት እንዲወጡ በማድረግ ለመስኖ ልማቱ የሚያበረክቱት አስተዋጽኦ የዕቅዱ አካል በመሆኑ በትኩረት ተይዞ
ይፈጸማል፤

3.3. ውስጣዊ ሁኔታ (ተቋማዊ ዳሰሳ)እንደ መነሻ


የመስኖ ልማት አፈፃፀም ውጤታማነት የሚለካው በተሰሩ የመስኖ አውታሮች የነዋሪውን ማህበረሰብ
ፍላጐትን ለማሟላት ወጪ ለተደረገ ገንዘብ ተገቢውን ጥቅም ማስገኘት መቻሉ ሲረጋገጥ ነው፡፡ ለመስኖ
ልማት ሥራ ከተከፈለ ገንዘብ ተመጣጣኝ ጥቅም መገኘቱን ለማረጋገጥ የመስኖ ውኃ ጥናትና
ዲዛይን፤የግንባታና ክትትል ስርዓቱን የበለጠ ሀብትና ጊዜ ቆጣቢ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ በተመሳሳይ የጨረታ

6
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
ሂደታችን የተገነቡ የመስኖ ተቋማትን የማስተዳደሩና የውኃ ተጠቃሚ ማህበራትን ማድረጉ ተጠያቂነትን
የተላበሰ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ ስለሆነም ቀልጣፋና ግልፅ አሰራርን መሠረት አድርጐ በውድድር ላይ የተመሠረተ
እንዲሆን የሚያስችሉ አደረጀጀቶች እንዲኖሩት በክልሉ መንግስት ታምኖበት የሰ/ሸዋ ዞን መስኖና ቆላማ
አካባቢዎች ልማት መምሪያ በክልሉ መስተዳድር ም/ቤት አዋጅ ቁጥር 280/2014 መሰረት እንዲቋቋም
ተደርጓል ፡፡

ከዚህ በመነሳት የሰ/ሸዋ ዞን መስኖና ቆላማ አካባቢዎች ልማት መምሪያ ውስጣዊና ውጫዊ የሁኔታ ዳሰሳ
በማድረግ ጥንካሬዎችንና ድክመቶችን፤መልካም አጋጣሚና ስጋቶችን በመለየት የተቋሙን ያለፉትን ዓመታት
አፈጻጸም እንደመነሻ በመውሰድ ከዚህ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

3.3.1. የተቋሙ ሰብአዊ ሀብት መረጃ እነደ መነሻ


የመስኖ ሥራው በዞኑ ከሚገኙ የወረዳ ነዋሪዎች የሚመነጭ እንደመሆኑ እና ዘርፉ ለከፋ የኪራይ ሰብሳቢነት
አስተሳሰብና ተግባር የተጋለጠ ከመሆኑ አኳያ ስራው በመጠን /ብዛት/ እና በዓይነት እጅግ ብዙ እንደሚሆን
ይጠበቃል፡፡ ስለሆነም መምሪያውን ስራ ለማስጀመር በወረዳ ደረጃ 323 በመምሪያ ደረጃ 29 በአጠቃላይ 352
የሠው ኃይል እንደሚያስፈልግ ታስቦ የተደራጀና ወደ ስራ የተገባ ቢሆንም በወረዳ ደረጃ በሰው ሃይል የተሟላ
114 (35.29% )በመምሪያ ደረጃ 17 (58.62% )የሥራ መደቦች በሰው ሀይል እንዲሟሉ ተደርጓል ፡፡

የ 2014 በጀት ዓመት የመምሪያው ሰብአዊ ሀብት መረጃ በየቡድኖች

ተ.ቁ የቡድኑ ስም ወንድ ሴት ድምር


1ቁ መምሪያ ኃላፊ 1 1
2 የመስኖና ድሬኔጅ ጥናትና ዲዛይን ቡድን
3 የመስኖ ድሬኔጅ ግንባታ ክትትል ቡድን
4 የመስኖ ተቋማት አጠቃቀም አስተዳደርና ጥገና ቡድን
5 ዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትል ግምገማ ቡድን
ድምር

የዞንና ዎረዳዎች የሰው ኃይል ስምሪት

በግንባር ያሉ ሞያተኞች የሚጠበቅ


የወረዳ አፈጻጸም በ
ተ.ቁ የወረዳው ስም የሰውሃይል
ብዛት %
ዕቅድ
ወ ሴ ድ

7
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
1 ደቡብ ጎንደር 13 70 17 87 208 41.8
2 ሰሜን ጎንደር 6 31 8 39 96 40.6
3 ሰሜን ወሎ 11 55 17 72 176 40.9
4 ምዕ/ጎጃም 16 71 23 94 256 36.7
5 ምስ/ጎጃም 17 67 19 86 272 31.6
6 ኦሮሞ ብ/ዞ 5 29 3 32 80 40
7 ዋግኸምራ 7 29 6 35 112 31.3
8 ሰሜን ሸዋ 22 91 23 114 352 32.4
9 አዊ 9 40 15 55 144 38.2
10 ምዕ/ጎንደር 4 9 5 14 64 21.9
11 ማዕከላዊ ጎንደር 15 60 23 83 240 34.6
12 ደ/ወ/ዞን 21 130 26 156 336 46.4
ጠ/ድምር 146 682 185 867 2336 37.1

3.3.2. የተቋሙ የቴክኖሎጅ አቅምና ቁሳዊ ሀብቶች


መምሪያው ከተቋቋመ ጀምሮ ተግባራቱን ለማከናወን እንዲረዳው ዴስክ ቶፕና ላብቶፕ ኮምፒተሮችን እና
ሌሎች የቴክኖሎጅ ውጤቶችን በመጠቀም እየሰራ የመምሪያውን ተግባራት ለተገልጋዮች ተደራሽ ለማድረግ
ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡ የተቋሙን አጠቃላይ እንቅስቃሴ ለህዝብ ተደራሽ ለማድረግ የአገልግሎቱ ኢሜልና
የፌስ ቡክ ገጽ በመክፈት እየተሰራ ይገኛል፡፡ የሰሸዋ ዞን መስኖና ቆላማ አካባቢዎች ልማት መምሪያ ተቋቁሞ
በ 2014 ዓ.ም ወደ ሥራ ሲገባ አዲስ ከመሆኑ አንጻር በተሟላ ሁኔታ ቁሳዊ ሀብቶች ሳይሟሉ በተወሰኑ የቢሮ
መገልገያዎችና ዕቃዎች በመጠቀም እየተንቀሳቀሰ የቆየ ሲሆን በአሁኑ ወቅት አስፈላጊ ግብዓቶች እንዲሟሉት
በዕቅድ ይዞ በግዥ ሂደት ላይ ያሉ ቢሆንም ካለው የበጀት ዕጥረት የተነሳና ከዜሮ የጀመረ ተቋም እንደመሆኑ በቂ
ባይባልም ስራውን ሊያሰራ የሚችል ባሉት ውሱን የቢሮ መገልገያዎችና ፈርኒቸሮች ተግባራት በተያዘላቸው
ጊዜና ሁኔታ እየተከናወኑ ይገኛል፡፡

3.3.3. የተቋሙ ውጫዊና ውስጣዊ ሁኔታዎች ዳሰሳ

3.3.3.1. ውስጣዊ ሁኔታዎች (የጥንካሬና ድክመት)


በጥንካሬ
 የተቋሙን ሰራ ለማስጀመር የሚያስችል አደረጃጀት መኖሩ፤
 ለስራችን አጋዥ የሆኑ ልዩ ልዩ አዋጆች፣ ደንቦችና የአፈፃፀም መመሪያዎች እንዲሁም ማንዋሎች
ተዘጋጅተው ሥራ ላይ እየዋሉ መሆኑ፣
 በቡድን የመሥራትና ልምድን የማካፈል፣ በማኔጅመንት አሳታፊ በሆነ መንገድ በጋራ የመወሰን ባህል
መኖር፣

8
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
 የክትትል፣ የግምገማና የድጋፍ ስርዓት መዘርጋቱ ፤
 በመምሪያው ክህሎትና ዕውቀት ያላቸው ባለሙያዎች መኖር፤ የክልል ቢሮ ባመቻቸው የአጭርና የረጅም
ጊዜ ስልጠና መሰጠቱ ክህሎት መዳበሩ
 የመምሪያው የማስፈጸም አቅም እየተሻሻለ መምጣቱ፣የመስኖ ልማት ሽፋን እየጨመረ መምጣቱ፣
በድክመት
 የተቋሙን ሥራዎች ማዕከል ያደረገ ለስራው ስፋት የሚመጥንና የሚፈልገው አደረጃጀት ተለይቶ
አለመቀመጡ፤(የፑል አገልግሎት)
 የመልካም አስተዳደር ሥራ የሚጠበቀውን ያህል አለመሆኑ፤
 የክትትልና ግምገማ አሠራር በጥራትና በውጤት ላይ ያተኮረ አለመሆን፣ የውስጥ አሰራር መመሪያዎች
አለመኖር፤አገልግሎት አሰጣጡ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ አለመሆን፣
 የባለሙያዎች፤የተቋራጮችና የወረዳ አስተዳደሮች የመፈጸም አቅም ዉስንነት፤
 ከተገልጋዮች ጋር ቀጣይነት ያለዉ ግንኙነት አለመኖር፣የደንበኞችን እርካታ በየወቅቱ እየለኩ አለመሄድ፣
 የጠራ መረጃ የመያዝ ውስንነት መኖርና መረጃ አያያዙም በቴክኖሎጂ አለመደገፉ፣
 ለስራ ምቹ የሆነ በቂ የቢሮ ቁሳቁስ አለመኖር እና ለስራው አስፈላጊ የሆኑ ተሽከርካሪዎች
አለመሟላታቸው፣
 የመሰረት ልማት አለመስፋፋት የግንባታ እቃዎችን ለማጓጓዝ ባለመሬቶች መሰናክል መሆን፤

3.3.3.2. ውጫዊ ሁኔታዎች (መልካም አጋጣሚና ስጋት)


መልካም አጋጣሚ
 የልማት ፖሊሲዎችና ስትራቴጅዎች መኖር፤

 መንግስት ለመስኖ ሥራ ትኩረት መስጠቱ በተለይም የዘላቂ ልማት በጀት ተጠቃሚ መሆኑ፤

 የምእተ ዓመቱ የልማት ግቦች ተቀርጸው ተግባራዊ መሆናቸው፤

 ኪራይ ሰብሳቢነትና ሙስና ምንጮች ተለይተው ትግል እየተደረገ መሆኑና አሰራር መዘርጋቱ፤

 የማሕበራዊ ተቋማት መስፋፋትና ለልማት ያላቸው ትኩረት እያደገ መምጣቱ ፤

 የህዝቡ ተቻችሎና ተከባብሮ የመኖር ባህል፤


 የተደራጁ የፋይናንስ ተቋማት መኖር፤
 የቴክኖሎጂ መስፋፋትና እድገት ለመረጃ ልውውጥ ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑ፤
 የህ/ሰቡ በመስኖ ለመጠቀም ያለው ልምድ እያደገ መምጣቱ
 በክልሉ መንግስት የተቋቋሙ የልማት ድርጅቶች መኖራቸው
ስጋቶች

9
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
 የመልካም አስተዳደር አፈጻጸም የሚጠበቀውን ያህል አለመሆኑ፤
 በወቅቱ የተከሰተው ጦርነት ሥራዎችን ለመስራት ጫና መፍጠሩ፤
 ዓለማቀፋዊና ሀገራዊ የፖለቲካ አለመረጋጋት፤
 በመስኖ ልማት ላይ ያለ የግንዛቤና የአስተሳሰብ ችግር፤
 ከፍተኛ የሆነ ያደገ የደንበኞች ፍላጎት መጨመር እና የጥቅም ግጭት፤
 የንግዱ ማህበረሰብ በአቋራጭ የመበልጸግ ዝንባሌ በአስተሳሰብም ሆነ በተግባር መኖር፤
 የወቅቱ የገበያ አለመረጋጋት እና ለግንባታ ግብዓት የሚሆኑ ማቴርያሎች ዋጋ ባልተገመተ ሁኔታ
መጨመር ለምሳሌ ስሚንቶ፣ ብረት እና ነዳጅ፤
 የፀጥታ ስጋት እና ጦርነት

3.4. የ 2014 በጀት አፈፃፀም እንደ መነሻ

3.4.1. ቁልፍ ተግባራት አፈፃፀም


አመለካከት

 የአመለካከት አንድነት ለማምጣት በሚያስችል አግባብ በየአመቱ አመታዊ እቅዶችን ከበላይ አመራሩ ጀምሮ እስከ
ተጠቃሚው ህ/ብ ድረስ በማወያየት የጋራ መግባባት ለመፍጠር ተሞክሯል፡፡ ስለሆነም የልማት ሰራዊት መሪ የሆነው
አመራር በየደረጃው የሰራዊት መሪነት ሚና እንዲጎናጸፍ ስልጠና እና በዕቅዶች ላይ ኦረንቴሽን በመስጠት እና
ክትትልና ድጋፍ በማድረግ ተግባራትን በመምራት በኩል አበረታች ዉጤቶችን በሁሉም ደረጃ ማስመዝገብ ተችሏል፡፡
በተለይም ከፍተኛ አመራሩ ሴክተሩ የተሟላ ቁመና እንዲኖረው አረጃጀቶችንና አሰራሮችን በመፈተሸ፤ የማሳተካከያ
እርምጃ በመውሰድና በተጠቃሚው ህ/ሰብ በኩል ሰፊ የሆነ ግንዛቤ ፈጠራ ስራ በመስራት ተጠቃሚው ህ/ሰብ
የባለቤትነት ስሜት ፈጥሮ ተሳትፎውን በከፍተኛ ደረጃ እንዲጨምር በማድረግ የተሰራው ስራ አበረታች ነበር ብሎ
መውሰድ ይቻላል፡፡ በተጨማሪም ለጋሽ ድርጅቶችና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን እንደ ልማት አቅም በመውሰድ
ሀብታቸውን በአግባቡ ጥቅም ላይ እንዲውል ፕሮጀክቶችን በመምራትና በማስተዳደር፤ ለሚመለከታቸው አካላት
ግንዛቤ በማስጨበጥ በኩል የተሰሩት ስራዎች አበረታች ነበሩ፡፡
 የመስኖ ውሀ ተጠቃሚ ማህበራ ኮሚቴዎች በየጊዜው ስራቸውን እንዲከታተሉ ለማድረግ በተፈጠረዉ የንቅናቄ
መድረክ ተጠቃሚዉ ህብረተሰብ በነባርም ሆነ አዲስ በሚገነቡ የመስኖ ተቋማት ስፊ ግንዛቤ የተፈጠረለትና
በእቅዶችም ዙሪያ ውይይት ተደርጎበታል፡፡
 የመስኖ ተቋማት ባለቤት ተጠቃሚዉ ህብረተሰብ እንደሆነ ቢታቀወቅም በተጠቃሚዉ ሀብረተሰብ ዘንድ የተገነቡ
የመስኖ ተቋማትን እንዲያስተዳድሩ የተመረጡ የመስኖ ዉሃ ተጠቃሚ ማህበራት አባላት ተቋሙን እንዲመሩትና
እንዲያስተዳድሩት የመሪነት ሚናቸዉን በመወጣት የተቋሙ ባለቤት ተጠቃሚ ህብረተሰብ እንደሆነ የተያዘዉ ግንዛቤ
ከመነሻዉ አናሳ የነበረ እና በሂደት እያደገ የመጣ የአመለካከት ለዉጥ ነዉ፡፡
 ይሁንና በተጠቃሚዉ ህብረተሰብ ዘንድ በአመለካከከት በኩል የመጡ ለውጦች ቢኖሩም አሁንም በአመራሩ በኩል
ተግባራትን የህዝብን ሙሉ አቅም ተጠቅሞ ለመስራት የሚደረግ ጥረት፤ ባለሙያውን እና ህ/ሰቡን በአመለካከት
ቀይሮ የልማት ሰረዊት ለመገንባት የተደረገው ጥረት፤ የለውጥ መሳሪያዎችን በእምነት ተቀብሎ ባለሙያውን
አሳምኖ እንዲተገብራቸው በማደረግ፤ የመንግስትን ወይም የአጋር አካላትን የመጠበቅ በራስ ተነሳሽነት ተሳትፎን
በማሳደግ፤ የኢነርጅዉ ዘርፍ ለአረንጓዴ ልማታችን የአለዉን ጠቀሜታ በዉል በመገንዘብ ተግባራዊ በማድረግ በኩል
የሚቀርና ውስንነት ነበረበት፡፡
 አመራሩ በትንሹ የመርካት፤ አልፎ አልፎም በቀናነትና ፍትህአዊ አገልግሎት አለመስጠት፤ መንግስታዊ ያልሆኑ
ድርጅቶችን የልማት አጋር አድርጎ በመቁጠር አቀናጅቶ በመምራት በተለይም በታችኛው አመራር፤ ከወረዳ ማዕከል

10
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
ርቀው የሰፈሩ የህ/ሰብ ክፍሎችን ፍትሃዊ በሆነ መንገድ የልማቱ ተጠቃሚ ለማድረግ፤ ተግባራትን ለልማቱ እና
ለሴክተሩ ከሚኖረው ፋይዳ አናፃር ሚዛናዊ በሆነ መንገድ በመመዘን እና ትኩረት በመስጠት፤ የተሄደበት ርቀት
ውስንነት የታየባቸው ናቸው፡፡
 በባለሙያው በኩል በዋናነት የሲቪል ሰርቪሱን አገልግሎት አሰጣጥ ቀልጣፋ፤ ዘመናዊ፤ ተደራሽ ለማድረግ በእምነት
ይዞ ከመስራት አንፃር ሰፊ ውስንነት ነበር፡፡
 በተቋራጮችና አማካሪዎች እንዲሁም አርቴዥያኖች የህዝብን ጥቅም አስቀድሞ ግንባታዎችን በተያዘላቸው ጊዜ፤
ወጪ እና ጥራት በመስራት መጠነኛ ትርፍ በማትረፍ በርካታ ስራዎችን በጥራት ከመስራት ይልቅ በአንድ ፕሮጀክት
አላስፈላጊ ጥቅም ለማግኘት የሚደረገው ጥረት ቀላል አይደለም፡፡ በአማካሪ ድርጅቶችም ቢሆን ስራዉን
በተቀመጠለት የጊዜ ገድብ፤ ጥራትና በጀት እንዲጠናቀቅ የህዝብ አገልጋይነት መንፈስ ይዞ ፕሮጀክቶችን በመምራት
በኩል ውስንነት የነበረበት ነው፡፡
 በተጠቃሚው ህ/ሰብ ከፍተኛ የሆነ የአስተሳሰብ ለውጥ ማለትም ከዚህ በፊት ተቋማት መገንባት የመንግስት
ሀላፊነት ብቻ አድረጎ መመልከት የነበረ ሲሆን በዕቅድ ዘመኑ ይህ አስተሳሰብ ተቀይሮ የመስኖ አውታር ግንባታ
ይገንባልን የሚል ማመልከቻ አቅርቦ በማስፈቀድ መርህ የህ/ሰብ ተሳትፎ በከፍተኛ ሁኔታ በማደጉ እንዲሁም
ለተቋማት ደህንነት ልዩ ትኩረት በመስጠት ተሳትፎው ያደገበት ሁኔታ ነበር፡፡ ይሁን እንጂ በመስኖ ልማት ግንባታዎች
ያለዉ ተሳትፎና የባለቤትነት ስሜት ማስረፅ የሚቀርና ወደ ተግባር ያልተገባበት ስራ ነዉ ፡፡ ስለዚህ በህብረተሰቡ
ዘንድ ሰፊ የሆነ አሰተሳሰብን የመቀየርና የመለወጥ ስራ ለቀጣዩ የዕቀድ ዘመን በትኩረት ይዞ መሰራት ይጠበቃል፡፡
 በአጠቃላይ በአመራሩ፤ በባለሙያዉ በአጋር አካላትና በተጠቃሚዉ ህብረተሰብ የአመለካከት ለዉጥ ለማምጣት ሰፊ
ስራ የተሰራ ቢሆንም በተሰራዉ አግባብ ሙሉ የሆነ የመለካከት ለዉጥ መጥቷል ብሎ መዉሰድ አይቻልም፤ ቀጣይ
መሰራት ያለበት ዉስንነቶች እንዳሉም መዉሰዱ ተገቢ ነዉ፡፡ ስለዚህ የተጀመረዉን የአመለካከት ለዉጥ ከሚፈለገዉ
ግብ ለማድረስ በሚያስችል መንገድ በየደረጃዉ አጠናክሮ መስራት ይጠይቃል፡፡

አደረጃጀትን ማስተከካል

 የክልሉ መንግስት 6 ኛውን አገራዊና ክልላዊ ምርጫ ተከትሎ በአዋጅ ቁጥር 280/2014 አስፈፃሚ
አካላትን እንደገና ሲያደራጅ ቢሮው በአዲስ መልክ የተደራጀ ነው፡፡ በዚህም መሰረት ተቋሙ እራሱን
ለማደራጀት በክልል ቢሮ የተሰራውን መዋቅር በመውሰድ አደረጃጀቱን በዞን ደረጃ ተግባራዊ
ማድረግ ተችሏል፡፡
አሰራርን ማስተካከል

 መምሪያው በ 2014 ዓ.ም. ዓመት እንደመደራጀቱ መጠን አጠቃላይ የመምሪያውን የሰዉ ኃይል ምደባ

በማከናወን በአዲስ መንፈስ ወደ ስራ እንዲገባ ለማድረግ ጥሩ ሙከራ ተደርጓል። በዚህም የሁሉም

ባለሙያዎች ምደባ ተሰርቷል።


 አፈፃፀማችን ለማሻሻል የሶስትዮሽ ውይይቶችን በየወሩ እንዳስፈላጊነቱም በየሁለት ሳምንት
ማከናወን ተችል፡፡
የክህሎት ጉድለት መሙላት

የተቋሙን የመፈጸም አቅም ለማሳደግ የዲዛይን ክለሳ እና ግምገማ መድረኮችን እና የሶስትዮሽ ውይይቶችን
በማድረግ በየደረጃው የሚገኙ ባለሙያዎችና አመራሮች ክህሎት እንዲያድግ ቁልፍ ሚና አላቸዉ፡፡

11
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
 በዘላቂ ልማት ግብ በጀት ክልሉ ባመቻቸው ፕሮግራም ላይ ባለሙያዎች መሰረታዊ የምህንድስና፣ የቅየሳ፣
የገፀ እና ከርሰ ምድር ሙያ የአቅም ግንባታ፣ ግንዛቤ ፈጠራ እና ልምድ ልውውጥ በመሳተፍ ክህሎትን
ማሳደግ ተችሏል፡፡
ግብዓት አቅርቦት

 በ 2014 በጀት ዓመት አዲስ ለተቋቋመው መምሪያ የዞን አስተዳደሩ በተሰጠው አቅጣጫ
መሰረት በተሰጠው ቢሮ ለስራ ምቹ ለማድረግ ቢሮዎችን የመከፋፈል፣ ሌሎች መደበኛ
ስራዎችን ሊያሰራ የሚችል ቢሮ በማደራጀት ሰራተኛው በአዲሱ ቢሮ ስራ እንዲሰራ
ማድረግ ተችሏል፡፡
 27 ላፕቶፖች፣ 60 ወንበሮች፣ 40 ጠረጴዛዎች እና 25 ፕሪንተሮችን ግዥ በመፈፀም
ለሁሉም ዞኖችና ለቢሮ ባለሙያዎች ማሰራጨት ተችሏል፡፡

3.4.2. የአበይት ተግባራት አፈጻፀም


የመስኖና ድሬኔጅ ጥናትና ዲዛይን ሥራዎች

 የ 16 ነባር ፕሮጀክቶች ጥናትና ዲዛይን ስራ 75.33% በመነሳት 96.56% በመቶ ማድረስ ተችሏል።
 የ 53 አዲስ መስኖ ልማት ፕሮጀክቶችን የጥናት እና ዲዛይን ሥራ 62% ማድረስ ተችሏል።
 በሰቆጣ ቃል ኪዳን ፕሮግራም 2 ነባር ፕሮጀክቶችን ከነበሩበት 40% አፈፃፀም በመነሳት 90% ማድረስ
ተችሏል።
 የ 91 ፕሮጀክቶች በዞኖች የጥናት ሰነዳቸው ተገምግሞ ለክልል በቀረበበት አግባብ 75 የአነስተኛ
መስኖዎች ጥናታቸው ተገምግሞ ተቀባይነት በማግኘታቸው 67 ፕሮጀክቶች በበጀት ተደግፈው ወደ
ግንባታ ገብተዋል፡፡
የመስኖ ድሬኔጅ ግንባታ ክትትል ተግባራት

 በዘላቂ ልማት ግብ በጀት 5,499 ሄ/ር ማልማት የሚችሉ 13 ነባር የግንባታ ፕሮጀክቶች ከደረሱበት
56.9% አማካኝ አፈፃፀም በመነሳት 67.31% ማድረስ ተችሏል።
 በዘላቂ ልማት ግብ በጀት 4,041.5 ሄ/ር ማልማት የሚችሉ 18 ፕሮጀክቶች ግንባታ ከደረሱበት
24.84% አማካኝ አፈፃፀም 42.94% ማድረስ ተችሏል።
 በግብርና እድገት ፕሮግራም በጀት ድጋፍ 3,273.5 ሄ/ር ማልማት የሚችሉ 22 ነባር ፕሮጀክቶች
በ 2013 ከደረሱበት 51.56% አማካኝ አፈጻጸም 73.15 በመቶ ብቻ ማድረስ ተችሏል ።
 በተሳትፎአዊ አነስተኛ መስኖ ልማት ፕሮግራም የበጀት ድጋፍ 7 ነባር የግንባታ ፕሮጀክቶች በ 2013
ከደረሱበት 56.35% አማካይ 71.98 በመቶ ማድረስ ተችሏል ።
 2,969.32 ሄ/ር ማልማት የሚችሉ 51 አዲስ ፕሮጀክቶች ግንባታ መፈፀም የተቻለው 30.52 በመቶ ብቻ ነው።

12
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
 2,763.0 ሄ/ር ማልማት የሚችሉ ነባር 55 ፕሮጀክቶች ግንባታ ባለፈው ዓመት ከደረሱበት በአማካይ 26.5%
በመነሳት 64.3% ማድረስ ተችሏል፡፡
 በባለ አነስተኛ ይዞታ ልማት ፕሮጀክት (ሽዲፕ) በጀት 762.4 ሄ/ር ማልማት የሚችሉ 15 ፕሮጀክቶች ግንባታ
ባለፈው ዓመት ከደረሱበት በአማካይ 49% ወደ 90% ማድረስ ተችሏል፡፡
 በግብርና ዕድገት ፕሮግራም (ኤጅፒ) በጀት 1,884.7 ሄ/ር ማልማት የሚችሉ 30 አነስተኛ መስኖ ፕሮጀክቶች
ግንባታ ባለፈው ዓመት ከደረሱበት በአማካይ 37.3% በመነሳት 89.66% ማድረስ ተችሏል፡፡
በበመምሪያችን በጦርነት ምክንያት ያጣውን ከፍተኛ የሰብል ምርት በከፊልም ቢሆን በመስኖ በመደጎም ለማካካስ
በተሰጠው አቅጣጫ መሰረት የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች በግንባታ ሂደት ላይ እያሉ ማልማት የሚችሉበትን
አማራጭ ሁሉ በመጠቀም 12,275.0 ሄ/ር መሬት ወደ ልማት ማስገባት ተችሏል።

 በአጠቃላይ የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ ለማሳካት ምንም እንኴን ቢሮው በአዲስ የተደራጀ
ተቋም ከመሆኑም በተጨማሪ በክልላችን በተከሰተው ጦርነት እና በግንባታ ግብዓት እጥረት እና
ከፍተኛ የዋጋ ንረት ለመስኖ ግንባታዎቻችን አፈፃፀም ከፍተኛ አሉታዊ ተፅዕኖ ቢኖራቸውም
መምሪያውው ክልላችን ያለበትን ሁኔታ ግምት ውስጥ በማስገባት ቢሮውን ከማደራጀት ጎን
ለጎን ለመደበኛ ስራዎቻችን ልዩ ትኩረት በመስጠት ስራዎችን አከናውነናል፡፡ በዚህም መሰረት
በበጀት ዓመቱ የ 10 ፕሮጀክቶችን ጥናትና ዲዛይን ማጠናቀቅ እና ከዕቅድ በላይ መፈፀም
እንዲሁም 4,061 ሄ/ር ማልማት የሚችሉ 63 የመስኖ ፕሮጀክት ግንባታዎችን ማጠናቀቅ መቻሉ
የሚያበረታታ ነው፡፡
 በመጨረሻም እነዚህን ስራዎች ለመስራት 2014 ዓ.ም የመምሪያው መደበኛ በጀት ስራ ሲጀምር
የተመደበለት ብር 8,518,855.00 ሲሆንበ 12 ወሩ በድምሩ ከመደበኛ በጀት ብር 7,116,175.90 ሥራ
ላይ ውሏል፡፡ አፈፃፀሙ 83.5% ነው፡፡ ካፒታል በጀትን በተመለከተ በጠቅላላው 1,834,434,307.94
ብር ተመድቦልን 1,593,304,143.66 ብር ጥቅም ላይ የዋለ ሲሆን አፈፃፀሙ 86.9 % ነው፡፡
የመስኖ ተቋማት አጠቃቀም አስተዳደርና ጥጋና

 በበጀት ዓመቱ 10 የመስኖ ውኃ ተጠቃሚዎች ማህበራትን ለማቋቋም ታቅዶ 8 የመስኖ ውኃ


ተጠቃሚዎች ማህበራትን የተቋቋመ ሲሆን የዕውቅና ሠርቲፊኬት ለመስጠት በሂደት ላይ ሲሆን

አፈጻጸሙ 80% ነው፡፡


 ሌሎች 2 የመስኖ ፕሮጀክቶች ላይ የመስኖ ውኃ ተጠቃሚዎች ማህበር በማቋቋም ሂደት ላይ ይገኛሉ፡፡
የመስኖ ግብአት አቅርቦት

13
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
 የጥናትና ዲዛይን ፤የመስኖና ድሬይኔጅ የግንባታ ክትትልና ቁጥጥር ፤የኤሌክትሮ ሜካኒካል አቅርቦትና
ሌሎች እቃዎች አቅርቦት ፤የመስኖና ድሬይኔጅ ፕሮጀክቶች ግንባታ ሥራ ግዥ በብር 378,131,0067.27
የተለያዩ ዉሎች መፈራረም ተችሏል፡፡

የህዝብ ግንኙነት

 አገልግልት አሰጣጥን ለማሻሻል የምክክር መድረክ በማዘጋጀት ለ 22 የወረዳ ጽ/ቤት ሃላፊዎችና የማኔጅምንት አካላት
የግንዛቤ ፈጠራ ተከናውኗል፡፡
 የቢሮ የፌስ ቡክ (face-book) አድራሻ በመፍጠር 208 የፌስቡክ ደንበኞች እንዲቀላቀሉ ተደርጓል፤እንዲሁም 40
የምስል እና የተለያዩ ዘገባዎች ተሰራጭቷል፤
 የቴሌግራምና እና ዋትስአፕ ግሩፕ በመክፈት ሁሉም የመስኖ ቤተሰቦች መረጃ የሚለዋወጡበት ፕላትፎርም
በማመቻቸት የድጋፍ ስርዓቱን ወረዳ ድረስ የተሳለጠ እንዲሆን ድጋፍ ተሰጥቶ የግንኙነት አግባቡ የተሻ ለ ውጤት
ታይቶበታል፡፡

አገራዊ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂያዊ ሰነዶች ዳሰሳ


በዚህ ዳሰሳ ዉስጥ ለመምሪያው ፋይዳቸው ጉልህ የሆኑትን ሰነዶች የትኩረት አቅጣጫቸውን በመተንተንና
ከመምሪያችን የሚጠበቀውን ሃላፊነት በማስቀመጥ በስፋት ለመዘርዘርና ለመዳሰስ ተሞክሯል፡፡

በአገራችን ከተዘጋጁት ፖሊሲዎችና ስትራቴጅዎች መካከል የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ፣ የጤና
ፖሊሲ፣የትምህርትፖሊሲ ፣የኢንዱስትሪ ልማት ስትራቴጂ፣የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ጉዳዮች፣የውጭ ጉዳይና
አገራዊ ደህንነት ፖሊሲና ስትራቴጂ፣የማስፈጸም አቅም ግንባታና ስትራቴጂና ፕሮግራሞች፣ የአካባቢጥበቃ ፖሊሲ፣የብሄራዊ
የሴቶች ጉዳይ ፖሊሲ፣ ይገኙበታል።

እነዚህ የተዘጋጁ ፖሊሲዎችና ስትራቴጅዎች ፋይዳ የሚኖራቸው ደግሞ ድህነትን አስወግዶ ፈጣንና ቀጣይነት
ያለው ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ልማት የሚያረጋግጡ ሰነዶች ከሆኑ ብቻ ነው። ለነዚህ ፖሊሲዎችና
ስትራቴጂዎች ውጤታማነት ተኪ የሌለውን ድርሻ የሚጫወቱት ደግሞ በየእርከኑ ያሉ አስፈፃሚ መስርያ
ቤቶች ሲያውቋቸውና ለመተግበርም አስፈላጊ የሆነውን ሁሉ እንቅስቃሴ ማድረግ ሲችሉ ብቻ መሆኑ
ይታመናል።

3.5. የትኩረት አቅጣጫዎች

3.5.1. የማስፈፀም አቅም ማሳደግ፤


 አስፈላጊ ግብአቶችን በማሟላት የህዝብ ግንኙነት ስራ መስራት የህዝብ ክንፉን ግንዛቤ ማሳደግ፤
 የፈጻሚውን አቅም በአጫጭርና ረጅም ስልጠናዎች ማሳደግ፤
 ከተለዋዋጭ ዓለማቀፋዊ ሁኔታዎች ጋር የሚሄድ ቴክኖሎጅ መጠቀም፤

14
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
 የባለሙያውን አቅም በማሳደግ አፈጻጸሙን ማሻሻል፤
 በቴክኖሎጂ የተደገፈ ተቋማዊ የመረጃ ቋት ማዘጋጀት፤

3.5.2. የተግባራት አፈፃፀም ውጤታማነት ማሻሻል


 በተጠናከረ የውል አስተዳደር ጥራቱን የጠበቀና ወቅታዊ አቅረቦት እንዲኖር ማድረግ፤
 ከመንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር በመነጋገርና በጀት በማፈላለግ ከተቋራጮችና ከህ/ሰቡ ጋር
በመስኖ ልማት ዙሪያ ቀጣይነት ያለው ምክክር ማድረግ፤
 በየዓመቱ የፈፀምናቸዉን የመስኖ ተቋማት ግንባታዎች ቆጠራ በማድረግና መረጃ በማጠናከር ኢኮኖሚያዊ
አዋጭነት ጥናት ማድረግ፣
 የተቋሙ አደረጃጀት እንዲስተካከል በመስራት ከሌሎች አቻ ተቋማት ላይ ልምድ በማምጣት ወደ አዳዲስ ከፍተኛ
የመስኖ ሥራዎች መግባት፤
 ከግንባታ ሥራችን ጋር ያሉ የግብአት አቅርቦት ችግሮችን ለመፍታት በትኩረት መስራት፤
 የግዥውን ኢኮኖሚዊ አዋጭነት ጥናት ማካሄድ፤
 የመስኖ ስራ መረጃ በማሰባሰብ ተደራሽ በመሆን፤

3.5.3. ኪራይ ሰብሳቢነትን በማስወገድ መልካም አስተዳደርን ማስፈን


 የኪራይ ሰብሳቢነትና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመለየት መፍታት፤
 ውጤታማ የክትትልና ድጋፍ ሥርዓት መዘርጋትና መፈጸም፤
 የተጠናከረ የውስጥ ኦዲት ስራ በመስራት ግኝቶችንና ግድፈቶችን ማስተካከል፤
 ወጭ ቆጣቢና ከብክነት የጸዳ የፋይናንስና የንብረት አስተዳደር ሥርዓትን መከተል፤
 የተገልጋዮች ርካታ ዳሰሳዊ ጥናት በየጊዜው ማካሄድ፤
 የደንበኞችን ግብአት በመጠቀም እርካታውን እያረጋገጡ መሄድ፤

3.6. የተቋሙ የዕድገት አመላካቾች


መምሪያው ያስቀመጠውን ራዕይ ከግቡ ለማድረስ የሚያስችሉ 3 ስትራቴጂያዊ የዕድገት አመላካቾችን አዘጋጅቷል።
እነዚህ የተዘጋጁ ስትራቴጂያዊ የዕድገት አመላካቾች የተቋሙን ክፍተቶች የዳሰሱ፤ ከቡድኖች ጋር የጠበቀ ግንኙነት
እንዲኖራቸውና የተቋሙን ሠራተኞች ሙሉ ትኩረት ለመሳብ እንዲችሉ ለማድረግ ተሞክሯል፡፡ እነሱም፦

 መካከለኛና ሰፋፊ የመስኖ አውታሮች ልማትን ማስፋፋትና ቀጣይነትን ማሻሻል፤

 በመስኖ ልማት የግብርና ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ ገበያ ተኮር ማድረግ፤


 የቆላማ አከባቢዎች ልማት የተረጋገጠ ፍትሃዊና አካታች ዘላቂ ልማት ማድረግ፤

15
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
4. የተቋሙ ዓላማ፤ግቦችና ተግባራት

4.1. አጠቃላይ ዓላማ


የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ልማትመምሪያ ዘላቂ የመስኖ ዉሀ እንዲኖር ማስቻል እና አጠቃቀሙን ዘመናዊ በማድረግ
የግብርና ምርትና ምርታማነትን በመጨመር በክልሉ በቤተሰብ ደረጃ ምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ብሎም ድህነትን
ለመቀነስ የመስኖ ዘርፍ ከፍተኛ አስተዋጾ እንዲኖረዉ ማድረግ የሚል ጥቅል ዓላማ አንግቦ የተቋቋመ ተቋም ሲሆን
የሚከተሉት ዝርዝር ዓላማዎች፤ግቦችና ተግባራት ይኖሩታል ፡፡

5. የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች


 የ 8 ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ መከለስ፤
 የ 2014 ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርትና የ 2015 በጀት ዓመት የፊዚካል ስራዎች ና መልካም አስተዳደር ዕቅድ ማዘጋጀት፤
 አጠቃላይ የሰው ሀብት ፍልጎት ማሰባሰብ፣ ማደራጀት እና ተንትኖ አስፈላጊ መደቦችን እንዲሟሉ ለክልሉ ቢሮ አቅርቦ
ማስፈቀድ
 በመምሪያው ተገዝተው የቀረቡ ፓምፖችን ወደ ተጠቃሚው ማህበረስብ ማሰራጨት የአሰራር መመሪያ ማዘጋጀት፤
 ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ ማዘጋጀት እንዲሁም ከመንግስታዊ የልማት ድርጅቶችና ከግል ተቋራጮች ጋር
የሶስትዮሽ ውይይት ማካሄድ፤
 ወደ ጨረታ የሚሄዱና ቀጥታ የሚሰጡ ፕሮጀክቶችን ለይቶ ወደ ተግባር መግባት፤

5.1. ዝርዝር ዓላማ፤ግብና ተግባራት

5.1.1. ቁልፍ ተግባራት ዕቅድ

5.1.1.1. አመለካከት
 የመምሪያውን አመራርና ፈጻሚ አካላት የተግባር አንድነት ለመፍጠር ተገቢውን ዕቅድ ኦረንቴሽን በጋራ ማከናወን፡፡
የ 2014 በጀት አፈፃፀምም ጉድለቶችን ለማስተካከል መልካም ስራዎን ለማስፋት በጋራ መገምገም፡፡
 የየወረዳ ሃላፊዎች እና አመራሮች በተገኙበት ዕቅድ ኦረንቴሽን ይሰጣል፣ በየሩብ አመቱ በጋራ አፈፃፀማችን
ይገመገማል፡፡
 መስኖ በባህሪው በርካታ ባለድርሻ አካላት የሚያሳትፍ ስለሆነ በዘርፉ ያሉ ችግሮችን ግንዛቤ ለመፍጠር የሚያስችል
የውይይት መድርክ መፍጠር
 ውይይቶችን በእምነት በመቀበልና በመተግበር የተዛቡ አመለካከቶችን ለማረምና ለማስተካከል ጥረት
ይደረጋል፤የሚከናወኑ ስራዎች የህዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ እንዲሆኑ አልሞ በመስራት በኩል ያለው የስራ
ተነሳሽነት እያደገ እንዲመጣ መመሪያ ህግና ስርዓትን በጠበቀ መልኩ የተገልጋዮችን ፍላጎት ለማርካት አልሞ
ይሰራል፤
 አመራሩ እና የማኔጅመንት አባላት ያላቸውን ሃላፊነት የዞናችንን ምግብ ዋስትናን ከማረጋገጥ ጋር በማስተሳሰር
በተቆርቋሪነት እና በጊዜ የለኝም ስሜት የመምራት አቅም ማዳበር፣
 ስራን አቅዶ መፈጸም፣ ቆጥሮ መስጠትና መቀበል እንዲሁም በውጤት መለካትን መሰረት ያደረገ አሰራር ተግባራዊ
ማድረግ፣

16
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
5.1.1.2. አደረጃጀትና አሰራር
 መምሪያው በአዲስ መልክ የተደራጀ ሲሆን አደረጃጀቱን ከክልል ቢሮ በመቀበል ወደ ተግባር ተገብቷል፡፡ሆኖም አደረጃጀቱ
ሙሉ በሙ በሚባል መልኩ የተደራጀና ወደ ሥራ የተገባ ቢሆንም የባለሙያ ስምሪት የተሟላ አይደለም፤ እንዲሁም
በወረዳዎች በኩል ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ አደረጃጀረቱን አስተካክለው ወደ ትግበራ ያልገቡ ስለሆነ አደረጃጀቱ
የተቆራረጠ እና ወጥ ያልሆነ በመሆኑ አስተካክሎና የተጓደለውን አሟልቶ ለማስኬድ ጥረት ይደረጋል።

5.1.1.3. አቅም ግንባታ


የተቋሙንና የየቡድኖችን የመፈጸም አቅም ለማሳደግ በዕውቀትና ፀጋዎች ላይ በመመስረት የፕሮጀክቶችን ጥናትና
ዲዛይን ለመስራት እንዲቻል በየደረጃው ለሚገኝ ፈፃሚ ሀይል በየስራ ዘርፉ የሙያ ማነቀቂያ ስልጠናዎች በየደረጃው
በክልል ደረጃ ሲሰጥ በተገኘው ዕድል ሰራተኞችን የሙያ ስልጠናውን እንዲያገኙ መልምሎ መላክ፡፡

5.1.1.4. ግብዓት አቅርቦት


 የመምሪያውን ቁልፍ አበይትና ንኡሳን ተግባራትን በቢሮና በመስክ ለማከናወን የሚያስፈልጉ ግብአቶችን በውቅቱ
በማሟላት ሥራዎችን ለማፋጠን ጥረት ይደረጋል፤

5.1.2. አበይት ተግባራት

5.1.2.1. የመስኖ ጥናትና ዲዛይን ሥራዎች


ግብ 1. አሳታፊ የመስኖ ጥናት ዲዛይን ሥራዎችን በማካሂድ ህብረተሰቡን በዘመናዊ መስኖ ልማት ተጠቃሚ ማድረግ፣

 3,074 ሄ/ር የሚያለሙ 9 ፕሮጀክቶች 50.9% በመነሳት ማጠናቀቅ ይሆናል፤


 12,475 ሄ/ር ማልማት የሚችሉ የ 48 ነባር ፕሮጀክቶችን ከ 74.1 በመነሳት 100% ማጠናቀቅ፤
በወረዳ፣በዞን ደረጃ 7,409 ሄ/ር የሚያለሙ 167 አዲስ የአነስተኛ ፕሮጀክቶችን ማጠናቀቅ፤
 የማልማት አቅማቸው 1,864.55 ሄ/ር የሆነ 26 አዲስ ፕሮጀክቶችን በክልል ቢሮ ባለሙያዎች 100%
ማጠናቀቅ
 የማልማት አቅማቸው 18,583 ሄ/ር የሆኑ 57 አዲስ ፕሮጀክቶችን በአማካሪ ድርጅቶች በኩል 60% ማድረስ፤
 394.1 ሄ/ር የሚያለሙ 5 ፕሮጀክቶች 70.8% በመነሳት ማጠናቀቅ፤
 291 ሄ/ር የሚያለሙ 6 ፕሮጀክቶች 77.83% በመነሳት ማጠናቀቅ፤

ፕሮጀክቱ የሚጠበቅ ውጤት

ይህ የመስኖ መሰረተ ልማት ፕሮጀክት ጥናትና ዲዛይን ስራ ወጭና ጊዜ ቆጣቢና አዋጭ በሆነ መንገድ በማጠናቀቅ 250
ፕሮጀክቶችን 24,112.4 ሄ/ር መሬት ማልማት የሚችሉ በማጠናቀቅ ለ 2016 ግንባታ ዝግጁ ማድረግ፡፡

5.1.3. የመስኖ ድሬኔጅ ግንባታ ክትትል ሥራዎች


 5,299 ሄ/ር ማልማት የሚችሉ 10 ነባር ፕሮጀክቶች ግንባታ ከደረሱበት 61.5 አማካኝ አፈፃፀም በመነሳት ማጠናቀቅ፤
 1180.0 ሄ/ር የሚያለሙ 9 ነባር ፕሮጀክቶች ግንባታ ከደረሱበት አማካኝ አፈፃፀም 62.3 በመነሳት ማጠናቀቅ
 1,583 ሄ/ር ማልማት የሚችሉ በ 2013 የተጀመሩ 35 አነስተኛ መስኖ ፕሮጀክቶችን ከደረሱበት 44.1 በመነሳት ማጠናቀቅ

17
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
 2,900.7 ሄ/ር ማልማት የሚችሉ በ 2014 የተጀመሩ 50 አነስተኛ መስኖ ፕሮጀክቶች ከደረሱበት 29.1 በመነሳት
ማጠናቀቅ
 2,790 ሄ/ር ማልማት የሚችሉ 17 የግብርና እድገት ፕሮግራም መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ከ 65.2 በመቶ አፈፃፀም
በመነሳት ማጠናቀቅ፤
 1,508 ሄ/ር ማልማት የሚችሉ 5 የተሳትፎአዊ አነስተኛ መስኖ ልማት ፕሮግራም ፕሮጀክቶች ከ 86.1 በመቶ
አፈፃፀም በመነሳት ማጠናቀቅ፤
 20 ሄ/ር ማልማት የሚችል የደባሪ ውሃ ማቆሪያ የመስኖ ፕሮጀክት ግንባታ በክልል ሰቆጣ ቃል ኪዳን
ማስተባባሪየ ዩኒት በኩል በ 2014 ከደረሰበት 87 በመቶ በመነሳት ማጠናቀቅ።
 አዳፕቴሽን ፈንድ (ሲአርጂኢ) በጀት 17 ሄ/ር ማልማት የሚችል የችህና የግፊት መስኖ ልማት ፕሮጀክት
ግንባታ በ 2015 በጀት ዓመት በመጀመር ማጠናቀቅ፤
 2,871.5 ሄ/ር ማልማት የሚችሉ 8 ነባር ፕሮጀክቶች ግንባታ ከደረሱበት 40.6 በመቶ አማካኝ አፈፃፀም በመነሳት 89.3
በመቶ ማድረስ፤
 11,018.4 ሄ/ር ማልማት የሚችሉ 36 መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች በዚህ በጀት ዓመት በመጀመር 12.4 በመቶ ማድረስ፤
 195 ሄ/ር ማልማት የሚችሉ 2 የተሳትፎአዊ አነስተኛ መስኖ ልማት ፕሮግራም መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ከ 36.68
በመቶ አፈፃፀም በመነሳት 46.68 በመቶ ማድረስ፤

5.1.4. የመስኖ ተቋማት ግንባታ ግብዓ ትአቅርቦት ሥራዎች


ግብ 3. በክልሉ ጥራቱና ፍትሃዊነቱ የተረጋገጠ ዘመናዊ መስኖ ግንባታ አቅርቦትን ዘላቂነት ለማረጋገጥ የግንባታ ግብዓት

አቅርቦቱን ሂደት ቀልጣፋና ግልፀኝነት የሰፈነበት በማድረግ የበኩሉን ድርሻ መወጣት፣

ዝርዘር ተግባራት
 በመንግስት በጀት 30 አነስተኛ እና መካከለኛ መስኖ ፕሮጀክቶችን ጥናት እና ዲዛይን ስራ ለማሰራት የአማካሪ
ቅጥር /ግዥ መፈጸም፤
 በመንግስት በጀት 25 አነስተኛና መካከለኛ ፕሮጅክቶች የግንባታ ስራና ግንባታ ክትትል ግዥ መፈፀም፤

 በመንግስት በጀት 20 አነስተኛና መካከለኛ ፕሮጅክቶች ጥገና የግንባታና የግንባታ ክትትል ስራ ግዥ መፈፀም፤
 በመንግስት በጀት ለ 15 ጉድጓድ ፕሮጀክቶች የሚያገለግል ሶላር የኤሌክትሮ መካኒካል ግዥ መፈፀም፤
 በዞኖች ለሚገነቡ የመስኖ ፕሮጀክቶች በጨረታና የውል ሰነድ ዝግጅት፣ በግምገማ መስፈርት ዝግጅትና በዋጋ
ድርድር ላይ ድጋፍ ማድረግ፤
 ለመስኖ አገልግሎቶች ለሚቀርቡ የኤሌክትሮመካኒካል እቃዎች የስፔሲፊኬሽን ዝግጅትና ጨረታ ግምገማ ላይ
ድጋፍ ማድረግ፤
 ለዞኖች በግዥ መመሪያወችና ግዥ ስርዓት ላይ በጨረታና የውል ሰነድ ዝግጅት፣ በግምገማ መስፈርት ዝግጅትና
በአሰራር ስርዓት ላይ ስልጠና መስጠት፤

18
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
 በዋና ዋና የግንባታ እቃዎችላይ ወቅታዊ የገበያ ዋጋ መሰብሰብ፣ ማጥናትየግንባታ ነጠላ ዋጋን መወሰንና
ለዳይሬክቶሬቱና ሌሎች አካላት በየ 3 ወሩ ማሰራጨትና እንዲጠቀሙበት ማድረግ፤
 የጨረታ ማስታወቂያዎችንና ሰነዶችን በአየር ላይ ከመዋሉ በፊት በጥንቃቄና በአግባቡ ጊዜ ሰጥቶ በማዘጋጀት፣
የመገምገሚያ መስፈርቶች እና አጠቃላይ ሰነዱን ግልፅ ማድረግ፣ በቂ ሰነድ አባዝቶ በማስቀመጥ የቅሬታ
ምንጭ ሊሆኑ የሚችሉ ነገሮችን ማስወገድ/ሰነድ አለማዘግየት፣ ማስተካከያ፣ የጨረታ መክፈቻ ጊዜን
ማክበር.../
 የጨረታ ሰነድን/ስፔሲፊኬሽን፣የስራ ዝርዝር እና ሌሎች ኮንዲሽኖችን ከሚመለከተው የስራው ባለቤት
ዳይሬክቶሬት/ፕሮግራም ጋር በጋራ መገምገም፤
 በግምገማ ወቅት ኮሚቴው ከግለሰብና ከደላላ ተፅዕኖ ነፃ ሆኖ እንዲሰራ ምቹ ሁኔታዎችን መፍጠርና ድጋፍ
ማድረግ፤
 በተጫራቾች የሚቀርቡ ሰነዶች ህጋዊነትና ትክክለኛነትን በአግባቡ በማረጋገጥ ፍትሃዊነትና ግልፀኝነትን
ማስፈን፤
 የጨረታ ውጤትን በግዥ መመሪያው መሰረት ለሁሉም ተወዳዳሪ ማሳወቅና ቅሬታዎችን በወቅቱና በአግባቡ
ምላሽ መስጠትና መረዳዳት፤

5.1.5. የመስኖ ተቋማት አስተዳደርና ጥገና ሥራዎች


ዓላማ

በዞኑ ውስጥ በተገነቡና በሚገነቡ የመስኖና ድሬኔጅ አውታሮች የመስኖ ውኃ ተጠቃሚዎችን በማህበር በማደራጀት

የመስኖና ድሬኔጅ አውታሮች በአግባቡ እንዲመሩ እንዲሁም ጥገና በማካሄድ ለተጠቃሚው አርሶ አደር ተገቢውን
አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ፤

ግብ-1 በ 80 /ሰማኒያ/ የመስኖ ተቋማት ላይ የመስኖ ውኃ ተጠቃሚዎች ማህበራትን ማቋቋም፤

ዝርዝር ተግባራት

 ማኅበር ስለሚመሠረትባቸው የመስኖ ተቋማት ወይም ፕሮጀክቶች ከተለያዩ የመረጃ ምንጮች

ስለመስኖና ድሬኔጅ አውታሩ መሠረታዊ መረጃዎችን መሠብሠብና መተንተን፤

 ማኅበር ስለሚመሠረትባቸው የመስኖ ተቋማት የመስክ ቅኝት በማካሄድ የዳሰሳ ጥናት ማካሄድ፤
 በመስኖ ውኃው ተጠቃሚ የሚሆኑትን/የሆኑትን የግንዛቤ ፈጠራ ስራ መስራት፤
 መሥራች ኮሚቴ ማስመረጥና ስልጠና መስጠት፤
 የማኅበር መመስረቻ ሰነዶችን ማዘጋጀት፤
 የመሥራቾች-ጉባኤ ማካሄድ፤

19
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
 ማህበሩን ማስመዝገብ /ህጋዊ ሠውነት እንዲያገኝ ማድረግ፤

ግብ-2 በ 62 የመስኖ ውኃ ተጠቃሚዎች ማህበራትን ድጋፍና ክትትል/የማጠናከር ስራ መስራት፤


ዝርዝር ተግባራት
 የሂሳብና ንብረት አያያዛቸውን በተመለከተ ማለትም የገቢና ወጪ እንዲሁም የመጠባበቂያ ገንዘብ
አሠባሠብ ምን እንደሚመስል ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፤ የመስኖ አውታር አያያዝና የመስኖ ውኃ
አጠቃቀም ድጋፍና ክትትል ማድረግ፤
 የጥገናና ስራ ማስኬጃ ገንዘብ አሰባሠብ በተመለከተ ያልጀመሩ እንዲጀምሩ ማድረግ፣ ያሉ

ተሞክሮዎችን መለየትና መቀመር፤


 የማህበሩ መተዳደሪያ ደንብና ውስጠ-ደንቦች ተፈጻሚነት አንዲኖራቸው ድጋፍና ክትትል ማድረግ፤
 ቢሮ የሌላቸው ማህበራት ቢሮ እንዲኖራቸውና የቢሮ ቁሰቁሶች (ወንበር፣ ጠረፔዛ፣ ልዩ-ልዩ
መዛግብቶችና ህትመቶች) እንዲሟሉና ወደ ስራ እንዲገቡ ድጋፍና ክትትል ማድረግ፤
 የማህበሩ አመራር አካላት ተግባርና ኃላፊነታቸውን በመተዳደሪያ ደንቡና ውስጠ-ደንቡ መሠረት
እየተወጡ መሆኑን ቁጥጥር ማድረግ፤
 ከዚህ በፊት የተቋቋሙ የመስኖ ውኃ ተጠቃሚዎች ማህበራትን ያልተሟሉ የማህበሩ ሠነዶችን
እንዲሟሉ ማድርግ፤
ግብ-3 በ 35 የመስኖ ውኃ ተጠቃሚዎች ማህበራት የኦዲት ስራዎችን ማከናወን፤

 በመምሪያው የተገዙ 10,470 የውኃ መሳቢያ ፓምፕ ስርጭት ማድረግ፤

ዝርዝር ተግባራት
 በየወረዳው ኦዲት የሚደረጉ የመስኖ ውኃ ተጠቃሚዎች ማህበራትን የዳሠሣ ጥናት በማካሄድ
መለየት፤
 በተለያዩ ማህበራት የኦዲት ስራዎችን ማከናወን፤
 የማጠቃለያ የኦዲት ሪፖርት መስራት፤
 የኦዲት ግኝቶችን ለሚመለከተው አካል ማሳዎቅ፤
 በኦዲት ውጤቱ የታዩ ክፍተቶችን ተከታትሎ የማስተካከያ እርምጃዎች እንዲወሠዱ ማድረግ፤

ግብ-4 ለ 100 የወረዳ እና 48 የዞን ባለሙያዎች አንዲሁም ለ 30 ማህበራት የአመራር አካላት የአቅም ግንባታ
ስልጠናዎችን መስጠት፤

ዝርዝር ተግባራት

20
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
 ስለመስኖ ውኃ ተጠቃሚዎች ማህበር ማቋቋሚያና ማስተዳደሪያ አዋጅ፣ ደንብ እና መመሪያ ለዞን
ባለሙያዎችና ለተመረጡ የወረዳ ባለሙያዎች ስልጠና መስጠት፤
 ስለመስኖ ውኃ ተጠቃሚዎች ማህበር የኦዲት እና የሂሳብ አያያዝ መመሪያ ለዞን ባለሙያዎችና
ለተመረጡ የወረዳ ባለሙያዎች ስልጠና መስጠት፤
 ለማህበራት አመራር አካላት ስለመስኖ ውኃ አጠቃቀም፣ ሂሳብ አያያዝ፣ ስለማህበራት አመራር አካላት
ተግባርና ኃላፊነት፤ ስለማህበሩ ስለሚያከናዉናቸው ተግባርና ኃላፊነቶች ስልጠና መስጠት፤

ግብ-5 በዘመናዊ መስኖ የሚለማውን መሬት ለማሳደግ 2,590.3 ሄ/ር የማልማት አቅም (በቁጥር 17) የመስኖ
ተቋማት የጥገና ስራ ማከናወን፤

ዝርዝር ተግባራት

 በእያንዳንዱ ፕሮጀክት ጉዳቱን በመለየት እና እንደ ጉዳት መጠኑ የጥገና ስራ እንዲሰራ የጥናት እና ዲዛይን ስራ
መስራት፤
 ለ 17 ፕሮጀክቶች ወይም 2,590.3 ሄ/ር የማልማት አቅም ያላቸው የመስኖ ተቋማት ጥገና ስራዎችን
ማከናወን፤
 ለ 17 የጥገና ፕሮጀክቶች የተጠናከረ የግንባታ አስተዳደር እና ቁጥጥር ማካሄድ፤
 ፕሮጀክቶቹን ሲጠናቀቁ ለመስኖ ውኃ ተጠቃሚዎች ማህበር በማረካከብ የጥበቃ እና እንክብካቤ ስራ እንዲሰሩና
በዘላቂነት እንዲጠቀሙበት በማድረግ የመስኖ ተቋሙ ባለቤት ማድረግ፤

5.1.6. የህዝብ ግንኙነት ሥራዎች


ግብ- 1 አግልግሎት አሰጣትን ማሳደግ

ዝርዝር ተግባራት

 አገልግልት አሰጣጣጥን ለማሰሻሻል በዞን ደረጃ የምክክር መድርክ በማዘጋጀት ለ 280 አመራር አና ፈፃሚዎች ግንዛቤ
መፍጠር ፡፡
 የሰው ኃይል ልማትን በማስፋፋት የማስፈጸምና የመፈጸም አቅሙ የጎለበተ የልማት ሰራዊት መገንባት፤
 የሚታዩ ተግዳሮቶችን በመፍታት የፈፃሚውን ውጤታማነት በመጨመር የተቋሙን 85% ሠራተኞች የግንባር
ቀደም መመዘኛ መስፈርቶችን የሚያሟሉ ግንባር ቀደሞች ማድረግ፤
 በክፍተትና በፍላጎት ጥናት ላይ በመመስረት ለ 10 አመራርና ሙያተኞች የረጅም ጊዜ ስልጠና እንዲያገኙ ማድረግ፣
 በክፍተትና በፍላጐት ጥናት ላይ በመመስረት ሁሉም አመራሮችና ሠራተኞች አቅም መገንባት የሚያስችል
የአጫጭር ጊዜ ስልጠና ማሰጠት፤
 አንድ ጊዜ የልምድ ልውውጥ ፕሮግራሞችን ማካሄድ ፣

21
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
 በየወሩ በስልክ ፤ በፁህፍ ግብረ-መልስ በየሩብ ዓመቱ እና በአካል ሁለት ጊዜ ድጋፍ እና ክትትልን ማድረግ፡፡
 የሶስትዮሽ ውይይት በየወሩ ሳይቆራረጥ እንዲካሄድ ምቹ ሁኔታ መፍጠር

ግብ-2- የተቋሙን አሠራሮችና የሚሰጡ አገልግሎቶችን በማስተዋወቅ ተቋማዊ መግባባት መፍጠርና የተገልጋዩችን
እርካታ ማሳደግ 100%
ዋና ዋና ተግባራት፡-
 የመምሪያውን ዌብ-ሳይትና የፌስ ቡክ (face-book) አድራሻ በተለያዩ መንገዶች በማስተዋወቅ ደንበኞች ወደ
5,000 እንዲሁም የቢሮውን ዌብ-ሳይት የሚጎበኙ ተጠቃሚዎችን 5,000,000 ማድረስ ፤
 በተቋሙ የተሰሩ ተግባራትንና ሁሉንም የተቋሙን መረጃዎች በአግባቡ በመተንተንና በማጠናከር በአንድ ማዕከል
እንዲገኙ በማድረግ አገልግሎት ፈላጊዎች በ 15 ደቂቃ በኢሜይል፣ በፋክስና በአካል የሚፈልጉትን መረጃ
ማግኘት ማስቻል፤
 ኤሌክሮኒክስ፣ ህትመትና ሁነትን ጥቅም ላይ በማዋልና ከሚዲያ ተቋማት ጋር በቅንጅት በመስራት ቢያንስ
በሳምንት 1 መረጃ ለህብረተሰቡ ስለ መስኖና ቆላማ አካባቢ ልማት ቢሮ ማሰራጨት፤
 በተቋሙ አበይት ክንዉኖች ዙራያ 4 ጋዜጣዊ መግለጫ በማሰጠት ተቋሙን ማስተዋወቅ፤
 የቢሮው ዓመታዊ የመስኖ አውታሮችን አጠቃላይ መረጀ መፅሃፍ ታትሞ 500 ማሰራጨት፤
 በተቋሙ ዋና ዋና ተግባራት ዙሪያ 1 ዶክመንተሪ ፊልም በማዘጋጀት የህብረተሰቡን ግንዛቤ አንዲያሳድጉ
በ 5000 ኮፒ ተባዝተው ማሰራጨት፤
 6 ስፖቶች በተለያየ ርዕሰ ጉዳይ ዙሪያ ተዘጋጅተው በቴሌቪዥንና በሬዲዮ በተከታታይ እንዲተላለፉ ማድረግ
በሲዲ ተባዝተው ለየት/ቤቶችና ለአካባቢ ሚኒ ሚዲያዎች ማሰራጨት፤
 አጋር አካላትን በማስተባበር 4 የተለያዩ የሬዲዮና ቴሌቪዥን ፕሮግራሞች ተሰርተው እንዲሰራጩ ማድረግ፤
 የቢሮውን አበይት ተግባራት በሚመለከት 4 ብሮሸርና 12 በራሪ ወረቀቶች በማዘጋጀት እንዳንዳቸው በ 500 ኮፒ
ማሰራጨት፤
 የቢሮውን አበይት ተግባራት በተመለከተ 1 አርቲክል ተጽፎ በበኩር ጋዜጣ ታትሞማሰራጨት፤
 በመድረኮች የተሰበሰበውን የፎቶ ግራፍ መረጃ በመጠቀም በየሩብ ዓመቱ የፍቶ ግራፍ ኤግዝቢሽን በማሳየት
ተቋሙን የማስተዋወቅ ስራ መስራት ፡፡
 በየደረጃ ከአሉ የመስኖ አውታር ተጠቃሚዎች ጋር በሚሰተዋሉ የተዛቡ አመለካከቶችን ለማስተካከል 4
መድረኮች ማካሄድ፤
 ቢሮው የሚያከብራቸውን በዓላት በአግባቡ በማክበር ህዝቡ ስለ ቢሮው ያለው አመለካከት እንዲስተካከል
ማድረግ፤
 በቢሮ የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻፀምን ተመለከተ 4 ቃለ ጉባኤ በየሩብ ዓመቱ እና የቢሮ ሠራተኞች
ወራዊ መድረክን የተመለከተ 12 ቃለ-ጉባኤ ተደራጅቶ አለገልግሎት ፈላጊወች ተደረሽ ይደረጋል፤

22
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
 የቢሮውን ተግባርና ኃላፊነት የያዘ አጀንዳ በ2000 ኮፒ ታትሞ ማሰራጨት፤
 በበጀት ዓመቱ የሚስፈልጉ ባነርች እንዲታተሙ ማድረግ፤
 ከበለድርሻ አከላት ጋር በተቋሙ አፈፃፀም ምክክር ማድረግ፤

ግብ-4- በተቋሙ የዕቅድ አፈፃፀም ሂደት የሚታዩ ዉጤታማ ተግባራትን በተሞክሮነት በመቀመርና በማስፋት ሁሉንም
የሴክተሩን ተቋማት ወደ ከፍተኛ የአፈፃፀም ደረጃ ማድረስ

ዋና ዋና ተግባራት፡-

 በአጠቃላይ በየዓመቱ በዕቅድ አፈጻጸም ሂደት የሚሰሩ 2 ምርጥ ተሞክሮዎችን በመለየት በመሰብሰብና ተቋማዊ
የተሞክሮ ሰነዶችን ማዘጋጀት፤
 አጠቃላይ ከተቋሙ ተግባርና ኃላፊነት ጋር በተያዙ ከተከናወኑ ተግባራት መካከል ከተቀመሩ 2 መልካም ተሞክሮች
መካካል አንዱን በአግባቡ በመቀመር ማስፋት፤
 ተፈላጊና ቀልጣፋ መረጃዎች ለተገልጋዮች መተላለፋቸውን በተመለከተ 1 የመረጃ አሰጣጥ እርካታ የዳሰሳ ጥናቶች
1% ማካሄድ፡፡
ዓላማ-2. ዘመናዊ የመረጃ አያያዝ እና የጥናትና ምርምር ስርዓት መዘርጋት

ግብ-1-ከተገልጋዮች እና ከባለድርሻ አካላት የመረጃ ፍላጎት በመነሳት በተቋሙ ወጥ የሆነ የመረጃ አያያዝ ስርዓትን በመዘርጋት
በተለያዩ ስልቶች ፈጣን የመረጃ አገልግሎት መስጠት

 በቢሮው ዌብ- ሳይት፣ ኢ- ሜይል፣ ፋክስ፣ ስልክና ፖስታ መረጃዎችን በመቀበልና በመላክ ለተቋሙ ተገልጋይ የዕለት
ተዕለት የመረጃ አገልግሎት መስጠትን መቶ በመቶ 100% ማሳደግ፡
 የሚዲያ ነጻነት አዋጅ ቁጥር 590/2000 በቢሮው ተግባራዊ እንዲሆን ለማድረግ 1 መድረክ ማዘጋጀት፡
 የመረጃ ነፃነት አዋጁን ተግባራዊ ለማድረግ የቢሮው የህዝብ ግንኙነት ዋና የስራ ሂደት ሪፖርት ለሚመለከታቸው አካለት
በዓመት 4 ግዜ ሪፖርትማድረግ፤
 በዌብ ሳይትና በፌስቡክ ገፅ ላይ 120 አዳዲስ መረጃወችን መጫን መረጃዎችን መጨመር፤

5.1.7. የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ሥራዎች


ግብ 1. ጥራት ያለው ዕቅድ በማቀድ ታማኒነት ያለው ሪፖርት ማቅረብ፤
ዝርዘር ተግባራት
 የ 2014 በጀት ዓመት ሪፖርት በማዘጋጀት በመላ ሰራተኛው አስገምግሞ ለሚመለከተው አካል መላክ፤
 የ 10 ዓመቱን መሪ ዕድ መከለስና በማስገምገም ለሚመለከተው አካል መላክ፤
 የ 2015 በጀት ዓመት የፊዚካልና ፋይናንሻል ሥራዎችን ዕቅድ በማዘጋጀትና በመላ ሰራተኛው በማስገምገም
ለሚመለከተው አካል መላክ፤

23
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
 ለመምሪያው የተመደበውንና የጸደቀውን መደበኛና ካፒታል በጀት በየበጀት ኮዱ በመደልደል ለታለመለት ዓላማ
መዋሉን ክትትል ማድረግ፤
 የበጀት እጥረት ለገጠማቸው የበጀት አርዕስቶች የበጀት ዝውውር ማድረግ፤
 የወረዳ መምሪያዎችን አፈጻጸም በየሩብ ዓመቱ በቦታው በመገኘት የድጋፍ ሥራ መስራት፤
 ለወረዳ አመራሮች፤ የእቅድና በጀት ዝግጅት ባለሙያዎች ሙያዊ ሥልጠና መስጠት፤
 በበጀት ዓመቱ በሚከናወኑ የፕሮጀክት ግንባታዎች በመገኘት የክትትልና ግምገማ ስራ መስራ፤
ግብ 2- ኢኮቴን በመጠቀም የዕቅድ አፈጻጸምን አሰራሮችን ማሻሻል

የሚከናወኑ ተግባራት
 በመምሪያው የሚገኙ ልዩ ልዩ የቢሮ መገልገያዎችን መጠገን፤ማስተካከል፤ሶፍትዌር መጫንና ሌሎች ተመሳሳይ
ተግባራትን ማከናወን፤
 በተግባር እንቅስቃሴ የሚገኙ መልካም ልምዶችን እየቀመሩ ማስፋት፤
 በመምሪያው ያለው አመራርና ሙያተኛ ሥራውን በቴክኖሎጂ እየታገዘ በተደራጀ መልኩ እንዲሰራ እገዛ
ማድረግ፣
 መምሪያው ለሚገዛቸው ልዩ ልዩ ግዥዎች ዝርዝር መግለጫ ማዘጋጀት፤በርክክብ ወቅትም በስፔኩ መሰረት
መቅረቡን ማረጋገጥ፤
 በአቅርቦት ወቅት ለሚነሱ የስፔክና የጥራት ጥያቄዎች በአካል በመገኘት መፍትሄ መስጠት፤

5.1.8. ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች


ዓላማ 5. የሥራ ዕድል ፈጠራ፤የሥርዓተ-ጾታ፤ኤችአይቪ/ኤድስና አካባቢ ጥበቃ ተግባራትን በማከተት መፈጸም
ግብ 1.የባለ ብዙ ዘርፍ ጉዳዮችን ሥራ አፈጻጸምን ማሻሻል፤
የሚከናወኑ ተግባራት
 ኤችአይቪ/ኤድስን በተቋም ደረጃ አካቶ በማቀድ ልዩልዩ ስልጠናና የግንዛቤ ፈጠራ መስራት፤የኤድስ ፈንድ
በማቋቋም ለችግር ተጋላጭ ወገኖችን መደገፍ፤
 ሥርዓተ ጾታን አካቶ በማቀድና በጀት በመመደብ በሴቶች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ለመከላከል የሚደረግውን ትግል
መደገፍ፤ልዩልዩ ስልጠናና የግንዛቤ ፈጠራ መስራት፤
 ልዩ ማህበራዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው አካላት በመመሪያው መሰረት ጥቅማቸውን ማስከበር፤
 በመስኖ አውታሮች አካባቢ ለአካባቢ ጥበቃ ጠቀሜታ ያላቸውን ሥራዎች መስራት፤
 የስራ ዕድል ፈጠራ ዕቅድ በማካተት ማቀድ
 መምሪያውዉ በመደበኛነት ከሚያከናዉናቸዉ ተግባር ጎን ለጎን በወጣቶች የስራ ዕድል ፈጠራን
በትኩረት ይዞ እየሰራ መሆኑ ይታወቃል።ተቋሙ በሚያከናውነው የመስኖ አውታሮች ግንባታ ሥራ ፈላጊ ወጣቶችን

24
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
በስፋት በማሳተፍ የስራ ዕድል እየተፈጠረ ሲሆን በ 2015 በጀት ዓመትም 245 ኢንተርፕራይዝ ወንድ 2950 ሴት 1730
ድምር 4680 ለስራ ፈላጊ ወጣቶች የሥራ ዕድል ይፈጠራል፤

6. የማስፈፀሚያ ተቋዋማዊ አቅም፤ፖሊሲዎችና ስትራቴጅዎች

6.1. የማስፈፀሚያ ተቋዋማዊ አቅም


 ተግባሮችን በቡድንና በጋራ እውቅና በመፈጸም የላቀ ውጤት ማስመዝገብ፤
 በመምሪያችን ውስጥ ቁጠባን መሠረት ያደረገ የሀብት አጠቃቀምና አስተዳደር ሥረዓት በመዘርጋት ለበለጠ ልማትና
መልካም አስተዳደር መነሳሳት፤
 በሳምንታዊ የሥራ ግምገማ ችግሮችን በመፍታትና በወር አንድ ጊዜ የርስበርስ መማማር በማካሄድ የፈጻሚውን አቅም
ማጎልበት፤
 የሚዲያ ተቋማትንና የህዝብ ግንኙነትን በአግባቡ መጠቀም ፤
 የተጓደሉ የስራ መደቦችን በማሟላት የተሻለ ተግባር መፈጸም፤
 በተግባር እንቅስቃሴ የሚገኙ መልካም ልምዶችን እየቀመሩ ማስፋት፤
 በመምሪያው ያለው አመራርና ሙያተኛ ሥራውን በተደራጀ መልኩ በባለቤትነት እንዲመራ ማድረግ፣
 የተለያዩ ፎረሞችን በማዘጋጀት ተቋራጮችን፤የጥናትና ዲዛይን ተቋማትን እና ተጠቃሚዎችን በማገናኘትና በማወያየት
የገጠሙ ችግሮችን መፍታት ፤
 በወር አንድ ጊዜ በማኔጅምንት፤ በየሩብ ዓመቱ በመላ ሰራተኛው ሥራን እየገመገሙ መምራት፤

7. የዕቅዱ ማስፈፀሚያ ሀብት


የመምሪያውን ጠቅላላ በጀት የተቋቋመለትን ዓላማ ለመፈጸም በመመደብ ውጤታማ በሆነ መልኩ ሥራ ላይ እንዲውል በማድረግ

የመስኖ አውታር ጥናትና ዲዛይን እና ግንባታ ተግባራትን ከብልሹ አሠራር በፀዳ መልኩ በወቅቱና በጥራት በመፈጸምና

የንብረት አያያዝና አጠቃቀማችን በማሻሻል የመንግስት ሀብት በአግባቡ ሥራ ላይ እንዲውል የሚደረግ ሲሆን የኦዲት
አገልግሎት ሽፋንን ለማሳደግ ወጪን ከብከነት የማዳን እና በጉድለት የተገኙ ገንዘብና ንብረቶች ተመላሽ የማድረግ ስራ
ተጠናክሮ ይሠራል፡፡ በዚህም መሰረት የመምሪያው የማስፈጸሚያ ሀብት እንደሚከተለው ይቀርባል፡፡
የቢሮው የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ ማስፈጸሚያ ሀብት የመደበኛና የካፒታል በጀት ዕቅድ
ተ.ቁ የወጭ መደብ የወጭ መግለጫ የ 2014 አፈጻጸም መነሻ የ 2015 ዕቅድ የበጀት
1 6100 ሰብአዊ አገልግሎቶች መንግስት
ምንጭ
6200 ግምጃ ቤት
ለዕቃዎችና አገልግሎቶች
6300 ለቋሚ ንብረቶች
6400 ሌሎች ክፍያዎች

25
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
ድምር
2 6321 ለቅድመግንባታክፍያዎች
6324 & 6326 ለግንባታናለግንባታክትትል
ዘልግ
6416 ለካሳክፍያ
214 ለፕሮጀክቶችሥራማስኬጃ
ድምር
3 6324 ለግንባታ ኤጅፒ
4 6324 ለግንባታ ኢፋድ
ድምር
ጠቅላላ ድምር

8. የክትትልና ግምገማ ስርዓት


ለማንኛውም ዕቅድ ስኬታማነት፣ዕቅዱን ተግባራዊ ለማድረግ ከሚደረገው ጥረት ጎን ለጎን በአፈጻጸሙ ላይ ያላሰለሰ ክትትልና ግምገማ
ማድረግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ይታወቃል፡፡ ለዚህ ደግሞ ዋናው መጠናከር ያለበት በዕቅድ ፈጻሚዎች ደረጃ የሚደረገው
ክትትልና ግምገማ ነው፡፡ የእያንዳንዱ መሪ ዕቅድ ባለቤት ማለትም ፈጻሚ ወይም አስፈጻሚ አካል የሚኖረው እንደመሆኑ መጠን
ተፈጻሚነቱን በቅርብ የሚከታተልበት፣የሚለካበት፣የሚገመግምበትና የሚቆጣጠርበት ለዘርፉ የሥራ ባህርይ አመቺ በሆነ መንገድ
የተቀረፀ የአሠራር ሥርዓት ያስፈልገዋል፡፡

8.1. በመነሻው ላይ ያለው ሁኔታ


የዕቅድ ግምገማ በእቅድ ደረጃ የሚደረግ ግምገማ፤በትግበራ ሂደት የሚደረግ ግምገማ፤የውጤት ማጠቃለያ የሚደረግ ግምገማ በማለትና
ግልጽነት፤አሳታፊነት፤ወቅታዊነት፤ሚዛናዊነት ወዘተ የግምገማ መርሆዎች ተከትሎ የሚከናወን ሲሆን የክትትልና ግምገማ ሥርዓቶች በአደረጃጀቶች
ሲካሄዱ የነበሩና በጊዜ የተከፋፈሉ ሲሆን የህዝብ ክንፉንና ተገልጋዮችን እንዴት ድጋፍና ክትትል እንደምናደርግ ያመላከተ መሆን አለበት፡፡
የክትትልና ግምገማ ሂደቱ በአደረጃጀት የመገምገም ባህል መኖሩ፤ግምገማው በጊዜ የተገደበ መሆኑና የሪፖርት አግባቡ በግልጽ የተቀመጠ መሆኑ
በጥንካሬ የተወሰደ ሲሆን ይሄንን የዕቅድ አፈጻጸም መከታተያና መገምገሚያ ሥርዓት የዕቅዱ አካል አድርጎ ማስቀመጥና ትኩረት
ሊሰጠው ይገባል፡፡

8.2. የግምገማው ዓላማ


 የስትራቴጂው አፈጻጸም ውጤታማ መሆኑን እና አለመሆኑን ለማወቅ፣
 በስትራቴጂው አፈጻጸም ወቅት የታዩ ክፍተቶችን እና ፈታኝ ሁኔታዎችን ለመለየት፣ እንዲሁም በቀጣይነት የማስተካከያ እርምጃዎችን
ለመውሰድ፣
 ስትራቴጂው ሲቀረጽ የተቀመጡ ታሳቢዎችን ትክክለኛነት ለማረጋገጥ፣
 የስትራቴጂውን የሃብት አመዳደብና አጠቃቀም በቀጣይነት ለማሻሻል፣
 ጥሩ አሰራሮች ተጠናክረው እንዲቀጥሉና እጥረቶች እየተስተካከሉ እንዲሄዱ ለማድረግ፤
 ሰብአዊና ቁሳዊ ሀብቶች ያበረከቱትን አስተዋጽኦ በመገምገም ክፍተቶችን በወቅቱ ለማረም፤

26
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
 ሥራዎች በተያዘላቸው ዕቅድና በጀት መከናወናቸውን ለማወቅና ማስተካከያ ካስፈለገ ለማስተካከል፤
 የተለያዩ ፈጻሚ አካላትን በአፈጻጸም ውጤታቸው መሠረት ለመሸለምና ለማበረታታት፣
 ለሚቀጥለው የስትራቴጂ ዘመን ለስትራቴጂ ቀረጻ ግብአት የሚሆኑ ጉዳዮችን ለመለየት፣
 ስለስትራቴጂው አፈጻጸምና ስለተገኘው ውጤት ለተለያዩ ባለድርሻ አካላት መረጃ ለመስጠት፣

8.3. የግምገማ ሥርዓት


ባለድርሻ አካላት ሁሉ ዕቅዱን መሠረት በማድረግ ግቦች መሳካት አለማሳካታቸውን እንዲገመግሙ ማድረግ፣በአፈጻጸም
ሂደት ውጤት ያልተገኘበት ሥራ የቱ እንደሆነና ጥሩ ውጤት የተገኘበት ሥራ የቱ እንደሆነ ለምን ጥሩ ውጤት
እንደተገኘበትና ጥሩ ውጤት ያልተገኘበት ምክንያት ምን እንደሆነ በመተንተን ለቀጣይ ሥራ ግብአት ማድረግ፤ በዚህ
ሂደት የእያንዳንዱን አካል የሥራ አመራር የማኔጅመንት ካውንስል፤የለውጥ ቡድን ከዕቅዱ ጋር በማነጻጸር በውጤት
በመመዘን፤ የማወዳደሪያ መስፈርት በማዘጋጀት የተሻለ አፈጻጸም ያላቸውን እንዲበረታቱ ይደረጋል፡፡
በዚህም መሰረት፡-

 የሳምንቱ ሥራ በየቡድኖች ሪፖርት እየቀረበ ይገመገማል፣


 የቡድኖች የአፈጻጸም ሪፖርት ተዘጋጅቶ እየቀረበ በ 15 ቀን አንድ ጊዜ አጠቃላይ ስራ በማኔጅመንት
ይገመግማሉ፤
 የመምሪያው ስራዎች አፈጻጸም ሪፖርት ተዘጋጅቶ እየቀረበ በየሩብ ዓመቱ በማኔጅምንትና በመላ ሰራተኛው
የማጠቃለያ ግምገማ ተደርጎ የተጠቃለለና የጸደቀ ሪፖርት ለሚመለከተው ይልካል፡፡
 በየሩብ ዓመቱ ከህዝብ ክንፉና በየወሩ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየተገናኙ ሥራዎችን በመገምገም ችግሮችን
መፍታት፤
 ማኔጅመንቱ በወረዳዎች እየተገኘ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፤
 በአመት አንድ ጊዜ የመስኖ ተቋማት ቆጠራ ማካሄድና ወደ መረጃ ቋት ማስገባት፤
 የመስክ ሪፖርት እየቀረበ የተገኘው ግኝት በማኔጅመንት ይገመገማል፤
 በግምገማው የተገኙ ክፍተቶችና ያልተከናወኑ ተግባራት እየተለዩ በቀጣይ እንዲፈጸሙ የአፈጻጸም አቅጣጫ
ይቀመጣል፡፡
 በዓመት አንድ ጊዜ የተገልጋዮች እርካታ ዳሰሳዊ ጥናት ይደረጋል፤

27
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
9. አባሪዎች

9.1. የመስኖ ድሬኔጅ ጥናትና ዲዛይን ሥራዎች


ሀ. የነባር 48 ፕሮጀክቶች ጥናትና ዲዛይን የ 2015 የፊዚካል ሥራ እቅድ

የ 2015
የፕሮጀክቱ በ 2014
የ 2014 በጀት በጀት
ጥናቱ ዓ.ም.
ዓመትዕቅድ (%) ዓመት
ተ.ቁ ስም የተጀመረበት የደረሰበት
ዕቅድ የፊዚካል ሥራው በሩብ ዓመት
ዘመን
1 ኛው 2 ኛው 3 ኛው 4 ኛው
ፊዚካል ፊዚካል ፊዚካል
1 ቡሬ 2,014 50 47.66 52.34 26.17 26.17
2 ማሽቶኒ 2,014 50 43.31 56.69 28.345 28.345
3 ሶሮቃ 2,014 50 49.56 50.44 25.22 25.22
4 አለውሃ 2,014 50 40.89 59.11 29.555 29.555
5 ጊምቦራ 2,014 50 43.7 56.3 28.15 28.15
6 ታላቅ ወንዝ 2,014 50 80.7 19.3 9.65 9.65
7 ደረቅ ወንዝ 2,014 50 52.07 47.93 23.965 23.965
8 አምቤራ 2,014 50 32.21 67.79 33.895 33.895
9 ሳጫ/ኢሃች 2,014 50 72.44 27.56 13.78 13.78
10 በየ 2,014 50 85.65 14.35 7.175 7.175
11 ቀርመሜ 2,014 50 78.96 21.04 10.52 10.52
12 ቆተት 2,014 50 46.2 53.8 26.9 26.9
13 የዛት 2,014 50 - 100 50 50
14 ላይኛው አልዋቅ 2,014 50 - 100 50 50
15 ፅፅቃ/ጊቶ ቆላ 2,014 50 - 100 50 50
28
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
የ 2015
የፕሮጀክቱ በ 2014
የ 2014 በጀት በጀት
ጥናቱ ዓ.ም.
ዓመትዕቅድ (%) ዓመት
ተ.ቁ ስም የተጀመረበት የደረሰበት
ዕቅድ የፊዚካል ሥራው በሩብ ዓመት
ዘመን
1 ኛው 2 ኛው 3 ኛው 4 ኛው
ፊዚካል ፊዚካል ፊዚካል
16 ገዳሙ 2,014 50 - 100 50 50
17 አርዲ ባንጃ 2,014 50 90 10 5 5
18 ቡችክሲ ባንጃ 2,014 50 90 10 5 5
19 የዳ 2,014 50 90 10 5 5
20 ሰዴ 2,014 50 90 10 5 5
21 አረፋ-2 2,014 50 90 10 5 5
22 ወተበት 2,014 50 90 10 5 5
የበረት እና
23 2,014 50 90 10
ጫንጮ 5 5
24 አልዋዲ 2,014 50 90 10 5 5
25 ጎሽጌ 2,014 50 90 10 5 5
26 ጎራት/አጃና 2,014 50 90 10 5 5
27 ሙጉል/ጅምባር 2,014 50 90 10 5 5
28 ወርቃ 2,014 50 90 10 5 5
29 ኮንኮዝ 2,014 50 90 10 5 5
30 ዞሪት 2,014 50 89.79 10.21 5.105 5.105
31 አምላከ ብርሃን 2,014 50 90 10 5 5
32 አዟሪት 2,014 50 90 10 5 5
33 ዝሃር 2,014 50 90 10 5 5
34 ጥቁር ውሃ 2,014 50 90 10 5 5
35 በዲሳ 2,014 50 90 10 5 5
36 ሚጫ 2,014 50 90 10 5 5

29
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
የ 2015
የፕሮጀክቱ በ 2014
የ 2014 በጀት በጀት
ጥናቱ ዓ.ም.
ዓመትዕቅድ (%) ዓመት
ተ.ቁ ስም የተጀመረበት የደረሰበት
ዕቅድ የፊዚካል ሥራው በሩብ ዓመት
ዘመን
1 ኛው 2 ኛው 3 ኛው 4 ኛው
ፊዚካል ፊዚካል ፊዚካል
37 ሙላቱ ጎራ 2,014 50 90 10 5 5
38 ቡርቃ ወረባቦ 2,014 50 90 10 5 5
39 ዲርማ-2 2,014 50 90 10 5 5
40 ለገኮራ 2,014 50 90 10 5 5
41 ተሰንኮ 2,014 50 90 10 5 5
42 አሲዳ 2,014 50 90 10 5 5
43 አምቦ ፈረስ 2,014 50 90 10 5 5
44 መዳሌ-19 2,014 50 90 10 5 5
45 የሹም 2,014 50 90 10 5 5
46 ገብርኤል ቦረና 2,014 50 90 10 5 5
47 ሳምባ 2,014 50 92.45 7.55 3.775 3.775
48 ይንግሪት 2,014 50 90 10 5 5
50 74.07 25.93 12.965 12.965

ለ. የነባር 48 ፕሮጀክቶች ጥናትና ዲዛይን የ 2015 የበጀት የፋይናንስ እቅድ

የበጀት ፍላጎት
ተ.ቁ 1 ኛው 2 ኛው 3 ኛው 4 ኛው
2014 ዓ.ም.ዕቅድ 2014 ዓ.ም. በጀት
ሩብዓ ሩብዓመት ሩብዓመት ሩብዓ
የፕሮጀክቱ ስም (ብር) አፈፃጸም
መት መት

30
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
የበጀት ፍላጎት
ተ.ቁ 2014 ዓ.ም.ዕቅድ 2014 ዓ.ም. በጀት 1 ኛው 2 ኛው 3 ኛው 4 ኛው
(ብር) አፈፃጸም ሩብዓ ሩብዓመት ሩብዓመት ሩብዓ
መት መት
1 ቡሬ 1,419,774.62 709,887.31 676,714.64
371,530 371,530
2 ማሽቶኒ 1,321,108.92 660,554.46 572,141.48
374,484 374,484
3 ሶሮቃ 1,440,854.57 720,427.28 714,038.46
363,408 363,408
4 አለውሃ 1,424,815.08 712,407.54 582,652.80
421,081 421,081
5 ጊምቦራ 1,344,994.50 672,497.25 587,712.20
378,641 378,641
6 ታላቅ ወንዝ 1,339,073.56 669,536.78 1,080,621.38
129,226 129,226
7 ደረቅ ወንዝ 3,342,414.61 1,671,207.30 1,740,326.87
801,044 801,044
8 አምቤራ 3,352,969.14 1,676,484.57 1,079,839.03
1,136,565 1,136,565
9 ሳጫ/ኢሃች 3,372,226.17 1,686,113.09 2,442,992.12
464,617 464,617
10 በየ 3,496,660.00 1,748,330.00 2,995,055.60
250,802 250,802
11 ቀርመሜ 3,741,443.47 1,870,721.74 2,954,235.54
393,604 393,604
12 ቆተት 1,380,652.88 690,326.44 637,898.05 371,377 371,377
13 የዛት 1,327,455.19 663,727.60 -
663,728 663,728
14 ላይኛው አልዋቅ 1,350,869.33 675,434.67 -

31
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
የበጀት ፍላጎት
1 ኛው 2 ኛው 3 ኛው
ሩብዓ ሩብዓመት ሩብዓመት
ተ.ቁ 2014 ዓ.ም.ዕቅድ 2014 ዓ.ም. በጀት 675,435 675,435
መት
15 ፅፅቃ/ጊቶ ቆላ 3,772,168.67 (ብር)
1,886,084.33 አፈፃጸም - 4 ኛው
1,886,084 1,886,084
ሩብዓ
16 ገዳሙ 3,340,112.34 1,670,056.17 - መት
1,670,056 1,670,056
17 አርዲ ባንጃ 1,246,039.47 623,019.73 1,121,435.52
62,302 62,302
18 ቡችክሲ ባንጃ 1,285,972.16 642,986.08 1,157,374.94
64,299 64,299
19 የዳ 1,124,937.92 562,468.96 1,012,444.13
56,247 56,247
20 ሰዴ 1,035,099.17 517,549.58 931,589.25
51,755 51,755
21 አረፋ-2 990,099.52 495,049.76 891,089.57
49,505 49,505
22 ወተበት 1,142,190.25 571,095.12 1,027,971.22
57,110 57,110
23 የበረት እና ጫንጮ 1,080,726.53 540,363.26 972,653.88
54,036 54,036
24 አልዋዲ 1,595,705.01 797,852.51 1,436,134.51
79,785 79,785
25 ጎሽጌ 1,248,319.62 624,159.81 1,123,487.66 62,416 62,416
26 ጎራት/አጃና 1,224,317.63 612,158.82 1,101,885.87
61,216 61,216
27 ሙጉል/ጅምባር 4,101,125.14 2,050,562.57 3,691,012.63
205,056 205,056
28 ወርቃ 3,586,651.97 1,793,325.99 3,227,986.78
179,333 179,333

32
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
የበጀት ፍላጎት
ተ.ቁ 2014 ዓ.ም.ዕቅድ 2014 ዓ.ም. በጀት 1 ኛው 2 ኛው 3 ኛው 4 ኛው
(ብር) አፈፃጸም ሩብዓ ሩብዓመት ሩብዓመት ሩብዓ
29 ኮንኮዝ 3,600,941.22 1,800,470.61 3,240,871.00 መት መት
180,035 180,035
30 ዞሪት 4,005,029.11 2,002,514.56 3,596,246.20
204,391 204,391
31 አምላከ ብርሃን 3,576,243.45 1,788,121.72 3,218,619.11
178,812 178,812
32 አዟሪት 3,504,324.03 1,752,162.02 3,153,891.63
175,216 175,216
33 ዝሃር 3,978,286.05 1,989,143.02 3,580,457.45
198,914 198,914
34 ጥቁር ውሃ 4,071,495.14 2,035,747.57 3,664,345.62
203,575 203,575
35 በዲሳ 1,076,843.10 538,421.55 969,158.80
53,842 53,842
36 ሚጫ 4,165,698.06 2,082,849.03 3,749,128.25
208,285 208,285
37 ሙላቱ ጎራ 4,095,960.90 2,047,980.45 3,686,360.81
204,800 204,800
38 ቡርቃ ወረባቦ 1,308,032.84 654,016.42 1,177,229.56 65,402 65,402
39 ዲርማ-2 1,235,721.12 617,860.56 1,112,149.00
61,786 61,786
40 ለገኮራ 1,175,552.98 587,776.49 1,057,997.68
58,778 58,778
41 ተሰንኮ 4,723,896.70 2,361,948.35 4,251,507.03
236,195 236,195
42 አሲዳ 3,510,115.37 1,755,057.69 3,159,103.83
175,506 175,506
43 አምቦ ፈረስ 3,617,375.14 1,808,687.57 3,255,637.63

33
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
የበጀት ፍላጎት
ተ.ቁ 2014 ዓ.ም.ዕቅድ 2014 ዓ.ም. በጀት 1 ኛው 2 ኛው 3 ኛው 4 ኛው
(ብር) አፈፃጸም ሩብዓ ሩብዓመት ሩብዓመት ሩብዓ
180,869 180,869
መት መት
44 መዳሌ-19 1,459,549.58 729,774.79 1,313,594.62
72,977 72,977
45 የሹም 1,464,602.09 732,301.04 1,318,141.88
73,230 73,230
46 ገብርኤል ቦረና 3,527,043.89 1,763,521.94 3,174,339.50
176,352 176,352
47 ሳምባ 1,222,186.41 611,093.21 1,129,967.76
46,109 46,109
48 ይንግሪት 1,142,546.79 571,273.39 1,028,292.11
57,127 57,127
ድምር 112,890,221.41 56,445,110.70 84,596,333.60
14,146,944 14,146,944

ሐ. በዞንና ወረዳዎች የሚጠኑ 167 ፕሮጀክቶች ጥናትና ዲዛይን የ 2015 የፊዚካል ሥራዎች እቅድ

የፊዚካልሥራውበሩብዓመት
አቅም
ተ.ቁ ዞን ወረዳ ሳይት 1 ኛው 2 ኛው 3 ኛው 4 ኛው
(ሄ/ር)
ሩብዓመት ሩብዓመት ሩብዓመት ሩብዓመት
134 ሰ/ሸዋ ሲያደብርና ዋዩ ድሬሮቢወንዝ 39 20 80
135 ሰ/ሸዋ ሲያደብርና ዋዩ መልካአባቴወሰርቢ 25 20 80
136 ሰ/ሸዋ እንሳሮ ወርቄወንዝ 51 20 80

34
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
የፊዚካልሥራውበሩብዓመት
አቅም
ተ.ቁ ዞን ወረዳ ሳይት 1 ኛው 2 ኛው 3 ኛው 4 ኛው
(ሄ/ር)
ሩብዓመት ሩብዓመት ሩብዓመት ሩብዓመት
137 ሰ/ሸዋ እንሳሮ ወኮ 29 20 80
138 ሰ/ሸዋ መንዝ ጌራ ምድር አጼውሃ 55 20 80
139 ሰ/ሸዋ መንዝ ጌራ ምድር አመራሮ 12 20 80
140 ሰ/ሸዋ መንዝ ላሎ ጨርቆ 50 20 80
141 ሰ/ሸዋ ባሶና ወራና ዝግብ 26 20 80
142 ሰ/ሸዋ አንኮበር አይራራ 120 20 80
143 ሰ/ሸዋ አንኮበር ግንደበል 35 20 80
144 ሰ/ሸዋ አሳግርት ጄማወንዝ 45 20 80
145 ሰ/ሸዋ አሳግርት ታችሳላይሽ 35 20 80
146 ሰ/ሸዋ አሳግርት ጨፋምንጭ 16 20 80
147 ሰ/ሸዋ አሳግርት ቀጪኒት ወንዝ 24 20 80
148 ሰ/ሸዋ በረኸት ቆረጤ 60 20 80
149 ሰ/ሸዋ በረኸት ረዩ 40 20 80
150 ሰ/ሸዋ በረኸት ገርባ 45 20 80
151 ሰ/ሸዋ ምንጃር አጆሜዳ 70 20 80
35
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
የፊዚካልሥራውበሩብዓመት
አቅም
ተ.ቁ ዞን ወረዳ ሳይት 1 ኛው 2 ኛው 3 ኛው 4 ኛው
(ሄ/ር)
ሩብዓመት ሩብዓመት ሩብዓመት ሩብዓመት
152 ሰ/ሸዋ ሲያደብርና ዋዩ
ጭቱ 15.0 20 80
153 ሰ/ሸዋ ሲያደብርና ዋዩ
መልካ ጂራ 12.0 20 80
154 ሰ/ሸዋ ሲያደብርና ዋዩ
ዋልድያ ጨፌ 5.0 20 80
155 ሰ/ሸዋ ሲያደብርና ዋዩ
ይደሮ 10.0 20 80
156 ሰ/ሸዋ ሚዳ ወረሞ
ቡቲ 10.0 20 80
157 ሰ/ሸዋ ሚዳ ወረሞ
አረንጋባ 11.0 20 80
158 ሰ/ሸዋ መንዝማማ ሲምወንዝ 40 20 80
159 ሰ/ሸዋ መንዝማማ ጀቡሃጣርማ 45 20 80
160 ሰ/ሸዋ መንዝማማ ይጋና 65 20 80
161 ሰ/ሸዋ ኤፍራታና ግድም አዘላ 15 20 80
162 ሰ/ሸዋ ኤፍራታና ግድም ናዘሮ 15 20 80
163 ሰ/ሸዋ ሃ/ማርያም ሰለሎ 40 20 80
164 ሰ/ሸዋ ሃ/ማርያም ኩሬሀገር 15 20 80
165 ሰ/ሸዋ ሃ/ማርያም
ኩኒሳ 25 20 80
166 ሰ/ሸዋ ሃ/ማርያም አርግፍ

36
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
የፊዚካልሥራውበሩብዓመት
አቅም
ተ.ቁ ዞን ወረዳ ሳይት 1 ኛው 2 ኛው 3 ኛው 4 ኛው
(ሄ/ር)
ሩብዓመት ሩብዓመት ሩብዓመት ሩብዓመት
60 20 80
167 ሰ/ሸዋ ሃ/ማርያም ጣባውሃ 19 20 80

ጠ/ድምር 7,409 20 80
መ. በዞንናወረዳዎችየሚጠኑ 167 ፕሮጀክቶችጥናትናዲዛይንየ 2015 የበጀትእቅድ

የሚያስፈልግበ
አቅም ጀትመጠን የበጀተትፍላጎትበሩብዓመት
ተ.ቁ ዞን ወረዳ ሳይት
(ሄ/ር) ለጥናትናክትት
ል 1 ኛው 2 ኛው 3 ኛው 4 ኛው
134 ሰ/ሸዋ ሲያደብርናዋዩ ድሬሮቢወንዝ 39 117,000 23,400.0 93,600.0
መልካአባቴወሰር
135 ሰ/ሸዋ ሲያደብርናዋዩ
ቢ 25 75,000 15,000.0 60,000.0
136 ሰ/ሸዋ እንሳሮ ወርቄወንዝ 51 153,000 30,600.0 122,400.0
137 ሰ/ሸዋ እንሳሮ ወኮ 29 87,000 17,400.0 69,600.0
138 ሰ/ሸዋ መንዝጌራምድር አጼውሃ 55 165,000 33,000.0 132,000.0
139 ሰ/ሸዋ መንዝጌራምድር አመራሮ 12 36,000 7,200.0 28,800.0
140 ሰ/ሸዋ መንዝላሎ ጨርቆ 50 150,000 30,000.0 120,000.0
141 ሰ/ሸዋ ባሶናወራና ዝግብ 26 76,572 15,314.4 61,257.6
142 ሰ/ሸዋ አንኮበር አይራራ 120 300,000 60,000.0 240,000.0
37
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
የሚያስፈልግበ
አቅም ጀትመጠን የበጀተትፍላጎትበሩብዓመት
ተ.ቁ ዞን ወረዳ ሳይት
(ሄ/ር) ለጥናትናክትት
ል 1 ኛው 2 ኛው 3 ኛው 4 ኛው
143 ሰ/ሸዋ አንኮበር ግንደበል 35 105,000 21,000.0 84,000.0
144 ሰ/ሸዋ አሳግርት ጄማወንዝ 45 135,000 27,000.0 108,000.0
145 ሰ/ሸዋ አሳግርት ታችሳላይሽ 35 105,000 21,000.0 84,000.0
146 ሰ/ሸዋ አሳግርት ጨፋምንጭ 16 48,000 9,600.0 38,400.0
147 ሰ/ሸዋ አሳግርት ቀጪኒትወንዝ 24 72,000 14,400.0 57,600.0
148 ሰ/ሸዋ በረኸት ቆረጤ 60 180,000 36,000.0 144,000.0
149 ሰ/ሸዋ በረኸት ረዩ 40 120,000 24,000.0 96,000.0
150 ሰ/ሸዋ በረኸት ገርባ 45 135,000 27,000.0 108,000.0
151 ሰ/ሸዋ ምንጃር አጆሜዳ 70 210,000 42,000.0 168,000.0
152 ሰ/ሸዋ ሲያደብርና ዋዩ
ጭቱ 15.0 45,000 9,000.0 36,000.0
153 ሰ/ሸዋ ሲያደብርና ዋዩ
መልካ ጂራ 12.0 36,000 7,200.0 28,800.0
154 ሰ/ሸዋ ሲያደብርና ዋዩ
ዋልድያ ጨፌ 5.0 15,000 3,000.0 12,000.0
155 ሰ/ሸዋ ሲያደብርና ዋዩ
ይደሮ 10.0 30,000 6,000.0 24,000.0
156 ሰ/ሸዋ ሚዳ ወረሞ
ቡቲ 10.0 30,000 6,000.0 24,000.0
157 ሰ/ሸዋ ሚዳ ወረሞ አረንጋባ 11.0 26,400.0

38
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
የሚያስፈልግበ
አቅም ጀትመጠን የበጀተትፍላጎትበሩብዓመት
ተ.ቁ ዞን ወረዳ ሳይት
(ሄ/ር) ለጥናትናክትት
ል 1 ኛው 2 ኛው 3 ኛው 4 ኛው
33,000 6,600.0
158 ሰ/ሸዋ መንዝማማ ሲምወንዝ 40 120,000 24,000.0 96,000.0
159 ሰ/ሸዋ መንዝማማ ጀቡሃጣርማ 45 135,000 27,000.0 108,000.0
160 ሰ/ሸዋ መንዝማማ ይጋና 65 195,000 39,000.0 156,000.0
161 ሰ/ሸዋ ኤፍራታና ግድም አዘላ 15 45,000 9,000.0 36,000.0
162 ሰ/ሸዋ ኤፍራታና ግድም ናዘሮ 15 45,000 9,000.0 36,000.0
163 ሰ/ሸዋ ሃ/ማርያም ሰለሎ 40 120,000 24,000.0 96,000.0
164 ሰ/ሸዋ ሃ/ማርያም ኩሬ ሀገር 15 45,000 9,000.0 36,000.0
165 ሰ/ሸዋ ሃ/ማርያም ኩኒሳ 25 75,000 15,000.0 60,000.0
166 ሰ/ሸዋ ሃ/ማርያም አርግፍ 60 179,250 35,850.0 143,400.0
167 ሰ/ሸዋ ሃ/ማርያም ጣባውሃ 19 55,500 11,100.0 44,400.0

ጠ/ድምር 7,409 21,529,862 4,305,972.4 17,223,889.6

39
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
ሰ. በክልልመስ/ቆ/አካ/ል/በሮባለሙዎችየሚጠኑየሚጠኑ 26 ፕሮጀክቶችጥናትናዲዛይንየ 2015 የፊዚካልሥራዎችእቅድ

የፊዚካልሥራውበሩብዓመት
ተ.ቁ ዞን ወረዳ ሳይት የማልማትአቅም(ሄ/ር)
1 ኛው 2 ኛው 3 ኛው 4 ኛው
17 ሰ/ሸዋ መርሃቤቴ ቄራ 52.0 20 60 20
18 ሰ/ሸዋ ሚዳ ወረሞ አዳሲማ 32.0 20 60 20
19 ሰ/ሸዋ መንዝ ቀያ ገብረኤል እንዶ 64.0 20 60 20
20 ሰ/ሸዋ መንዝ ጌራ ምድር አመራሮ 15.0 20 60 20
21 ሰ/ሸዋ መንዝ ላሎ ፍልቅልቅ 58.8 20 60 20
22 ሰ/ሸዋ ግሼ አቦ ዋሻ 34.5 20 60 20
23 ሰ/ሸዋ ሞጃና ወደራ ደባይ 72.0 20 60 20
24 ሰ/ሸዋ ሃ/ማርያም ባሪ ገዳም 25.0 20 60 20
25 ሰ/ሸዋ ሃ/ማርያም ኩሬ 25.0 20 60 20
26 ሰ/ሸዋ አሳግርት ሰይጣን ባህር 71.0 20 60 20
ጠ/ድምር 1,864.55 20 60 20

40
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
ሰ. በክልል በሮ የሚሰሩ 26 ፕሮጀክቶች ጥናትና ዲዛይን የ 2015 የፋይናንስ እቅድ

የሚያስፈልግበጀ
ተ. የማልማትአ የበጀተትፍላጎትበሩብዓመት
ዞን ወረዳ ሳይት ትመጠን
ቁ ቅም(ሄ/ር)
1 ኛው 2 ኛው 3 ኛው 4 ኛው
17 ሰ/ሸዋ መርሃቤቴ ቄራ 52.0 156,000 31,200.00 93,600.00 31,200.00
18 ሰ/ሸዋ ሚዳ ወረሞ አዳሲማ 32.0 96,000 19,200.00 57,600.00 19,200.00
መንዝ ቀያ
19 ሰ/ሸዋ እንዶ 64.0 192,000 38,400.00 115,200.00 38,400.00
ገብረኤል
መንዝ ጌራ
20 ሰ/ሸዋ አመራሮ 15.0 97,500 19,500.00 58,500.00 19,500.00
ምድር
21 ሰ/ሸዋ መንዝ ላሎ ፍልቅልቅ 58.8 176,250 35,250.00 105,750.00 35,250.00
22 ሰ/ሸዋ ግሼ አቦ ዋሻ 34.5 103,500 20,700.00 62,100.00 20,700.00
23 ሰ/ሸዋ ሞጃና ወደራ ደባይ 72.0 216,000 43,200.00 129,600.00 43,200.00
24 ሰ/ሸዋ ሃ/ማርያም ባሪ ገዳም 25.0 75,000 15,000.00 45,000.00 15,000.00
25 ሰ/ሸዋ ሃ/ማርያም ኩሬ 25.0 75,000 15,000.00 45,000.00 15,000.00
ሰይጣን
26 ሰ/ሸዋ አሳግርት 71.0 213,000 42,600.00 127,800.00 42,600.00
ባህር
ጠ/ድምር 1,864.55 5,180,000 1,036,000.00 3,108,000.0 1,036,000

ሸ. በአማካሪ ድርጅቶች የሚጠኑ 57 ፕሮጀክቶች ጥናትና ዲዛይን የ 2015 የፊዚካል ሥራዎች እቅድ

የፊዚካል ሥራው በሩብ ዓመት


የማልማት 1 ኛው 2 ኛው 3 ኛው
ተ.ቁ ዞን ወረዳ ሳይት 4 ኛው
አቅም(ሄ/ር) ሩብዓመት ሩብዓመት ሩብዓመት
ሩብዓመት
13 ሰ/ሸዋ መርሃቤቴ ዱፋ 150 12 18 30
41
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
14 ሰ/ሸዋ መርሃቤቴ ኮክ ውሃ 180 12 18 30
15 ሰ/ሸዋ ሚዳ ወረሞ ዋሶ 1,400 12 18 30
16 ሰ/ሸዋ መንዝ ጌራ ምድር ግጥ ወት 1,200 12 18 30
17 ሰ/ሸዋ መንዝ ማማ ዋካ ወንዝ 263 12 18 30
18 ሰ/ሸዋ መንዝ ላሎ ዘንቤቅ 150 12 18 30
19 ሰ/ሸዋ ባሶና ወራና አቦ ገዳም 120 12 18 30
20 ሰ/ሸዋ ባሶና ወራና ቧቧታ 300 12 18 30
21 ሰ/ሸዋ ኤፍራታና ግድም ላ/ጀዉሃ 200 12 18 30
22 ሰ/ሸዋ አንኮበር ፏፏቴ 412 12 18 30
23 ሰ/ሸዋ ሃ/ማርያም ጃንባሪያ 372 12 18 30
48 ሰ/ሸዋ አሳግርት ቆሬ ወንዝ 280 12 18 30
54 ሰ/ሸዋ ሞጃና ወደራ ምግል ዋሻ 300 12 18 30
55 ሰ/ሸዋ ሞጃና ወደራ ጂንባር 350 12 18 30
56 ሰ/ሸዋ አሳግርት ጌልጌላ 205 12 18 30
57 ሰ/ሸዋ ምንጃር ኤዶ 100 12 18 30
ድምር 18,583

ቀ.በአማካሪ ድርጅቶች የሚጠኑ 57 ፕሮጀክቶች ጥናትና ዲዛይን የ 2015 የበጀትእቅድ

የማልማ የበጀተትፍላጎትበሩብዓመት
ጠቅላላ
ተ. ት
ዞን ወረዳ ሳይት የሚያስፈልግ ለጥናትና 1 ኛው
ቁ አቅም(ሄ ድምር 2 ኛው 3 ኛው 4 ኛው
በጀት መጠን ክትትል
/ር)
688,150 688,150
13 ሰ/ሸዋ መርሃቤቴ ዱፋ 150 504,000 126,000 189,000 315,000
825,779 825,779
14 ሰ/ሸዋ መርሃቤቴ ኮክውሃ 180 604,800 151,200 226,800 378,000
ሚዳ 6,422,729 6,422,729 1,176,00
15 ሰ/ሸዋ ዋሶ 1,400 4,704,000 1,764,000 2,940,000
ወረሞ 0
መንዝ ጌራ 5,505,196 5,505,196 1,008,00
16 ሰ/ሸዋ ግጥወት 1,200 4,032,000 1,512,000 2,520,000
ምድር 0
17 ሰ/ሸዋ መንዝ ዋካ ወንዝ 263 882,000 1,204,262 1,204,262 220,500 330,750 551,250

42
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
ማማ
688,150 688,150
18 ሰ/ሸዋ መንዝ ላሎ ዘንቤቅ 150 504,000 126,000 189,000 315,000
550,520 550,520
19 ሰ/ሸዋ ባሶና ወራና አቦ ገዳም 120 403,200 100,800 151,200 252,000
1,376,299 1,376,299
20 ሰ/ሸዋ ባሶና ወራና ቧቧታ 300 1,008,000 252,000 378,000 630,000
ኤፍራታና 917,533 917,533
21 ሰ/ሸዋ ላ/ጀዉሃ 200 672,000 168,000 252,000 420,000
ግድም
1,890,117 1,890,117
22 ሰ/ሸዋ አንኮበር ፏፏቴ 412 1,384,320 346,080 519,120 865,200
1,706,611 1,706,611
23 ሰ/ሸዋ ሃ/ማርያም ጃንባሪያ 372 1,249,920 312,480 468,720 781,200
1,284,546 1,284,546
48 ሰ/ሸዋ አሳግርት ቆሬ ወንዝ 280 940,800 235,200 352,800 588,000
ሞጃና 1,376,299 1,376,299
54 ሰ/ሸዋ ምግል ዋሻ 300 1,008,000 252,000 378,000 630,000
ወደራ
ሞጃና 1,605,682 1,605,682
55 ሰ/ሸዋ ጂንባር 350 1,176,000 294,000 441,000 735,000
ወደራ
940,471 940,471
56 ሰ/ሸዋ አሳግርት ጌልጌላ 205 688,800 172,200 258,300 430,500
458,766 458,766
57 ሰ/ሸዋ ምንጃር ኤዶ 100 336,000 84,000 126,000 210,000
85,250,255 15,609,3
ድምር 18,583 62,437,200 15,609,300 23,413,950 39,023,250
00

ቸ. ለጥናትና ዲዛይን ለ 2015 በጀት ዓመት የሚያስፈልግ የበጀት ማጠቃለያ

43
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
ተ. የፕሮጀክት ለጠቅላላ Ywele ለ 2015
ቁ የፕሮጀክቱእድገት መጠን አጥኝውአካል የፕሮጀክትዝርዝር mTne የሚያስፈልግ

1 ለ 58 ነባርፕሮጀክቶች 58 አማካሪ ለአማካሪናክትትል 47,813,440.94 39,149,883.14

1.1 ለ 10 ነባርፕሮጀክቶች 10 አማካሪ 10,855,995.33 10,855,995.33

1.2 ለ 48 ነባርፕሮጀክቶች 48 አማካሪ 28,293,887.81 28,293,887.81

2 አዲስፕሮጀክቶች 250 156,787,362.00 111,960,116.86

2.1 በዞንናወረዳ 167 በዞንናወረዳ ለዲዛይንነጥናት 21,529,862.00 21,529,862.00

2.2 በክልልደረጃ 26 በክልልደረጃ ለዲዛይንነጥናት 5,180,000.00 5,180,000.00

2.3 በአማካሪደረጃ 57 አማካሪ ለአማካሪናክትትል 130,077,500.00 85,250,254.86


3 ቆቦጊራናከርሰምድርዉሃጥናት 1 አማካሪ ለአማካሪናክትትል 4,890,000.00 4,890,000.00
ድምር 309 278,469,894.56 156,000,000.00

44
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ
9.2. የመስኖ ድሬኔጅ ግንባታ ክትትል
ሀ. የፊዚካል ሥራዎች ዕቅድ

1. አዲስ መለስተኛ እና መካከለኛ ፕሮጀክቶች ግንባታ

ፕሮጀክቱ የፊዚካል ሥራ የሩብ ዓመት ስርጭት


የሂሳብ
የሚጀመርበት በ 2014 2015
ኮድ ተ.ቁ የፕሮጀክቱ ስም ዞን ወረዳ
ዘመን/ግንባታ/አማካሪ/ የተደረሰበት በ% እቅድ በ%
ቁ/ር 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ውል የተያዘበት 1ኛ
ሩብ ሩብ ሩብ
ቀን/ወር/ዓ.ም ሩብ ዓመት
ዓመት ዓመት ዓመት

/035 31 አይራራ ማሻሻያ ሰ/ሸዋ ባሶና ወራና 2015 30 -


1.50 18.00 10.50

/061 32 አልዋዲ ሰ/ሸዋ ጣርማ በር 2015 20 -


1.00 12.00 7.00
/063 33 ጎራት/አጃና ሰ/ሸዋ ሞጃና ወደራ 2015 20 -
1.00 12.00 7.00
/131 34 ጀማ ፈዘዝ ማስፋፊያ ሰ/ሸዋ መራህ ቤቴ 2015 0 20 -
1.00 12.00 7.00

ነባር መለስተኛ እና መካከለኛ ፕሮጀክቶች ግንባታ

18.0 10
/092 4 ሰርጸ ወልድ ሰ/ሸዋ ባሶና ወራና ውል ያልተያዘ 70 30 - 1.5
0 .50

3
/097 7 በሬሳ ሰ/ሸዋ ባሶና ወራና 3/6/2014 90 10 - 0.5 6.00
.50
15.0 8
/108 18 ከሰም ምንጭ ሰ/ሸዋ በረኸት 11/9/2009 75 25 - 1.3
0 .75
ፌዝ-2 11 ጉድጓድ
ግንባታ (ዋጮ፣መሃል
ደ/
አምባ፣ ሸዋ ሮቢት እና 12.0 7
/123 33 ወሎ፤ኦሮሚያ፤ 14/10/2008 80 20 - 1.0
ገተም፣ ገርቢ 1፣2 እና 0 .00
ሰ/ሸዋ
3፣ ነጌሶ እና ጀውሃ፣
አለውሃ፣ሃረዋ)

/131 41 ጀማ ፈዘዝ ሰ/ሸዋ መራህ ቤቴ 0 0 - 0.0 -


-

ፌዝ-1 8 ጉድጓድ
ግንባታ (ቆቦ PW-19
እና 42 ፣ አለውሃ
ደ/
ALTW-1 እና 2፣ 11.4 6
/181 71 ወሎ፤ኦሮሚያ፤ 81 19 - 1.0
መሃል አምባ MGTW- 0 .65
ሰ/ሸዋ
1 ጨቆርሳ (መርሳ)
MGTW-2,ጢስ
አባሊማ TATW-1 2)

ኤጅፒ ፕሮጀክቶች

4
/159 57 የጎፎሎፎይ ሰ/ሸዋ ሞረጥ እና ጅሩ 3/7/2010 86.32 13.68 - 0.7 8.21
.79
ኢፋድ ፕሮጀክት

0
/178 68 ጤና ማ/ጎንደር ምዕ/በለሳ 2/5/2019 99.9 0.1 - 0.0 0.06
.03

1
/179 69 ጨረቲ-2 ሰ/ወሎ ሀብሩ 22/04/2019 95.94 4.06 - 0.2 2.44
.42

የመያዣ ፕሮጀክቶች

3. ነባር አነስተኛ መስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ

/212 1 ካራልጎማ(ናዞራ) ሰ/ሸዋ ኤፍራታ 100 0.0 - 0.0 - -


/212 2 ታች ሙጠር ሰ/ሸዋ ባሶናወራና 100 0.0 - 0.0 -
-
/212 3 ቃፈሮ ሰ/ሸዋ አንጎለላ 100 0.0 - 0.0 -
-

ነባር 2014 ፕሮጀክቶች

/213 15 መልካ ጀብዱ ሰ/ሸዋ አንኮበር 29/07/2014 40.0 60.0 - 3.0 36.0 21
0 .00
1
/213 16 ጨፌ ሰ/ሸዋ ሚዳ 14/07/2014 95.0 5.0 - 0.3 3.00
.75
1
/213 17 ባርዉሃ ሰ/ሸዋ መርሃቤቴ 95.0 5.0 - 0.3 3.00
.75
60.0 35
/213 18 ጎራት ሰ/ሸዋ ሞጃና ወደራ 27/07/2014 0.0 100.0 - 5.0
0 .00
60.0 35
/213 19 ዮላት ሰ/ሸዋ ሃገረ ማሪያም 0.0 100.0 - 5.0
0 .00
15.0 8
/213 20 ማኒጋ ሰ/ሸዋ እንሳሮ 24/06/2014 75.0 25.0 - 1.3
0 .75
39.0 22
/213 21 ጽጌረዳ ሰ/ሸዋ አንጎለላ 35.0 65.0 - 3.3
0 .75
3
/213 22 አርጎ ሰ/ሸዋ ሲያደብርና ዋዩ 90.0 10.0 - 0.5 6.00
.50
39.0 22
/213 23 ሜጢ ሰ/ሸዋ አሳግርት 15/07/2014 35.0 65.0 - 3.3
0 .75
42.0 24
/213 24 አንጓ መስክ ሰ/ሸዋ ባሶና ወራና 30.0 70.0 - 3.5
0 .50
53 እንስላሌ ሰ/ሸዋ ምንጃር ሸንኮራ 2013 0.0 - 0.0 -
-

4. አዲስ አነስተኛ መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ግንባታ

50 አነስተኛ መስኖ
12.0 7
1 ልማት ፕሮጀክቶች 2015 20.0 - 1.0
0 .00
ግንባታ

5 .አነስተኛ መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ጥገና

1 30 አነስተኛ መስኖ 2015 20.0 - 1.0 12.0 7


ልማት ፕሮጀክቶች 0 .00
ጥገና ግንባታ

ለ. የፋይናንስ ዕቅድ

1. አዲስ መለስተኛ እና መካከለኛ ፕሮጀክቶች ግንባታ

2015 እቅድ የፋይናንስ የሩብ ዓመት ስርጭት


የሂሳብ የፕሮጀክቱ
ተ.ቁ ዞን ወረዳ 1ኛ
ኮድ ቁ/ር ስም
ሩብ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ግንባታ/6324/ ክትትል/6326/ ድምር
ዓመ ሩብ ዓመት ሩብ ዓመት ሩብ ዓመት

አይራራ
/035 31 ሰ/ሸዋ ባሶና ወራና 8,140,560
ማሻሻያ 7,608,000.00 532,560.00 - 2,442,168 3,256,224 2,442,168

/061 32 አልዋዲ ሰ/ሸዋ ጣርማ በር 17,359,723


16,854,100.00 505,623.00 - 5,207,917 6,943,889 5,207,917

/063 33 ጎራት/አጃና ሰ/ሸዋ ሞጃና ወደራ 7,714,700


7,210,000.00 504,700.00 - 2,314,410 3,085,880 2,314,410

ጀማ ፈዘዝ
/131 34 ሰ/ሸዋ መራህ ቤቴ 1,147,040
ማስፋፊያ 1,072,000.00 75,040.00 - 344,112 458,816 344,112

556,459,923.70
530,761,841 23,698,083 - 185,740,891 247,654,521 185,740,891
/092 4 ሰርጸ ወልድ ሰ/ሸዋ ባሶና ወራና
13,050,000.00 750,000.00 13,800,000 - 4,140,000 5,520,000 4,140,000

/097 7 በሬሳ ሰ/ሸዋ ባሶና ወራና


5,272,132.50 750,000.00 6,022,133 - 1,806,640 2,408,853 1,806,640

ከሰም
/108 18 ሰ/ሸዋ በረኸት
ምንጭ 20,010,402.21 1,000,000.00 21,010,402 - 6,303,121 8,404,161 6,303,121

ፌዝ-2 ደ/
/123 33 11 ጉድጓድ ወሎ፤ኦሮሚ
25,475,599.41 1,000,000.00 26,475,599 - 7,942,680 10,590,240 7,942,680
ግንባታ ያ፤ሰ/ሸዋ

/131 41 ጀማ ፈዘዝ ሰ/ሸዋ መራህ ቤቴ - -


- - - - -
ፌዝ-1 8 ደ/
/181 71 ጉድጓድ ወሎ፤ኦሮሚ
34,799,076.77 1,500,000.00 36,299,077 - 10,889,723 14,519,631 10,889,723
ግንባታ ያ፤ሰ/ሸዋ

የኤጅፒ ፕሮጀክቶች

ሞረት እና
/159 57 የጎፎሎፎይ ሰ/ሸዋ 685,777
ጅሩ 685,776.56 - 205,733 274,311 205,733

የመያዣ ፕሮጀክቶች

/209 121 ሸሪፍ 1 ኛ ሰ/ሸዋ አሳግርት 774,000


774,000
/210 122 አሚቱ 1 ኛ ሰ/ሸዋ አሳግርት 753,000
753,000
123 አረንካይና 324,123
324,122.94
124 ኤለን 100,000
100,000.00
125 አይባር 200,000
200,000.00

486,069,914.02 41,662,696.78 527,732,610.81

ሪቴንሽን

/213 15 መልካ ጀብዱ ሰ/ሸዋ አንኮበር -


3,730,035.29 3,730,035 - 1,119,011 1,492,014 1,119,011
/213 16 ጨፌ ሰ/ሸዋ ሚዳ - 228,064
228,064.04 - 68,419 91,226 68,419
/213 17 ባርዉሃ ሰ/ሸዋ መርሃቤቴ - 341,931
341,931.32 - 102,579 136,773 102,579
/213 18 ጎራት ሰ/ሸዋ ሞጃና ወደራ -
2,595,613.55 2,595,614 - 778,684 1,038,245 778,684
/213 19 ዮላት ሰ/ሸዋ ሃገረ ማሪያም -
3,332,178.74 3,332,179 - 999,654 1,332,871 999,654
/213 20 ማኒጋ ሰ/ሸዋ እንሳሮ - 675,024
675,024.37 - 202,507 270,010 202,507
/213 21 ጽጌረዳ ሰ/ሸዋ አንጎለላ -
1,720,936.52 1,720,937 - 516,281 688,375 516,281
ሲያደብርና
/213 22 አርጎ ሰ/ሸዋ -
ዋዩ 1,200,000.00 1,200,000 - 360,000 480,000 360,000
/213 23 ሜጢ ሰ/ሸዋ አሳግርት -
1,036,265.31 1,036,265 - 310,880 414,506 310,880
/213 24 አንጓ መስክ ሰ/ሸዋ ባሶና ወራና -
1,092,960.83 1,092,961 - 327,888 437,184 327,888
ምንጃር
53 እንስላሌ ሰ/ሸዋ
ሸንኮራ 1,966,333.21 1,966,333 - 1,966,333
ኦሮሚያ ልዩ
54 ሃሮ ባቄሎ ደዋ ጨፋ
ዞን 2,382,455.14 2,382,455 -
233,458,153.54
232,076,293.58 1,381,859.96

ካራልጎማ(ና
/212 1 ሰ/ሸዋ ኤፍራታ - 177,552
ዞራ) 177,551.97 - 53,266 71,021 53,266
/212 2 ታች ሙጠር ሰ/ሸዋ ባሶናወራና - 896,914
896,914.30 - 269,074 358,766 269,074
/212 3 ቃፈሮ ሰ/ሸዋ አንጎለላ - 390,548
390,548.31 - 117,164 156,219 117,164

4. አዲስ የ 2014 አነስተኛ መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ግንባታ

50 አነስተኛ -
መስኖ ልማት 69,510,982.50 69,510,982.50
1
ፕሮጀክቶች -
ግንባታ

5 አነስተኛ መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ጥገና

50 አነስተኛ መስኖ
1 ልማት ፕሮጀክቶች 4,911,451. 85,507,482
80,596,029.71 - 25,652,244 34,202,993 25,652,244
ጥገና ግንባታ 84

ማጠቃለያ

ቁ/ር የስራው አይነት የሚያስፈልግ በጀት/ብር/


1 አዲስ መለስተኛ እና መካከለኛ ፕሮጀክቶች ግንባታ
556,459,924

2 ነባር መለስተኛ እና መካከለኛ ፕሮጀክቶች ግንባታ


525,732,610.81
3 ነባር አነስተኛ መስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ
233,458,153.54
4 አዲስ አነስተኛ መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ግንባታ
69,510,982.50
5 30 አነስተኛ መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ጥገና
85,507,481.55

1,470,669,152.08
6 የካሳ ክፍያ /6416/
42,149,867.74
7 ለአዲስና ነባር ፕሮጀክቶች ጥናት እና ዲዛይን/6321/
156,000,000.00
6 ስራ ማስኬጃ
59,180,980.17
ድምር
1,728,000,000.00

1,728,000,000.00

9.3. የመስኖ ተቋማት ግንባታ ግብዓት አቅርቦት ፊዚካል ስራዎች

ሀ. ፊዚካል ዕቅድ

ተቁ. የስራው ዓይነት መለኪያ ብዛት ስራው የሚከናወንበት ወቅት (ሩብ ዓመት) ምርመራ
1 2 3 4
1 የማማከር አገልግሎት ግዥ ቁጥር
ተቁ. የስራው ዓይነት መለኪያ ብዛት ስራው የሚከናወንበት ወቅት (ሩብ ዓመት) ምርመራ
1 2 3 4
1.1 የውኃ መገኛ ጥናትና ዲዛይን ስራ ግዥ
1.1.1 በመንግስት በጀት 30 የአነስተኛ እና መካከለኛ የመስኖ ቁጥር 40 --- 10 20 10
ፕሮጀክቶች ጥናትና ዲዛይን ስራ ግዥዎችን መፈፀም
1.1.2 በኢፋድ በጀት 10 የአነስተኛ እና መካከለኛ መስኖ ፕሮጀክቶች ቁጥር 10 5 5
ጥናትና ዲዛይን ስራ ግዥዎችን መፈፀም
1.2 የግንባታ ቁጥጥር እና ክትትል ኮንትራት አስተዳደር ስራ ግዥ ቁጥር
1.2.1 በመንግስት በጀት ለሚገነቡ 25 የመስኖ ፕሮጀክቶች የግንባታ ቁጥር 25 5 10 5 5
ክትትል ስራ የአማካሪ ግዥ
1.2.2 በመንግስት በጀት ለሚገነቡ 20 የመስኖ ፕሮጀክቶች ጥገና ቁጥር 20 ---- 5 10 5
የግንባታ ክትትል ስራ የአማካሪ ግዥ
1.2.3 ኤጅፒ በጀት ለሚገነቡ የ 10 አነስተኛ የመስኖ ፕሮጀክቶች ቁጥር 10 1 5 2 2
ግንባታ ክትትል ስራ የአማካሪ ግዥ
1.2.4 በኢፋድ በጀት ለሚገነቡ የመስኖ ፕሮጀክቶች የግንባታ ክትትልና ቁጥር 5 ----- 2 3 -----
ኮንትራት አስተዳደር ስራ የአማካሪ ግዥ
2 የግንባታ ስራ ግዥ ቁጥር
2.1 በመንግሰት በጀት 25 የአነስተኛ እና መካከለኛ የመስኖ ቁጥር 25 5 10 5 5
ፕሮጀክቶች ግንባታ ስራ ግዥ
2.2 በመንግስት በጀት ለሚገነቡ 20 የመስኖ ፕሮጀክቶች ጥገና በቁጥር 20 ---- 5 10 5
የግንባታ ስራ ግዥ
2.3 በ AGP በጀት 10 አነስተኛ እና መካከለኛ የመስኖ ፕሮጀክቶች ቁጥር 10 1 5 2 2
ግንባታ ስራ ግዥ
2.4 በኢፋድ በጀት ለሚገነቡ 5 አነስተኛ የመስኖ ፕሮጀክቶች የግንባታ ቁጥር 5 ----- 2 3 -----
ግዥ መፈፀም
3 የኤሌክትሮመካኒካልና ማሽነሪዎች አቅርቦት ስራ ግዥ ቁጥር
3.1 ጀነሬተር/ፓምፕ/ሶላር ቁጥር 10 2 5 3 ----
4 የሂደቱን አሰራር ስርዓት መፍጠር ቁጥር
4.1 የዋና ዋና የግንባታ ግበዓቶችን ወቅታዊ የገበያ ዋጋ በየወሩ ጥናት በሩብ ዓመት 4 1 1 1 1
ማድረግና መረጃ መሰብሰብ
4.2 የግንባታ ነጠላ ዋጋን መወሰንና ለሂደቱና ሌሎች ሂደቶች በሩብ 4 1 1 1 1
እንዲጠቀሙበት ማድረግ ዓመት
5 ድጋፍና ክትትል
5.1 ለዞኖች በጨረታ ሂደትና ግዥ ሂደት ላይ ድጋፍ ማድረግ የዞን ቁጥር 12 1 1 1 1
5.2 ለዞን ባለሙያዎች በጨረታና ግዥ እንዲሁም በነጠላ ዋጋ የስልጠና 2 1 1
አወሳሰን ሂደት ላይ ስልጠና መስጠት ቁጥር
ለ. የዕቅዱ ማስፈጸሚያ በጀት

ስልጠናውየሚሰጥበትጊዜ
ተ/ቁ የስልጠናውርእስ የባለሙያቁጥር የሚወስደውጊዜ (ሩብዓመት) በጀትበብር ምርመራ
1 2 3 4
1 የግንባታ ግዥ ስልጠና 24 20 ቀን 1 1 1,000,000.00 የመጓጓዣ ወጭ
የእቃዎች እና አጠቃላይ አገልግሎት
2 24 20 ቀን 1 1 1,000,000.00 የመጓጓዣ ወጭ
ግዥስልጠና
3 የአማካሪ ስልጠና 24 20 ቀን 1 1 700,000.00 የመጓጓዣ ወጭ

ለዞን ባለሙያወች በዋጋ አወጣጥና ለሰልጣኝና


4 12 ዞን 15 ቀን ** ** 800,000.00
ግዥ ላይ አሰልጣኝ አበል
5 ለዞኖች ድጋፍ 12 ዞን 50 ቀን ** ** ** 700,000.00
6 የገበያ ጥናት 4 100 ቀን ** ** ** ** 1,760,000.00
ለጨረታ መክፈትና ግምገማ ሻይ-
7 ** ** ** ** 100,000.00
ቡና
ድምር 6,060,000.00

9.4. የመስኖ ተቋማት አስተዳደርና ጥገና


ሀ. ፊዚካል ዕቅድ

እቅድ የመፈጸሚያ ጊዜ
መለኪያ ምርመራ
የስራ ዝርዝር

1 ኛሩ 2 ኛሩ 3 ኛሩብ ዓመት 4 ኛሩብ
.ቁ
የዓመቱ ብ ብ ዓመት
ዓመት ዓመት
1
የመስኖ ውኃ ተጠቃሚዎች
በቁጥር 80 27 33 20
ማህበራትን ማቋቋም
2
የመስኖ ውኃ ተጠቃሚዎች
በቁጥር 62 20 19 23
ማህበራትን ድጋፍና ክትትል ማድረግ
3 የመስኖ ውኃ ተጠቃሚዎች ማህበራት
የኦዲት ስራዎችን ማከናወን፤ በቁጥር 35 6 10 19
4 ለወረዳ እና ለዞን ባለሙያዎች
አንዲሁም ለማህበራት የአመራር
አካላት የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን 178 50 65 40 23
በቁጥር
መስጠት፤
5 2,590.3 ሄ/ር የማልማት አቅም
(በቁጥር 17) ያላቸው የመስኖ
ተቋማት የጥገና ስራ ማከናወን፤ በፕርሰንት 100 21 61 17

9.5. የ 2015 በጀት ዓመት በጥገና ዕቅድ የተያዙ ፕሮጀክቶች

የፕሮጀክቱ የፕሮጀክቱ 2015 ዕቅድበ የሚለማመሬት ለማስጠገን


ተ.ቁ ዞን ወረዳ ስም አይነት % (በሄ/ር) የሚያስፈልግ በጀት የብልሽትአይነት

3 ሰ/ሸዋ መንዝጌራ ጎደቤ ግድብ 100 88 10,101,893.61 ካናል


ድምር 17

9.5.1. የጥገናስራዎችእቅድበሩብዓመት
የ 2015 በጀት አመት የሩብ አመት የፊዚካል ስራወች ዕቅድ
ፕሮጀክቱ የሚሰራበት ቦታ ፕሮጀክቱ ፕሮጀክቱ የፕሮጀክቱ በፐርሰንት ℅
የፕሮጀክት የሚጀምርበት የሚጠናቀቅበት አይነት ( 1 ኛ ሩብ 2 ኛ ሩብ 3 ኛ ሩብ 4 ኛሩብ
ተ.ቁ ስም ዞን ወረዳ ቀበሌ ዘመን (ዓ.ም) ዘመን ( ዓ.ም) አድስ/ነባር) አመትበ አመትበ ℅ አመት ℅ አመትበ℅
4 ጎደቤ ሰ/ሸዋ መንዝጌራ ጫሪ " " " " " " 20 70 10

9.5.2. የጥገና በጀት እቅድ በሩብ ዓመት


ለፕሮጀክቱ ለበጀት ዓመቱ
የሚያስፈልግ ጠ/ የተጠየቀ በጀት በብር
በጀት(ብር)
የ 2015 ዓ.ም የበጀት አጠቃቀም እቅድ በሩብ ዓመት
የ1ኛ
ሩብ የ 2 ኛ ሩብ ዓመት የ 3 ኛ ሩብ ዓመት የ 4 ኛ ሩብ ዓመት
ዓመት
ተ. የፕሮጀክቱ የበጀት ሳ/ ሳ/ ብ ሳ/ ብር ሳ/ ብር ሳ/ ብር ሳ/
ቁ ስም ምንጭ ብር ም ብር ም ር ም ም ም ም
6,804,11 6,804 1,701,0 3,402,0 1,701,0
ሰወር 2
1 ከመንግስት 7.42 ,117.42 29.36 58.71 29.36
13,070,639 13,070, 1,960,5 9,149,4 1,960,5
ቁሌች
2 ከመንግስት .1 639.13 95.87 47.39 95.87
19,066,175 19,066, 2,859,9 13,346,32 2,859,9
ጌደብ
3 ከመንግስት .1 175.10 26.27 2.57 26.27
10,101,893 10,101, 2,020,3 7,071,3 1,010,1
ጎደቤ
4 ከመንግስት .6 893.61 78.72 25.53 89.36
6,835,65 6,835 1,367,1 4,101,3 1,367,1
መገጭ
5 ከመንግስት 3.75 ,653.75 30.75 92.25 30.75
6,400,11 6,400 1,280,0 3,840,0 1,280,0
ሆጣ
6 ከመንግስት 2.50 ,112.50 22.50 67.50 22.50
6,250,00 6,250 1,562,5 3,750,0 937,5
አማያ
7 ከመንግስት 0.00 ,000.00 00.00 00.00 00.00
1,500,00 1,500 375,0 900,0 225,0
8 አቧሬ ከመንግስት 0.00 ,000.00 00.00 00.00 00.00
6,875,00 6,875 1,718,7 4,125,0 1,031,2
9 ፌደንጓ ከመንግስት 0.00 ,000.00 50.00 00.00 50.00
1
0 ገዶበር ከመንግስት 1,500,000.00 1,500,000.00 375,000.00 900,000.00 225,000.00
ለፕሮጀክቱ ለበጀት ዓመቱ
የሚያስፈልግ ጠ/ የተጠየቀ በጀት በብር
በጀት(ብር)
የ 2015 ዓ.ም የበጀት አጠቃቀም እቅድ በሩብ ዓመት
የ1ኛ
ሩብ የ 2 ኛ ሩብ ዓመት የ 3 ኛ ሩብ ዓመት የ 4 ኛ ሩብ ዓመት
ዓመት
ተ. የፕሮጀክቱ የበጀት ሳ/ ሳ/ ብ ሳ/ ብር ሳ/ ብር ሳ/ ብር ሳ/
ቁ ስም ምንጭ ብር ም ብር ም ር ም ም ም ም
1 1,312,50 1,312 328,1
1 ጋዱላ ከመንግስት 0.00 ,500.00 25.00 656,250.00 328,125.00
1 1,125,00 1,125 281,2
2 ጐበደን ከመንግስት 0.00 ,000.00 50.00 562,500.00 281,250.00
1 9,375,00 9,375 2,343,7
3 አለልቱ ከመንግስት 0.00 ,000.00 50.00 4,687,500.00 2,343,750.00
1 787,50 787 196,8
4 ወንጣ ከመንግስት 0.00 ,500.00 75.00 393,750.00 196,875.00
1 5,625,00 5,625 1,406,2
5 አሉማ ከመንግስት 0.00 ,000.00 50.00 2,812,500.00 1,406,250.00
1 3,725,06 3,725
6 ብር ከመንግስት 7.50 ,067.50 745,013.50 2,607,547.25 372,506.75
1 7,000,00 7,000
7 አሻር ከመንግስት 0.00 ,000.00 1,400,000.00 4,900,000.00 700,000.00

9.6. የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት


1 ኛ ሩብ 2 ኛው ሩብ 3 ኛው ሩብ 4 ኛው
ዓላማ፣ ግቦችናዝርዝርተግባራት መለኪያ ዕቅድ ምርመራ
ተ.ቁ ሩብ

ግብ 1 ግብ-1-የተቋሙን አደረጃጀትና አገልግሎት አሰጣጥ ማሻሻል

ተግበር-1- አገልግልት አሰጣጥ ማሰሻሻያ የሚደረግ መክክር መድርክ በቁጥር


4% 1 1 1 1

ተግባር-2- የዞን አደረጃጃቶች በሰው ኃይል፣ በቁሳቁስ ፣ችግሮች እንዲፈቱ 100% 70 30

በፐር
ሰት
ማስቻል

ተግባር 3 የመስኖ ግንባታዎች ጋር በተያየዘ የሚነሱ የማህበረሰብ ቅሬታዎች 100% 100% 100% 100% 100%

በፐ

ንት
ርሰ
መፍታት
ግብ.2
የሰውኃይልልማትንበማስፋፋትየመፈጸምናየማስፈጸምአቅሙየጎለበተየመንግስትክን
ፍየልማትሰራዊትመገንባት
ተግበር-1- የፈፃሚውን ውጤታማነት በመጨመር የተቋሙ 85% የሚሆኑት 85 15% 35% 50% 85%

በፐ
ርሰ

ሠራተኞች የግንባር ቀደም መመዘኛ ማድረግ

ተግባር-2- በዳሪክቶሬቱ የፈፃሚወች ዉጤት መሙላት እና ዕቅድ መያዝ 100% 100% 100%

በፐ

ንት
ርሰ
ተችላል፡፡
ተግባር-3-በክፍተትና በፍላጎት ጥናት ላይ በመመስረት የተቋሙን አመራርና
10 10

ቁጥ
በሰ

ሙያተኞች የመፈፀም አቅም ለማሣደግ በበጀት ዓመቱ የረጅም ጊዜ ስልጠና
ያገኙ አመራርና ሙያተኞች ማሳደግ፣
ተግባር 4- የዞን የህዝብ ግንኙነት ተወካዮችን በሚዲያና ኮሙንኬሽን ዘርፍ እና 1 1

በመድረክ
ተቋም ግንባታ ላይ በአቅም ግንባታ ስልጠና አቅማቸውን ማሳደግ
ቁጥር
2

ተግባር-5-በክፍተትና በፍላጐት ጥናት ላይ በመመስረት የተቋሙን ሰራተኞች 20% 20% 20%


በፐርሰ

70% 10%
የአጫጭር ጊዜ ስልጠና ተሰጥቷል ወደ 50 በመቶ ማሳደግ ተችሏል፣

ተግባር-6- ለተቋሙ አመራሮችና ሠራተኞች 1 አንድ የልምድ ልውውጥ በቁጥር 1 1


ፕሮግራሞችን ማካሄድ ተችሏል፣
. ተግባር-7- ድጋፍ እና ክትትልን በተመለከተ በሩብ ዓመት በአካል እንድ ግዜ በፁህፍ በቁጥር 4 1 1 1 1
4 በየሩብ ዓመቱ መስጠት እና በአካል ሁለት ግዜ ተደርጓል፡፡

ግብ-3- የተቋሙን አሠራሮችና የሚሰጡ አገልግሎቶችን በማስተዋወቅ ተቋማዊ


በቁ

መግባባት መፍጠርና የተገልጋዩችን እርካታ ማሳደግ


1 ኛ ሩብ 2 ኛው ሩብ 3 ኛው ሩብ 4 ኛው
ዓላማ፣ ግቦችናዝርዝርተግባራት መለኪያ ዕቅድ ምርመራ
ተ.ቁ ሩብ

ተግባር-1- .የቢሮውን ዌብ-ሳይትና የፌስ ቡክ (face-book) አድራሻ በተለያዩ በቁጥር 5000 500 1500 1500 1500
መንገዶች በማስተዋወቅ ደንበኞች ወደ 5000 ማድስ

ተግባር -2- በዌብ ሳይትና በፌስቡክ ገፅ ላይ 120 አዳዲስ መረጃወችን መጫን 120 10 10 10
መረጃዎችን መጨመር
ተግባር-3- በተቋሙ የተሰሩ ተግባራትንና ሁሉንም የተቋሙን መረጃዎች በአግባቡ 100 100 100 100
በመተንተንና በማጠናከር ሁሉም የመረጃ ፎርማቶች በአንድ ማዕከል እንዲገኙ በፐርሰት 100
በማድረግ አገልግሎት ፈላጊዎችበ 15 ደቂቃ በኢሜይል፣ በፋክስና በአካል
የሚፈልጉትን መረጃ ማግኘት የሚችሉበትን ሁኔታ ተፈጥሯል፡፡
ተግበር-4- መረጃዎችን ለሚዲያ ዝግጅት አመች በሆነ መልኩ በማደራጀት
ሁሉንም የሚዲያ አውታሮች ማለትም ኤሌክሮኒክስ፣ ህትመትና ሁነትን ጥቅም
በቁጥር 48 4 4 4 4
ላይ በማዋልና ከሚዲያ ተቋማት ጋር በቅንጅት በመስራት ቢያንስ በሳምንት 1
መረጃ ህብረተሰቡ ስለ መስኖና ቆላማ አካባቢ ልማት ቢሮ አግኝቷል / በዓመት 48
ግዤ/፡፡
ተግባር-5-በተቋሙ አበይት ክንዉኖች ዙራያ 4 ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቶ በቁጥር 4 1 1 1 1
ተቋሙን የማስተዋወቅ ስራ ተሰርቷል፡፡
ተግባር -6-በተቋሙ አበይት ተግባራት የያዘ ዓመታዊ የቢሮው መጽሄት ቁጥር 1 1 1
ታትሞል፡
ተግባር-7- የቢሮው ዓመታዊ የመስኖ አውታሮውችን አጠቃላይ መረጀ መፅሃፍ 500 500
ታትሞ ተሰራጭቷል፡፡
ተግባር-8-በተቋሙ ዋና ዋና ተግባራት ዙሪያ 1 ዶክመንተሪ ፊልም ተዘጋጅተው በቁጥርርጥ 1 1
የህብረተሰቡን ግንዛቤ አንዲያሳድጉ ተባዝተው በ 5000 ኮፒ ተሰራጭተዋል፡፡
ተግባር-9- 6 ስፖቶች በተለያየ ርዕሰ ጉዳይ ዙሪያ ተዘጋጅተው በቴሌቪዥንና
በቁጥር 4 1 1 1 1
በሬዲዮ በተከታታይ ተላልፈዋል በሲዲ ተባዝተው ለየት/ቤቶችና ለአካባቢ ሚኒ
ሚዲያዎች ተሰራጭተዋል፡፡

ተግባር-10- የሚዲያ አካላትን በመጋበዝ በተቋሙ ተብራት ዙሪያ የሚዲያ ኮንፍረንስ በቁጥር 1 1
መድረክ ማካሄድ

ተግባር 11- ለአጠቃላይ የክልል አመራሩ በተቋሙ ተግባርና ሃላፊነት ዙሪያ በቁጥር 1 1
የትውውቅ መድረክ ተፈጥሯል፡፡
ተግባር-12- የቢሮውን አበይት ተግባርት በሚመለከት 4 ብሮሸርና 12 በራሪ በቁጥር 4 1 1 1 1
ወረቀቶች ተዘጋጅተው እንዳንዳቸው በ 500 ኮፒ ታትመው ተሰራጭተዋል
1 ኛ ሩብ 2 ኛው ሩብ 3 ኛው ሩብ 4 ኛው
ዓላማ፣ ግቦችናዝርዝርተግባራት መለኪያ ዕቅድ ምርመራ
ተ.ቁ ሩብ

ተግባር-13-የቢሮውን አበይት ተግባራት በተመለከተ 1 አርቲክሎች ተጽፈው በቁጥር 1 1


በበኩር ጋዜጣ ታትመው ተሰራጭተዋል

ተግባር-14-በመድረኮች የተሰበሰበውን የፎቶ ግራፍ መረጃ በመጠቀም በየሩብ


4 1 1 1 1
ዓመቱ ለሴክተሩ ሰራተኞች የፍቶ ግራፍ ኤግዝቢሽን በማሳየት ተቋሙን
የማስተዋወቅ ስራ ተስራቷል ፡፡
ተግባር-15-በየደረጃ ከአሉ የመስኖ አውታር ተጠቃሚዎች ጋር በሚሰተዋሉ
በቁጥር 4 1 1 1 4
የተዛቡ አመለካከቶችን ለማስተካከል 4 መድረኮች በማህበር ከተዳረጁ መስኖ
ተጠቃሚዎች ጋር ተካሂዷል /በየሩብ ዓመቱ የሚደረጉ መድረኮች/
በፐርሰነት
ተግባር-16-ቢሮው የሚያከብራቸውን በዓላት በአግባቡ በማክበር ህዝቡ ስለ
ቢሮው ያለው አመለካከት እንዲስተካከል ተደርጓል
1 1
1 1 1 1
ተግባር-17- በቢሮ የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻፀምን ተመለከተ 4 ቃለ
በቁጥር 4
ጉባኤ በየሩብ ዓመቱ እና የቢሮ ሠራተኞች ወራዊ መድረክን የተመለከተ 12 ቃለ-
ጉባኤ ተደራጅቶ አለገልግሎት ፈላጊወች ተደረሽ ተደርጓል

ተግበር-18-የቢሮውን ተግባርና ኃላፊነት የያዘ አጀንዳ በ 1000 ኮፒ ታትሞ በቁጥር


ተሰራጭታል
1000 1000
ተግባር-19- በበጀት ዓመቱ የሚስፈልጉ ባነርች መቶ በመቶ ታትመው በቁጥር 100% 100% 100% 100% 100%
ተሰራጭተዋል፡

ቁጥር 2 1 1
ተግባር-20 - ከበለድርሻ አከላት ጋር በተቋሙ አፈፃፀም ምክክር ተደርጓል፡

ግብ.4
ግብ -4- በተቋሙ የዕቅድ አፈፃፀም ሂደት የሚታዩ ዉጤታማ ተግባራትን
በተሞክሮነት በመቀመርና በማስፋት ሁሉንም የሴክተሩን ተቋማት ወደ ከፍተኛ
የአፈፃፀም ደረጃ ማድረስ

ተግበር -1- በአጠቃላይ በየዓመቱ በዕቅድ አፈጻጸም ሂደት የሚያጋጠሙ ምርጥ ቁጥር 2 1 1
ተሞክሮዎችን በመለየት በመሰብሰብና 2 ተቋማዊ የተሞክሮ ሰነዶችን ማዘጋጀት
ተችሏል፡፡
1 ኛ ሩብ 2 ኛው ሩብ 3 ኛው ሩብ 4 ኛው
ዓላማ፣ ግቦችናዝርዝርተግባራት መለኪያ ዕቅድ ምርመራ
ተ.ቁ ሩብ

1 1
ተግባር -2- አጠቃላይ ከተቋሙ ተግባርና ኃላፊነት ጋር በተያዙ ከተከናወኑ ተግባራት
በቁጥር 2
መካከል ከተቀመሩ 2 መልካም ተሞክሮች መካካል አንዱን በአግባቡ በመቀመር
የማስፋቱ ስራ ተሰርቷል፡፡

ግብ 5
2 1
ግብ -5- ችግር ፈቺ ጥናትና ምርምሮችን በማካሄድ የመፍትሄ ሃሳቦችን
ማመንጨትና
በቁጥር 1 1
ተግባር -1- ተፈላጊና ቀልጣፋ መረጃዎች ለተገልጋዮች መተላለፋቸውን በተመለከተ
1 የመረጃ አሰጣጥ እርካታ የዳሰሳ ጥናቶች ተካሂደዋል፡፡
ተግባር 2- በጥናት የሚመለሱ ማንኛውም የተቋሙ ችግሮችን በፐርሰንት 100% 100% 100% 100% 100%
ማስተባባር 100 ፐርሰንት እንዲፈቱ ማድረግ
ግበ.6
ግብ-6 -ከተገልጋዮች እና ከባለድርሻ አካላት የመረጃ ፍላጎት በመነሳት በተቋሙ ወጥ የሆነ %
የመረጃ አያያዝ ስርዓትን በመዘርጋት በተለያዩ ስልቶች ፈጣን የመረጃ አገልግሎት መስጠ

ተግባር -1- በቢሮው ዌብ - ሳይት፣ ኢ - ሜይል፣ ፋክስ፣ ስልክና ፖስታ መረጃዎችን


በመቀበልና በመላክ ለተቋሙ ተገልጋይ የዕለት ተዕለት የመረጃ አገልግሎት % 100% 100% 100% 100%
መስጠትን መቶ በመቶ ማሳደግ፡

ተግባር -2- የሚዲያ ነጻነት አዋጅ ቁጥር 590/2000 በቢሮው ተግባራዊ እንዲሆን በቁጥር 1 1
ለማድረግ 1 መድረክ ተፈጥሯል፡፡

ተግባር -3- የመረጃ ነፃነት አዋጁን ተግባራዊ በማድረግ የቢሮው የህዝብ ግንኙነት
ዋና የስራ ሂደት ሪፖርት ለሚመለከታቸው አካለት በዓመት 4 ግዜ ሪፖርት 4 1 1
ተደርጓል፡፡
9.7. የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትል ግምገማ ሥራዎች

ተ.ቁ ዝርዝር ተግባራት መለኪያ የ 2014 የ 2015 1 ኛው ሩብ 2 ኛው ሩብ 3 ኛው ሩብ 4 ኛው ሩብ


አፈጻጸም ዕቅድ ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት
1 ልዩልዩ ሪፖርት በማዘጋጀት በመላ ሰራተኛው አስገምግሞ ለሚመለከተው አካል መላክ፤ ቁጥር 4 4 1 1 1 1
የ 10 ዓመቱን መሪ ዕድ መከለስና በማስገምገም ለሚመለከተው አካል መላክ፤ ቁጥር 1 1 1
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ በማዘጋጀትና በመላ ሰራተኛው በማስገምገም ለሚመለከተው ቁጥር 1 1 1
አካል መላክ፤
ለቢሮው የተመደበውን በጀት ለታለመለት ዓላማ መዋሉን ክትትል ማድረግ፤ ቁጥር 4 4 1 1 1 1
የበጀት እጥረት ለገጠማቸው የበጀት አርዕስቶች የበጀት ዝውውር ማድረግ፤ ቁጥር 4 3 2 1
የዞን መምሪያዎችን አፈጻጸም በየሩብ ዓመቱ በቦታው በመገኘት የድጋፍ ሥራ መስራት፤ ቁጥር 1 4 1 1 1 1
ለዞን የእቅድና በጀት ዝግጅት ባለሙያዎች ሙያዊ ሥልጠና መስጠት፤ ቁጥር 1 0 1
በበጀት ዓመቱ በሚከናወኑ የፕሮጀክት ግንባታዎች በመገኘት የክትትልና ግምገማ ስራ መስራ፤ ቁጥር 4 1 1 1 1

በቢሮው የሚገኙ ልዩልዩ የቢሮ መገልገያዎችን መጠገን፤ማስተካከል፤ሶፍትዌር መጫንና ቁጥር 10 3 2 2 3


ሌሎች ተመሳሳይ ተግባራትን ማከናወን፤

በተግባር እንቅስቃሴ የሚገኙ መልካም ልምዶችን እየቀመሩ ማስፋት፤ ቁጥር 2 1 1

በቢሮው ያለው አመራርና ሙያተኛ ሥራውን በቴክኖሎጂ እየታገዘ በተደራጀ መልኩ እንዲሰራ ቁጥር 5 12 3 3 3 3
እገዛ ማድረግ፣
ቢሮው ለሚገዛቸው ልዩልዩ ግዥዎች ዝርዝር መግለጫ ማዘጋጀት፤በርክክብ ወቅትም በስፔኩ ቁጥር 1 2 1 1
መሰረት መቅረቡን ማረጋገጥ፤
በአቅርቦት ወቅት ለሚነሱ የስፔክና የጥራት ጥያቄዎች በአካል በመገኘት መፍትሄ መስጠት፤ ቁጥር 2 2 1 1

You might also like